12 days ago
የበጎነት ዋጋ በቢሊዮኖች ሲሰላ፡ ያልተነካው የሀገር ውስጥ አቅም
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ያለአንዳች ደመወዝ የሚሰራ፣ ነዳጅ የማይጠይቅ፣ ነገር ግን በቢሊዮኖች የሚቆጠር ሀብት በማዳን የሀገርን ሸክም የሚያቀል ግዙፍ የኢኮኖሚ ሞተር አለ ብንልዎስ? ይህ ከርህራሄና ከሰብዓዊነት ካባ ጀርባ የማክሮ ኢኮኖሚውን መዋቅር በፀጥታ እያንቀሳቀሰ የሚገኘው ‘የበጎ ፈቃድ አገልግሎት’ እውነተኛ ገፅታ ነው፡፡
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ስናስብ፣ አእምሯችን ቀድሞ የሚስለው የበጎ አድራጎትን ሰብዓዊነት ቢሆንም በዘመናዊ የምጣኔ ሀብት እሳቤ ግን ይህ ዘርፍ በቀጥታ በሀገር ጠቅላላ ምርት (GDP) ውስጥ ያልተካተተ ግዙፍ "የህዝብ ካፒታል" ነው።
የዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት (ILO) እና የተባበሩት መንግስታት ሪፖርቶች እንደሚያረጋግጡት የበጎ ፈቃድ ዘርፍ መንግስታት ሊያወጡት የሚችሉትን በጀት የሚተካ እና በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ያለውን ክፍተት የሚሞላ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለዚህ ጥልቅ እሳቤ ባዳ አይደለችም፤ ማህበረሰባችንን ለዘመናት አስተሳስረው ያቆዩት እንደ ደቦ፣ እድር እና እቁብ ያሉ ሀገር በቀል የትብብር ተቋማት የዚሁ ማህበራዊ ካፒታል መገለጫዎች ናቸው።
ኖርጂያን ‘ዱግናድ’ በሚሉት የትብብር ባህላቸው እንዲሁም አሜሪካና ካናዳ በቢሊዮን ዶላሮች በሚገመት የዜጎቻቸው ነፃ አገልግሎት የፈጠሩትን የኢኮኖሚ አቅም፣ እኛም ዛሬ በራሳችን ዐውድ እና ጥበብ በተግባር እያሳየነው እንገኛለን።
በተለይም ከ2010 ዓ.ም ወዲህ "የመደመር ትውልድ" በሚለው ሀገራዊ እሳቤ አማካኝነት ይህ ዘርፍ መሰረታዊ እና መዋቅራዊ ለውጥን አስተናግዷል።
ያለፈውን ስብራት የመጠገን፣ ያለውን የማፅናት እና የነገውን አቅም የመገንባት ጥልቅ ትልም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ውስጥ በተግባር ሲተረጎም በመንግስት አቅም ብቻ ሊሸፈን የማይችለውን ግዙፍ የልማት ክፍተት በመድፈን ተጨባጭ ማክሮ-ኢኮኖሚያዊ ትርጉም አምጥቷል።
በየዓመቱ በአማካይ ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን ዜጎች በሚሳተፉበት በዚህ ሀገራዊ ንቅናቄ የተገኙት ውጤቶች በገንዘብ ሲተመኑ ሀገርን የታደጉበት መጠን እጅግ አስገራሚ ነው። ለአብነት ያህል በክረምት ወራት በተከናወኑ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳት ስራዎች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት የኮንስትራክሽን እና የማህበራዊ ዋስትና በጀት መታደግ ተችሏል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በዜጎች ነፃ ጉልበት በመትከልና በመንከባከብ በዋጋ ሊተመን የማይችል ግዙፍ ሀብት ተፈጥሯል።
ይህ መነቃቃት በጤናውና በትምህርት ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል፤ በየዓመቱ ከ300 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመለገስ የህክምና ግብዓት ወጪን ከማዳንም ባሻገር የበርካታ ዜጎች ህይወት የታደገ ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደብተሮች፣ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እና የቁሳቁስ ድጋፎች ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ጫና በእጅጉ አቅልለዋል።
የዚህ ሁሉ ሀገራዊ ጥረት ትልቁ ድል፣ የበጎ ፈቃድ ስራ ከ"ክረምት የዘመቻ ስራነት" ተላቆ ዓመቱን ሙሉ የሚተገበር ተቋማዊ ባህል እና የኑሮ ዘይቤ መሆኑ ነው። ይህ ወደ ዘላቂነት የተደረገ ሽግግር ወጣቶች ቋሚ የስራ ልምድ፣ የጊዜ አጠቃቀም እና የአመራር ክህሎት እንዲያገኙ በማድረግ ለስራ ገበያው ብቁ እያደረጋቸው ይገኛል።
ይህ ሂደት በተዘዋዋሪ የስራ አጥነትን ጫና ከማቃለሉም ባሻገር፣ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ተቋማት የሰለጠነ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ኃይል በቀላሉ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል። ከሚያመነጨው ቁሳዊ ትርፍ በዘለለም፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተለያየ ዳራ፣ ባህል እና እምነት ያላቸውን ዜጎች በአንድ የጋራ ዓላማ በማሰባሰብ "የእኔ" ከሚለው ጠባብ አስተሳሰብ ወደ "የእኛ" ሰፊ ሀገራዊ ማንነት እያሸጋገራቸው ይገኛል።
በዚህ የበጎነት መድረክ አዛውንቶች የህይወት ተሞክሯቸውን ሲያካፍሉ ወጣቱ ደግሞ ጉልበቱንና የዘመኑን እውቀት ይለግሳል፤ ይህ ውብ የትውልድ ቅብብሎሽ ማህበረሰባዊ መተማመንን በማሳደግ በፍትህና ፀጥታ ተቋማት ላይ ያለውን ጫና በእጅጉ ይቀንሳል።
ጠንካራ መተማመን እና ትስስር ያለው ማህበረሰብ ደግሞ ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሰራሽ ቀውሶችን በጋራ የመቋቋም አቅሙ እጅግ የላቀ ነው።
የኢኮኖሚ እድገት ትክክለኛ ትርጉም እና ጣዕም የሚኖረውም የተሳሰረ እና አንዱ ለአንዱ የሚቆረቆር ጠንካራ ማህበረሰብ ሲኖር ነው። በገንዘብ ሲተመን በቢሊዮኖች የሚገመት ሀብት የፈጠረውን ይህን ግዙፍ ሀገራዊ ካፒታል ይበልጥ ለማሳደግ እና ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ ዘመኑ በሚጠይቀው የቴክኖሎጂ ስርአት መደገፍ የግድ ይላል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት የምዝገባ እና የዕውቅና አሰጣጥ ስርአቱን በማዘመን፣ ይህ ያልተነካ የህዝብ ካፒታል በማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ ውስጥ እንደ አንድ ራሱን የቻለ የሀብት ምንጭ ተደርጎ በይፋ ሊሰላ እና የበለጠ ሀገራዊ ትኩረት ሊያገኝ ይገባል
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ያለአንዳች ደመወዝ የሚሰራ፣ ነዳጅ የማይጠይቅ፣ ነገር ግን በቢሊዮኖች የሚቆጠር ሀብት በማዳን የሀገርን ሸክም የሚያቀል ግዙፍ የኢኮኖሚ ሞተር አለ ብንልዎስ? ይህ ከርህራሄና ከሰብዓዊነት ካባ ጀርባ የማክሮ ኢኮኖሚውን መዋቅር በፀጥታ እያንቀሳቀሰ የሚገኘው ‘የበጎ ፈቃድ አገልግሎት’ እውነተኛ ገፅታ ነው፡፡
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ስናስብ፣ አእምሯችን ቀድሞ የሚስለው የበጎ አድራጎትን ሰብዓዊነት ቢሆንም በዘመናዊ የምጣኔ ሀብት እሳቤ ግን ይህ ዘርፍ በቀጥታ በሀገር ጠቅላላ ምርት (GDP) ውስጥ ያልተካተተ ግዙፍ "የህዝብ ካፒታል" ነው።
የዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት (ILO) እና የተባበሩት መንግስታት ሪፖርቶች እንደሚያረጋግጡት የበጎ ፈቃድ ዘርፍ መንግስታት ሊያወጡት የሚችሉትን በጀት የሚተካ እና በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ያለውን ክፍተት የሚሞላ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለዚህ ጥልቅ እሳቤ ባዳ አይደለችም፤ ማህበረሰባችንን ለዘመናት አስተሳስረው ያቆዩት እንደ ደቦ፣ እድር እና እቁብ ያሉ ሀገር በቀል የትብብር ተቋማት የዚሁ ማህበራዊ ካፒታል መገለጫዎች ናቸው።
ኖርጂያን ‘ዱግናድ’ በሚሉት የትብብር ባህላቸው እንዲሁም አሜሪካና ካናዳ በቢሊዮን ዶላሮች በሚገመት የዜጎቻቸው ነፃ አገልግሎት የፈጠሩትን የኢኮኖሚ አቅም፣ እኛም ዛሬ በራሳችን ዐውድ እና ጥበብ በተግባር እያሳየነው እንገኛለን።
በተለይም ከ2010 ዓ.ም ወዲህ "የመደመር ትውልድ" በሚለው ሀገራዊ እሳቤ አማካኝነት ይህ ዘርፍ መሰረታዊ እና መዋቅራዊ ለውጥን አስተናግዷል።
ያለፈውን ስብራት የመጠገን፣ ያለውን የማፅናት እና የነገውን አቅም የመገንባት ጥልቅ ትልም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ውስጥ በተግባር ሲተረጎም በመንግስት አቅም ብቻ ሊሸፈን የማይችለውን ግዙፍ የልማት ክፍተት በመድፈን ተጨባጭ ማክሮ-ኢኮኖሚያዊ ትርጉም አምጥቷል።
በየዓመቱ በአማካይ ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን ዜጎች በሚሳተፉበት በዚህ ሀገራዊ ንቅናቄ የተገኙት ውጤቶች በገንዘብ ሲተመኑ ሀገርን የታደጉበት መጠን እጅግ አስገራሚ ነው። ለአብነት ያህል በክረምት ወራት በተከናወኑ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳት ስራዎች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት የኮንስትራክሽን እና የማህበራዊ ዋስትና በጀት መታደግ ተችሏል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በዜጎች ነፃ ጉልበት በመትከልና በመንከባከብ በዋጋ ሊተመን የማይችል ግዙፍ ሀብት ተፈጥሯል።
ይህ መነቃቃት በጤናውና በትምህርት ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል፤ በየዓመቱ ከ300 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመለገስ የህክምና ግብዓት ወጪን ከማዳንም ባሻገር የበርካታ ዜጎች ህይወት የታደገ ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደብተሮች፣ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እና የቁሳቁስ ድጋፎች ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ጫና በእጅጉ አቅልለዋል።
የዚህ ሁሉ ሀገራዊ ጥረት ትልቁ ድል፣ የበጎ ፈቃድ ስራ ከ"ክረምት የዘመቻ ስራነት" ተላቆ ዓመቱን ሙሉ የሚተገበር ተቋማዊ ባህል እና የኑሮ ዘይቤ መሆኑ ነው። ይህ ወደ ዘላቂነት የተደረገ ሽግግር ወጣቶች ቋሚ የስራ ልምድ፣ የጊዜ አጠቃቀም እና የአመራር ክህሎት እንዲያገኙ በማድረግ ለስራ ገበያው ብቁ እያደረጋቸው ይገኛል።
ይህ ሂደት በተዘዋዋሪ የስራ አጥነትን ጫና ከማቃለሉም ባሻገር፣ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ተቋማት የሰለጠነ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ኃይል በቀላሉ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል። ከሚያመነጨው ቁሳዊ ትርፍ በዘለለም፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተለያየ ዳራ፣ ባህል እና እምነት ያላቸውን ዜጎች በአንድ የጋራ ዓላማ በማሰባሰብ "የእኔ" ከሚለው ጠባብ አስተሳሰብ ወደ "የእኛ" ሰፊ ሀገራዊ ማንነት እያሸጋገራቸው ይገኛል።
በዚህ የበጎነት መድረክ አዛውንቶች የህይወት ተሞክሯቸውን ሲያካፍሉ ወጣቱ ደግሞ ጉልበቱንና የዘመኑን እውቀት ይለግሳል፤ ይህ ውብ የትውልድ ቅብብሎሽ ማህበረሰባዊ መተማመንን በማሳደግ በፍትህና ፀጥታ ተቋማት ላይ ያለውን ጫና በእጅጉ ይቀንሳል።
ጠንካራ መተማመን እና ትስስር ያለው ማህበረሰብ ደግሞ ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሰራሽ ቀውሶችን በጋራ የመቋቋም አቅሙ እጅግ የላቀ ነው።
የኢኮኖሚ እድገት ትክክለኛ ትርጉም እና ጣዕም የሚኖረውም የተሳሰረ እና አንዱ ለአንዱ የሚቆረቆር ጠንካራ ማህበረሰብ ሲኖር ነው። በገንዘብ ሲተመን በቢሊዮኖች የሚገመት ሀብት የፈጠረውን ይህን ግዙፍ ሀገራዊ ካፒታል ይበልጥ ለማሳደግ እና ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ ዘመኑ በሚጠይቀው የቴክኖሎጂ ስርአት መደገፍ የግድ ይላል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት የምዝገባ እና የዕውቅና አሰጣጥ ስርአቱን በማዘመን፣ ይህ ያልተነካ የህዝብ ካፒታል በማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ ውስጥ እንደ አንድ ራሱን የቻለ የሀብት ምንጭ ተደርጎ በይፋ ሊሰላ እና የበለጠ ሀገራዊ ትኩረት ሊያገኝ ይገባል
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
20 days ago
(ዘ-ሐበሻ ባህል) የትግራይ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የ2017 ዓ.ም የ"አምባሳደር አሸንዳ" ማዕረግ ተሸላሚ የነበረችውን ወጣት ዜማ እምብዛን ከክብር ማዕረጓ ማንሳቱን ያስታወቀበት ይፋዊ መግለጫ፣ በባህል ልማት ስም የሚንቀሳቀሱ የመንግሥት ተቋማትን ሚና እና የአስተሳሰብ አድማስ በድጋሚ በትዝብት መድረክ ላይ የሚጥል ሆኗል። ቢሮው ውሳኔውን ያስተላለፈው ወጣቷ «አሸንዳ ኢትዮጵያ» በሚል መጠሪያ ባህሉን ለማስተዋወቅ መሞከሯን እንደ ትልቅ ወንጀልና የሕዝብን እሴት የመጣስ ተግባር ቆጥሮት ነው። ይህ እርምጃ ባህላዊ ቅርሶችን ከማሳደግና ዓለም አቀፋዊ አድማሳቸውን ከማስፋት ይልቅ፣ ጥበብንና ባህልን በፖለቲካዊ ቅጥሮች ውስጥ የመሸበብ አደገኛ ዝንባሌ ማሳያ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል።
አሸንዳ ዕድሜ ጠገብ የሆነ፣ የማንነት፣ የነጻነትና የሴቶች ክብር መገለጫ የሆነ እምቅ የሕዝብ ቅርስ ነው። እንዲህ ዓይነቱን ዘመን ተሻጋሪ ቅርስ የማስተዋወቅ ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም፣ ዋና ዓላማው ቅርሱ ከክልላዊ ወሰን አልፎ በሀገር አቀፍና በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና እንዲያገኝ፣ አልፎ ተርፎም በዩኔስኮ (UNESCO) የማይዳሰሱ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ እንዲመዘገብ መሥራት መሆን ነበረበት። ሆኖም ግን፣ወጣቷ አምባሳደር የቅርሱን አድማስ ለማስፋት እና ከሌሎች ወገኖች ጋር ድልድይ ለመፍጠር «ኢትዮጵያ» የሚለውን ስም በማካተቷ ብቻ ማዕረጓን መንጠቅ፣ ከተቋማዊ ራዕይ ማነስ እና ባህልን የፖለቲካ ፍጆታ ከማድረግ የሚመነጭ እጅግ ጠባብ አካሄድ ነው።
የባህልና ቱሪዝም ቢሮው በመግለጫው ላይ ወጣቷን «የሕዝቡን ባህላዊ እሴቶች የማይወክል ተግባር ፈጽማለች» ሲል ቢከስም... በተግባር ግን ራሱ ቢሮው የትኛውን ባህላዊ እሴት እየጠበቀ እንደሆነ ግልጽ አይደለም። ባህል የሰዎች መገናኛ፣ የፍቅርና የሰላም መድረክ እንጂ ሰዎችን ማግለያና መቅጫ መሣሪያ አይደለም። ወጣት ዜማ እምብዛ ለአሸንዳ በዓል ሰፊ ዕውቅና ለመስጠት ያሳየችውን ተነሳሽነት በበጎነት ከመደገፍና ይበልጥ ውጤታማ እንድትሆን ከመምራት ይልቅ፣ እንደ ፖለቲካ ወንጀለኛ ቆጥሮ በይፋ ማዋረድና ማዕረግ መንሳት፣ በክልሉ ጥበብና ባህል ላይ የተጣለ ትልቅ ጥላሸት ነው።
ይህ ክስተት የሚያሳየው ትልቁ እውነት፣ የታሪክና የባህል ተቋማት ከዘመኑ የፖለቲካ ውጥረት እና ከልሂቃኑ መከፋፈል ራሳቸውን ማላቀቅ አለመቻላቸውን ነው። የትግራይ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ይህንን መሰል የተሳሳተ ውሳኔ በማሳለፍ... አሸንዳን ለዓለም ከማስተዋወቅ ይልቅ በጠበበ የፖለቲካ አጥር ውስጥ መልሶ አግቷታል። ተቋማት የሕዝብን ውብ ባህል ወደ ኋላ ከመጎተት እና በወጣቶች የፈጠራ አቅም ላይ ሳንሱር ከመጣል ተቆጥበው፣ ጥበብ ያለ አንዳች የድንበር ገደብ እንድታብብ የነጻነት አየር ሊፈጥሩላት ይገባል የሚለው የብዙኃኑ ጥያቄና የዚህ ክስተት ዋነኛ ማሳያ ነው።
አሸንዳ ዕድሜ ጠገብ የሆነ፣ የማንነት፣ የነጻነትና የሴቶች ክብር መገለጫ የሆነ እምቅ የሕዝብ ቅርስ ነው። እንዲህ ዓይነቱን ዘመን ተሻጋሪ ቅርስ የማስተዋወቅ ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም፣ ዋና ዓላማው ቅርሱ ከክልላዊ ወሰን አልፎ በሀገር አቀፍና በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና እንዲያገኝ፣ አልፎ ተርፎም በዩኔስኮ (UNESCO) የማይዳሰሱ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ እንዲመዘገብ መሥራት መሆን ነበረበት። ሆኖም ግን፣ወጣቷ አምባሳደር የቅርሱን አድማስ ለማስፋት እና ከሌሎች ወገኖች ጋር ድልድይ ለመፍጠር «ኢትዮጵያ» የሚለውን ስም በማካተቷ ብቻ ማዕረጓን መንጠቅ፣ ከተቋማዊ ራዕይ ማነስ እና ባህልን የፖለቲካ ፍጆታ ከማድረግ የሚመነጭ እጅግ ጠባብ አካሄድ ነው።
የባህልና ቱሪዝም ቢሮው በመግለጫው ላይ ወጣቷን «የሕዝቡን ባህላዊ እሴቶች የማይወክል ተግባር ፈጽማለች» ሲል ቢከስም... በተግባር ግን ራሱ ቢሮው የትኛውን ባህላዊ እሴት እየጠበቀ እንደሆነ ግልጽ አይደለም። ባህል የሰዎች መገናኛ፣ የፍቅርና የሰላም መድረክ እንጂ ሰዎችን ማግለያና መቅጫ መሣሪያ አይደለም። ወጣት ዜማ እምብዛ ለአሸንዳ በዓል ሰፊ ዕውቅና ለመስጠት ያሳየችውን ተነሳሽነት በበጎነት ከመደገፍና ይበልጥ ውጤታማ እንድትሆን ከመምራት ይልቅ፣ እንደ ፖለቲካ ወንጀለኛ ቆጥሮ በይፋ ማዋረድና ማዕረግ መንሳት፣ በክልሉ ጥበብና ባህል ላይ የተጣለ ትልቅ ጥላሸት ነው።
ይህ ክስተት የሚያሳየው ትልቁ እውነት፣ የታሪክና የባህል ተቋማት ከዘመኑ የፖለቲካ ውጥረት እና ከልሂቃኑ መከፋፈል ራሳቸውን ማላቀቅ አለመቻላቸውን ነው። የትግራይ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ይህንን መሰል የተሳሳተ ውሳኔ በማሳለፍ... አሸንዳን ለዓለም ከማስተዋወቅ ይልቅ በጠበበ የፖለቲካ አጥር ውስጥ መልሶ አግቷታል። ተቋማት የሕዝብን ውብ ባህል ወደ ኋላ ከመጎተት እና በወጣቶች የፈጠራ አቅም ላይ ሳንሱር ከመጣል ተቆጥበው፣ ጥበብ ያለ አንዳች የድንበር ገደብ እንድታብብ የነጻነት አየር ሊፈጥሩላት ይገባል የሚለው የብዙኃኑ ጥያቄና የዚህ ክስተት ዋነኛ ማሳያ ነው።
22 days ago
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ ነጻ ህክምናን በይፋ ጀመረ
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ ነጻ ምርመራ እና የህክምና አገልግሎትን በይፋ ጀመረ።
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ በተካሄደው መርሐግብር ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት " የክረምት ወራት በሀገራችን የምንረዳዳበት እና የምንደጋገፍበት ወቅት ነው ብለዋል።
ያለንን ውስን ሀብት በመጠቀም ሀገራችንን ማልማት ይጠበቅብናል ያሉት ክብርት ወ/ሮ ሎሚ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመሳተፍ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች እና በጎ ፈቃደኞች በምክር ቤቱ ስም ምስጋና አቅርበዋል።
በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አነሳሽነት የተጀመረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አሁን ላይ ለሌሎች ሀገራት ተምሳሌት የሚሆንበት ደረጃ ላይ መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በመድረኩ ተናግረዋል። የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በጤና ስርዓት ውስጥ በማካተት ባለፈው አመት ብቻ ለ15 ሚሊዮን ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት ማቅረብ መቻሉንም ግልጸዋል።
በክረምት ወራት በጎ ፈቃድ ብቻ ባለፈው ክረምት 176,000 ዩኒት ደም መሰብሰቡን እና የህክምና መሳሪያዎች ጥገና በማካሄድ ሃብትን ከብክነት ማትረፍ መቻሉንም አክለዋል።
የዚህ አመት የበጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ከሀገር ግንባታ ጋር በማያያዝ የሚካሄድ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ገልጸዋል በጎነት ለጤናው ዘርፍ የዘወትር ስራ መሆኑን ጠቁመው በዚህ ክረምት እስከ 20 ሚሊዮን የሚሆኑ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን ተናግረዋል።
ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የክረምት በጎፈቃድ አገልግሎት ድጋፍ እያደረጉ ለሚገኙ ተቋማት እና የግል ሆስፒታሎች ምስጋና ያቀረቡት የሆስፒታሉ ፕሮቭኦስት ዶ/ር ሙሉቀን ተስፋዬ: ሆስፒታሉ ከመሰረቱ ማህበረሰቡን ማዕከል አድርጎ የተቋቋመ መሆኑን አስታውሰዋል።
በመርሃ ግብሩ የህዝብ ተዋካዮች ምክር ቤት የጤና ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የጤና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች፣ የግል ሆስፒታል ኃላፊዎች፣ የሆስፒታሉ አመራር እና ተግልጋዮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ነጻ የጤና ምርመራ፣ የምክርና ህክምና አግልግሎት መስጠት ተጀምሯል።
በተጨማሪም በዚህ ክረምት መርሃ ግብር የሆስፒታሉን ድንገተኛ የህክምና አገልግሎት መስጫ ክፍልን በአዲስ መልክ ለመገንባትና ለማደራጀት የሚያስችል ስራ የተጀመረ ሲሆን ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ እና በሆስፒታሉ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት ጉብኝት ተካሂዷል።
Ministry of Health,Ethiopia
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#stpaulshospital #sphmmc
#volunteermedicalservice
#freehealthcare #ethiopia
#healthcareforall
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ ነጻ ምርመራ እና የህክምና አገልግሎትን በይፋ ጀመረ።
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ በተካሄደው መርሐግብር ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት " የክረምት ወራት በሀገራችን የምንረዳዳበት እና የምንደጋገፍበት ወቅት ነው ብለዋል።
ያለንን ውስን ሀብት በመጠቀም ሀገራችንን ማልማት ይጠበቅብናል ያሉት ክብርት ወ/ሮ ሎሚ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመሳተፍ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች እና በጎ ፈቃደኞች በምክር ቤቱ ስም ምስጋና አቅርበዋል።
በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አነሳሽነት የተጀመረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አሁን ላይ ለሌሎች ሀገራት ተምሳሌት የሚሆንበት ደረጃ ላይ መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በመድረኩ ተናግረዋል። የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በጤና ስርዓት ውስጥ በማካተት ባለፈው አመት ብቻ ለ15 ሚሊዮን ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት ማቅረብ መቻሉንም ግልጸዋል።
በክረምት ወራት በጎ ፈቃድ ብቻ ባለፈው ክረምት 176,000 ዩኒት ደም መሰብሰቡን እና የህክምና መሳሪያዎች ጥገና በማካሄድ ሃብትን ከብክነት ማትረፍ መቻሉንም አክለዋል።
የዚህ አመት የበጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ከሀገር ግንባታ ጋር በማያያዝ የሚካሄድ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ገልጸዋል በጎነት ለጤናው ዘርፍ የዘወትር ስራ መሆኑን ጠቁመው በዚህ ክረምት እስከ 20 ሚሊዮን የሚሆኑ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን ተናግረዋል።
ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የክረምት በጎፈቃድ አገልግሎት ድጋፍ እያደረጉ ለሚገኙ ተቋማት እና የግል ሆስፒታሎች ምስጋና ያቀረቡት የሆስፒታሉ ፕሮቭኦስት ዶ/ር ሙሉቀን ተስፋዬ: ሆስፒታሉ ከመሰረቱ ማህበረሰቡን ማዕከል አድርጎ የተቋቋመ መሆኑን አስታውሰዋል።
በመርሃ ግብሩ የህዝብ ተዋካዮች ምክር ቤት የጤና ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የጤና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች፣ የግል ሆስፒታል ኃላፊዎች፣ የሆስፒታሉ አመራር እና ተግልጋዮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ነጻ የጤና ምርመራ፣ የምክርና ህክምና አግልግሎት መስጠት ተጀምሯል።
በተጨማሪም በዚህ ክረምት መርሃ ግብር የሆስፒታሉን ድንገተኛ የህክምና አገልግሎት መስጫ ክፍልን በአዲስ መልክ ለመገንባትና ለማደራጀት የሚያስችል ስራ የተጀመረ ሲሆን ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ እና በሆስፒታሉ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት ጉብኝት ተካሂዷል።
Ministry of Health,Ethiopia
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#stpaulshospital #sphmmc
#volunteermedicalservice
#freehealthcare #ethiopia
#healthcareforall
1 month ago
ደህና ሁኚ
#ethiopia | ታዋቂዋና አንጋፋዋ ድምፃዊት አርቲስት ራሔል ዮሐንስ በ80 ዓመቷ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ተከትሎ፣ ሥርዓተ ቀብሯ ዛሬ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ በታላቅ ሐዘን ተፈጽሟል። በሕይወት ዘመኗ በሙዚቃው ዓለም ጉልህ አሻራ ያሳረፈችውና በመጨረሻ ዓመታትዋ ራሷን ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሰጠችው ይህች ድንቅ አርቲስት፣ በትዳር ሕይወቷ የ6 ልጆች እናት፣ የ14 የልጅ ልጆች እንዲሁም የ5 የልጅ ልጅ ልጆች ባለጸጋ መሆን የቻለች ሲሆን፣ ያበረከተችው በጎነትና የጥበብ ሥራዎቿ ሁልጊዜም ሲታወሱ ይኖራሉ።
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ምህረት ሰዓሊተ ምህረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል ዛሬ ቀን ሥርዓተ ቀብሯ ተፈጽሟል።
***
የሕይወት ታሪክ እና የጥበብ ጉዞ
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ (Oldies) እና ባህላዊ ሥራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ **አርቲስት ራሔል ዮሐንስ** በተደረገላት የሕክምና እርዳታ ስትረዳ ቆይታ በ80 ዓመቷ ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ተሰምቷል።
የሕይወት ታሪክ እና የጥበብ ጉዞ
መጋቢት 20 ቀን 1938 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ በገዥኖችን አካባቢ ከአባቷ ከአቶ ዮሐንስ መኮንን እና ከእናቷ ከወ/ሮ ወይንእሸት ጎንፋ ተወለደች።
በአንድ እህትና በሁለት ወንድሞች መካከል በፍቅር አድጋ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቷን በአስፋው ወሰን ትምህርት ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃዋን ደግሞ በቀድሞው የኪነ-ጥበብ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች።
ወደ ሥራው ዓለም በመግባት በአዲስ አበባ በሚገኙት በጊዮን ሆቴል እና ሒልተን ሆቴል ውስጥ ለብዙ ዓመታት ያገለገለች ሲሆን፣ በፈርስት ኬተሪንግ ኤጀንሲም ለጥቂት ዓመታት ሠርታለች።
ከ1973 ዓ/ም ጀምሮ በሙዚቃው ዓለም ውስጥ በይፋ በመሳተፍ ከ13 በላይ አልበሞችንና በርካታ ነጠላ ዜማዎችን ለሕዝብ አበርክታለች።
በተለይም "አራዳ"፣ "ምኒልክ" እና "ይዳኘኝ ሰው" የተሰኙት ሥራዎቿ በብዙዎች ዘንድ የማይረሱ ድንቅ አሻራዎቿ ናቸው። በኪነ-ጥበብ ጉዞዋም ከበርካታ የኢትዮጵያ አንጋፋ ድምፃውያን ጋር በጋራ ለመሥራት ችላለች።
አርቲስት ራሔል ዮሐንስ ለሀገሯ ያላትን ፍቅር በሥራዎቿ የገለጸች ሲሆን፣ በተለይም ለኢትዮጵያ አየር ኃይል፣ ለባሕር ኃይል እና ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያቀረበቻቸው ሥራዎቿ ተጠቃሽ ናቸው።
በማኅበራዊ ሕይወቷም ሰውን የምትወድ፣ የምታከብር እና ችግረኞችን በመርዳት የምትታወቅ የብዙዎች "ሩኅሩኅ እናት" ነበረች።
የሕይወት ምዕራፍ ለውጥ እና መንፈሳዊ ሕይወት
በሕይወቷ የመጨረሻዎቹ ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ከዓለማዊ ሙዚቃ በመራቅ፣ ሕይወቷን ለሃይማኖቷና ለመንፈሳዊ አገልግሎት ሰጥታ ነበር።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነቷ ጸንታ፣ ቅዱስ ቁርባንን በመቀበል እስከ ዕለተ ሞቷ ድረስ በጠንካራ መንፈሳዊ ሕይወትና በምስጋና (በመዝሙር) ከፈጣሪዋ ጋር ኖራለች።
አርቲስት ራሔል የ2 ወንድና የ4 ሴት (በድምሩ የ6 ልጆች) እናት፣ የ14 የልጅ ልጆች አያት እንዲሁም የ5 የልጅ ልጅ ልጆች ቅድመ-አያት የመሆንን ትልቅ የቤተሰብ ጸጋ ተጎናጽፋ ነበር።
ሥርዓተ ቀብሯ ዛሬ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በደብረ ምሕረት ሰዓሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል በ8:00 ሰዓት ላይ ተፈጽሟል።
ቤተሰቦቿ በሕመም ወቅት ለስታመሟት፣ በአካልም ሆነ በስልክ ላጠያቋት እንዲሁም በሥርዓተ ቀብሩ ላይ በድምቀት ለተገኘው ለመከላከያ ሠራዊት ማርች ባንድ በፈጣሪ ስም ከፍ ያለ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ለቤተሰቦቿ፣ ለአድናቂዎቿና ለመላው የጥበብ አፍቃሪያን መጽናናትን እንመኛለን።
#ethiopia #rahelyohannes #rip #artist #የረገፈች_ጥበብ
#ethiopia | ታዋቂዋና አንጋፋዋ ድምፃዊት አርቲስት ራሔል ዮሐንስ በ80 ዓመቷ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ተከትሎ፣ ሥርዓተ ቀብሯ ዛሬ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ በታላቅ ሐዘን ተፈጽሟል። በሕይወት ዘመኗ በሙዚቃው ዓለም ጉልህ አሻራ ያሳረፈችውና በመጨረሻ ዓመታትዋ ራሷን ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሰጠችው ይህች ድንቅ አርቲስት፣ በትዳር ሕይወቷ የ6 ልጆች እናት፣ የ14 የልጅ ልጆች እንዲሁም የ5 የልጅ ልጅ ልጆች ባለጸጋ መሆን የቻለች ሲሆን፣ ያበረከተችው በጎነትና የጥበብ ሥራዎቿ ሁልጊዜም ሲታወሱ ይኖራሉ።
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ምህረት ሰዓሊተ ምህረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል ዛሬ ቀን ሥርዓተ ቀብሯ ተፈጽሟል።
***
የሕይወት ታሪክ እና የጥበብ ጉዞ
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ (Oldies) እና ባህላዊ ሥራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ **አርቲስት ራሔል ዮሐንስ** በተደረገላት የሕክምና እርዳታ ስትረዳ ቆይታ በ80 ዓመቷ ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ተሰምቷል።
የሕይወት ታሪክ እና የጥበብ ጉዞ
መጋቢት 20 ቀን 1938 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ በገዥኖችን አካባቢ ከአባቷ ከአቶ ዮሐንስ መኮንን እና ከእናቷ ከወ/ሮ ወይንእሸት ጎንፋ ተወለደች።
በአንድ እህትና በሁለት ወንድሞች መካከል በፍቅር አድጋ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቷን በአስፋው ወሰን ትምህርት ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃዋን ደግሞ በቀድሞው የኪነ-ጥበብ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች።
ወደ ሥራው ዓለም በመግባት በአዲስ አበባ በሚገኙት በጊዮን ሆቴል እና ሒልተን ሆቴል ውስጥ ለብዙ ዓመታት ያገለገለች ሲሆን፣ በፈርስት ኬተሪንግ ኤጀንሲም ለጥቂት ዓመታት ሠርታለች።
ከ1973 ዓ/ም ጀምሮ በሙዚቃው ዓለም ውስጥ በይፋ በመሳተፍ ከ13 በላይ አልበሞችንና በርካታ ነጠላ ዜማዎችን ለሕዝብ አበርክታለች።
በተለይም "አራዳ"፣ "ምኒልክ" እና "ይዳኘኝ ሰው" የተሰኙት ሥራዎቿ በብዙዎች ዘንድ የማይረሱ ድንቅ አሻራዎቿ ናቸው። በኪነ-ጥበብ ጉዞዋም ከበርካታ የኢትዮጵያ አንጋፋ ድምፃውያን ጋር በጋራ ለመሥራት ችላለች።
አርቲስት ራሔል ዮሐንስ ለሀገሯ ያላትን ፍቅር በሥራዎቿ የገለጸች ሲሆን፣ በተለይም ለኢትዮጵያ አየር ኃይል፣ ለባሕር ኃይል እና ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያቀረበቻቸው ሥራዎቿ ተጠቃሽ ናቸው።
በማኅበራዊ ሕይወቷም ሰውን የምትወድ፣ የምታከብር እና ችግረኞችን በመርዳት የምትታወቅ የብዙዎች "ሩኅሩኅ እናት" ነበረች።
የሕይወት ምዕራፍ ለውጥ እና መንፈሳዊ ሕይወት
በሕይወቷ የመጨረሻዎቹ ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ከዓለማዊ ሙዚቃ በመራቅ፣ ሕይወቷን ለሃይማኖቷና ለመንፈሳዊ አገልግሎት ሰጥታ ነበር።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነቷ ጸንታ፣ ቅዱስ ቁርባንን በመቀበል እስከ ዕለተ ሞቷ ድረስ በጠንካራ መንፈሳዊ ሕይወትና በምስጋና (በመዝሙር) ከፈጣሪዋ ጋር ኖራለች።
አርቲስት ራሔል የ2 ወንድና የ4 ሴት (በድምሩ የ6 ልጆች) እናት፣ የ14 የልጅ ልጆች አያት እንዲሁም የ5 የልጅ ልጅ ልጆች ቅድመ-አያት የመሆንን ትልቅ የቤተሰብ ጸጋ ተጎናጽፋ ነበር።
ሥርዓተ ቀብሯ ዛሬ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በደብረ ምሕረት ሰዓሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል በ8:00 ሰዓት ላይ ተፈጽሟል።
ቤተሰቦቿ በሕመም ወቅት ለስታመሟት፣ በአካልም ሆነ በስልክ ላጠያቋት እንዲሁም በሥርዓተ ቀብሩ ላይ በድምቀት ለተገኘው ለመከላከያ ሠራዊት ማርች ባንድ በፈጣሪ ስም ከፍ ያለ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ለቤተሰቦቿ፣ ለአድናቂዎቿና ለመላው የጥበብ አፍቃሪያን መጽናናትን እንመኛለን።
#ethiopia #rahelyohannes #rip #artist #የረገፈች_ጥበብ
1 month ago
የአንጋፋዋ ድምፃዊት አርቲስት ራሔል ዮሐንስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ”
ሀገራችን ካፈራቻቸው እጅግ ድንቅና አንጋፋ ድምፃውያን መካከል አንዷ የሆነችው አርቲስት ራሔል ዮሐንስ በ80 ዓመቷ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ተከትሎ፣ ሥርዓተ ቀብሯ ዛሬ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ምህረት ሰዓሊተ ምህረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ ተፈጽሟል።
ሁላችንም አንድ ቀን በምናገኘውና በማይቀረው የሞት መንገድ ቀድማን የተጓዘችው የዚህች ታላቅ ድምፃዊት ሕይወት ማለፍ መላውን የኪነጥበብ ማህበረሰብና የሀገራችንን ሕዝብ በታላቅ ሐዘን ውስጥ ጥሏል።
በሕይወት ዘመኗ በሙዚቃው ዓለም የራሷን ጉልህ አሻራ ማሳረፍ የቻለችው ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ፣ በሕይወቷ የመጨረሻ ዓመታት ላይ ሙሉ በሙሉ ከዓለማዊ ሙዚቃ በመራቅ ራሷን ለመንፈሳዊ አገልግሎትና ለምስጋና መዝሙሮች አውላ እንደነበር ይታወሳል።
በትዳርና በቤተሰብ ሕይወቷም የሁለት ወንድና የአራት ሴት ልጆች እናት ለመሆን የበቃች ሲሆን፣ የ14 የልጅ ልጆች እንዲሁም የ5 የልጅ ልጅ ልጆችን የመሳም ታላቅ የእድሜና የሕይወት ጸጋን አግኝታለች።
ይህች ድንቅ የጥበብ ሰው ዛሬ ምድራዊ ጉዞዋን አጠናቃ ወደ ዘላለማዊ እረፍቷ ብትሸኝም፣ ያበረከተቻቸው ስራዎችና ያሳየችው በጎነት ሁልጊዜም ሲታወሱ ይኖራሉ።
እኛም ለታላቋ ድምፃዊት ቤተሰቦች፣ ለአድናቂዎቿና ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ፈጣሪ ጽናቱንና መጽናናትን እንዲሰጥልን እንመኛለን።
Nahom Records
ሀገራችን ካፈራቻቸው እጅግ ድንቅና አንጋፋ ድምፃውያን መካከል አንዷ የሆነችው አርቲስት ራሔል ዮሐንስ በ80 ዓመቷ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ተከትሎ፣ ሥርዓተ ቀብሯ ዛሬ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ምህረት ሰዓሊተ ምህረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ ተፈጽሟል።
ሁላችንም አንድ ቀን በምናገኘውና በማይቀረው የሞት መንገድ ቀድማን የተጓዘችው የዚህች ታላቅ ድምፃዊት ሕይወት ማለፍ መላውን የኪነጥበብ ማህበረሰብና የሀገራችንን ሕዝብ በታላቅ ሐዘን ውስጥ ጥሏል።
በሕይወት ዘመኗ በሙዚቃው ዓለም የራሷን ጉልህ አሻራ ማሳረፍ የቻለችው ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ፣ በሕይወቷ የመጨረሻ ዓመታት ላይ ሙሉ በሙሉ ከዓለማዊ ሙዚቃ በመራቅ ራሷን ለመንፈሳዊ አገልግሎትና ለምስጋና መዝሙሮች አውላ እንደነበር ይታወሳል።
በትዳርና በቤተሰብ ሕይወቷም የሁለት ወንድና የአራት ሴት ልጆች እናት ለመሆን የበቃች ሲሆን፣ የ14 የልጅ ልጆች እንዲሁም የ5 የልጅ ልጅ ልጆችን የመሳም ታላቅ የእድሜና የሕይወት ጸጋን አግኝታለች።
ይህች ድንቅ የጥበብ ሰው ዛሬ ምድራዊ ጉዞዋን አጠናቃ ወደ ዘላለማዊ እረፍቷ ብትሸኝም፣ ያበረከተቻቸው ስራዎችና ያሳየችው በጎነት ሁልጊዜም ሲታወሱ ይኖራሉ።
እኛም ለታላቋ ድምፃዊት ቤተሰቦች፣ ለአድናቂዎቿና ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ፈጣሪ ጽናቱንና መጽናናትን እንዲሰጥልን እንመኛለን።
Nahom Records
1 month ago
በጋምቤላ ክልል ከ200 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት
*********************
በጋምቤላ ክልል "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል የዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ-ግብር በይፋ ተጀምሯል።
በክልሉ ጋምቤላ ከተማን እና የኢታንግ ልዩ ወረዳን ጨምሮ በሁሉም ዞኖችና ወረዳዎች በሚከናወነው በዚህ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ ከ200 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልዩ ልዩ የልማትና የድጋፍ ሥራዎች እንደሚከናወኑ ተገልጿል።
የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ቱት ጆክ ዛሬ በከተማ አስተዳደሩ የሚገኑ የአቅመ-ደካማ ወገኖችን የቤት ዕድሳት በይፋ በማስጀመር የክረምቱን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ አስጀምረዋል።
ከንቲባው መርሃ-ግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት እንዳሉት፤ ወጣቶችንና በጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር ረዳት የሌላቸውን አረጋውያን ቤቶች የመገንባትና የማደስ፣ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ፣ የአካባቢ ጽዳት፣ የደም ልገሳ እንዲሁም የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፎችን የማበርከት ተግባራት በስፋት ይከናወናሉ።
የበጎ ፈቃደኝነት ተግባር የሁሉም ዜጋ ማኅበራዊ ኃላፊነት በመሆኑ፣ መላው የከተማዋ ነዋሪ በመርሃ-ግብሩ ላይ በንቃት መሳተፍ እንዳለበት አሳስበዋል።
አክለውም በጎነት የመረዳዳትና የመደጋገፍ ባህልን በማጎልበት የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚያግዝ በመሆኑ፣ የሁሉም አካላት ቅንጅታዊ ተሳትፎ እንደሚያስፈልገው ከንቲባው ተናግረዋል።
በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የክረምት ወራት ከ90 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን በተለያዩ ዘርፎች በማሰማራት ከ218 ሺህ በላይ የሚሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ ሰፊ ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ ተመላክቷል።
በሚፍታህ አብዱልቃድር
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopia #gambella #voluntaryservice #communitysupport
*********************
በጋምቤላ ክልል "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል የዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ-ግብር በይፋ ተጀምሯል።
በክልሉ ጋምቤላ ከተማን እና የኢታንግ ልዩ ወረዳን ጨምሮ በሁሉም ዞኖችና ወረዳዎች በሚከናወነው በዚህ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ ከ200 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልዩ ልዩ የልማትና የድጋፍ ሥራዎች እንደሚከናወኑ ተገልጿል።
የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ቱት ጆክ ዛሬ በከተማ አስተዳደሩ የሚገኑ የአቅመ-ደካማ ወገኖችን የቤት ዕድሳት በይፋ በማስጀመር የክረምቱን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ አስጀምረዋል።
ከንቲባው መርሃ-ግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት እንዳሉት፤ ወጣቶችንና በጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር ረዳት የሌላቸውን አረጋውያን ቤቶች የመገንባትና የማደስ፣ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ፣ የአካባቢ ጽዳት፣ የደም ልገሳ እንዲሁም የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፎችን የማበርከት ተግባራት በስፋት ይከናወናሉ።
የበጎ ፈቃደኝነት ተግባር የሁሉም ዜጋ ማኅበራዊ ኃላፊነት በመሆኑ፣ መላው የከተማዋ ነዋሪ በመርሃ-ግብሩ ላይ በንቃት መሳተፍ እንዳለበት አሳስበዋል።
አክለውም በጎነት የመረዳዳትና የመደጋገፍ ባህልን በማጎልበት የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚያግዝ በመሆኑ፣ የሁሉም አካላት ቅንጅታዊ ተሳትፎ እንደሚያስፈልገው ከንቲባው ተናግረዋል።
በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የክረምት ወራት ከ90 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን በተለያዩ ዘርፎች በማሰማራት ከ218 ሺህ በላይ የሚሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ ሰፊ ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ ተመላክቷል።
በሚፍታህ አብዱልቃድር
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopia #gambella #voluntaryservice #communitysupport
1 month ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
በጎነት ይከፍላል …
መልካምነት ከህሊና ስለማይጠፋ ማህበረሰባችን “በጎ ማድረግ ለሌሎች ብቻ ሳይሆን ለራሳችንም ትልቅ በረከት፣ ደስታ እና ስኬትን ይዞ ይመጣል” የሚል አስተሳሰብ አለው፡፡
በጎ አድራጊዎች ምንም ዓይነት የግል ጥቅም ወይም ትርፍ ሳይጠብቁ ለሌሎች ወገኖች ደኅንነት፣ ዕድገትና ደስታ ሲሉ በገንዘባቸው፣ በንብረታቸው፣ በእውቀታቸውና በጊዜያቸው ሰብአዊ ድጋፍ ያደርጋሉ።
ይህ ተግባር በተለይ በኢትዮጵያ ማኅበራዊ ትስስርን ለማጠናከር፣ ድህነትን ለመቀነስ እና የመንግሥትን የልማት ክፍተቶች ለመሙላት እጅግ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አለው።
በጎ ፈቃድ አገልግሎት የመንግሥትን በጀትና የሰው ኃይል እጥረት በመሙላት ፈጣንና ተደራሽ የልማት ሥራዎች እንዲከናወኑ ያደርጋል። አዳዲስ ክህሎቶችን ለማዳበር፣ የሥራ ልምድ ለማግኘት እና የአእምሮ እርካታን ለመጎናጸፍ ይረዳል። ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ወጣቶች አብረው በመሥራታቸው በመካከላቸው አንድነት፣ መከባበርና ብሔራዊ መግባባት እንዲጠናከር ያደርጋል።
በኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ከሃይማኖታዊና ከባህላዊ እሴቶች ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። ዜጎች በባህላዊ የመረዳጃ ማኅበራት አማካኝነት እርስ በርስ ይደጋገፋሉ፡፡ በችግርም ሆነ በደስታ ጊዜ ማኅበረሰቡ በገንዘብና በጉልበት የሚረዳዳባቸው ጠንካራ መዋቅሮች አሉት። የተቸገሩ ሰዎችን ማብላትና መጠለያ መስጠት በማህበራዊ ትስስሮቻችን ውስጥም ቢሆን ትልቅ ቦታ ይይዛል።
በተለይ አሁን አሁን በጎ መዋል ባህል እየሆነ መጥቷል፡፡ በየዓመቱ በክረምት ወራት በሚሊየን የሚቆጠሩ ወጣቶች፣ ተማሪዎችና ባለሙያዎች የሚሳተፉበት ሀገር አቀፍ ንቅናቄ እየተፈጠረ ነው።
መጠለያ የሌላቸውን ወይም አሮጌ ቤት ያላቸውን አረጋውያን እና አቅመ ደካማ ቤቶች በነፃ ያንጻሉ፤ ያድሳሉ።
የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ችግኞችን መትከልና መንከባከብም ባህል እየሆነ ነው። በሆስፒታሎች የሚገጥመውን የደም እጥረት ለመቅረፍ ደም በመለገስ የሰዎችን ሕይወት ማዳን እየተቻለ ይገኛል።
በክረምት ወራት ተማሪዎች ቀጣዩን የክፍል ደረጃ በብቃት እንዲጀምሩ ወጣቶችና መምህራን በጎ ፈቃደኞች የክለሳ ትምህርት ይሰጣሉ። ማንበብና መጻፍ ለማይችሉ የኅብረተሰብ ክፍሎችም መሠረታዊ እውቀት እንዲጨብጡ ይሰራል፡፡
የሕክምና ባለሙያዎች ራቅ ወዳሉ አካባቢዎች በመጓዝ ለአቅመ ደካሞች የነፃ ሕክምና፣ የምክርና የመድኃኒት አገልግሎቶችን ይሰጣሉ፡፡ ስለ ተላላፊ በሽታዎች፣ ስለ ንጽሕና አጠባበቅ እና ስለ አመጋገብ ሥርዓት ማኅበረሰቡን ያስተምራሉ፡፡
በጎ አድራጎት ጠንካራ ማኅበራዊ ትስስር እና ፍቅርን ለመፍጠር ያግዛል፡፡ በጎነት የአዕምሮ ሰላምንና እርካታን ይሰጣል፡፡ ሌላውን ሰው በመርዳት የሚገኘው ደስታ በገንዘብ ሊገዛ የማይችል የውስጥ ሰላምን ይሰጣል።
የአንድን ሰው ሕይወት መለወጥ ስንችል በሕይወታችን ውስጥ ትልቅ ዓላማ እንዳለን እንዲሰማን ያደርጋል። በራሳችን ላይ ያለንን እምነትና አዎንታዊ አመለካከት ይገነባል።
በጎ ማድረግ በባህሎቻችንና በየሀይማኖቶቻችንም የሚበረታታ ተግባር ነው፡፡“መልካም ያደረገ መልካም ያገኛል” እንደሚባለው፣ በጎነት ሁልጊዜ ተመልሶ ወደ እኛ ይመጣል።
ለሰዎች የምናደርገው ደግነት በተለያዩ አጋጣሚዎች በዕድል፣ በጤና ወይም በስኬት መንገድ ወደ ሕይወታችን ይጎርፋል።
በጎነት ይከፍላል …
መልካምነት ከህሊና ስለማይጠፋ ማህበረሰባችን “በጎ ማድረግ ለሌሎች ብቻ ሳይሆን ለራሳችንም ትልቅ በረከት፣ ደስታ እና ስኬትን ይዞ ይመጣል” የሚል አስተሳሰብ አለው፡፡
በጎ አድራጊዎች ምንም ዓይነት የግል ጥቅም ወይም ትርፍ ሳይጠብቁ ለሌሎች ወገኖች ደኅንነት፣ ዕድገትና ደስታ ሲሉ በገንዘባቸው፣ በንብረታቸው፣ በእውቀታቸውና በጊዜያቸው ሰብአዊ ድጋፍ ያደርጋሉ።
ይህ ተግባር በተለይ በኢትዮጵያ ማኅበራዊ ትስስርን ለማጠናከር፣ ድህነትን ለመቀነስ እና የመንግሥትን የልማት ክፍተቶች ለመሙላት እጅግ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አለው።
በጎ ፈቃድ አገልግሎት የመንግሥትን በጀትና የሰው ኃይል እጥረት በመሙላት ፈጣንና ተደራሽ የልማት ሥራዎች እንዲከናወኑ ያደርጋል። አዳዲስ ክህሎቶችን ለማዳበር፣ የሥራ ልምድ ለማግኘት እና የአእምሮ እርካታን ለመጎናጸፍ ይረዳል። ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ወጣቶች አብረው በመሥራታቸው በመካከላቸው አንድነት፣ መከባበርና ብሔራዊ መግባባት እንዲጠናከር ያደርጋል።
በኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ከሃይማኖታዊና ከባህላዊ እሴቶች ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። ዜጎች በባህላዊ የመረዳጃ ማኅበራት አማካኝነት እርስ በርስ ይደጋገፋሉ፡፡ በችግርም ሆነ በደስታ ጊዜ ማኅበረሰቡ በገንዘብና በጉልበት የሚረዳዳባቸው ጠንካራ መዋቅሮች አሉት። የተቸገሩ ሰዎችን ማብላትና መጠለያ መስጠት በማህበራዊ ትስስሮቻችን ውስጥም ቢሆን ትልቅ ቦታ ይይዛል።
በተለይ አሁን አሁን በጎ መዋል ባህል እየሆነ መጥቷል፡፡ በየዓመቱ በክረምት ወራት በሚሊየን የሚቆጠሩ ወጣቶች፣ ተማሪዎችና ባለሙያዎች የሚሳተፉበት ሀገር አቀፍ ንቅናቄ እየተፈጠረ ነው።
መጠለያ የሌላቸውን ወይም አሮጌ ቤት ያላቸውን አረጋውያን እና አቅመ ደካማ ቤቶች በነፃ ያንጻሉ፤ ያድሳሉ።
የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ችግኞችን መትከልና መንከባከብም ባህል እየሆነ ነው። በሆስፒታሎች የሚገጥመውን የደም እጥረት ለመቅረፍ ደም በመለገስ የሰዎችን ሕይወት ማዳን እየተቻለ ይገኛል።
በክረምት ወራት ተማሪዎች ቀጣዩን የክፍል ደረጃ በብቃት እንዲጀምሩ ወጣቶችና መምህራን በጎ ፈቃደኞች የክለሳ ትምህርት ይሰጣሉ። ማንበብና መጻፍ ለማይችሉ የኅብረተሰብ ክፍሎችም መሠረታዊ እውቀት እንዲጨብጡ ይሰራል፡፡
የሕክምና ባለሙያዎች ራቅ ወዳሉ አካባቢዎች በመጓዝ ለአቅመ ደካሞች የነፃ ሕክምና፣ የምክርና የመድኃኒት አገልግሎቶችን ይሰጣሉ፡፡ ስለ ተላላፊ በሽታዎች፣ ስለ ንጽሕና አጠባበቅ እና ስለ አመጋገብ ሥርዓት ማኅበረሰቡን ያስተምራሉ፡፡
በጎ አድራጎት ጠንካራ ማኅበራዊ ትስስር እና ፍቅርን ለመፍጠር ያግዛል፡፡ በጎነት የአዕምሮ ሰላምንና እርካታን ይሰጣል፡፡ ሌላውን ሰው በመርዳት የሚገኘው ደስታ በገንዘብ ሊገዛ የማይችል የውስጥ ሰላምን ይሰጣል።
የአንድን ሰው ሕይወት መለወጥ ስንችል በሕይወታችን ውስጥ ትልቅ ዓላማ እንዳለን እንዲሰማን ያደርጋል። በራሳችን ላይ ያለንን እምነትና አዎንታዊ አመለካከት ይገነባል።
በጎ ማድረግ በባህሎቻችንና በየሀይማኖቶቻችንም የሚበረታታ ተግባር ነው፡፡“መልካም ያደረገ መልካም ያገኛል” እንደሚባለው፣ በጎነት ሁልጊዜ ተመልሶ ወደ እኛ ይመጣል።
ለሰዎች የምናደርገው ደግነት በተለያዩ አጋጣሚዎች በዕድል፣ በጤና ወይም በስኬት መንገድ ወደ ሕይወታችን ይጎርፋል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ቅርሶችና ሰነዶች እንዲሰበሰቡ ጥሪ አቀረበ
#ethiopia | የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በየግለሰቦችና በየቤቱ ተበትነው የሚገኙ የታሪክ ቅርሶችን፣ ሰነዶችንና ጥንታዊ ቁሳቁሶችን በአንድ ማዕከል ሰብስቦ ለመጠበቅና ለምርምር ለማዋል አዲስ ጥሪ አቀረበ።
ዩኒቨርሲቲው "ኑ አብረን ታሪክ እንስራ፣ አብረን ታሪክ እንሰብስብ፣ አብረን ታሪክ እናስተላልፍ" በሚል መሪ ቃል ያወጣው ይህ ጥሪ፣ የሀገር ማንነትና የትውልድ መገናኛ ድልድይ የሆኑ ቅርሶች እንዳይጠፉና ለትውልድ እንዲሻገሩ ለማድረግ ያለመ ነው።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር አስራት አጸደወይን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት፣ ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ ባለቤት ብትሆንም ብዙዎቹ የታሪክ ምስክር የሆኑ ቅርሶችና ሰነዶች በተለያዩ ግለሰቦች እጅ ተበታትነው ይገኛሉ። እነዚህ ቅርሶች በአግባቡ ባለመያዛቸው ምክንያት የመጥፋት ወይም የመበላሸት አደጋ የተጋረጠባቸው መሆኑን የጠቀሱት ዶክተር አስራት፣ ዩኒቨርሲቲው ይህንን የታሪክ ክፍተት ለመሙላት፣ ቅርሶችን ለመሰነድና ለምርምር አበርክቶ እንዲኖራቸው ለማድረግ የአርካይቭ፣ የቤተ መዛግብት እና የሙዚየም ማዕከላትን በአዲስ መልክ አደራጅቶ ሥራ መጀመሩን አስታውቀዋል።
በመሆኑም በጥንታዊ የብራና ጽሁፎች፣ ደብዳቤዎች፣ የታዋቂ አርበኞችና መሪዎች የግል መገልገያ ቁሳቁሶች እንዲሁም ጥንታዊ ፎቶግራፎች በእጃቸው የሚገኙ ግለሰቦችና ቤተሰቦች እነዚህን ቅርሶች ለዩኒቨርሲቲው በስጦታ እንዲያበረክቱ ተጠይቋል።
ይህ ተግባር ቅርሶቹ በዘመናዊ መንገድ ተጠብቀው ለታሪክ ተመራማሪዎችና ለሚቀጥለው ትውልድ እንዲተላለፉ የሚያደርግ ሲሆን፣ በበጎ ተግባሩ ላይ የሚሳተፉ ዜጎችም ስማቸው በታሪክ መዝገብ ላይ በበጎነት እንደሚነሳ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በየግለሰቦችና በየቤቱ ተበትነው የሚገኙ የታሪክ ቅርሶችን፣ ሰነዶችንና ጥንታዊ ቁሳቁሶችን በአንድ ማዕከል ሰብስቦ ለመጠበቅና ለምርምር ለማዋል አዲስ ጥሪ አቀረበ።
ዩኒቨርሲቲው "ኑ አብረን ታሪክ እንስራ፣ አብረን ታሪክ እንሰብስብ፣ አብረን ታሪክ እናስተላልፍ" በሚል መሪ ቃል ያወጣው ይህ ጥሪ፣ የሀገር ማንነትና የትውልድ መገናኛ ድልድይ የሆኑ ቅርሶች እንዳይጠፉና ለትውልድ እንዲሻገሩ ለማድረግ ያለመ ነው።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር አስራት አጸደወይን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት፣ ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ ባለቤት ብትሆንም ብዙዎቹ የታሪክ ምስክር የሆኑ ቅርሶችና ሰነዶች በተለያዩ ግለሰቦች እጅ ተበታትነው ይገኛሉ። እነዚህ ቅርሶች በአግባቡ ባለመያዛቸው ምክንያት የመጥፋት ወይም የመበላሸት አደጋ የተጋረጠባቸው መሆኑን የጠቀሱት ዶክተር አስራት፣ ዩኒቨርሲቲው ይህንን የታሪክ ክፍተት ለመሙላት፣ ቅርሶችን ለመሰነድና ለምርምር አበርክቶ እንዲኖራቸው ለማድረግ የአርካይቭ፣ የቤተ መዛግብት እና የሙዚየም ማዕከላትን በአዲስ መልክ አደራጅቶ ሥራ መጀመሩን አስታውቀዋል።
በመሆኑም በጥንታዊ የብራና ጽሁፎች፣ ደብዳቤዎች፣ የታዋቂ አርበኞችና መሪዎች የግል መገልገያ ቁሳቁሶች እንዲሁም ጥንታዊ ፎቶግራፎች በእጃቸው የሚገኙ ግለሰቦችና ቤተሰቦች እነዚህን ቅርሶች ለዩኒቨርሲቲው በስጦታ እንዲያበረክቱ ተጠይቋል።
ይህ ተግባር ቅርሶቹ በዘመናዊ መንገድ ተጠብቀው ለታሪክ ተመራማሪዎችና ለሚቀጥለው ትውልድ እንዲተላለፉ የሚያደርግ ሲሆን፣ በበጎ ተግባሩ ላይ የሚሳተፉ ዜጎችም ስማቸው በታሪክ መዝገብ ላይ በበጎነት እንደሚነሳ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
1 month ago
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአራዳ የበጎነት መንደር ግንባታ ማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት
Ethiopian Broadcasting Corporation
2 months ago
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው - የሰላም ሚኒስቴር
************************
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ መዋቅር አካላት፣ ወጣቶች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሚኒስቴሩ እያከናወናቸው ባሉ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና በቀጣይ አገልግሎቱ በቅንጅት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት መንገድ ዙሪያ ውይይት ተካሄዷል፡፡
በውይይቱ ላይ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) እንደገለፁት፤ ባለፉት ዓመታት "በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ሐሳብ ከመቶ ሺህ በላይ ወጣቶችን በሰላም ብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በማሠልጠን እና ከተወለዱበት እና ካደጉበት አካባቢ ውጪ ለማሰማራት በተከናወነው ተግባር ወጣቶች ብዝሃ-ባህል፣ ብዝሃ-ቋንቋ እና ህብረ-ብሔራዊ ግንዛቤ እና ክህሎታቸውን ማሳደግ ተችሏል።
በዚህም በሕዝቦች መካከል ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ማጠናከር እንደተቻለ ተናግረዋል።
ዩኒቨርስቲዎች፣ መላው ህዝብ እና የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላም እና ፀጥታ መዋቅሮች ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ያሉት ሚኒስትር ዴዔታው አብሮነትንና ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ሂደቱን ለማጠናከር ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎቱን ከክልል እና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በቅንጅት የመስራት ሂደቱን ሚኒስቴሩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል።
በመድረኩ የተገኙ የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ፀጥታ መዋቅሮች፣ ወጣቶች እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አገልግሎቱ ማህበራዊ ትስስርን፣ ሰላም እና የህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ጉልህ ሚና እየተጫወተ በመሆኑ ከሚኒስቴሩ ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የሰላም ሚኒስቴር በቀጣይ ክረምት ወጣቱን በማንቀሳቀስ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በሀገር አቀፍ ደረጃ በልዩ ንቅናቄ ለማከናወን በቅንጅት አንደሚሰራ ከሰላም ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopianbroadcastingcorporation #unity #ethiopia #volunteerism
************************
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ መዋቅር አካላት፣ ወጣቶች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሚኒስቴሩ እያከናወናቸው ባሉ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና በቀጣይ አገልግሎቱ በቅንጅት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት መንገድ ዙሪያ ውይይት ተካሄዷል፡፡
በውይይቱ ላይ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) እንደገለፁት፤ ባለፉት ዓመታት "በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ሐሳብ ከመቶ ሺህ በላይ ወጣቶችን በሰላም ብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በማሠልጠን እና ከተወለዱበት እና ካደጉበት አካባቢ ውጪ ለማሰማራት በተከናወነው ተግባር ወጣቶች ብዝሃ-ባህል፣ ብዝሃ-ቋንቋ እና ህብረ-ብሔራዊ ግንዛቤ እና ክህሎታቸውን ማሳደግ ተችሏል።
በዚህም በሕዝቦች መካከል ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ማጠናከር እንደተቻለ ተናግረዋል።
ዩኒቨርስቲዎች፣ መላው ህዝብ እና የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላም እና ፀጥታ መዋቅሮች ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ያሉት ሚኒስትር ዴዔታው አብሮነትንና ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ሂደቱን ለማጠናከር ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎቱን ከክልል እና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በቅንጅት የመስራት ሂደቱን ሚኒስቴሩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል።
በመድረኩ የተገኙ የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ፀጥታ መዋቅሮች፣ ወጣቶች እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አገልግሎቱ ማህበራዊ ትስስርን፣ ሰላም እና የህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ጉልህ ሚና እየተጫወተ በመሆኑ ከሚኒስቴሩ ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የሰላም ሚኒስቴር በቀጣይ ክረምት ወጣቱን በማንቀሳቀስ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በሀገር አቀፍ ደረጃ በልዩ ንቅናቄ ለማከናወን በቅንጅት አንደሚሰራ ከሰላም ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopianbroadcastingcorporation #unity #ethiopia #volunteerism
2 months ago
የንፁሃን ደም መፍሰስ ይብቃ፡ ለዘላቂ ሰላም በጋራ እንምከር!
#ethiopia | በሀገራች የዜጎች ሞት ስፍራ አየቀያየረ ቀጥሏል።ዛሬ ደግሞ በተደጋጋሚ ሞት እየተሰማበት ባለው በምስራቅ አርሲ ዞን በንፁሃን በኦርቶዶክስ ከርስትያን ወገኖቻችን ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ መደረጉን፣ ቤተ ክርስቲያንና የአማኞች መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን ከሚዲያዎች ዘገባ መረዳት ችያለሁ። መሰል ጥቃቶች ራስን በተጠቂዎች ቦታ አድርገን ካየን በእጅጉ ልብን በኃዘን ይሰብራል።
የንፁሃን ደም ያለአግባብ መፍሰስ እና የዜጎች መገደል በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል።ግና እንዴትና መቼ? እንዴትስ ላለፉት ዓመታት በንጹሃን ዜጎችና በቤተ እምነቶች(መስጊድና ቤተክርስቲያን) ላይ የደረሱት ጥቃቶች የአንዱ ፈጻሚዎች እንኳ በህግ ቁጥጥር ስር ማዋልና ተጠያቂ ማድረግ ሳይቻል ቀረ? ከድርጊቱ በላይ መደጋገሙ፣ከመደጋገሙ በላይ ፈጻሚዎቹ ሁሌም ያልታወቁ እየተባሉ መፍትሄ ማምጣት አለመቻል አደገኛ ነው።
ዘላቂ መፍትሄ ይገኝ ዘንድ ቆም ብሎ ማሰብ፣በ ስሜት ተጽዕኖ ስር ከመውደቅ በራቀ መልኩ ነገሮችን መመርመር፣መምከርና በጋራ መፍትሄ መፈለግ ግድ ይላል።
ክቡር የሆነው የሰው ልጅ ነፍስ እንዲህ መርከሱ እጅግ አደገኛ ነገር ነው።አላህ በቁርኣን እንዲህ ይለናል።
مِنۡ أَجۡلِ ذَٰلِكَ كَتَبۡنَا عَلَىٰ بَنِيٓ إِسۡرَـٰٓءِيلَ أَنَّهُۥ مَن قَتَلَ نَفۡسَۢا بِغَيۡرِ نَفۡسٍ أَوۡ فَسَادٖ فِي ٱلۡأَرۡضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ ٱلنَّاسَ جَمِيعٗا وَمَنۡ أَحۡيَاهَا فَكَأَنَّمَآ أَحۡيَا ٱلنَّاسَ جَمِيعٗاۚ وَلَقَدۡ جَآءَتۡهُمۡ رُسُلُنَا بِٱلۡبَيِّنَٰتِ ثُمَّ إِنَّ كَثِيرٗا مِّنۡهُم بَعۡدَ ذَٰلِكَ فِي ٱلۡأَرۡضِ لَمُسۡرِفُونَ
— سورة المائدة (5:32)
"በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ (መግደል) ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት (ካልሆነ በስተቀር) ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ መልክተኞቻችንም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጡዋቸው፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ብዙዎቹ በምድር ላይ ወሰንን አላፊዎች ናቸው፡፡"
— አል-ማኢዳህ (5:32)
ይህ ቁርኣናዊ መለኮታዊ መመሪያ የሰው ልጅ ሕይወት ነፍስ በማለት በመጥራት ያለ ምንም የዘር፣ የሃይማኖትና የብሔር ልዩነት ፍጹም የተከበረና የማይደፈር መሆኑን ያረጋግጣል።
በአንቀጹ መሠረት አንዲትን ንጹሕ ነፍስ ያለ አግባብ መቅጠፍ መላውን የሰውን ዘር እንደ ማጥፋት የሚቆጠር እጅግ ከባድ ወንጀል ሲሆን፣ በተቃራኒው ደግሞ አንዲትን ነፍስ ከአደጋ መታደግና ማዳን መላውን የሰው ልጅ ሕይወት እንደ ማኖር የሚቆጠር ታላቅ ሰብአዊ በጎነት ነው።
እንደ ዜጋ ማድረግ የምንችለው ለሟች ቤተሰቦችና ወገኖቻች መጽናናትን መመኘት ብቻ በመሆኑ እያዘንኩ ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን እመኛለሁ።
ህዝባችንና ሀገራችንን ከጥፋትና ከእልቂት ጠብቅልን።አላህ ሆይ! እውነቱ እንዲወጣ፣ የንጹዃን ደምም አፍሳሾች መቀጣጫ ይሆኑ ዘንድ የእጃቸውን እንዲያገኙ አድርግልን።አላህ በቃችሁ በለን!
ኡዝታዝ አህመዲን ጀበል
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በሀገራች የዜጎች ሞት ስፍራ አየቀያየረ ቀጥሏል።ዛሬ ደግሞ በተደጋጋሚ ሞት እየተሰማበት ባለው በምስራቅ አርሲ ዞን በንፁሃን በኦርቶዶክስ ከርስትያን ወገኖቻችን ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ መደረጉን፣ ቤተ ክርስቲያንና የአማኞች መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን ከሚዲያዎች ዘገባ መረዳት ችያለሁ። መሰል ጥቃቶች ራስን በተጠቂዎች ቦታ አድርገን ካየን በእጅጉ ልብን በኃዘን ይሰብራል።
የንፁሃን ደም ያለአግባብ መፍሰስ እና የዜጎች መገደል በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል።ግና እንዴትና መቼ? እንዴትስ ላለፉት ዓመታት በንጹሃን ዜጎችና በቤተ እምነቶች(መስጊድና ቤተክርስቲያን) ላይ የደረሱት ጥቃቶች የአንዱ ፈጻሚዎች እንኳ በህግ ቁጥጥር ስር ማዋልና ተጠያቂ ማድረግ ሳይቻል ቀረ? ከድርጊቱ በላይ መደጋገሙ፣ከመደጋገሙ በላይ ፈጻሚዎቹ ሁሌም ያልታወቁ እየተባሉ መፍትሄ ማምጣት አለመቻል አደገኛ ነው።
ዘላቂ መፍትሄ ይገኝ ዘንድ ቆም ብሎ ማሰብ፣በ ስሜት ተጽዕኖ ስር ከመውደቅ በራቀ መልኩ ነገሮችን መመርመር፣መምከርና በጋራ መፍትሄ መፈለግ ግድ ይላል።
ክቡር የሆነው የሰው ልጅ ነፍስ እንዲህ መርከሱ እጅግ አደገኛ ነገር ነው።አላህ በቁርኣን እንዲህ ይለናል።
مِنۡ أَجۡلِ ذَٰلِكَ كَتَبۡنَا عَلَىٰ بَنِيٓ إِسۡرَـٰٓءِيلَ أَنَّهُۥ مَن قَتَلَ نَفۡسَۢا بِغَيۡرِ نَفۡسٍ أَوۡ فَسَادٖ فِي ٱلۡأَرۡضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ ٱلنَّاسَ جَمِيعٗا وَمَنۡ أَحۡيَاهَا فَكَأَنَّمَآ أَحۡيَا ٱلنَّاسَ جَمِيعٗاۚ وَلَقَدۡ جَآءَتۡهُمۡ رُسُلُنَا بِٱلۡبَيِّنَٰتِ ثُمَّ إِنَّ كَثِيرٗا مِّنۡهُم بَعۡدَ ذَٰلِكَ فِي ٱلۡأَرۡضِ لَمُسۡرِفُونَ
— سورة المائدة (5:32)
"በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ (መግደል) ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት (ካልሆነ በስተቀር) ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ መልክተኞቻችንም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጡዋቸው፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ብዙዎቹ በምድር ላይ ወሰንን አላፊዎች ናቸው፡፡"
— አል-ማኢዳህ (5:32)
ይህ ቁርኣናዊ መለኮታዊ መመሪያ የሰው ልጅ ሕይወት ነፍስ በማለት በመጥራት ያለ ምንም የዘር፣ የሃይማኖትና የብሔር ልዩነት ፍጹም የተከበረና የማይደፈር መሆኑን ያረጋግጣል።
በአንቀጹ መሠረት አንዲትን ንጹሕ ነፍስ ያለ አግባብ መቅጠፍ መላውን የሰውን ዘር እንደ ማጥፋት የሚቆጠር እጅግ ከባድ ወንጀል ሲሆን፣ በተቃራኒው ደግሞ አንዲትን ነፍስ ከአደጋ መታደግና ማዳን መላውን የሰው ልጅ ሕይወት እንደ ማኖር የሚቆጠር ታላቅ ሰብአዊ በጎነት ነው።
እንደ ዜጋ ማድረግ የምንችለው ለሟች ቤተሰቦችና ወገኖቻች መጽናናትን መመኘት ብቻ በመሆኑ እያዘንኩ ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን እመኛለሁ።
ህዝባችንና ሀገራችንን ከጥፋትና ከእልቂት ጠብቅልን።አላህ ሆይ! እውነቱ እንዲወጣ፣ የንጹዃን ደምም አፍሳሾች መቀጣጫ ይሆኑ ዘንድ የእጃቸውን እንዲያገኙ አድርግልን።አላህ በቃችሁ በለን!
ኡዝታዝ አህመዲን ጀበል
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
የንፁሃን ደም መፍሰስ ይብቃ፣ ለዘላቂ ሰላም በጋራ እንምከር!
በሀገራች የዜጎች ሞት ስፍራ አየቀያየረ ቀጥሏል። ዛሬ ደግሞ በተደጋጋሚ ሞት እየተሰማበት ባለው በምስራቅ አርሲ ዞን በንፁሃን በኦርቶዶክስ ከርስትያን ወገኖቻችን ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ መደረጉን፣ ቤተ ክርስቲያንና የአማኞች መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን ከሚዲያዎች ዘገባ መረዳት ችያለሁ። መሰል ጥቃቶች ራስን በተጠቂዎች ቦታ አድርገን ካየን በእጅጉ ልብን በኃዘን ይሰብራል።
የንፁሃን ደም ያለአግባብ መፍሰስ እና የዜጎች መገደል በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል። ግና እንዴትና መቼ? እንዴትስ ላለፉት ዓመታት በንጹሃን ዜጎችና በቤተ እምነቶች (መስጊድና ቤተክርስቲያን) ላይ የደረሱት ጥቃቶች የአንዱ ፈጻሚዎች እንኳ በህግ ቁጥጥር ስር ማዋልና ተጠያቂ ማድረግ ሳይቻል ቀረ? ከድርጊቱ በላይ መደጋገሙ፣ ከመደጋገሙ በላይ ፈጻሚዎቹ ሁሌም ያልታወቁ እየተባሉ መፍትሄ ማምጣት አለመቻል አደገኛ ነው።
ዘላቂ መፍትሄ ይገኝ ዘንድ ቆም ብሎ ማሰብበ ስሜት ተጽዕኖ ስር ከመውደቅ በራቀ መልኩ ነገሮችን መመርመር፣ መምከርና በጋራ መፍትሄ መፈለግ ግድ ይላል።
ክቡር የሆነው የሰው ልጅ ነፍስ እንዲህ መርከሱ እጅግ አደገኛ ነገር ነው። አላህ በቁርኣን እንዲህ ይለናል።
"በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ (መግደል) ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት (ካልሆነ በስተቀር) ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ መልክተኞቻችንም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጡዋቸው፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ብዙዎቹ በምድር ላይ ወሰንን አላፊዎች ናቸው፡፡"
— አል-ማኢዳህ (5:32)
ይህ ቁርኣናዊ መለኮታዊ መመሪያ የሰው ልጅ ሕይወት ነፍስ በማለት በመጥራት ያለ ምንም የዘር፣ የሃይማኖትና የብሔር ልዩነት ፍጹም የተከበረና የማይደፈር መሆኑን ያረጋግጣል።
በአንቀጹ መሠረት አንዲትን ንጹሕ ነፍስ ያለ አግባብ መቅጠፍ መላውን የሰውን ዘር እንደ ማጥፋት የሚቆጠር እጅግ ከባድ ወንጀል ሲሆን፣ በተቃራኒው ደግሞ አንዲትን ነፍስ ከአደጋ መታደግና ማዳን መላውን የሰው ልጅ ሕይወት እንደ ማኖር የሚቆጠር ታላቅ ሰብአዊ በጎነት ነው።
እንደ ዜጋ ማድረግ የምንችለው ለሟች ቤተሰቦችና ወገኖቻች መጽናናትን መመኘት ብቻ በመሆኑ እያዘንኩ ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን እመኛለሁ።
ህዝባችንና ሀገራችንን ከጥፋትና ከእልቂት ጠብቅልን።አላህ ሆይ! እውነቱ እንዲወጣ፣ የንጹዃን ደምም አፍሳሾች መቀጣጫ ይሆኑ ዘንድ የእጃቸውን እንዲያገኙ አድርግልን። አላህ በቃችሁ በለን!
ኡስታዝ አህመዲን ጀብል
በሀገራች የዜጎች ሞት ስፍራ አየቀያየረ ቀጥሏል። ዛሬ ደግሞ በተደጋጋሚ ሞት እየተሰማበት ባለው በምስራቅ አርሲ ዞን በንፁሃን በኦርቶዶክስ ከርስትያን ወገኖቻችን ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ መደረጉን፣ ቤተ ክርስቲያንና የአማኞች መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን ከሚዲያዎች ዘገባ መረዳት ችያለሁ። መሰል ጥቃቶች ራስን በተጠቂዎች ቦታ አድርገን ካየን በእጅጉ ልብን በኃዘን ይሰብራል።
የንፁሃን ደም ያለአግባብ መፍሰስ እና የዜጎች መገደል በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል። ግና እንዴትና መቼ? እንዴትስ ላለፉት ዓመታት በንጹሃን ዜጎችና በቤተ እምነቶች (መስጊድና ቤተክርስቲያን) ላይ የደረሱት ጥቃቶች የአንዱ ፈጻሚዎች እንኳ በህግ ቁጥጥር ስር ማዋልና ተጠያቂ ማድረግ ሳይቻል ቀረ? ከድርጊቱ በላይ መደጋገሙ፣ ከመደጋገሙ በላይ ፈጻሚዎቹ ሁሌም ያልታወቁ እየተባሉ መፍትሄ ማምጣት አለመቻል አደገኛ ነው።
ዘላቂ መፍትሄ ይገኝ ዘንድ ቆም ብሎ ማሰብበ ስሜት ተጽዕኖ ስር ከመውደቅ በራቀ መልኩ ነገሮችን መመርመር፣ መምከርና በጋራ መፍትሄ መፈለግ ግድ ይላል።
ክቡር የሆነው የሰው ልጅ ነፍስ እንዲህ መርከሱ እጅግ አደገኛ ነገር ነው። አላህ በቁርኣን እንዲህ ይለናል።
"በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ (መግደል) ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት (ካልሆነ በስተቀር) ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ መልክተኞቻችንም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጡዋቸው፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ብዙዎቹ በምድር ላይ ወሰንን አላፊዎች ናቸው፡፡"
— አል-ማኢዳህ (5:32)
ይህ ቁርኣናዊ መለኮታዊ መመሪያ የሰው ልጅ ሕይወት ነፍስ በማለት በመጥራት ያለ ምንም የዘር፣ የሃይማኖትና የብሔር ልዩነት ፍጹም የተከበረና የማይደፈር መሆኑን ያረጋግጣል።
በአንቀጹ መሠረት አንዲትን ንጹሕ ነፍስ ያለ አግባብ መቅጠፍ መላውን የሰውን ዘር እንደ ማጥፋት የሚቆጠር እጅግ ከባድ ወንጀል ሲሆን፣ በተቃራኒው ደግሞ አንዲትን ነፍስ ከአደጋ መታደግና ማዳን መላውን የሰው ልጅ ሕይወት እንደ ማኖር የሚቆጠር ታላቅ ሰብአዊ በጎነት ነው።
እንደ ዜጋ ማድረግ የምንችለው ለሟች ቤተሰቦችና ወገኖቻች መጽናናትን መመኘት ብቻ በመሆኑ እያዘንኩ ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን እመኛለሁ።
ህዝባችንና ሀገራችንን ከጥፋትና ከእልቂት ጠብቅልን።አላህ ሆይ! እውነቱ እንዲወጣ፣ የንጹዃን ደምም አፍሳሾች መቀጣጫ ይሆኑ ዘንድ የእጃቸውን እንዲያገኙ አድርግልን። አላህ በቃችሁ በለን!
ኡስታዝ አህመዲን ጀብል
2 months ago
አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
2 months ago
3 months ago
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆችን ለተጠቃሚዎች አስተላለፉ
************
ዛሬ በአደስ ከተማ ክፍለ ከተማ ገብስ ተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው ቁጥር 3 የበጎነት መንደር የተገነባውን 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉት ባለ አምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈናል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ
3 months ago
ከንቲባ አዳነች 44 የመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈዋል።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ገብስ ተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው ቁጥር 3 የበጎነት መንደር የተገነባውን 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉት ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈናል ብለዋል።
ገብስ ተራ ቀደም ብሎ እጅግ የተጎሳቆለ፣ ለመኖር ምቹ ያልሆነና ባረጁ እና በደቀቁ ቤቶች የተሞላ፣ በተደጋጋሚ በእሳት አደጋ የሚጠቃ፣ ለአቅመ ደካማ እናቶች የማብሰያና የመጸዳጃ አገልግሎት አስቸጋሪ የነበረበት መንደር መሆኑን አስታውሰዋል።
በዚህ መንደር የዛሬውን ጨምሮ በአጠቃላይ 377 የመኖሪያ ቤቶች ያላቸው 5 ህንጻዎች መገንባት መቻሉን የገለጹት ከንቲባዋ÷ ነዋሪዎቻችንም ከዛ አስከፊ አኗኗር ተላቀው ክብራቸውን በሚመጥን ፅዱ፣ ዘመናዊ አኗኗር የሚፈጥር፣ ልጆች ቦርቀው የሚጫወቱበት እና ደረጃውን በጠበቀ መኖሪያ መንደር እንዲኖሩ በማድረጋችን በጣም ደስ ብሎናል ነው ያሉት።
ይህንን የበጎነት መንደር ግንባታ ላይ በክትትል እና ድጋፍ አስተዋጽኦ ያደረጉ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችን ከምንም በላይ ልበ ቀና ባለሃብቶች በገንዘባቸው ላደረጉት ድጋፍ በነዋሪዎቹ ምስጋና አቅርበዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈዋል።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ገብስ ተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው ቁጥር 3 የበጎነት መንደር የተገነባውን 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉት ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈናል ብለዋል።
ገብስ ተራ ቀደም ብሎ እጅግ የተጎሳቆለ፣ ለመኖር ምቹ ያልሆነና ባረጁ እና በደቀቁ ቤቶች የተሞላ፣ በተደጋጋሚ በእሳት አደጋ የሚጠቃ፣ ለአቅመ ደካማ እናቶች የማብሰያና የመጸዳጃ አገልግሎት አስቸጋሪ የነበረበት መንደር መሆኑን አስታውሰዋል።
በዚህ መንደር የዛሬውን ጨምሮ በአጠቃላይ 377 የመኖሪያ ቤቶች ያላቸው 5 ህንጻዎች መገንባት መቻሉን የገለጹት ከንቲባዋ÷ ነዋሪዎቻችንም ከዛ አስከፊ አኗኗር ተላቀው ክብራቸውን በሚመጥን ፅዱ፣ ዘመናዊ አኗኗር የሚፈጥር፣ ልጆች ቦርቀው የሚጫወቱበት እና ደረጃውን በጠበቀ መኖሪያ መንደር እንዲኖሩ በማድረጋችን በጣም ደስ ብሎናል ነው ያሉት።
ይህንን የበጎነት መንደር ግንባታ ላይ በክትትል እና ድጋፍ አስተዋጽኦ ያደረጉ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችን ከምንም በላይ ልበ ቀና ባለሃብቶች በገንዘባቸው ላደረጉት ድጋፍ በነዋሪዎቹ ምስጋና አቅርበዋል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ዛሬ ማለዳ፣ በመዲናችን አዲስ አበባ ሼህ ዛይድ 5 ኪሎ ሜትር የበጎነት ሩጫ በመስቀል አደባባይ ተካሂዷል:- ከንቲባ አዳነች አቤቤ
*********************
አምስት ኪሎ ሜትር በሚሸፍነው በዚህ የሩጫ ውድድር ላይ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ሯጮች፣ ታዋቂ አትሌቶች፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች፣ ህጻናት እና የውጭ ሀገራት ዜጎች ተሳታፊ ሆነዋል።
ከዚህ ቀደም በአሜሪካ፣ በብራዚል፣ በአቡ ዳቢ፣ በህንድ፣ በቻይና እና በካይሮ ከተሞች ሲካሄድ የነበረውን ይህንን ታላቅ ዓለም አቀፍ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ አስተናግዳለች።
የሼህ ዛይድ 5 ኪሎ ሜትር የበጎነት ሩጫ ለማካሄድ አዲስ አበባን ስለመረጡ እናመሰግናለን።
አዲስ አበባ ለአህጉር እና ዓለም አቀፍ ኩነቶች እና ውድድሮች ተመራጯ ከተማ ሆናለች።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebc #ebcdotstream
*********************
አምስት ኪሎ ሜትር በሚሸፍነው በዚህ የሩጫ ውድድር ላይ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ሯጮች፣ ታዋቂ አትሌቶች፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች፣ ህጻናት እና የውጭ ሀገራት ዜጎች ተሳታፊ ሆነዋል።
ከዚህ ቀደም በአሜሪካ፣ በብራዚል፣ በአቡ ዳቢ፣ በህንድ፣ በቻይና እና በካይሮ ከተሞች ሲካሄድ የነበረውን ይህንን ታላቅ ዓለም አቀፍ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ አስተናግዳለች።
የሼህ ዛይድ 5 ኪሎ ሜትር የበጎነት ሩጫ ለማካሄድ አዲስ አበባን ስለመረጡ እናመሰግናለን።
አዲስ አበባ ለአህጉር እና ዓለም አቀፍ ኩነቶች እና ውድድሮች ተመራጯ ከተማ ሆናለች።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebc #ebcdotstream
3 months ago
በመዲናዋ ከ500 በላይ የሳይክል ተወዳዳሪዎች የተሳተፉበት የሀገር ውስጥ ውድድር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ከ500 በላይ የሳይክል ተወዳዳሪዎች የተሳተፉበት ታላቅ የሀገር ውስጥ ውድድር በድምቀት ተካሂዷል።
የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በመዲናችን ከ500 በላይ የሳይክል ተወዳዳሪዎች የተሳተፉበት ታላቅ የሀገር ውስጥ ውድድር በድምቀት ተካሂዷል ብለዋል።
ነገም ቀጥሎ ዓለም አቀፍ ሲቲ ማውንቴን ባይክ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ፕላዛ ላይ የሚካሄድ በመሆኑ ደስ ብሎናል ነው ያሉት።
በቀጣዮቹ ቀናት የምናካሂዳቸው ታላላቅ የስፖርት ሁነቶች፥ ነገ ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሸህ ዝያድ የ5 ኪሎ ሜትር የበጎነት ሩጫ ይካሄዳል ብለዋል።
ሰኞ ዕለት የምስራቅ አፍሪካ ዞን አምስት የእጅ ኳስ ሻምፒዮና በድምቀት ይጀመራል ሲሉም አብራርተዋል።
እነዚህ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ውድድሮች የከተማችን የልማት አሻራዎች የአትሌቲክስ እና የብስክሌት ስፖርቶችን ጨምሮ ለዓለም አቀፍ ሁነቶች ምቹ በመሆናቸው የስበት ማእከል ሆነናል ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ከ500 በላይ የሳይክል ተወዳዳሪዎች የተሳተፉበት ታላቅ የሀገር ውስጥ ውድድር በድምቀት ተካሂዷል።
የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በመዲናችን ከ500 በላይ የሳይክል ተወዳዳሪዎች የተሳተፉበት ታላቅ የሀገር ውስጥ ውድድር በድምቀት ተካሂዷል ብለዋል።
ነገም ቀጥሎ ዓለም አቀፍ ሲቲ ማውንቴን ባይክ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ፕላዛ ላይ የሚካሄድ በመሆኑ ደስ ብሎናል ነው ያሉት።
በቀጣዮቹ ቀናት የምናካሂዳቸው ታላላቅ የስፖርት ሁነቶች፥ ነገ ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሸህ ዝያድ የ5 ኪሎ ሜትር የበጎነት ሩጫ ይካሄዳል ብለዋል።
ሰኞ ዕለት የምስራቅ አፍሪካ ዞን አምስት የእጅ ኳስ ሻምፒዮና በድምቀት ይጀመራል ሲሉም አብራርተዋል።
እነዚህ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ውድድሮች የከተማችን የልማት አሻራዎች የአትሌቲክስ እና የብስክሌት ስፖርቶችን ጨምሮ ለዓለም አቀፍ ሁነቶች ምቹ በመሆናቸው የስበት ማእከል ሆነናል ብለዋል።
3 months ago
ከ500 በላይ ተወዳዳሪዎች የተሳተፉበት ታላቅ የብስክሌት ውድድር በአዲስ አበባ ተካሂዷል ፦ ከንቲባ አዳነች አቤቤ
**************
ዛሬ በመዲናችን ከ500 በላይ የሳይክል ተወዳዳሪዎች የተሳተፉበት ታላቅ የሀገር ዉስጥ የብስክሌት ውድድር በድምቀት መካሄዱን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልፀዋል።
ውድድሩ ነገም ቀጥሎ ዓለም አቀፍ ሲቲ ማውንቴን ባይክ (City Mountain Bike) በአድዋ ድል መታሰቢያ ፕላዛ ላይ የሚካሄድ በመሆኑ ከንቲባዋ መደሰታቸውን ገልፀዋል።
በቀጣዮቹ ቀናት የምናካሂዳቸው ታላላቅ የስፓር ሁነቶች፦
- ነገ ጠዋት ሚያዝያ 25/2018 ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሸህ ዝያድ የ5 ኪሎ ሜትር የበጎነት ሩጫ ይካሄዳል።
- ሰኞ (ሚያዝያ 26/2018) የምስራቅ አፍሪካ ዞን አምስት የእጅ ኳስ (Handball) ሻምፒዮና በድምቀት ይጀመራል።
ከንቲባዋ እነዚህ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ውድድሮች የከተማችን የልማት አሻራዎች የአትሌቲክስ እና የብስክሌት ስፖርቶችን ጨምሮ ለዓለም አቀፍ ሁነቶች ምቹ በመሆናቸው የስበት ማእከል ሆነናል ብለዋል።
Ethiopian Broadcasting Corporation EBC SPORT ኢቢሲ ስፖርት #አዲስአበባ #ብስክሌት #ሳይክል #ስፖርት
**************
ዛሬ በመዲናችን ከ500 በላይ የሳይክል ተወዳዳሪዎች የተሳተፉበት ታላቅ የሀገር ዉስጥ የብስክሌት ውድድር በድምቀት መካሄዱን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልፀዋል።
ውድድሩ ነገም ቀጥሎ ዓለም አቀፍ ሲቲ ማውንቴን ባይክ (City Mountain Bike) በአድዋ ድል መታሰቢያ ፕላዛ ላይ የሚካሄድ በመሆኑ ከንቲባዋ መደሰታቸውን ገልፀዋል።
በቀጣዮቹ ቀናት የምናካሂዳቸው ታላላቅ የስፓር ሁነቶች፦
- ነገ ጠዋት ሚያዝያ 25/2018 ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሸህ ዝያድ የ5 ኪሎ ሜትር የበጎነት ሩጫ ይካሄዳል።
- ሰኞ (ሚያዝያ 26/2018) የምስራቅ አፍሪካ ዞን አምስት የእጅ ኳስ (Handball) ሻምፒዮና በድምቀት ይጀመራል።
ከንቲባዋ እነዚህ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ውድድሮች የከተማችን የልማት አሻራዎች የአትሌቲክስ እና የብስክሌት ስፖርቶችን ጨምሮ ለዓለም አቀፍ ሁነቶች ምቹ በመሆናቸው የስበት ማእከል ሆነናል ብለዋል።
Ethiopian Broadcasting Corporation EBC SPORT ኢቢሲ ስፖርት #አዲስአበባ #ብስክሌት #ሳይክል #ስፖርት
3 months ago
ታምነች ፈይሳ እባላለሁ ዕድሜዬ 39 ዓመት ሲሆን ረጅም ታሪኬን በአጭር ጽሁፍ ለማቅረብ እሞክራለሁ።
በ21 ዓመቴ የኩላሊት ኢንፌክሽን በሽታ እንዳለብኝ የታወቀ ሲሆን በ23 ዓመቴ ትዳር ይዤ ህይወትን መኖር በጀመርኩበት ጊዜ በድንገት ሁለቱም ኩላሊቶቼ መስራት አቆሙ።
ላለፉት 15 ዓመታት የገንዘብ አቅም ኖሮኝ ሳይሆን በአንዳንድ ደጋግ ወገኖች ድጋፍ በኩላሊት እጥበት (በዲያሌሲስ) እስከ አሁን በህይወት አለሁ።
በእነዚህ ዓመታት በእጥበት ወቅት ለሞት የሚዳርጉ ሁኔታዎች ብዙ ጊዜ ያጋጠሙኝ የነበር ቢሆንም እግዚአብሔር ግን ደግፎኝ ዛሬ ደርሻለሁ።
በእነዚህ 15 አመታት፣ ለዳያሊስስ የሚያገለግለው ካቴተር ደም ስሩ ሲዘጋ እየተለወጠ መጀመሪያ ላይ አንገቴ ላይ ቀጥሎ ተራ በተራ ሁለት እጆቼ ላይ በመጨረሻ፣ እግሮቼ ላይ ተደርጎ ዲያሌሲሱ ሲሰራልኝ የቆየ ሲሆን ለረዥም ዓመታት ስለተሰራባቸው የደም ስሮቼ ተዘግተው ጥቅም ላይ መዋል ስላልቻሉ በአሁኑ ወቅት ሀኪሞቹ በጉበቴ ላይ ለማስቀመጥ የመጨረሻውን አማራጭ የሰጡኝ እና ይህም ለስድስት ወራት ብቻ ሊያገለግለኝ እንደሚችልና በህይወት ለመቆየት ያለኝ የመጨረሻ አማራጭ የንቅለ ተከላ ስራ ማሰራት እንደሆነ ገልጸውልኛል፡፡
በተጨማሪም ከዚሁ ጋር ተያይዞ የልብ ከባድ ህመምን ጨምሮ ሌሎች የጤና ችግሮች እያጋጠመኝ ይገኛል።
ወደ ውጭ አገር በመሄድ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ቀዶ ጥገና ሕክምና ለማድረግ የሚረዳ የቦርድ የምስክር ወረቀት እና አስፈላጊውን መረጃዎች ሰጥተውኛል፡፡ እንዲሁም ወንድሜ ኩላሊት ሊሰጠኝ ፈቃደኛ ነው፡፡
ነገር ግን ለህክምና እና ተያያዥ ወጪዎች የሚፈለገው ገንዘብ 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ዶላር ስለሆነና አቅም ስለሌለኝ ይህንን GoFundMe በመክፈት እርዳታ ለመጠየቅ ተገድጃለሁ፡፡
ሁላችሁም አነሰ ሳትሉ የምትችሉትን እንድትደግፉኝና በህይወት እንድቆይ እንድትረዱኝ በፈጣሪ ስም እጠይቃለሁ፡፡ ለምታደርጉልኝ በጎነት አመሰግናለሁ፡፡
https://gofund.me/fde9f3f8...
በ21 ዓመቴ የኩላሊት ኢንፌክሽን በሽታ እንዳለብኝ የታወቀ ሲሆን በ23 ዓመቴ ትዳር ይዤ ህይወትን መኖር በጀመርኩበት ጊዜ በድንገት ሁለቱም ኩላሊቶቼ መስራት አቆሙ።
ላለፉት 15 ዓመታት የገንዘብ አቅም ኖሮኝ ሳይሆን በአንዳንድ ደጋግ ወገኖች ድጋፍ በኩላሊት እጥበት (በዲያሌሲስ) እስከ አሁን በህይወት አለሁ።
በእነዚህ ዓመታት በእጥበት ወቅት ለሞት የሚዳርጉ ሁኔታዎች ብዙ ጊዜ ያጋጠሙኝ የነበር ቢሆንም እግዚአብሔር ግን ደግፎኝ ዛሬ ደርሻለሁ።
በእነዚህ 15 አመታት፣ ለዳያሊስስ የሚያገለግለው ካቴተር ደም ስሩ ሲዘጋ እየተለወጠ መጀመሪያ ላይ አንገቴ ላይ ቀጥሎ ተራ በተራ ሁለት እጆቼ ላይ በመጨረሻ፣ እግሮቼ ላይ ተደርጎ ዲያሌሲሱ ሲሰራልኝ የቆየ ሲሆን ለረዥም ዓመታት ስለተሰራባቸው የደም ስሮቼ ተዘግተው ጥቅም ላይ መዋል ስላልቻሉ በአሁኑ ወቅት ሀኪሞቹ በጉበቴ ላይ ለማስቀመጥ የመጨረሻውን አማራጭ የሰጡኝ እና ይህም ለስድስት ወራት ብቻ ሊያገለግለኝ እንደሚችልና በህይወት ለመቆየት ያለኝ የመጨረሻ አማራጭ የንቅለ ተከላ ስራ ማሰራት እንደሆነ ገልጸውልኛል፡፡
በተጨማሪም ከዚሁ ጋር ተያይዞ የልብ ከባድ ህመምን ጨምሮ ሌሎች የጤና ችግሮች እያጋጠመኝ ይገኛል።
ወደ ውጭ አገር በመሄድ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ቀዶ ጥገና ሕክምና ለማድረግ የሚረዳ የቦርድ የምስክር ወረቀት እና አስፈላጊውን መረጃዎች ሰጥተውኛል፡፡ እንዲሁም ወንድሜ ኩላሊት ሊሰጠኝ ፈቃደኛ ነው፡፡
ነገር ግን ለህክምና እና ተያያዥ ወጪዎች የሚፈለገው ገንዘብ 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ዶላር ስለሆነና አቅም ስለሌለኝ ይህንን GoFundMe በመክፈት እርዳታ ለመጠየቅ ተገድጃለሁ፡፡
ሁላችሁም አነሰ ሳትሉ የምትችሉትን እንድትደግፉኝና በህይወት እንድቆይ እንድትረዱኝ በፈጣሪ ስም እጠይቃለሁ፡፡ ለምታደርጉልኝ በጎነት አመሰግናለሁ፡፡
https://gofund.me/fde9f3f8...
3 months ago
ከመቃብር በላይ የሚውል መልካም ስም
በአሰላ የመጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ መታሰቢያ ሙዚየም ተመረቀ!
#ethiopia | ባለፉት ጥቂት ሰዓታት በአርሲ ዞን አሰላ ከተማ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ግቢ ውስጥ አንድ ታሪካዊ ክስተት ተከናውኗል።
በሀገርና በቤተክርስቲያን ዘንድ እጅግ የሚከበሩትና "መጋቤ በረከት" የሚል ማዕረግ የተሰጣቸው የታላቁ አባት የመጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ የመታሰቢያ ህንፃ ሙዚየም በታላቅ ድምቀት ተመርቋል።
የልጆች ስጦታ፦
እኚህ ታላቅ አባት ካረፉ አንድ ዓመት ሲሞላቸው ልጆቻቸው ከአባታቸው የተረከቡትን በጎነት ለታሪክ እንዲተርፍ ከ62 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበትን ባለ ሁለት ወለል ሙዚየም ገንብተው ለምረቃ አብቅተዋል።
"ጊዳድ" መጽሐፍ፦
የአባታቸውን የህይወት ጉዞ፣ የንግድ ስኬትና የቤተሰብ አመራር ጥበብ የሚዳስሰው "ጊዳድ" የተሰኘው መጽሐፍ በጸሐፊ ሌሊሳ ኢድሪስ ተዘጋጅቶ በአማርኛና በአፋን ኦሮሞ ለንባብ በቅቷል።
ታሪካዊ ምስክርነት፦
ሙዚየሙ የአባቱን መልካም ስራዎች የሚገልጹ ፎቶግራፎች፣ ቁሳቁሶችና መረጃዎችን የያዘ ሲሆን፤ አዳራሽና ቢሮዎችንም ያካተተ ዘመናዊ ህንፃ ነው።
መጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ (1949 - 2017 ዓ.ም)
በአርሲ ዞን ተወልደው በንግዱ ዓለም ስኬታማ የነበሩ ሲሆን፤ አምስት ልጆችን በስነ-ምግባር አሳድገው ለሀገር ያበቁ ታላቅ አባት ናቸው።
በቤተክርስቲያን ግንባታ፣ በማህበራዊ ልማትና በሽምግልና ስራቸው "የቱሩፋት አበጋዝ" ተብለው ይወደሳሉ።
እውነትን በመናገርና ችግረኞችን በመርዳት የሚታወቁት እኚህ አባት፣ በ68 ዓመታቸው ሚያዚያ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ማረፋቸው ይታወሳል።
ሀብት ለራስ ብቻ ሳይሆን እንዲህ ለታሪክና ለወገን ሲተርፍ ትልቅ ትርጉም ይኖረዋል። የመጋቤ በረከት ግርማ ልጆች ለአባታቸው ያደረጉት ይህ ተግባር፣ ማንኛውም ሰው በህይወት ዘመኑ የሚዘራው በጎነት እንዲህ በክብር እንደሚታጨድ ማሳያ ነው። አሰላ ዛሬ የአንድ ብርቱ አባት ታሪክ ህያው ሆኖ ሲታደስ ውላለች!
መልካም ስራ ከመቃብር በላይ ይውላል!
#getu #megabebereketgirma #asella #legacy #gidatbook #ethiopianhistory #ethiopianorthodox #arsi #inspiration #መጋቤበረከትግርማ #አሰላ #ታሪክ #ጊዳድ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በአሰላ የመጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ መታሰቢያ ሙዚየም ተመረቀ!
#ethiopia | ባለፉት ጥቂት ሰዓታት በአርሲ ዞን አሰላ ከተማ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ግቢ ውስጥ አንድ ታሪካዊ ክስተት ተከናውኗል።
በሀገርና በቤተክርስቲያን ዘንድ እጅግ የሚከበሩትና "መጋቤ በረከት" የሚል ማዕረግ የተሰጣቸው የታላቁ አባት የመጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ የመታሰቢያ ህንፃ ሙዚየም በታላቅ ድምቀት ተመርቋል።
የልጆች ስጦታ፦
እኚህ ታላቅ አባት ካረፉ አንድ ዓመት ሲሞላቸው ልጆቻቸው ከአባታቸው የተረከቡትን በጎነት ለታሪክ እንዲተርፍ ከ62 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበትን ባለ ሁለት ወለል ሙዚየም ገንብተው ለምረቃ አብቅተዋል።
"ጊዳድ" መጽሐፍ፦
የአባታቸውን የህይወት ጉዞ፣ የንግድ ስኬትና የቤተሰብ አመራር ጥበብ የሚዳስሰው "ጊዳድ" የተሰኘው መጽሐፍ በጸሐፊ ሌሊሳ ኢድሪስ ተዘጋጅቶ በአማርኛና በአፋን ኦሮሞ ለንባብ በቅቷል።
ታሪካዊ ምስክርነት፦
ሙዚየሙ የአባቱን መልካም ስራዎች የሚገልጹ ፎቶግራፎች፣ ቁሳቁሶችና መረጃዎችን የያዘ ሲሆን፤ አዳራሽና ቢሮዎችንም ያካተተ ዘመናዊ ህንፃ ነው።
መጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ (1949 - 2017 ዓ.ም)
በአርሲ ዞን ተወልደው በንግዱ ዓለም ስኬታማ የነበሩ ሲሆን፤ አምስት ልጆችን በስነ-ምግባር አሳድገው ለሀገር ያበቁ ታላቅ አባት ናቸው።
በቤተክርስቲያን ግንባታ፣ በማህበራዊ ልማትና በሽምግልና ስራቸው "የቱሩፋት አበጋዝ" ተብለው ይወደሳሉ።
እውነትን በመናገርና ችግረኞችን በመርዳት የሚታወቁት እኚህ አባት፣ በ68 ዓመታቸው ሚያዚያ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ማረፋቸው ይታወሳል።
ሀብት ለራስ ብቻ ሳይሆን እንዲህ ለታሪክና ለወገን ሲተርፍ ትልቅ ትርጉም ይኖረዋል። የመጋቤ በረከት ግርማ ልጆች ለአባታቸው ያደረጉት ይህ ተግባር፣ ማንኛውም ሰው በህይወት ዘመኑ የሚዘራው በጎነት እንዲህ በክብር እንደሚታጨድ ማሳያ ነው። አሰላ ዛሬ የአንድ ብርቱ አባት ታሪክ ህያው ሆኖ ሲታደስ ውላለች!
መልካም ስራ ከመቃብር በላይ ይውላል!
#getu #megabebereketgirma #asella #legacy #gidatbook #ethiopianhistory #ethiopianorthodox #arsi #inspiration #መጋቤበረከትግርማ #አሰላ #ታሪክ #ጊዳድ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
የፈገግታ ተአምር
በአንድ እናት ሕይወት ላይ የታየው አስገራሚ ለውጥ
#ethiopia | "መልክ ጥርስ ነው" የሚባለው አባባል በተግባር የታየበት አጋጣሚ!
በጥርሷ ምክንያት ትሸማቀቅ የነበረችውና ልጆቿ ሳይቀሩ ያፍሩባት የነበረችው እናት፣ ዛሬ በናታኖል የጥርስ ሕክምና ማዕከል አማካኝነት አዲስ ሕይወትና ሙሉ በራስ መተማመን አግኝታለች።
የቀድሞው ፈተና፦
ባለታሪኳ ህይወት በጥርሷ አቀማመጥ ምክንያት አፏን ለመክፈት ትቸገርና በሰቀቀን ትኖር ነበር።
የናታኖል በጎነት፦
ማዕከሉ ሙሉ ወጪዋን በመሸፈን በዶ/ር ህሊና እና ባልደረቦቿ አማካኝነት ድንቅ ስራ ሰርቶላታል።
ውጤቱ፦
ፎቶዋ ላይ እንደሚታየው፣ ጥርሷ ከተስተካከለ በኋላ ያላት ፈገግታና ደስታ ለሕይወት ያላትን አመለካከት ሙሉ በሙሉ ቀይሮታል።
ጥራትና እውቅና፦
በሀገር ውስጥና በውጭ ታካሚዎች ዘንድ ከፍተኛ ተመራጭነትን ያተረፈ ማዕከል።
"ውበት ከውስጥ ይጀምራል፤ በራስ መተማመን ደግሞ በፈገግታ ይገለጻል። ናታኖል የጥርስ ሕክምና ማዕከል ለአንዲት እናት የሰጠው ስጦታ ጥርስን ብቻ ሳይሆን ሕይወትን ነው የቀየረው። የዶ/ር ህሊና እና የቡድኗ ስራ በእውነት የሚያስመሰግን ነው!"
📍 አድራሻና ስልክ፦
ቦሌ ከሀያት ሆስፒታል አጠገብ፣ ከፕላቲኒየም ጂም ጀርባ፣ ኬኬር ህንፃ 4ኛ ፎቅ።
📞 0930-30-3333 / 0983-77-9999
ፈገግታዎ በራስ መተማመንዎ ነው!
#getu #natanoldental #cosmeticdentistry #smilemakeover #ethiopianhealth #dentalcareaddis #confidencerestored #ናታኖል #የጥርስሕክምና #ፈገግታ #ውበት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በአንድ እናት ሕይወት ላይ የታየው አስገራሚ ለውጥ
#ethiopia | "መልክ ጥርስ ነው" የሚባለው አባባል በተግባር የታየበት አጋጣሚ!
በጥርሷ ምክንያት ትሸማቀቅ የነበረችውና ልጆቿ ሳይቀሩ ያፍሩባት የነበረችው እናት፣ ዛሬ በናታኖል የጥርስ ሕክምና ማዕከል አማካኝነት አዲስ ሕይወትና ሙሉ በራስ መተማመን አግኝታለች።
የቀድሞው ፈተና፦
ባለታሪኳ ህይወት በጥርሷ አቀማመጥ ምክንያት አፏን ለመክፈት ትቸገርና በሰቀቀን ትኖር ነበር።
የናታኖል በጎነት፦
ማዕከሉ ሙሉ ወጪዋን በመሸፈን በዶ/ር ህሊና እና ባልደረቦቿ አማካኝነት ድንቅ ስራ ሰርቶላታል።
ውጤቱ፦
ፎቶዋ ላይ እንደሚታየው፣ ጥርሷ ከተስተካከለ በኋላ ያላት ፈገግታና ደስታ ለሕይወት ያላትን አመለካከት ሙሉ በሙሉ ቀይሮታል።
ጥራትና እውቅና፦
በሀገር ውስጥና በውጭ ታካሚዎች ዘንድ ከፍተኛ ተመራጭነትን ያተረፈ ማዕከል።
"ውበት ከውስጥ ይጀምራል፤ በራስ መተማመን ደግሞ በፈገግታ ይገለጻል። ናታኖል የጥርስ ሕክምና ማዕከል ለአንዲት እናት የሰጠው ስጦታ ጥርስን ብቻ ሳይሆን ሕይወትን ነው የቀየረው። የዶ/ር ህሊና እና የቡድኗ ስራ በእውነት የሚያስመሰግን ነው!"
📍 አድራሻና ስልክ፦
ቦሌ ከሀያት ሆስፒታል አጠገብ፣ ከፕላቲኒየም ጂም ጀርባ፣ ኬኬር ህንፃ 4ኛ ፎቅ።
📞 0930-30-3333 / 0983-77-9999
ፈገግታዎ በራስ መተማመንዎ ነው!
#getu #natanoldental #cosmeticdentistry #smilemakeover #ethiopianhealth #dentalcareaddis #confidencerestored #ናታኖል #የጥርስሕክምና #ፈገግታ #ውበት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የፋሲካ በረከት
ህብር የኪነ ጥበባት ማህበር ማዕድ አጋራ! ✨🙏
#ethiopia | "ጥበብ ለበጎነት!" በሚል መሪ ቃል የሚንቀሳቀሰውና በወጣት ሙሉጌታ ቱሉ የሚመራው ህብር የኪነ ጥበባት ማህበር፣ የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞች ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አከናውኗል።
ዛሬ ሚያዝያ 2/2018 ዓ.ም በተደረገው በዚህ ተግባር፣ ለበርካታ እናቶችና አባቶች ለበዓል መዋያ የሚሆኑ፦
ዱቄት፣ ዶሮ፣ እንቁላል እና ዘይት ያሉ መሰረታዊ ፍጆታዎች ተከፋፍለዋል።
የማህበሩ ታሪክ በአጭሩ፦
መቼ ተመሠረተ?
በ2002 ዓ.ም በወጣት ሙሉጌታ ቱሉና ጓደኞቹ።
ባለፉት 15 ዓመታት በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በትግራይና በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች በመዘዋወር ለተፈናቀሉና ለተቸገሩ ወገኖች ደራሽ ሆኗል።
ዘር፣ ቀለምና ሃይማኖት ሳይለይ ለሰው ልጅ ያለውን ክብር በተግባር እያስመሰከረ ይገኛል።
"ካላችሁ ላይ ይጨምርላችሁ!" በማለት እናቶችና አባቶች ምርቃታቸውን ለገንቢዎቹ አፍስሰዋል። እንደ ህብር ያሉ ማህበራት ከመንግስት ጎን ቆመው ህዝብን በማገልገላቸው ሊመሰገኑ እንደሚገባም የክፍለ ከተማው ባለስልጣናት ገልጸዋል።
መልካም የፋሲካ በዓል ለሁላችሁም!
#getu #hibirartassociation #charityethiopia #easterethiopia #mulugetatulu #artforgood #addisababa #lideta #helpinghands #ethiopia #ህብር #ጥበብለበጎነት #ፋሲካ #በጎአድራጎት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ህብር የኪነ ጥበባት ማህበር ማዕድ አጋራ! ✨🙏
#ethiopia | "ጥበብ ለበጎነት!" በሚል መሪ ቃል የሚንቀሳቀሰውና በወጣት ሙሉጌታ ቱሉ የሚመራው ህብር የኪነ ጥበባት ማህበር፣ የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞች ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አከናውኗል።
ዛሬ ሚያዝያ 2/2018 ዓ.ም በተደረገው በዚህ ተግባር፣ ለበርካታ እናቶችና አባቶች ለበዓል መዋያ የሚሆኑ፦
ዱቄት፣ ዶሮ፣ እንቁላል እና ዘይት ያሉ መሰረታዊ ፍጆታዎች ተከፋፍለዋል።
የማህበሩ ታሪክ በአጭሩ፦
መቼ ተመሠረተ?
በ2002 ዓ.ም በወጣት ሙሉጌታ ቱሉና ጓደኞቹ።
ባለፉት 15 ዓመታት በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በትግራይና በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች በመዘዋወር ለተፈናቀሉና ለተቸገሩ ወገኖች ደራሽ ሆኗል።
ዘር፣ ቀለምና ሃይማኖት ሳይለይ ለሰው ልጅ ያለውን ክብር በተግባር እያስመሰከረ ይገኛል።
"ካላችሁ ላይ ይጨምርላችሁ!" በማለት እናቶችና አባቶች ምርቃታቸውን ለገንቢዎቹ አፍስሰዋል። እንደ ህብር ያሉ ማህበራት ከመንግስት ጎን ቆመው ህዝብን በማገልገላቸው ሊመሰገኑ እንደሚገባም የክፍለ ከተማው ባለስልጣናት ገልጸዋል።
መልካም የፋሲካ በዓል ለሁላችሁም!
#getu #hibirartassociation #charityethiopia #easterethiopia #mulugetatulu #artforgood #addisababa #lideta #helpinghands #ethiopia #ህብር #ጥበብለበጎነት #ፋሲካ #በጎአድራጎት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የማዕድ ማጋራት
አዋሽ ባንክ ለ5 ሺህ ወገኖች የበዓል ደስታን አበረከተ!
#ethiopia | አዋሽ ባንክ የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ “ክብራችን ወገናችን - ደስታችን ማካፈላችን” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር አከናውኗል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
ተጠቃሚዎች፦ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ከ5,000 በላይ አረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች።
የዓይነት ድጋፍ፦ ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ 5 ሊትር ዘይት እና 25 ኪሎ ዱቄት ተበርክቷል።
ተጨማሪ፦ ከዓይነት ድጋፉ ባለፈ የአንድ ለአንድ የጥሬ ገንዘብ ስጦታም ተደርጓል።
የባንኩ ማህበራዊ አሻራ፦
አዋሽ ባንክ በ2024/25 የሒሳብ ዓመት ብቻ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራት ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መድቦ በትምህርት፣ በጤና እና በቤት ግንባታ ዘርፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል። ባንኩ አሁን ላይ ከ1005 በላይ ቅርንጫፎችና ከ16 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ግዙፍ ተቋም ነው።
"የሰውን ልጅ መርዳት ለነፍስ እረፍት ነው!
ለአዋሽ ባንክ ምስጋና ይገባዋል።" 🙏
#getu #awashbank #csr #ethiopia #eastersharing #awashbank31years #socialresponsibility #addisababa #communitysupport #አዋሽባንክ #ማዕድማጋራት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #በጎነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
አዋሽ ባንክ ለ5 ሺህ ወገኖች የበዓል ደስታን አበረከተ!
#ethiopia | አዋሽ ባንክ የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ “ክብራችን ወገናችን - ደስታችን ማካፈላችን” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር አከናውኗል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
ተጠቃሚዎች፦ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ከ5,000 በላይ አረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች።
የዓይነት ድጋፍ፦ ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ 5 ሊትር ዘይት እና 25 ኪሎ ዱቄት ተበርክቷል።
ተጨማሪ፦ ከዓይነት ድጋፉ ባለፈ የአንድ ለአንድ የጥሬ ገንዘብ ስጦታም ተደርጓል።
የባንኩ ማህበራዊ አሻራ፦
አዋሽ ባንክ በ2024/25 የሒሳብ ዓመት ብቻ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራት ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መድቦ በትምህርት፣ በጤና እና በቤት ግንባታ ዘርፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል። ባንኩ አሁን ላይ ከ1005 በላይ ቅርንጫፎችና ከ16 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ግዙፍ ተቋም ነው።
"የሰውን ልጅ መርዳት ለነፍስ እረፍት ነው!
ለአዋሽ ባንክ ምስጋና ይገባዋል።" 🙏
#getu #awashbank #csr #ethiopia #eastersharing #awashbank31years #socialresponsibility #addisababa #communitysupport #አዋሽባንክ #ማዕድማጋራት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #በጎነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የኦሮሚያ ባንክ የፋሲካ በዓል ስጦታ፦ ለ7 ግብረሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ! 🇪🇹✨
ኦሮሚያ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አሳይቷል። የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ለሚረዱ 7 ሀገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
የኢኦተቤ የልማትና ተራድኦ ኮሚሽን፦ 1,000,000 ብር
አበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት፦ 1,000,000 ብር
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት፦ 1,000,000 ብር
የአዲስ አበባ ከተማ የምገባ ማዕከል፦ 500,000 ብር
ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
ተስፋ አዲስ (የህጻናት ካንሰር ህሙማን)፦ 500,000 ብር
ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
የባንኩ መልዕክት፦
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ይህ ድጋፍ ለበዓል መዋያ ብቻ ሳይሆን ተረጂ ወገኖቻችን ቀጣይ ህይወታቸው የሚሻሻልበት እንዲሆን የታለመ ነው። ባንኩ ከዚህ ቀደም የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ መሰል ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
በጎነት ለራስ ነው!
ለኦሮሚያ ባንክ ምስጋና ይገባዋል። 🙏
#getu #oromiabank #csr #ethiopia #charity #easterdonation #socialresponsibility #abebechgobena #kidneydialysis #cancersupport #ኦሮሚያባንክ #በጎአድራጎት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ኦሮሚያ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አሳይቷል። የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ለሚረዱ 7 ሀገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
የኢኦተቤ የልማትና ተራድኦ ኮሚሽን፦ 1,000,000 ብር
አበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት፦ 1,000,000 ብር
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት፦ 1,000,000 ብር
የአዲስ አበባ ከተማ የምገባ ማዕከል፦ 500,000 ብር
ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
ተስፋ አዲስ (የህጻናት ካንሰር ህሙማን)፦ 500,000 ብር
ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
የባንኩ መልዕክት፦
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ይህ ድጋፍ ለበዓል መዋያ ብቻ ሳይሆን ተረጂ ወገኖቻችን ቀጣይ ህይወታቸው የሚሻሻልበት እንዲሆን የታለመ ነው። ባንኩ ከዚህ ቀደም የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ መሰል ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
በጎነት ለራስ ነው!
ለኦሮሚያ ባንክ ምስጋና ይገባዋል። 🙏
#getu #oromiabank #csr #ethiopia #charity #easterdonation #socialresponsibility #abebechgobena #kidneydialysis #cancersupport #ኦሮሚያባንክ #በጎአድራጎት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
አዲሱን የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ መጽሐፍ ገበያ ላይ መዋል ምክንያት በማድረግ እነሆ ከመጽሐፉ ጀርባ ለቅምሻ ጋብዘናል።
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
ዲያብሎስ በወንድማችን፣ በጓደኛችን፣ በሚስታችን ወይም በጣም በምንቀርበው ሰው ውስጥ አድሮ ተገቢ ያልሆነ ምክር ቢሰጠን፣ ምክሩን አንቀበል። ይልቁንም ያ ገዳይ ምክር የመጣው ከጠላት እንደሆነ አውቀን ከሰሚው እንራቅ። ዛሬም ቢሆን ሰይጣን የርኅራኄ ጭንብል ለብሶ፣ ወዳጅ መስሎ፣ ከመርዝ የከፋ ጥፋትን በሰዎች ውስጥ ያሰርጋል።
☦️☦️☦️
አንተ የንጉሥ ልጅ ብትሆንና በአባትህ ማዕድ የመቀመጥ ክብር ቢኖርህ፣ ያን ትተህ በወህኒ ቤት ካሉ እስረኞችና ከተፈረደባቸው ሰዎች ጋር በማዕዳቸው ለመካፈል ብትመርጥ፣ አባትህ ይህን ይፈቅድልሃልን? ይልቁንም በታላቅ ኃይል ከዚያ ያስወጣሃል እንጂ። ይህን የሚያደርገው ማዕዱ ስለሚጎዳህ ሳይሆን፣ ያንተን ክብርና የንጉሡን ማዕድ ስለሚያቃልል ነው።
☦️☦️☦️
በዓለም ምን ትሠራለህ? በተሰበረ ማሰሮ ውስጥ ውኃ ለማከማቸት ነውን? አሁን ላለችው ሕይወት በብላሽ ለመድከም ነውን? መቃጠሉ የማይቀርን ድር ለምን ታዳውራለህ? ለምንስ በምድረ በዳ ነፋሳትን ትከተላለህ? ለምንስ በሸለቆ ውስጥ ዓይንህን ጨፍነህ ትቅበዘበዛለህ? እያንዳንዱ ጥበብ ነገር አይደለምን? ይህ ለሁላችንም ግልጽ ነው። እንግዲህ አንተም በሕይወትህ ውስጥ ለምትሠራው ሥራ ዓላማ አሳየኝ። በእውነት አንዳች የለህም።
☦️☦️☦️
ሌቦች ጭቃ፣ ገለባ ወይም እንጨት ባለበት ቤት አይሰርቁም። ይልቁንም ወርቅና ብር ወዳለበት ቤት ዓይናቸውን ይጥላሉ። ሰይጣንም ልክ እንደዚሁ ነው፤ ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ለመንፈሳዊ ነገር ቦታ በሚሰጡ ሰዎች ላይ ነው። በጎነት ባለበት ቦታ ወጥመድ ይበዛል፤ ምጽዋትና ዕርዳታ ባለበትም ምቀኝነት አይጠፋም። ነገር ግን ይሄንን ሁሉ የጠላት ተንኮል የምናሸንፍበት አንድ ትልቅ መሣሪያ አለን፤ ይሄ ድንቅ መሳሪያ ምን ይሆን?
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው መጽሐፍ መጽሐፍ በገበያ ላይ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
ሌሎች #የቅዱስ_ዮሐንስ እና #የአቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ አዳዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍት በገበያ ላይ
👇🎀👇
👉#መንፈሳዊ_ተጋድሎ መጽሐፍ
👉#ለነፍስ_የሚበጅ_መንገድ መጽሐፍ
👉#የነፍስን_ነገር_ማሰብ መጽሐፍ
👉#ለደከመች_ነፍስ_መመሪያ መጽሐፍ
👉#መንፈሳዊ_ሰው_መሆን መጽሐፍ
👉#ኦርቶዶክሳዊ_ሕይወትን_መኖር መጽሐፍ
👉#ጠይቁ_ይመለስላችኋል መጽሐፍ
👉 #ሰይጣንን_አስርቡት መጽሐፍ
👉 #ሕይወት_እና_ክርስትና መጽሐፍ
👉 #የጽድቅ_መንገድ መጽሐፍ
👉 #የነፍስ_ምግብ መጽሐፍ
👉 #ለነፍስህ_ቤት_ስራላት መጽሐፍ
👉 #እስከማዕዜኑ መጽሐፍ
👉 #ትምህርተ_ሺኖዳ መጽሐፍ
👉 #አቡነሺኖዳ_መልስ_አላቸው መጽሐፍ
👉 #ኦርቶጵያ መጽሐፍ
👉#የተሰቀለው_ንጉሥ መጽሐፍ
👉#the_crucifixion_of_the_king_of_glory (በእንግሊዝኛ)
ሁሉም መጽሐፍት በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
📕📕📕
ፌስቡክ ገጽ
👉 https://web.facebook.com/p...
ቲክቶክ-
👉https://www.tiktok.com/@ha...
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
አዲሱን የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ መጽሐፍ ገበያ ላይ መዋል ምክንያት በማድረግ እነሆ ከመጽሐፉ ጀርባ ለቅምሻ ጋብዘናል።
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
ዲያብሎስ በወንድማችን፣ በጓደኛችን፣ በሚስታችን ወይም በጣም በምንቀርበው ሰው ውስጥ አድሮ ተገቢ ያልሆነ ምክር ቢሰጠን፣ ምክሩን አንቀበል። ይልቁንም ያ ገዳይ ምክር የመጣው ከጠላት እንደሆነ አውቀን ከሰሚው እንራቅ። ዛሬም ቢሆን ሰይጣን የርኅራኄ ጭንብል ለብሶ፣ ወዳጅ መስሎ፣ ከመርዝ የከፋ ጥፋትን በሰዎች ውስጥ ያሰርጋል።
☦️☦️☦️
አንተ የንጉሥ ልጅ ብትሆንና በአባትህ ማዕድ የመቀመጥ ክብር ቢኖርህ፣ ያን ትተህ በወህኒ ቤት ካሉ እስረኞችና ከተፈረደባቸው ሰዎች ጋር በማዕዳቸው ለመካፈል ብትመርጥ፣ አባትህ ይህን ይፈቅድልሃልን? ይልቁንም በታላቅ ኃይል ከዚያ ያስወጣሃል እንጂ። ይህን የሚያደርገው ማዕዱ ስለሚጎዳህ ሳይሆን፣ ያንተን ክብርና የንጉሡን ማዕድ ስለሚያቃልል ነው።
☦️☦️☦️
በዓለም ምን ትሠራለህ? በተሰበረ ማሰሮ ውስጥ ውኃ ለማከማቸት ነውን? አሁን ላለችው ሕይወት በብላሽ ለመድከም ነውን? መቃጠሉ የማይቀርን ድር ለምን ታዳውራለህ? ለምንስ በምድረ በዳ ነፋሳትን ትከተላለህ? ለምንስ በሸለቆ ውስጥ ዓይንህን ጨፍነህ ትቅበዘበዛለህ? እያንዳንዱ ጥበብ ነገር አይደለምን? ይህ ለሁላችንም ግልጽ ነው። እንግዲህ አንተም በሕይወትህ ውስጥ ለምትሠራው ሥራ ዓላማ አሳየኝ። በእውነት አንዳች የለህም።
☦️☦️☦️
ሌቦች ጭቃ፣ ገለባ ወይም እንጨት ባለበት ቤት አይሰርቁም። ይልቁንም ወርቅና ብር ወዳለበት ቤት ዓይናቸውን ይጥላሉ። ሰይጣንም ልክ እንደዚሁ ነው፤ ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ለመንፈሳዊ ነገር ቦታ በሚሰጡ ሰዎች ላይ ነው። በጎነት ባለበት ቦታ ወጥመድ ይበዛል፤ ምጽዋትና ዕርዳታ ባለበትም ምቀኝነት አይጠፋም። ነገር ግን ይሄንን ሁሉ የጠላት ተንኮል የምናሸንፍበት አንድ ትልቅ መሣሪያ አለን፤ ይሄ ድንቅ መሳሪያ ምን ይሆን?
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው መጽሐፍ መጽሐፍ በገበያ ላይ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
ሌሎች #የቅዱስ_ዮሐንስ እና #የአቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ አዳዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍት በገበያ ላይ
👇🎀👇
👉#መንፈሳዊ_ተጋድሎ መጽሐፍ
👉#ለነፍስ_የሚበጅ_መንገድ መጽሐፍ
👉#የነፍስን_ነገር_ማሰብ መጽሐፍ
👉#ለደከመች_ነፍስ_መመሪያ መጽሐፍ
👉#መንፈሳዊ_ሰው_መሆን መጽሐፍ
👉#ኦርቶዶክሳዊ_ሕይወትን_መኖር መጽሐፍ
👉#ጠይቁ_ይመለስላችኋል መጽሐፍ
👉 #ሰይጣንን_አስርቡት መጽሐፍ
👉 #ሕይወት_እና_ክርስትና መጽሐፍ
👉 #የጽድቅ_መንገድ መጽሐፍ
👉 #የነፍስ_ምግብ መጽሐፍ
👉 #ለነፍስህ_ቤት_ስራላት መጽሐፍ
👉 #እስከማዕዜኑ መጽሐፍ
👉 #ትምህርተ_ሺኖዳ መጽሐፍ
👉 #አቡነሺኖዳ_መልስ_አላቸው መጽሐፍ
👉 #ኦርቶጵያ መጽሐፍ
👉#የተሰቀለው_ንጉሥ መጽሐፍ
👉#the_crucifixion_of_the_king_of_glory (በእንግሊዝኛ)
ሁሉም መጽሐፍት በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
📕📕📕
ፌስቡክ ገጽ
👉 https://web.facebook.com/p...
ቲክቶክ-
👉https://www.tiktok.com/@ha...
4 months ago
‹‹ያለ እውቀት በሚነገር ቃል፤ በጎውን ሥራ/ምክር የሚያጨልም ይህ ማነው?!››
ስለመቄዶንያው ብንያም በለጠ፡- ያየነውን እንመስክራለን፤ የሰማነውን እንናገራለን!!
ሰሞኑን በማኅበራዊ ትስስር መድረክ የመቄዶንያው መስራች ብንያም በለጠን በተመለከተ ምክርና ወቀሳ አዘል የሆኑ ጽሑፎች ሲዘዋወሩ ነበር፡፡ የጽሑፎቹ ሐሳብ ከታላቁ ቅዱስ መጽሐፍ፤ ከመጽሐፈ ኢዮብ አንድ ኃይለ-ቃልን አስታወሰኝ፡፡ ቃሉ እንዲህ ይላል፤
‹‹ያለ እውቀት በሚነገር ቃል፤ በጎውን ሥራ የሚያጨልም ይህ ማነው?!››
ከዚሁ የሐሳብ ሰበዝ ሳልወጣ በመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ሕሙማን ማእከል በነበረኝ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቆይታዬ የታዘብኩትን የግሌን ምስክርነት በጥቂቱ ላንሳ፡፡
ብንያምን የማውቀው ከዓመታት በፊት ኮተቤ በወላጆቹ ቤት 100 የሚሆኑ አረጋውያንና አእምሮ ሕሙማንን ሰብስቦ ሲረዳ ነው፡፡ በወቅቱ ማእከሉ ሙሉ በሙሉ ሥራውን ሲያካሂድ የነበረው በበጎ ፈቃደኛ አገልጋዮች ነበር፡፡ እናም አንድ ወቅት ላይ ከአንድ መነኩሴ አባት ጋር በመሆን በበጎ ፈቃደኝነት መቄዶንያን ለማገልግል አብረን ሄድን፡፡
ብንያም በትሕትና ከተቀበለን በኋላ የመጣንበትን ምክንያታችንን ገለጽንለት፡፡ ትሑት በሆነ መንፈስ ምስጋናውን ከገለጸልን በኋላ ፈቃዳችን ቢሆን ለተወሰኑ ጊዜያት እዛው ማእከሉ ውስጥ ከአረጋውያንና ከአእምሮ ሕሙማን ወገኖቻችን ጋር እየኖረን እንድናገለግል ጠየቀን፡፡ እኔም በዕድሜ አረጋዊ የሆኑትም መነኩሴ አባት በሐሳቡ ተስማማን፡፡
ብንያም ፈቃደኝነታችንን በአክብሮትና በምስጋና ከተቀበለ በኋላ በወላጆቹ ቪላ ቤት ውስጥ የአባቱና የእናቱን መኝታ ቤት ለጊዜው ማረፊያ ይሆነን ዘንድ ለእኔና ለመነኩሴው አባት እንዲሰጠን አደረገ፡፡ ልብ በሉ ብንያም ይህን ያማረውን የወላጆቹን መኝታ ቤት እኛ እንዳናርፍበት ሲሰጠን የእርሱ ማረፊያ ክፍል ግን በግቢው ውስጥ በጭቃ በተሠራ ሰርቪስ ቤት ውስጥ ነበር፡፡
ይህ ብቻ አይደለም በቆይታዬ እንደታዘብኩት፤ ብንያም አረጋውያኑ የበሉትን ይበላል፤ የለበሱትን ይለብሳል፤ አብሮአቸው ይውላል፤ አብሮአቸው ያድራል፡፡ እንደውም በማእከሉ ውስጥ ከእርሱ ይልቅ ልዩ እንክብካቤ የሚደረግላቸው አረጋውያን አባቶችና እናቶች ነበሩ፡፡
ይህን ገና ከጅምሩ የመቄዶንያ ቀኝ እጅ የሆነውና ሠርጉን ጭምር በመቄዶንያ ያደረገው ሰይፉ ፋንታሁን፤ አብረውት ይሠሩ የነበሩት ታዬ ወርቁ፣ ጋዜጠኛ ዕፀገነት/የኢቢኤሷ፣ የስፖርት ጋዜጠኛው ታደለ፤ ሀብታሙ አረጋ፤ ከተባበሩት መንግሥታት የምግብ ድ/ት ከጡረታ ከተገለሉ በኋላ የማእከሉ በጎ ፈቃደኛ የነበሩት ዶ/ር ጌታቸው ተድላ… በወቅቱ በማእከሉ አብረውን የነበሩ ሌሎች በጎ ፈቃደኞችና ማእከሉን ለመጎብኘት የሚመጡ ወገኖች ሁሉ የሚያውቁት፤ የሚመሰክሩት እውነታ ነው፡፡
በመጨረሻም፤
መቄዶንያ የሰዎች እንጂ የመላእክት ስብስብ ያለበት ቦታ አይለደም፡፡ እግር ጥሎት ለሄደም ሆነ በማእከሉ በቅርበት ለሚከታተል ሰው ሊታዘባቸው የሚችላቸው ጥቃቅንም ሆነ ጉልህ ችግሮች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ የማእከሉ ዋና ግብ ግን የቀኑ ጸሐይ፣ የሌሊቱ ቁር የሚፈራረቅባቸውን አረጋውያን አባቶችና እናቶች ከጎዳና ላይ በማንሳት በቀሪ ጥቂት ዘመናቸውን እፎይ ብለው የሚያርፉበት መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳትና ቤተሰባዊ እንክብካቤ ማሟላት ነው፡፡ ይህን ደግሞ መቄዶንያ ደጋግ ልብ ካላቸው ኢትዮጵያውያን ወገኖች ጋር በመሆን በስፋት እየሠራ ነው፡፡
ተቺዎቹ፤ ‹‹ብንያም አለባበሱን እንዲቀይር ከመምከርም ባሻገር ምስኪን መስሎ መታየት ምንድ ነው? ነቃ ነቃ በል እንጂ…›› በሚል ላነሱት አስተያየት ይህን ብዬ ጽሑፌን ልቋጭ፡፡
ህንዳውያን ‹‹ታላቁ ነፍስ›› በማለት የሚጠሯቸው የህንድ የነጻት አባት ማሕተመ ጋንዲ በሕይወት ዘመናቸው ልብሳቸው አንድና ተመሳሳይ ነበር፡፡ እኚህ ሰው ከህንዳውያኑ ተራ ዜጎች የተለየ አለባበስና አመጋገብ አልነበራቸውም፡፡ እርሳቸውን ለማግኘት/ለመጎብኘት ለሚመጡት ለታላላቅ የዓለማችን መሪዎች ሆነ ለምድራችን ምስኪኖችንና ጎስቋሎች የነበራቸው አቀባባል፤ የሚያሳዩት ክብር፣ የሚሰጡት ፍቅርና ትሕትና ተመሳሳይ ነበር፡፡
ጋንዲ በአለባበሳቸውም ሆነ በአኗኗራቸው ይህን ተራ መንገድ የተከተሉት ወደውና ፈቅደው እንጂ ገንዘብ ስለቸገራቸው አይደለም፡፡ እኚያ ታላቅ ሰው ባላቸው ተቀባይነት፣ ክብርና ዝና የተነሳ ወርቅ መልበስ፣ በወርቅ ሰሀን መብላት የሚያስችል ዕድል የነበራቸው ታላቅ ሰው ነበሩ፡፡ ግን እርሳቸው ያን መንገድ አልፈለጉትም፡፡ ተራ መስለው ግን ደግሞ ታላቅ ሥራን ሠርተው ያለፉ የምድራችን ታላቅ ሰው ናቸው፡፡
እንደ መውጫ፤
መቄዶንያን/ብንያምን በተመለከተ ችግር አለ ብለው የሚያስቡ ሰዎች አሉ የሚሏቸውን ችግሮች ለመቅረፍ ተባብሮ መስራት እንጂ ከውጪ ሆነ መተቸት ለውጥ ያመጣል ብዬ አላስብም፡
ታላቁ ቅዱስ መጽሐፍ፤ ‹‹ነገር ግን በጎ ሥራ ለሚያደርጉ ሁሉ ምስጋናና ክብር፤ ሰላምም ይሆንላቸዋል፤›› እንዲል፤ ወንድማችን ብንያም ስላደረገኸውና እያደረግኽ ስላለው የበጎነት ሥራ ከፈጣሪ ዘንድ ምስጋናና ክብር፤ የበዛ ሰላም ይሁንልህ!!
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)፤
ስለመቄዶንያው ብንያም በለጠ፡- ያየነውን እንመስክራለን፤ የሰማነውን እንናገራለን!!
ሰሞኑን በማኅበራዊ ትስስር መድረክ የመቄዶንያው መስራች ብንያም በለጠን በተመለከተ ምክርና ወቀሳ አዘል የሆኑ ጽሑፎች ሲዘዋወሩ ነበር፡፡ የጽሑፎቹ ሐሳብ ከታላቁ ቅዱስ መጽሐፍ፤ ከመጽሐፈ ኢዮብ አንድ ኃይለ-ቃልን አስታወሰኝ፡፡ ቃሉ እንዲህ ይላል፤
‹‹ያለ እውቀት በሚነገር ቃል፤ በጎውን ሥራ የሚያጨልም ይህ ማነው?!››
ከዚሁ የሐሳብ ሰበዝ ሳልወጣ በመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ሕሙማን ማእከል በነበረኝ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቆይታዬ የታዘብኩትን የግሌን ምስክርነት በጥቂቱ ላንሳ፡፡
ብንያምን የማውቀው ከዓመታት በፊት ኮተቤ በወላጆቹ ቤት 100 የሚሆኑ አረጋውያንና አእምሮ ሕሙማንን ሰብስቦ ሲረዳ ነው፡፡ በወቅቱ ማእከሉ ሙሉ በሙሉ ሥራውን ሲያካሂድ የነበረው በበጎ ፈቃደኛ አገልጋዮች ነበር፡፡ እናም አንድ ወቅት ላይ ከአንድ መነኩሴ አባት ጋር በመሆን በበጎ ፈቃደኝነት መቄዶንያን ለማገልግል አብረን ሄድን፡፡
ብንያም በትሕትና ከተቀበለን በኋላ የመጣንበትን ምክንያታችንን ገለጽንለት፡፡ ትሑት በሆነ መንፈስ ምስጋናውን ከገለጸልን በኋላ ፈቃዳችን ቢሆን ለተወሰኑ ጊዜያት እዛው ማእከሉ ውስጥ ከአረጋውያንና ከአእምሮ ሕሙማን ወገኖቻችን ጋር እየኖረን እንድናገለግል ጠየቀን፡፡ እኔም በዕድሜ አረጋዊ የሆኑትም መነኩሴ አባት በሐሳቡ ተስማማን፡፡
ብንያም ፈቃደኝነታችንን በአክብሮትና በምስጋና ከተቀበለ በኋላ በወላጆቹ ቪላ ቤት ውስጥ የአባቱና የእናቱን መኝታ ቤት ለጊዜው ማረፊያ ይሆነን ዘንድ ለእኔና ለመነኩሴው አባት እንዲሰጠን አደረገ፡፡ ልብ በሉ ብንያም ይህን ያማረውን የወላጆቹን መኝታ ቤት እኛ እንዳናርፍበት ሲሰጠን የእርሱ ማረፊያ ክፍል ግን በግቢው ውስጥ በጭቃ በተሠራ ሰርቪስ ቤት ውስጥ ነበር፡፡
ይህ ብቻ አይደለም በቆይታዬ እንደታዘብኩት፤ ብንያም አረጋውያኑ የበሉትን ይበላል፤ የለበሱትን ይለብሳል፤ አብሮአቸው ይውላል፤ አብሮአቸው ያድራል፡፡ እንደውም በማእከሉ ውስጥ ከእርሱ ይልቅ ልዩ እንክብካቤ የሚደረግላቸው አረጋውያን አባቶችና እናቶች ነበሩ፡፡
ይህን ገና ከጅምሩ የመቄዶንያ ቀኝ እጅ የሆነውና ሠርጉን ጭምር በመቄዶንያ ያደረገው ሰይፉ ፋንታሁን፤ አብረውት ይሠሩ የነበሩት ታዬ ወርቁ፣ ጋዜጠኛ ዕፀገነት/የኢቢኤሷ፣ የስፖርት ጋዜጠኛው ታደለ፤ ሀብታሙ አረጋ፤ ከተባበሩት መንግሥታት የምግብ ድ/ት ከጡረታ ከተገለሉ በኋላ የማእከሉ በጎ ፈቃደኛ የነበሩት ዶ/ር ጌታቸው ተድላ… በወቅቱ በማእከሉ አብረውን የነበሩ ሌሎች በጎ ፈቃደኞችና ማእከሉን ለመጎብኘት የሚመጡ ወገኖች ሁሉ የሚያውቁት፤ የሚመሰክሩት እውነታ ነው፡፡
በመጨረሻም፤
መቄዶንያ የሰዎች እንጂ የመላእክት ስብስብ ያለበት ቦታ አይለደም፡፡ እግር ጥሎት ለሄደም ሆነ በማእከሉ በቅርበት ለሚከታተል ሰው ሊታዘባቸው የሚችላቸው ጥቃቅንም ሆነ ጉልህ ችግሮች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ የማእከሉ ዋና ግብ ግን የቀኑ ጸሐይ፣ የሌሊቱ ቁር የሚፈራረቅባቸውን አረጋውያን አባቶችና እናቶች ከጎዳና ላይ በማንሳት በቀሪ ጥቂት ዘመናቸውን እፎይ ብለው የሚያርፉበት መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳትና ቤተሰባዊ እንክብካቤ ማሟላት ነው፡፡ ይህን ደግሞ መቄዶንያ ደጋግ ልብ ካላቸው ኢትዮጵያውያን ወገኖች ጋር በመሆን በስፋት እየሠራ ነው፡፡
ተቺዎቹ፤ ‹‹ብንያም አለባበሱን እንዲቀይር ከመምከርም ባሻገር ምስኪን መስሎ መታየት ምንድ ነው? ነቃ ነቃ በል እንጂ…›› በሚል ላነሱት አስተያየት ይህን ብዬ ጽሑፌን ልቋጭ፡፡
ህንዳውያን ‹‹ታላቁ ነፍስ›› በማለት የሚጠሯቸው የህንድ የነጻት አባት ማሕተመ ጋንዲ በሕይወት ዘመናቸው ልብሳቸው አንድና ተመሳሳይ ነበር፡፡ እኚህ ሰው ከህንዳውያኑ ተራ ዜጎች የተለየ አለባበስና አመጋገብ አልነበራቸውም፡፡ እርሳቸውን ለማግኘት/ለመጎብኘት ለሚመጡት ለታላላቅ የዓለማችን መሪዎች ሆነ ለምድራችን ምስኪኖችንና ጎስቋሎች የነበራቸው አቀባባል፤ የሚያሳዩት ክብር፣ የሚሰጡት ፍቅርና ትሕትና ተመሳሳይ ነበር፡፡
ጋንዲ በአለባበሳቸውም ሆነ በአኗኗራቸው ይህን ተራ መንገድ የተከተሉት ወደውና ፈቅደው እንጂ ገንዘብ ስለቸገራቸው አይደለም፡፡ እኚያ ታላቅ ሰው ባላቸው ተቀባይነት፣ ክብርና ዝና የተነሳ ወርቅ መልበስ፣ በወርቅ ሰሀን መብላት የሚያስችል ዕድል የነበራቸው ታላቅ ሰው ነበሩ፡፡ ግን እርሳቸው ያን መንገድ አልፈለጉትም፡፡ ተራ መስለው ግን ደግሞ ታላቅ ሥራን ሠርተው ያለፉ የምድራችን ታላቅ ሰው ናቸው፡፡
እንደ መውጫ፤
መቄዶንያን/ብንያምን በተመለከተ ችግር አለ ብለው የሚያስቡ ሰዎች አሉ የሚሏቸውን ችግሮች ለመቅረፍ ተባብሮ መስራት እንጂ ከውጪ ሆነ መተቸት ለውጥ ያመጣል ብዬ አላስብም፡
ታላቁ ቅዱስ መጽሐፍ፤ ‹‹ነገር ግን በጎ ሥራ ለሚያደርጉ ሁሉ ምስጋናና ክብር፤ ሰላምም ይሆንላቸዋል፤›› እንዲል፤ ወንድማችን ብንያም ስላደረገኸውና እያደረግኽ ስላለው የበጎነት ሥራ ከፈጣሪ ዘንድ ምስጋናና ክብር፤ የበዛ ሰላም ይሁንልህ!!
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)፤
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የእርዳታ ተማጽኖ
#ethiopia | ለወጣቷ ሰብለ አሰፋ የህይወት አድን ጥሪ
ከካንሰር ጋር የምታደርገውን ትግል እንድታሸንፍ እንርዳት
#ethiopia | የደቡብ ጎንደር የወረታ ከተማ ተወላጅ የሆነችው የ21 ዓመቷ ወጣት ሰብለ አሰፋ፣ የትዳር ህይወቷን በደስታ ጀምራ ነበር።
ነገር ግን ይህ የደስታ ጊዜዋ ብዙም ሳይቆይ በአስደንጋጭ የጤና እክል ተተካ። መጀመሪያ ላይ የእርግዝና ምልክት መስሏት የነበረው ድካምና የትንፋሽ መቆራረጥ፣ ምርመራ ሲደረግላት ግን "አኪውት ማይሎብላስቲክ ሌውኬሚያ" (Acute Myeloblastic Leukemia) የተሰኘ ፈጣንና አስከፊ የደም ካንሰር መሆኑ ታወቀ።
ሰብለ ካንሰሩ ሲታወቅባት የ24 ሳምንት ነፍሰ ጡር ነበረች።
ዶክተሮች ካንሰሩን እያከሙ ፅንሱን ለማዳን ጥረት ቢያደርጉም፣ በህመሙ መፅናት ምክንያት ልጇ በማህፀን ውስጥ ሊሞት ችሏል።
በጥቂት ወራት ውስጥ የትዳር ደስታዋን፣ ልጇን እና ጤናዋን ያጣችው ሰብለ፣ አሁን ከሞት ጋር ብርቱ ትግል እያደረገች ትገኛለች።
በደጋፊዎች እርዳታ ወደ ህንድ ሀገር ለህክምና ያመራችው ሰብለ፣ ባለፉት ሦስት ወራት ሁለት ዙር የኬሞቴራፒ ህክምና ብታደርግም ካንሰሩ ሊጠፋላት አልቻለም።
አሁን ዶክተሮች ብቸኛው የህይወት ማዳኛ አማራጭ "የአጥንት መቅኒ ንቅለ ተከላ" (Bone Marrow Transplant) መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን የህይወት አድን ህክምና ለማድረግ እና ሌሎች ተያያዥ ወጪዎችን ለመሸፈን 20,000 የአሜሪካ ዶላር በአስቸኳይ ያስፈልጋታል።
ሰብለ ገና 21 ዓመቷ ነው፤ መኖር ትፈልጋለች። ይህንን የገንዘብ አቅም ብቻዋን መቋቋም ስለማትችል ሁላችንም ከጎኗ እንቁም።
(የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ : https://gofund.me/905858c8...
CBE: 1000220940121
Abay Bank: 2081011096364019
Telebirr: 0918094300
Tewodros Wondimu
ሰብለና ቤተሰቦቿ ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ እንዲያልፉ በጸሎታችሁ አስቧቸው።
ለሰብለ የምናደርገው እያንዳንዷ በጎነት ለህይወቷ ትልቅ ተስፋ ናት። ዛሬ ለወገን ደራሽ እንሁን።
#ሰብለአሰፋ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #የደምካንሰር #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ለወጣቷ ሰብለ አሰፋ የህይወት አድን ጥሪ
ከካንሰር ጋር የምታደርገውን ትግል እንድታሸንፍ እንርዳት
#ethiopia | የደቡብ ጎንደር የወረታ ከተማ ተወላጅ የሆነችው የ21 ዓመቷ ወጣት ሰብለ አሰፋ፣ የትዳር ህይወቷን በደስታ ጀምራ ነበር።
ነገር ግን ይህ የደስታ ጊዜዋ ብዙም ሳይቆይ በአስደንጋጭ የጤና እክል ተተካ። መጀመሪያ ላይ የእርግዝና ምልክት መስሏት የነበረው ድካምና የትንፋሽ መቆራረጥ፣ ምርመራ ሲደረግላት ግን "አኪውት ማይሎብላስቲክ ሌውኬሚያ" (Acute Myeloblastic Leukemia) የተሰኘ ፈጣንና አስከፊ የደም ካንሰር መሆኑ ታወቀ።
ሰብለ ካንሰሩ ሲታወቅባት የ24 ሳምንት ነፍሰ ጡር ነበረች።
ዶክተሮች ካንሰሩን እያከሙ ፅንሱን ለማዳን ጥረት ቢያደርጉም፣ በህመሙ መፅናት ምክንያት ልጇ በማህፀን ውስጥ ሊሞት ችሏል።
በጥቂት ወራት ውስጥ የትዳር ደስታዋን፣ ልጇን እና ጤናዋን ያጣችው ሰብለ፣ አሁን ከሞት ጋር ብርቱ ትግል እያደረገች ትገኛለች።
በደጋፊዎች እርዳታ ወደ ህንድ ሀገር ለህክምና ያመራችው ሰብለ፣ ባለፉት ሦስት ወራት ሁለት ዙር የኬሞቴራፒ ህክምና ብታደርግም ካንሰሩ ሊጠፋላት አልቻለም።
አሁን ዶክተሮች ብቸኛው የህይወት ማዳኛ አማራጭ "የአጥንት መቅኒ ንቅለ ተከላ" (Bone Marrow Transplant) መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን የህይወት አድን ህክምና ለማድረግ እና ሌሎች ተያያዥ ወጪዎችን ለመሸፈን 20,000 የአሜሪካ ዶላር በአስቸኳይ ያስፈልጋታል።
ሰብለ ገና 21 ዓመቷ ነው፤ መኖር ትፈልጋለች። ይህንን የገንዘብ አቅም ብቻዋን መቋቋም ስለማትችል ሁላችንም ከጎኗ እንቁም።
(የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ : https://gofund.me/905858c8...
CBE: 1000220940121
Abay Bank: 2081011096364019
Telebirr: 0918094300
Tewodros Wondimu
ሰብለና ቤተሰቦቿ ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ እንዲያልፉ በጸሎታችሁ አስቧቸው።
ለሰብለ የምናደርገው እያንዳንዷ በጎነት ለህይወቷ ትልቅ ተስፋ ናት። ዛሬ ለወገን ደራሽ እንሁን።
#ሰብለአሰፋ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #የደምካንሰር #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
“ለመቄዶንያ የሚደረግ ድጋፍ የሥጋ እረፍትና የመንፈስ በረከት ነው” — ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
#ethiopia | የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብርን በይፋ አስጀመሩ።
ፕሬዚዳንቱ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ለመቄዶንያ የሚደረግ ማንኛውም ድጋፍ ለተቀባዩ ብቻ ሳይሆን ለሰጪውም ጭምር ትልቅ የመንፈስ ብርታትንና በረከትን የሚያስገኝ ተግባር መሆኑን ገልጸዋል።
ማኅበራዊ ኃላፊነትና የርኅራሄ ሥፍራ
ፕሬዚዳንት ታዬ በማዕከሉ ጉብኝት ካደረጉ በኋላ ባደረጉት ንግግር፣ ማኅበራዊ ኃላፊነትን መወጣት ለመንግሥት ብቻ የሚተው ተግባር አለመሆኑን በአጽንኦት ተናግረዋል።
በመቄዶንያ ማዕከል ውስጥ ተስፋ መቁረጥና ማጣት ሲሸነፍ መመልከታቸውን የጠቀሱት ፕሬዚዳንቱ፣ ሥፍራው ለተጨነቁ ወገኖች ተስፋ የለመለመበት የርኅራሄ ማዕከል መሆኑን መስክረዋል።
ፕሬዚዳንቱ አክለውም የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አንስተዋል፦
* የሕይወት ምሉዕነት፡ እውነተኛ የሕይወት እርካታ የሚገኘው ካለው ላይ ቆርሶ ለተቸገረ በመስጠት መሆኑን።
* የኢትዮጵያውያን ዕሴት፡ መረዳዳትና መደጋገፍ የቆየ የኢትዮጵያውያን ባህል መሆኑንና መቄዶንያ ይህን ዕሴት በተደራጀ መንገድ እየተገበረው መሆኑን።
* ለትውልድ የሚተርፍ በጎነት፡ ማዕከሉ እያከናወነ ያለው ሥራ የብዙዎችን ልብ የጠገነና ለትውልድ በጎነትን የሚያሰርፅ ተግባር መሆኑን።
የብሔራዊ ጥሪ ማስተላለፊያ
መንግሥት ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የተለያዩ ሥራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ያስታወሱት ፕሬዚዳንት ታዬ፣ መላው ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት በተጀመረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ላይ በንቃት በመሳተፍ ወገናዊ አጋርነታቸውን እንዲያሳዩ ጥሪ አቅርበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #መቄዶንያ #በጎ_አድራጎት #ፕሬዚዳንት_ታዬ_አጽቀሥላሴ #ኢትዮጵያዊ_ዕሴት #ተስፋ #አዲስ_አበባ #macedoniahumanitarian
#ethiopia | የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብርን በይፋ አስጀመሩ።
ፕሬዚዳንቱ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ለመቄዶንያ የሚደረግ ማንኛውም ድጋፍ ለተቀባዩ ብቻ ሳይሆን ለሰጪውም ጭምር ትልቅ የመንፈስ ብርታትንና በረከትን የሚያስገኝ ተግባር መሆኑን ገልጸዋል።
ማኅበራዊ ኃላፊነትና የርኅራሄ ሥፍራ
ፕሬዚዳንት ታዬ በማዕከሉ ጉብኝት ካደረጉ በኋላ ባደረጉት ንግግር፣ ማኅበራዊ ኃላፊነትን መወጣት ለመንግሥት ብቻ የሚተው ተግባር አለመሆኑን በአጽንኦት ተናግረዋል።
በመቄዶንያ ማዕከል ውስጥ ተስፋ መቁረጥና ማጣት ሲሸነፍ መመልከታቸውን የጠቀሱት ፕሬዚዳንቱ፣ ሥፍራው ለተጨነቁ ወገኖች ተስፋ የለመለመበት የርኅራሄ ማዕከል መሆኑን መስክረዋል።
ፕሬዚዳንቱ አክለውም የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አንስተዋል፦
* የሕይወት ምሉዕነት፡ እውነተኛ የሕይወት እርካታ የሚገኘው ካለው ላይ ቆርሶ ለተቸገረ በመስጠት መሆኑን።
* የኢትዮጵያውያን ዕሴት፡ መረዳዳትና መደጋገፍ የቆየ የኢትዮጵያውያን ባህል መሆኑንና መቄዶንያ ይህን ዕሴት በተደራጀ መንገድ እየተገበረው መሆኑን።
* ለትውልድ የሚተርፍ በጎነት፡ ማዕከሉ እያከናወነ ያለው ሥራ የብዙዎችን ልብ የጠገነና ለትውልድ በጎነትን የሚያሰርፅ ተግባር መሆኑን።
የብሔራዊ ጥሪ ማስተላለፊያ
መንግሥት ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የተለያዩ ሥራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ያስታወሱት ፕሬዚዳንት ታዬ፣ መላው ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት በተጀመረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ላይ በንቃት በመሳተፍ ወገናዊ አጋርነታቸውን እንዲያሳዩ ጥሪ አቅርበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #መቄዶንያ #በጎ_አድራጎት #ፕሬዚዳንት_ታዬ_አጽቀሥላሴ #ኢትዮጵያዊ_ዕሴት #ተስፋ #አዲስ_አበባ #macedoniahumanitarian
Comments