Logo
EBC

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆችን ለተጠቃሚዎች አስተላለፉ
************
ዛሬ በአደስ ከተማ ክፍለ ከተማ ገብስ ተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው ቁጥር 3 የበጎነት መንደር የተገነባውን 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉት ባለ አምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈናል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ
17 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.