25 days ago
"የዩክሬን ግጭት ወደ ማብቂያው እየተቃረበ ነው"፦ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን
*************************
የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን ግጭት ወደ ማብቂያው ምዕራፍ እየተቃረበ መሆኑን ገልጸዋል።
ፕሬዚዳንቱ ይህንን ያሉት በሩሲያና በመላው ዓለም የተከበረውን የ79ኛው የድል ቀን በዓል ተከትሎ በሞስኮ ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ ነው።
ፕሬዚዳንት ፑቲን በሰጡት ማብራሪያ "ጉዳዩ ወደ ዩክሬን ግጭት ማጠቃለያ እያመራ ነው ብዬ አስባለሁ" ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም በሩሲያና በዩክሬን መካከል የመጨረሻው የሰላም ስምምነት ላይ መድረስ ከተቻለ፣ ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ጋር በሦስተኛ ሀገር ለመገናኘትና ለመወያየት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በሞስኮ በተካሄደው የድል ቀን በዓል ላይ ለመሳተፍ ከመጡ የውጭ ሀገራት መሪዎች ጋር ተከታታይ ስብሰባዎችን ያደረጉት ፑቲን፣ ስለ ሩሲያ-ቻይና ግንኙነትና ስለ ዓለም አቀፍ ጉዳዮችም ሰፊ ገለጻ አድርገዋል።
ፕሬዚዳንቱ በንግግራቸው ግጭቱን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ስምምነቶች ላይ መድረስ ወሳኝ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተውበታል።
በብሌን ደምበሎ
#russia #ukraine #vladimirputin #globalnews #peacetalks
*************************
የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን ግጭት ወደ ማብቂያው ምዕራፍ እየተቃረበ መሆኑን ገልጸዋል።
ፕሬዚዳንቱ ይህንን ያሉት በሩሲያና በመላው ዓለም የተከበረውን የ79ኛው የድል ቀን በዓል ተከትሎ በሞስኮ ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ ነው።
ፕሬዚዳንት ፑቲን በሰጡት ማብራሪያ "ጉዳዩ ወደ ዩክሬን ግጭት ማጠቃለያ እያመራ ነው ብዬ አስባለሁ" ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም በሩሲያና በዩክሬን መካከል የመጨረሻው የሰላም ስምምነት ላይ መድረስ ከተቻለ፣ ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ጋር በሦስተኛ ሀገር ለመገናኘትና ለመወያየት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በሞስኮ በተካሄደው የድል ቀን በዓል ላይ ለመሳተፍ ከመጡ የውጭ ሀገራት መሪዎች ጋር ተከታታይ ስብሰባዎችን ያደረጉት ፑቲን፣ ስለ ሩሲያ-ቻይና ግንኙነትና ስለ ዓለም አቀፍ ጉዳዮችም ሰፊ ገለጻ አድርገዋል።
ፕሬዚዳንቱ በንግግራቸው ግጭቱን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ስምምነቶች ላይ መድረስ ወሳኝ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተውበታል።
በብሌን ደምበሎ
#russia #ukraine #vladimirputin #globalnews #peacetalks
27 days ago
የቅዱስ ጊዮርጊስ ሪባን እገዳ ውዝግብ አስነሳ
#ethiopia | በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ ጀርመን የተሸነፈበትን ዕለት ለማሰብ የሚደረገው በዓል፣ ዘንድሮም በጀርመን አውራ ጎዳናዎች ላይ የጦዘ የፖለቲካ ክርክር አስነስቷል።
ለዚህ ደግሞ ዋነኛው ምክንያት የጀርመን ባለስልጣናት በበዓሉ ላይ የሶቪየት ባንዲራዎችን እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ሪባን እንዳይታዩ ማገዳቸው ነው።
"ግልጽ አድልዎ ነው" — ጉናር ቤክ
የተቃዋሚው 'AfD' ፓርቲ አባልና የቀድሞው የአውሮፓ ፓርላማ አባል ጉናር ቤክ፣ ይህን የበርሊን ውሳኔ "ፖለቲካዊ እና አድልዎ የተሞላበት" ሲሉ ኮንነውታል። ቤክ ለሚዲያዎች በሰጡት አስተያየት የገለጿቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦
-ጀርመን በሌሎች አሸናፊ አገራት ተወካዮች ላይ ያልጣለችውን ክልከላ በሩሲያ ላይ ብቻ ማድረጓ ፍትሃዊ አይደለም።
-ይህ እርምጃ ሩሲያ ናዚዝምን ለማጥፋት የከፈለችውን እጅግ ከፍተኛ የሆነ የሰው ህይወትና የንብረት መስዋዕትነት ሆን ብሎ ችላ የሚል ነው።
ጉዳዩን ለሚመለከት ለማንኛውም የታሪክ ተመራማሪ፣ የጀርመን መንግስት ታሪክን ለወቅታዊ ፖለቲካ መጠቀሚያ እያደረገው መሆኑ ግልጽ ነው ብለዋል።
በጉዳዩ ላይ ጠንከር ያለ ምላሽ የሰጠችው ሞስኮ፣ ምዕራባውያን የሶቪየት ህብረትን የድል ታሪክ ከታሪክ ገጽ ላይ ለመደምሰስ "የታሪክ በቀል" እያካሄዱ ነው ስትል ከሳለች። በተጨማሪም፣ እንዲህ ያሉ ምልክቶችን ማገድ በአውሮፓ ውስጥ የናዚ ርዕዮተ ዓለም ዳግም እንዲያንሰራራ በር ይከፍታል ስትል አስጠንቅቃለች።
ለዓመታት የናዚዝም ሽንፈት ምልክት የነበሩት ሪባኖችና ባንዲራዎች፣ ዛሬ ላይ በምዕራባውያን እና በሩሲያ መካከል ላለው የዲፕሎማሲ ፍጥጫ አዲስ የጦር አውድማ ሆነዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#victoryday #germany #russia #stgeorgeribbon #history #politics #gunnarbeck
#ethiopia | በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ ጀርመን የተሸነፈበትን ዕለት ለማሰብ የሚደረገው በዓል፣ ዘንድሮም በጀርመን አውራ ጎዳናዎች ላይ የጦዘ የፖለቲካ ክርክር አስነስቷል።
ለዚህ ደግሞ ዋነኛው ምክንያት የጀርመን ባለስልጣናት በበዓሉ ላይ የሶቪየት ባንዲራዎችን እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ሪባን እንዳይታዩ ማገዳቸው ነው።
"ግልጽ አድልዎ ነው" — ጉናር ቤክ
የተቃዋሚው 'AfD' ፓርቲ አባልና የቀድሞው የአውሮፓ ፓርላማ አባል ጉናር ቤክ፣ ይህን የበርሊን ውሳኔ "ፖለቲካዊ እና አድልዎ የተሞላበት" ሲሉ ኮንነውታል። ቤክ ለሚዲያዎች በሰጡት አስተያየት የገለጿቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦
-ጀርመን በሌሎች አሸናፊ አገራት ተወካዮች ላይ ያልጣለችውን ክልከላ በሩሲያ ላይ ብቻ ማድረጓ ፍትሃዊ አይደለም።
-ይህ እርምጃ ሩሲያ ናዚዝምን ለማጥፋት የከፈለችውን እጅግ ከፍተኛ የሆነ የሰው ህይወትና የንብረት መስዋዕትነት ሆን ብሎ ችላ የሚል ነው።
ጉዳዩን ለሚመለከት ለማንኛውም የታሪክ ተመራማሪ፣ የጀርመን መንግስት ታሪክን ለወቅታዊ ፖለቲካ መጠቀሚያ እያደረገው መሆኑ ግልጽ ነው ብለዋል።
በጉዳዩ ላይ ጠንከር ያለ ምላሽ የሰጠችው ሞስኮ፣ ምዕራባውያን የሶቪየት ህብረትን የድል ታሪክ ከታሪክ ገጽ ላይ ለመደምሰስ "የታሪክ በቀል" እያካሄዱ ነው ስትል ከሳለች። በተጨማሪም፣ እንዲህ ያሉ ምልክቶችን ማገድ በአውሮፓ ውስጥ የናዚ ርዕዮተ ዓለም ዳግም እንዲያንሰራራ በር ይከፍታል ስትል አስጠንቅቃለች።
ለዓመታት የናዚዝም ሽንፈት ምልክት የነበሩት ሪባኖችና ባንዲራዎች፣ ዛሬ ላይ በምዕራባውያን እና በሩሲያ መካከል ላለው የዲፕሎማሲ ፍጥጫ አዲስ የጦር አውድማ ሆነዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#victoryday #germany #russia #stgeorgeribbon #history #politics #gunnarbeck
1 month ago
ሩሲያ የድል ቀኗን ምክንያት በማድረግ የሁለት ቀናት የተኩስ አቁም አወጀች
*****************
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር የሁለተኛው የዓለም ጦርነት መጠናቀቁ የሚዘከርበትን የድል ቀን ምክንያት በማድረግ ለሁለት ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ማወጁን አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ ዩክሬንም ይህንኑ የተኩስ አቁም ውሳኔ እንድትከተል ጥሪ ያቀረበ ሲሆን፣ በበዓሉ አከባበር ወቅት በሩሲያ ላይ የሚሰነዘር ማንኛውም ጥቃት ካለ የሚሰጠው የአጸፋ መልስ እጅግ ከባድ እንደሚሆን አስጠንቅቋል።
ይህ መግለጫ የወጣው የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በሞስኮ ቀይ አደባባይ የሚካሄደውን የድል ቀን ሰልፍ ኪየቭ ኢላማ ልታደርግ እንደምትችል መጠቆማቸውን ተከትሎ መሆኑ ተገልጿል።
የሩሲያ ማስጠንቀቂያም በበዓሉ ላይ ማንኛውንም ዓይነት ችግር ለመፍጠር የሚደረጉ ሙከራዎችን ለመከላከል ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#russia #ukraine #victoryday #ceasefire #moscow #zelensky #internationalnews #ethiopia
*****************
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር የሁለተኛው የዓለም ጦርነት መጠናቀቁ የሚዘከርበትን የድል ቀን ምክንያት በማድረግ ለሁለት ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ማወጁን አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ ዩክሬንም ይህንኑ የተኩስ አቁም ውሳኔ እንድትከተል ጥሪ ያቀረበ ሲሆን፣ በበዓሉ አከባበር ወቅት በሩሲያ ላይ የሚሰነዘር ማንኛውም ጥቃት ካለ የሚሰጠው የአጸፋ መልስ እጅግ ከባድ እንደሚሆን አስጠንቅቋል።
ይህ መግለጫ የወጣው የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በሞስኮ ቀይ አደባባይ የሚካሄደውን የድል ቀን ሰልፍ ኪየቭ ኢላማ ልታደርግ እንደምትችል መጠቆማቸውን ተከትሎ መሆኑ ተገልጿል።
የሩሲያ ማስጠንቀቂያም በበዓሉ ላይ ማንኛውንም ዓይነት ችግር ለመፍጠር የሚደረጉ ሙከራዎችን ለመከላከል ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#russia #ukraine #victoryday #ceasefire #moscow #zelensky #internationalnews #ethiopia
1 month ago
u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u121du122du1276u127d u1260u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12f0u1228u1303 u12a5u1295u12f2u1238u1321 u12e8u121au12ebu1235u127du120d u12d5u12f5u120d u12edu134b u12a0u12f0u1228u1308
#ethiopia | u1260u12a4u12cdu122eu123au12eb u1240u1320u1293 u12a8200 u121au120au12eeu1295 u1260u120bu12ed u12f0u1295u1260u129eu127d u12ebu1209u1275 u1273u12cbu1242u12cd u12e8u12a2u12aeu121cu122du1235 u1270u124bu121d u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u1208u12a2u1275u12eeu1335u12eb u123bu132eu127du1293 u1290u130bu12f4u12ceu127d u1260u1229u1295 u12adu134du1275 u121bu12f5u1228u1309u1295 u12a0u1235u1273u12c8u1240u1361u1361
u12edu1205u121d u12e8u12a0u1308u122d u12cdu1235u1325 u12a0u121du122bu127eu127d u12a5u1295u12f0 u1261u1293u1363 u12e8u1328u122du1243u1328u122du1245 u12cdu1324u1276u127d u12a5u1293 u1270u1348u1325u122fu12ca u12e8u1218u12cbu1262u12eb u1245u1218u121eu127du1295 u12e8u1218u1233u1230u1209 u121du122du1276u127bu1278u12cdu1295 u1260u1240u1325u1273 u1208u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u1308u1260u12eb u12a5u1295u12f2u12ebu1240u122du1261 u12d5u12f5u120d u12edu1230u1323u120du1361u1361
u12a5u1295u12f0 u1270u124bu1219 u1218u130du1208u132b u12a8u1206u1290 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u123bu132eu127d u121du122du1276u127bu1278u12cdu1295 u1260u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u1218u12f5u1228u12ad u120bu12ed u1260u1218u132bu1295 u1218u1300u1218u122au12eb u1208u1229u1232u12eb u12f0u1295u1260u129eu127du1363 u1240u1325u120eu121d u1208u120cu120eu127d u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u1308u1260u12ebu12ceu127d u1218u1238u1325 u12edu127du120bu1209u1361u1361
u12a9u1263u1295u12ebu12cd u12a8u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12adu134du12ebu1363 u12a8u121bu1313u1313u12e3 u12a5u1293 u12a8u120cu120eu127d u12e8u120eu1302u1235u1272u12adu1235 u1235u122bu12ceu127d u1260u1270u1328u121bu122a u1290u130bu12f4u12ceu127d u1235u122bu1278u12cdu1295 u1260u134du1325u1290u1275 u12a5u1295u12f2u1300u121du1229 u12e8u121au12ebu130du12d9 u12e8u121bu1235u1270u12cbu12c8u1242u12eb u12a5u1293 u12e8u12f0u1295u1260u129eu127d u12f5u130bu134d u12a0u1308u120du130du120eu1276u127du1295 u12ebu1240u122du1263u120du1361u1361
u12edu1205 u12a0u12f2u1235 u12a0u1230u122bu122d u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cdu12ebu1295 u1290u130bu12f4u12ceu127d u1260u12d8u1218u1293u12cau12cd u12e8u12a2u12aeu121cu122du1235 u12d8u122du134d u1270u1233u1273u134a u1260u1218u1206u1295 u1295u130du12f3u1278u12cdu1295 u12c8u12f0 u120bu1240 u12f0u1228u1303 u12a5u1295u12f2u12ebu1233u12f5u1309 u1275u120du1245 u12a0u130bu1323u121a u12a5u1295u12f0u121au1348u1325u122d u1270u1290u130du122fu120du1361u1361
u134du120bu130eu1275 u12ebu120bu1278u12cd u123bu132eu127d seller.wildberries.et u1260u1270u1230u1298u12cd u12f5u1228 u1308u133d u120bu12ed u1260u1218u1218u12ddu1308u1265 u12a0u1308u120du130du120eu1271u1295 u121bu130du1298u1275 u12a5u1295u12f0u121au127du1209 u1270u1308u120du133fu120du1361u1361
Wildberries, a leading international e-commerce platform that reaches more than 200 million potential customers across Eurasia, has opened its platform to sellers from Ethiopia!
Local sellers will now be able to list their products u2013 including coffee, textiles and natural cosmetics u2013 on Wildberries and sell them directly to international customers, beginning with Russia and later expanding to other markets.
The platform will handle international payments, shipping, and other logistics. It also offers advertising, customer support and other tools to help sellers quickly launch their business online.
Ethiopian sellers can now join the new generation of e-commerce and take their business to the next level. Learn more and register at: seller.wildberries.et
#u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 #u1295u130du12f5 #u12a2u12aeu121cu122du1235 #u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12ebu121du122du1276u127d #u12a4u12adu1235u1356u122du1275 #u1261u1293 #u12a2u12aeu1296u121a #getutemesgen #getu #u130cu1321 #u130cu1321u1270u1218u1235u1308u1295 #addisababa ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ዋይልድቤሪስ የኢትዮጵያ ምርቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲሸጡ የሚያስችል ዕድል ይፋ አደረገ
#ethiopia | በኤውሮሺያ ቀጠና ከ200 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ታዋቂው የኢኮሜርስ ተቋም ዋይልድቤሪስ ለኢትዮጵያ ሻጮችና ነጋዴዎች በሩን ክፍት ማድረጉን አስታወቀ፡፡
ይህም የአገር ውስጥ አምራቾች እንደ ቡና፣ የጨርቃጨርቅ ውጤቶች እና ተፈጥሯዊ የመዋቢያ ቅመሞችን የመሳሰሉ ምርቶቻቸውን በቀጥታ ለዓለም አቀፍ ገበያ እንዲያቀርቡ ዕድል ይሰጣል፡፡
እንደ ተቋሙ መግለጫ ከሆነ የኢትዮጵያ ሻጮች ምርቶቻቸውን በዋይልድቤሪስ መድረክ ላይ በመጫን መጀመሪያ ለሩሲያ ደንበኞች፣ ቀጥሎም ለሌሎች ዓለም አቀፍ ገበያዎች መሸጥ ይችላሉ፡፡
ኩባንያው ከዓለም አቀፍ ክፍያ፣ ከማጓጓዣ እና ከሌሎች የሎጂስቲክስ ስራዎች በተጨማሪ ነጋዴዎች ስራቸውን በፍጥነት እንዲጀምሩ የሚያግዙ የማስተዋወቂያ እና የደንበኞች ድጋፍ አገልግሎቶችን ያቀርባል፡፡
ይህ አዲስ አሰራር ኢትዮጵያውያን ነጋዴዎች በዘመናዊው የኢኮሜርስ ዘርፍ ተሳታፊ በመሆን ንግዳቸውን ወደ ላቀ ደረጃ እንዲያሳድጉ ትልቅ አጋጣሚ እንደሚፈጥር ተነግሯል፡፡
ፍላጎት ያላቸው ሻጮች seller.wildberries.et በተሰኘው ድረ ገጽ ላይ በመመዝገብ አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
Wildberries, a leading international e-commerce platform that reaches more than 200 million potential customers across Eurasia, has opened its platform to sellers from Ethiopia!
Local sellers will now be able to list their products – including coffee, textiles and natural cosmetics – on Wildberries and sell them directly to international customers, beginning with Russia and later expanding to other markets.
The platform will handle international payments, shipping, and other logistics. It also offers advertising, customer support and other tools to help sellers quickly launch their business online.
Ethiopian sellers can now join the new generation of e-commerce and take their business to the next level. Learn more and register at: seller.wildberries.et
#ዋይልድቤሪስ #ንግድ #ኢኮሜርስ #የኢትዮጵያምርቶች #ኤክስፖርት #ቡና #ኢኮኖሚ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያን ለሩሲያ ምስጋና አቀረቡ
#ethiopia | የኢራኑ ፕሬዝዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን ከሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር በስልክ ተወያይተዋል።
መሪዎቹ በውይይታቸው በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን መልካም ጉርብትና እና ስልታዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያላቸውን የጋራ ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።
ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያን ሩሲያ በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ ግጭቶችን ለማርገብ ለምትከተለው መርህ-ተኮር አቋም ምስጋናቸውን ያቀረቡ ሲሆን፤ ሞስኮ ለኢራን ሕዝብ ላደረገችው ሰብአዊ እርዳታም አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የኢራኑ ፕሬዝዳንት ለሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና ለመላው የሩሲያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ይህ የመሪዎቹ የሁለትዮሽ ውይይት በምዕራባውያን ማዕቀብ ውስጥ የሚገኙት ሁለቱ አገራት በኢኮኖሚ፣ በጸጥታና በዲፕሎማሲ መስኮች ያላቸውን ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በሚጥሩበት ወቅት የተደረገ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #iran #russia #diplomacy #putin #pezeshkian #geopolitics #tehran #moscow #ኢራን #ሩሲያ #ዲፕሎማሲ #ዜና
#ethiopia | የኢራኑ ፕሬዝዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን ከሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር በስልክ ተወያይተዋል።
መሪዎቹ በውይይታቸው በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን መልካም ጉርብትና እና ስልታዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያላቸውን የጋራ ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።
ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያን ሩሲያ በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ ግጭቶችን ለማርገብ ለምትከተለው መርህ-ተኮር አቋም ምስጋናቸውን ያቀረቡ ሲሆን፤ ሞስኮ ለኢራን ሕዝብ ላደረገችው ሰብአዊ እርዳታም አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የኢራኑ ፕሬዝዳንት ለሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና ለመላው የሩሲያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ይህ የመሪዎቹ የሁለትዮሽ ውይይት በምዕራባውያን ማዕቀብ ውስጥ የሚገኙት ሁለቱ አገራት በኢኮኖሚ፣ በጸጥታና በዲፕሎማሲ መስኮች ያላቸውን ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በሚጥሩበት ወቅት የተደረገ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #iran #russia #diplomacy #putin #pezeshkian #geopolitics #tehran #moscow #ኢራን #ሩሲያ #ዲፕሎማሲ #ዜና
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ሩሲያ ሀዘን ላይ ናት
#ethiopia | በክሬሚያ ግዛት በተከሰከሰው የሩሲያ ወታደራዊ አውሮፕላን ውስጥ የነበሩ ሁሉም ተሳፋሪዎች እና የበረራ ሰራተኞች ህይወታቸውን ማጣታቸው ተሰማ።
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መሠረት፤ 'ኤ ኤን-26' የተሰኘው ይህ ወታደራዊ አውሮፕላን 23 ተሳፋሪዎችን እና 6 የበረራ ባለሙያዎችን (በድምሩ 29 ሰዎችን) አሳፍሮ በረራ ላይ ነበር። በጥቁር ባህር አካባቢ ሲደርስም በድንገት ከራዳር እይታ ውጭ ሆኖ የግንኙነት መስመሩ ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል።
አውሮፕላኑ በቀጥታ ከተራራ ጋር በመጋጨቱ ምክንያት አደጋው ሊከሰት እንደቻለ የተገለጸ ሲሆን፤ ክስተቱ በምንም ዓይነት የውጭ የጦር መሳሪያ ጥቃት ወይም ትንኮሳ እንዳልሆነ ተረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ሩሲያ #ክሬሚያ #አውሮፕላን_አደጋ #ሰበር_ዜና #russia #planecrash #crimea #breakingnews #newsupdate
#ethiopia | በክሬሚያ ግዛት በተከሰከሰው የሩሲያ ወታደራዊ አውሮፕላን ውስጥ የነበሩ ሁሉም ተሳፋሪዎች እና የበረራ ሰራተኞች ህይወታቸውን ማጣታቸው ተሰማ።
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መሠረት፤ 'ኤ ኤን-26' የተሰኘው ይህ ወታደራዊ አውሮፕላን 23 ተሳፋሪዎችን እና 6 የበረራ ባለሙያዎችን (በድምሩ 29 ሰዎችን) አሳፍሮ በረራ ላይ ነበር። በጥቁር ባህር አካባቢ ሲደርስም በድንገት ከራዳር እይታ ውጭ ሆኖ የግንኙነት መስመሩ ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል።
አውሮፕላኑ በቀጥታ ከተራራ ጋር በመጋጨቱ ምክንያት አደጋው ሊከሰት እንደቻለ የተገለጸ ሲሆን፤ ክስተቱ በምንም ዓይነት የውጭ የጦር መሳሪያ ጥቃት ወይም ትንኮሳ እንዳልሆነ ተረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ሩሲያ #ክሬሚያ #አውሮፕላን_አደጋ #ሰበር_ዜና #russia #planecrash #crimea #breakingnews #newsupdate
2 months ago
ኒውክሌር ኢነርጂን በኢትዮጵያ ምድር የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም
#ethiopia | ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኢነርጂን ለሰላማዊ ዓላማ ለመጠቀም ከሩሲያ ጋር ያላትን ትብብር ወደ ተግባር የሚቀይር ዝርዝር የድርጊት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተፈራርማለች።
በዚሁ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኢነርጂ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሳንዶካን ደበበ እና የሩሲያው ግዙፍ የኒውክሌር ኮርፖሬሽን (Rosatom) ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኒኮላይ ስፓስኪ የተገኙ ሲሆን፣ በሁለቱ አገራት ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ዙሪያም ሰፊ ውይይት አካሂደዋል።
ይህ የድርጊት መርሃ ግብር ባለፈው መስከረም ወር በሞስኮ ከተማ የተደረሰውን መግባባት መሠረት ያደረገ ሲሆን፤ የኒውክሌር ኃይል ፕሮጀክቶችን በቀጥታ ወደ ትግበራ ለማስገባት የሚያስችሉ ቁልፍ ተግባራትን ያካተተ ነው።
የስምምነቱ ዋና ዋና ትኩረቶች፡
* ዘርፉን የሚመጥኑ የሕግ ማዕቀፎችን ማዘጋጀት እና የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን ማፋጠን።
* በቴክኖሎጂው ብቁና የሰለጠነ አገር በቀል የሰው ኃይል ማፍራት።
* የኒውክሌር ቴክኖሎጂን ከኃይል አቅርቦት ባሻገር ለዘመናዊ ሕክምና እና ለግብርና ምርታማነት ማዋል።
ዓለም አቀፍ የደህንነት መስፈርቶችን ሙሉ በሙሉ ተከትሎ የሚተገበረው ይህ ስምምነት፣ የዜጎችን ተጠቃሚነት ከማረጋገጡም በላይ በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ እንደሚያጠናክረው ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ኢትዮጵያ #ሩሲያ #ኒውክሌር_ኢነርጂ #ዜና #ethiopia #russia #nuclearenergy #rosatom #newsupdate
#ethiopia | ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኢነርጂን ለሰላማዊ ዓላማ ለመጠቀም ከሩሲያ ጋር ያላትን ትብብር ወደ ተግባር የሚቀይር ዝርዝር የድርጊት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተፈራርማለች።
በዚሁ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኢነርጂ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሳንዶካን ደበበ እና የሩሲያው ግዙፍ የኒውክሌር ኮርፖሬሽን (Rosatom) ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኒኮላይ ስፓስኪ የተገኙ ሲሆን፣ በሁለቱ አገራት ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ዙሪያም ሰፊ ውይይት አካሂደዋል።
ይህ የድርጊት መርሃ ግብር ባለፈው መስከረም ወር በሞስኮ ከተማ የተደረሰውን መግባባት መሠረት ያደረገ ሲሆን፤ የኒውክሌር ኃይል ፕሮጀክቶችን በቀጥታ ወደ ትግበራ ለማስገባት የሚያስችሉ ቁልፍ ተግባራትን ያካተተ ነው።
የስምምነቱ ዋና ዋና ትኩረቶች፡
* ዘርፉን የሚመጥኑ የሕግ ማዕቀፎችን ማዘጋጀት እና የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን ማፋጠን።
* በቴክኖሎጂው ብቁና የሰለጠነ አገር በቀል የሰው ኃይል ማፍራት።
* የኒውክሌር ቴክኖሎጂን ከኃይል አቅርቦት ባሻገር ለዘመናዊ ሕክምና እና ለግብርና ምርታማነት ማዋል።
ዓለም አቀፍ የደህንነት መስፈርቶችን ሙሉ በሙሉ ተከትሎ የሚተገበረው ይህ ስምምነት፣ የዜጎችን ተጠቃሚነት ከማረጋገጡም በላይ በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ እንደሚያጠናክረው ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ኢትዮጵያ #ሩሲያ #ኒውክሌር_ኢነርጂ #ዜና #ethiopia #russia #nuclearenergy #rosatom #newsupdate
2 months ago
ኒውክሌር ኢነርጂን በኢትዮጵያ ምድር የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም
#ethiopia | ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኢነርጂን ለሰላማዊ ዓላማ ለመጠቀም ከሩሲያ ጋር ያላትን ትብብር ወደ ተግባር የሚቀይር ዝርዝር የድርጊት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተፈራርማለች።
በዚሁ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኢነርጂ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሳንዶካን ደበበ እና የሩሲያው ግዙፍ የኒውክሌር ኮርፖሬሽን (Rosatom) ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኒኮላይ ስፓስኪ የተገኙ ሲሆን፣ በሁለቱ አገራት ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ዙሪያም ሰፊ ውይይት አካሂደዋል።
ይህ የድርጊት መርሃ ግብር ባለፈው መስከረም ወር በሞስኮ ከተማ የተደረሰውን መግባባት መሠረት ያደረገ ሲሆን፤ የኒውክሌር ኃይል ፕሮጀክቶችን በቀጥታ ወደ ትግበራ ለማስገባት የሚያስችሉ ቁልፍ ተግባራትን ያካተተ ነው።
የስምምነቱ ዋና ዋና ትኩረቶች፡
* ዘርፉን የሚመጥኑ የሕግ ማዕቀፎችን ማዘጋጀት እና የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን ማፋጠን።
* በቴክኖሎጂው ብቁና የሰለጠነ አገር በቀል የሰው ኃይል ማፍራት።
* የኒውክሌር ቴክኖሎጂን ከኃይል አቅርቦት ባሻገር ለዘመናዊ ሕክምና እና ለግብርና ምርታማነት ማዋል።
ዓለም አቀፍ የደህንነት መስፈርቶችን ሙሉ በሙሉ ተከትሎ የሚተገበረው ይህ ስምምነት፣ የዜጎችን ተጠቃሚነት ከማረጋገጡም በላይ በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ እንደሚያጠናክረው ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ኢትዮጵያ #ሩሲያ #ኒውክሌር_ኢነርጂ #ዜና #ethiopia #russia #nuclearenergy #rosatom #newsupdate
#ethiopia | ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኢነርጂን ለሰላማዊ ዓላማ ለመጠቀም ከሩሲያ ጋር ያላትን ትብብር ወደ ተግባር የሚቀይር ዝርዝር የድርጊት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተፈራርማለች።
በዚሁ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኢነርጂ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሳንዶካን ደበበ እና የሩሲያው ግዙፍ የኒውክሌር ኮርፖሬሽን (Rosatom) ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኒኮላይ ስፓስኪ የተገኙ ሲሆን፣ በሁለቱ አገራት ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ዙሪያም ሰፊ ውይይት አካሂደዋል።
ይህ የድርጊት መርሃ ግብር ባለፈው መስከረም ወር በሞስኮ ከተማ የተደረሰውን መግባባት መሠረት ያደረገ ሲሆን፤ የኒውክሌር ኃይል ፕሮጀክቶችን በቀጥታ ወደ ትግበራ ለማስገባት የሚያስችሉ ቁልፍ ተግባራትን ያካተተ ነው።
የስምምነቱ ዋና ዋና ትኩረቶች፡
* ዘርፉን የሚመጥኑ የሕግ ማዕቀፎችን ማዘጋጀት እና የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን ማፋጠን።
* በቴክኖሎጂው ብቁና የሰለጠነ አገር በቀል የሰው ኃይል ማፍራት።
* የኒውክሌር ቴክኖሎጂን ከኃይል አቅርቦት ባሻገር ለዘመናዊ ሕክምና እና ለግብርና ምርታማነት ማዋል።
ዓለም አቀፍ የደህንነት መስፈርቶችን ሙሉ በሙሉ ተከትሎ የሚተገበረው ይህ ስምምነት፣ የዜጎችን ተጠቃሚነት ከማረጋገጡም በላይ በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ እንደሚያጠናክረው ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ኢትዮጵያ #ሩሲያ #ኒውክሌር_ኢነርጂ #ዜና #ethiopia #russia #nuclearenergy #rosatom #newsupdate
2 months ago
ሩሲያ ለሽያጭ ቤንዚን ወደ ውጭ ሀገራት አልክም አለች
#ethiopia | የሩሲያ መንግስት ከፊታችን መጋቢት 23 ቀን 2018 ጀምሮ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት የሚቆይ የቤንዚን ኤክስፖርት እገዳ ለመጣል መወሰኑን አስታወቀ። ይህ ውሳኔ በዓለም አቀፍ ደረጃ እየታየ ያለውን የነዳጅ ዋጋ መለዋወጥ ተከትሎ የሀገር ውስጥ ገበያውን ለማረጋጋት የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
የሩሲያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ኖቫክ የኢነርጂ ሚኒስቴር እገዳውን የሚጥል ረቂቅ ደንብ እንዲያዘጋጅ ትእዛዝ አስተላልፈዋል። እንደ መንግስታዊው የዜና ወኪል ታስ (TASS) ዘገባ ከሆነ፣ እገዳው እስከ ሐምሌ 24 ቀን 2018 ድረስ የሚቆይ ይሆናል።
ሩሲያ ይህን ጠንከር ያለ እርምጃ እንድትወስድ ካስገደዷት ምክንያቶች መካከል፦
* በመካከለኛው ምስራቅ ባለው ጦርነት ሳቢያ የሚታየውን የነዳጅ ዋጋ መለዋወጥ መቋቋም፣
* የሀገር ውስጥ የነዳጅ አቅርቦትን ማረጋጋት፣
* በሀገር ውስጥ የሚታየውን የዋጋ ንረት መቆጣጠር ዋነኞቹ ናቸው።
ሩሲያ ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት ብቻ ወደ 5 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን የሚጠጋ ቤንዚን ለዓለም ገበያ ያቀረበች ግዙፍ ሀገር በመሆኗ፣ አሁን የጣለችው እገዳ በዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ላይ ከፍተኛ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል የዘርፉ ባለሙያዎች እየገለጹ ይገኛሉ።
በተለይም የነዳጅ ፍላጎት በሚጨምርባቸው ወቅቶች ላይ አቅርቦቱ መቋረጡ የዋጋ ጭማሪን ሊያስከትል ይችላል ተብሎ ተሰግቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #russia #fuelexportban #globalenergy #oilmarket #gasolineprices #economynews #alexandernovak #tass #etbusinessview #ቅዳሜገበያ
#ethiopia | የሩሲያ መንግስት ከፊታችን መጋቢት 23 ቀን 2018 ጀምሮ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት የሚቆይ የቤንዚን ኤክስፖርት እገዳ ለመጣል መወሰኑን አስታወቀ። ይህ ውሳኔ በዓለም አቀፍ ደረጃ እየታየ ያለውን የነዳጅ ዋጋ መለዋወጥ ተከትሎ የሀገር ውስጥ ገበያውን ለማረጋጋት የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
የሩሲያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ኖቫክ የኢነርጂ ሚኒስቴር እገዳውን የሚጥል ረቂቅ ደንብ እንዲያዘጋጅ ትእዛዝ አስተላልፈዋል። እንደ መንግስታዊው የዜና ወኪል ታስ (TASS) ዘገባ ከሆነ፣ እገዳው እስከ ሐምሌ 24 ቀን 2018 ድረስ የሚቆይ ይሆናል።
ሩሲያ ይህን ጠንከር ያለ እርምጃ እንድትወስድ ካስገደዷት ምክንያቶች መካከል፦
* በመካከለኛው ምስራቅ ባለው ጦርነት ሳቢያ የሚታየውን የነዳጅ ዋጋ መለዋወጥ መቋቋም፣
* የሀገር ውስጥ የነዳጅ አቅርቦትን ማረጋጋት፣
* በሀገር ውስጥ የሚታየውን የዋጋ ንረት መቆጣጠር ዋነኞቹ ናቸው።
ሩሲያ ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት ብቻ ወደ 5 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን የሚጠጋ ቤንዚን ለዓለም ገበያ ያቀረበች ግዙፍ ሀገር በመሆኗ፣ አሁን የጣለችው እገዳ በዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ላይ ከፍተኛ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል የዘርፉ ባለሙያዎች እየገለጹ ይገኛሉ።
በተለይም የነዳጅ ፍላጎት በሚጨምርባቸው ወቅቶች ላይ አቅርቦቱ መቋረጡ የዋጋ ጭማሪን ሊያስከትል ይችላል ተብሎ ተሰግቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #russia #fuelexportban #globalenergy #oilmarket #gasolineprices #economynews #alexandernovak #tass #etbusinessview #ቅዳሜገበያ
3 months ago
''የሰውየው ጥልማሞት''
🇷🇺 ሰላይነት እስከ ክሬምሊን ቤተ-መንግሥት፦ የቭላድሚር ፑቲን የሩብ ምዕተ-ዓመት ጉዞ!
#ethiopia | "ከታች ተነስቶ ለታላቅነት" ለሚለው አባባል የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ፍጹም ማሳያ ናቸው። ለሩብ ምዕተ-ዓመት የዓለምን ፖለቲካ ሲያናውጡ የቆዩት ፑቲን፣ ከሶቪየት ህብረት ውድቀት በኋላ ሩሲያን ዳግም ልዕለ-ኃያል ወደ መሆን የመለሱ መሪ ተደርገው ይወሰዳሉ።
🕵️♂️ ከስለላ ዓለም ወደ ፖለቲካ ማማ
ፑቲን የፖለቲካ ሕይወታቸውን የጀመሩት በታዋቂው የሶቪየት የስለላ ድርጅት ኬ.ጂ.ቢ (KGB) ውስጥ በሰላይነት ነበር። እ.ኤ.አ በ1991 ሶቪየት ህብረት ስትፈርስ፣ ወደ ትውልድ ከተማቸው ሴንት ፒተርስበርግ በመመለስ የከተማዋ ምክትል ከንቲባ በመሆን የሥልጣን እርካባቸውን መርገጥ ጀመሩ።
🚀 የሞስኮው ፈጣን ዕድገት
እ.ኤ.አ በ1996 ወደ ሞስኮ ያመሩት ፑቲን፣ በፕሬዝዳንት ቦሪስ የልሲን አስተዳደር ውስጥ በነበራቸው ታማኝነት በፍጥነት የደረጃ ዕድገት አገኙ። የሀገሪቱን የደህንነት መዋቅር (FSB) እንዲቆጣጠሩ ከተደረገ በኋላ፣ በ1999 የልሲን በድንገት ሥልጣን ሲለቁ ፑቲን ተተኪ መሆናቸው በይፋ ታወጀ። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ለ26 ዓመታት ሩሲያን በፕሬዝዳንትነት እና በጠቅላይ ሚኒስትርነት እየመሩ ይገኛሉ።
🔄 የሥልጣን ማራዘሚያ ስልቶች (Zeroing Out)
ፑቲን የሥልጣን ገደብን ለማለፍ የተለያዩ "ብልህ" ስልቶችን ተጠቅመዋል
* የ2008 ስትራቴጂ፦ የሥልጣን ዘመናቸው ሲያበቃ የቅርብ ወዳጃቸውን ዲሚትሪ ሜድቬዴቭን ፕሬዝዳንት አድርገው በመሾም፣ እሳቸው ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ሀገሪቱን ከጀርባ ሆነው መርተዋል።
* የ"ዜሮ" ማሻሻያ፦ በቅርቡ በተደረገ ሕገ-መንግሥታዊ ማሻሻያ፣ ቀደም ሲል ያገለገሉባቸው ዓመታት "እንደማይቆጠሩ" በማድረግ እስከ እ.ኤ.አ 2036 ድረስ በሥልጣን ላይ የመቆየት ሕጋዊ ዕድል ፈጥረዋል።
በወቅቱ የ83 ዓመት አዛውንት የሚሆኑት ፑቲን፣ አስፈላጊ ከሆነ ሕጉን ደግመው በማሻሻል ዕድሜ ልካቸውን መሪ የመሆን ዕድል እንዳላቸው የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ። የፑቲን ታሪክ የፖለቲካ ብልህነትን እና ሕገ-መንግሥታዊ ማዕቀፎችን ለሥልጣን ማቆያነት እንዴት መጠቀም እንደሚቻል ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #መናኸሪያFM #vladimirputin #russia #kremlin #kgb #politics #worldnews #succession #constitutionalreform #globalpolitics #history
🇷🇺 ሰላይነት እስከ ክሬምሊን ቤተ-መንግሥት፦ የቭላድሚር ፑቲን የሩብ ምዕተ-ዓመት ጉዞ!
#ethiopia | "ከታች ተነስቶ ለታላቅነት" ለሚለው አባባል የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ፍጹም ማሳያ ናቸው። ለሩብ ምዕተ-ዓመት የዓለምን ፖለቲካ ሲያናውጡ የቆዩት ፑቲን፣ ከሶቪየት ህብረት ውድቀት በኋላ ሩሲያን ዳግም ልዕለ-ኃያል ወደ መሆን የመለሱ መሪ ተደርገው ይወሰዳሉ።
🕵️♂️ ከስለላ ዓለም ወደ ፖለቲካ ማማ
ፑቲን የፖለቲካ ሕይወታቸውን የጀመሩት በታዋቂው የሶቪየት የስለላ ድርጅት ኬ.ጂ.ቢ (KGB) ውስጥ በሰላይነት ነበር። እ.ኤ.አ በ1991 ሶቪየት ህብረት ስትፈርስ፣ ወደ ትውልድ ከተማቸው ሴንት ፒተርስበርግ በመመለስ የከተማዋ ምክትል ከንቲባ በመሆን የሥልጣን እርካባቸውን መርገጥ ጀመሩ።
🚀 የሞስኮው ፈጣን ዕድገት
እ.ኤ.አ በ1996 ወደ ሞስኮ ያመሩት ፑቲን፣ በፕሬዝዳንት ቦሪስ የልሲን አስተዳደር ውስጥ በነበራቸው ታማኝነት በፍጥነት የደረጃ ዕድገት አገኙ። የሀገሪቱን የደህንነት መዋቅር (FSB) እንዲቆጣጠሩ ከተደረገ በኋላ፣ በ1999 የልሲን በድንገት ሥልጣን ሲለቁ ፑቲን ተተኪ መሆናቸው በይፋ ታወጀ። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ለ26 ዓመታት ሩሲያን በፕሬዝዳንትነት እና በጠቅላይ ሚኒስትርነት እየመሩ ይገኛሉ።
🔄 የሥልጣን ማራዘሚያ ስልቶች (Zeroing Out)
ፑቲን የሥልጣን ገደብን ለማለፍ የተለያዩ "ብልህ" ስልቶችን ተጠቅመዋል
* የ2008 ስትራቴጂ፦ የሥልጣን ዘመናቸው ሲያበቃ የቅርብ ወዳጃቸውን ዲሚትሪ ሜድቬዴቭን ፕሬዝዳንት አድርገው በመሾም፣ እሳቸው ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ሀገሪቱን ከጀርባ ሆነው መርተዋል።
* የ"ዜሮ" ማሻሻያ፦ በቅርቡ በተደረገ ሕገ-መንግሥታዊ ማሻሻያ፣ ቀደም ሲል ያገለገሉባቸው ዓመታት "እንደማይቆጠሩ" በማድረግ እስከ እ.ኤ.አ 2036 ድረስ በሥልጣን ላይ የመቆየት ሕጋዊ ዕድል ፈጥረዋል።
በወቅቱ የ83 ዓመት አዛውንት የሚሆኑት ፑቲን፣ አስፈላጊ ከሆነ ሕጉን ደግመው በማሻሻል ዕድሜ ልካቸውን መሪ የመሆን ዕድል እንዳላቸው የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ። የፑቲን ታሪክ የፖለቲካ ብልህነትን እና ሕገ-መንግሥታዊ ማዕቀፎችን ለሥልጣን ማቆያነት እንዴት መጠቀም እንደሚቻል ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #መናኸሪያFM #vladimirputin #russia #kremlin #kgb #politics #worldnews #succession #constitutionalreform #globalpolitics #history
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የኑክሌር ባሩድ በዩክሬን ሰማይ ላይ እያንዣበበ ነው
#ethiopia | ደም አፋሳሹ የሩሲያና ዩክሬን ጦርነት አራተኛ ዓመቱን በያዘበት በዚህ ወቅት፣ ጉዳዩ ከመቼውም ጊዜ በላይ ወደ አስፈሪ ምዕራፍ እየተሸጋገረ ይመስላል። ዩናይትድ ኪንግደም እና ፈረንሳይ ለዩክሬን የኑክሌር መሣሪያ ለመስጠት ማቀዳቸውን መግለጻቸውን ተከትሎ፣ ሞስኮ በከባድ ቃላት የተሞላ ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች።
የቀድሞው የሩሲያ ፕሬዝዳንትና የብሔራዊ ደህንነት ምክትል ኃላፊ ድሜትሪ ሜድቬዴቭ፣ የምዕራባውያኑ ዕቅድ "ዓለም አቀፍ ሕግን የሚጥስ" መሆኑን ገልጸው፣ አጸፋዊ እርምጃው የከፋ እንደሚሆን አሳስበዋል።
የሜድቬዴቭ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* "ምክንያት የለንም"፦ ምዕራባውያን ኑክሌር ለዩክሬን የሚሰጡ ከሆነ፣ ሩሲያም የኑክሌር መሣሪያን ከመጠቀም የምትታቀብበት ምንም ዓይነት ምክንያት እንደሌለ ገልጸዋል።
* የጦርነቱ መልክ መቀየር፦ ይህ ዕቅድ የተጀመረውን ጦርነት ባህሪ ሙሉ በሙሉ እንደሚቀይረውና ወደማይታወቅ አደጋ እንደሚመራ አስታውቀዋል።
* የአራት ዓመት ጉዞ፦ ጦርነቱ ዛሬ አራተኛ ዓመቱን ሲደፍን መቋጫው ከመቅረብ ይልቅ፣ የኑክሌር ፉክክር ውስጥ መግባቱ ለዓለም ሰላም ትልቅ ስጋት ሆኗል።
የምዕራባውያኑ ውሳኔና የሩሲያ ግልጽ ማስጠንቀቂያ የዓለምን ጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረት ወደ ከፍተኛ ደረጃ አድርሶታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #russiaukrainewar #nuclearthreat #dmitrymedvedev #globalsecurity #newsupdate #russia #ukraine
#ethiopia | ደም አፋሳሹ የሩሲያና ዩክሬን ጦርነት አራተኛ ዓመቱን በያዘበት በዚህ ወቅት፣ ጉዳዩ ከመቼውም ጊዜ በላይ ወደ አስፈሪ ምዕራፍ እየተሸጋገረ ይመስላል። ዩናይትድ ኪንግደም እና ፈረንሳይ ለዩክሬን የኑክሌር መሣሪያ ለመስጠት ማቀዳቸውን መግለጻቸውን ተከትሎ፣ ሞስኮ በከባድ ቃላት የተሞላ ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች።
የቀድሞው የሩሲያ ፕሬዝዳንትና የብሔራዊ ደህንነት ምክትል ኃላፊ ድሜትሪ ሜድቬዴቭ፣ የምዕራባውያኑ ዕቅድ "ዓለም አቀፍ ሕግን የሚጥስ" መሆኑን ገልጸው፣ አጸፋዊ እርምጃው የከፋ እንደሚሆን አሳስበዋል።
የሜድቬዴቭ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* "ምክንያት የለንም"፦ ምዕራባውያን ኑክሌር ለዩክሬን የሚሰጡ ከሆነ፣ ሩሲያም የኑክሌር መሣሪያን ከመጠቀም የምትታቀብበት ምንም ዓይነት ምክንያት እንደሌለ ገልጸዋል።
* የጦርነቱ መልክ መቀየር፦ ይህ ዕቅድ የተጀመረውን ጦርነት ባህሪ ሙሉ በሙሉ እንደሚቀይረውና ወደማይታወቅ አደጋ እንደሚመራ አስታውቀዋል።
* የአራት ዓመት ጉዞ፦ ጦርነቱ ዛሬ አራተኛ ዓመቱን ሲደፍን መቋጫው ከመቅረብ ይልቅ፣ የኑክሌር ፉክክር ውስጥ መግባቱ ለዓለም ሰላም ትልቅ ስጋት ሆኗል።
የምዕራባውያኑ ውሳኔና የሩሲያ ግልጽ ማስጠንቀቂያ የዓለምን ጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረት ወደ ከፍተኛ ደረጃ አድርሶታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #russiaukrainewar #nuclearthreat #dmitrymedvedev #globalsecurity #newsupdate #russia #ukraine
3 months ago
የፑቲን ክንድ የቴሌግራሙ መስራች ፓቨል ዱሮቭ ላይ በረታች
📌የክሱ መነሻ እና የቴሌግራም ምላሽ
#ethiopia | * ክሱ፦ ሩሲያ ዱሮቭን "የሽብርተኞችን መልዕክት በማስተላለፍ እና ለወንጀለኞች አመቺ መድረክ በመፍጠር" ትከሳለች።
* የኩባንያው ምላሽ፦ ቴሌግራም የቀረበበትን ክስ "መሰረተ ቢስ" ሲል አጣጥሎታል። ኩባንያው የግላዊነት ጥበቃን (Privacy) እንደ መርህ እንደሚከተል እና ከመንግስታት ጫና ነፃ መሆኑን በተደጋጋሚ መግለጹ ይታወቃል።
"ማክስ"፦ አዲሱ የሩሲያ ተስፋ?
የሚገርመው ግን ምርመራው የተከፈተው ሩሲያ "ማክስ" (Max) የተሰኘ የራሷን መተግበሪያ ይፋ ካደረገች በኋላ መሆኑ ነው።
* መንግስታዊ ትዕዛዝ፦ የሩሲያ መንግስት ሁሉም ዜጎች ቴሌግራምን በመተው ይህንን አዲስ መተግበሪያ በስልካቸው ላይ እንዲጭኑ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
* ግቡ፦ የውጭ መተግበሪያዎች ላይ ያለውን ጥገኝነት መቀነስ እና የዲጂታል መረጃዎችን በሀገር ውስጥ ቁጥጥር ስር ማዋል እንደሆነ ይገመታል።
ባጭሩ፦ ሩሲያ በፓቨል ዱሮቭ ላይ የከፈተችው ምርመራ ዜጎቿን ወደ ሀገር በቀሉ "ማክስ" መተግበሪያ ለመግፋት እንደ ስትራቴጂ እየተጠቀመችበት እንደሆነ ብዙዎች ይተቻሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #telegram #paveldurov #russia #maxapp #technews #theindependent #thiqaheth
📌የክሱ መነሻ እና የቴሌግራም ምላሽ
#ethiopia | * ክሱ፦ ሩሲያ ዱሮቭን "የሽብርተኞችን መልዕክት በማስተላለፍ እና ለወንጀለኞች አመቺ መድረክ በመፍጠር" ትከሳለች።
* የኩባንያው ምላሽ፦ ቴሌግራም የቀረበበትን ክስ "መሰረተ ቢስ" ሲል አጣጥሎታል። ኩባንያው የግላዊነት ጥበቃን (Privacy) እንደ መርህ እንደሚከተል እና ከመንግስታት ጫና ነፃ መሆኑን በተደጋጋሚ መግለጹ ይታወቃል።
"ማክስ"፦ አዲሱ የሩሲያ ተስፋ?
የሚገርመው ግን ምርመራው የተከፈተው ሩሲያ "ማክስ" (Max) የተሰኘ የራሷን መተግበሪያ ይፋ ካደረገች በኋላ መሆኑ ነው።
* መንግስታዊ ትዕዛዝ፦ የሩሲያ መንግስት ሁሉም ዜጎች ቴሌግራምን በመተው ይህንን አዲስ መተግበሪያ በስልካቸው ላይ እንዲጭኑ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
* ግቡ፦ የውጭ መተግበሪያዎች ላይ ያለውን ጥገኝነት መቀነስ እና የዲጂታል መረጃዎችን በሀገር ውስጥ ቁጥጥር ስር ማዋል እንደሆነ ይገመታል።
ባጭሩ፦ ሩሲያ በፓቨል ዱሮቭ ላይ የከፈተችው ምርመራ ዜጎቿን ወደ ሀገር በቀሉ "ማክስ" መተግበሪያ ለመግፋት እንደ ስትራቴጂ እየተጠቀመችበት እንደሆነ ብዙዎች ይተቻሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #telegram #paveldurov #russia #maxapp #technews #theindependent #thiqaheth
3 months ago
ከ1,000 በላይ ኬንያውያን በሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት ተሳታፊ መሆናቸው ተሰማ
#ethiopia | የኬንያ የደኅንነት ተቋማት ባወጡት አዲስና አስደንጋጭ ሪፖርት፣ ከ1,000 በላይ ኬንያውያን በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት ውስጥ በግንባር እየተሳተፉ መሆኑን ይፋ አድርገዋል። እነዚህ ዜጎች ለጦርነት ሳይሆን "ለሥራ" ብለው ከሀገራቸው የወጡ መሆናቸው ጉዳዩን አሳሳቢ አድርጎታል።
ማታለያው ምን ነበር?
ዜጎቹ ወደ ሩሲያ ያቀኑት በጦር ሜዳ ለመፋለም ሳይሆን፣ በሚከተሉት ዘርፎች ከፍተኛ ደመወዝ የሚያስገኝ ሥራ ተገኝቷል በሚል ማታለያ እንደሆነ ሪፖርቱ ጠቁሟል፦
* በግብርና ሥራ
* በግንባታ ዘርፍ
* በሆቴልና አገልግሎት ዘር
የደረሰው ጉዳት
እንደ ሪፖርቱ ገለጻ፣ ተስፋ አድርገውት የነበረው የሥራ ዕድል ወደ ጦር ግንባር ተቀይሮባቸዋል። በዚህም ምክንያት፦
* በጦርነቱ ሳቢያ የቆሰሉ ዜጎች መኖራቸው ታውቋል።
* የአንዳንዶቹም ሕይወት ማለፉን የሚጠቁሙ መረጃዎች ደርሰዋል።
የሩሲያ ኤምባሲ ምላሽ
በናይሮቢ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ የቀረበበትን ክስ ውድቅ አድርጓል። ኤምባሲው
በሰጠው መግለጫ፦
"የኬንያ ዜጎችን ወደ ጦር ኃይላችን ለመቅጠር የሠራነው ምንም ዓይነት ሕገ-ወጥ ተግባር የለም። ለጦርነት ተሳትፎ ተብሎም የተሰጠ ቪዛ የለም።"
ይሁን እንጂ፣ ኤምባሲው አንድን ነጥብ ግልጽ አድርጓል፦ "በሕጋዊ መንገድ ሩሲያ ውስጥ የሚኖሩ የውጭ ዜጎች በፈቃደኝነት የሩሲያን ጦር መቀላቀል የሚከለክል ሕግ የለም" ብሏል። ይህ አባባል ለኬንያውያኑ የጦር ግንባር መሰለፍ እንደ ሕጋዊ ሽፋን ሳይሆን አልቀረም ተብሎ ተጠርጥሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ኬንያ #ሩሲያ #ዩክሬን #ጦርነት #ዜና #kenya #russia #ukrainewar #tikvah
#ethiopia | የኬንያ የደኅንነት ተቋማት ባወጡት አዲስና አስደንጋጭ ሪፖርት፣ ከ1,000 በላይ ኬንያውያን በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት ውስጥ በግንባር እየተሳተፉ መሆኑን ይፋ አድርገዋል። እነዚህ ዜጎች ለጦርነት ሳይሆን "ለሥራ" ብለው ከሀገራቸው የወጡ መሆናቸው ጉዳዩን አሳሳቢ አድርጎታል።
ማታለያው ምን ነበር?
ዜጎቹ ወደ ሩሲያ ያቀኑት በጦር ሜዳ ለመፋለም ሳይሆን፣ በሚከተሉት ዘርፎች ከፍተኛ ደመወዝ የሚያስገኝ ሥራ ተገኝቷል በሚል ማታለያ እንደሆነ ሪፖርቱ ጠቁሟል፦
* በግብርና ሥራ
* በግንባታ ዘርፍ
* በሆቴልና አገልግሎት ዘር
የደረሰው ጉዳት
እንደ ሪፖርቱ ገለጻ፣ ተስፋ አድርገውት የነበረው የሥራ ዕድል ወደ ጦር ግንባር ተቀይሮባቸዋል። በዚህም ምክንያት፦
* በጦርነቱ ሳቢያ የቆሰሉ ዜጎች መኖራቸው ታውቋል።
* የአንዳንዶቹም ሕይወት ማለፉን የሚጠቁሙ መረጃዎች ደርሰዋል።
የሩሲያ ኤምባሲ ምላሽ
በናይሮቢ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ የቀረበበትን ክስ ውድቅ አድርጓል። ኤምባሲው
በሰጠው መግለጫ፦
"የኬንያ ዜጎችን ወደ ጦር ኃይላችን ለመቅጠር የሠራነው ምንም ዓይነት ሕገ-ወጥ ተግባር የለም። ለጦርነት ተሳትፎ ተብሎም የተሰጠ ቪዛ የለም።"
ይሁን እንጂ፣ ኤምባሲው አንድን ነጥብ ግልጽ አድርጓል፦ "በሕጋዊ መንገድ ሩሲያ ውስጥ የሚኖሩ የውጭ ዜጎች በፈቃደኝነት የሩሲያን ጦር መቀላቀል የሚከለክል ሕግ የለም" ብሏል። ይህ አባባል ለኬንያውያኑ የጦር ግንባር መሰለፍ እንደ ሕጋዊ ሽፋን ሳይሆን አልቀረም ተብሎ ተጠርጥሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ኬንያ #ሩሲያ #ዩክሬን #ጦርነት #ዜና #kenya #russia #ukrainewar #tikvah
4 months ago
ዋትስአፕ (WhatsApp) የፑቲን በትር አረፈበት
#ethiopia | ሩሲያ ከቴሌግራም በመቀጠል በዋትስአፕ መተግበሪያ ላይ እገዳ መጣሏን አስታወቀች። የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ እንደገለጹት፣ እገዳው የተጣለው መተግበሪያው የሩሲያን ህጎች እና እሴቶች ለማክበር ፍቃደኛ ባለመሆኑ ነው።
የሩሲያ መንግስት ተጠቃሚዎች ዋትስአፕን ትተው በሀገር ውስጥ የበለፀገውን "ማክስ" (Maks) የተሰኘ መተግበሪያ እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርቧል።
ሩሲያ ከዚህ ቀደም በፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ኤክስ (X) ላይ እገዳ የጣለች ሲሆን፣ በቅርቡም በዩቲዩብ እና በአፕል ፌስታይም ላይ ተመሳሳይ ገደቦችን መጣል መጀመሯ ይታወሳል።
ዋትስአፕ በበኩሉ በሰጠው ምላሽ፣ 100 ሚሊዮን የሚጠጉ ሩሲያውያንን ደህንነቱ ከተጠበቀ የመገናኛ ዘዴ ማግለል "ኋላ ቀርነት ነው" ሲል ድርጊቱን ኮንኖታል። ተጠቃሚዎች ከባለፈው ታህሳስ ወር ጀምሮ እገዳዎችን ለመሻገር በቪፒኤን (VPN) ሲጠቀሙ ቢቆዩም፣ አሁን ግን ቁጥጥሩ መጠናከሩ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሩሲያ #ዋትስአፕ #ቴክኖሎጂ #እገዳ #ቴሌግራም #ዲጂታልሉዓላዊነት #russia #whatsapp #maksapp #technews #vpn
#ethiopia | ሩሲያ ከቴሌግራም በመቀጠል በዋትስአፕ መተግበሪያ ላይ እገዳ መጣሏን አስታወቀች። የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ እንደገለጹት፣ እገዳው የተጣለው መተግበሪያው የሩሲያን ህጎች እና እሴቶች ለማክበር ፍቃደኛ ባለመሆኑ ነው።
የሩሲያ መንግስት ተጠቃሚዎች ዋትስአፕን ትተው በሀገር ውስጥ የበለፀገውን "ማክስ" (Maks) የተሰኘ መተግበሪያ እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርቧል።
ሩሲያ ከዚህ ቀደም በፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ኤክስ (X) ላይ እገዳ የጣለች ሲሆን፣ በቅርቡም በዩቲዩብ እና በአፕል ፌስታይም ላይ ተመሳሳይ ገደቦችን መጣል መጀመሯ ይታወሳል።
ዋትስአፕ በበኩሉ በሰጠው ምላሽ፣ 100 ሚሊዮን የሚጠጉ ሩሲያውያንን ደህንነቱ ከተጠበቀ የመገናኛ ዘዴ ማግለል "ኋላ ቀርነት ነው" ሲል ድርጊቱን ኮንኖታል። ተጠቃሚዎች ከባለፈው ታህሳስ ወር ጀምሮ እገዳዎችን ለመሻገር በቪፒኤን (VPN) ሲጠቀሙ ቢቆዩም፣ አሁን ግን ቁጥጥሩ መጠናከሩ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሩሲያ #ዋትስአፕ #ቴክኖሎጂ #እገዳ #ቴሌግራም #ዲጂታልሉዓላዊነት #russia #whatsapp #maksapp #technews #vpn
4 months ago
ሩሲያ ጾታ የቀየሩ ግለሰቦች ልጆችን በማደጎ እንዳይወስዱ የሚያግደውን ሕግ አጸደቀች
#ethiopia | የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሀገሪቱ የሚገኙ ትራንስጀንደር ግለሰቦች ህፃናትን በጉዲፈቻም ሆነ በሞግዚትነት እንዳያሳድጉ የሚከለክለውን አዲስና ጠንካራ ሕግ በይፋ ፈርመው አጽድቀዋል። ይህ ውሳኔ ሞስኮ "ባህላዊ የቤተሰብ እሴቶችን" ለመጠበቅ በሚል ከወሰደቻቸው ተከታታይ እርምጃዎች መካከል ዋነኛው ሆኖ ተመዝግቧል።
ይህ አዲስ ድንጋጌ በሩሲያ ምድር ጾታን ለመቀየር የሚደረጉ ማንኛውንም ዓይነት የሕክምና ሂደቶችን፣ የቀዶ ጥገና እና የሆርሞን ሕክምናዎችን ሙሉ በሙሉ ያግዳል። በተጨማሪም ግለሰቦች በመንግሥት መታወቂያ ሰነዶቻቸው ላይ ጾታቸውን መቀየር የማይችሉ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም ጾታቸውን ቀይረው ትዳር የመሠረቱ ግለሰቦች ጋብቻም በሕግ ፊት ተቀባይነት እንደሌለው እና እንደሚፈርስ ተደንግጓል።
የሕጉ ተጽዕኖ በሩሲያ ዜጎች ላይ ብቻ የተገደበ አይደለም። ጾታ መቀየርን በሕግ የሚፈቅዱ የውጭ ሀገራት ዜጎች ከሩሲያ ልጆችን በጉዲፈቻ እንዳይወስዱ በቋሚነት እገዳ ተጥሎባቸዋል። የሩሲያ ባለሥልጣናት ይህንን እርምጃ "ከምዕራባውያን አጥፊ ተጽዕኖዎች እና ከተፈጥሮ ውጪ ከሆነ አስተሳሰብ" ሕፃናትን ለመታደግ የተወሰደ ወሳኝ እርምጃ ነው ሲሉ ተከራክረዋል።
በሌላ በኩል፣ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ሕጉ አድሎአዊ፣ ጭካኔ የተሞላበት እና የዜጎችን መሠረታዊ የጤና እና የመኖር መብት የሚጋፋ ነው ሲሉ አጥብቀው ተቃውመዋል። ሩሲያ ከዚህ ቀደም ዓለም አቀፍ የኤል.ጂ.ቢ.ቲ.ኪው (LGBTQ+) ንቅናቄን "አክራሪ" ድርጅት በሚል መፈረጇ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህ አዲስ ሕግ በሀገሪቱ ያለውን የሰብአዊ መብት አያያዝ ይበልጥ ጥያቄ ውስጥ ከቶታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን
#getutemesgen #getu #ጌጡ #russia #putin #transrights #newlaw #adoptionban #lgbtq #worldnews #humanrights #ሩሲያ #ፑቲን #ዓለምአቀፍዜና #ትራንስጀንደር
#ethiopia | የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሀገሪቱ የሚገኙ ትራንስጀንደር ግለሰቦች ህፃናትን በጉዲፈቻም ሆነ በሞግዚትነት እንዳያሳድጉ የሚከለክለውን አዲስና ጠንካራ ሕግ በይፋ ፈርመው አጽድቀዋል። ይህ ውሳኔ ሞስኮ "ባህላዊ የቤተሰብ እሴቶችን" ለመጠበቅ በሚል ከወሰደቻቸው ተከታታይ እርምጃዎች መካከል ዋነኛው ሆኖ ተመዝግቧል።
ይህ አዲስ ድንጋጌ በሩሲያ ምድር ጾታን ለመቀየር የሚደረጉ ማንኛውንም ዓይነት የሕክምና ሂደቶችን፣ የቀዶ ጥገና እና የሆርሞን ሕክምናዎችን ሙሉ በሙሉ ያግዳል። በተጨማሪም ግለሰቦች በመንግሥት መታወቂያ ሰነዶቻቸው ላይ ጾታቸውን መቀየር የማይችሉ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም ጾታቸውን ቀይረው ትዳር የመሠረቱ ግለሰቦች ጋብቻም በሕግ ፊት ተቀባይነት እንደሌለው እና እንደሚፈርስ ተደንግጓል።
የሕጉ ተጽዕኖ በሩሲያ ዜጎች ላይ ብቻ የተገደበ አይደለም። ጾታ መቀየርን በሕግ የሚፈቅዱ የውጭ ሀገራት ዜጎች ከሩሲያ ልጆችን በጉዲፈቻ እንዳይወስዱ በቋሚነት እገዳ ተጥሎባቸዋል። የሩሲያ ባለሥልጣናት ይህንን እርምጃ "ከምዕራባውያን አጥፊ ተጽዕኖዎች እና ከተፈጥሮ ውጪ ከሆነ አስተሳሰብ" ሕፃናትን ለመታደግ የተወሰደ ወሳኝ እርምጃ ነው ሲሉ ተከራክረዋል።
በሌላ በኩል፣ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ሕጉ አድሎአዊ፣ ጭካኔ የተሞላበት እና የዜጎችን መሠረታዊ የጤና እና የመኖር መብት የሚጋፋ ነው ሲሉ አጥብቀው ተቃውመዋል። ሩሲያ ከዚህ ቀደም ዓለም አቀፍ የኤል.ጂ.ቢ.ቲ.ኪው (LGBTQ+) ንቅናቄን "አክራሪ" ድርጅት በሚል መፈረጇ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህ አዲስ ሕግ በሀገሪቱ ያለውን የሰብአዊ መብት አያያዝ ይበልጥ ጥያቄ ውስጥ ከቶታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን
#getutemesgen #getu #ጌጡ #russia #putin #transrights #newlaw #adoptionban #lgbtq #worldnews #humanrights #ሩሲያ #ፑቲን #ዓለምአቀፍዜና #ትራንስጀንደር
Sponsored by
Surafel
4 months ago
🇷🇺 ''የግሪንላንድ ዋጋ 1 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ነው!" ፑቲን
#ethiopia | የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን፣ አሜሪካ ግሪንላንድን ለመቆጣጠር ያላትን ፍላጎት በተመለከተ ለመጀመሪያ ጊዜ ያልተጠበቀ እና ጠንከር ያለ አስተያየት ሰጥተዋል። ፑቲን የትራምፕን ዕቅድ እንደማይቃወሙ በመጠቆም ዴንማርክን ክፉኛ ተችተዋል።
🔍 ዋና ዋና ነጥቦች፦
* "የእኛ ጭንቀት አይደለም"፦ ፑቲን በሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ "በግሪንላንድ የሚፈፀም ማንኛውም ጉዳይ የእኛ ጭንቀት አይደለም" በማለት ሩሲያ በጉዳዩ ጣልቃ እንደማትገባ ገልጸዋል።
* ዴንማርክ ላይ የተሰነዘረ ትችት፦ ዴንማርክ ግሪንላንድን የያዘችበትን መንገድ "እንደ ቅኝ ግዛት እና ጭካኔ የተሞላበት" ሲሉ ኮንነዋል። ይህ ትችት ዴንማርክ ለዩክሬን የምታደርገውን የጦር መሳሪያ ድጋፍ ተከትሎ የመጣ የበቀል አስተያየት ይመስላል።
* የዋጋ ግምት፦ ሩሲያ በ1867 አላስካን ለአሜሪካ በ7.2 ሚሊዮን ዶላር መሸጧን ያስታወሱት ፑቲን፤ ግሪንላንድም ዛሬ ብትሸጥ ዋጋዋ 1 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ብቻ እንደሆነ በፌዝ መልክ ተናግረዋል።
* የአውሮፓ ስጋት፦ የትራምፕ ግሪንላንድን የመቆጣጠር ግፊት በአሜሪካ እና በአውሮፓ ህብረት መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እያሻከረው ይገኛል።
💡 ለምን አሁን?
የፑቲን ንግግር ዴንማርክን ለማሳጣት እና አሜሪካ ከአውሮፓ አጋሮቿ ጋር ያላትን ልዩነት ይበልጥ ለማስፋት ያለመ ስትራቴጂ እንደሆነ ተንታኞች ይናገራሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#russia #putin #greenland #donaldtrump #denmark #worldpolitics #usa #breakingnews #ethiopia #economics
#ethiopia | የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን፣ አሜሪካ ግሪንላንድን ለመቆጣጠር ያላትን ፍላጎት በተመለከተ ለመጀመሪያ ጊዜ ያልተጠበቀ እና ጠንከር ያለ አስተያየት ሰጥተዋል። ፑቲን የትራምፕን ዕቅድ እንደማይቃወሙ በመጠቆም ዴንማርክን ክፉኛ ተችተዋል።
🔍 ዋና ዋና ነጥቦች፦
* "የእኛ ጭንቀት አይደለም"፦ ፑቲን በሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ "በግሪንላንድ የሚፈፀም ማንኛውም ጉዳይ የእኛ ጭንቀት አይደለም" በማለት ሩሲያ በጉዳዩ ጣልቃ እንደማትገባ ገልጸዋል።
* ዴንማርክ ላይ የተሰነዘረ ትችት፦ ዴንማርክ ግሪንላንድን የያዘችበትን መንገድ "እንደ ቅኝ ግዛት እና ጭካኔ የተሞላበት" ሲሉ ኮንነዋል። ይህ ትችት ዴንማርክ ለዩክሬን የምታደርገውን የጦር መሳሪያ ድጋፍ ተከትሎ የመጣ የበቀል አስተያየት ይመስላል።
* የዋጋ ግምት፦ ሩሲያ በ1867 አላስካን ለአሜሪካ በ7.2 ሚሊዮን ዶላር መሸጧን ያስታወሱት ፑቲን፤ ግሪንላንድም ዛሬ ብትሸጥ ዋጋዋ 1 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ብቻ እንደሆነ በፌዝ መልክ ተናግረዋል።
* የአውሮፓ ስጋት፦ የትራምፕ ግሪንላንድን የመቆጣጠር ግፊት በአሜሪካ እና በአውሮፓ ህብረት መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እያሻከረው ይገኛል።
💡 ለምን አሁን?
የፑቲን ንግግር ዴንማርክን ለማሳጣት እና አሜሪካ ከአውሮፓ አጋሮቿ ጋር ያላትን ልዩነት ይበልጥ ለማስፋት ያለመ ስትራቴጂ እንደሆነ ተንታኞች ይናገራሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#russia #putin #greenland #donaldtrump #denmark #worldpolitics #usa #breakingnews #ethiopia #economics
5 months ago
ሩሲያ "የሰይጣን አምልኮን" በአክራሪነት ፈርጃ አገደች
#ethiopia | የሩሲያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት "የሰይጣን አምልኮን" እና "ዓለም አቀፍ የሰይጣን አምላኪዎች ንቅናቄን" በአክራሪነት (Extremist) በመፈረጅ፣ በመላው ሀገሪቱ ማንኛውም ዓይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርጉ ሙሉ በሙሉ ማገዱን አስታወቀ።
በዳኛ ኦሌግ ኔፌዶቭ የተመራውና በዝግ ችሎት የተካሄደው የፍርድ ቤት ክርክር፣ የሰይጣን አምልኮ መርሆዎችንና ማናቸውንም መናፍስታዊ ሥርዓቶች በሕግ የታገዱ መሆናቸውን አጽንቷል። ውሳኔውን ተከትሎ የሩሲያ አቃቤ ሕግ በሰጠው መግለጫ፣ እርምጃው "በመልካም እና በክፉ መካከል ለዘመናት ለሚካሄደው ትግል የተገኘ የሕግ ድል ነው" ብሎታል።
የእገዳው መነሻና የቤተ ክርስቲያን ሚና
ይህ ውሳኔ ከመተላለፉ በፊት ላለፈው አንድ ዓመት ያህል በመንግሥት ባለሥልጣናት እና በሃይማኖት መሪዎች ዘንድ ሰፊ ቅስቀሳ ሲደረግ ቆይቷል። በተለይም የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪ ፓትርያርክ ኪሪል፣ የሰይጣን አምልኮ ቡድኖች ወጣቶችን እየመለመሉ ነው በሚል መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ በይፋ አሳስበው ነበር።
ሰፊ አንድምታ ያለው ፈረጃ
ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት፣ ይህ አዲስ እገዳ ከሰይጣን አምልኮ በተጨማሪ ሌሎች ማህበራዊ ጉዳዮችንም ያጠቃልላል። በዘመቻው ወቅት የሚከተሉት አካላት ከሰይጣን አምልኮ ጋር ተያይዘው ሲፈረጁ ቆይተዋል፦
* የኤል.ጂ.ቢ.ቲ (LGBT) ማህበረሰብ አባላት፣
* ፅንስ ማስወረድን የሚደግፉ ወገኖች፣
* ልጅ ላለመውለድ (Child-free) የሚሟገቱ ስብስቦች።
የመብት ተሟጋቾች ስጋት
በሌላ በኩል፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች እና የሕግ ባለሙያዎች በውሳኔው ላይ ስጋታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ። "ዓለም አቀፍ የሰይጣን አምላኪዎች ንቅናቄ" የሚባል አንድ ወጥ ድርጅት በሌለበት ሁኔታ፣ እንዲህ ዓይነት ሰፊ እገዳ መጣሉ መንግሥት "ባህላዊ እሴቶችን ይቃረናሉ" የሚላቸውን ግለሰቦች እና ቡድኖች ለማጥቃት እንደ ሽፋን ሊጠቀምበት ይችላል የሚል ስጋት አሳድሯል።
ይህን ውሳኔ ያስተላለፉት ዳኛ ኦሌግ ኔፌዶቭ፣ በ2023 በተመሳሳይ መልኩ ዓለም አቀፍ የኤል.ጂ.ቢ.ቲ ንቅናቄን በአክራሪነት ፈርጀው ማገዳቸው የሚታወስ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሩሲያ #የሰይጣንአምልኮ #የሕግውሳኔ #ሞስኮ #ዓለምአቀፍዜና #russia #satanismban #legalnews #humanrights #olegnefedov
#ethiopia | የሩሲያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት "የሰይጣን አምልኮን" እና "ዓለም አቀፍ የሰይጣን አምላኪዎች ንቅናቄን" በአክራሪነት (Extremist) በመፈረጅ፣ በመላው ሀገሪቱ ማንኛውም ዓይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርጉ ሙሉ በሙሉ ማገዱን አስታወቀ።
በዳኛ ኦሌግ ኔፌዶቭ የተመራውና በዝግ ችሎት የተካሄደው የፍርድ ቤት ክርክር፣ የሰይጣን አምልኮ መርሆዎችንና ማናቸውንም መናፍስታዊ ሥርዓቶች በሕግ የታገዱ መሆናቸውን አጽንቷል። ውሳኔውን ተከትሎ የሩሲያ አቃቤ ሕግ በሰጠው መግለጫ፣ እርምጃው "በመልካም እና በክፉ መካከል ለዘመናት ለሚካሄደው ትግል የተገኘ የሕግ ድል ነው" ብሎታል።
የእገዳው መነሻና የቤተ ክርስቲያን ሚና
ይህ ውሳኔ ከመተላለፉ በፊት ላለፈው አንድ ዓመት ያህል በመንግሥት ባለሥልጣናት እና በሃይማኖት መሪዎች ዘንድ ሰፊ ቅስቀሳ ሲደረግ ቆይቷል። በተለይም የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪ ፓትርያርክ ኪሪል፣ የሰይጣን አምልኮ ቡድኖች ወጣቶችን እየመለመሉ ነው በሚል መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ በይፋ አሳስበው ነበር።
ሰፊ አንድምታ ያለው ፈረጃ
ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት፣ ይህ አዲስ እገዳ ከሰይጣን አምልኮ በተጨማሪ ሌሎች ማህበራዊ ጉዳዮችንም ያጠቃልላል። በዘመቻው ወቅት የሚከተሉት አካላት ከሰይጣን አምልኮ ጋር ተያይዘው ሲፈረጁ ቆይተዋል፦
* የኤል.ጂ.ቢ.ቲ (LGBT) ማህበረሰብ አባላት፣
* ፅንስ ማስወረድን የሚደግፉ ወገኖች፣
* ልጅ ላለመውለድ (Child-free) የሚሟገቱ ስብስቦች።
የመብት ተሟጋቾች ስጋት
በሌላ በኩል፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች እና የሕግ ባለሙያዎች በውሳኔው ላይ ስጋታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ። "ዓለም አቀፍ የሰይጣን አምላኪዎች ንቅናቄ" የሚባል አንድ ወጥ ድርጅት በሌለበት ሁኔታ፣ እንዲህ ዓይነት ሰፊ እገዳ መጣሉ መንግሥት "ባህላዊ እሴቶችን ይቃረናሉ" የሚላቸውን ግለሰቦች እና ቡድኖች ለማጥቃት እንደ ሽፋን ሊጠቀምበት ይችላል የሚል ስጋት አሳድሯል።
ይህን ውሳኔ ያስተላለፉት ዳኛ ኦሌግ ኔፌዶቭ፣ በ2023 በተመሳሳይ መልኩ ዓለም አቀፍ የኤል.ጂ.ቢ.ቲ ንቅናቄን በአክራሪነት ፈርጀው ማገዳቸው የሚታወስ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሩሲያ #የሰይጣንአምልኮ #የሕግውሳኔ #ሞስኮ #ዓለምአቀፍዜና #russia #satanismban #legalnews #humanrights #olegnefedov
5 months ago
🧊 "ትራምፕ ይቸኩሉ፣ ግሪንላንድ የሩሲያ ልትሆን ትችላለች" — ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ
#ethiopia | የሩሲያ ብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ፤ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአርክቲክ ደሴት የሆነችውን ግሪንላንድን ለመቆጣጠር የሚያደርጉት ጥረት ካልተሳካ ደሴቷ የሩሲያ አካል ልትሆን ትችላለች ሲሉ በፌዝ (Sarcasm) አስጠነቀቁ።
🎭 የሜድቬዴቭ "የማስጠንቀቂያ" ድራማ
ሜድቬዴቭ "ማክስ" በተሰኘው የማህበራዊ ድረ-ገጽ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት አስተያየት፤ ትራምፕ ግሪንላንድን ለአሜሪካ ብሄራዊ ደህንነት ወሳኝ ናት በማለት ለመግዛት እያሳዩት ያለውን ፍላጎት ተሳልቀውበታል። ሜድቬዴቭ ሲቀጥሉም፦
* "ትራምፕ መቸኮል ይኖርበታል። በጥቂት ቀናት ውስጥ በሚካሄድ ድንገተኛ ህዝበ ውሳኔ 55,000 የሚጠጉ የግሪንላንድ ነዋሪዎች ወደ ሩሲያ ለመቀላቀል ሊመርጡ ይችላሉ" ብለዋል።
* ግሪንላንድ የሩሲያ "90ኛው የፌዴራል አካል" ልትሆን እንደምትችልም ጠቁመዋል።
🇺🇸 የአሜሪካው "ኮከብ" ስጋት
"ያን ጊዜ ሁሉም ነገር ያበቃል። በአሜሪካ ሰንደቅ ዓላማ ላይ አዲስ ኮከብ አይጨመርም" ሲሉ ሜድቬዴቭ በትራምፕ ህልም ላይ ቀዝቃዛ ውኃ አፍስሰዋል። ይህም ትራምፕ ግሪንላንድን 51ኛው የአሜሪካ ግዛት የማድረግ ፍላጎታቸውን ለማጣጣል የታለመ አስተያየት ነው።
🔍 ከፌዙ ጀርባ ያለው እውነታ
ሩሲያ በይፋ ግሪንላንድ ላይ የይገባኛል ጥያቄ ባይኖራትም፣ የአርክቲክ ቀጠና ግን ለሀገሪቱ ከፍተኛ ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ አለው። የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት የሜድቬዴቭ ንግግር ሁለት ግቦች አሉት፦
* በትራምፕ ግትር የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ላይ ማሾፍ።
* በአሜሪካ እና ግሪንላንድን በባለቤትነት በምትይዘው ዴንማርክ መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ማሻከር።
የክሬምሊን ባለስልጣናት የሜድቬዴቭን ንግግር እንደ ግል አስተያየት ቢመለከቱትም፣ ጉዳዩ በአለም አቀፍ መድረክ አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሩሲያ #አሜሪካ #ትራምፕ #ሜድቬዴቭ #ግሪንላንድ #አርክቲክ #የአለምዜና #ዲፕሎማሲ #russia #usa #greenland #trump
#ethiopia | የሩሲያ ብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ፤ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአርክቲክ ደሴት የሆነችውን ግሪንላንድን ለመቆጣጠር የሚያደርጉት ጥረት ካልተሳካ ደሴቷ የሩሲያ አካል ልትሆን ትችላለች ሲሉ በፌዝ (Sarcasm) አስጠነቀቁ።
🎭 የሜድቬዴቭ "የማስጠንቀቂያ" ድራማ
ሜድቬዴቭ "ማክስ" በተሰኘው የማህበራዊ ድረ-ገጽ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት አስተያየት፤ ትራምፕ ግሪንላንድን ለአሜሪካ ብሄራዊ ደህንነት ወሳኝ ናት በማለት ለመግዛት እያሳዩት ያለውን ፍላጎት ተሳልቀውበታል። ሜድቬዴቭ ሲቀጥሉም፦
* "ትራምፕ መቸኮል ይኖርበታል። በጥቂት ቀናት ውስጥ በሚካሄድ ድንገተኛ ህዝበ ውሳኔ 55,000 የሚጠጉ የግሪንላንድ ነዋሪዎች ወደ ሩሲያ ለመቀላቀል ሊመርጡ ይችላሉ" ብለዋል።
* ግሪንላንድ የሩሲያ "90ኛው የፌዴራል አካል" ልትሆን እንደምትችልም ጠቁመዋል።
🇺🇸 የአሜሪካው "ኮከብ" ስጋት
"ያን ጊዜ ሁሉም ነገር ያበቃል። በአሜሪካ ሰንደቅ ዓላማ ላይ አዲስ ኮከብ አይጨመርም" ሲሉ ሜድቬዴቭ በትራምፕ ህልም ላይ ቀዝቃዛ ውኃ አፍስሰዋል። ይህም ትራምፕ ግሪንላንድን 51ኛው የአሜሪካ ግዛት የማድረግ ፍላጎታቸውን ለማጣጣል የታለመ አስተያየት ነው።
🔍 ከፌዙ ጀርባ ያለው እውነታ
ሩሲያ በይፋ ግሪንላንድ ላይ የይገባኛል ጥያቄ ባይኖራትም፣ የአርክቲክ ቀጠና ግን ለሀገሪቱ ከፍተኛ ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ አለው። የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት የሜድቬዴቭ ንግግር ሁለት ግቦች አሉት፦
* በትራምፕ ግትር የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ላይ ማሾፍ።
* በአሜሪካ እና ግሪንላንድን በባለቤትነት በምትይዘው ዴንማርክ መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ማሻከር።
የክሬምሊን ባለስልጣናት የሜድቬዴቭን ንግግር እንደ ግል አስተያየት ቢመለከቱትም፣ ጉዳዩ በአለም አቀፍ መድረክ አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሩሲያ #አሜሪካ #ትራምፕ #ሜድቬዴቭ #ግሪንላንድ #አርክቲክ #የአለምዜና #ዲፕሎማሲ #russia #usa #greenland #trump
5 months ago
አሜሪካና ሩሲያ ባህር ላይ ተፋጠዋል
📌የነዳጅ ታንከር በቁጥጥር ስር ዋለች
ዋሽንግተን "ሕገ-ወጥ ዝውውር ነው" ስትል፣ ሞስኮ ደግሞ "ወታደራዊ ትንኮሳ ነው" በማለት ወንጅላለች
#ethiopia | በሰሜን አትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ አዲስ ውጥረት ነግሷል። የአሜሪካ የባህር ዳርቻ ጥበቃ፣ የሩሲያ ሰንደቅ ዓላማ የጫነችን አንዲት የነዳጅ ታንከር መርከብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን በይፋ አስታውቋል።
🔍 የአሜሪካ ምክንያት፦ "የማዕቀብ ጥሰት"
የአሜሪካ የፍትህ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ መርከቧ በቁጥጥር ስር የዋለችው ዋሽንግተን ማዕቀብ የጣለችባቸውን የኢራን እና የቬንዙዌላ ነዳጅ ጭና በማጓጓዝ ላይ ስላገኘች ነው። አሜሪካ ድርጊቱን "ሕገ-ወጥ የነዳጅ ዝውውር" ስትል የገለጸች ሲሆን፣ መርከቧንም ለዚሁ ምርመራ በቁጥጥር ስር ማዋሏን አረጋግጣለች።
🇷🇺 የሩሲያ ምላሽ፦ "ትንኮሳ"
በሌላ በኩል፣ የሩሲያ መንግሥታዊ መገናኛ ብዙኃን የአሜሪካ የባህር ዳርቻ ጥበቃ መርከብ የሩሲያን ታንከር በቅርብ ርቀት ሲከታተል የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ይፋ አድርገዋል። ሩሲያ ድርጊቱን "በዓለም አቀፍ የባህር ላይ ጉዞ ላይ የሚደረግ ትንኮሳ" በማለት የፈረጀች ሲሆን፣ አሜሪካ በማዕቀብ ስም የሌሎች አገራትን የንግድ መርከቦች በኃይል መያዟን በጽኑ እንደምታወግዝ ተገልጿል።
⚠️ ቀጣይ ስጋቶች
ይህ ክስተት ቀድሞውኑ በሻከረው የሁለቱ ኃያላን አገራት ግንኙነት ላይ "ነዳጅ የሚጨምር" መሆኑ ተሰግቷል።
በአሁኑ ወቅት
* መርከቧ ወዴት አቅጣጫ እየተመራች እንደሆነ አልታወቀም።
* በመርከቧ ላይ ያሉ ሰራተኞች ደህንነት እና ቁጥር ዝርዝር መረጃ እስካሁን አልወጣም።
ሁኔታው በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ካልተፈታ፣ በባህር ላይ በሚደረግ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ የከፋ የጸጥታ ስጋት ሊፈጥር እንደሚችል ተንታኞች እየገለጹ ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አሜሪካ #ሩሲያ #የባህርላይፍጥጫ #ነዳጅ #ማዕቀብ #ዓለምአቀፍዜና #ፖለቲካ #usa #russia #oiltanker #globalnews
📌የነዳጅ ታንከር በቁጥጥር ስር ዋለች
ዋሽንግተን "ሕገ-ወጥ ዝውውር ነው" ስትል፣ ሞስኮ ደግሞ "ወታደራዊ ትንኮሳ ነው" በማለት ወንጅላለች
#ethiopia | በሰሜን አትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ አዲስ ውጥረት ነግሷል። የአሜሪካ የባህር ዳርቻ ጥበቃ፣ የሩሲያ ሰንደቅ ዓላማ የጫነችን አንዲት የነዳጅ ታንከር መርከብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን በይፋ አስታውቋል።
🔍 የአሜሪካ ምክንያት፦ "የማዕቀብ ጥሰት"
የአሜሪካ የፍትህ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ መርከቧ በቁጥጥር ስር የዋለችው ዋሽንግተን ማዕቀብ የጣለችባቸውን የኢራን እና የቬንዙዌላ ነዳጅ ጭና በማጓጓዝ ላይ ስላገኘች ነው። አሜሪካ ድርጊቱን "ሕገ-ወጥ የነዳጅ ዝውውር" ስትል የገለጸች ሲሆን፣ መርከቧንም ለዚሁ ምርመራ በቁጥጥር ስር ማዋሏን አረጋግጣለች።
🇷🇺 የሩሲያ ምላሽ፦ "ትንኮሳ"
በሌላ በኩል፣ የሩሲያ መንግሥታዊ መገናኛ ብዙኃን የአሜሪካ የባህር ዳርቻ ጥበቃ መርከብ የሩሲያን ታንከር በቅርብ ርቀት ሲከታተል የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ይፋ አድርገዋል። ሩሲያ ድርጊቱን "በዓለም አቀፍ የባህር ላይ ጉዞ ላይ የሚደረግ ትንኮሳ" በማለት የፈረጀች ሲሆን፣ አሜሪካ በማዕቀብ ስም የሌሎች አገራትን የንግድ መርከቦች በኃይል መያዟን በጽኑ እንደምታወግዝ ተገልጿል።
⚠️ ቀጣይ ስጋቶች
ይህ ክስተት ቀድሞውኑ በሻከረው የሁለቱ ኃያላን አገራት ግንኙነት ላይ "ነዳጅ የሚጨምር" መሆኑ ተሰግቷል።
በአሁኑ ወቅት
* መርከቧ ወዴት አቅጣጫ እየተመራች እንደሆነ አልታወቀም።
* በመርከቧ ላይ ያሉ ሰራተኞች ደህንነት እና ቁጥር ዝርዝር መረጃ እስካሁን አልወጣም።
ሁኔታው በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ካልተፈታ፣ በባህር ላይ በሚደረግ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ የከፋ የጸጥታ ስጋት ሊፈጥር እንደሚችል ተንታኞች እየገለጹ ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አሜሪካ #ሩሲያ #የባህርላይፍጥጫ #ነዳጅ #ማዕቀብ #ዓለምአቀፍዜና #ፖለቲካ #usa #russia #oiltanker #globalnews
5 months ago
ሩሲያ አሜሪካ እያሳደደቻት ላለችው የነዳጅ መርከብ የባህር ኃይል ጥበቃ መድባለች
#ethiopia | ሩሲያ፤ በአሜሪካ ኃይሎች እየተሳደደች ለምትገኘው እና በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ የምትጓዝ የነዳጅ መርከብን ለማጀብ የባህር ኃይሏን ማሰማራቷን ቢቢሲ (BBC) እና ሲቢኤስ (CBS) ዘግበዋል።
የጉዳዩ ዝርዝር፡-
🚢 የመርከቧ ማንነት፡
ቀደም ሲል "ቤላ 1" (Bella 1) ትባል የነበረችው ይህች መርከብ፤ አሁን ስሟን ወደ "ማሪኔራ" (Marinera) የቀየረች ሲሆን፤ ባንዲራዋንም ከጉያና ወደ ሩሲያ ቀይራለች። መርከቧ በአሁኑ ሰዓት ባዶዋን ብትሆንም በተለምዶ የቬንዙዌላን ድፍድፍ ነዳጅ በማጓጓዝ ትታወቃለች።
📍 አሁን ያለችበት ሁኔታ፡
መርከቧ በሰሜን አትላንቲክ ውቅያኖስ፣ በስኮትላንድ እና በአይስላንድ መካከል እንደምትገኝ ተጠቁሟል።
🇺🇸 የአሜሪካ አቋም፡
አሜሪካ መርከቧን "የማዕቀብ ጥሰት የፈፀመች" በማለት ለመውረስ እየተከታተለች ነው።
ሁለት የአሜሪካ ባለስልጣናት እንደገለጹት፤ አሜሪካ መርከቧን ከመስጠም ይልቅ ለመውረስ (To seize) እቅድ አላት።
የአሜሪካ ደቡባዊ ዕዝ (Southern Command) እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።
🇷🇺 የሩሲያ ምላሽ፡
ሩሲያ ሁኔታውን "በስጋት እየተከታተለች" መሆኑን ገልጻለች።
"መርከቧ የሩሲያን ባንዲራ እያውለበለበች ዓለም አቀፍ ህግን አክብራ እየተጓዘች ነው፤ አሜሪካ እና ኔቶ ትኩረት ሊነፍጓት አይገባም" በማለት ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች።
የማዱሮ ጉዳይ እና የትራምፕ ትዕዛዝ፡
ይህ ክስተት የተፈጠረው አሜሪካ የቬንዙዌላውን የቀድሞ መሪ ኒኮላስ ማዱሮን በቁጥጥር ስር ካዋለች እና ፕሬዝዳንት ትራምፕ ማዕቀብ የተጣለባቸውን የነዳጅ መርከቦች "እንዲታገዱ" (Blockade) ካዘዙ በኋላ ነው።
ሁኔታው በሁለቱ ኃያላን ሀገራት መካከል በቀጥታ ግጭት ሊያስከትል የሚችል ስጋት ፈጥሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#russia #usa #oiltanker #tension #venezuela #breakingnews #marinera
#ethiopia | ሩሲያ፤ በአሜሪካ ኃይሎች እየተሳደደች ለምትገኘው እና በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ የምትጓዝ የነዳጅ መርከብን ለማጀብ የባህር ኃይሏን ማሰማራቷን ቢቢሲ (BBC) እና ሲቢኤስ (CBS) ዘግበዋል።
የጉዳዩ ዝርዝር፡-
🚢 የመርከቧ ማንነት፡
ቀደም ሲል "ቤላ 1" (Bella 1) ትባል የነበረችው ይህች መርከብ፤ አሁን ስሟን ወደ "ማሪኔራ" (Marinera) የቀየረች ሲሆን፤ ባንዲራዋንም ከጉያና ወደ ሩሲያ ቀይራለች። መርከቧ በአሁኑ ሰዓት ባዶዋን ብትሆንም በተለምዶ የቬንዙዌላን ድፍድፍ ነዳጅ በማጓጓዝ ትታወቃለች።
📍 አሁን ያለችበት ሁኔታ፡
መርከቧ በሰሜን አትላንቲክ ውቅያኖስ፣ በስኮትላንድ እና በአይስላንድ መካከል እንደምትገኝ ተጠቁሟል።
🇺🇸 የአሜሪካ አቋም፡
አሜሪካ መርከቧን "የማዕቀብ ጥሰት የፈፀመች" በማለት ለመውረስ እየተከታተለች ነው።
ሁለት የአሜሪካ ባለስልጣናት እንደገለጹት፤ አሜሪካ መርከቧን ከመስጠም ይልቅ ለመውረስ (To seize) እቅድ አላት።
የአሜሪካ ደቡባዊ ዕዝ (Southern Command) እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።
🇷🇺 የሩሲያ ምላሽ፡
ሩሲያ ሁኔታውን "በስጋት እየተከታተለች" መሆኑን ገልጻለች።
"መርከቧ የሩሲያን ባንዲራ እያውለበለበች ዓለም አቀፍ ህግን አክብራ እየተጓዘች ነው፤ አሜሪካ እና ኔቶ ትኩረት ሊነፍጓት አይገባም" በማለት ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች።
የማዱሮ ጉዳይ እና የትራምፕ ትዕዛዝ፡
ይህ ክስተት የተፈጠረው አሜሪካ የቬንዙዌላውን የቀድሞ መሪ ኒኮላስ ማዱሮን በቁጥጥር ስር ካዋለች እና ፕሬዝዳንት ትራምፕ ማዕቀብ የተጣለባቸውን የነዳጅ መርከቦች "እንዲታገዱ" (Blockade) ካዘዙ በኋላ ነው።
ሁኔታው በሁለቱ ኃያላን ሀገራት መካከል በቀጥታ ግጭት ሊያስከትል የሚችል ስጋት ፈጥሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#russia #usa #oiltanker #tension #venezuela #breakingnews #marinera
5 months ago
ፑቲን፦ "ጦርነቱን ወደ አውሮፓ የማስፋፋት ፍላጎት የለንም፤ ውንጀላው የማይረባ ነው!"
#ethiopia | የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለአራት ሰዓት ተኩል ያህል በቴሌቭዥን ባደረጉት ረዥም ንግግር፣ ሩሲያ ከዩክሬን በመቀጠል የአውሮፓ ሀገራትን ልታጠቃ ትችላለች በሚል የሚሰነዘረውን ስጋት ውድቅ አድርገዋል።
🔍 ዋና ዋና የንግግሩ ነጥቦች፦
"የማይረባ ውንጀላ"፦ ፑቲን ሩሲያ አውሮፓን የማጥቃት እቅድ አላት የሚለውን ወሬ "የማይረባ" (Ridiculous) ሲሉ አጣጥለውታል።
የጥቅም መከበር፦ ሞስኮ የምትፈልገው ተጨማሪ ጦርነት ሳይሆን፣ ለደህንነቷ እና ለጂኦ-ፖለቲካዊ ጥቅሟ ተገቢው እውቅና እንዲሰጠው መሆኑን አፅንዖት ሰጥተዋል።
የውጥረቱ መንስኤ፦ ለሩሲያ ብሔራዊ ጥቅምና አቋም አክብሮት አለመስጠት ለቀጠናው ውጥረት ዋነኛው ምክንያት መሆኑን ገልጸው፤ ጦርነቱን ከዩክሬን በላይ የማስፋት ምንም ዓይነት ፍላጎት እንደሌላቸው ቃል ገብተዋል።
🌍 የፖለቲካ ትንታኔ
ይህ የፑቲን ንግግር የመጣው በምዕራባውያን ሀገራት ዘንድ "ሩሲያ ቀጣዩን ጥቃት በኔቶ (NATO) አባል ሀገራት ላይ ልትሰነዝር ትችላለች" የሚለው ስጋት በረታበት ወቅት ነው። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ንግግር ማድረጋቸው፦
በምዕራባውያን ዘንድ ያለውን ስጋት ለማርገብ እና
የሩሲያን ዓላማ "ከደህንነት ጥበቃ" ጋር ብቻ የተያያዘ ለማስመስል የታለመ ዲፕሎማሲያዊ ስልት እንደሆነ ተንታኞች ይገልጻሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#russia #ukrainewar #putin #europe #geopolitics #globalnews #breakingnews #moscow #nato #diplomacy
#ethiopia | የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለአራት ሰዓት ተኩል ያህል በቴሌቭዥን ባደረጉት ረዥም ንግግር፣ ሩሲያ ከዩክሬን በመቀጠል የአውሮፓ ሀገራትን ልታጠቃ ትችላለች በሚል የሚሰነዘረውን ስጋት ውድቅ አድርገዋል።
🔍 ዋና ዋና የንግግሩ ነጥቦች፦
"የማይረባ ውንጀላ"፦ ፑቲን ሩሲያ አውሮፓን የማጥቃት እቅድ አላት የሚለውን ወሬ "የማይረባ" (Ridiculous) ሲሉ አጣጥለውታል።
የጥቅም መከበር፦ ሞስኮ የምትፈልገው ተጨማሪ ጦርነት ሳይሆን፣ ለደህንነቷ እና ለጂኦ-ፖለቲካዊ ጥቅሟ ተገቢው እውቅና እንዲሰጠው መሆኑን አፅንዖት ሰጥተዋል።
የውጥረቱ መንስኤ፦ ለሩሲያ ብሔራዊ ጥቅምና አቋም አክብሮት አለመስጠት ለቀጠናው ውጥረት ዋነኛው ምክንያት መሆኑን ገልጸው፤ ጦርነቱን ከዩክሬን በላይ የማስፋት ምንም ዓይነት ፍላጎት እንደሌላቸው ቃል ገብተዋል።
🌍 የፖለቲካ ትንታኔ
ይህ የፑቲን ንግግር የመጣው በምዕራባውያን ሀገራት ዘንድ "ሩሲያ ቀጣዩን ጥቃት በኔቶ (NATO) አባል ሀገራት ላይ ልትሰነዝር ትችላለች" የሚለው ስጋት በረታበት ወቅት ነው። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ንግግር ማድረጋቸው፦
በምዕራባውያን ዘንድ ያለውን ስጋት ለማርገብ እና
የሩሲያን ዓላማ "ከደህንነት ጥበቃ" ጋር ብቻ የተያያዘ ለማስመስል የታለመ ዲፕሎማሲያዊ ስልት እንደሆነ ተንታኞች ይገልጻሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#russia #ukrainewar #putin #europe #geopolitics #globalnews #breakingnews #moscow #nato #diplomacy
8 months ago
✨የሃገራችን ተወዳጅ ተዋንያኖችን ያሳታፉ ሁለት ድንቅ 📽ፊልሞች በቴሌቲቪ መታየት ሊጀመሩ ነው።
ለፋሲካ ሌሊት እና ምኞት ፊልሞች በተከታታይ ዛሬ ማለትም ሃሙስ ጥቅምት 6 እና ቅዳሜ ጥቅምት 8 በቴሌቲቪ መታየት ይጀምራሉ።
✅የዳግም ሲሳይ የፋሲካ ሌሊት ፊልም በ History Films የተሰራ ሲሆን Ewip Award ማሸነፍ የቻል የጊዜችን ተወዳጅ ፊልም ነው። በበርካታ ስራዎቻቸው ላይ የምናደንቃቸው መስከረም አበራ እና ቸርነት ፍቃዱ ለፋሲካ ሌሊት ላይ ተውነዋል ።
✅ምኞት ፊልም KITFO 2025 Festival ላይ Best Narrative Feature Film Of The Year በሚል ዘርፍ አሸናፊ እና WTFF 2025 (Russia) Best Actor እጩ መሆን የቻለ ድንቅ ፊልም ነው። እንግዳሰው ሃብቴ(ቴዲ)፣ ናርዶስ አዳነ በምኞት ፊልም ድንቅ ብቃታቸውን አሳይተዉበታል።
✅ ልብ አንጠልጣይ የወንጀል ታሪክ ያለው ማዘንድ ፊልም ቴሌቲቪን በቅርቡ ተቀላቅሏል ብዙዎችም ወደውታል።
📢የቴሌቲቪ ፊልሞችን መመልከት የሚቻለው መተግበሪያው https://teletv.et/download ላይ ነው።
በድረ-ገጽ https://www.teletv.et በመግባት መመዘገብ እና ክፍያ መፈጸም ይቻላል።
🔶ሃገር ዉስጥ ክፍያ በቴሌብርን፣ ከሃገር ዉጪ የምትገኙ ተመልካቾች ክፍያውን በቪዛ ካርድ፣በማስተርካርድ እና በአሜሪካን እክስፕረስ መፈጸም ትችላላቹ።
📞ለበለጠ መረጃ 9801 ይደውሉ
ለፋሲካ ሌሊት እና ምኞት ፊልሞች በተከታታይ ዛሬ ማለትም ሃሙስ ጥቅምት 6 እና ቅዳሜ ጥቅምት 8 በቴሌቲቪ መታየት ይጀምራሉ።
✅የዳግም ሲሳይ የፋሲካ ሌሊት ፊልም በ History Films የተሰራ ሲሆን Ewip Award ማሸነፍ የቻል የጊዜችን ተወዳጅ ፊልም ነው። በበርካታ ስራዎቻቸው ላይ የምናደንቃቸው መስከረም አበራ እና ቸርነት ፍቃዱ ለፋሲካ ሌሊት ላይ ተውነዋል ።
✅ምኞት ፊልም KITFO 2025 Festival ላይ Best Narrative Feature Film Of The Year በሚል ዘርፍ አሸናፊ እና WTFF 2025 (Russia) Best Actor እጩ መሆን የቻለ ድንቅ ፊልም ነው። እንግዳሰው ሃብቴ(ቴዲ)፣ ናርዶስ አዳነ በምኞት ፊልም ድንቅ ብቃታቸውን አሳይተዉበታል።
✅ ልብ አንጠልጣይ የወንጀል ታሪክ ያለው ማዘንድ ፊልም ቴሌቲቪን በቅርቡ ተቀላቅሏል ብዙዎችም ወደውታል።
📢የቴሌቲቪ ፊልሞችን መመልከት የሚቻለው መተግበሪያው https://teletv.et/download ላይ ነው።
በድረ-ገጽ https://www.teletv.et በመግባት መመዘገብ እና ክፍያ መፈጸም ይቻላል።
🔶ሃገር ዉስጥ ክፍያ በቴሌብርን፣ ከሃገር ዉጪ የምትገኙ ተመልካቾች ክፍያውን በቪዛ ካርድ፣በማስተርካርድ እና በአሜሪካን እክስፕረስ መፈጸም ትችላላቹ።
📞ለበለጠ መረጃ 9801 ይደውሉ
Sponsored by
Surafel
9 months ago
የሞስኮ ጎዳና በዝማሬና በእልልታ ተሞላ !
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ከፈረንጆቹ ሚሊኒየም ወዲህ በዓይነቱ ትልቁ የሆነውን ታላቅ ሰልፍ በሞስኮ ከተማ አካሄደች ።
በፓትርያርክ ኪሪል መሪነት ቡራኬ በክርስቶስ አዳኝ ካቴድራል ጀምሮ ኪሎ ሜትር (ሦስት ማይል) በዘለቀው በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ ምእመናን በተሳተፉበት ታላቅ ስልፍ ኦርቶዶክስ የሰላምና የአብሮነት የፍቅር ሀይማኖት እንደሆነች የሚያሳዩ በርካታ ኩነቶች ተካሂደዋል ።
ሰልፉ በ 1525 ስሞልንስክ ከተያዘ በኋላ በግራንድ ዱክ ቫሲሊ III የተመሰረተውን ከክሬምሊን ማስታወቅያ ካቴድራል ወደ ኖቮዴቪቺ ገዳም የቅዱስ የአምላክ እናት የስሞልንስክ አዶን ታሪካዊ ሽግግር ወቅት ይከበር የነበረ ሲሆን እ.ኤ.አ. በ 1917 ከሩሲያ አብዮት በኋላ የተቋረጠውን ወግና ስርአት ዳግም ለመመለስ በማሰብ እሑድ ዕለት በተዘጋጀው ሰልፍ ከ 40,000 በላይ የሚሆኑ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ካህናት መዘምራን የሞስኮ ቅዱሳን ምክር ቤት የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ጨምሮ በርካቶች በተዘጋጀ ትልቅ ሰልፍ ላይ ተሳትፈዋል። ተብሏል ።
ሰልፉን የተመራው በፓትርያርክ ኪሪል የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪ ሲሆን ከሞስኮ ሀገረ ስብከት የተውጣጡ ቀሳውስት፣ ገዳማውያን እና ምእመናን ተሳትፈውበታል። አዘጋጆቹ እንደገለጹት ከሆነ በሰልፉ ከመላው ሩሲያ እና ከቼክ ሪፐብሊክ፣ ኡዝቤኪስታን፣ ሰርቢያ፣ ጣሊያን እና ሌሎች ሀገራት የመጡ ተሳታፊዎች እንደነበሩ ተናግረዋል ።
ከመነሻው ማዕከላዊ ሞስኮ በሚገኘው የክርስቶስ አዳኝ ካቴድራል እስከ መዳረሻው የኖቮዴቪቺ ገዳም ድረስ የሶቭየት ሜይ ዴይ ሰልፍን በሚያስንቅ ዉበትና መንፈሳዊ ዝማሬዎች የእምነቱ መግለጫዎች በስፋት ተንፀባርቆበታል ።
ቀሳውስት እና ምእመናን ቅዱሳንን የሚያሳዩ በቀለማት ያሸበረቁ ባንዲራዎችን ይዘው፣ ህዝቡ “ክርስቶስ ተነሥቷል” የሚለውን መዝሙር ሲዘምሩ መዘምራን “በእውነት ተነሥቷል” የሚል ምላሽ ሲሰጡ የሚያሳዩ ቪዲዮዎችም ታይተዋል ።
ፓትርያርኩ ከዝግጅቱ ቀደም ብለው እንደተናገሩት ሰልፉ የሞስኮ የኦርቶዶክስ ዋና ከተማ ሆና የምትጫወተውን ሚና በማጉላት ጥንታዊ ባህልን እንደሚያድስ ተስፋ ገልፅዋል ።
"ሞስኮ የትውልድ አገራችን የኦርቶዶክስ ዋና ከተማ ናት" ሲሉም ከአገልግሎቱ በኋላ ለጋዜጠኞች የተናገሩት ሲሆን አክለዉም. "በአንድ በኩል ከሌሎች ሃይማኖቶች የመጡ ወንድሞቻችን ለጋራ ታሪካችን ያበረከቱትን አስተዋፅዖ በመገንዘብ ክርስቲያናዊ ውርሶቿን ፈጽሞ የማይሽር ከተማ ነች።" ብለዋል ።
"በብዙ አመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሞስኮ ቅዱሳን መታሰቢያ በዋና ከተማው ውስጥ 40,000 ሰዎች የተሳተፉበት ሃይማኖታዊ ሰልፍ ተካሂዶ ነበር" በማለት የሞስኮ የብሔራዊ ፖሊሲ እና የአካባቢ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ የሆኑት ቪታሊ ሱችኮቭ ተናግረዋል ሲሉ የዘገቡት ሞስኮ ታይምስና Russian Orthodox Church ናቸዉ ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ከፈረንጆቹ ሚሊኒየም ወዲህ በዓይነቱ ትልቁ የሆነውን ታላቅ ሰልፍ በሞስኮ ከተማ አካሄደች ።
በፓትርያርክ ኪሪል መሪነት ቡራኬ በክርስቶስ አዳኝ ካቴድራል ጀምሮ ኪሎ ሜትር (ሦስት ማይል) በዘለቀው በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ ምእመናን በተሳተፉበት ታላቅ ስልፍ ኦርቶዶክስ የሰላምና የአብሮነት የፍቅር ሀይማኖት እንደሆነች የሚያሳዩ በርካታ ኩነቶች ተካሂደዋል ።
ሰልፉ በ 1525 ስሞልንስክ ከተያዘ በኋላ በግራንድ ዱክ ቫሲሊ III የተመሰረተውን ከክሬምሊን ማስታወቅያ ካቴድራል ወደ ኖቮዴቪቺ ገዳም የቅዱስ የአምላክ እናት የስሞልንስክ አዶን ታሪካዊ ሽግግር ወቅት ይከበር የነበረ ሲሆን እ.ኤ.አ. በ 1917 ከሩሲያ አብዮት በኋላ የተቋረጠውን ወግና ስርአት ዳግም ለመመለስ በማሰብ እሑድ ዕለት በተዘጋጀው ሰልፍ ከ 40,000 በላይ የሚሆኑ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ካህናት መዘምራን የሞስኮ ቅዱሳን ምክር ቤት የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ጨምሮ በርካቶች በተዘጋጀ ትልቅ ሰልፍ ላይ ተሳትፈዋል። ተብሏል ።
ሰልፉን የተመራው በፓትርያርክ ኪሪል የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪ ሲሆን ከሞስኮ ሀገረ ስብከት የተውጣጡ ቀሳውስት፣ ገዳማውያን እና ምእመናን ተሳትፈውበታል። አዘጋጆቹ እንደገለጹት ከሆነ በሰልፉ ከመላው ሩሲያ እና ከቼክ ሪፐብሊክ፣ ኡዝቤኪስታን፣ ሰርቢያ፣ ጣሊያን እና ሌሎች ሀገራት የመጡ ተሳታፊዎች እንደነበሩ ተናግረዋል ።
ከመነሻው ማዕከላዊ ሞስኮ በሚገኘው የክርስቶስ አዳኝ ካቴድራል እስከ መዳረሻው የኖቮዴቪቺ ገዳም ድረስ የሶቭየት ሜይ ዴይ ሰልፍን በሚያስንቅ ዉበትና መንፈሳዊ ዝማሬዎች የእምነቱ መግለጫዎች በስፋት ተንፀባርቆበታል ።
ቀሳውስት እና ምእመናን ቅዱሳንን የሚያሳዩ በቀለማት ያሸበረቁ ባንዲራዎችን ይዘው፣ ህዝቡ “ክርስቶስ ተነሥቷል” የሚለውን መዝሙር ሲዘምሩ መዘምራን “በእውነት ተነሥቷል” የሚል ምላሽ ሲሰጡ የሚያሳዩ ቪዲዮዎችም ታይተዋል ።
ፓትርያርኩ ከዝግጅቱ ቀደም ብለው እንደተናገሩት ሰልፉ የሞስኮ የኦርቶዶክስ ዋና ከተማ ሆና የምትጫወተውን ሚና በማጉላት ጥንታዊ ባህልን እንደሚያድስ ተስፋ ገልፅዋል ።
"ሞስኮ የትውልድ አገራችን የኦርቶዶክስ ዋና ከተማ ናት" ሲሉም ከአገልግሎቱ በኋላ ለጋዜጠኞች የተናገሩት ሲሆን አክለዉም. "በአንድ በኩል ከሌሎች ሃይማኖቶች የመጡ ወንድሞቻችን ለጋራ ታሪካችን ያበረከቱትን አስተዋፅዖ በመገንዘብ ክርስቲያናዊ ውርሶቿን ፈጽሞ የማይሽር ከተማ ነች።" ብለዋል ።
"በብዙ አመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሞስኮ ቅዱሳን መታሰቢያ በዋና ከተማው ውስጥ 40,000 ሰዎች የተሳተፉበት ሃይማኖታዊ ሰልፍ ተካሂዶ ነበር" በማለት የሞስኮ የብሔራዊ ፖሊሲ እና የአካባቢ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ የሆኑት ቪታሊ ሱችኮቭ ተናግረዋል ሲሉ የዘገቡት ሞስኮ ታይምስና Russian Orthodox Church ናቸዉ ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
9 months ago
Intervision Song Contest 2025
#ethiopia | የፊታችን መስከረም 10/2018 ዓ.ም በሩስያ ዋና ከተማ ሞስኮ "Intervision Song Contest 2025" (ኢንተርቪዥን ሶንግ ኮንቴስት 2025) የተሰኘ አሜሪካንን ጨምሮ ከ21 በላይ ሃገሮች የሚሳተፉበት ታላቅ የድምፃዊያን ውድድር ይካሄዳል።
ይህን ውድድር የሚያስተባብረው የሩስያ መንግስት ሲሆን ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስጀምረውት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ዲሚትሪ ቼርንየሽኮ በበላይነት እንዲቆጣጠሩት ሾመዋቸዋል።
የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤ ባህልን ለመጠበቅ እና የብሔራዊ እና የዓለም ባህልን ለማሻሻል የተቋቋመው ("Traditions of Art”)፤ ቻናል ዋን ሩሲያ (Channel One Russia)፤ እና ናሽናል ሚዲያ ግሩፕ (National Media Group) ከአዘጋጁ ጎን ተሰልፈዋል።
ይህንን ታላቅ ውድድር በተባባሪ አዘጋጅነት አብሮ እንዲሰራ ባላገሩ ቲም (Balageru Team) በመመረጡ ከፍተኛ ደስታ ይሰማናል።
ይህንንም ለወሰነው ለሩስያ አዘጋጅ ክፍል ያለንን አድናቆት ስንገልፅ በስራችን የምትኮሩትንና የምታበረታቱንን በመላው አለም የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንን ሁሉ በማሰብና ይህ ምርጫ የናንተም እንደሚሆን በመተማመን ነው።
ውድድሩ በእለቱ መስከረም 10/2018 ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ በባላገሩ ቴሌቪዥን በቀጥታ ይተላለፋል።
የውድድሩ መስፈርት የሚጠይቀውን ብቻ በመመርኮዝ ነፃነት ሱልጣን "ሃላል" በተሰኘው ዘፈኗ አገራችንን ወክላ ለመጀመርያ ግዜ ስለምትሳተፍ ባላሰለሰ ኢትዮጵያዊ ፍቅር ድጋፋችሁን እንድትሰጧት እንጠይቃለን።
ባላገሩ ምርጥም ሶፊ (ሱልጣን ኑሪ) አገራችንን ወክሎ በዳኝነት እንዲሳተፍ ያደረገ መሆኑን ስንገልፅ ድጋፋችሁ የማንነታችን ዋስትና ቁልፍ ስለሆነ ለምታሳዩን ፍቅር ሁሉ ከወዲሁ በማመስገን ነው።
አብርሃም ወልዴ (ባላገሩ ቲም)
#abrahamwolde #intervision2025 #russia #ethiopia #songcontest #music #sofi #netsanetsultan
#ethiopia | የፊታችን መስከረም 10/2018 ዓ.ም በሩስያ ዋና ከተማ ሞስኮ "Intervision Song Contest 2025" (ኢንተርቪዥን ሶንግ ኮንቴስት 2025) የተሰኘ አሜሪካንን ጨምሮ ከ21 በላይ ሃገሮች የሚሳተፉበት ታላቅ የድምፃዊያን ውድድር ይካሄዳል።
ይህን ውድድር የሚያስተባብረው የሩስያ መንግስት ሲሆን ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስጀምረውት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ዲሚትሪ ቼርንየሽኮ በበላይነት እንዲቆጣጠሩት ሾመዋቸዋል።
የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤ ባህልን ለመጠበቅ እና የብሔራዊ እና የዓለም ባህልን ለማሻሻል የተቋቋመው ("Traditions of Art”)፤ ቻናል ዋን ሩሲያ (Channel One Russia)፤ እና ናሽናል ሚዲያ ግሩፕ (National Media Group) ከአዘጋጁ ጎን ተሰልፈዋል።
ይህንን ታላቅ ውድድር በተባባሪ አዘጋጅነት አብሮ እንዲሰራ ባላገሩ ቲም (Balageru Team) በመመረጡ ከፍተኛ ደስታ ይሰማናል።
ይህንንም ለወሰነው ለሩስያ አዘጋጅ ክፍል ያለንን አድናቆት ስንገልፅ በስራችን የምትኮሩትንና የምታበረታቱንን በመላው አለም የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንን ሁሉ በማሰብና ይህ ምርጫ የናንተም እንደሚሆን በመተማመን ነው።
ውድድሩ በእለቱ መስከረም 10/2018 ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ በባላገሩ ቴሌቪዥን በቀጥታ ይተላለፋል።
የውድድሩ መስፈርት የሚጠይቀውን ብቻ በመመርኮዝ ነፃነት ሱልጣን "ሃላል" በተሰኘው ዘፈኗ አገራችንን ወክላ ለመጀመርያ ግዜ ስለምትሳተፍ ባላሰለሰ ኢትዮጵያዊ ፍቅር ድጋፋችሁን እንድትሰጧት እንጠይቃለን።
ባላገሩ ምርጥም ሶፊ (ሱልጣን ኑሪ) አገራችንን ወክሎ በዳኝነት እንዲሳተፍ ያደረገ መሆኑን ስንገልፅ ድጋፋችሁ የማንነታችን ዋስትና ቁልፍ ስለሆነ ለምታሳዩን ፍቅር ሁሉ ከወዲሁ በማመስገን ነው።
አብርሃም ወልዴ (ባላገሩ ቲም)
#abrahamwolde #intervision2025 #russia #ethiopia #songcontest #music #sofi #netsanetsultan