3 days ago
እነሆ ''ተስፋን እንትከል'''
#ethiopia | "ዛፍ ለመትከል የተሻለው ጊዜ ከ20 ዓመታት በፊት ነበር፤ ሁለተኛው የተሻለው ጊዜ ደግሞ አሁን ነው" እንደሚባለው ሁሉ፣ ዛፍ መትከል ተስፋን መትከል በመሆኑና ሕይወታችንን ሰናይ ለማድረግ ደኖቻችንን ማልማት አስፈላጊ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ የምድራችን 31 ከመቶ የሚሆነው አካል በደን የተሸፈነ ቢሆንም፣ የደን ሽፋን በየጊዜው እያቆለቆለ በመምጣቱ እስከ እ.ኤ.አ 2030 ድረስ 1 ትሪሊዮን ዛፎችን ለመትከልና ለመንከባከብ እንቅስቃሴ እየተደረገ ይገኛል።
በሀገራችን በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ 40 ከመቶ የነበረው የደን ሽፋን ለእርሻ መሬት መስፋፋት ሲባል ተመንጥሮ ወደ 2 ከመቶ ወርዶ የነበረ ቢሆንም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት በተደረገው ከፍተኛ ጥረት የደን ሽፋኑ በ2023 ወደ 23.6 ከመቶ ማደግ ችሏል።
በዚህ መነሻም የፌዴራል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆኑ ሀገራዊና ማህበራዊ ልማቶችን አከናውኗል።
በኢንስቲትዩቱ "ተስፋን እንተክላለን" በሚል ሀገራዊ ራዕይ የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በማካሄድ ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመተባበር በቦቢቾ ቀበሌ ለምግብነትና ለአካባቢ ጥበቃ የሚውሉ 5 ሺህ ችግኞችን ተክሏል።
ከችግኝ ተከላው ጎን ለጎንም በጀሎ ናረሞ ቀበሌ "የዛሬ ህፃናት የነገ ተስፋ ናቸው" በሚል መሪ ቃል የነገ ሀገር ተረካቢ ህፃናትን አእምሯዊ እድገት ለመደገፍ የሚያስችል ዘመናዊ የመዋዕለ ህፃናት ግንባታ መሠረት ድንጋይ አኖሯል።
በዚሁ መርሃ ግብር ላይ ኢንስቲትዩቱ ከግንባታው ባሻገር ለአንድ ሺህ ተማሪዎች የሚሆን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለሆሳዕና ከተማ ከንቲባ ለአቶ ሳሙኤል ሽጉጤ እና ለትምህርት ጽሕፈት ቤት ሃላፊው አስረክቧል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሀገራዊ አንድነትን እንደሚያጠናክር ገልጸው፣ ደረጃውን የጠበቀ እና በቴክኖሎጂ የታገዘ የትምህርት ቁሳቁስ የሚሟላለት ይህ መዋዕለ ህፃናት በአጭር ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ ለአገልግሎት እንዲበቃ አስፈላጊው ክትትል እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።
የሆሳዕና ከተማ ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሽጉጤ እና የአካባቢው የሀገር ሽማግሌዎች ለተከናወኑት የልማትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች ለኢንስቲትዩቱ አመራሮችና ሠራተኞች ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽን
ያፌት ገ/ህይወት
ከሀዲያ ዞን ፤ ሆሳዕና
#ethiopia | "ዛፍ ለመትከል የተሻለው ጊዜ ከ20 ዓመታት በፊት ነበር፤ ሁለተኛው የተሻለው ጊዜ ደግሞ አሁን ነው" እንደሚባለው ሁሉ፣ ዛፍ መትከል ተስፋን መትከል በመሆኑና ሕይወታችንን ሰናይ ለማድረግ ደኖቻችንን ማልማት አስፈላጊ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ የምድራችን 31 ከመቶ የሚሆነው አካል በደን የተሸፈነ ቢሆንም፣ የደን ሽፋን በየጊዜው እያቆለቆለ በመምጣቱ እስከ እ.ኤ.አ 2030 ድረስ 1 ትሪሊዮን ዛፎችን ለመትከልና ለመንከባከብ እንቅስቃሴ እየተደረገ ይገኛል።
በሀገራችን በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ 40 ከመቶ የነበረው የደን ሽፋን ለእርሻ መሬት መስፋፋት ሲባል ተመንጥሮ ወደ 2 ከመቶ ወርዶ የነበረ ቢሆንም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት በተደረገው ከፍተኛ ጥረት የደን ሽፋኑ በ2023 ወደ 23.6 ከመቶ ማደግ ችሏል።
በዚህ መነሻም የፌዴራል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆኑ ሀገራዊና ማህበራዊ ልማቶችን አከናውኗል።
በኢንስቲትዩቱ "ተስፋን እንተክላለን" በሚል ሀገራዊ ራዕይ የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በማካሄድ ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመተባበር በቦቢቾ ቀበሌ ለምግብነትና ለአካባቢ ጥበቃ የሚውሉ 5 ሺህ ችግኞችን ተክሏል።
ከችግኝ ተከላው ጎን ለጎንም በጀሎ ናረሞ ቀበሌ "የዛሬ ህፃናት የነገ ተስፋ ናቸው" በሚል መሪ ቃል የነገ ሀገር ተረካቢ ህፃናትን አእምሯዊ እድገት ለመደገፍ የሚያስችል ዘመናዊ የመዋዕለ ህፃናት ግንባታ መሠረት ድንጋይ አኖሯል።
በዚሁ መርሃ ግብር ላይ ኢንስቲትዩቱ ከግንባታው ባሻገር ለአንድ ሺህ ተማሪዎች የሚሆን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለሆሳዕና ከተማ ከንቲባ ለአቶ ሳሙኤል ሽጉጤ እና ለትምህርት ጽሕፈት ቤት ሃላፊው አስረክቧል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሀገራዊ አንድነትን እንደሚያጠናክር ገልጸው፣ ደረጃውን የጠበቀ እና በቴክኖሎጂ የታገዘ የትምህርት ቁሳቁስ የሚሟላለት ይህ መዋዕለ ህፃናት በአጭር ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ ለአገልግሎት እንዲበቃ አስፈላጊው ክትትል እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።
የሆሳዕና ከተማ ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሽጉጤ እና የአካባቢው የሀገር ሽማግሌዎች ለተከናወኑት የልማትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች ለኢንስቲትዩቱ አመራሮችና ሠራተኞች ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽን
ያፌት ገ/ህይወት
ከሀዲያ ዞን ፤ ሆሳዕና
7 days ago
የሞተው ሕያው የሆነበት ማሩ ከዋሻ የሚፈስበት አስደናቂው ስፍራ
♦️ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም
#ethiopia | በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ምስራቅ በለሳ ወረዳ፣ ጎጋ ቀበሌ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ የቀደመ ታሪኩን ፣ የተፈጥሮ ግርማውንና ታአምራት በአንድ ላይ የያዘ ድንቅ መንፈሳዊ ስፍራ ነው።
አባቶች እንደሚያስረዱት የስፍራው የቀደመ መጠሪያ "ዛጅር ማኤል" ይሰኝ ነበር። ይህ ስም "ዛጅር" ማለት ውሃ በደረቅ አለት ላይ ፈንጥቆ የሚወጣበትን አቅጣጫ ሲያመላክት፣ "ማ" ዋሻውን፣ "ኤል" ደግሞ የሰማይ አምላክን በመወከል እግዚአብሔር በድንቅ ሁኔታ በደረቅ አለት ላይ ውሃ የፈነጠቀበት ስፍራ መሆኑን ይናገራሉ።
የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የስብከተ ወንጌል ኃላፊ እና ጸኃፊ አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚገልጹት፣ የቦታው ተአምራዊ ጉዞ በይፋ ጎልቶ መታየት የጀመረው በ2013 ዓ.ም የጸበል አገልግሎት ሲጀመር ነው።
በተለይም የስፍራውን ስም ከአዲሱ ስያሜ ጋር ያያዘው ታዓምር በዚሁ ዘመን ተከስቷል። ከገዳሙ 12 ኪሎ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በምትገኘው ዙ ሐሙሲት ከተማ አቅራቢያ የምትኖር አንዲት ሴት በጽኑ ታማ ወደ ህክምና ከተወሰደች በኋላ በቃሬዛ ላይ እያለች ህይወቷ ያልፋል።
በወቅቱ የጸበሉ አስተዳዳሪ የነበሩት አባት እና ሌሎች ካህናት አስከሬኑን ይዘው በመንገድ ላይ ሳሉ የእግዚአብሔርን ኃይል በማመን ቅዱስ ጸበሉን አፍሰው ረጩባት። በዚያው ቅጽበት የሞተችው ሴት ትንፋሽ ተመልሶላት ተነሳች፤ ሙሉ ፈውስ አግኝታም ድንቅ ምስክርነቷን ሰጠች።
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጸበሉ "ሙት አንሳ" የሚለውን ስያሜ አገኘ። በኋላም ከዋሻው በላይ ከሚንጠበጠበው ማር ጋር ተያይዞ "ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም" ተብሎ መጠራት ጀመረ።
የገዳሙ መነኮሳት እንደሚናገሩት በዋሻው ጣሪያ ላይ ለዘመናት ሳይቆረጥ የቆየ ልዩ ማር ይገኛል። ይህ ማር በተለያዩ ጊዜያት በራዕይ "ተቆርጦ ለምእመናን ፈውስ ይሁን" የሚል መልእክት ይሰጥ የነበረ ቢሆንም፣ የቦታው ገደላማና አስፈሪ አቀማመጥ ማንም እንዲደፍረው አላደረገም።
ቆየት ብሎ መነኮሳቱ በጸሎትና በምህላ ሲገቡ ንቡ ቦታውን ለቆ ይወጣል። ማሩ አሁን ላይ እየተቆረጠ ለበርካታ ድውያናትና ምእመናን ዘላቂ ፈውስን በመስጠት ላይ ይገኛል።
ዛሬ ለቁጥር በርካታ የሆኑ መነኮሳት የሚኖሩበት ይህ ታላቅ ገዳም የተመሰረተው በአንድ አባት መንፈሳዊ ታዛዥነትና ጽናት ነው። አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚያስረዱት፣ በ2009 ዓመተ ምህረት ግንቦት 21 ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ አባ ብርሃነ ማርያም ከድዊ አንሳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም ተነስተው ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ በፊታቸው የተለየ ብርሃን እየመራቸው
ቦታው ይደርሳሉ።
ያን ብርሃን እየተከተሉ የሶስት ሰዓት መንገድ በእግር ተጉዘው አሁን ገዳሙ በሚገኝበት ስፍራ ሲደርሱ ብርሃኑ ተሰወረባቸው። በወቅቱ ምንም ዓይነት መኖሪያ ቤትና መጠለያ በሌለበት፣ የክረምቱ ዝናብና ቅዝቃዜ በበዛበት ወቅት አባታችን በእርጥብ ዋሻ ውስጥ ማደር ጀመሩ።
እግዚአብሔርም በቸርነቱ የሚያድሩበትን ስፍራ ደረቅ በማድረግ ጠበቃቸው፤ የዕለት ምግባቸውንም የአካባቢው ህዝብና ጸበልተኞች እያመጡ ያቀርቡላቸው ነበር።
የአባታችንን ትምህርትና ተአምራዊ ፈውሱን ያዩ በርካታ መንፈሳውያን ልጆች በየጊዜው ወደ ስፍራው በመምጣታቸው የምናኔ ሀሳብ በብዙዎች ህሊና ውስጥ ሰረፀ። አባ ብርሃነ ሠላም አያይዘው እንደሚገልጹት፣ በ2011 ዓመተ ምህረት በአካባቢው ሰበካ ጉባኤ ድጋፍ የተገዙ በሬዎችን በመጠቀም መሬት ማረስና የጋራ ኑሮ ተጀመረ። በ2013 ዓመተ ምህረት የመነኮሳቱ ቁጥር ከመቶ በላይ በመድረሱ የአካባቢው ህዝብና ካህናት ተመካክረው ቦታ በመስጠታቸው ትንሽ መቃኞ ተሠርቶ ታቦተ ሚካኤል ገባ።
በመጨረሻም በ2014 ዓመተ ምህረት መስከረም 29 ቀን በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በቡጽዕ አቡነ ዮሐንስ አባታዊ ቡራኬና ውሳኔ ገዳም የመሆን ሙሉ ክብሩንና ስያሜውን አገኘ።
ይህን መንፈሳዊና ታሪካዊ ገዳም የሚገኘው ከአዲስ አበባ
በሰሜን አቅጣጫ 667 ኪሎ ሜትር፣ ከባህርዳር ከተማ 183 ኪሎ ሜትር፣ ከዞኑ ጎንደር ከተማ በአዲስ ዘመን - እብናት -ጎሃላ 192 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከጎንደር ማክሰኚት- አረባያ -ጎሃላ 119 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ በአባቶችና በእናቶች ጸሎትና በእግዚአብሔር ድንቅ ስራ እስከ ዛሬ የቆየ፣ ለትውልድ የሚተርፍ ታላቅ መንፈሳዊ አደራ ነው።
ይህ ገዳም ከተመሠረተበት ጊዜ አንሥቶ በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ዛሬ ላይ ደርሷል። ከሰሞኑን በገዳሙና በአካባቢው በመዘዋወር እየተከናወኑ ያሉትን የልማት ሥራዎች ተመልክተናል፤ የተመለከትነውንም በተከታታይ ክፍሎች እናቀርብላችኋለን።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#mutansa #ethiopianmonastery #gondarethiopia #ethiopianorthodox #spiritualjourney
♦️ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም
#ethiopia | በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ምስራቅ በለሳ ወረዳ፣ ጎጋ ቀበሌ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ የቀደመ ታሪኩን ፣ የተፈጥሮ ግርማውንና ታአምራት በአንድ ላይ የያዘ ድንቅ መንፈሳዊ ስፍራ ነው።
አባቶች እንደሚያስረዱት የስፍራው የቀደመ መጠሪያ "ዛጅር ማኤል" ይሰኝ ነበር። ይህ ስም "ዛጅር" ማለት ውሃ በደረቅ አለት ላይ ፈንጥቆ የሚወጣበትን አቅጣጫ ሲያመላክት፣ "ማ" ዋሻውን፣ "ኤል" ደግሞ የሰማይ አምላክን በመወከል እግዚአብሔር በድንቅ ሁኔታ በደረቅ አለት ላይ ውሃ የፈነጠቀበት ስፍራ መሆኑን ይናገራሉ።
የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የስብከተ ወንጌል ኃላፊ እና ጸኃፊ አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚገልጹት፣ የቦታው ተአምራዊ ጉዞ በይፋ ጎልቶ መታየት የጀመረው በ2013 ዓ.ም የጸበል አገልግሎት ሲጀመር ነው።
በተለይም የስፍራውን ስም ከአዲሱ ስያሜ ጋር ያያዘው ታዓምር በዚሁ ዘመን ተከስቷል። ከገዳሙ 12 ኪሎ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በምትገኘው ዙ ሐሙሲት ከተማ አቅራቢያ የምትኖር አንዲት ሴት በጽኑ ታማ ወደ ህክምና ከተወሰደች በኋላ በቃሬዛ ላይ እያለች ህይወቷ ያልፋል።
በወቅቱ የጸበሉ አስተዳዳሪ የነበሩት አባት እና ሌሎች ካህናት አስከሬኑን ይዘው በመንገድ ላይ ሳሉ የእግዚአብሔርን ኃይል በማመን ቅዱስ ጸበሉን አፍሰው ረጩባት። በዚያው ቅጽበት የሞተችው ሴት ትንፋሽ ተመልሶላት ተነሳች፤ ሙሉ ፈውስ አግኝታም ድንቅ ምስክርነቷን ሰጠች።
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጸበሉ "ሙት አንሳ" የሚለውን ስያሜ አገኘ። በኋላም ከዋሻው በላይ ከሚንጠበጠበው ማር ጋር ተያይዞ "ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም" ተብሎ መጠራት ጀመረ።
የገዳሙ መነኮሳት እንደሚናገሩት በዋሻው ጣሪያ ላይ ለዘመናት ሳይቆረጥ የቆየ ልዩ ማር ይገኛል። ይህ ማር በተለያዩ ጊዜያት በራዕይ "ተቆርጦ ለምእመናን ፈውስ ይሁን" የሚል መልእክት ይሰጥ የነበረ ቢሆንም፣ የቦታው ገደላማና አስፈሪ አቀማመጥ ማንም እንዲደፍረው አላደረገም።
ቆየት ብሎ መነኮሳቱ በጸሎትና በምህላ ሲገቡ ንቡ ቦታውን ለቆ ይወጣል። ማሩ አሁን ላይ እየተቆረጠ ለበርካታ ድውያናትና ምእመናን ዘላቂ ፈውስን በመስጠት ላይ ይገኛል።
ዛሬ ለቁጥር በርካታ የሆኑ መነኮሳት የሚኖሩበት ይህ ታላቅ ገዳም የተመሰረተው በአንድ አባት መንፈሳዊ ታዛዥነትና ጽናት ነው። አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚያስረዱት፣ በ2009 ዓመተ ምህረት ግንቦት 21 ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ አባ ብርሃነ ማርያም ከድዊ አንሳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም ተነስተው ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ በፊታቸው የተለየ ብርሃን እየመራቸው
ቦታው ይደርሳሉ።
ያን ብርሃን እየተከተሉ የሶስት ሰዓት መንገድ በእግር ተጉዘው አሁን ገዳሙ በሚገኝበት ስፍራ ሲደርሱ ብርሃኑ ተሰወረባቸው። በወቅቱ ምንም ዓይነት መኖሪያ ቤትና መጠለያ በሌለበት፣ የክረምቱ ዝናብና ቅዝቃዜ በበዛበት ወቅት አባታችን በእርጥብ ዋሻ ውስጥ ማደር ጀመሩ።
እግዚአብሔርም በቸርነቱ የሚያድሩበትን ስፍራ ደረቅ በማድረግ ጠበቃቸው፤ የዕለት ምግባቸውንም የአካባቢው ህዝብና ጸበልተኞች እያመጡ ያቀርቡላቸው ነበር።
የአባታችንን ትምህርትና ተአምራዊ ፈውሱን ያዩ በርካታ መንፈሳውያን ልጆች በየጊዜው ወደ ስፍራው በመምጣታቸው የምናኔ ሀሳብ በብዙዎች ህሊና ውስጥ ሰረፀ። አባ ብርሃነ ሠላም አያይዘው እንደሚገልጹት፣ በ2011 ዓመተ ምህረት በአካባቢው ሰበካ ጉባኤ ድጋፍ የተገዙ በሬዎችን በመጠቀም መሬት ማረስና የጋራ ኑሮ ተጀመረ። በ2013 ዓመተ ምህረት የመነኮሳቱ ቁጥር ከመቶ በላይ በመድረሱ የአካባቢው ህዝብና ካህናት ተመካክረው ቦታ በመስጠታቸው ትንሽ መቃኞ ተሠርቶ ታቦተ ሚካኤል ገባ።
በመጨረሻም በ2014 ዓመተ ምህረት መስከረም 29 ቀን በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በቡጽዕ አቡነ ዮሐንስ አባታዊ ቡራኬና ውሳኔ ገዳም የመሆን ሙሉ ክብሩንና ስያሜውን አገኘ።
ይህን መንፈሳዊና ታሪካዊ ገዳም የሚገኘው ከአዲስ አበባ
በሰሜን አቅጣጫ 667 ኪሎ ሜትር፣ ከባህርዳር ከተማ 183 ኪሎ ሜትር፣ ከዞኑ ጎንደር ከተማ በአዲስ ዘመን - እብናት -ጎሃላ 192 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከጎንደር ማክሰኚት- አረባያ -ጎሃላ 119 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ በአባቶችና በእናቶች ጸሎትና በእግዚአብሔር ድንቅ ስራ እስከ ዛሬ የቆየ፣ ለትውልድ የሚተርፍ ታላቅ መንፈሳዊ አደራ ነው።
ይህ ገዳም ከተመሠረተበት ጊዜ አንሥቶ በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ዛሬ ላይ ደርሷል። ከሰሞኑን በገዳሙና በአካባቢው በመዘዋወር እየተከናወኑ ያሉትን የልማት ሥራዎች ተመልክተናል፤ የተመለከትነውንም በተከታታይ ክፍሎች እናቀርብላችኋለን።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#mutansa #ethiopianmonastery #gondarethiopia #ethiopianorthodox #spiritualjourney
9 days ago
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሚገኘው ታሪካዊው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የልማት ስራዎች ተጎበኙ
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ በለሳ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የመሰረተ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጎበኘ።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በ2015 ዓ.ም. በመስክ ጥናትና በህጋዊነት ማረጋገጫ ተጀምሮ፣ ጥር 2016 ዓ.ም. መሰረት ድንጋይ ከተጣለ በኋላ በ133 የሥራ ቀናት ውስጥ የመጀመሪያው ምዕራፍ ጥር 2017 ዓ.ም ተጠናቋል።
📍የመጀመሪያው ምዕራፍ አበይት ስኬቶች፦
📌 የመነኮሳት በዓታት
4 መነኮሳትን በጋራ ማስተናገድ የሚችሉ 19 ክፍሎች (እያንዳንዱ 12 ካሬ ሜትር) ተገንብተዋል። ክፍሎቹ ሙሉ መንፈሳዊ መጻሕፍት (መጽሐፍ ቅዱስ፣ ድርሳነ ሚካኤል፣ አርጋኖን) የተሟሉላቸው ናቸው።
📌 የአካባቢ ጥበቃና ልማት
የመሬት መንሸራተትን ለመከላከል ከ2 ሜትር በላይ ጥልቀት ያላቸው የጋቢዮን ግንባታዎች የተሰሩ ሲሆን፣ ከባህር ዳር እና ከሌሎች አካባቢዎች የተጓጓዙ የዛፍ ችግኞች በግቢው ውስጥ ተተክለዋል።
📌 የእጅ ስራ ማዕከል (ሸማ ቤት)
መነኮሳቱ የራሳቸውን አልባሳትና የገዳሙን ፍላጎት በራሳቸው አቅም እንዲሸፍኑ የሚያስችል የሸማ መስሪያ ማዕከልና መጋዘን ተገንብቷል። የተመረቱ ምርቶች ለገበያ እየቀረቡ ይገኛሉ።
📌የመንገድና መሰረተ ልማት
6 ሜትር ስፋት ያለው 8 ኪሎ ሜትር የጥርጊያ መንገድ፣ 170 ሜትር የድንጋይ ንጣፍ መንገድ እና ወደ ጸበል ቦታ የሚወስድ የድንጋይ ንጣፍ ደረጃ ተሰርቷል።
📌 በሶላር መብራት ተገጥሞ በግቢው ውስጥ እና በክፍሎች ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
📌ቁሳቁስና እንስሳት
ለአገልግሎትና ለጭነት የሚሆኑ በቅሎዎች፣ አህዮች፣ ከብቶች፣ በጎችና ፍየሎች ተገዝተዋል።
ያጋጠሙ ፈተናዎች፦
የፀጥታ ስጋት፣ የመሰረተ ልማት አለመኖር እና የመንገድ መዘጋት ዋና ዋና ማነቆዎች ነበሩ። ቡድኑ ቁሳቁስ ለማጓጓዝ ከመካከለኛው ጎንደር ተነስቶ በደቡብ ጎንደር በኩል ረጅም መንገድ ለመዞር ተገዷል። በተጨማሪም በወር እስከ 15 ቀናት አካባቢ በሃይማኖታዊ ስርዓት ምክንያት ስራ የሚቆም ቢሆንም፣ ፕሮጀክቱ በተቀመጠለት ጊዜ ተጠናቋል።
🏗️ የሁለተኛው ምዕራፍ እንቅስቃሴ (ከህዳር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ)፦
📌 በ1,300 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው የቤተክርስቲያኑ የፋውንዴሽን እና የአፈር ሙላት ስራ ተጠናቆ ለጣራና ለግድግዳ ስራ ዝግጁ ሆኗል።
📌 5 ክፍሎች ያሉት የጳጳሳትና የእንግዶች ማረፊያ ህንጻ ግንባታ እየተጠናቀቀ ይገኛል።
📌 የቤተክርስቲያኑ ግንባታ ብቻ እስከ 30 ሚሊዮን ብር ወጪ የሚጠይቅ ሲሆን፣ ሙሉ ፕሮጀክቱ ከተያዘለት 3 ዓመት ከ6 ወር ቀድሞ በ2 ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
📌 የመነኮሳት መኖሪያ
በተከናወነው የህንፃ ግንባታ መርሃ-ግብር ለእናቶች (መነኮሳት) ቅድሚያ ተሰጥቶ አጠቃላይ የማረፊያ ክፍሎች ግንባታ ተጠናቋል።
በሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ የአባት መነኮሳት መኖሪያ እያንዳንዱ ክፍል 12 ካሬ ሜትር ስፋት ያለውና እስከ 4 መነኮሳትን ማስተናገድ በሚያስችል መልኩ የተቃኘ ነው። በተጨማሪም 18 ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው ክፍሎች ከተለያዩ ገዳማት ለልምድ ልውውጥና ለመንፈሳዊ አገልግሎት ለሚመጡ እንግዳ መነኮሳት ማረፊያነት የተዘጋጁ ናቸው። በአጠቃላይ መኖሪያው እስከ 64 አባቶችን የመያዝ አቅም አለው። በሚቀጥሉት 1 ወር ባለው ጊዜ የማጠናቀቂያ ስራዎች ተሰርተው ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ገዳሙ በሰው እጅ ሳይጠበቅ በራሱ የኢኮኖሚ አቅም መቆም የሚያስችለውን መሰረት ለመጣል ባለው የማምረቻ ሼድ ውስጥ ዘመናዊ የእንጨት፣ የብረትና የጥገና ስራዎች ተጀምረዋል። በዚህ ማምረቻ ውስጥ መነኮሳቱና ሰራተኞቹ በራሳቸው አቅም የደጃፍ በሮችን፣ የብረት ስራዎችን እንዲሁም የፎጣና የሽመና ምርቶችን ማምረትና መጠገን የሚያስችላቸው ስልጠናና የስራ አካባቢ ተመቻችቶላቸዋል። ይህም ገዳሙ በምግብና በቁሳቁስ ራሱን እንዲችል ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረክታል።
የማዕድ ቤትና የሊቃውንት ማደሪያ
አጋፔ ማዕድ፦ መነኮሳቱና የመስክ ሰራተኞቹ በአንድነት ተሰብስበው ጸሎት ካደረጉ በኋላ በማህበር ማዕድ የሚቀምሱበት ሰፊ አዳራሽ ተገንብቶ ዝግጁ ሆኗል።
የሊቃውንት ማደሪያ፦ 9 ዘመናዊ ክፍሎችን ያካተተ ህንፃ የተገነባ ሲሆን፣ ካህናት፣ ዲያቆናትና አርድእት በተለየ ሁኔታ የሚያርፉበት ነው። የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ፣ የመጸዳጃና የሻወር ቤቶች ግንባታ እየተሰራ ይገኛል።
የቀጣይ ምዕራፍና የጸበል ቦታዎች ዕቅድ
ለጸበልተኞች፣ ለሱባዔተኞች፣ ለነፍሰ ጡሮች፣ ለሕፃናት እና ልዩ ትኩረት ለሚሹ (እንደ የስኳርና የኤች.አይ.ቪ መድኃኒት ለሚወስዱ) ታካሚዎች ምቹ የሆኑ የጸበልና የመጠለያ ቦታዎች፣ የሎከር እና የምግብ አቅርቦት አገልግሎቶች በዲዛይን ተካተዋል።
⚠️ የዋጋ ንረትና የትራንስፖርት ተጽዕኖ፦
የገበያ ዋጋ እና የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። ቀደም ሲል በአንድ የጭነት መኪና እስከ 38 ሺህ ብር የነበረው የጠጠር ማጓጓዣ ወጪ አሁን እስከ 100 ሺህ እና 110 ሺህ ብር ደርሷል። በተጨማሪም ቁሳቁስ ከአዲስ አበባ እና ከሌሎች አካባቢዎች ለማድረስ የነዳጅ እጥረትና የመንገድ ጥገና ታክሎበት ከ2 እስከ 5 ቀናት ይወስዳል ይህም የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲጨምር አድርጎታል።
በቀጣይ ክፍል የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም በዙ ሀሙሲት ከተማ እየተሰሩ የልማት ስራዎች ይዘን እንቀርባለን።
ይቀጥላል...
ፎቶ ከበደ መክብብ
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ በለሳ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የመሰረተ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጎበኘ።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በ2015 ዓ.ም. በመስክ ጥናትና በህጋዊነት ማረጋገጫ ተጀምሮ፣ ጥር 2016 ዓ.ም. መሰረት ድንጋይ ከተጣለ በኋላ በ133 የሥራ ቀናት ውስጥ የመጀመሪያው ምዕራፍ ጥር 2017 ዓ.ም ተጠናቋል።
📍የመጀመሪያው ምዕራፍ አበይት ስኬቶች፦
📌 የመነኮሳት በዓታት
4 መነኮሳትን በጋራ ማስተናገድ የሚችሉ 19 ክፍሎች (እያንዳንዱ 12 ካሬ ሜትር) ተገንብተዋል። ክፍሎቹ ሙሉ መንፈሳዊ መጻሕፍት (መጽሐፍ ቅዱስ፣ ድርሳነ ሚካኤል፣ አርጋኖን) የተሟሉላቸው ናቸው።
📌 የአካባቢ ጥበቃና ልማት
የመሬት መንሸራተትን ለመከላከል ከ2 ሜትር በላይ ጥልቀት ያላቸው የጋቢዮን ግንባታዎች የተሰሩ ሲሆን፣ ከባህር ዳር እና ከሌሎች አካባቢዎች የተጓጓዙ የዛፍ ችግኞች በግቢው ውስጥ ተተክለዋል።
📌 የእጅ ስራ ማዕከል (ሸማ ቤት)
መነኮሳቱ የራሳቸውን አልባሳትና የገዳሙን ፍላጎት በራሳቸው አቅም እንዲሸፍኑ የሚያስችል የሸማ መስሪያ ማዕከልና መጋዘን ተገንብቷል። የተመረቱ ምርቶች ለገበያ እየቀረቡ ይገኛሉ።
📌የመንገድና መሰረተ ልማት
6 ሜትር ስፋት ያለው 8 ኪሎ ሜትር የጥርጊያ መንገድ፣ 170 ሜትር የድንጋይ ንጣፍ መንገድ እና ወደ ጸበል ቦታ የሚወስድ የድንጋይ ንጣፍ ደረጃ ተሰርቷል።
📌 በሶላር መብራት ተገጥሞ በግቢው ውስጥ እና በክፍሎች ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
📌ቁሳቁስና እንስሳት
ለአገልግሎትና ለጭነት የሚሆኑ በቅሎዎች፣ አህዮች፣ ከብቶች፣ በጎችና ፍየሎች ተገዝተዋል።
ያጋጠሙ ፈተናዎች፦
የፀጥታ ስጋት፣ የመሰረተ ልማት አለመኖር እና የመንገድ መዘጋት ዋና ዋና ማነቆዎች ነበሩ። ቡድኑ ቁሳቁስ ለማጓጓዝ ከመካከለኛው ጎንደር ተነስቶ በደቡብ ጎንደር በኩል ረጅም መንገድ ለመዞር ተገዷል። በተጨማሪም በወር እስከ 15 ቀናት አካባቢ በሃይማኖታዊ ስርዓት ምክንያት ስራ የሚቆም ቢሆንም፣ ፕሮጀክቱ በተቀመጠለት ጊዜ ተጠናቋል።
🏗️ የሁለተኛው ምዕራፍ እንቅስቃሴ (ከህዳር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ)፦
📌 በ1,300 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው የቤተክርስቲያኑ የፋውንዴሽን እና የአፈር ሙላት ስራ ተጠናቆ ለጣራና ለግድግዳ ስራ ዝግጁ ሆኗል።
📌 5 ክፍሎች ያሉት የጳጳሳትና የእንግዶች ማረፊያ ህንጻ ግንባታ እየተጠናቀቀ ይገኛል።
📌 የቤተክርስቲያኑ ግንባታ ብቻ እስከ 30 ሚሊዮን ብር ወጪ የሚጠይቅ ሲሆን፣ ሙሉ ፕሮጀክቱ ከተያዘለት 3 ዓመት ከ6 ወር ቀድሞ በ2 ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
📌 የመነኮሳት መኖሪያ
በተከናወነው የህንፃ ግንባታ መርሃ-ግብር ለእናቶች (መነኮሳት) ቅድሚያ ተሰጥቶ አጠቃላይ የማረፊያ ክፍሎች ግንባታ ተጠናቋል።
በሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ የአባት መነኮሳት መኖሪያ እያንዳንዱ ክፍል 12 ካሬ ሜትር ስፋት ያለውና እስከ 4 መነኮሳትን ማስተናገድ በሚያስችል መልኩ የተቃኘ ነው። በተጨማሪም 18 ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው ክፍሎች ከተለያዩ ገዳማት ለልምድ ልውውጥና ለመንፈሳዊ አገልግሎት ለሚመጡ እንግዳ መነኮሳት ማረፊያነት የተዘጋጁ ናቸው። በአጠቃላይ መኖሪያው እስከ 64 አባቶችን የመያዝ አቅም አለው። በሚቀጥሉት 1 ወር ባለው ጊዜ የማጠናቀቂያ ስራዎች ተሰርተው ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ገዳሙ በሰው እጅ ሳይጠበቅ በራሱ የኢኮኖሚ አቅም መቆም የሚያስችለውን መሰረት ለመጣል ባለው የማምረቻ ሼድ ውስጥ ዘመናዊ የእንጨት፣ የብረትና የጥገና ስራዎች ተጀምረዋል። በዚህ ማምረቻ ውስጥ መነኮሳቱና ሰራተኞቹ በራሳቸው አቅም የደጃፍ በሮችን፣ የብረት ስራዎችን እንዲሁም የፎጣና የሽመና ምርቶችን ማምረትና መጠገን የሚያስችላቸው ስልጠናና የስራ አካባቢ ተመቻችቶላቸዋል። ይህም ገዳሙ በምግብና በቁሳቁስ ራሱን እንዲችል ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረክታል።
የማዕድ ቤትና የሊቃውንት ማደሪያ
አጋፔ ማዕድ፦ መነኮሳቱና የመስክ ሰራተኞቹ በአንድነት ተሰብስበው ጸሎት ካደረጉ በኋላ በማህበር ማዕድ የሚቀምሱበት ሰፊ አዳራሽ ተገንብቶ ዝግጁ ሆኗል።
የሊቃውንት ማደሪያ፦ 9 ዘመናዊ ክፍሎችን ያካተተ ህንፃ የተገነባ ሲሆን፣ ካህናት፣ ዲያቆናትና አርድእት በተለየ ሁኔታ የሚያርፉበት ነው። የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ፣ የመጸዳጃና የሻወር ቤቶች ግንባታ እየተሰራ ይገኛል።
የቀጣይ ምዕራፍና የጸበል ቦታዎች ዕቅድ
ለጸበልተኞች፣ ለሱባዔተኞች፣ ለነፍሰ ጡሮች፣ ለሕፃናት እና ልዩ ትኩረት ለሚሹ (እንደ የስኳርና የኤች.አይ.ቪ መድኃኒት ለሚወስዱ) ታካሚዎች ምቹ የሆኑ የጸበልና የመጠለያ ቦታዎች፣ የሎከር እና የምግብ አቅርቦት አገልግሎቶች በዲዛይን ተካተዋል።
⚠️ የዋጋ ንረትና የትራንስፖርት ተጽዕኖ፦
የገበያ ዋጋ እና የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። ቀደም ሲል በአንድ የጭነት መኪና እስከ 38 ሺህ ብር የነበረው የጠጠር ማጓጓዣ ወጪ አሁን እስከ 100 ሺህ እና 110 ሺህ ብር ደርሷል። በተጨማሪም ቁሳቁስ ከአዲስ አበባ እና ከሌሎች አካባቢዎች ለማድረስ የነዳጅ እጥረትና የመንገድ ጥገና ታክሎበት ከ2 እስከ 5 ቀናት ይወስዳል ይህም የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲጨምር አድርጎታል።
በቀጣይ ክፍል የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም በዙ ሀሙሲት ከተማ እየተሰሩ የልማት ስራዎች ይዘን እንቀርባለን።
ይቀጥላል...
ፎቶ ከበደ መክብብ
12 days ago
ከችርቻሮ የሱቅ ስራ የተነሳው ጊፍት ትሬዲንግ 35ኛ አመቱን አከበረ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በገቢና ወጪ ንግድ ዘርፍ አንጋፋ ከሆኑ ኩባንያዎች አንዱ የሆነው ጊፍት ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ የተመሰረተበትን 35ኛ ዓመት የምስረታ ኢዮቤልዩ በዓል በዛሬዉ እለት አክብሯል።
በንግድ ማህበረሰቡ፣ በመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና በድርጅቱ አመራሮች በተገኙበት በዚህ መርሃ-ግብር ላይ ኩባንያው ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ከግማሽ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች ያቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም ወደ አግሮ-ኢንዱስትሪ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመሸጋገር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ይፋ አድርጓል።
ድርጅቱ ይፋ ባደረገው እቅድ መሠረት በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በሚገኘው የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ፍሪ ዞን ውስጥ 7,527.54 ካሬ ሜትር ቦታ መረከቡን ገልፀዉ ቦታው ከጅቡቲ ኮሪደር እና ከሞጆ ደረቅ ወደብ አቅራቢያ የሚገኝ በመሆኑ፣ የገቢና ወጪ ንግድ እንቅስቃሴውን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሳልጠው የተገለጸ ሲሆን፤ የአካባቢው የዲዛይን ስራ ተጠናቆ ወደ ግንባታ ምዕራፍ መሸጋገሩ ተመልክቷል።
ከዚህ በተጨማሪም ኩባንያው እሴት በተጨመረባቸው የግብርና ምርቶች ዘርፍ መሰማራት የጀመረ ሲሆን፣ በተለይም በድፍድፍ የአቮካዶ ዘይት ማምረት እና በከባድ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች አስመጪነት ዘርፍ ለመግባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል።
የውጭ ምንዛሪ ግኝቱን ለማሳደግ እና የአቅርቦት ሰንሰለቱን ለማጠናከር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በቤንች ሸኮ ዞን የጥቁር አዝሙድ እርሻ መጀመሩን የጠቆመው ጊፍት ትሬዲንግ፤ በቀጣይ ስድስት ወራት ውስጥ 300 ሄክታርየቡና እርሻ መሬት ተረክቦ ወደ ምርት እንደሚገባ አስታውቋል።
ከ50 ዓመታት በፊት በመርካቶ በታዋቂው የቢዝነስ ሰው በአቶ ገብረኢየሱስ ኢጋታ ሲማ በትንሽ የችርቻሮ ሱቅ የተጀመረው ይህ የንግድ እንቅስቃሴ፣ በ1980ዎቹ መጀመሪያ ወደ ገቢና ወጪ ንግድ በማደግ ለዛሬው ግዙፉ ጊፍት ቢዝነስ ግሩፕ (ጊፍት ሪል እስቴት፣ ጊፍት ኮንስትራክሽን፣ ጊፍት ብረታ ብረት፣ ጊፍት ፕሮፐርቲ እና ጊፍት ቱር ኤንድ ትራቭል) መፈጠር መሰረት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም B-29 የልብስ ሳሙና፣ የሮድ ስቶን የተሽከርካሪ ጎማዎች፣ የጂንዳል ቆርቆሮዎች፣ የብረትና የኬሚካል ምርቶችን ጨምሮ በርካታ ጥራት ያላቸውን ምርቶች ለሀገር ውስጥ ገበያ በማስተዋወቅ ረገድ ኩባንያው የነበረው ሚና ከፍተኛ እንደነበር ተገልጿል።
ኩባንያው እ.ኤ.አ በ2030 በኢትዮጵያ በቡና፣ ቅባት እህሎች፣ ጥራጥሬ እና ቅመማ ቅመም ላኪነት ከግንባርቀደም 5 ኩባንያዎች አንዱ የመሆን ራዕይ ሰንቋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #gifttradingrealstate #construction #technology
#ethiopia | በኢትዮጵያ በገቢና ወጪ ንግድ ዘርፍ አንጋፋ ከሆኑ ኩባንያዎች አንዱ የሆነው ጊፍት ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ የተመሰረተበትን 35ኛ ዓመት የምስረታ ኢዮቤልዩ በዓል በዛሬዉ እለት አክብሯል።
በንግድ ማህበረሰቡ፣ በመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና በድርጅቱ አመራሮች በተገኙበት በዚህ መርሃ-ግብር ላይ ኩባንያው ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ከግማሽ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች ያቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም ወደ አግሮ-ኢንዱስትሪ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመሸጋገር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ይፋ አድርጓል።
ድርጅቱ ይፋ ባደረገው እቅድ መሠረት በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በሚገኘው የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ፍሪ ዞን ውስጥ 7,527.54 ካሬ ሜትር ቦታ መረከቡን ገልፀዉ ቦታው ከጅቡቲ ኮሪደር እና ከሞጆ ደረቅ ወደብ አቅራቢያ የሚገኝ በመሆኑ፣ የገቢና ወጪ ንግድ እንቅስቃሴውን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሳልጠው የተገለጸ ሲሆን፤ የአካባቢው የዲዛይን ስራ ተጠናቆ ወደ ግንባታ ምዕራፍ መሸጋገሩ ተመልክቷል።
ከዚህ በተጨማሪም ኩባንያው እሴት በተጨመረባቸው የግብርና ምርቶች ዘርፍ መሰማራት የጀመረ ሲሆን፣ በተለይም በድፍድፍ የአቮካዶ ዘይት ማምረት እና በከባድ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች አስመጪነት ዘርፍ ለመግባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል።
የውጭ ምንዛሪ ግኝቱን ለማሳደግ እና የአቅርቦት ሰንሰለቱን ለማጠናከር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በቤንች ሸኮ ዞን የጥቁር አዝሙድ እርሻ መጀመሩን የጠቆመው ጊፍት ትሬዲንግ፤ በቀጣይ ስድስት ወራት ውስጥ 300 ሄክታርየቡና እርሻ መሬት ተረክቦ ወደ ምርት እንደሚገባ አስታውቋል።
ከ50 ዓመታት በፊት በመርካቶ በታዋቂው የቢዝነስ ሰው በአቶ ገብረኢየሱስ ኢጋታ ሲማ በትንሽ የችርቻሮ ሱቅ የተጀመረው ይህ የንግድ እንቅስቃሴ፣ በ1980ዎቹ መጀመሪያ ወደ ገቢና ወጪ ንግድ በማደግ ለዛሬው ግዙፉ ጊፍት ቢዝነስ ግሩፕ (ጊፍት ሪል እስቴት፣ ጊፍት ኮንስትራክሽን፣ ጊፍት ብረታ ብረት፣ ጊፍት ፕሮፐርቲ እና ጊፍት ቱር ኤንድ ትራቭል) መፈጠር መሰረት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም B-29 የልብስ ሳሙና፣ የሮድ ስቶን የተሽከርካሪ ጎማዎች፣ የጂንዳል ቆርቆሮዎች፣ የብረትና የኬሚካል ምርቶችን ጨምሮ በርካታ ጥራት ያላቸውን ምርቶች ለሀገር ውስጥ ገበያ በማስተዋወቅ ረገድ ኩባንያው የነበረው ሚና ከፍተኛ እንደነበር ተገልጿል።
ኩባንያው እ.ኤ.አ በ2030 በኢትዮጵያ በቡና፣ ቅባት እህሎች፣ ጥራጥሬ እና ቅመማ ቅመም ላኪነት ከግንባርቀደም 5 ኩባንያዎች አንዱ የመሆን ራዕይ ሰንቋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #gifttradingrealstate #construction #technology
12 days ago
ጊፍት ትሬዲንግ 35ኛ ዓመት የምስረታ ኢዮቤልዩውን አከበረ!
#fastmereja :- በኢትዮጵያ በገቢና ወጪ ንግድ ዘርፍ አንጋፋ ከሆኑ ኩባንያዎች አንዱ የሆነው ጊፍት ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ የተመሰረተበትን 35ኛ ዓመት የምስረታ ኢዮቤልዩ በዓል በዛሬዉ እለት አክብሯል።
በንግድ ማህበረሰቡ፣ በመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና በድርጅቱ አመራሮች በተገኙበት በዚህ መርሃ-ግብር ላይ ኩባንያው ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ከግማሽ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች ያቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም ወደ አግሮ-ኢንዱስትሪ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመሸጋገር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ይፋ አድርጓል።
ድርጅቱ ይፋ ባደረገው እቅድ መሠረት በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በሚገኘው የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ፍሪ ዞን ውስጥ 7,527.54 ካሬ ሜትር ቦታ መረከቡን ገልፀዉ ቦታው ከጅቡቲ ኮሪደር እና ከሞጆ ደረቅ ወደብ አቅራቢያ የሚገኝ በመሆኑ፣ የገቢና ወጪ ንግድ እንቅስቃሴውን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሳልጠው የተገለጸ ሲሆን፤ የአካባቢው የዲዛይን ስራ ተጠናቆ ወደ ግንባታ ምዕራፍ መሸጋገሩ ተመልክቷል።
ከዚህ በተጨማሪም ኩባንያው እሴት በተጨመረባቸው የግብርና ምርቶች ዘርፍ መሰማራት የጀመረ ሲሆን፣ በተለይም በድፍድፍ የአቮካዶ ዘይት ማምረት እና በከባድ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች አስመጪነት ዘርፍ ለመግባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል።
የውጭ ምንዛሪ ግኝቱን ለማሳደግ እና የአቅርቦት ሰንሰለቱን ለማጠናከር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በቤንች ሸኮ ዞን የጥቁር አዝሙድ እርሻ መጀመሩን የጠቆመው ጊፍት ትሬዲንግ፤ በቀጣይ ስድስት ወራት ውስጥ 300 ሄክታርየቡና እርሻ መሬት ተረክቦ ወደ ምርት እንደሚገባ አስታውቋል።
ከ50 ዓመታት በፊት በመርካቶ በታዋቂው የቢዝነስ ሰው በአቶ ገብረኢየሱስ ኢጋታ ሲማ በትንሽ የችርቻሮ ሱቅ የተጀመረው ይህ የንግድ እንቅስቃሴ፣ በ1980ዎቹ መጀመሪያ ወደ ገቢና ወጪ ንግድ በማደግ ለዛሬው ግዙፉ ጊፍት ቢዝነስ ግሩፕ (ጊፍት ሪል እስቴት፣ ጊፍት ኮንስትራክሽን፣ ጊፍት ብረታ ብረት፣ ጊፍት ፕሮፐርቲ እና ጊፍት ቱር ኤንድ ትራቭል) መፈጠር መሰረት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም B-29 የልብስ ሳሙና፣ የሮድ ስቶን የተሽከርካሪ ጎማዎች፣ የጂንዳል ቆርቆሮዎች፣ የብረትና የኬሚካል ምርቶችን ጨምሮ በርካታ ጥራት ያላቸውን ምርቶች ለሀገር ውስጥ ገበያ በማስተዋወቅ ረገድ ኩባንያው የነበረው ሚና ከፍተኛ እንደነበር ተገልጿል።
ኩባንያው እ.ኤ.አ በ2030 በኢትዮጵያ በቡና፣ ቅባት እህሎች፣ ጥራጥሬ እና ቅመማ ቅመም ላኪነት ከግንባርቀደም 5 ኩባንያዎች አንዱ የመሆን ራዕይ ሰንቋል።
#fastmereja :- በኢትዮጵያ በገቢና ወጪ ንግድ ዘርፍ አንጋፋ ከሆኑ ኩባንያዎች አንዱ የሆነው ጊፍት ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ የተመሰረተበትን 35ኛ ዓመት የምስረታ ኢዮቤልዩ በዓል በዛሬዉ እለት አክብሯል።
በንግድ ማህበረሰቡ፣ በመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና በድርጅቱ አመራሮች በተገኙበት በዚህ መርሃ-ግብር ላይ ኩባንያው ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ከግማሽ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች ያቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም ወደ አግሮ-ኢንዱስትሪ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመሸጋገር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ይፋ አድርጓል።
ድርጅቱ ይፋ ባደረገው እቅድ መሠረት በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በሚገኘው የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ፍሪ ዞን ውስጥ 7,527.54 ካሬ ሜትር ቦታ መረከቡን ገልፀዉ ቦታው ከጅቡቲ ኮሪደር እና ከሞጆ ደረቅ ወደብ አቅራቢያ የሚገኝ በመሆኑ፣ የገቢና ወጪ ንግድ እንቅስቃሴውን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሳልጠው የተገለጸ ሲሆን፤ የአካባቢው የዲዛይን ስራ ተጠናቆ ወደ ግንባታ ምዕራፍ መሸጋገሩ ተመልክቷል።
ከዚህ በተጨማሪም ኩባንያው እሴት በተጨመረባቸው የግብርና ምርቶች ዘርፍ መሰማራት የጀመረ ሲሆን፣ በተለይም በድፍድፍ የአቮካዶ ዘይት ማምረት እና በከባድ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች አስመጪነት ዘርፍ ለመግባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል።
የውጭ ምንዛሪ ግኝቱን ለማሳደግ እና የአቅርቦት ሰንሰለቱን ለማጠናከር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በቤንች ሸኮ ዞን የጥቁር አዝሙድ እርሻ መጀመሩን የጠቆመው ጊፍት ትሬዲንግ፤ በቀጣይ ስድስት ወራት ውስጥ 300 ሄክታርየቡና እርሻ መሬት ተረክቦ ወደ ምርት እንደሚገባ አስታውቋል።
ከ50 ዓመታት በፊት በመርካቶ በታዋቂው የቢዝነስ ሰው በአቶ ገብረኢየሱስ ኢጋታ ሲማ በትንሽ የችርቻሮ ሱቅ የተጀመረው ይህ የንግድ እንቅስቃሴ፣ በ1980ዎቹ መጀመሪያ ወደ ገቢና ወጪ ንግድ በማደግ ለዛሬው ግዙፉ ጊፍት ቢዝነስ ግሩፕ (ጊፍት ሪል እስቴት፣ ጊፍት ኮንስትራክሽን፣ ጊፍት ብረታ ብረት፣ ጊፍት ፕሮፐርቲ እና ጊፍት ቱር ኤንድ ትራቭል) መፈጠር መሰረት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም B-29 የልብስ ሳሙና፣ የሮድ ስቶን የተሽከርካሪ ጎማዎች፣ የጂንዳል ቆርቆሮዎች፣ የብረትና የኬሚካል ምርቶችን ጨምሮ በርካታ ጥራት ያላቸውን ምርቶች ለሀገር ውስጥ ገበያ በማስተዋወቅ ረገድ ኩባንያው የነበረው ሚና ከፍተኛ እንደነበር ተገልጿል።
ኩባንያው እ.ኤ.አ በ2030 በኢትዮጵያ በቡና፣ ቅባት እህሎች፣ ጥራጥሬ እና ቅመማ ቅመም ላኪነት ከግንባርቀደም 5 ኩባንያዎች አንዱ የመሆን ራዕይ ሰንቋል።
14 days ago
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በምስራቅ በለሳ ውስጥ የሚገኘውን የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳምን ጎበኙ!
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ በማዕከላዊ ጎንደር በምስራቅ በለሳ በሚገኘው በሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም ሐዋርያዊ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን በገዳማውያኑ እየተሠሩ ያሉትን የልማት ሥራዎችም ጉብኝት አድርገዋል።
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ በሐዋርያዊ ጉብኝታቸው፣ በመሠራት ላይ ያለውን የአብነት ትምሕርት ቤት፣የዘመናዊ ትምሕርት ቤት እና ሌሎችንም የልማት ስራዎች የጎበኙ ሲሆን “ከቃል በላይ ነው የተሠራው፥ በዐይናችን ያየነውን ነገር ለመመስከር የአባቶችና እናቶች ሥራ ያስገድደናል” ብለዋል። የጀመርነውን ድንቅ ስራ ከፍጻሜ ለማድረስም አሁንም እንተባበር" ሲሉም መልእክታቸውን አሰምተዋል።
የብፁዕ አባታችን ቡራኬ ከሁላችንም ጋር ይሁን!
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ በማዕከላዊ ጎንደር በምስራቅ በለሳ በሚገኘው በሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም ሐዋርያዊ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን በገዳማውያኑ እየተሠሩ ያሉትን የልማት ሥራዎችም ጉብኝት አድርገዋል።
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ በሐዋርያዊ ጉብኝታቸው፣ በመሠራት ላይ ያለውን የአብነት ትምሕርት ቤት፣የዘመናዊ ትምሕርት ቤት እና ሌሎችንም የልማት ስራዎች የጎበኙ ሲሆን “ከቃል በላይ ነው የተሠራው፥ በዐይናችን ያየነውን ነገር ለመመስከር የአባቶችና እናቶች ሥራ ያስገድደናል” ብለዋል። የጀመርነውን ድንቅ ስራ ከፍጻሜ ለማድረስም አሁንም እንተባበር" ሲሉም መልእክታቸውን አሰምተዋል።
የብፁዕ አባታችን ቡራኬ ከሁላችንም ጋር ይሁን!
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
14 days ago
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ውጣ ውረዶችን የሚዳስስ «ጽናት» የተሰኘ መጽሐፍ ሊመረቅ ነው
#fastmereja I የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈባቸውን የታሪክ ውጣ ውረዶች እና ተቋማዊ የለውጥ ጉዞ የሚያስነብብ «ጽናት፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር የመሰብሰቢያ አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ እንደሚመረቅ ተገለጸ።
መጽሐፉ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት በዶክተር አሥራት ዓፀደወይን የተጻፈ ሲሆን፣ ተቋሙ በረጅም ዘመን ጉዞው ያሳለፋቸውን ፈተናዎች፣ ያመጣቸውን ተቋማዊ ለውጦች እና ያስመዘገባቸውን ስኬቶች በሰፊው የሚዳስስ ታሪካዊ ሰነድ እንደሆነ ታውቋል።
በዕለቱ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በሚካሄደው የይፋዊ ምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ ጥሪ የተደረገላቸው ልዩ ልዩ እንግዶች፣ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች እና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት እንደሚታደሙ ከተቋሙ የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
#fastmereja I የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈባቸውን የታሪክ ውጣ ውረዶች እና ተቋማዊ የለውጥ ጉዞ የሚያስነብብ «ጽናት፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር የመሰብሰቢያ አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ እንደሚመረቅ ተገለጸ።
መጽሐፉ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት በዶክተር አሥራት ዓፀደወይን የተጻፈ ሲሆን፣ ተቋሙ በረጅም ዘመን ጉዞው ያሳለፋቸውን ፈተናዎች፣ ያመጣቸውን ተቋማዊ ለውጦች እና ያስመዘገባቸውን ስኬቶች በሰፊው የሚዳስስ ታሪካዊ ሰነድ እንደሆነ ታውቋል።
በዕለቱ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በሚካሄደው የይፋዊ ምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ ጥሪ የተደረገላቸው ልዩ ልዩ እንግዶች፣ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች እና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት እንደሚታደሙ ከተቋሙ የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
Sponsored by
Surafel
14 days ago
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ውጣ ውረዶችን የሚዳስስ «ጽናት» የተሰኘ መጽሐፍ ሊመረቅ ነው
#fastmereja I የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈባቸውን የታሪክ ውጣ ውረዶች እና ተቋማዊ የለውጥ ጉዞ የሚያስነብብ «ጽናት፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር የመሰብሰቢያ አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ እንደሚመረቅ ተገለጸ።
መጽሐፉ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት በዶክተር አሥራት ዓፀደወይን የተጻፈ ሲሆን፣ ተቋሙ በረጅም ዘመን ጉዞው ያሳለፋቸውን ፈተናዎች፣ ያመጣቸውን ተቋማዊ ለውጦች እና ያስመዘገባቸውን ስኬቶች በሰፊው የሚዳስስ ታሪካዊ ሰነድ እንደሆነ ታውቋል።
በዕለቱ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በሚካሄደው የይፋዊ ምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ ጥሪ የተደረገላቸው ልዩ ልዩ እንግዶች፣ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች እና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት እንደሚታደሙ ከተቋሙ የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
#fastmereja I የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈባቸውን የታሪክ ውጣ ውረዶች እና ተቋማዊ የለውጥ ጉዞ የሚያስነብብ «ጽናት፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር የመሰብሰቢያ አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ እንደሚመረቅ ተገለጸ።
መጽሐፉ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት በዶክተር አሥራት ዓፀደወይን የተጻፈ ሲሆን፣ ተቋሙ በረጅም ዘመን ጉዞው ያሳለፋቸውን ፈተናዎች፣ ያመጣቸውን ተቋማዊ ለውጦች እና ያስመዘገባቸውን ስኬቶች በሰፊው የሚዳስስ ታሪካዊ ሰነድ እንደሆነ ታውቋል።
በዕለቱ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በሚካሄደው የይፋዊ ምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ ጥሪ የተደረገላቸው ልዩ ልዩ እንግዶች፣ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች እና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት እንደሚታደሙ ከተቋሙ የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
15 days ago
በትግራይ በረዶ አዘል ዝናብ የአንድ ሕፃንን ሕይወት ቀጠፈ
በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰቱ ተቃራኒ የአየር ሁኔታዎች በሕዝብና በግብርና ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እያሳደሩ መሆናቸው ተገልጿል።
በአንድ በኩል በረዶ አዘል ከባድ ዝናብ የአንድ ሕፃንን ሕይወት ሲቀጥፍ፣ በአዝርእትና በመስኖ ላይም ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተነግሯል። በሌላ በኩል ደግሞ 176 የቀበሌ ገበሬ ማህበራት እስካሁን የክረምት ዝናብ እንዳላገኙ ተገልጿል።
በማዕከላዊ ዞን ወረዳ ቀይሕ ተኽሊ ዶክተር አታኽልቲ ቀበሌ ገበሬ ማህበር፣ ለሁለት ሰዓታት ያለማቋረጥ የዘነበው በረዶ አዘል ከባድ ዝናብ የአንድ ሕፃንን ሕይወት ከመቅጠፉ በተጨማሪ በአዝርእትና በመስኖ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል።
በተመሳሳይ በዞኑ ወረዳ አሕፈሮም ሴሮ ቀበሌ የዘነበው ብርቱ ዝናብም በአዝርእትና በአትክልት ላይ ጉዳት ማድረሱን የወረዳው ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።
በሌላ በኩል የትግራይ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ጥበቃ ቢሮ ሐምሌ 13፣ 2018 ዓ.ም. ባወጣው መረጃ፣ በክልሉ ከሚገኙ 600 የቀበሌ ገበሬ ማህበራት መካከል 176 በሚሆኑት እስካሁን የክረምት ዝናብ እንዳልዘነበ አስታውቋል።
ይህ ሁኔታ በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች ከመጠን ያለፈ ዝናብ ጉዳት እያደረሰ ሲሆን፣ በሌሎች አካባቢዎች ደግሞ የዝናብ እጥረት በእርሻ ሥራና በምርት ላይ ከፍተኛ ስጋት እየፈጠረ መሆኑን ያሳያል።#ቲክቫህ
Seledadotio
Seledadotio
በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰቱ ተቃራኒ የአየር ሁኔታዎች በሕዝብና በግብርና ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እያሳደሩ መሆናቸው ተገልጿል።
በአንድ በኩል በረዶ አዘል ከባድ ዝናብ የአንድ ሕፃንን ሕይወት ሲቀጥፍ፣ በአዝርእትና በመስኖ ላይም ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተነግሯል። በሌላ በኩል ደግሞ 176 የቀበሌ ገበሬ ማህበራት እስካሁን የክረምት ዝናብ እንዳላገኙ ተገልጿል።
በማዕከላዊ ዞን ወረዳ ቀይሕ ተኽሊ ዶክተር አታኽልቲ ቀበሌ ገበሬ ማህበር፣ ለሁለት ሰዓታት ያለማቋረጥ የዘነበው በረዶ አዘል ከባድ ዝናብ የአንድ ሕፃንን ሕይወት ከመቅጠፉ በተጨማሪ በአዝርእትና በመስኖ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል።
በተመሳሳይ በዞኑ ወረዳ አሕፈሮም ሴሮ ቀበሌ የዘነበው ብርቱ ዝናብም በአዝርእትና በአትክልት ላይ ጉዳት ማድረሱን የወረዳው ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።
በሌላ በኩል የትግራይ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ጥበቃ ቢሮ ሐምሌ 13፣ 2018 ዓ.ም. ባወጣው መረጃ፣ በክልሉ ከሚገኙ 600 የቀበሌ ገበሬ ማህበራት መካከል 176 በሚሆኑት እስካሁን የክረምት ዝናብ እንዳልዘነበ አስታውቋል።
ይህ ሁኔታ በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች ከመጠን ያለፈ ዝናብ ጉዳት እያደረሰ ሲሆን፣ በሌሎች አካባቢዎች ደግሞ የዝናብ እጥረት በእርሻ ሥራና በምርት ላይ ከፍተኛ ስጋት እየፈጠረ መሆኑን ያሳያል።#ቲክቫህ
Seledadotio
Seledadotio
15 days ago
በትግራይ ብርቱ በረዶ አዘል ዝናብ የአንድ ሕፃንን ሕይወት ሲቀጥፍ፣ 176 ቀበሌዎች እስካሁን የክረምት ዝናብ አላገኙም።
በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰቱ ተቃራኒ የአየር ሁኔታዎች በሕዝብና በግብርና ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እያሳደሩ መሆናቸው ተገልጿል።
በአንድ በኩል በረዶ አዘል ከባድ ዝናብ የአንድ ሕፃንን ሕይወት ሲቀጥፍ፣ በአዝርእትና በመስኖ ላይም ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተነግሯል። በሌላ በኩል ደግሞ 176 የቀበሌ ገበሬ ማህበራት እስካሁን የክረምት ዝናብ እንዳላገኙ ተገልጿል።
በማዕከላዊ ዞን ወረዳ ቀይሕ ተኽሊ ዶክተር አታኽልቲ ቀበሌ ገበሬ ማህበር፣ ለሁለት ሰዓታት ያለማቋረጥ የዘነበው በረዶ አዘል ከባድ ዝናብ የአንድ ሕፃንን ሕይወት ከመቅጠፉ በተጨማሪ በአዝርእትና በመስኖ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል።
በተመሳሳይ በዞኑ ወረዳ አሕፈሮም ሴሮ ቀበሌ የዘነበው ብርቱ ዝናብም በአዝርእትና በአትክልት ላይ ጉዳት ማድረሱን የወረዳው ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።
በሌላ በኩል የትግራይ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ጥበቃ ቢሮ ሐምሌ 13፣ 2018 ዓ.ም. ባወጣው መረጃ፣ በክልሉ ከሚገኙ 600 የቀበሌ ገበሬ ማህበራት መካከል 176 በሚሆኑት እስካሁን የክረምት ዝናብ እንዳልዘነበ አስታውቋል።
ይህ ሁኔታ በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች ከመጠን ያለፈ ዝናብ ጉዳት እያደረሰ ሲሆን፣ በሌሎች አካባቢዎች ደግሞ የዝናብ እጥረት በእርሻ ሥራና በምርት ላይ ከፍተኛ ስጋት እየፈጠረ መሆኑን ያሳያል።
Via ቲክቫህ ኢትዮጵያ
በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰቱ ተቃራኒ የአየር ሁኔታዎች በሕዝብና በግብርና ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እያሳደሩ መሆናቸው ተገልጿል።
በአንድ በኩል በረዶ አዘል ከባድ ዝናብ የአንድ ሕፃንን ሕይወት ሲቀጥፍ፣ በአዝርእትና በመስኖ ላይም ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተነግሯል። በሌላ በኩል ደግሞ 176 የቀበሌ ገበሬ ማህበራት እስካሁን የክረምት ዝናብ እንዳላገኙ ተገልጿል።
በማዕከላዊ ዞን ወረዳ ቀይሕ ተኽሊ ዶክተር አታኽልቲ ቀበሌ ገበሬ ማህበር፣ ለሁለት ሰዓታት ያለማቋረጥ የዘነበው በረዶ አዘል ከባድ ዝናብ የአንድ ሕፃንን ሕይወት ከመቅጠፉ በተጨማሪ በአዝርእትና በመስኖ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል።
በተመሳሳይ በዞኑ ወረዳ አሕፈሮም ሴሮ ቀበሌ የዘነበው ብርቱ ዝናብም በአዝርእትና በአትክልት ላይ ጉዳት ማድረሱን የወረዳው ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።
በሌላ በኩል የትግራይ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ጥበቃ ቢሮ ሐምሌ 13፣ 2018 ዓ.ም. ባወጣው መረጃ፣ በክልሉ ከሚገኙ 600 የቀበሌ ገበሬ ማህበራት መካከል 176 በሚሆኑት እስካሁን የክረምት ዝናብ እንዳልዘነበ አስታውቋል።
ይህ ሁኔታ በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች ከመጠን ያለፈ ዝናብ ጉዳት እያደረሰ ሲሆን፣ በሌሎች አካባቢዎች ደግሞ የዝናብ እጥረት በእርሻ ሥራና በምርት ላይ ከፍተኛ ስጋት እየፈጠረ መሆኑን ያሳያል።
Via ቲክቫህ ኢትዮጵያ
17 days ago
የህንድ ዋና ከተማ ዴሊ የትምህርት ሚኒስትሩ ስልጣን እንዲለቁ በሚጠይቁ ሰልፈኞች ተጥለቅልቃለች
በሺዎች የሚቆጠሩ ህንዳውያን ሰልፈኞች የፖሊስን እገዳ በመጣስ የሀገሪቱ የትምህርት ሚኒስትር ከስልጣናቸው እንዲወርዱ በመጠየቅ በዋና ከተማዋ ዴሊ ግዙፍ ተቃውሞ እያካሄዱ እንደሚገኙ ዘ ጋርድያን ዘግቧል።
የሰልፉ ዋና ጥያቄ የህክምና ትምህርት መግቢያ ፈተና ተሰርቆ መሸጡን እና ፈተናው ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ መደረጉን ተከትሎ የትምህርት ሚኒስትሩ ዳርሜንድራ ፕራዳን ከስልጣን እንዲለቁ ነው። ከ2 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ለ130,000 ቦታዎች የሚፎካከሩበት ይህ ፈተና መሰረዙ ከፍተኛ ቀውስ የፈጠረ ሲሆን፣ ከጉዳዩ ጋር ተያይዞ ከ20 በላይ ተማሪዎች ህይወታቸውን ማጥፋታቸው ተነግሯል።
ይህ ሰልፍ ህንድ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ካየቻቸው ትልልቅ መንግስታዊ ተቃውሞዎች አንዱ እንደሆነ ተገልጻል።በአብዛኛው በተማሪዎች እና በወጣቶች የተሞላው ሰልፉ ከሰኞ ማለዳ ጀምሮ በዴሊ እምብርት በሚገኙ ጎዳናዎች ላይ በመሰብሰብ መንግስትን የሚቃወሙ መፈክሮችን ያሰማ ነበር።
በማዕከላዊው መንግስት ስር የሚተዳደረው የዴሊ ፖሊስ ለሰልፉ ፈቃድ ያልሰጠ ሲሆን፣ በማንኛውም ህዝባዊ ስብሰባዎች ላይ እገዳ ጥሎ፣ መንገዶችን ዘግቶ እንዲሁም በከተማዋ መሀል የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲቋረጥ አድርጎ ነበር።
ሰልፈኞቹ ወደ ፓርላማው ህንፃ ለማቅናት ባደረጉት ሙከራ ከፖሊስ በኩል የድብደባ እና የአስለቃሽ ጢስ ጥቃት ገጥሟቸዋል።ሆኖም ተቃዋሚዎቹ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ እና ገዢው የባራቲያ ጃናታ ፓርቲ (BJP) የሀገሪቱን ወጣቶች ችላ ብለዋል ሲሉ በከፍተኛ ቁጣ ተቃውሟቸውን ገልጸዋል።
ይህ የተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ የቀረበው "ኮክሮች ጃንታ ፓርቲ" (CJP) በተሰኘ ወጣት መሪዎች በተመሰረተ አዲስ እንቅስቃሴ ነው። የፓርቲው ስም የመጣው በግንቦት ወር የህንድ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዋና ዳኛ ሶሪያ ካንት አክቲቪስቶችን እና ስራ አጥ ወጣቶችን "በረሮዎች" ብለው ከሰደቧቸው በኋላ ነበር።
ሀናን ሸምሱ
በሺዎች የሚቆጠሩ ህንዳውያን ሰልፈኞች የፖሊስን እገዳ በመጣስ የሀገሪቱ የትምህርት ሚኒስትር ከስልጣናቸው እንዲወርዱ በመጠየቅ በዋና ከተማዋ ዴሊ ግዙፍ ተቃውሞ እያካሄዱ እንደሚገኙ ዘ ጋርድያን ዘግቧል።
የሰልፉ ዋና ጥያቄ የህክምና ትምህርት መግቢያ ፈተና ተሰርቆ መሸጡን እና ፈተናው ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ መደረጉን ተከትሎ የትምህርት ሚኒስትሩ ዳርሜንድራ ፕራዳን ከስልጣን እንዲለቁ ነው። ከ2 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ለ130,000 ቦታዎች የሚፎካከሩበት ይህ ፈተና መሰረዙ ከፍተኛ ቀውስ የፈጠረ ሲሆን፣ ከጉዳዩ ጋር ተያይዞ ከ20 በላይ ተማሪዎች ህይወታቸውን ማጥፋታቸው ተነግሯል።
ይህ ሰልፍ ህንድ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ካየቻቸው ትልልቅ መንግስታዊ ተቃውሞዎች አንዱ እንደሆነ ተገልጻል።በአብዛኛው በተማሪዎች እና በወጣቶች የተሞላው ሰልፉ ከሰኞ ማለዳ ጀምሮ በዴሊ እምብርት በሚገኙ ጎዳናዎች ላይ በመሰብሰብ መንግስትን የሚቃወሙ መፈክሮችን ያሰማ ነበር።
በማዕከላዊው መንግስት ስር የሚተዳደረው የዴሊ ፖሊስ ለሰልፉ ፈቃድ ያልሰጠ ሲሆን፣ በማንኛውም ህዝባዊ ስብሰባዎች ላይ እገዳ ጥሎ፣ መንገዶችን ዘግቶ እንዲሁም በከተማዋ መሀል የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲቋረጥ አድርጎ ነበር።
ሰልፈኞቹ ወደ ፓርላማው ህንፃ ለማቅናት ባደረጉት ሙከራ ከፖሊስ በኩል የድብደባ እና የአስለቃሽ ጢስ ጥቃት ገጥሟቸዋል።ሆኖም ተቃዋሚዎቹ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ እና ገዢው የባራቲያ ጃናታ ፓርቲ (BJP) የሀገሪቱን ወጣቶች ችላ ብለዋል ሲሉ በከፍተኛ ቁጣ ተቃውሟቸውን ገልጸዋል።
ይህ የተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ የቀረበው "ኮክሮች ጃንታ ፓርቲ" (CJP) በተሰኘ ወጣት መሪዎች በተመሰረተ አዲስ እንቅስቃሴ ነው። የፓርቲው ስም የመጣው በግንቦት ወር የህንድ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዋና ዳኛ ሶሪያ ካንት አክቲቪስቶችን እና ስራ አጥ ወጣቶችን "በረሮዎች" ብለው ከሰደቧቸው በኋላ ነበር።
ሀናን ሸምሱ
17 days ago
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ተለቋል።
ተማሪዎች ቀጥሎ ባለው ሊንክ መለያ ቁጥራችሁን እና ስማችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ 👇 http://ce.ministry.et
Seledadotio
Seledadotio
ተማሪዎች ቀጥሎ ባለው ሊንክ መለያ ቁጥራችሁን እና ስማችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ 👇 http://ce.ministry.et
Seledadotio
Seledadotio
22 days ago
ወልቂጤ : የመሐመድ ናስር ታሎር (MNT) የታዳጊዎች እግር ኳስ አካዳሚ
#ethiopia | ወልቂጤ — በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የሚገኘው የ"መሐመድ ናስር ታሎር" (MNT) የታዳጊዎች እግር ኳስ አካዳሚ የግሉን ዘርፍ በማሳተፍ ረገድ ተስፋ ሰጪና ለሌሎችም ተሞክሮ የሚሆን አርአያነት ያለው ሥራ እያከናወነ እንደሚገኝ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰይፈ ዓለሙን ጨምሮ ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በወልቂጤ ከተማ የሚገኙ የስፖርት ሥልጠና ፕሮጀክቶችን በአካል ተገኝተው ጎብኝተዋል።
የክረምት ወቅት ስፖርታዊ ንቅናቄና የተተኪዎች ሥልጠና*
የቢሮ ምክትል ኃላፊው አቶ ሰይፈ ዓለሙ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለጹት፤ በክልሉ በክረምት ወቅት ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ያሉበትን ሁኔታ ለመገምገም የቴክኒክ ቡድን ተቋቁሞ በሁሉም ዞኖች በአካል ብቃት እንቅስቃሴ የታጀቡ ሥራዎችን የማስጀመር ተግባር እየተከናወነ ይገኛል።
በክረምት ወቅት ታዳጊዎች አልባሌ ቦታ እንዳይውሉ በማድረግ በበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዲያሳልፉ ማድረግ እንደሚገባ ያሳሰቡት ኃላፊው፤ በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጤናው የተጠበቀ አምራች ዜጋ ለመፍጠር በሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች ሰፊ የንቅናቄ ሥራ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የሰርከስ ሰልጣኞችን እየመለመለ እንደሚገኝና በ2019 በጀት ዓመት የክልሉን የሰርከስ ቡድን በአንድ የስልጠና ማዕከል ሰብስቦ ሥራ ለማስጀመር ማቀዱን አስታውቀዋል።
በወልቂጤ ከተማ በተደረገው ምልከታ ቡድኑ እጅግ መደሰቱን የገለጹት አቶ ሰይፈ፤ በተለይም በእግር ኳስ በየዕድሜ ክልሉ የሚሰጠው ሥልጠና ጠንካራና የአሰልጣኞችን ቁርጠኝነት በተጨባጭ ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል።
በከተማው የሚገኘው የMNT እግር ኳስ አካዳሚ በተተኪ ታዳጊዎች ላይ እየሠራ ያለው ሥራ ለሀገርና ለክልሉ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ጠቁመው፣ በዞኑ የሚገኙ ባለሀብቶች ይህንን አርአያነት ያለው ተግባር በመከተል ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና የማኅበረሰብ ድጋፍ**
የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አደም ሽኩር በበኩላቸው፤ በዘንድሮው ክረምት ወጣቶችን በማስተባበር ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልዩ ልዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።
ወጣቶችና ታዳጊዎች በአካባቢ ጽዳት፣ በችግኝ ተከላ፣ በኪነ-ጥበብ እና በስፖርታዊ ውድድሮች እንዲሳተፉ እየተደረገ ከመሆኑም በላይ፤ አቅመ-ደካሞችን የመደገፍና አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ደብተር የማሰባሰብ ሥራዎች በበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ስለ መሐመድ ናስር ታሎር (MNT) አካዳሚ
የአካዳሚው አሰልጣኝና ሥራ አስኪያጅ አብድልህኒ ተሰማ እንደገለጹት፤ አካዳሚው በአሜሪካ ሀገር በሚኖረውና የከተማው ተወላጅ በሆነው በአቶ መሐመድ ናስር የተመሠረተ ነው።
ከተመሠረተ አምስት ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ አካዳሚ፦
* ከ6 እስከ 18 ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ታዳጊዎችን ያቅፋል።
* በአሁኑ ወቅት ከ400 በላይ ታዳጊ ስፖርተኞችን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛል።
የጉራጌ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን
#ethiopia | ወልቂጤ — በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የሚገኘው የ"መሐመድ ናስር ታሎር" (MNT) የታዳጊዎች እግር ኳስ አካዳሚ የግሉን ዘርፍ በማሳተፍ ረገድ ተስፋ ሰጪና ለሌሎችም ተሞክሮ የሚሆን አርአያነት ያለው ሥራ እያከናወነ እንደሚገኝ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰይፈ ዓለሙን ጨምሮ ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በወልቂጤ ከተማ የሚገኙ የስፖርት ሥልጠና ፕሮጀክቶችን በአካል ተገኝተው ጎብኝተዋል።
የክረምት ወቅት ስፖርታዊ ንቅናቄና የተተኪዎች ሥልጠና*
የቢሮ ምክትል ኃላፊው አቶ ሰይፈ ዓለሙ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለጹት፤ በክልሉ በክረምት ወቅት ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ያሉበትን ሁኔታ ለመገምገም የቴክኒክ ቡድን ተቋቁሞ በሁሉም ዞኖች በአካል ብቃት እንቅስቃሴ የታጀቡ ሥራዎችን የማስጀመር ተግባር እየተከናወነ ይገኛል።
በክረምት ወቅት ታዳጊዎች አልባሌ ቦታ እንዳይውሉ በማድረግ በበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዲያሳልፉ ማድረግ እንደሚገባ ያሳሰቡት ኃላፊው፤ በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጤናው የተጠበቀ አምራች ዜጋ ለመፍጠር በሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች ሰፊ የንቅናቄ ሥራ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የሰርከስ ሰልጣኞችን እየመለመለ እንደሚገኝና በ2019 በጀት ዓመት የክልሉን የሰርከስ ቡድን በአንድ የስልጠና ማዕከል ሰብስቦ ሥራ ለማስጀመር ማቀዱን አስታውቀዋል።
በወልቂጤ ከተማ በተደረገው ምልከታ ቡድኑ እጅግ መደሰቱን የገለጹት አቶ ሰይፈ፤ በተለይም በእግር ኳስ በየዕድሜ ክልሉ የሚሰጠው ሥልጠና ጠንካራና የአሰልጣኞችን ቁርጠኝነት በተጨባጭ ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል።
በከተማው የሚገኘው የMNT እግር ኳስ አካዳሚ በተተኪ ታዳጊዎች ላይ እየሠራ ያለው ሥራ ለሀገርና ለክልሉ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ጠቁመው፣ በዞኑ የሚገኙ ባለሀብቶች ይህንን አርአያነት ያለው ተግባር በመከተል ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና የማኅበረሰብ ድጋፍ**
የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አደም ሽኩር በበኩላቸው፤ በዘንድሮው ክረምት ወጣቶችን በማስተባበር ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልዩ ልዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።
ወጣቶችና ታዳጊዎች በአካባቢ ጽዳት፣ በችግኝ ተከላ፣ በኪነ-ጥበብ እና በስፖርታዊ ውድድሮች እንዲሳተፉ እየተደረገ ከመሆኑም በላይ፤ አቅመ-ደካሞችን የመደገፍና አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ደብተር የማሰባሰብ ሥራዎች በበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ስለ መሐመድ ናስር ታሎር (MNT) አካዳሚ
የአካዳሚው አሰልጣኝና ሥራ አስኪያጅ አብድልህኒ ተሰማ እንደገለጹት፤ አካዳሚው በአሜሪካ ሀገር በሚኖረውና የከተማው ተወላጅ በሆነው በአቶ መሐመድ ናስር የተመሠረተ ነው።
ከተመሠረተ አምስት ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ አካዳሚ፦
* ከ6 እስከ 18 ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ታዳጊዎችን ያቅፋል።
* በአሁኑ ወቅት ከ400 በላይ ታዳጊ ስፖርተኞችን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛል።
የጉራጌ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን
1 month ago
በሆሳዕና ከተማ በውሻ ላይ እየተወሠደ ያለው ልቅና ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እንዲቆም አስገዳጅ መመርያ ተሠጠ
በማዕከላዊ ኢትዮዽያ ሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ውስጥ በቤት እንስሣ ውሻ ላይ እየተወሠደ ያለው ልቅና ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እንዲቆም አስገዳጅ መመርያ መውጣቱን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ።
በሆሣዕና ከተማ አስተዳደር ውስጥ ሠሞኑን የእብድ ውሻ በሽታ በከተማው ገብቷል በሚል ስጋት በተለየ መልኩ በባለቤት አልባ ውሻዎች ና የጤና እክል የታየባቸውን ውሾች በመለየት በማዘጋጃዊ አገልግሎት የማሶገድ ስራ ሲሰራ እንደቆየ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ገልጿል።
በከተማው አንዳንድ የእድር፣የእምነትና የተለያዩ ማሕበራት አነሻሽነት በቤት እንስሳት ውሾች ላይ እየተወሠደ ያለው የጅምላ ጭፍጨፋ ና ግድያ በአስቸኳይ እንዲቆም የከተማው ፅህፈት ከንቲባ በተላለፈ ትዕዛዝ ተገልጿል።የሆሣሕና ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ታምራት ከጢሶ በተላለፈ ግልፅ አስገዳጅ መመርያ መሠረት ሎ የጤንነታቸው ሑኔታ አሳሳቢ የሆነና ግልፅ የበሽታው ምልክት የታየባቸውን ውሾች በመለየት ከሚሰጠው የሕክምና አገልግሎት ባሻገር በማዘጋጃ ቤቱ አገልግሎት ና በእንስሣት ጤና ባለሞያዎች ቅንጅት በመለየት፣በሕብረተሠቡ ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ ሰፊ ስራ እየተሠራ ይገኛል ሲሉ ገልፀዋል።
ይሑን እንጂ የከተማው ማሕበረሠብ ከዚሕ ክስተት ጋር ተያይዞ ሠሞኑን ሰባዊነት በጐደለው መልኩ የቤት ውሻችን ከቤት እያወጡ እየደበደቡ መግደል ተስተውሏል። በመሆኑም የከተማው መስተዳደር ከሠኔ 29 ቀን 2018ዓም ጀምሮ ይሕ ልቅ የሆነ የውሻ ዘርን የማጥፋት ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም አሣስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
በማዕከላዊ ኢትዮዽያ ሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ውስጥ በቤት እንስሣ ውሻ ላይ እየተወሠደ ያለው ልቅና ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እንዲቆም አስገዳጅ መመርያ መውጣቱን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ።
በሆሣዕና ከተማ አስተዳደር ውስጥ ሠሞኑን የእብድ ውሻ በሽታ በከተማው ገብቷል በሚል ስጋት በተለየ መልኩ በባለቤት አልባ ውሻዎች ና የጤና እክል የታየባቸውን ውሾች በመለየት በማዘጋጃዊ አገልግሎት የማሶገድ ስራ ሲሰራ እንደቆየ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ገልጿል።
በከተማው አንዳንድ የእድር፣የእምነትና የተለያዩ ማሕበራት አነሻሽነት በቤት እንስሳት ውሾች ላይ እየተወሠደ ያለው የጅምላ ጭፍጨፋ ና ግድያ በአስቸኳይ እንዲቆም የከተማው ፅህፈት ከንቲባ በተላለፈ ትዕዛዝ ተገልጿል።የሆሣሕና ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ታምራት ከጢሶ በተላለፈ ግልፅ አስገዳጅ መመርያ መሠረት ሎ የጤንነታቸው ሑኔታ አሳሳቢ የሆነና ግልፅ የበሽታው ምልክት የታየባቸውን ውሾች በመለየት ከሚሰጠው የሕክምና አገልግሎት ባሻገር በማዘጋጃ ቤቱ አገልግሎት ና በእንስሣት ጤና ባለሞያዎች ቅንጅት በመለየት፣በሕብረተሠቡ ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ ሰፊ ስራ እየተሠራ ይገኛል ሲሉ ገልፀዋል።
ይሑን እንጂ የከተማው ማሕበረሠብ ከዚሕ ክስተት ጋር ተያይዞ ሠሞኑን ሰባዊነት በጐደለው መልኩ የቤት ውሻችን ከቤት እያወጡ እየደበደቡ መግደል ተስተውሏል። በመሆኑም የከተማው መስተዳደር ከሠኔ 29 ቀን 2018ዓም ጀምሮ ይሕ ልቅ የሆነ የውሻ ዘርን የማጥፋት ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም አሣስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
ግብፅ ሰሞኑን ከፈትኩት ያለችው ማዕከል ምንድን ነው?
#ethiopia | ግብፅ ከካይሮ በስተምስራቅ በሚገኘው አዲሱ አስተዳደራዊ ዋና ከተማዋ “ኦክታጎን” በመባል የሚታወቀውን የመንግስት ስትራቴጂካዊ ዕዝ ዋና መሥሪያ ቤት በይፋ ከፍታለች።
ፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል-ሲሲ ይፋዊውን ቻርተር በመፈረም እና የጦር ኃይሎችን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ በማድረግ ተቋሙን መርቀው ከፍተዋል።
ይህ ግዙፍ ወታደራዊ ውስብስብ ግቢ እጅግ የረቀቁ የዕዝ፣ የቁጥጥር፣ የኮሙኒኬሽን እና የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ሥርዓቶች የተገጠሙለት ነው።
በማዕከላዊ መዋቅር ዙሪያ የተገነቡ 13 ቀጠናዎችን የያዘው ይህ ስብስብ የአፍሪካን አጠቃላይ የወቲደር አቅም ከፍ ያደረገ ነው ተብሏል።
ይህ ፕሮጀክት ግብፅ የጦር ኃይሏን በዘመናዊ ወታደራዊ ቴክኖሎጂ ለማዘመን እና ብሔራዊ ደኅንነቷን ይበልጥ ለማጠናከር የምታደርገውን ቀጣይነት ያለው ጥረት በግልጽ ያሳያል ነው የተባለው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ግብፅ ከካይሮ በስተምስራቅ በሚገኘው አዲሱ አስተዳደራዊ ዋና ከተማዋ “ኦክታጎን” በመባል የሚታወቀውን የመንግስት ስትራቴጂካዊ ዕዝ ዋና መሥሪያ ቤት በይፋ ከፍታለች።
ፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል-ሲሲ ይፋዊውን ቻርተር በመፈረም እና የጦር ኃይሎችን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ በማድረግ ተቋሙን መርቀው ከፍተዋል።
ይህ ግዙፍ ወታደራዊ ውስብስብ ግቢ እጅግ የረቀቁ የዕዝ፣ የቁጥጥር፣ የኮሙኒኬሽን እና የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ሥርዓቶች የተገጠሙለት ነው።
በማዕከላዊ መዋቅር ዙሪያ የተገነቡ 13 ቀጠናዎችን የያዘው ይህ ስብስብ የአፍሪካን አጠቃላይ የወቲደር አቅም ከፍ ያደረገ ነው ተብሏል።
ይህ ፕሮጀክት ግብፅ የጦር ኃይሏን በዘመናዊ ወታደራዊ ቴክኖሎጂ ለማዘመን እና ብሔራዊ ደኅንነቷን ይበልጥ ለማጠናከር የምታደርገውን ቀጣይነት ያለው ጥረት በግልጽ ያሳያል ነው የተባለው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዎች (\\፣ የትግራይ ክልል ባለስልጣናት እድሜያቸው እስከ 16 ዓመት የሆኑ ህጻናትን ጨምሮ ሰላማዊ ዜጎችን በግዴታ ወደ ውትድርና እየመለመሉ ነው ሲል በጽኑ ኮነነ። ድርጅቱ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት እንዳስታወቀው፣ የክልሉ ኃይሎች ቢያንስ ከሚያዝያ 2026 ጀምሮ የቀድሞ ተዋጊዎችን እና ሌሎች ወጣቶችን አፍነው እየወሰዱ ይገኛሉ።
ይህ የቅጥር ዘመቻ በመላው ክልሉ "የፍርሃት ድባብ" መፍጠሩን የገለጸው ሪፖርቱ፣ ሰላማዊ ዜጎች ከመንገድ ላይ፣ ከስራ ቦታ፣ ከመኖሪያ ቤቶች እና ከባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራዎች ተሰብስበው ወደ ወታደራዊ ካምፖች እየተወሰዱ መሆኑን አጋልጧል። የሂዩማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር ሌቲሺያ ባደር፣ ባለስልጣናቱ ይህንን ዘመቻ በአስቸኳይ አቁመው በህገ-ወጥ መንገድ የተመለመሉት ሰዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ ጠይቀዋል።
ድርጅቱ ይህንን መደምደሚያ ላይ የደረሰው፣ በሰኔ ወር አጋማሽ ላይ ከ18 የዓይን እማኞች፣ ተመልማይ ቤተሰቦች እና ከምልመላ ካመለጡ ግለሰቦች ጋር ባደረገው ቃለ-ምልልስ ላይ ተመስርቶ ነው። መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሚያዝያ ወር በፊት የአካባቢው ባለስልጣናት የቀድሞ የትግራይ መከላከያ ሰራዊት (TDF) አባላትን በስብሰባ፣ በደብዳቤ እና በስልክ ጥሪ ዳግም እንዲቀላቀሉ ያበረታቱ ነበር። ሆኖም ከሚያዝያ መጨረሻ ጀምሮ ዘመቻው ተጠናክሮ፣ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በከተሞች፣ በገበያ ቦታዎች እና በወርቅ ማውጫ አካባቢዎች የጅምላ አፈሳ ማካሄድ መጀመራቸው ተገልጿል።
ግለሰቦችን ለመለየት የአካባቢው ባለስልጣናት በቀድሞ ተዋጊዎች ዝርዝር እና በሰፈር ጥቆማ ሰጪዎች ላይ ጥገኛ መሆናቸውን እማኞች ተናግረዋል። ግንቦት 25 ቀን በማዕከላዊ ትግራይ፣ ኮላ ተምቤን አካባቢ በሚገኝ ባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራ፣ የጸጥታ ኃይሎች ስራቸውን እንዲያቆሙ ካዘዙ በኋላ በርካታ ወጣቶችን በጅምላ በመያዝ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ መውሰዳቸውም በሪፖርቱ ተካቷል። በዚህም ምክንያት በርካታ ወጣቶች ከምልመላ ለማምለጥ ከቤታቸው ርቀው ለማደር የተገደዱ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ ደግሞ ወደ አዲስ አበባ እና ሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች እየሸሹ ይገኛሉ። ከዚህም በተጨማሪ ከምልመላ ያመለጡ ወጣቶች ቤተሰቦች ላይ እስራት እና ጫና እየተደረገባቸው መሆኑ ተዘግቧል።
በአለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ህግጋት መሰረት፣ እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናትን ለውትድርና መመልመል የህጻናትን መብት የሚጥስ ሲሆን፣ ከ15 ዓመት በታች የሆኑትን መጠቀም ደግሞ የጦር ወንጀል (War crime) ተብሎ ይፈረጃል። ሆኖም የህወሓት ቃል አቀባይ ይህንን የግዴታ ምልመላ ውንጀላ ውድቅ በማድረግ፣ ህዝቡ ትግራይን እየተከላከለ ያለው በራሱ ፈቃደኝነት መሆኑን ተናግረዋል።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሪፖርት ከመውጣቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ፣ ጁላይ 03 በትግራይ መዲና መቀሌ (ቀበሌ 05) ውስጥ ወጣቶች በግዳጅ ወደ አውቶቡሶች ሲጫኑ እና እናቶች በከፍተኛ ሀዘን ሲያለቅሱ የሚያሳይ የቪዲዮ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ተሰራጭቶ ነበር። ይህ ምስል ቀድሞውንም በጸጥታ መደፍረስ እና በፖለቲካዊ ውጥረት ስጋት ውስጥ በነበረው ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ መደናገጥን ፈጥሯል።
ይህንን የህዝብ ቅሬታ ተከትሎ፣ የትግራይ ክልል መንግስት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብርሃም ሐጎስ ለትግራይ ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ፣ ክልሉ አሁንም የህልውና አደጋ ተደቅኖበት ቢሆንም، ክልልን መከላከል በህዝብ ግንዛቤ፣ በጋራ መግባባት እና በፈቃደኝነት ላይ ብቻ የተመሰረተ መሆን እንዳለበት አስምረውበታል። አክለውም ማንኛውም ከመንግስት መመሪያ ውጪ እና ያለ ህዝብ ፈቃድ የተደረገ የግዴታ ምልመላ ካለ፣ የክልሉ መንግስት ጥብቅ ምርመራ በማድረግ ህገ-ወጥ ድርጊት በፈጸሙ የጸጥታ አካላትም ሆነ የአስተዳደር ኃላፊዎች ላይ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ ቃል ገብተዋል።
ይህ ውዝግብ የተነሳው የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ተፈጻሚነት አሁንም ተጋላጭ በሆነበት እና የፖለቲካ ውጥረቶች ዳግም ግጭት ሊቀሰቅሱ ይችላሉ የሚል ስጋት ባለበት ወቅት ነው። ገና በግንቦት 2026 ወር ላይ በመቀሌ፣ ሽረ፣ አክሱም፣ አድዋ፣ አዲግራት፣ ውቅሮ እና ሌሎች አካባቢዎች ከቤት ቤት ፍተሻ እና ህገ-ወጥ እስራት ጋር የተያያዙ ወጣቶችን የመሰብሰብ ዘመቻዎች መኖራቸውን 'አዲስ ስታንዳርድ' ዘግቦ ነበር።
ይህንን ተከትሎም እንደ ትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር (ስምረት)፣ ሳልሳይ ወያኔ ትግራይ የመሳሰሉ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና 'ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ኢትዮጵያ' የተባለው የመብት ተሟጋች ድርጅት፣ ባለስልጣናት ወጣቶችን በግዳጅ እየመለመሉ ነው በማለት ድርጊቱን በጽኑ አውግዘው የነበረ መሆኑ ይታወሳል። አሁን ላይ የክልሉ መንግስት የጀመረው ምርመራ መቼ እንደሚጠናቀቅ ወይም ምርመራውን ተከትሎ ከስራ የታገዱ ባለስልጣናት መኖር አለመኖራቸውን የኮሙዩኒኬሽን ቢሮው እስካሁን ያሳወቀው ነገር የለም።
ይህ የቅጥር ዘመቻ በመላው ክልሉ "የፍርሃት ድባብ" መፍጠሩን የገለጸው ሪፖርቱ፣ ሰላማዊ ዜጎች ከመንገድ ላይ፣ ከስራ ቦታ፣ ከመኖሪያ ቤቶች እና ከባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራዎች ተሰብስበው ወደ ወታደራዊ ካምፖች እየተወሰዱ መሆኑን አጋልጧል። የሂዩማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር ሌቲሺያ ባደር፣ ባለስልጣናቱ ይህንን ዘመቻ በአስቸኳይ አቁመው በህገ-ወጥ መንገድ የተመለመሉት ሰዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ ጠይቀዋል።
ድርጅቱ ይህንን መደምደሚያ ላይ የደረሰው፣ በሰኔ ወር አጋማሽ ላይ ከ18 የዓይን እማኞች፣ ተመልማይ ቤተሰቦች እና ከምልመላ ካመለጡ ግለሰቦች ጋር ባደረገው ቃለ-ምልልስ ላይ ተመስርቶ ነው። መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሚያዝያ ወር በፊት የአካባቢው ባለስልጣናት የቀድሞ የትግራይ መከላከያ ሰራዊት (TDF) አባላትን በስብሰባ፣ በደብዳቤ እና በስልክ ጥሪ ዳግም እንዲቀላቀሉ ያበረታቱ ነበር። ሆኖም ከሚያዝያ መጨረሻ ጀምሮ ዘመቻው ተጠናክሮ፣ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በከተሞች፣ በገበያ ቦታዎች እና በወርቅ ማውጫ አካባቢዎች የጅምላ አፈሳ ማካሄድ መጀመራቸው ተገልጿል።
ግለሰቦችን ለመለየት የአካባቢው ባለስልጣናት በቀድሞ ተዋጊዎች ዝርዝር እና በሰፈር ጥቆማ ሰጪዎች ላይ ጥገኛ መሆናቸውን እማኞች ተናግረዋል። ግንቦት 25 ቀን በማዕከላዊ ትግራይ፣ ኮላ ተምቤን አካባቢ በሚገኝ ባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራ፣ የጸጥታ ኃይሎች ስራቸውን እንዲያቆሙ ካዘዙ በኋላ በርካታ ወጣቶችን በጅምላ በመያዝ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ መውሰዳቸውም በሪፖርቱ ተካቷል። በዚህም ምክንያት በርካታ ወጣቶች ከምልመላ ለማምለጥ ከቤታቸው ርቀው ለማደር የተገደዱ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ ደግሞ ወደ አዲስ አበባ እና ሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች እየሸሹ ይገኛሉ። ከዚህም በተጨማሪ ከምልመላ ያመለጡ ወጣቶች ቤተሰቦች ላይ እስራት እና ጫና እየተደረገባቸው መሆኑ ተዘግቧል።
በአለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ህግጋት መሰረት፣ እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናትን ለውትድርና መመልመል የህጻናትን መብት የሚጥስ ሲሆን፣ ከ15 ዓመት በታች የሆኑትን መጠቀም ደግሞ የጦር ወንጀል (War crime) ተብሎ ይፈረጃል። ሆኖም የህወሓት ቃል አቀባይ ይህንን የግዴታ ምልመላ ውንጀላ ውድቅ በማድረግ፣ ህዝቡ ትግራይን እየተከላከለ ያለው በራሱ ፈቃደኝነት መሆኑን ተናግረዋል።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሪፖርት ከመውጣቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ፣ ጁላይ 03 በትግራይ መዲና መቀሌ (ቀበሌ 05) ውስጥ ወጣቶች በግዳጅ ወደ አውቶቡሶች ሲጫኑ እና እናቶች በከፍተኛ ሀዘን ሲያለቅሱ የሚያሳይ የቪዲዮ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ተሰራጭቶ ነበር። ይህ ምስል ቀድሞውንም በጸጥታ መደፍረስ እና በፖለቲካዊ ውጥረት ስጋት ውስጥ በነበረው ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ መደናገጥን ፈጥሯል።
ይህንን የህዝብ ቅሬታ ተከትሎ፣ የትግራይ ክልል መንግስት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብርሃም ሐጎስ ለትግራይ ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ፣ ክልሉ አሁንም የህልውና አደጋ ተደቅኖበት ቢሆንም، ክልልን መከላከል በህዝብ ግንዛቤ፣ በጋራ መግባባት እና በፈቃደኝነት ላይ ብቻ የተመሰረተ መሆን እንዳለበት አስምረውበታል። አክለውም ማንኛውም ከመንግስት መመሪያ ውጪ እና ያለ ህዝብ ፈቃድ የተደረገ የግዴታ ምልመላ ካለ፣ የክልሉ መንግስት ጥብቅ ምርመራ በማድረግ ህገ-ወጥ ድርጊት በፈጸሙ የጸጥታ አካላትም ሆነ የአስተዳደር ኃላፊዎች ላይ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ ቃል ገብተዋል።
ይህ ውዝግብ የተነሳው የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ተፈጻሚነት አሁንም ተጋላጭ በሆነበት እና የፖለቲካ ውጥረቶች ዳግም ግጭት ሊቀሰቅሱ ይችላሉ የሚል ስጋት ባለበት ወቅት ነው። ገና በግንቦት 2026 ወር ላይ በመቀሌ፣ ሽረ፣ አክሱም፣ አድዋ፣ አዲግራት፣ ውቅሮ እና ሌሎች አካባቢዎች ከቤት ቤት ፍተሻ እና ህገ-ወጥ እስራት ጋር የተያያዙ ወጣቶችን የመሰብሰብ ዘመቻዎች መኖራቸውን 'አዲስ ስታንዳርድ' ዘግቦ ነበር።
ይህንን ተከትሎም እንደ ትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር (ስምረት)፣ ሳልሳይ ወያኔ ትግራይ የመሳሰሉ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና 'ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ኢትዮጵያ' የተባለው የመብት ተሟጋች ድርጅት፣ ባለስልጣናት ወጣቶችን በግዳጅ እየመለመሉ ነው በማለት ድርጊቱን በጽኑ አውግዘው የነበረ መሆኑ ይታወሳል። አሁን ላይ የክልሉ መንግስት የጀመረው ምርመራ መቼ እንደሚጠናቀቅ ወይም ምርመራውን ተከትሎ ከስራ የታገዱ ባለስልጣናት መኖር አለመኖራቸውን የኮሙዩኒኬሽን ቢሮው እስካሁን ያሳወቀው ነገር የለም።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የነቢይ መኮንን የጥበብ በረከቶች
----
አፈንዲ ሙተቂ
----
ተወዳጁ ጋዜጠኛ፣ ገጣሚ እና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን ያረፈው የዛሬ ሁለት ዓመት በዚህ ቀን ነበር። ነቢይ በሕይወት ሳለ የሰራቸው የጽሑፍና የጥበብ በረከቶች የትኞቹ ናቸው? ባዮግራፊው በትክክል ስላልተጻፈ ሁሉንም ማስፈር ይከብዳል። ሆኖም የሚከተሉትን አስታውሳለሁ።
------
1. "ነገም ሌላ ቀን ነው"
በአሜሪካዊቷ ደራሲ ማርጋሬት ሚቸል የተጻፈውን "Gone with the Wind" የተሰኘ ታላቅ ድርሰት በአማርኛ ቋንቋ የተረጎመበት ድንቅ መጽሐፍ ነው። ይሁንና ነቢይ ያሳተመው የመጽሐፉን የመጀመሪያ ክፍል ብቻ ነው። ሁለተኛውን ክፍል ስለማሳተሙ መረጃው የለኝም። ነቢይ መጽሐፉን የተረጎመው ለአስር ዓመታት ያህል በማዕከላዊ እና በከርቸሌ በታሰረበት ዘመን በሲጃራ ፓኮዎችና በብጥስጣሽ ወረቀቶች ላይ እየጻፈ ነው።
------
2. "ናትናኤል ጠቢቡ"
ጀርመናዊው ጸሐፊ ተውኔት Gotthold Ephraim Lessing የጻፈውን "Nathan der Weise" የተሰኘ ቴአትር ወደ አማርኛ የተረጎመበት ርእስ ነው። ቴአትሩ በብዙ የዓለም ሀገሮች "Natahn the Wise" በሚለው የእንግሊዝኛ ስሙ ነው የሚታወቀው። በተውኔት ታሪክ በብዙ ቋንቋዎች ከተተረጎሙት ምርጥ ቴአትሮችም አንዱ ነው።
ነቢይ የተረጎመው ተውኔት በብሄራዊ ቴአትር ይታይ ነበር። ቴአትሩ በሙስሊሞች፣ በአይሁዶች እና በክርስቲያኖች መካከል የሀይማኖት መቻቻል እንዲኖር ነው የሚያስተምረው።
------
3. "ባለ ጉዳይ"
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተደጋግሞ የታየ Satirical ድራማ ነው። ድራማው በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ውስጥ የሰፈነውን የጠነዛ ቢሮክራሲ እና የጉቦ አሰራር በአስቂኝ መንገድ የሚያሳይ ነው። የድራማው ዋና ገጸ-ባሕሪ "ቀናው ተበጀ" ይባላል። እርሱን ሆኖ የሰራው አክተር ደግሞ ፍቃዱ ተክለማሪያም ነው። በዚህም የተነሳ ፈቃዱ በድራማው ውስጥ የተጠራበት ስም "ቀናው ተበጀ" ቅጽል ስሙ ሆኖ ነበር።
-----
4. "ማፍቀር ነው መሰልጠን"
HIV- AIDS የሀገር አደጋ በሆነበት ዘመን ነቢይ መኮንን "ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩትን ማግለል በሽታውን ያባብሳል። ስለዚህ ፍቅር እንስጣቸው። አናግልላቸው" የሚል መልእክት ያለው ግጥም ገጥሞ የዘመኑ ወጣት ዘፋኞች እንዲዘፍኑት አድርጎአል። የዘፈኑ መጠሪያ "ማፍቀር ነው መሰልጠን" ሲሆን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በተደጋጋሚ ይታይ ነበር።
ታዲያ ባላወቅኩት ሁኔታ ብዙዎች ግጥሙን የጻፈው ነቢይ መኮንን መሆኑን ሳይገልጹ ስራውን ሙሉ በሙሉ በዜማ ደራሲው አርቲስት ሚካኤል በላይነህ ስም ያወሱታል። ይህ ስሕተት መታረም አለበት።
-----
5. ስውር ስፌት
ነቢያ የገጠማቸውን ግጥሞች ያሰባሰበበት ባለ ሁለት ክፍል መድብል ነው። በዚያ መድብል ከሰፈሩት ግጥሞች መካከል ይህኛው ግሩም ነው።
ይቺው ናት ኢትዮጵያ...
ይቺው ናት ዓለምህ፣
ብቻዋን የተኛች ከዓለም ተደብቃ!!
አኪሯ ቀዝቅዞ፣
"ያንቀላፋች ውቢት" ያንተው የክት እቃ...
ምን ትሆን እንግዲህ ሀገርህ ናት እሷ!
ልቧን አታውልቃት አትጨቅጭቃት በቃ፣
አብረህ አንቀላፋ፣ ወይ አብረሃት ንቃ!!
(ነብይ መኮንን፡ “ስውር-ስፌት”)
-------
6. "የኛ ሰው በአሜሪካ"
ነቢይ መኮንን አሜሪካ በሄደበት ጊዜ በዚያ ስለሚኖሩት ኢትዮጵያዊያን የጻፈው አስገራሚ፣ አስቂኝ እና አስተማሪ የጉዞ ማስታወሻ ነው። ማስታወሻው መጀመሪያ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በተከታታይ ከቀረበ በኋላ በ1997 ገደማ በአንድ መጽሐፍ ታትሞ ወጥቷል።
-------
7. "የዳቪንቺ ኮድ"
ነቢይ በ1999-2000 ዳን ብራውን የጻፈውንና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ የነበረውን "The Davinci Code" የተሰኘ መጽሐፍ ወደ አማርኛ ተርጉሞ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በተከታታይ ያስነብብ ነበር። እኛም ትርጉሙን በአንድ መጽሐፍ እንዲያሳትም ነግረነዋል። ይሁንና መጽሐፉ የታተመ አይመስለኝም።
--------
8. "ነገር የገባት ሰጎን"
አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በ1995 በፓሪስ ከተማ በተካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ በመላው ሕዝባችን ስሜት ላይ ከፍተኛ ደስታ ነው የፈጠረችው። ነቢይ መኮንንም ደስታው ፍንቅል ብሎ ወጥቶ ለጥሩነሽ ያለውን አድናቆት "ነገር የገባት ሰጎን" በሚል ግጥም ገልጾላታል። ግጥሙም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ወጥቶ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር።
ጥሩነሽ ከአምስት ዓመታት በኋላ በቤጂንግ ኦሊምፒክ ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ ነቢይ ስሜቱን የገለጸበትን "ነገር የገባት ሰጎን- ቁጥር ሁለት" የሚል ርእስ ያለው ግጥም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ አስነብቦናል።
------
የነቢይን የስነ-ጽሑፍ እና የኪነ-ጥበብ ውሎች በጥቂቱ እንዲህ ቃኝቻለሁ። ከኔ የተሻለ መረጃ ያላችሁ ወዳጆቻችን የምታውቁትን ልትጨምሩበት ትችላላችሁ።
Dear Nebiy,
You were a gifted literary figure and an iconic scholar. We miss you so much. May your soul rest in peace.
-----
አፈንዲ ሙተቂ
ሰኔ 26/2017
----
አፈንዲ ሙተቂ
----
ተወዳጁ ጋዜጠኛ፣ ገጣሚ እና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን ያረፈው የዛሬ ሁለት ዓመት በዚህ ቀን ነበር። ነቢይ በሕይወት ሳለ የሰራቸው የጽሑፍና የጥበብ በረከቶች የትኞቹ ናቸው? ባዮግራፊው በትክክል ስላልተጻፈ ሁሉንም ማስፈር ይከብዳል። ሆኖም የሚከተሉትን አስታውሳለሁ።
------
1. "ነገም ሌላ ቀን ነው"
በአሜሪካዊቷ ደራሲ ማርጋሬት ሚቸል የተጻፈውን "Gone with the Wind" የተሰኘ ታላቅ ድርሰት በአማርኛ ቋንቋ የተረጎመበት ድንቅ መጽሐፍ ነው። ይሁንና ነቢይ ያሳተመው የመጽሐፉን የመጀመሪያ ክፍል ብቻ ነው። ሁለተኛውን ክፍል ስለማሳተሙ መረጃው የለኝም። ነቢይ መጽሐፉን የተረጎመው ለአስር ዓመታት ያህል በማዕከላዊ እና በከርቸሌ በታሰረበት ዘመን በሲጃራ ፓኮዎችና በብጥስጣሽ ወረቀቶች ላይ እየጻፈ ነው።
------
2. "ናትናኤል ጠቢቡ"
ጀርመናዊው ጸሐፊ ተውኔት Gotthold Ephraim Lessing የጻፈውን "Nathan der Weise" የተሰኘ ቴአትር ወደ አማርኛ የተረጎመበት ርእስ ነው። ቴአትሩ በብዙ የዓለም ሀገሮች "Natahn the Wise" በሚለው የእንግሊዝኛ ስሙ ነው የሚታወቀው። በተውኔት ታሪክ በብዙ ቋንቋዎች ከተተረጎሙት ምርጥ ቴአትሮችም አንዱ ነው።
ነቢይ የተረጎመው ተውኔት በብሄራዊ ቴአትር ይታይ ነበር። ቴአትሩ በሙስሊሞች፣ በአይሁዶች እና በክርስቲያኖች መካከል የሀይማኖት መቻቻል እንዲኖር ነው የሚያስተምረው።
------
3. "ባለ ጉዳይ"
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተደጋግሞ የታየ Satirical ድራማ ነው። ድራማው በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ውስጥ የሰፈነውን የጠነዛ ቢሮክራሲ እና የጉቦ አሰራር በአስቂኝ መንገድ የሚያሳይ ነው። የድራማው ዋና ገጸ-ባሕሪ "ቀናው ተበጀ" ይባላል። እርሱን ሆኖ የሰራው አክተር ደግሞ ፍቃዱ ተክለማሪያም ነው። በዚህም የተነሳ ፈቃዱ በድራማው ውስጥ የተጠራበት ስም "ቀናው ተበጀ" ቅጽል ስሙ ሆኖ ነበር።
-----
4. "ማፍቀር ነው መሰልጠን"
HIV- AIDS የሀገር አደጋ በሆነበት ዘመን ነቢይ መኮንን "ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩትን ማግለል በሽታውን ያባብሳል። ስለዚህ ፍቅር እንስጣቸው። አናግልላቸው" የሚል መልእክት ያለው ግጥም ገጥሞ የዘመኑ ወጣት ዘፋኞች እንዲዘፍኑት አድርጎአል። የዘፈኑ መጠሪያ "ማፍቀር ነው መሰልጠን" ሲሆን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በተደጋጋሚ ይታይ ነበር።
ታዲያ ባላወቅኩት ሁኔታ ብዙዎች ግጥሙን የጻፈው ነቢይ መኮንን መሆኑን ሳይገልጹ ስራውን ሙሉ በሙሉ በዜማ ደራሲው አርቲስት ሚካኤል በላይነህ ስም ያወሱታል። ይህ ስሕተት መታረም አለበት።
-----
5. ስውር ስፌት
ነቢያ የገጠማቸውን ግጥሞች ያሰባሰበበት ባለ ሁለት ክፍል መድብል ነው። በዚያ መድብል ከሰፈሩት ግጥሞች መካከል ይህኛው ግሩም ነው።
ይቺው ናት ኢትዮጵያ...
ይቺው ናት ዓለምህ፣
ብቻዋን የተኛች ከዓለም ተደብቃ!!
አኪሯ ቀዝቅዞ፣
"ያንቀላፋች ውቢት" ያንተው የክት እቃ...
ምን ትሆን እንግዲህ ሀገርህ ናት እሷ!
ልቧን አታውልቃት አትጨቅጭቃት በቃ፣
አብረህ አንቀላፋ፣ ወይ አብረሃት ንቃ!!
(ነብይ መኮንን፡ “ስውር-ስፌት”)
-------
6. "የኛ ሰው በአሜሪካ"
ነቢይ መኮንን አሜሪካ በሄደበት ጊዜ በዚያ ስለሚኖሩት ኢትዮጵያዊያን የጻፈው አስገራሚ፣ አስቂኝ እና አስተማሪ የጉዞ ማስታወሻ ነው። ማስታወሻው መጀመሪያ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በተከታታይ ከቀረበ በኋላ በ1997 ገደማ በአንድ መጽሐፍ ታትሞ ወጥቷል።
-------
7. "የዳቪንቺ ኮድ"
ነቢይ በ1999-2000 ዳን ብራውን የጻፈውንና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ የነበረውን "The Davinci Code" የተሰኘ መጽሐፍ ወደ አማርኛ ተርጉሞ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በተከታታይ ያስነብብ ነበር። እኛም ትርጉሙን በአንድ መጽሐፍ እንዲያሳትም ነግረነዋል። ይሁንና መጽሐፉ የታተመ አይመስለኝም።
--------
8. "ነገር የገባት ሰጎን"
አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በ1995 በፓሪስ ከተማ በተካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ በመላው ሕዝባችን ስሜት ላይ ከፍተኛ ደስታ ነው የፈጠረችው። ነቢይ መኮንንም ደስታው ፍንቅል ብሎ ወጥቶ ለጥሩነሽ ያለውን አድናቆት "ነገር የገባት ሰጎን" በሚል ግጥም ገልጾላታል። ግጥሙም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ወጥቶ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር።
ጥሩነሽ ከአምስት ዓመታት በኋላ በቤጂንግ ኦሊምፒክ ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ ነቢይ ስሜቱን የገለጸበትን "ነገር የገባት ሰጎን- ቁጥር ሁለት" የሚል ርእስ ያለው ግጥም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ አስነብቦናል።
------
የነቢይን የስነ-ጽሑፍ እና የኪነ-ጥበብ ውሎች በጥቂቱ እንዲህ ቃኝቻለሁ። ከኔ የተሻለ መረጃ ያላችሁ ወዳጆቻችን የምታውቁትን ልትጨምሩበት ትችላላችሁ።
Dear Nebiy,
You were a gifted literary figure and an iconic scholar. We miss you so much. May your soul rest in peace.
-----
አፈንዲ ሙተቂ
ሰኔ 26/2017
1 month ago
በሀዲያ ዞን 2 ጭንቅላት ያለው ጥጃ ተወለደ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ምዕራብ ሶሮ ወረዳ ፈንታ ቀበሌ ውስጥ የተወለደ ሁለት አንገት ያለው ጥጃ 'ትንግርት 'አስብሏል። ጥጃው ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም መወለዱን ከአቶ ማቴዎስ እርዳው ሰምተናል።
Via: ዶች ኤችዲ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ምዕራብ ሶሮ ወረዳ ፈንታ ቀበሌ ውስጥ የተወለደ ሁለት አንገት ያለው ጥጃ 'ትንግርት 'አስብሏል። ጥጃው ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም መወለዱን ከአቶ ማቴዎስ እርዳው ሰምተናል።
Via: ዶች ኤችዲ
1 month ago
የሆሳዕናው የውሻ ግድያ 2 ህጻናት ተማሪዎች በእብድ ውሻ በሽታ መሞታቸውን ተከቶሎ የተፈፀመ ነው‼️
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ በራቢስ (የእብድ ውሻ) በሽታ ምክንያት ከአንድ ቤት የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን ጨምሮ የሰዎች ሕይወት ማለፉን ተከትሎ፣ በነዋሪዎችና በእድር አማካኝነት ሰፊ የውሻ ግድያ ዘመቻ መጀመሩ ትልቅ መነጋገሪያ ሆኗል። በከተማዋ አስተዳደር ግብርና ጽሕፈት ቤት መረጃ መሠረት በሆሳዕና ከተማ ውስጥ በአጠቃላይ ከ 10,500 በላይ ውሾች የሚገኙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 7,500 የሚሆኑት ባለቤት ያላቸው ሲሆኑ 7,200 ያህሉ የተከተቡ ናቸው።
ይሁን እንጂ ቀሪዎቹ 3,000 የሚጠጉት ውሾች ባለቤት የሌላቸውና በየአደባባዩ የሚገኙ በመሆናቸው ለበሽታው መስፋፋትና ለሕዝብ ስጋት ዋነኛ ምክንያት መሆናቸው ተገልጿል።
የሰው ሕይወት መጥፋቱን ተከትሎ በተፈጠረ ድንጋጤ ነዋሪዎች ጤነኛ የሆኑና የተከተቡ የቤት ውሾችን ጭምር በገመድ በማነቅና በተለያዩ መሣሪያዎች በጭካኔ እየገደሉ መሆኑን የገለጹት የከተማው ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተመስገን ለፋሞ፣ ይህ ዓይነቱ ድርጊት የእንስሳትን ጤናና ደህንነት ለመጠበቅ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1376/2017 የሚጻረርና በሕግ የሚያስጠይቅ በመሆኑ ድርጊቱን የማስቆም ሥራ እየተሠራ መሆኑንና ከጸጥታ አካላት ጋር በመሆን ጥፋተኞችን ለመለየት መረጃ እየተሰበሰበ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።
Seledadotio
Seledadotio
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ በራቢስ (የእብድ ውሻ) በሽታ ምክንያት ከአንድ ቤት የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን ጨምሮ የሰዎች ሕይወት ማለፉን ተከትሎ፣ በነዋሪዎችና በእድር አማካኝነት ሰፊ የውሻ ግድያ ዘመቻ መጀመሩ ትልቅ መነጋገሪያ ሆኗል። በከተማዋ አስተዳደር ግብርና ጽሕፈት ቤት መረጃ መሠረት በሆሳዕና ከተማ ውስጥ በአጠቃላይ ከ 10,500 በላይ ውሾች የሚገኙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 7,500 የሚሆኑት ባለቤት ያላቸው ሲሆኑ 7,200 ያህሉ የተከተቡ ናቸው።
ይሁን እንጂ ቀሪዎቹ 3,000 የሚጠጉት ውሾች ባለቤት የሌላቸውና በየአደባባዩ የሚገኙ በመሆናቸው ለበሽታው መስፋፋትና ለሕዝብ ስጋት ዋነኛ ምክንያት መሆናቸው ተገልጿል።
የሰው ሕይወት መጥፋቱን ተከትሎ በተፈጠረ ድንጋጤ ነዋሪዎች ጤነኛ የሆኑና የተከተቡ የቤት ውሾችን ጭምር በገመድ በማነቅና በተለያዩ መሣሪያዎች በጭካኔ እየገደሉ መሆኑን የገለጹት የከተማው ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተመስገን ለፋሞ፣ ይህ ዓይነቱ ድርጊት የእንስሳትን ጤናና ደህንነት ለመጠበቅ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1376/2017 የሚጻረርና በሕግ የሚያስጠይቅ በመሆኑ ድርጊቱን የማስቆም ሥራ እየተሠራ መሆኑንና ከጸጥታ አካላት ጋር በመሆን ጥፋተኞችን ለመለየት መረጃ እየተሰበሰበ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
ለሕክምና : አስቸኳይ ድጋፍ ጥሪ
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠምባሮ ልዩ ወረዳ ተወልዶ ያደገው የሺንሺንች ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ መምህር መ/ር ሀብታሙ በላይነህ ለከባድ ሕክምና የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ተገልጿል።
በቀረበው የሕክምና ሪፖርት መሠረት፣ ታካሚው በከባድ የደም ካንሰር (Acute Myeloid Leukemia) መታመሙ ተገልጿል።
የሕክምና ሪፖርት ላይ እንደተጠቀሰውም ተጨማሪ ሕክምናና የስቴም ሴል ተከላ ሊያስፈልገው እንደሚችል ተገልጿል።
ቤተሰቡ እና ወዳጆቹ ሕክምናውን ለማስቀጠል የአቅማቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ለበጎ አድራጎት ፈቃደኞች ጥሪ አቅርበዋል።
Habte Belayneh Herano
+251-955-357691
+251-916-463483
ለድጋፍ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሂሳብ ቁጥር፡ 1000247451807
የሂሳብ ባለቤት፡ Adane Belayneh Herano
ለበለጠ መረጃ፡ ( አስታማሚ)
+251-986-251962 (የወንድሙ ስልክ)
#ሼር #share
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠምባሮ ልዩ ወረዳ ተወልዶ ያደገው የሺንሺንች ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ መምህር መ/ር ሀብታሙ በላይነህ ለከባድ ሕክምና የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ተገልጿል።
በቀረበው የሕክምና ሪፖርት መሠረት፣ ታካሚው በከባድ የደም ካንሰር (Acute Myeloid Leukemia) መታመሙ ተገልጿል።
የሕክምና ሪፖርት ላይ እንደተጠቀሰውም ተጨማሪ ሕክምናና የስቴም ሴል ተከላ ሊያስፈልገው እንደሚችል ተገልጿል።
ቤተሰቡ እና ወዳጆቹ ሕክምናውን ለማስቀጠል የአቅማቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ለበጎ አድራጎት ፈቃደኞች ጥሪ አቅርበዋል።
Habte Belayneh Herano
+251-955-357691
+251-916-463483
ለድጋፍ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሂሳብ ቁጥር፡ 1000247451807
የሂሳብ ባለቤት፡ Adane Belayneh Herano
ለበለጠ መረጃ፡ ( አስታማሚ)
+251-986-251962 (የወንድሙ ስልክ)
#ሼር #share
1 month ago
ውሻዉን ያልገደለ ግለሰብ በ50,000 ብር እና በእስራት እንዲቀጣ ታወጀ !
በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ሆሳና ከተማ እያንዳንዱ ግለሰብ በቤቱ ያለዉን ዉሻ አውጥቶ እንዲገድል በታወጀው መሰረት ዉሻ ያላቸው ግለሰቦች ....
ዉሻቸውን ገመድ በማጥለቅ በቀንጨት ላይ በማንጠልጠል ዉሾችን እያነቁ እየገደሉ መሆኑን በትናንትናው ዕለት ግዮን ማለዳ ዘግቦ ነበር።
በሆሳእና ከተማ ከሰሞኑ በውሻ ምክንያት በሽታ ተከስቷል የተባለ ሲሆን ይህ የውሻ ግድያ ዘመቻ የተጀመረው አንድ ውሻ የ13 አመት ልጅ ነክሳው ከሞተ በኋላ መሆኑን ታውቋል።
ቪዲዮዎች Ghion Maleda የቴሌግራም ቻናል እንደምታዩት የራሳቸው ባለቤት ያላቸውና ክትባት የተሰጣቸው ውሾችን ጨምሮ በእጅግ አሰቃቂ ሁኔታ በመንጋ ውሾችን እያስጮሁ ዛፍ ላይ በማ- ነቅ የገደሏቸው ።
በኮምቦልቻ ከተማ የእብድ ውሻ በሽታ (Rabies) ከባድ የሕዝብ ጤና ስጋት መሆኑን ሪፖርቶች ቢወጡም መሰል ከሰባዊነት ያፈነገጠ ተግባር በፍጹም አልተደረገም ነበር ።
በሆሳና ከተማ በጣም የሚያሳስበው፣ አንዳንድ ሕፃናት በእነዚህ ድርጊቶች ውስጥ ተሳትፈዋል በቪዲዮዎች ተመልክተናል ።ጉዳዩ የእንስሳት ደህንነት ብቻ ሳይሆን ለሚቀጥለው ትውልድ ምን ዓይነት እሴቶችን እያስተላለፍን እንዳለን የሚያስጠይቅ ነው። ርኅራኄ ይማራል፤ ጭካኔም እንዲሁ ይማራል።
የእብድ ውሻ በሽታ (Rabies) ከባድ የሕዝብ ጤና ጉዳይ ነው፣ መቆጣጠር ያስፈልጋል። ሆኖም የሳይንስ ማስረጃዎች እንደሚያሳዩት ችግሩን በዘላቂነት የሚቀንሱት...
ሰብዓዊና ውጤታማ መንገዶች እንደ የጅምላ ክትባት፣ የውሾች ማምከን፣ ለሕዝብ ግንዛቤ መስጠት እና ኃላፊነት ያለው የእንስሳት አስተዳደር ናቸው፤ ጭካኔ እና ግፍ ግን መፍትሔ አይደሉም።via Ghion maleda
Seledadotio
Seledadotio
በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ሆሳና ከተማ እያንዳንዱ ግለሰብ በቤቱ ያለዉን ዉሻ አውጥቶ እንዲገድል በታወጀው መሰረት ዉሻ ያላቸው ግለሰቦች ....
ዉሻቸውን ገመድ በማጥለቅ በቀንጨት ላይ በማንጠልጠል ዉሾችን እያነቁ እየገደሉ መሆኑን በትናንትናው ዕለት ግዮን ማለዳ ዘግቦ ነበር።
በሆሳእና ከተማ ከሰሞኑ በውሻ ምክንያት በሽታ ተከስቷል የተባለ ሲሆን ይህ የውሻ ግድያ ዘመቻ የተጀመረው አንድ ውሻ የ13 አመት ልጅ ነክሳው ከሞተ በኋላ መሆኑን ታውቋል።
ቪዲዮዎች Ghion Maleda የቴሌግራም ቻናል እንደምታዩት የራሳቸው ባለቤት ያላቸውና ክትባት የተሰጣቸው ውሾችን ጨምሮ በእጅግ አሰቃቂ ሁኔታ በመንጋ ውሾችን እያስጮሁ ዛፍ ላይ በማ- ነቅ የገደሏቸው ።
በኮምቦልቻ ከተማ የእብድ ውሻ በሽታ (Rabies) ከባድ የሕዝብ ጤና ስጋት መሆኑን ሪፖርቶች ቢወጡም መሰል ከሰባዊነት ያፈነገጠ ተግባር በፍጹም አልተደረገም ነበር ።
በሆሳና ከተማ በጣም የሚያሳስበው፣ አንዳንድ ሕፃናት በእነዚህ ድርጊቶች ውስጥ ተሳትፈዋል በቪዲዮዎች ተመልክተናል ።ጉዳዩ የእንስሳት ደህንነት ብቻ ሳይሆን ለሚቀጥለው ትውልድ ምን ዓይነት እሴቶችን እያስተላለፍን እንዳለን የሚያስጠይቅ ነው። ርኅራኄ ይማራል፤ ጭካኔም እንዲሁ ይማራል።
የእብድ ውሻ በሽታ (Rabies) ከባድ የሕዝብ ጤና ጉዳይ ነው፣ መቆጣጠር ያስፈልጋል። ሆኖም የሳይንስ ማስረጃዎች እንደሚያሳዩት ችግሩን በዘላቂነት የሚቀንሱት...
ሰብዓዊና ውጤታማ መንገዶች እንደ የጅምላ ክትባት፣ የውሾች ማምከን፣ ለሕዝብ ግንዛቤ መስጠት እና ኃላፊነት ያለው የእንስሳት አስተዳደር ናቸው፤ ጭካኔ እና ግፍ ግን መፍትሔ አይደሉም።via Ghion maleda
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
አረንጓዴ ዐሻራ ከተጀመረ ወዲህ የዝናብ መጠን በመጨመሩ በዓመት እስከ 5 ጊዜ ማምረት እየተቻለ ነው - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
************************
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ዓ.ም አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዛሬ በይፋ ተጀምሯል።
መርሐ ግብሩን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) አስጀምረዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት፥ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከተጀመረ ወዲህ የክልሉ የደን ሽፋን በመጨመሩ፣ የመሬቱ ለምነትና ውሃ የመያዝ አቅምም እያደገ መምጣቱን አንስተዋል።
በክልሉ ከዚህ ቀደም በዓመት አንዴ ወይም ሁለቴ ብቻ ይመረት እንደነር ያነሱት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ አሁን የዝናብ መጠን በመጨመሩ በዓመት እስከ አምስት ጊዜ ማምረት እየተቻለ ነው ብለዋል።
የመሬት ለምነት እየተሻሻለ በመምጣቱም የግብርና ምርታማነት መጨመሩ ተገልጿል።
አሁን ላይ የክልሉ ሕዝብ ችግኝ መትከልን ባህሉ እያደረገ በመምጣቱ፣ በዘመቻ ብቻ ሳይሆን አመቺ በሆኑ ወቅቶች ሁሉ እየተከለ እንደሚገኝ ተገልጿል።
እስከ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም የክልሉ ሕዝብ በነቂስ በመውጣት የተለያዩ ችግኞችን እንዲተክል በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ተላልፏል።
በአስማረ ብርሃኑ
#ethiopia #climateaction #environmentalprotection #greenlegacy #centralethiopia #ebc
************************
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ዓ.ም አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዛሬ በይፋ ተጀምሯል።
መርሐ ግብሩን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) አስጀምረዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት፥ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከተጀመረ ወዲህ የክልሉ የደን ሽፋን በመጨመሩ፣ የመሬቱ ለምነትና ውሃ የመያዝ አቅምም እያደገ መምጣቱን አንስተዋል።
በክልሉ ከዚህ ቀደም በዓመት አንዴ ወይም ሁለቴ ብቻ ይመረት እንደነር ያነሱት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ አሁን የዝናብ መጠን በመጨመሩ በዓመት እስከ አምስት ጊዜ ማምረት እየተቻለ ነው ብለዋል።
የመሬት ለምነት እየተሻሻለ በመምጣቱም የግብርና ምርታማነት መጨመሩ ተገልጿል።
አሁን ላይ የክልሉ ሕዝብ ችግኝ መትከልን ባህሉ እያደረገ በመምጣቱ፣ በዘመቻ ብቻ ሳይሆን አመቺ በሆኑ ወቅቶች ሁሉ እየተከለ እንደሚገኝ ተገልጿል።
እስከ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም የክልሉ ሕዝብ በነቂስ በመውጣት የተለያዩ ችግኞችን እንዲተክል በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ተላልፏል።
በአስማረ ብርሃኑ
#ethiopia #climateaction #environmentalprotection #greenlegacy #centralethiopia #ebc
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) እሮብ ምሽት በቬንዙዌላ ከአንድ ደቂቃ ባነሰ ልዩነት ውስጥ የተከሰቱ ሁለት ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጦች በሀገሪቱ ከባድ አደጋን አስከትለዋል። የመጀመሪያው በሬክተር ስኬል 7.2 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ መነሻውን ከዋና ከተማዋ ካራካስ 20 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው የካራቦቦ ግዛት ያደረገ ነበር። የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ጥናት ተቋም እንዳስታወቀው፣ ከ39 ሰከንዶች በኋላ ብቻ በሬክተር ስኬል 7.5 የተመዘገበ ይበልጥ ኃይለኛ የሆነ ሁለተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
በዋና ከተማዋ ካራካስ ህንጻዎች የፈረሱ ሲሆን፣ የነዳጅ አቅርቦትም ተቋርጧል። በፈረሱ ህንጻዎች ፍርስራሽ ስር የገቡ ሰዎች የእርዳታ ጥሪ እያሰሙ እንደሚገኙ ተገልጿል። እስካሁን የደረሰው የጉዳት መጠንም ሆነ የሟቾች ቁጥር በውል ባይታወቅም፣ የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ጥናት ተቋም እንዳስጠነቀቀው ከሆነ ከ10 ሺህ በላይ ሰዎች የመሞት 44 በመቶ እንዲሁም ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች የመሞት 30 በመቶ እድል አለ። ይህ ሁኔታ ከፍተኛ የህይወት መጥፋት እና መጠነ ሰፊ የንብረት ውድመት ሊያስከትል እንደሚችል በስፋት ተገምቷል። አደጋውን ተከትሎ የሀገሪቱ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ነዋሪዎች መኖሪያ ቤቶቻቸውን ለቀው ወደ ደህንነቱ የተጠበቀ ስፍራ እንዲወጡ አሳስበዋል።
ክስተቱን በተመለከተ የዓይን እማኝነቷን የሰጠችው ጋዜጠኛ ሙንዶ ኒኮል ኮልስተር "በህይወቴ አይቼው የማላውቀው እጅግ ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ነው" በማለት ገልጸዋለች። የመሬት መንቀጥቀጡ ሲጀምር በማዕከላዊ ካራካስ፣ ፓሎስ ግራንዴስ በተባለ አካባቢ በሚገኝ አንድ አፓርታማ 7ኛ ፎቅ ላይ ነበረች።
መስኮቶች ሲንቀጠቀጡ ስታይ እራሷን ለመከላከል በዋናው በር እና ጠንካራ ነው ብላ ባሰበችው የድንጋይ ግድግዳ መካከል መደበቋን ተናግራለች። ጎረቤቶች ሁሉም ሰው ወደ መንገድ እንዲወርድ ሲጮሁ እስከምትሰማ ድረስ እዛው መቆየቷን ያስታወሰችው ጋዜጠኛዋ፣ "ህንጻው በላዬ ላይ የሚፈርስ መስሎኝ ነበር" ስትል የነበረውን አስፈሪ ሁኔታ አስረድታለች።
በዋና ከተማዋ ካራካስ ህንጻዎች የፈረሱ ሲሆን፣ የነዳጅ አቅርቦትም ተቋርጧል። በፈረሱ ህንጻዎች ፍርስራሽ ስር የገቡ ሰዎች የእርዳታ ጥሪ እያሰሙ እንደሚገኙ ተገልጿል። እስካሁን የደረሰው የጉዳት መጠንም ሆነ የሟቾች ቁጥር በውል ባይታወቅም፣ የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ጥናት ተቋም እንዳስጠነቀቀው ከሆነ ከ10 ሺህ በላይ ሰዎች የመሞት 44 በመቶ እንዲሁም ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች የመሞት 30 በመቶ እድል አለ። ይህ ሁኔታ ከፍተኛ የህይወት መጥፋት እና መጠነ ሰፊ የንብረት ውድመት ሊያስከትል እንደሚችል በስፋት ተገምቷል። አደጋውን ተከትሎ የሀገሪቱ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ነዋሪዎች መኖሪያ ቤቶቻቸውን ለቀው ወደ ደህንነቱ የተጠበቀ ስፍራ እንዲወጡ አሳስበዋል።
ክስተቱን በተመለከተ የዓይን እማኝነቷን የሰጠችው ጋዜጠኛ ሙንዶ ኒኮል ኮልስተር "በህይወቴ አይቼው የማላውቀው እጅግ ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ነው" በማለት ገልጸዋለች። የመሬት መንቀጥቀጡ ሲጀምር በማዕከላዊ ካራካስ፣ ፓሎስ ግራንዴስ በተባለ አካባቢ በሚገኝ አንድ አፓርታማ 7ኛ ፎቅ ላይ ነበረች።
መስኮቶች ሲንቀጠቀጡ ስታይ እራሷን ለመከላከል በዋናው በር እና ጠንካራ ነው ብላ ባሰበችው የድንጋይ ግድግዳ መካከል መደበቋን ተናግራለች። ጎረቤቶች ሁሉም ሰው ወደ መንገድ እንዲወርድ ሲጮሁ እስከምትሰማ ድረስ እዛው መቆየቷን ያስታወሰችው ጋዜጠኛዋ፣ "ህንጻው በላዬ ላይ የሚፈርስ መስሎኝ ነበር" ስትል የነበረውን አስፈሪ ሁኔታ አስረድታለች።
2 months ago
ቁጥሮች ምን ያወራሉ?
***********
ቁጥሮች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ ደረቅ ሂሳቦች አይደሉም። ቁጥሮች ዝም አይሉም፤ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ያወራሉ! የዘንድሮው ጠቅላላ ምርጫ ቁጥሮች የኢትዮጵያን የልብ ትርታ፣ የሕዝቧን የነፃነት አየር ወደ ውስጥ የመሳብ ጉጉት እና የዲሞክራሲን ፅንሰት የሚያበስሩ ሕያው ምስክሮች ናቸው። ቁጥሮቹ የትናንቱን ፈተና አልፎ ለነገው ብሩህ ተስፋ የተነሳውን ሕዝብ የድል ጉዞ በትረካ መልክ አፍ አውጥተው ይናገራሉ።
እውነት ቁጥሮች ምን ያወራሉ? "ከ54 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የመራጭነት ካርድ ወሰዱ" የሚለው አኃዝ፣ አንድ ታላቅና ጀግና ህዝብ የሀገሩን እጣ ፈንታ በገዛ እጁ ለመወሰን ያደረገውን ጽኑ የዜግነት ቃል ኪዳን በከፍተኛ ድምጽ ያወራል።
"ከ96.2 በመቶ በላይ የሚሆኑት መራጮች በነቂስ ወጥተው ድምፃቸውን ሰጡ" ሲባል ደግሞ፣ ተስፋ ሳይቆርጥ፣ በፀሐይ ንዳድና በዝናብ ካፊያ ሳይበገር፣ በ1 ሺህ 139 የምርጫ ክልሎች እና በ52 ሺህ ገደማ የምርጫ ጣቢያዎች በረጅም ሰልፍ ተሰልፎ ሀገሩን ያፀናውን ጀግና ሕዝብ ታሪክ ይተርካል።
ይህ ቁጥር የኢትዮጵያውያንን ፅኑዕ ፍላጎት፣ የማይበገር አገራዊ ፍቅር እና ሰላማዊ የትግል አውድማ ላይ የተቀዳጁትን አንጸባራቂ ድል የሚያንጸባርቅ የጀግንነት ሐውልት ነው። የህዝቡ ድምጽ የሀገርን ሉዓላዊነት ያረጋገጠ ማህተም ሆኗል።
ቁጥሮች የመንግሥትን እጅግ ታላቅ የፖለቲካ ቁርጠኝነትም በጉልህ ይናገራሉ። 42 የፖለቲካ ፓርቲዎች እና 10,438 የፖለቲካ ፓርቲና የግል ዕጩዎች የተወዳደሩበት አውድማ መፈጠሩ፣ የፖለቲካ ምህዳሩ በሩን ወለል አድርጎ መክፈቱንና የዲሞክራሲ በር መገንጠሉን ያሳያል።
ከእነዚህ ውስጥ 17 የፖለቲካ ፓርቲዎች እና 8 የግል ዕጩዎች የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫን ማሸነፍ መቻላቸው፣ ከቃላት ያለፈ የተግባር ጀግንነት ማሳያ ነው። ብልጽግና ፓርቲ 438 መቀመጫዎችን ሲያገኝ፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎች 37 ወንበሮችን ማሸነፋቸው፣ ከመሸናነፍ የጠባብ ፖለቲካ ትርክት ወጥቶ በጋራ አብሮ ማሸነፍን የሰበከ፣ የብዙኃን ድምፅ የተከበረበት እውነተኛ የዲሞክራሲ ድል ነው።
ይህ የቁጥር ድምር መንግሥት ለብዝኃነት ያሳየውን ወደር የለሽ ክብርና ለሀገር ግንባታ የከፈለውን ፅኑ የተግባር ቁርጠኝነት በትክክል ይተርካል።
ወደ ታችኛው የሥልጣን እርከን ስንወርድም ቁጥሮቹ የድል ዜማቸውን በህብረ-ዜማ ያሰማሉ። በሐረሪ 99 በመቶ፣ በኦሮሚያ እና ሲዳማ 97 በመቶ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና አዲስ አበባ 96 በመቶ፣ እንዲሁም በአማራ 95 በመቶ እና በሶማሌ 94 በመቶ የታየው ከፍተኛ የመራጮች ተሳትፎ፣ ኢትዮጵያዊያን ከዳር እስከ ዳር በዲሞክራሲ ጎዳና ላይ በአንድ ልብ መቆማቸውን ያረጋግጣል።
በአዲስ አበባ 10 የተለያዩ ፓርቲዎች፣ በአማራ ክልል 9፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና ሶማሌ 7 ፓርቲዎች በምክር ቤት መወከላቸው፣ ሀገራችን የብዝኃነት ውበት የደመቀባት፣ የተለያዩ ሀሳቦች አብረው የሚኖሩባት የጋራ ቤት መሆኗን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
ስለዚህ፣ የዘንድሮው ምርጫ ቁጥሮች ዝም አይሉም፤ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ያወራሉ! ስለ ኢትዮጵያ የፀናች ሀገረ መንግሥትነት፣ ስለ መንግሥት ልባዊና ጥልቅ ቁርጠኝነት፣ እና ስለ ሕዝቡ ወደር የለሽ ሰላማዊ ጀግንነት በኩራት ይዘምራሉ። እነዚህ ቁጥሮች የህዝብን ድምፅ ወደ ውብ የዲሞክራሲ ዜማ የቀየሩ፣ የልዩነትን ግድግዳ አፍርሰው የአንድነትን ድልድይ የገነቡ ታሪካዊ ዐሻራዎች ናቸው።
በእርግጥም፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ በምርጫ ካርዱ ያጻፈው ይህ የቁጥር ትርክት፣ ለትውልድ የሚተላለፍ የድልና የጀግንነት ተውኔት ነው!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ምርጫ #ኢትዮጵያ #ዴሞክራሲ
***********
ቁጥሮች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ ደረቅ ሂሳቦች አይደሉም። ቁጥሮች ዝም አይሉም፤ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ያወራሉ! የዘንድሮው ጠቅላላ ምርጫ ቁጥሮች የኢትዮጵያን የልብ ትርታ፣ የሕዝቧን የነፃነት አየር ወደ ውስጥ የመሳብ ጉጉት እና የዲሞክራሲን ፅንሰት የሚያበስሩ ሕያው ምስክሮች ናቸው። ቁጥሮቹ የትናንቱን ፈተና አልፎ ለነገው ብሩህ ተስፋ የተነሳውን ሕዝብ የድል ጉዞ በትረካ መልክ አፍ አውጥተው ይናገራሉ።
እውነት ቁጥሮች ምን ያወራሉ? "ከ54 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የመራጭነት ካርድ ወሰዱ" የሚለው አኃዝ፣ አንድ ታላቅና ጀግና ህዝብ የሀገሩን እጣ ፈንታ በገዛ እጁ ለመወሰን ያደረገውን ጽኑ የዜግነት ቃል ኪዳን በከፍተኛ ድምጽ ያወራል።
"ከ96.2 በመቶ በላይ የሚሆኑት መራጮች በነቂስ ወጥተው ድምፃቸውን ሰጡ" ሲባል ደግሞ፣ ተስፋ ሳይቆርጥ፣ በፀሐይ ንዳድና በዝናብ ካፊያ ሳይበገር፣ በ1 ሺህ 139 የምርጫ ክልሎች እና በ52 ሺህ ገደማ የምርጫ ጣቢያዎች በረጅም ሰልፍ ተሰልፎ ሀገሩን ያፀናውን ጀግና ሕዝብ ታሪክ ይተርካል።
ይህ ቁጥር የኢትዮጵያውያንን ፅኑዕ ፍላጎት፣ የማይበገር አገራዊ ፍቅር እና ሰላማዊ የትግል አውድማ ላይ የተቀዳጁትን አንጸባራቂ ድል የሚያንጸባርቅ የጀግንነት ሐውልት ነው። የህዝቡ ድምጽ የሀገርን ሉዓላዊነት ያረጋገጠ ማህተም ሆኗል።
ቁጥሮች የመንግሥትን እጅግ ታላቅ የፖለቲካ ቁርጠኝነትም በጉልህ ይናገራሉ። 42 የፖለቲካ ፓርቲዎች እና 10,438 የፖለቲካ ፓርቲና የግል ዕጩዎች የተወዳደሩበት አውድማ መፈጠሩ፣ የፖለቲካ ምህዳሩ በሩን ወለል አድርጎ መክፈቱንና የዲሞክራሲ በር መገንጠሉን ያሳያል።
ከእነዚህ ውስጥ 17 የፖለቲካ ፓርቲዎች እና 8 የግል ዕጩዎች የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫን ማሸነፍ መቻላቸው፣ ከቃላት ያለፈ የተግባር ጀግንነት ማሳያ ነው። ብልጽግና ፓርቲ 438 መቀመጫዎችን ሲያገኝ፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎች 37 ወንበሮችን ማሸነፋቸው፣ ከመሸናነፍ የጠባብ ፖለቲካ ትርክት ወጥቶ በጋራ አብሮ ማሸነፍን የሰበከ፣ የብዙኃን ድምፅ የተከበረበት እውነተኛ የዲሞክራሲ ድል ነው።
ይህ የቁጥር ድምር መንግሥት ለብዝኃነት ያሳየውን ወደር የለሽ ክብርና ለሀገር ግንባታ የከፈለውን ፅኑ የተግባር ቁርጠኝነት በትክክል ይተርካል።
ወደ ታችኛው የሥልጣን እርከን ስንወርድም ቁጥሮቹ የድል ዜማቸውን በህብረ-ዜማ ያሰማሉ። በሐረሪ 99 በመቶ፣ በኦሮሚያ እና ሲዳማ 97 በመቶ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና አዲስ አበባ 96 በመቶ፣ እንዲሁም በአማራ 95 በመቶ እና በሶማሌ 94 በመቶ የታየው ከፍተኛ የመራጮች ተሳትፎ፣ ኢትዮጵያዊያን ከዳር እስከ ዳር በዲሞክራሲ ጎዳና ላይ በአንድ ልብ መቆማቸውን ያረጋግጣል።
በአዲስ አበባ 10 የተለያዩ ፓርቲዎች፣ በአማራ ክልል 9፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና ሶማሌ 7 ፓርቲዎች በምክር ቤት መወከላቸው፣ ሀገራችን የብዝኃነት ውበት የደመቀባት፣ የተለያዩ ሀሳቦች አብረው የሚኖሩባት የጋራ ቤት መሆኗን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
ስለዚህ፣ የዘንድሮው ምርጫ ቁጥሮች ዝም አይሉም፤ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ያወራሉ! ስለ ኢትዮጵያ የፀናች ሀገረ መንግሥትነት፣ ስለ መንግሥት ልባዊና ጥልቅ ቁርጠኝነት፣ እና ስለ ሕዝቡ ወደር የለሽ ሰላማዊ ጀግንነት በኩራት ይዘምራሉ። እነዚህ ቁጥሮች የህዝብን ድምፅ ወደ ውብ የዲሞክራሲ ዜማ የቀየሩ፣ የልዩነትን ግድግዳ አፍርሰው የአንድነትን ድልድይ የገነቡ ታሪካዊ ዐሻራዎች ናቸው።
በእርግጥም፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ በምርጫ ካርዱ ያጻፈው ይህ የቁጥር ትርክት፣ ለትውልድ የሚተላለፍ የድልና የጀግንነት ተውኔት ነው!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ምርጫ #ኢትዮጵያ #ዴሞክራሲ
2 months ago
ከአካባቢ ጥበቃ ወደ ዘላቂ ገቢ፤ “የሚበላና የሚሸጥ የአረንጓዴ ዐሻራ”
****************
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ከተተከሉ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞች መካከል ለሥነ-ምህዳር ጥበቃ ብቻ ሳይሆን ለሀገር ውስጥ ኢኮኖሚ እና ለህብረተሰቡ የዕለት ተዕለት ኑሮ ከፍተኛ ጠቀሜታ ላላቸው ዕፅዋት ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል።
የደን ሽፋንን መጨመር ትኩረቱን አድርጎ የጀመረው ይህ መርሐ ግብር ወደ የሚበላና የሚሸጥ አረንጓዴ ዐሻራ መርህ በመሸጋገር የሀገር ውስጥ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የወጪ ንግድን ለማሳደግ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
በቅርብ ዓመታት በተደረጉት ዘመቻዎች የአርሶ አደሩንና የከተማ ነዋሪውን ገቢ በቀጥታ ሊቀይሩ የሚችሉ፣ የ“ከተማ ግብርና” እና የ“ትውልድ ዐሻራ” አካል የሆኑ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የፍራፍሬ ችግኞች ተተክለዋል።
ከእነዚህም መካከል አቮካዶ ለላኪ ድርጅቶችና ለውጭ ገበያ የሚቀርብ በመሆኑ የአርሶ አደሩን ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ የቻለ ሲሆን፣ በተለይም በኦሮሚያ፣ በሲዳማ፣ በደቡብ እና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች በተሻሻሉ የአቮካዶ ዝርያዎች ላይ የተሰራው ሥራ ለአግሮ-ፕሮሰሲንግ ዘርፉ ሰፊ የምርታማነት አቅም ፈጥሯል።
በተጨማሪም ማንጎ እና ፓፓያ በሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች ለጭማቂ ምርትና ለቀጥታ ፍጆታ በስፋት እየዋሉ ሲሆን፣ ሙዝ፣ ብርቱካን እና ሎሚ በየጓሮው በቀላሉ የሚጸድቁና ፈጣን የገቢ ምንጭ እየሆኑ ይገኛሉ።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አርሶ አደሩ ውስን ኢኮኖሚያዊና አካባቢያዊ ፋይዳ ባለው ባህር ዛፍ ላይ ለረጅም ዘመናት ጥገኛ ሆኖ የቆየ ቢሆንም፣ በተሰጠው ሰፊ የግንዛቤ ትምህርት ከባሕር ዛፍ የላቀ ጥቅም በሚሰጡ ተክሎች ላይ ትኩረት እንዲያደርግ ሆኗል።
በተለይም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ዝቅተኛ ጠቀሜታ ያላቸውን ዛፎች በመንቀል፣ በምትካቸው የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ የጓሮ አትክልትና ፍራፍሬዎችን እንደ ሙዝ፣ እንሰት እና ጃክ ፍሩት ያሉ ተክሎችን በመተካት ረገድ አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል።
ባሕር ዛፍ ምንም እንኳን የውሃ ፍጆታው ጥንቃቄ የሚሻ ቢሆንም፣ ለግንባታ ማገርና ምሰሶ፣ ለቤት ማገዶ እና ለስልክ እንጨት ያለውን ከፍተኛ የገበያ ፍላጎት ለማሟላት በተመረጡና ምቹ በሆኑ ቦታዎች ላይ ብቻ ተተክሏል።
በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ዋነኛ የውጭ ምንዛሬ አስገኝ በሆነው ቡና ላይ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአሮጌ ቡና ተክሎችን በመተካትና በአዳዲስ መሬት ላይ ምርጥ የቡና ዝርያዎችን የመትከል ስራ በሰፊው ተከናውኗል።
እነዚህ ተክሎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ፍሬያማነት በመሸጋገር አመርቂ ውጤት እያስገኙ ሲሆን፣ በደቡብና በደቡብ ምዕራብ የሀገራችን ክፍሎች ለሻይ ልማት የሚሆኑ ችግኞች በስፋት መሰራጨታቸው የአርሶ አደሩን የገቢ አማራጭ ዘርፈ-ብዙ በማድረግ ተስፋ ሰጪ ውጤት እያሳየ ይገኛል።
ከዚህም ባሻገር ለኢንዱስትሪ እና ለግንባታ ግብዓት የሚሆኑ የደን ዕፅዋት ልማት ላይ ሰፊ ትኩረት የተሰጠ ሲሆን፣ ለአፈርና ውኃ ጥበቃ ካለው ጠቀሜታ ባሻገር ለቤት መስሪያ፣ ለቤት ዕቃዎች ፋብሪካዎችና ለወረቀት ምርት ከፍተኛ የኢኮኖሚ እምቅ አቅም ያለው ቀርከሃ (አረንጓዴው ወርቅ) በስፋት ተተክሏል።
እንዲሁም ግራርና የደጋ ጥድ ለከፍተኛ ጥራት ጣውላ ምርትና ለደንን መሰረት ላደረጉ ኢንዱስትሪዎች በግብዓትነት እያገለገሉ ይገኛሉ።
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተተከሉት እንደ ሰስባኒያና ሉሲና ያሉ የመኖ እጽዋት የእንስሳት ምርታማነትን ከመጨመር ባለፈ የአፈርን ለምነት በተፈጥሯዊ መንገድ እያሳደጉ ይገኛሉ።
በአጠቃላይ ይህ መርሃ ግብር አካባቢን ከመጠበቅ ባለፈ የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጥ፣ የወጪ ንግድን የሚያሳድግና የህብረተሰቡን ኑሮ የሚያሻሽል እውነተኛ የኢኮኖሚ ምሶሶ ሆኗል።
በመሐመድ ፊጣሞ
#ethiopianbroadcastingcorporation #greenlegacy #greeneconomy #ecofriendly #fruitexport
****************
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ከተተከሉ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞች መካከል ለሥነ-ምህዳር ጥበቃ ብቻ ሳይሆን ለሀገር ውስጥ ኢኮኖሚ እና ለህብረተሰቡ የዕለት ተዕለት ኑሮ ከፍተኛ ጠቀሜታ ላላቸው ዕፅዋት ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል።
የደን ሽፋንን መጨመር ትኩረቱን አድርጎ የጀመረው ይህ መርሐ ግብር ወደ የሚበላና የሚሸጥ አረንጓዴ ዐሻራ መርህ በመሸጋገር የሀገር ውስጥ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የወጪ ንግድን ለማሳደግ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
በቅርብ ዓመታት በተደረጉት ዘመቻዎች የአርሶ አደሩንና የከተማ ነዋሪውን ገቢ በቀጥታ ሊቀይሩ የሚችሉ፣ የ“ከተማ ግብርና” እና የ“ትውልድ ዐሻራ” አካል የሆኑ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የፍራፍሬ ችግኞች ተተክለዋል።
ከእነዚህም መካከል አቮካዶ ለላኪ ድርጅቶችና ለውጭ ገበያ የሚቀርብ በመሆኑ የአርሶ አደሩን ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ የቻለ ሲሆን፣ በተለይም በኦሮሚያ፣ በሲዳማ፣ በደቡብ እና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች በተሻሻሉ የአቮካዶ ዝርያዎች ላይ የተሰራው ሥራ ለአግሮ-ፕሮሰሲንግ ዘርፉ ሰፊ የምርታማነት አቅም ፈጥሯል።
በተጨማሪም ማንጎ እና ፓፓያ በሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች ለጭማቂ ምርትና ለቀጥታ ፍጆታ በስፋት እየዋሉ ሲሆን፣ ሙዝ፣ ብርቱካን እና ሎሚ በየጓሮው በቀላሉ የሚጸድቁና ፈጣን የገቢ ምንጭ እየሆኑ ይገኛሉ።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አርሶ አደሩ ውስን ኢኮኖሚያዊና አካባቢያዊ ፋይዳ ባለው ባህር ዛፍ ላይ ለረጅም ዘመናት ጥገኛ ሆኖ የቆየ ቢሆንም፣ በተሰጠው ሰፊ የግንዛቤ ትምህርት ከባሕር ዛፍ የላቀ ጥቅም በሚሰጡ ተክሎች ላይ ትኩረት እንዲያደርግ ሆኗል።
በተለይም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ዝቅተኛ ጠቀሜታ ያላቸውን ዛፎች በመንቀል፣ በምትካቸው የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ የጓሮ አትክልትና ፍራፍሬዎችን እንደ ሙዝ፣ እንሰት እና ጃክ ፍሩት ያሉ ተክሎችን በመተካት ረገድ አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል።
ባሕር ዛፍ ምንም እንኳን የውሃ ፍጆታው ጥንቃቄ የሚሻ ቢሆንም፣ ለግንባታ ማገርና ምሰሶ፣ ለቤት ማገዶ እና ለስልክ እንጨት ያለውን ከፍተኛ የገበያ ፍላጎት ለማሟላት በተመረጡና ምቹ በሆኑ ቦታዎች ላይ ብቻ ተተክሏል።
በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ዋነኛ የውጭ ምንዛሬ አስገኝ በሆነው ቡና ላይ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአሮጌ ቡና ተክሎችን በመተካትና በአዳዲስ መሬት ላይ ምርጥ የቡና ዝርያዎችን የመትከል ስራ በሰፊው ተከናውኗል።
እነዚህ ተክሎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ፍሬያማነት በመሸጋገር አመርቂ ውጤት እያስገኙ ሲሆን፣ በደቡብና በደቡብ ምዕራብ የሀገራችን ክፍሎች ለሻይ ልማት የሚሆኑ ችግኞች በስፋት መሰራጨታቸው የአርሶ አደሩን የገቢ አማራጭ ዘርፈ-ብዙ በማድረግ ተስፋ ሰጪ ውጤት እያሳየ ይገኛል።
ከዚህም ባሻገር ለኢንዱስትሪ እና ለግንባታ ግብዓት የሚሆኑ የደን ዕፅዋት ልማት ላይ ሰፊ ትኩረት የተሰጠ ሲሆን፣ ለአፈርና ውኃ ጥበቃ ካለው ጠቀሜታ ባሻገር ለቤት መስሪያ፣ ለቤት ዕቃዎች ፋብሪካዎችና ለወረቀት ምርት ከፍተኛ የኢኮኖሚ እምቅ አቅም ያለው ቀርከሃ (አረንጓዴው ወርቅ) በስፋት ተተክሏል።
እንዲሁም ግራርና የደጋ ጥድ ለከፍተኛ ጥራት ጣውላ ምርትና ለደንን መሰረት ላደረጉ ኢንዱስትሪዎች በግብዓትነት እያገለገሉ ይገኛሉ።
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተተከሉት እንደ ሰስባኒያና ሉሲና ያሉ የመኖ እጽዋት የእንስሳት ምርታማነትን ከመጨመር ባለፈ የአፈርን ለምነት በተፈጥሯዊ መንገድ እያሳደጉ ይገኛሉ።
በአጠቃላይ ይህ መርሃ ግብር አካባቢን ከመጠበቅ ባለፈ የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጥ፣ የወጪ ንግድን የሚያሳድግና የህብረተሰቡን ኑሮ የሚያሻሽል እውነተኛ የኢኮኖሚ ምሶሶ ሆኗል።
በመሐመድ ፊጣሞ
#ethiopianbroadcastingcorporation #greenlegacy #greeneconomy #ecofriendly #fruitexport
2 months ago
ቤተ ጉራጌ
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ሰራዊቱ የማይወዛወዝ ምሰሶ በመሆን ሀገር የማሻገር ተልዕኮውን እየተወጣ ነው - ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መከላከያ ሰራዊቱ የማይወዛወዝ ምሰሶ በመሆን ሀገር የማሻገር ተልዕኮውን እየተወጣ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ፡፡
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በማዕከላዊ ዕዝ መኮንኖች የግዳጅ አፈፃፀምና ቀጣይ አቅጣጫዎች መድረክ ላይ በበይነመረብ የማጠቃለያ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለመጠበቅ የተዘጋጀና የተሾመ ወታደራዊ አመራር ዓለም አቀፉዊ፣ አህጉራዊና ቀጣናዊ ጉዳዮችን በመረዳት የሚመራውን አሀድ ስነ ልቦናዊ ዝግጁነት ማረጋገጥ ይጠበቅበታል ነው ያሉት፡፡
ወታደራዊ መኮንኖች የጦሩን የዕለት ተዕለት ውስጣዊ አቅሞች በመፈተሽ ድል የሚፈጥርና ኃላፊነት የሚጣልበት የሀገር ባለውለታ መሆናቸውን ገልጸው፥ ሀገር እና ተቋም የሚረከበው ተተኪ መኮንን አመርቂ ግዳጅ እየፈፀመ ይገኛል ብለዋል።
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የድል አድራጊነቱ ምስጢር ወታደራዊ ስነምግባርን የተላበሰ መሆኑ ነው ያሉት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ፥ ሰራዊቱ የማይወዛወዝ ምሰሶ በመሆን ሀገር የማሻገር ተልዕኮውን እየተወጣ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ በበኩላቸው፥ ተቋሙ በተለያዩ መስኮች የሚያሰለጥናቸው መስመራዊ መኮንኖች ከቴክኖሎጂ ጋር የሚግባቡ በመሆናቸው ተልዕኮን በአጭር ጊዜና አነስተኛ ኪሳራ የመፈፀም ብቃታቸው ከፍ ማለቱን አንስተዋል፡፡
ዕዙ ለማንኛውም ስምሪት አጋዥ የሆኑ የሰራዊት ግንባታ አቅጣጫዎችን በመጠቀም ለድል አስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ መናገራቸውን የመከላከያ ኦንላይን ሚዲያ ለፋና ዲጂታል ገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መከላከያ ሰራዊቱ የማይወዛወዝ ምሰሶ በመሆን ሀገር የማሻገር ተልዕኮውን እየተወጣ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ፡፡
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በማዕከላዊ ዕዝ መኮንኖች የግዳጅ አፈፃፀምና ቀጣይ አቅጣጫዎች መድረክ ላይ በበይነመረብ የማጠቃለያ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለመጠበቅ የተዘጋጀና የተሾመ ወታደራዊ አመራር ዓለም አቀፉዊ፣ አህጉራዊና ቀጣናዊ ጉዳዮችን በመረዳት የሚመራውን አሀድ ስነ ልቦናዊ ዝግጁነት ማረጋገጥ ይጠበቅበታል ነው ያሉት፡፡
ወታደራዊ መኮንኖች የጦሩን የዕለት ተዕለት ውስጣዊ አቅሞች በመፈተሽ ድል የሚፈጥርና ኃላፊነት የሚጣልበት የሀገር ባለውለታ መሆናቸውን ገልጸው፥ ሀገር እና ተቋም የሚረከበው ተተኪ መኮንን አመርቂ ግዳጅ እየፈፀመ ይገኛል ብለዋል።
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የድል አድራጊነቱ ምስጢር ወታደራዊ ስነምግባርን የተላበሰ መሆኑ ነው ያሉት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ፥ ሰራዊቱ የማይወዛወዝ ምሰሶ በመሆን ሀገር የማሻገር ተልዕኮውን እየተወጣ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ በበኩላቸው፥ ተቋሙ በተለያዩ መስኮች የሚያሰለጥናቸው መስመራዊ መኮንኖች ከቴክኖሎጂ ጋር የሚግባቡ በመሆናቸው ተልዕኮን በአጭር ጊዜና አነስተኛ ኪሳራ የመፈፀም ብቃታቸው ከፍ ማለቱን አንስተዋል፡፡
ዕዙ ለማንኛውም ስምሪት አጋዥ የሆኑ የሰራዊት ግንባታ አቅጣጫዎችን በመጠቀም ለድል አስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ መናገራቸውን የመከላከያ ኦንላይን ሚዲያ ለፋና ዲጂታል ገልጿል፡፡
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ብልፅግና ፓርቲ የተወዳደረባቸውን ወንበሮች በሙሉ አሸነፈ
👉 ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወይም የግል ዕጩዎች ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ምንም መቀመጫ አላሸነፉም።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ከፊል ውጤት እወጃ በስካይ ላይት ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የሌሎች 22 የምርጫ ክልሎችን ውጤት አፅድቆ ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሠረት፣ ከተገለጹት ጠቅላላ 48 የምክር ቤት መቀመጫዎች መካከል ከአንዱ በስተቀር የገዢው ብልፅግና ፓርቲ ዕጩዎች ያሸነፉ ሲሆን፣ የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ዕጩ ደግሞ በሶማሌ የክልል ምክር ቤት አንድ ወንበር ማሸነፉ ታውቋል። በደገ ሀቡር አንዱን ወንበር የኦጋዴን ግንባር ዕጩ የነበሩት አቶ መሀሙድ ሀሰን ሁሴን አሸንፈዋል።
ለክልል ምክር ቤቶች በጠቅላላው የ12 የክልል ምክር ቤት የምርጫ ክልሎች ውጤቶች ተነግረዋል። የክልል ምክር ቤት ምርጫዎች በየምርጫ ክልሉ ብዙ መቀመጫዎች ያሏቸው በመሆኑ፣ በድምሩ የ38 መቀመጫዎች ውጤት የታወጀ ሲሆን፣ ከነዚህም ውስጥ ብልፅግና ፓርቲ 37ቱን አሸንፏል።
ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጠቅላላው የ10 የምርጫ ክልሎች/ወንበሮች ውጤት የተገለጸ ሲሆን (1 ከአማራ፣ 3 ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና 6 ከኦሮሚያ)፣ 10ሩንም መቀመጫዎች በሙሉ የብልፅግና ፓርቲ ዕጩዎች አሸንፈዋል። ውጤታቸው የተገለጹት የምርጫ ክልሎችም በአማራ ክልል ጎዛምን፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ቀዲዳ ጋሜላ 2፣ ጉመር 1 እና እዣ 2 ሲሆኑ፣ በኦሮሚያ ክልል ደግሞ ሀብሮ 1፣ ቅንበቢት፣ ጥቁር እንጭኒ፣ ጀልዱ፣ ወሊሶ 2 እና ወሊሶ 1 የምርጫ ክልሎች ናቸው።
በውጤት እወጃው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወይም የግል ዕጩዎች ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ምንም መቀመጫ አላሸነፉም
Seledadotio
Seledadotio
👉 ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወይም የግል ዕጩዎች ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ምንም መቀመጫ አላሸነፉም።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ከፊል ውጤት እወጃ በስካይ ላይት ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የሌሎች 22 የምርጫ ክልሎችን ውጤት አፅድቆ ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሠረት፣ ከተገለጹት ጠቅላላ 48 የምክር ቤት መቀመጫዎች መካከል ከአንዱ በስተቀር የገዢው ብልፅግና ፓርቲ ዕጩዎች ያሸነፉ ሲሆን፣ የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ዕጩ ደግሞ በሶማሌ የክልል ምክር ቤት አንድ ወንበር ማሸነፉ ታውቋል። በደገ ሀቡር አንዱን ወንበር የኦጋዴን ግንባር ዕጩ የነበሩት አቶ መሀሙድ ሀሰን ሁሴን አሸንፈዋል።
ለክልል ምክር ቤቶች በጠቅላላው የ12 የክልል ምክር ቤት የምርጫ ክልሎች ውጤቶች ተነግረዋል። የክልል ምክር ቤት ምርጫዎች በየምርጫ ክልሉ ብዙ መቀመጫዎች ያሏቸው በመሆኑ፣ በድምሩ የ38 መቀመጫዎች ውጤት የታወጀ ሲሆን፣ ከነዚህም ውስጥ ብልፅግና ፓርቲ 37ቱን አሸንፏል።
ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጠቅላላው የ10 የምርጫ ክልሎች/ወንበሮች ውጤት የተገለጸ ሲሆን (1 ከአማራ፣ 3 ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና 6 ከኦሮሚያ)፣ 10ሩንም መቀመጫዎች በሙሉ የብልፅግና ፓርቲ ዕጩዎች አሸንፈዋል። ውጤታቸው የተገለጹት የምርጫ ክልሎችም በአማራ ክልል ጎዛምን፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ቀዲዳ ጋሜላ 2፣ ጉመር 1 እና እዣ 2 ሲሆኑ፣ በኦሮሚያ ክልል ደግሞ ሀብሮ 1፣ ቅንበቢት፣ ጥቁር እንጭኒ፣ ጀልዱ፣ ወሊሶ 2 እና ወሊሶ 1 የምርጫ ክልሎች ናቸው።
በውጤት እወጃው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወይም የግል ዕጩዎች ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ምንም መቀመጫ አላሸነፉም
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
በአገራችን የባንክ ሂሳብ ሊኖራቸው ከሚገባ አዋቂዎች መካከል የባንክ ሂሳብ ያላቸው ከ50 በመቶ በታች ናቸው ተባለ
በ2025 የወጣ የፋይናንሻል ኢንዴክስ ሪፖርት እንዳሳየው በአገራችን የባንክ ሂሳብ ያላቸው አዋቂዎች ቁጥር 49 በመቶ ነው።
በአገራችን በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች የባንክ ሂሳብ የላቸውም ተብሏል።
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከኤፍኤስዲ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ተደራሽነትን የማስፋት ንቅናቄ መድረክ ባዘጋጀበት ወቅት ነው።
ከሰኔ 18/2018 እስከ መጋቢት 2019 ዓ.ም የሚቆየው ይህ ንቅናቄ" አካታች የባንክ አገልግሎት ለሁሉም" በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።
ይህ አገልግሎት ከፋይናንስ አገልግሎት ተገልለው ለሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የተዘጋጀ ነው።
በአፋር ፣ ኦሮሚያ ፣ ሶማሌ፣ አማራ እንዲሁም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በሚገኙ 2መቶ 41 ወረዳዎች ላይ ይተገበራል።
ከግማሽ ሚሊየን በላይ አዳዲስ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ተደራሽ ለማድረግ ይሰራል ያሉት የባንኩ ፕሬዝዳንት አቤ ሳኖ ናቸው።
በተያዘው ዕቅድ መሰረት 3መቶ 50 ሺህ የሚሆነው የባንክ ሂሳብ በባንክ በኩል ቀሪው 1መቶ 50 ሺው ደግሞ በሲቢኢ ብር በኩል የሚከፈት ይሆናል።
Seledadotio
Seledadotio
በ2025 የወጣ የፋይናንሻል ኢንዴክስ ሪፖርት እንዳሳየው በአገራችን የባንክ ሂሳብ ያላቸው አዋቂዎች ቁጥር 49 በመቶ ነው።
በአገራችን በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች የባንክ ሂሳብ የላቸውም ተብሏል።
ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከኤፍኤስዲ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ተደራሽነትን የማስፋት ንቅናቄ መድረክ ባዘጋጀበት ወቅት ነው።
ከሰኔ 18/2018 እስከ መጋቢት 2019 ዓ.ም የሚቆየው ይህ ንቅናቄ" አካታች የባንክ አገልግሎት ለሁሉም" በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።
ይህ አገልግሎት ከፋይናንስ አገልግሎት ተገልለው ለሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የተዘጋጀ ነው።
በአፋር ፣ ኦሮሚያ ፣ ሶማሌ፣ አማራ እንዲሁም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በሚገኙ 2መቶ 41 ወረዳዎች ላይ ይተገበራል።
ከግማሽ ሚሊየን በላይ አዳዲስ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ተደራሽ ለማድረግ ይሰራል ያሉት የባንኩ ፕሬዝዳንት አቤ ሳኖ ናቸው።
በተያዘው ዕቅድ መሰረት 3መቶ 50 ሺህ የሚሆነው የባንክ ሂሳብ በባንክ በኩል ቀሪው 1መቶ 50 ሺው ደግሞ በሲቢኢ ብር በኩል የሚከፈት ይሆናል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ትራምፕ እስራኤል ጥቃት እንዳትፈፅም ቢያስጠነቅቁም በኢራን ላይ ድብደባ ፈፀመች
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ከተጨማሪ ጥቃቶች እንዲቆጠቡ ከተናገሩ በኋላም እስራኤል ሰኞ እለት ወታደራዊ ኢላማዎችን መምታቷን አስታውቋለች።ከሰአታት በፊት ትራምፕ በእስራኤል እና በኢራን የሚደረጉ አዳዲስ ጥቃቶች አስተዳደራቸው ከቴህራን ጋር በሚያደርገው የሰላም ድርድር ላይ ተጽእኖ እንደማይኖረው በመግለጽ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጥቃት እንዳይፈፅሙ ጠይቀው ነበር።
የእስራኤል ጦር ከሚያዝያ ወር በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢራን ለተፈፀመበት ጥቃት አፀፋውን እንደሚመልስ በማስጠንቀቅ በምእራብ እና በማዕከላዊ ኢራን በሚገኙ ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቀደም ሲል የእስራኤል አቻቸው ለኢራን ጥቃት አጸፋ እንዳይሰጡ ማሳሰባቸውን በርካታ የዜና አውታሮች ዘግበዋል።
እስራኤል የአየር ሀይሉ በማዕከላዊ እና በምእራብ ኢራን ወታደራዊ ኢላማዎችን መምታቱን ከተናገረ በኋላ የኢራን መንግስት ቲቪ በዚህ ሰዓት በሶስት ከተሞች ፍንዳታ እየደረሰ መሆኑን እየዘገበ ይገኛል። የመንግስት ቲቪ በቴሌግራም ላይ ባሰራጨው ዘገባ "በቴህራን፣ ታብሪዝ እና ኢስፋሃን በርካታ ፍንዳታዎች ተሰምተዋል። በማዕከላዊ ካራጅ አቅራቢያ ፍንዳታዎችም ተሰምተዋል ተብሏል።
የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ጓድ (IRGC) በሰሜን እስራኤል ላይ የተተኮሱ በርካታ የሚሳኤሎች ማዕበል “የአንድ ሳምንት ሙሉ ተከታታይ ጥቃቶች መጀመሪያ ናቸው” ብሏል። በእስራኤል ላይ ያነጣጠሩ አብዛኞቹ ሚሳኤሎች የተጠለፉ መሆናቸው የተሰማ ሲሆን እስራኤላውያን አሁን መጠለያቸውን መልቀቅ እንደሚችሉ ተነግሯቸዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ከተጨማሪ ጥቃቶች እንዲቆጠቡ ከተናገሩ በኋላም እስራኤል ሰኞ እለት ወታደራዊ ኢላማዎችን መምታቷን አስታውቋለች።ከሰአታት በፊት ትራምፕ በእስራኤል እና በኢራን የሚደረጉ አዳዲስ ጥቃቶች አስተዳደራቸው ከቴህራን ጋር በሚያደርገው የሰላም ድርድር ላይ ተጽእኖ እንደማይኖረው በመግለጽ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጥቃት እንዳይፈፅሙ ጠይቀው ነበር።
የእስራኤል ጦር ከሚያዝያ ወር በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢራን ለተፈፀመበት ጥቃት አፀፋውን እንደሚመልስ በማስጠንቀቅ በምእራብ እና በማዕከላዊ ኢራን በሚገኙ ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቀደም ሲል የእስራኤል አቻቸው ለኢራን ጥቃት አጸፋ እንዳይሰጡ ማሳሰባቸውን በርካታ የዜና አውታሮች ዘግበዋል።
እስራኤል የአየር ሀይሉ በማዕከላዊ እና በምእራብ ኢራን ወታደራዊ ኢላማዎችን መምታቱን ከተናገረ በኋላ የኢራን መንግስት ቲቪ በዚህ ሰዓት በሶስት ከተሞች ፍንዳታ እየደረሰ መሆኑን እየዘገበ ይገኛል። የመንግስት ቲቪ በቴሌግራም ላይ ባሰራጨው ዘገባ "በቴህራን፣ ታብሪዝ እና ኢስፋሃን በርካታ ፍንዳታዎች ተሰምተዋል። በማዕከላዊ ካራጅ አቅራቢያ ፍንዳታዎችም ተሰምተዋል ተብሏል።
የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ጓድ (IRGC) በሰሜን እስራኤል ላይ የተተኮሱ በርካታ የሚሳኤሎች ማዕበል “የአንድ ሳምንት ሙሉ ተከታታይ ጥቃቶች መጀመሪያ ናቸው” ብሏል። በእስራኤል ላይ ያነጣጠሩ አብዛኞቹ ሚሳኤሎች የተጠለፉ መሆናቸው የተሰማ ሲሆን እስራኤላውያን አሁን መጠለያቸውን መልቀቅ እንደሚችሉ ተነግሯቸዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Comments