1 month ago
የበሬ ስጋ ቅርጫ ዘወትር ቅዳሜ ቅዳሜ እኛ ጋር አለ ይዘዙን!!
ለማዘዝ ዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም ዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ጤናማነት፦ የእርድ እንስሳቱ በቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመሩ ናቸው።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kirchameat
3 months ago
የነገውን ፍሬሽ የበሬ ቅርጫ በዲጂታል ቅርጫ ይግቡ! 🐂✨
የበሬ ስጋ ቅርጫ ሁልጊዜ ቅዳሜ ቅዳሜ በተመጣጣኝ ዋጋ እኛ ጋር አለ ይዘዙን!!
ለማዘዝ ዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም ዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ጤናማነት፦ የእርድ እንስሳቱ በቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመሩ ናቸው።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ በቅርቡ በእስራኤል የተመዘገቡትን ተከታታይ ፀረ-ክርስቲያን ጥቃቶች "የተነጠሉ ክስተቶች " ናቸው በማለት ያጣጣሉ ሲሆን፣ አጥፊዎቹም መቀጣታቸውንና ስህተቶች መታረማቸውን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት አገራቸው ከክርስቲያኖች እና ከክርስትና እምነት ጋር ያላትን የጋራ እሴትና ታሪክ በማውሳት ነው።
ኔታንያሁ ከሲቢኤስ የቴሌቪዥን ጣቢያ "60 ሚኒትስ" ፕሮግራም ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ የላቲን ፓትርያርክ በፋሲካ በዓል ወደ ቅዱስ መቃብር ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ መከልከላቸው፣ አንድ የእስራኤል ወታደር በሊባኖስ የኢየሱስን ሃውልት መስበሩ፣ እንዲሁም በኢየሩሳሌም አሮጌዋ ከተማ በአንዲት መነኩሲት ላይ የደረሰው ጥቃት ተነስተውላቸው ነበር። ጠያቂው ይህ በእስራኤል እያደገ የመጣ "በክርስቲያኖች ላይ ያነጣጠረ የጥላቻ አዝማሚያ" እንደሆነ ቢጠይቃቸውም ኔታንያሁ ግን ይህንን በጥብቅ አስተባብለዋል።
ይህንን ክስ "የፈጠራ ውንጀላ" ሲሉ የጠሩት ኔታንያሁ፣ እስራኤል በቀጣናው ክርስቲያኖች በነጻነት የሚኖሩባት ብቸኛ ሀገር መሆኗን ተናግረዋል። በአጎራባች የአረብ ሀገራት ግን ክርስቲያኖች "እንደሚጨቆኑ እና አንዳንዴም እንደሚገደሉ" ገልጸዋል። አክለውም የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ ስፍራ የሆነችው ቤተልሔም በእስራኤል ቁጥጥር ስር በነበረችበት ወቅት 80 በመቶው ነዋሪዋ ክርስቲያን እንደነበር፣ አሁን በፓለስቲና ባለስልጣናት ስር ስትተዳደር ግን "20 በመቶ ክርስቲያን፣ 80 በመቶ ደግሞ ሙስሊም" መሆኗን በምሳሌነት አንስተዋል።
እነዚህ ተከታታይ ጥቃቶች ድንገተኛ ስህተቶች ስለመሆናቸው የተጠየቁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ "እነዚህ ክስተቶች ድንገተኛ ስህተቶች ብቻ ሳይሆኑ፣ ከእኛ እሴት እና ለክርስትና ካለን ክብር ጋር ፍጹም የሚቃረኑ ናቸው" ብለዋል። በድርጊቱ የተሳተፉት ላይ እርምጃ መወሰዱን ሲያብራሩም፣ "ያ የኢየሱስን መስቀል የሰበረው ወታደር አሁን እስር ቤት ነው፤ በመነኩሲቷ ላይ ጥቃት ያደረሰው ግለሰብም ፍርድ ቤት ቀርቦ ጉዳዩ እየታየ ነው" በማለት ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ከኢራን ጋር በተፈጠረው ጦርነት ምክንያት የሰዎች ስብስብን ለመገደብ በተጣለው ክልከላ የላቲን ፓትርያርኩ ፒዛባላ ወደ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ ስለመከልከላቸው በተነሳው ጥያቄ፣ ኔታንያሁ "ወዲያውኑ ጣልቃ ገብቼ በሮቹ እንዲከፈቱ አድርጌያለሁ" ብለዋል። ይሁን እንጂ ፓትርያርኩ በሆሳዕና በዓል ወደ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ ከተከለከሉ በኋላ፣ ውስን ሰዎች በተገኙበት ጸሎት ለማድረስ አራት ቀናት እንደፈጀባቸው መረጃዎች ያመለክታሉ።
"እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ ክርስቲያኖችን የምትጠብቅ፣ የምታከብር እና ክርስትናን የምትቀበል ብቸኛ ሀገር ነች። የጋራ ታሪካችንን እና ወቅታዊ ክስተቶችን ለማጣመም የሚደረግ ጥረት አለ፤ እነዚህን የተነጠሉ ስህተቶች በመያዝ የእስራኤል ፖሊሲ አስመስሎ ማቅረብ አስቂኝ ነው" ሲሉ ኔታንያሁ ቃለ ምልልሳቸውን አጠናቅቀዋል።
እነዚህ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አስተያየቶች በቴሌቪዥን ስርጭቱ ላይ ያልተካተቱ (off-mic) ሲሆኑ፣ የተገኙት የሲቢኤስ (CBS) ጣቢያ ካወጣው ሙሉ የቃለ ምልልሱ የጽሁፍ ቅጂ ላይ መሆኑ ታውቋል።
ኔታንያሁ ከሲቢኤስ የቴሌቪዥን ጣቢያ "60 ሚኒትስ" ፕሮግራም ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ የላቲን ፓትርያርክ በፋሲካ በዓል ወደ ቅዱስ መቃብር ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ መከልከላቸው፣ አንድ የእስራኤል ወታደር በሊባኖስ የኢየሱስን ሃውልት መስበሩ፣ እንዲሁም በኢየሩሳሌም አሮጌዋ ከተማ በአንዲት መነኩሲት ላይ የደረሰው ጥቃት ተነስተውላቸው ነበር። ጠያቂው ይህ በእስራኤል እያደገ የመጣ "በክርስቲያኖች ላይ ያነጣጠረ የጥላቻ አዝማሚያ" እንደሆነ ቢጠይቃቸውም ኔታንያሁ ግን ይህንን በጥብቅ አስተባብለዋል።
ይህንን ክስ "የፈጠራ ውንጀላ" ሲሉ የጠሩት ኔታንያሁ፣ እስራኤል በቀጣናው ክርስቲያኖች በነጻነት የሚኖሩባት ብቸኛ ሀገር መሆኗን ተናግረዋል። በአጎራባች የአረብ ሀገራት ግን ክርስቲያኖች "እንደሚጨቆኑ እና አንዳንዴም እንደሚገደሉ" ገልጸዋል። አክለውም የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ ስፍራ የሆነችው ቤተልሔም በእስራኤል ቁጥጥር ስር በነበረችበት ወቅት 80 በመቶው ነዋሪዋ ክርስቲያን እንደነበር፣ አሁን በፓለስቲና ባለስልጣናት ስር ስትተዳደር ግን "20 በመቶ ክርስቲያን፣ 80 በመቶ ደግሞ ሙስሊም" መሆኗን በምሳሌነት አንስተዋል።
እነዚህ ተከታታይ ጥቃቶች ድንገተኛ ስህተቶች ስለመሆናቸው የተጠየቁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ "እነዚህ ክስተቶች ድንገተኛ ስህተቶች ብቻ ሳይሆኑ፣ ከእኛ እሴት እና ለክርስትና ካለን ክብር ጋር ፍጹም የሚቃረኑ ናቸው" ብለዋል። በድርጊቱ የተሳተፉት ላይ እርምጃ መወሰዱን ሲያብራሩም፣ "ያ የኢየሱስን መስቀል የሰበረው ወታደር አሁን እስር ቤት ነው፤ በመነኩሲቷ ላይ ጥቃት ያደረሰው ግለሰብም ፍርድ ቤት ቀርቦ ጉዳዩ እየታየ ነው" በማለት ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ከኢራን ጋር በተፈጠረው ጦርነት ምክንያት የሰዎች ስብስብን ለመገደብ በተጣለው ክልከላ የላቲን ፓትርያርኩ ፒዛባላ ወደ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ ስለመከልከላቸው በተነሳው ጥያቄ፣ ኔታንያሁ "ወዲያውኑ ጣልቃ ገብቼ በሮቹ እንዲከፈቱ አድርጌያለሁ" ብለዋል። ይሁን እንጂ ፓትርያርኩ በሆሳዕና በዓል ወደ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ ከተከለከሉ በኋላ፣ ውስን ሰዎች በተገኙበት ጸሎት ለማድረስ አራት ቀናት እንደፈጀባቸው መረጃዎች ያመለክታሉ።
"እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ ክርስቲያኖችን የምትጠብቅ፣ የምታከብር እና ክርስትናን የምትቀበል ብቸኛ ሀገር ነች። የጋራ ታሪካችንን እና ወቅታዊ ክስተቶችን ለማጣመም የሚደረግ ጥረት አለ፤ እነዚህን የተነጠሉ ስህተቶች በመያዝ የእስራኤል ፖሊሲ አስመስሎ ማቅረብ አስቂኝ ነው" ሲሉ ኔታንያሁ ቃለ ምልልሳቸውን አጠናቅቀዋል።
እነዚህ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አስተያየቶች በቴሌቪዥን ስርጭቱ ላይ ያልተካተቱ (off-mic) ሲሆኑ፣ የተገኙት የሲቢኤስ (CBS) ጣቢያ ካወጣው ሙሉ የቃለ ምልልሱ የጽሁፍ ቅጂ ላይ መሆኑ ታውቋል።
3 months ago
"በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ
የሚበራው የሙዚቃ ኮከብ "
ከአለባቸው ደሳለኝ አበሻ (ለንደን)
#ethiopia | "ድምፁ የሀገር ሰንደቅ ዓላማ ያህል ክብር የሚሰጠው ጥላሁን ገሰሰ ለግማሽ ክፍለ ዘመን ያህል በኢትዮጵያ ሙዚቃ ውስጥ በነበረው ከፍተኛ አስተዋፅኦ የኢትዮጵያ ሙዚቃ ንጉሥ በሚል መጠሪያ ይታወቃል።
ለዚህ የጥበብ ሰው እንዲህ ያለ ጥልቅ እና ልብ የሚነካ ትዝታ ማዘጋጄት የሚቻለው የጥላሁን ገሰሰን ስራዎችን ብቻ ሳይሆን የእርሱን የውስጥ ማንነት ሠብዕናን ለጥበብ የነበረውን ፍቅር በሚገባ የተረዳ መሆን አለበት ።
ወይንም ደግሞ
የዚህን ታላቅ ምትሐተኛ ድምፃዊ የጥበብ ልክና የድምፅ ብቃት በአግባቡ ለመረዳት የእርሱን ግለ ታሪክ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ዘመናዊ ሙዚቃ ታሪክና የጥላሁን ገሰሰን ሰፊ የሥራ ክምችቶች በጥልቀት መመርመር የግድ ይላል።
ምክኒያቱም
ጥላሁን ገሰሰ ማለት የኢትዮጵያ የ50 ዓመታት የደስታ የሐዘን የድልና የሽንፈት ታሪክ በድምፅ የተቀረጸበት "ሕያው ማህደር" ነው።
ጥላሁን ገሰሰ ድምፁን እንደፈለገ የማዘዝ Vocal Control ልዩ ተሰጥኦ ነበረው።
በጣም ረጅምና ከፍተኛ ድምፅ በሚጠይቁ High notes እንዲሁም በጣም ረጋ ያሉና ዝቅተኛ ድምፅ በሚሹ Low notes ዜማዎች ላይ እኩል ብቃት ነበረው።
የትንፋሽ ቁጥጥሩ ረጅም ስንኞችን ሳያቋርጥና ትንፋሽ ሳይጠረው የመጨረስ ችሎታው የሚደነቅ ነበር።
የጥላሁንን ስራዎች ስንመረምር በአንድ የሙዚቃ ዘውግ ብቻ ያልተገደበ መሆኑን እንረዳለን
ባህላዊና ዘመናዊ የባህል ሙዚቃዎችን ከዘመናዊ መሣሪያዎች ኦርኬስትራ ጋር አዋህዶ በማቅረብ ረገድ ቀዳሚ ነበር።
በጥላሁን ገሠሠ ድምፅ ያልተዘፈነ የሕይወት ክፍል የለም ማለት ይቻላል ።
ከጥልቅ የፍቅር ስሜት እስከ ሃገር ፍቅር ከማህበራዊ ትችት እስከ መንፈሳዊ መዝሙራት ድረስ የተፃፉ ግጥሞችና ዜማዎች የጥላሁንን ገሠሠን ድምፅ ለማድመቅ ሳይሆን ለመፈተን ጭምር የተዘጋጁ ይመስሉ ነበር።
በህይወት በቆየባቸው ሦስት የተለያዩ ሥርዓቶች በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በደርግና በኢህአዴግ ውስጥ አልፏል። በእነዚህ ሁሉ ጊዜያት የሕዝብ ተወዳጅነቱን ጠብቆ መቆየቱ የሙዚቃ ሥራዎቹ ከፖለቲካዊ ለውጦች በላይ የሕዝብን የልብ ትርታ የሚነኩ መሆናቸውን ያሳያል።
ባጭሩ ጥላሁን ገሰሰ ለኢትዮጵያ ሙዚቃ ያለው አስተዋጽኦ ልክ እንደ አንድ ትልቅ "ኢንሳይክሎፒዲያ" ነው። አንዱን ገጽ አንብቦ ስለ መጽሐፉ ሙሉ ግንዛቤ ማግኘት እንደማይቻል ሁሉ
አንዱን ዘፈን አዳምጦ ስለ ጥላሁን ገሰሰ ማወቅ አይቻልም ።
እያንዳንዱ ዘፈኑ የራሱ የሆነ የቴክኒክ የታሪክና የስሜት ጥልቀት አለው።
ስለዚህ የጥላሁንን ታላቅነት ለመረዳት የኢትዮጵያን የሙዚቃ ጉዞ አብሮ መመርመር የግድ ነው ያልኩት ወድጄ አይደለም ።
ዘፈኖቹን ሲዘፍን በቃላት ብቻ ሳይሆን በፊቱ መግለጫና በሰውነት እንቅስቃሴው Body Language ጭምር ስሜቱን ለታዳሚው ያጋባ ነበር።
በተለይ የሐዘን ዜማዎችን ሲዘፍን አብሮ የሚያለቅስ የደስታ ሲሆን ደግሞ አብሮ ፈገግ የሚል ድምፃዊ ተዋና ጭምር ነበረ በዘፈኖቹ ውስጥ ሰውን ማክበርን ስራን መውደድንና አንድነትን ይሰብካል። ዘፈኑ የሰውን ልጅ ክብርና ማንነት የሚተነትን ድንቅ ስራ የሚሰራ ምትሀተኛ ድምፃዊ ነበር ።
ጥላሁን ገሰሰ በአንድ ወቅት በመድረክ ላይ እያለ በደረሰበት የጉሮሮ ህመም ምክንያት ለተወሰነ ጊዜ ድምፁ ተዘግቶ ነበር። ያን ጊዜ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ተጨንቆና ፀልዮ ድምፁ ሲመለስለት ያደረገው የመጀመሪያ ኮንሰርት በዚያን ወቅት በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛውን የሰው ቁጥር ያስመዘገበ ነበር ። ይህ የሚያሳየው ሕዝቡ ለጥላሁን ያለው ፍቅር ከአንድ ድምፃዊ በላይ እንደ ቤተሰብ አባል የሚያየው መሆኑን ነው።
ስለ ፍቅር ብቻ ሳይሆን ስለ ሰው ልጅ ሕይወት ባዶነት የሚተርክ ጥልቅ ፍልስፍና ነበረው ።
ታዋቂው የኢትዮጵያ የሙዚቃ ንጉሥ ክቡር ዶክተር ጥላሁን ገሰሰ መስከረም 17 ቀን 1933 ዓ.ም አዲስ አበባ ውስጥ ተወልዶ ያደገው ግን በወሊሶ ከተማ ነው ።
ጥላሁን በ1950ዎቹ መጀመሪያ ላይ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት መጀመሪያ ሐገር ፍቅር ቲያትርን በኋላም ዝነኛውን የክብር ዘበኛ የሙዚቃ ቡድንን ተቀላቅሎ ከዕንስት ፍቅር እስከ አገር ፍቅር ከባህላዊ እስከ ዘመናዊ ሙዚቃ በድምፃዊነት ከ400 በላይ ዘፈኖችን ተጫውቶ ልዩ ብቃቱን አስመስክሯል ።
ጥላሁን
ለኢትዮጵያ ሙዚቃ ላበረከተው ወደር የለሽ አስተዋጽኦ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ተሰጥቶታል። ጥላሁን ገሠሠ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው
በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ሚያዝያ 11 ቀን 2001 ዓ.ም. የፋሲካ እለት ሲሆን በድንገተኛ የልብ ህመም ምክንያት አርፎ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የቀብር ሥነሥርዓቱ ተፈጽሟል።
የክቡር ዶክተር ጥላሁን ገሰሰ ማረፍ መላውን የኢትዮጵያ ሕዝብና የጥበብ አፍቃሪወችን በከፍተኛ ድንጋጤና ሃዘን ውስጥ ጥሎ የነበረ ክስተት ነው። በወቅቱ በጋዜጦች በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተላለፉት መልዕክቶች ጥላሁን ለሀገሩ ያለውን ትልቅ ቦታ የሚያንፀባርቁ ነበሩ።
በአዲስ አበባ ከተማ የነበሩ የታክሲ አሽከርካሪዎች ሐዘን ፈፅሞ የማይረሳ ነበረ ።
ለጥላሁን ገሰሰ ክብር ሲሉ ለቀናት ጥቁር ጨርቅ በታክሲዎቻቸው ላይ አስረውና የእርሱን ሙዚቃ ብቻ ከፍተው በማጫወት ሃዘናቸውን ገልፀውለታል።
የጥላሁን ገሰሰ ሞት በሀገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃም ትኩረት አግኝቶ ነበር።
ታዋቂው ደራሲ ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህንም
እንዲህ አሉ ።
"ጥላሁን የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ድምፅ ነው። እርሱ ሲዘፍን መላው ኢትዮጵያዊ ራሱን ያዳምጣል።"
ድምፃዊ ማህሙድ አህመድ"ጥላሁን ለእኛ ለድምፃውያን መምህራችን ብቻ ሳይሆን የሙዚቃው ዓምድ ነበር። ጥላሁን ሞተ ማለት የኢትዮጵያ ሙዚቃ ግማሽ አካሉን አጣ ማለት ነው።" ሲል ቁጭቱን ገልፀዋል ።
በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ አዲስ አበባውያን ወደ አደባባይ በመውጣት "ንጉሥ አይሞትም" እያሉ ሲያለቅሱ እንደነበር በታሪክ ተመዝግቧል።
ይህም አንድ ድምፃዊ በሀገር ደረጃ ያለውን ክብርና ተሰሚነት ያሳየ ትልቅ ክስተት ነበር።
አንድ የልብ አድናቂው የሆነ ሠው በማህበራዊ ሚዲያ እንዲህ ብሎ ፅፎት አንብቢያለሁ ።
" በእርግጥም ጥላሁን በድምፁ ተአምር የመስራት አቅም ነበረው። ድምፁ ተስፋ የቆረጠውን የሚያፅናና የታመመውን የሚፈውስና የራቀውን የሚያቀራርብ
ስለነበረ ድምፁ ተቀርፆ ስለቀረ ቢሞትም ስንናፍቀው እናገኘዋለን ስናዝን እናለቅስበታለን ሀገራችን ስትጠራ በእሱ ድምፅ አቤት ብለን ለአንድነቷ እንቆማለን" በማለት ጥላሁንን ገልፆት ነበር ።
ሌላው የቅርብ ጓደኛው የጥበብ ሰው ደበበ እሸቱ ነው
"ጥላሁን በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ለሀገሩ የዘመረ በችግር ጊዜ ደግሞ ድምፁን ለድሆች የሰጠ
ታላቅ ሰው ነው።
የሞተው በስጋ ቢሆንም በዜማው ቅላፄና በግጥም ስንኞች ውስጥ "ዘላለማዊ" ሆኖ ተተክሏል።
እንዲህ ያለ ድምፅ ዓለማችን በአንድ ዘመን አንዴ ብቻ የምትለግሰን ስጦታ ነው "
ሲል ምስክርነቱን ገልጿል።
በእርግጥም ጥላሁን የዘመናዊ ሙዚቃችን "ፊደል" እና "መዝገበ ቃላት" ሆኖ አልፏል። ከድምፅ ጥራት በላይ የዜማ አጣጣልና ስሜትን የመግለጽ ጥበቡ ማንም የማይደረስበት ከፍታ ላይ ስለነበር በአንድ አባባል ብቻ ጥላሁንን መግለፅ አይቻልም።
እሱ ባለብዙ ምዕራፍና ተነቦ የማይጠገብ ባለ ብዙ ገጽ ድርሳን ነው !
ጥላሁን ለሙያው ብቻ ሳይሆን ለሰው ልጅ የነበረው ሰብአዊ ክብርም ድንቅ ነበር። ረሀብ ሲመጣ በዜማው የሚማፀን ሀገር ስትቸገር አጥንቴም ይከስከስ ብሎ የሚቆም እና ለሰው ልጅ ፍቅር ቅድሚያ የሚሰጥ የጥበብ ሰው ነው ። ባጭሩ ጥላሁን ገሠሠ ማለት ለኢትዮጵያውያን የድምፅ ብቻ ሳይሆን የህሊና ምስክር ነው።
ዛሬም ድረስ ስሙ ሲነሳ አብሮ የሚነሳው ክብሩ ትህትናውና
ያ የማይደገም ማንነቱ ነው።
ጥላሁን ገሠሠን የመሠለ ታላቅ ሰው የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃን የአዋለደ ብለን ብንገልፀው ተገቢ ይመስለኛል ከጥላሁን ገሠሠ ስራዎች መካከል ይህማ ተአምር ነው የሚያሰኜኘኝ ሁልጊዜ ብሰማቸው አዲስ የሚሆኑብኝ ብዙ ዘፈኖች ቢኖሩትም "እዩት ስትናፍቀኝ ከአጠገቤ እያለች" የሚለው ስንኝ ሲነሳ ግን የጥላሁንን ድምፅና ያንን የሚመስጥ አዘፋፈኑን አብሮ የመስማት ያህል ይመስጠኛል እዩት ስትናፍቀኝ ከአጠገቤ እያለች
እንዲህ ያለው መውደድ ለወሬም አይመች ! የሚለው ግጥም የፍቅርን ረቂቅነትና የማይመረመር ባህሪ በአጭር ቃላት የገለጸበት ድንቅ ስራው ነው።
ጥላሁን ለዚህ ዘፈን የሰጠው እረዥም ትንፋሽና በመድረክ ላይ ቆሞ የአይን አስተያየቱ የልዩ ተሰጥኦው መገለጫዎቹ ናቸው።
የሠው ልጅ ናፍቆት ብዙውን ጊዜ ትዝታው የሚመጣው ሰው ሲርቅ ነው። ነገር ግን ጥላሁን አጠገቤ እያለች ናፈቀችኝ ማለቱ ፍቅር ከስጋዊ መገኘት በላይ የሆነ የነፍስ ጥማት መሆኑን ስጋ አልብሶ አሳይቶናል ።
ይህ ለወሬ የማይመች ቃላት የማይገልፁት ጥልቅ ስሜት ነው ። ይህንንም በዚያ ረጅም ትንፋሽ ነፍስን በሚያከነፍ ድምፁ ሲያዜመው እውነቱን በውስጣችን ውስጥ እናገኘዋለን።
ጥላሁን ሲዘፍን ትንፋሹን የሚጠቀምበት መንገድ እና ስሜቱን በድምፅ ቀለም የመቀየር ችሎታው ምትሐተኛ ያሰኘዋል። ያንን የናፍቆት ጣጣ በገዛ ራሱ ላይ አድርጎ ሲያዜመው አድማጩ የራሱ ህመም አድርጎ እንዲቀበለው የማድረግ ልዩ ኃይል ነበረው።
ጥላሁን ገሠሠ በስጋ ቢለየንም በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ ግን አሁንም ንጉሥ ነው።
ትውልድ ያልፋል ጥላሁን ግን ይኖራል።
ሙዚቃ ይቀየራል የጥላሁን ስራዎች ግን ሁልጊዜ አዲስ ናቸው።
ሰላም ሲጠፋ ጥላሁን ፍቅር ይላል ሀገር ስትናፈቅ ጥላሁን ሀገሬ ይላል።
ጥላሁን ገሠሠ በድምፁ ብቻ ሳይሆን ለፍቅር በሰጠው ክብርን በገለፀበት ጥበብ የኢትዮጵያ የዘላለም የፍቅር አምባሳደር ነው።
እንዲህ ያለው የጥበብ ሰው የፍቅርን ኃያልነት በእሱ ስራዎች ውስጥ ስንመለከት በእርግጥም ፍቅር ስሜት ብቻ አይደለም የሚለውን ሃሳብ በጥላሁን ዜማዎች ውስጥ ሙሉ ማረጋገጫውን እናገኛለን ጥላሁን ገሠሠ የፍቅርን ሌላኛውን ገጽታ ቁርጠኝነትንና ክብርን ያሳየበት ድንቅ ስራው ነው። ከላይ እንደገለፅኩት ፍቅር ራስን አሳልፎ መስጠት ነው
እዚህ ዘፈን ላይ ደግሞ ፍቅር ሁለትዮሽ መረዳዳት መሆኑን ይነግረናል።
ቻልኩት ፍቅር ለብቻዬ !!
ይህ አገላለጽ በጣም የሚቆረቁር ነው። ፍቅር እንደ አንድ ሸክም ሆኖ አንደኛው ወገን ብቻውን ሲሸከመው የሚሰማውን ድካም ያሳያል። "ለብቻዬ መሸከም ሰልችቶኛል" የሚል የልብ ጩኸት አለበት። ፍቅር የሁለት ሰው ቅኝት እንጂ የአንድ ሰው ብቸኛ ትግል መሆን እንደሌለበት ያስገነዝበናል።
ስለ ፍቅር አልገባሽም
እዚህ ጋር ጥላሁን ፍቅር ማለት ዝም ብሎ አብሮ መሆን ሳይሆን ጥልቅ የሆነ
ሚስጥር ወይም ትርጉም እንዳለው ይገልጻል። ግዴለሽነት እና ችላ ማለት ፍቅርን የሚገድሉ መርዞች መሆናቸውን በምሬት ይናገራል።
አትምጪ ይቅር ሲል ደግሞ የክብር ውሳኔውን ያሳውቃል ።
ፍቅር ስሜት ብቻ አለመሆኑን ያረጋግጣል። አንድ ሰው በጥልቅ እያፈቀረ ግን ክብሩ ሲነካ ወይም ምላሽ ሲያጣ ይቅር ብሎ የመወሰን አቅም ሊኖረው እንደሚገባ ያሳያል።
ፍቅር መስዋዕትነት ቢሆንም ዋጋ በማይሰጠው ቦታ ላይ ግን ራስን ማዳንና ይቅር ማለትም የፍቅር አካል ነው። የሚገርመው ደግሞ ጥላሁን ይህነን ዘፈን ሲዘፍነው በቁጣና በቁጭት ሳይሆን በጥልቅ ሀዘንና በከበረ ስሜት ነው። ያንን አትምጪ ይቅር የሚለውን ቃል ሲያወጣው ውስጡ እየፈለጋት ግን መከባበር የሌለበት ፍቅር እንደማይፀና አውቆ በቁርጠኝነት ሲናገረው ይታየናል።
ከላይ እንዳነሳሁት አትምጪ ይቅር የሚለው ስንኝ የቁርጠኝነትና የክብር ገጹ ሲሆን ሌላው ደግሞ የፍቅርን ንፁህ መስዋዕትነትና ትህትና የሚያሳይ ድንቅ ምዕራፍ ነው።
እነዚህ ስንኞች ውስጥ የምናያቸው የጥላሁን ድርሳናት
እኔ ልሁን እንጂ የማልጠቅም እርካሽ ! የሚለው አገላለፅ በፍቅር ውስጥ ያለን ፍጹም ትህትና ያሳያል። ራሱን ዝቅ አድርጎ የሚወዳትን ሰው ግን ከፍ ያደርጋታል። ይህ እኔነት ጠፍቶ አንቺነት የነገሰበት የፍቅር ጫፍ ነው።
ከህይወቴ አብልጨ ሲል
ራስን አሳልፎ የመስጠት
ፍልስፍና በተግባር የሚያሳይ ታአምር ነው። ለሰው ልጅ ከህይወቱ በላይ ምንም የለውም ነገር ግን ፍቅር ያንን ውድ ህይወት እንኳ ከአንቺ አያበልጠውም ብሎ እንዲያምን ያደርገዋል።
ፍቅር ለሰላምና ለደስታ ብቻ ሳይሆን ለችግርና ለፈተናም ዝግጁ መሆኑን ይነግረናል።
መከራና ስቃይ ይቆየኝ ግዴለኝም
የሚወደው ሰው ደህንነትና ሰላም እስካለ ድረስ እሱ በራሱ ላይ ለሚመጣው መከራ ግድ የለውም። ይህ ነው እንግዲህ ፍቅርን ተአምር የሚያሰኘው እግዜር በጥበቡ ከአንቺ ብቻ አይለየኝ የሚለው ቃል ፍቅር በሰው ጥረት ብቻ ሳይሆን በመለኮታዊ ጥበብና ፈቃድ የሚፀና መሆኑን የሚያሳይ የልብ ፆሎት በመሆኑ መንፈሳዊ ልመና ይጨምርበታል ።
ታዲያ የዚህን ድምፃዊ ተአምራዊ ተቃርኖዎችን ስንመለከት
ጥላሁንን ልዩ የሚያደርገው በአንድ በኩል አትምጪ ይቅር ብሎ በክብር የመወሰን አቅም በሌላ በኩል ደግሞ ከህይወቴ አብልጨ እወድሻለሁ ብሎ ራስን የመስጠት ርህራሄ አብሮት መኖሩ ነው።
እነዚህ ሁለት ተቃራኒ የሚመስሉ ግን ጥልቅ የሆኑ የፍቅር ገጾች ናቸው።
ጥላሁን እነዚህን ሁሉ ስሜቶች በድምፅ ቀለም እየቀያየረ ሲያቀርባቸው ድምፁ ብቻ ሳይሆን ነፍሱ አብራ የምትዘፍን ይመስላል።
እንዲህ ያለውን ከህይወት በላይ የመውደድ ስሜት በዚህ ዘመን በብዛት እናገኘዋለን ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው። ምክኒያቱም
የጥላሁንን ጥበብ ከመዝፈን ባለፈ ወደ መፍጠር ደረጃ ከፍ ያደርገዋል።
ለምን ቢባል ጥላሁን ገሠሠ ዜማንና ግጥምን ሲያዋህድ የሚፈጠረው ነገር ተራ ሙዚቃ አይደለም ይልቁንም ያልተጠኑ ምስጢራዊ ተሰጥኦዎች ያሉበት ይመስላል
ብዙ አድናቂወቹ እንደ ሚስማሙበት ጥላሁን ገሠሠ ሲዘፍን ፍቅር ረቂቅ ሃሳብ መሆኑ ቀርቶ የሚዳሰስ የሚታይና የሚሰማ አካል ይኖረዋል።
ቃላቶቹ ከአፉ ሲወጡ ሕይወት ይዘራሉ ያፈቀረው ሰው ቁስሉ ይታየናል የናፈቀው ሰው ትንፋሹ ይሰማናል። ይህ ደግሞ በቴክኒክ ብቻ የሚመጣ ሳይሆን ከነፍስ የሚመነጭ ምትሃት በመሆኑ ፍቅር እንደ ሰው ቆሞ እንዲሄድ የማድረግ ጥልቅና ረቂቅ
ጥበብ ያለው ድምፃዊ መሆኑ ነው ።
ብዙዎቻችን ውስጣችን ያለውን ጥልቅ ፍቅር በቃላት መግለፅ ያቅተናል። ጥላሁን ግን ያንን መግለፅ ያቃተንን ስሜት ሰርቆ ወስዶ በዜማ አቅልጦ ወርቅ አርጎ መልሶ ለእኛው ይሰጠናል።
እኔንም እንዲህ ነው የሚሰማኝ! እንድንል ያደርገናል። ይህ ተሰጥኦው ነው ፍቅርን ስጋ ለብሶ ቆሞ እንዲሄድ የሚያደርገው።
ሌላው የጥላሁን ገሰሰ ድምፅ ሁለንተናዊ ድምፅ መሆኑ ነው። እድሜ ጾታ ወይም የትምህርት ደረጃ አይወስነውም። ህፃኑም አዋቂውም የተማረውም ያልተማረውም በዜማው ውስጥ የራሳቸውን ታሪክ ያገኛሉ።
ይህ ደግሞ ጥላሁን የሰው ልጅን የጋራ የፍቅር ህመም ጠንቅቆ እንደሚያውቅ ማሳያ ነው።
የጥላሁን ድምፅ በሳይንስ አልተጠናም እንጂ በውስጡ ትልቅ የፍቅር ላብራቶሪ ነበረው ማለት ይቻላል።
ግጥሙን ይቀበላል ጥሬ እቃ !
በድምፅ ቀለሙ ያዋህደዋል ሂደት !
በመጨረሻም ሕያው ፍቅርን ለዓለም ያበረክታል ውጤት !! በዚህ ምክኒያት
ጥላሁን ገሠሠ ሞቶም በሰዎች ልብ ውስጥ እንዲነግስ አድርጎታል :: ምክንያቱም የፈጠራቸው የፍቅር አካላት ዛሬም በየቤታችን በየመኪናችንና በየልባችን ውስጥ ቆመው እየሄዱ ነው።
ይህ የእውነት ተአምረኛ ተሰጥኦው ነው። ዛሬ ባለው ዘመናዊ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ እንዲህ ያለውን መንፈሳዊ ጥልቅነት ማግኘት እጅግ ብርቅ ሆኗል። ከእንስት ፍቅር ወጥተን ጥላሁንን ወደ ሐገር ፍቅር ስንመነዝረው የቆመበት ከፍታው ላይ እስከ አሁን ማንም ....ማንም አልደረሠበት ። በዚህ አጋጣሚ
በህይወቴ ዘመኔ በአይኔ ያየሁትን ምስክርነት ባቀርበው ደስ ይለኛል ጥለሁን ገሠሠ ከታሪክ መዝገብ በላይ የሆነ የአንድን ሕዝብ ማንነትና ወኔ የቀሰቀሰ የመንፈስ ተአምር ነው የምነግራችሁ ።
ጊዜው 1974 አስመራ የቀይ ኮኮብ ዘመቻ አሉላ አባ ነጋ አዳራሽ ውስጥ ይመስለኛል ።
ጥላሁን ገሠሠ ጋሻና ጎራዴ ይዞ የአርበኛ ልብስ ለብሶ አጥንቴም ይከስከስ ደሜም ይፍሠስላት
ግን ሐገሬን ጭራሽ አይደፍራትም ጠላት
እያለ መድረኩን ሞልቶት ብቅ ሲል ከባለስልጣን እሰከ ተራው ተመልካች ከመቀመጫው ተነስቶ በመቆም በማያቋርጥ ጩህትና ጭብጨባ ያጅቡታል ።
ጥላሁን ገሠሠ በዚያ ቅጽበት የዘፈነውን ብቻ ሳይሆን የኖረውንና የታሪካችንን ድምፅ ሆኖ ተመለከትኩት ።
ጥላሁን በህዝብ ጭብጨባና ጬህት ታጅቦ መድረኩ ላይ ሲንጎራደድ አዳራሹ ድብልቅልቁ ወጣ ።
ያን... ምህታታት የተሞላበት ትርኢት ስመለከት
የአድዋ ጀግኖች መቃብር ከፍተው የተነሱ ይመስል ነበር።
ማለቴ ጥላሁን በድምፁ ብቻ ሳይሆን በቆይታው ጊዜን የማቆም ወይም ታሪክን የመቀስቀስ ኃይል እንደነበረው የመመልከት ዕድል አግኝቻለሁ ።
ጥላሁንን በዚያች ቅፅበት
በሕይወት እያለ ሐውልቱን አቁሞ አዳራሹ ውስጥ ታሪኩን ፅፎት ወጣ ።
በእርግጥ ሐውልት የማይናገርና የማይሰማ የድንጋይ ምስል ነው ጥላሁን ግን በሕይወት ያለ የሚተነፍስ የሚዘፍንና የሚራመድ የኢትዮጵያዊነት ሐውልት ነበር።
ዛሬም ቢሆን ስራዎቹ ያንን ግርማ ሞገስና ያንን ሐውልታዊ ፅናት እያስታወሱኝ እስከእለተ ሞቴ ድረስ ልረሳው አልችልም እንዲህ አይነት ድርጊት
ፍቅር ስሜት ብቻ አይደለም ራስን አሳልፎ መስጠት ነው በጥላሁን ገሰሰ የሀገር ፍቅር ዜማዎች ውስጥ ኢትዮጵያን ደጋግመን እናያታለን
አጥንቴም ይከስከስ ደሜም ይፍሰስላት የሚለው ቃል ዛሬም ድረስ ፍፁም ....ፍፁም መስዋዕትነት ነው።
ሀገሩን እንደ ሚወዳት እናት ወይም ሚስት አድርጎ ለሷ ክብር መሞትን እንደ ትልቅ ፀጋ መቁጠር ከፍ ያለ የፍቅር ደረጃ መግለጫ ነው።
ተመልካቹ በሙሉ ሳይቀመጥ ከሁለት ጊዜ በላይ ይደገም እያለ መጠየቁ ጥላሁን ድምፃዊ ብቻ ሳይሆን መሪ መሆኑን በአንድ ዜማ ሕዝብን የማስተሳሰር በአንድ ወኔ በጋራ የማቆም ተአምራዊ አቅሙን አረጋግጨበታለሁ ።
በዚያች ቅፅብት ቲያትር ቤቱ በጩሄትና በጭብጨባ ቀውጢ ሲሆን ጥላሁን ገሠሠ በድምፁ ብቻ የጠላትን ምሽግ የሚያፈርስ ጀግና መስሎ ነበር የሚታየው ።
ምንም እንኳን ዛሬ በሞት ቢለየንም ያ አስመራ ላይ የተመለከትኩት የሐገር ፍቅር ስሜት ሐውልት ሆኖ በልቤ ውስጥ ተቀርፆ ቆሟል።
ጥላሁን ገሰሰን ልዩ የሚደርገው ሌላው መገለጫው
ለፍቅር ሲዘፍን የፍቅር ሐውልት
ለሀገር ሲዘፍን የጀግንነት ሐውልት
ለሰው ልጅ ክብር ሲዘፍን የሰብአዊነት ሐውልት ነው!
ለዚህ ስኬት ደግሞ ከጥላሁን ድምፅ ጀርባ የነበሩት የወርቃማው ዘመን ታላላቅ የጥበብ ሰዎች ገጣሚያንና የዜማ አቀናባሪዎች ሚና ከፍተኛ እንደነበር ምስክሩ ታሪክና ሕዝቡ ነው።
ጥላሁን ገሰሰ ግጥምና ዜማን
ከነጄነራል አማኑኤል አብርሃም
ሻምበል አፈወርቅ ዮሐንስ
ነጋሽ ገብረማርያም
ተስፋዬ አበበ አየለ ማሞ ሳህሌ ደጋጎ ክፍሌ አቦቸር ከመሳሰሉት የክብር ዘበኛ እና የፖሊስ ኦርኬስትራዎች
ተቀብሎ ሲያንቆረቁረው ሙዚቃው ከድምፅ አልፎ የሚዳሰስ ሕያው መንፈስ የመሆን አቅም ነበረው።
ዛሬ ላይ ሆኜ ያንን ትርኢት ሳስታውሰው ጥላሁን ለኢትዮጵያ ሙዚቃና ለኢትዮጵያዊነት ያለው ትርጉም ምን ያህል ጥልቅ ስሜት እንደሆነ አሁን ድረስ እንደ ህልም ይታየኛል ።
ያኔ መድረክ ላይ ሲወጣ የነበረው ግርማ ሞገስና ድምፁ ሲስተጋባ የተሰማኝ ስሜት ዛሬም ድረስ ዘፈኑን ስሰማው "የጦር ፊታውራሪ" የነበረ ጀግና ያህል ትዝ ይለኛል !!
ጥላሁን በመድረክ ላይ የነበረውን የበላይነት እና የሕዝብን ስሜት የመምራት ብቃቱን በሚገባ የመግለፅ አቅም ነበረው ።
ጥላሁን ዝም ብሎ ድምፃዊ ሳይሆን በዜማው የታጠቀ የሀገር መከታ ወታደርም ሆኖ እንደነበረ ማሳያ ነው ።
ለዚህ ነው የጥላሁን ገሠሠ የሀገር ፍቅር ዜማዎች ከጊዜና ከቦታ በላይ የሆኑ ናቸው የሚባሉት ። ለዚህም ነው ዛሬ ላይ ሆነን ስንሰማው የዛሬ 130 ዓመት በፊት የተነገረውን የዳግማዊ ምኒልክን የክተት አዋጅ የሚመስለን ።
ይህ የሚያሳየው ደግሞ ጥላሁን የኢትዮጵያን ታሪክ ኩራትና ነፃነት በድምፅ ቀርጾ ትውልድ እንዲወርሰው ማድረጉን ነው።
ወዳጆቼ
ስለ ጥላሁን ገሠሠ የሀገር ፍቅር ስሜት ስንናገር እነዚህ ሶስት መሰረታዊ እውነታዎች ጎልተው ይታያኛል ።
የቁርጠኝነት ድምፁን ስናደዳምጠው ጥላሁን "አገሬን" ሲል ዝም ብሎ ስም አይጠራም ለሀገሩ የሚሞትላትና የሚሰዋላት መሆኑን በቃናው ውስጥ ይሰማል። አጥንቴም ይከስከስ የሚለው ስንኝ ለዚህ ትልቅ ማሳያ ነው።
ጥላሁን ለሀገር ሲዘፍን መላው ኢትዮጵያዊ በአንድነት ቆሞ ፊታውራሪዬ ብሎ እንዲከተለው ያደርጋል።
ይህ ደግሞ በታሪካችን ውስጥ የታየ ትልቅ የጥበብ ተጽዕኖ ነው።
ከ130 ዓመት በፊት የነበረውን የአድዋ ጀግንነት ዛሬ ላለው ትውልድ በስሜት አገናኝቶ ማቅረብ የሚችለው እንደ ጥላሁን ያለ "የታሪክ ድልድይና የታሪክ ባለአደራ" ሲኖር ብቻ ነው።
እንኳንስ ደስታየን የሰውነቴን ሠው
እንኳን ነፃነቴን ፀጋ ክብሬን ትቸው
በናት አገር ምድር በሚያውቀኝ በማውቀው ...
ስቃይ መከራዬን ከአንችው ዘንድ ያድርገው ። የሚለው
ጥላሁን ለኢትዮጵያ የነበረውን ፍቅር ከምንም በላይ የሚያሳይ ነው። ከባዕድ አገር ደስታ ይልቅ የሀገሩን መከራ የመረጠበት የሞቱ አጋጣሚ ደግሞ ለሀገሩ ያለውን ፍቅር በደሙ ያረጋገጠበት ታላቅ ክስተት ነው ።
ጥላሁን ከአሜሪካ ተነስቶ ለፋሲካ በዓል ወደ ሀገሩ መግባቱና በዚያው ዕለት ማረፉ፣ "በሀገሬ አፈር ልቀበር" የሚለውን ጥልቅ የኢትዮጵያዊያን ምኞት የፈጸመበት ነው ይህ ቀረኝ የማይል የሚያሰኘው እስከ መጨረሻው ትንፋሹ ድረስ ከሀገሩና ከሕዝቡ ጋር መቆየቱ ነው ።
ሲሞት መላው የአዲስ አበባ ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ አስከሬኑን ሲሸኜው ጥላሁን ለሕዝቡ የሰጠውን ፍቅር ሕዝቡ በታላቅ ክብር የመለሰለት መሆኑን ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን ህያው ምስክር ናት ። ያ ለቅሶ የአንድ ድምፃዊ ስንብት ሳይሆን የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅና የልብ ትርታ ሽኝት ነበር።
ጥላሁን በሕይወቱና በሞቱ ሀገርን መውደድ ማለት ትርጉሙን እስከ ሞት ድረስ መታመንን አረጋግጦበታል።
ሰውን መውደድ ! አብሮ ማልቀስና መቆም ሙያን መውደድ እስከ መጨረሻዋ ትንፋሽ ድረስ መዘመር ለኢትዮጵያዊያን ከድምፃዊነት በላይ የአንድነት ምልክት መሆን ነው።
እኔ በዓይኔ ያየሁትን በልቤ የሰነድኩትን ይህንን ታሪክ ለሚቀጥለው ትውልድ ሊተላለፍ የሚገባው የፍቅርና የሀገር አምልኮ ትልቅ ትምህርት ይሆናል ብየ ሳዘጋጀው ጥላሁን ገሠሠ
ትንፋሼ ተቀርፆ ይቀመጥ ማልቀሻ ይህ ነው የሞትኩለት የኔ ማስታወሻ
ታሪኬ ነው ድምፄ በማለት ያንጎራጎረው ሙዚቃ ከፍቼ እያዳመጥኩ ነበር።
ይህ ስንኝ ጥላሁን ገሠሠ አስቀድሞ በድምፁ የህይወቱ ታሪክ የሞቱ ማስታወሻ እና የሀገሩ ውበት መገለጫ እንደሚሆን ተረድቶት የተጫወተው ነበር ማለት ይቻላል ። ጥላሁን በጥቁርና ነጭ ወረቀት ላይ የሰፈረ ኑዛዜ ሳይሆን የተውልን በህይወት ቆሞ በዜማ የተናዘዘው ድንቅ ስንብት ነበረ ።
እነዚህ ስንኞች የጥላሁንን የጥበብ ክብርና ትህትና ሲገለፅበት እያዳመጥኩት ነበር ይህን ታሪክ የፃፍኩት ።
ወዳጃቸ
የጥላሁን ገሠሠ ድምፅ ዝም ብሎ የአየር ንዝረት አይደለም፤ ማንነቱ፣ ታሪኩና ለሀገሩ የከፈለው መስዋዕትነት ነው። በጩኸት መኖሬን ማለቱ ለሀገርና ለፍቅር ሲል ድምፁን እስከ መጨረሻው የጥገታ ነጥብ ድረስ መጠቀሙንና ለዚህም መሞቱን ያሳያል።
ድምፄን ሰምቶ ያዝናል ለረገፈው አፅሜ ሲል
እጅግ ልብ ይነካል !
ጥላሁን በከፍታው ላይ ሆኖ እንኳ ያስቀየምኩት ቢኖር ብሎ ይቅርታን ይጠይቃል። የሞተውን አፅሙን ሳይሆን የቀረውን ድምፁን ሰምተው ሰዎች እንዲያዝኑለትና ይቅር እንዲሉት መመኘቱ የሰው ልጅነቱንይቅርታና ትህትናውን
ፍርጥ አድርጎ ያሳያል።
ጥላሁን ገሠሠ በድምፁና በህይወቱ የሰራው ትልቁ ስራ ፍቅርንና ኢትዮጵያዊነትን ማዳን ነበር። ጥላሁን ከቀላል ስሜትነት አልፎ ሕይወት መስዋዕትነትና የሀገር ፍቅር ጥግ መሆኑን በሚገባ አስገንዝቦናል።ጥበብ እንዴት የአንድን ሕዝብ ወኔና ማንነት እንደምትቀርፅ ጥላሁን ትልቅ ማሳያ ነው።
ፍቅር ተግባር ነው ፍቅር ዝም ብሎ የሚሰማን ስሜት ሳይሆን እንደ ጥላሁን ዜማዎች ራስን አሳልፎ እስከ መስጠት የሚደርስ ውሳኔ መሆኑን መረዳት ከባድ አይደለም ።
ጥላሁን ገሰሰ የሚዘፈነው ለጆሮ ብቻ ሳይሆን ለህሊና እና ለነፍስ ጭምር ይመስለኛል ።
ጥላሁን ዛሬ በሥጋ ቢለየንም ታሪኬ ነው ድምፄ ብሎ እንደተናዘዘው ሁሉ ዛሬም በየልባችን ውስጥ ንጉሥ ሆኖ ይኖራል።እሱ ለሀገር ብቻ ሳይሆን ለሰው ልጅ ስቃይ የሚራራ የህሊና ድምፅ ነበረው።
የሀገር ፍቅር ለአፈርና ለሰንደቅ ዓላማ የሚከፈል የአጥንትና የደም መስዋዕትነት ሲሆን ጥላሁን ገሠሠ በስጋ ቢለየንም ያ በሕይወት ያለ ሐውልት ግን በዜማዎቹ ውስጥ ሁሌም አዲስ ሆኖ ይኖራል።
ባጭሩ የጥላሁን መሞት ዝም ብሎ የአንድ ድምፃዊ ማለፍ ብቻ አልነበረም የአንድ ዘመን መቋጫ የአንድ ትልቅ ተስፋ መደብዘዝ እና በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ የሚበራው የሙዚቃ ኮከብ ወድቆ ሲሰበር
ሰማይ ባዶ የሆነ ያህል ተሰምቶናል።
ጥላሁን ገሠሠ በደስታ ጊዜ አብሮን የሚጨፍር በጦርነት ጊዜ ፊታውራሪ ሆኖ የሚያዘምት በረሃብና በችግር ጊዜ ደግሞ አብሮን የሚላቀስ የሕዝብ ልብ ነበር ።
ጥላሁንን ከአቅም በላይ ያደረገው ይሄው ሁለንተናዊነቱ ነው። ለፍቅር ለሀገርና ለሰብአዊነት የነበረው ጽናት እሱ ሞቶም እንዲኖር አድርጎታል።
የጥላሁን ገሠሠ ዘፈኖች "ኢትዮጵያዊ ስነ-ሰብዕና" የሚባል የፍልስፍና ዘርፍ ቢኖር የዛ ዘርፍ ዋና መማሪያ መፅሐፍ ይሆኑ ነበር ።ብቻ
የጥላሁንገሰሰ ሕይወት ልክ እንደ አንድ የተቀደሰ መፅሐፍ በመሆኑ እራሡ ከፍቶ እራሱ ዘግቶት አልፏል ።
ለዚህ ታላቅ ድምፃዊ በተወለደበት ከተማ አዲስ አበባ ላይ ዘላለማዊ ምልክት ሆኖ እንዲቀመጥ ሐውልቱ ስለቆመለት ደስታዬ ወደር የለውም ።
ነፍስ ይማር !!
የሚበራው የሙዚቃ ኮከብ "
ከአለባቸው ደሳለኝ አበሻ (ለንደን)
#ethiopia | "ድምፁ የሀገር ሰንደቅ ዓላማ ያህል ክብር የሚሰጠው ጥላሁን ገሰሰ ለግማሽ ክፍለ ዘመን ያህል በኢትዮጵያ ሙዚቃ ውስጥ በነበረው ከፍተኛ አስተዋፅኦ የኢትዮጵያ ሙዚቃ ንጉሥ በሚል መጠሪያ ይታወቃል።
ለዚህ የጥበብ ሰው እንዲህ ያለ ጥልቅ እና ልብ የሚነካ ትዝታ ማዘጋጄት የሚቻለው የጥላሁን ገሰሰን ስራዎችን ብቻ ሳይሆን የእርሱን የውስጥ ማንነት ሠብዕናን ለጥበብ የነበረውን ፍቅር በሚገባ የተረዳ መሆን አለበት ።
ወይንም ደግሞ
የዚህን ታላቅ ምትሐተኛ ድምፃዊ የጥበብ ልክና የድምፅ ብቃት በአግባቡ ለመረዳት የእርሱን ግለ ታሪክ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ዘመናዊ ሙዚቃ ታሪክና የጥላሁን ገሰሰን ሰፊ የሥራ ክምችቶች በጥልቀት መመርመር የግድ ይላል።
ምክኒያቱም
ጥላሁን ገሰሰ ማለት የኢትዮጵያ የ50 ዓመታት የደስታ የሐዘን የድልና የሽንፈት ታሪክ በድምፅ የተቀረጸበት "ሕያው ማህደር" ነው።
ጥላሁን ገሰሰ ድምፁን እንደፈለገ የማዘዝ Vocal Control ልዩ ተሰጥኦ ነበረው።
በጣም ረጅምና ከፍተኛ ድምፅ በሚጠይቁ High notes እንዲሁም በጣም ረጋ ያሉና ዝቅተኛ ድምፅ በሚሹ Low notes ዜማዎች ላይ እኩል ብቃት ነበረው።
የትንፋሽ ቁጥጥሩ ረጅም ስንኞችን ሳያቋርጥና ትንፋሽ ሳይጠረው የመጨረስ ችሎታው የሚደነቅ ነበር።
የጥላሁንን ስራዎች ስንመረምር በአንድ የሙዚቃ ዘውግ ብቻ ያልተገደበ መሆኑን እንረዳለን
ባህላዊና ዘመናዊ የባህል ሙዚቃዎችን ከዘመናዊ መሣሪያዎች ኦርኬስትራ ጋር አዋህዶ በማቅረብ ረገድ ቀዳሚ ነበር።
በጥላሁን ገሠሠ ድምፅ ያልተዘፈነ የሕይወት ክፍል የለም ማለት ይቻላል ።
ከጥልቅ የፍቅር ስሜት እስከ ሃገር ፍቅር ከማህበራዊ ትችት እስከ መንፈሳዊ መዝሙራት ድረስ የተፃፉ ግጥሞችና ዜማዎች የጥላሁንን ገሠሠን ድምፅ ለማድመቅ ሳይሆን ለመፈተን ጭምር የተዘጋጁ ይመስሉ ነበር።
በህይወት በቆየባቸው ሦስት የተለያዩ ሥርዓቶች በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በደርግና በኢህአዴግ ውስጥ አልፏል። በእነዚህ ሁሉ ጊዜያት የሕዝብ ተወዳጅነቱን ጠብቆ መቆየቱ የሙዚቃ ሥራዎቹ ከፖለቲካዊ ለውጦች በላይ የሕዝብን የልብ ትርታ የሚነኩ መሆናቸውን ያሳያል።
ባጭሩ ጥላሁን ገሰሰ ለኢትዮጵያ ሙዚቃ ያለው አስተዋጽኦ ልክ እንደ አንድ ትልቅ "ኢንሳይክሎፒዲያ" ነው። አንዱን ገጽ አንብቦ ስለ መጽሐፉ ሙሉ ግንዛቤ ማግኘት እንደማይቻል ሁሉ
አንዱን ዘፈን አዳምጦ ስለ ጥላሁን ገሰሰ ማወቅ አይቻልም ።
እያንዳንዱ ዘፈኑ የራሱ የሆነ የቴክኒክ የታሪክና የስሜት ጥልቀት አለው።
ስለዚህ የጥላሁንን ታላቅነት ለመረዳት የኢትዮጵያን የሙዚቃ ጉዞ አብሮ መመርመር የግድ ነው ያልኩት ወድጄ አይደለም ።
ዘፈኖቹን ሲዘፍን በቃላት ብቻ ሳይሆን በፊቱ መግለጫና በሰውነት እንቅስቃሴው Body Language ጭምር ስሜቱን ለታዳሚው ያጋባ ነበር።
በተለይ የሐዘን ዜማዎችን ሲዘፍን አብሮ የሚያለቅስ የደስታ ሲሆን ደግሞ አብሮ ፈገግ የሚል ድምፃዊ ተዋና ጭምር ነበረ በዘፈኖቹ ውስጥ ሰውን ማክበርን ስራን መውደድንና አንድነትን ይሰብካል። ዘፈኑ የሰውን ልጅ ክብርና ማንነት የሚተነትን ድንቅ ስራ የሚሰራ ምትሀተኛ ድምፃዊ ነበር ።
ጥላሁን ገሰሰ በአንድ ወቅት በመድረክ ላይ እያለ በደረሰበት የጉሮሮ ህመም ምክንያት ለተወሰነ ጊዜ ድምፁ ተዘግቶ ነበር። ያን ጊዜ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ተጨንቆና ፀልዮ ድምፁ ሲመለስለት ያደረገው የመጀመሪያ ኮንሰርት በዚያን ወቅት በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛውን የሰው ቁጥር ያስመዘገበ ነበር ። ይህ የሚያሳየው ሕዝቡ ለጥላሁን ያለው ፍቅር ከአንድ ድምፃዊ በላይ እንደ ቤተሰብ አባል የሚያየው መሆኑን ነው።
ስለ ፍቅር ብቻ ሳይሆን ስለ ሰው ልጅ ሕይወት ባዶነት የሚተርክ ጥልቅ ፍልስፍና ነበረው ።
ታዋቂው የኢትዮጵያ የሙዚቃ ንጉሥ ክቡር ዶክተር ጥላሁን ገሰሰ መስከረም 17 ቀን 1933 ዓ.ም አዲስ አበባ ውስጥ ተወልዶ ያደገው ግን በወሊሶ ከተማ ነው ።
ጥላሁን በ1950ዎቹ መጀመሪያ ላይ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት መጀመሪያ ሐገር ፍቅር ቲያትርን በኋላም ዝነኛውን የክብር ዘበኛ የሙዚቃ ቡድንን ተቀላቅሎ ከዕንስት ፍቅር እስከ አገር ፍቅር ከባህላዊ እስከ ዘመናዊ ሙዚቃ በድምፃዊነት ከ400 በላይ ዘፈኖችን ተጫውቶ ልዩ ብቃቱን አስመስክሯል ።
ጥላሁን
ለኢትዮጵያ ሙዚቃ ላበረከተው ወደር የለሽ አስተዋጽኦ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ተሰጥቶታል። ጥላሁን ገሠሠ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው
በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ሚያዝያ 11 ቀን 2001 ዓ.ም. የፋሲካ እለት ሲሆን በድንገተኛ የልብ ህመም ምክንያት አርፎ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የቀብር ሥነሥርዓቱ ተፈጽሟል።
የክቡር ዶክተር ጥላሁን ገሰሰ ማረፍ መላውን የኢትዮጵያ ሕዝብና የጥበብ አፍቃሪወችን በከፍተኛ ድንጋጤና ሃዘን ውስጥ ጥሎ የነበረ ክስተት ነው። በወቅቱ በጋዜጦች በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተላለፉት መልዕክቶች ጥላሁን ለሀገሩ ያለውን ትልቅ ቦታ የሚያንፀባርቁ ነበሩ።
በአዲስ አበባ ከተማ የነበሩ የታክሲ አሽከርካሪዎች ሐዘን ፈፅሞ የማይረሳ ነበረ ።
ለጥላሁን ገሰሰ ክብር ሲሉ ለቀናት ጥቁር ጨርቅ በታክሲዎቻቸው ላይ አስረውና የእርሱን ሙዚቃ ብቻ ከፍተው በማጫወት ሃዘናቸውን ገልፀውለታል።
የጥላሁን ገሰሰ ሞት በሀገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃም ትኩረት አግኝቶ ነበር።
ታዋቂው ደራሲ ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህንም
እንዲህ አሉ ።
"ጥላሁን የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ድምፅ ነው። እርሱ ሲዘፍን መላው ኢትዮጵያዊ ራሱን ያዳምጣል።"
ድምፃዊ ማህሙድ አህመድ"ጥላሁን ለእኛ ለድምፃውያን መምህራችን ብቻ ሳይሆን የሙዚቃው ዓምድ ነበር። ጥላሁን ሞተ ማለት የኢትዮጵያ ሙዚቃ ግማሽ አካሉን አጣ ማለት ነው።" ሲል ቁጭቱን ገልፀዋል ።
በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ አዲስ አበባውያን ወደ አደባባይ በመውጣት "ንጉሥ አይሞትም" እያሉ ሲያለቅሱ እንደነበር በታሪክ ተመዝግቧል።
ይህም አንድ ድምፃዊ በሀገር ደረጃ ያለውን ክብርና ተሰሚነት ያሳየ ትልቅ ክስተት ነበር።
አንድ የልብ አድናቂው የሆነ ሠው በማህበራዊ ሚዲያ እንዲህ ብሎ ፅፎት አንብቢያለሁ ።
" በእርግጥም ጥላሁን በድምፁ ተአምር የመስራት አቅም ነበረው። ድምፁ ተስፋ የቆረጠውን የሚያፅናና የታመመውን የሚፈውስና የራቀውን የሚያቀራርብ
ስለነበረ ድምፁ ተቀርፆ ስለቀረ ቢሞትም ስንናፍቀው እናገኘዋለን ስናዝን እናለቅስበታለን ሀገራችን ስትጠራ በእሱ ድምፅ አቤት ብለን ለአንድነቷ እንቆማለን" በማለት ጥላሁንን ገልፆት ነበር ።
ሌላው የቅርብ ጓደኛው የጥበብ ሰው ደበበ እሸቱ ነው
"ጥላሁን በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ለሀገሩ የዘመረ በችግር ጊዜ ደግሞ ድምፁን ለድሆች የሰጠ
ታላቅ ሰው ነው።
የሞተው በስጋ ቢሆንም በዜማው ቅላፄና በግጥም ስንኞች ውስጥ "ዘላለማዊ" ሆኖ ተተክሏል።
እንዲህ ያለ ድምፅ ዓለማችን በአንድ ዘመን አንዴ ብቻ የምትለግሰን ስጦታ ነው "
ሲል ምስክርነቱን ገልጿል።
በእርግጥም ጥላሁን የዘመናዊ ሙዚቃችን "ፊደል" እና "መዝገበ ቃላት" ሆኖ አልፏል። ከድምፅ ጥራት በላይ የዜማ አጣጣልና ስሜትን የመግለጽ ጥበቡ ማንም የማይደረስበት ከፍታ ላይ ስለነበር በአንድ አባባል ብቻ ጥላሁንን መግለፅ አይቻልም።
እሱ ባለብዙ ምዕራፍና ተነቦ የማይጠገብ ባለ ብዙ ገጽ ድርሳን ነው !
ጥላሁን ለሙያው ብቻ ሳይሆን ለሰው ልጅ የነበረው ሰብአዊ ክብርም ድንቅ ነበር። ረሀብ ሲመጣ በዜማው የሚማፀን ሀገር ስትቸገር አጥንቴም ይከስከስ ብሎ የሚቆም እና ለሰው ልጅ ፍቅር ቅድሚያ የሚሰጥ የጥበብ ሰው ነው ። ባጭሩ ጥላሁን ገሠሠ ማለት ለኢትዮጵያውያን የድምፅ ብቻ ሳይሆን የህሊና ምስክር ነው።
ዛሬም ድረስ ስሙ ሲነሳ አብሮ የሚነሳው ክብሩ ትህትናውና
ያ የማይደገም ማንነቱ ነው።
ጥላሁን ገሠሠን የመሠለ ታላቅ ሰው የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃን የአዋለደ ብለን ብንገልፀው ተገቢ ይመስለኛል ከጥላሁን ገሠሠ ስራዎች መካከል ይህማ ተአምር ነው የሚያሰኜኘኝ ሁልጊዜ ብሰማቸው አዲስ የሚሆኑብኝ ብዙ ዘፈኖች ቢኖሩትም "እዩት ስትናፍቀኝ ከአጠገቤ እያለች" የሚለው ስንኝ ሲነሳ ግን የጥላሁንን ድምፅና ያንን የሚመስጥ አዘፋፈኑን አብሮ የመስማት ያህል ይመስጠኛል እዩት ስትናፍቀኝ ከአጠገቤ እያለች
እንዲህ ያለው መውደድ ለወሬም አይመች ! የሚለው ግጥም የፍቅርን ረቂቅነትና የማይመረመር ባህሪ በአጭር ቃላት የገለጸበት ድንቅ ስራው ነው።
ጥላሁን ለዚህ ዘፈን የሰጠው እረዥም ትንፋሽና በመድረክ ላይ ቆሞ የአይን አስተያየቱ የልዩ ተሰጥኦው መገለጫዎቹ ናቸው።
የሠው ልጅ ናፍቆት ብዙውን ጊዜ ትዝታው የሚመጣው ሰው ሲርቅ ነው። ነገር ግን ጥላሁን አጠገቤ እያለች ናፈቀችኝ ማለቱ ፍቅር ከስጋዊ መገኘት በላይ የሆነ የነፍስ ጥማት መሆኑን ስጋ አልብሶ አሳይቶናል ።
ይህ ለወሬ የማይመች ቃላት የማይገልፁት ጥልቅ ስሜት ነው ። ይህንንም በዚያ ረጅም ትንፋሽ ነፍስን በሚያከነፍ ድምፁ ሲያዜመው እውነቱን በውስጣችን ውስጥ እናገኘዋለን።
ጥላሁን ሲዘፍን ትንፋሹን የሚጠቀምበት መንገድ እና ስሜቱን በድምፅ ቀለም የመቀየር ችሎታው ምትሐተኛ ያሰኘዋል። ያንን የናፍቆት ጣጣ በገዛ ራሱ ላይ አድርጎ ሲያዜመው አድማጩ የራሱ ህመም አድርጎ እንዲቀበለው የማድረግ ልዩ ኃይል ነበረው።
ጥላሁን ገሠሠ በስጋ ቢለየንም በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ ግን አሁንም ንጉሥ ነው።
ትውልድ ያልፋል ጥላሁን ግን ይኖራል።
ሙዚቃ ይቀየራል የጥላሁን ስራዎች ግን ሁልጊዜ አዲስ ናቸው።
ሰላም ሲጠፋ ጥላሁን ፍቅር ይላል ሀገር ስትናፈቅ ጥላሁን ሀገሬ ይላል።
ጥላሁን ገሠሠ በድምፁ ብቻ ሳይሆን ለፍቅር በሰጠው ክብርን በገለፀበት ጥበብ የኢትዮጵያ የዘላለም የፍቅር አምባሳደር ነው።
እንዲህ ያለው የጥበብ ሰው የፍቅርን ኃያልነት በእሱ ስራዎች ውስጥ ስንመለከት በእርግጥም ፍቅር ስሜት ብቻ አይደለም የሚለውን ሃሳብ በጥላሁን ዜማዎች ውስጥ ሙሉ ማረጋገጫውን እናገኛለን ጥላሁን ገሠሠ የፍቅርን ሌላኛውን ገጽታ ቁርጠኝነትንና ክብርን ያሳየበት ድንቅ ስራው ነው። ከላይ እንደገለፅኩት ፍቅር ራስን አሳልፎ መስጠት ነው
እዚህ ዘፈን ላይ ደግሞ ፍቅር ሁለትዮሽ መረዳዳት መሆኑን ይነግረናል።
ቻልኩት ፍቅር ለብቻዬ !!
ይህ አገላለጽ በጣም የሚቆረቁር ነው። ፍቅር እንደ አንድ ሸክም ሆኖ አንደኛው ወገን ብቻውን ሲሸከመው የሚሰማውን ድካም ያሳያል። "ለብቻዬ መሸከም ሰልችቶኛል" የሚል የልብ ጩኸት አለበት። ፍቅር የሁለት ሰው ቅኝት እንጂ የአንድ ሰው ብቸኛ ትግል መሆን እንደሌለበት ያስገነዝበናል።
ስለ ፍቅር አልገባሽም
እዚህ ጋር ጥላሁን ፍቅር ማለት ዝም ብሎ አብሮ መሆን ሳይሆን ጥልቅ የሆነ
ሚስጥር ወይም ትርጉም እንዳለው ይገልጻል። ግዴለሽነት እና ችላ ማለት ፍቅርን የሚገድሉ መርዞች መሆናቸውን በምሬት ይናገራል።
አትምጪ ይቅር ሲል ደግሞ የክብር ውሳኔውን ያሳውቃል ።
ፍቅር ስሜት ብቻ አለመሆኑን ያረጋግጣል። አንድ ሰው በጥልቅ እያፈቀረ ግን ክብሩ ሲነካ ወይም ምላሽ ሲያጣ ይቅር ብሎ የመወሰን አቅም ሊኖረው እንደሚገባ ያሳያል።
ፍቅር መስዋዕትነት ቢሆንም ዋጋ በማይሰጠው ቦታ ላይ ግን ራስን ማዳንና ይቅር ማለትም የፍቅር አካል ነው። የሚገርመው ደግሞ ጥላሁን ይህነን ዘፈን ሲዘፍነው በቁጣና በቁጭት ሳይሆን በጥልቅ ሀዘንና በከበረ ስሜት ነው። ያንን አትምጪ ይቅር የሚለውን ቃል ሲያወጣው ውስጡ እየፈለጋት ግን መከባበር የሌለበት ፍቅር እንደማይፀና አውቆ በቁርጠኝነት ሲናገረው ይታየናል።
ከላይ እንዳነሳሁት አትምጪ ይቅር የሚለው ስንኝ የቁርጠኝነትና የክብር ገጹ ሲሆን ሌላው ደግሞ የፍቅርን ንፁህ መስዋዕትነትና ትህትና የሚያሳይ ድንቅ ምዕራፍ ነው።
እነዚህ ስንኞች ውስጥ የምናያቸው የጥላሁን ድርሳናት
እኔ ልሁን እንጂ የማልጠቅም እርካሽ ! የሚለው አገላለፅ በፍቅር ውስጥ ያለን ፍጹም ትህትና ያሳያል። ራሱን ዝቅ አድርጎ የሚወዳትን ሰው ግን ከፍ ያደርጋታል። ይህ እኔነት ጠፍቶ አንቺነት የነገሰበት የፍቅር ጫፍ ነው።
ከህይወቴ አብልጨ ሲል
ራስን አሳልፎ የመስጠት
ፍልስፍና በተግባር የሚያሳይ ታአምር ነው። ለሰው ልጅ ከህይወቱ በላይ ምንም የለውም ነገር ግን ፍቅር ያንን ውድ ህይወት እንኳ ከአንቺ አያበልጠውም ብሎ እንዲያምን ያደርገዋል።
ፍቅር ለሰላምና ለደስታ ብቻ ሳይሆን ለችግርና ለፈተናም ዝግጁ መሆኑን ይነግረናል።
መከራና ስቃይ ይቆየኝ ግዴለኝም
የሚወደው ሰው ደህንነትና ሰላም እስካለ ድረስ እሱ በራሱ ላይ ለሚመጣው መከራ ግድ የለውም። ይህ ነው እንግዲህ ፍቅርን ተአምር የሚያሰኘው እግዜር በጥበቡ ከአንቺ ብቻ አይለየኝ የሚለው ቃል ፍቅር በሰው ጥረት ብቻ ሳይሆን በመለኮታዊ ጥበብና ፈቃድ የሚፀና መሆኑን የሚያሳይ የልብ ፆሎት በመሆኑ መንፈሳዊ ልመና ይጨምርበታል ።
ታዲያ የዚህን ድምፃዊ ተአምራዊ ተቃርኖዎችን ስንመለከት
ጥላሁንን ልዩ የሚያደርገው በአንድ በኩል አትምጪ ይቅር ብሎ በክብር የመወሰን አቅም በሌላ በኩል ደግሞ ከህይወቴ አብልጨ እወድሻለሁ ብሎ ራስን የመስጠት ርህራሄ አብሮት መኖሩ ነው።
እነዚህ ሁለት ተቃራኒ የሚመስሉ ግን ጥልቅ የሆኑ የፍቅር ገጾች ናቸው።
ጥላሁን እነዚህን ሁሉ ስሜቶች በድምፅ ቀለም እየቀያየረ ሲያቀርባቸው ድምፁ ብቻ ሳይሆን ነፍሱ አብራ የምትዘፍን ይመስላል።
እንዲህ ያለውን ከህይወት በላይ የመውደድ ስሜት በዚህ ዘመን በብዛት እናገኘዋለን ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው። ምክኒያቱም
የጥላሁንን ጥበብ ከመዝፈን ባለፈ ወደ መፍጠር ደረጃ ከፍ ያደርገዋል።
ለምን ቢባል ጥላሁን ገሠሠ ዜማንና ግጥምን ሲያዋህድ የሚፈጠረው ነገር ተራ ሙዚቃ አይደለም ይልቁንም ያልተጠኑ ምስጢራዊ ተሰጥኦዎች ያሉበት ይመስላል
ብዙ አድናቂወቹ እንደ ሚስማሙበት ጥላሁን ገሠሠ ሲዘፍን ፍቅር ረቂቅ ሃሳብ መሆኑ ቀርቶ የሚዳሰስ የሚታይና የሚሰማ አካል ይኖረዋል።
ቃላቶቹ ከአፉ ሲወጡ ሕይወት ይዘራሉ ያፈቀረው ሰው ቁስሉ ይታየናል የናፈቀው ሰው ትንፋሹ ይሰማናል። ይህ ደግሞ በቴክኒክ ብቻ የሚመጣ ሳይሆን ከነፍስ የሚመነጭ ምትሃት በመሆኑ ፍቅር እንደ ሰው ቆሞ እንዲሄድ የማድረግ ጥልቅና ረቂቅ
ጥበብ ያለው ድምፃዊ መሆኑ ነው ።
ብዙዎቻችን ውስጣችን ያለውን ጥልቅ ፍቅር በቃላት መግለፅ ያቅተናል። ጥላሁን ግን ያንን መግለፅ ያቃተንን ስሜት ሰርቆ ወስዶ በዜማ አቅልጦ ወርቅ አርጎ መልሶ ለእኛው ይሰጠናል።
እኔንም እንዲህ ነው የሚሰማኝ! እንድንል ያደርገናል። ይህ ተሰጥኦው ነው ፍቅርን ስጋ ለብሶ ቆሞ እንዲሄድ የሚያደርገው።
ሌላው የጥላሁን ገሰሰ ድምፅ ሁለንተናዊ ድምፅ መሆኑ ነው። እድሜ ጾታ ወይም የትምህርት ደረጃ አይወስነውም። ህፃኑም አዋቂውም የተማረውም ያልተማረውም በዜማው ውስጥ የራሳቸውን ታሪክ ያገኛሉ።
ይህ ደግሞ ጥላሁን የሰው ልጅን የጋራ የፍቅር ህመም ጠንቅቆ እንደሚያውቅ ማሳያ ነው።
የጥላሁን ድምፅ በሳይንስ አልተጠናም እንጂ በውስጡ ትልቅ የፍቅር ላብራቶሪ ነበረው ማለት ይቻላል።
ግጥሙን ይቀበላል ጥሬ እቃ !
በድምፅ ቀለሙ ያዋህደዋል ሂደት !
በመጨረሻም ሕያው ፍቅርን ለዓለም ያበረክታል ውጤት !! በዚህ ምክኒያት
ጥላሁን ገሠሠ ሞቶም በሰዎች ልብ ውስጥ እንዲነግስ አድርጎታል :: ምክንያቱም የፈጠራቸው የፍቅር አካላት ዛሬም በየቤታችን በየመኪናችንና በየልባችን ውስጥ ቆመው እየሄዱ ነው።
ይህ የእውነት ተአምረኛ ተሰጥኦው ነው። ዛሬ ባለው ዘመናዊ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ እንዲህ ያለውን መንፈሳዊ ጥልቅነት ማግኘት እጅግ ብርቅ ሆኗል። ከእንስት ፍቅር ወጥተን ጥላሁንን ወደ ሐገር ፍቅር ስንመነዝረው የቆመበት ከፍታው ላይ እስከ አሁን ማንም ....ማንም አልደረሠበት ። በዚህ አጋጣሚ
በህይወቴ ዘመኔ በአይኔ ያየሁትን ምስክርነት ባቀርበው ደስ ይለኛል ጥለሁን ገሠሠ ከታሪክ መዝገብ በላይ የሆነ የአንድን ሕዝብ ማንነትና ወኔ የቀሰቀሰ የመንፈስ ተአምር ነው የምነግራችሁ ።
ጊዜው 1974 አስመራ የቀይ ኮኮብ ዘመቻ አሉላ አባ ነጋ አዳራሽ ውስጥ ይመስለኛል ።
ጥላሁን ገሠሠ ጋሻና ጎራዴ ይዞ የአርበኛ ልብስ ለብሶ አጥንቴም ይከስከስ ደሜም ይፍሠስላት
ግን ሐገሬን ጭራሽ አይደፍራትም ጠላት
እያለ መድረኩን ሞልቶት ብቅ ሲል ከባለስልጣን እሰከ ተራው ተመልካች ከመቀመጫው ተነስቶ በመቆም በማያቋርጥ ጩህትና ጭብጨባ ያጅቡታል ።
ጥላሁን ገሠሠ በዚያ ቅጽበት የዘፈነውን ብቻ ሳይሆን የኖረውንና የታሪካችንን ድምፅ ሆኖ ተመለከትኩት ።
ጥላሁን በህዝብ ጭብጨባና ጬህት ታጅቦ መድረኩ ላይ ሲንጎራደድ አዳራሹ ድብልቅልቁ ወጣ ።
ያን... ምህታታት የተሞላበት ትርኢት ስመለከት
የአድዋ ጀግኖች መቃብር ከፍተው የተነሱ ይመስል ነበር።
ማለቴ ጥላሁን በድምፁ ብቻ ሳይሆን በቆይታው ጊዜን የማቆም ወይም ታሪክን የመቀስቀስ ኃይል እንደነበረው የመመልከት ዕድል አግኝቻለሁ ።
ጥላሁንን በዚያች ቅፅበት
በሕይወት እያለ ሐውልቱን አቁሞ አዳራሹ ውስጥ ታሪኩን ፅፎት ወጣ ።
በእርግጥ ሐውልት የማይናገርና የማይሰማ የድንጋይ ምስል ነው ጥላሁን ግን በሕይወት ያለ የሚተነፍስ የሚዘፍንና የሚራመድ የኢትዮጵያዊነት ሐውልት ነበር።
ዛሬም ቢሆን ስራዎቹ ያንን ግርማ ሞገስና ያንን ሐውልታዊ ፅናት እያስታወሱኝ እስከእለተ ሞቴ ድረስ ልረሳው አልችልም እንዲህ አይነት ድርጊት
ፍቅር ስሜት ብቻ አይደለም ራስን አሳልፎ መስጠት ነው በጥላሁን ገሰሰ የሀገር ፍቅር ዜማዎች ውስጥ ኢትዮጵያን ደጋግመን እናያታለን
አጥንቴም ይከስከስ ደሜም ይፍሰስላት የሚለው ቃል ዛሬም ድረስ ፍፁም ....ፍፁም መስዋዕትነት ነው።
ሀገሩን እንደ ሚወዳት እናት ወይም ሚስት አድርጎ ለሷ ክብር መሞትን እንደ ትልቅ ፀጋ መቁጠር ከፍ ያለ የፍቅር ደረጃ መግለጫ ነው።
ተመልካቹ በሙሉ ሳይቀመጥ ከሁለት ጊዜ በላይ ይደገም እያለ መጠየቁ ጥላሁን ድምፃዊ ብቻ ሳይሆን መሪ መሆኑን በአንድ ዜማ ሕዝብን የማስተሳሰር በአንድ ወኔ በጋራ የማቆም ተአምራዊ አቅሙን አረጋግጨበታለሁ ።
በዚያች ቅፅብት ቲያትር ቤቱ በጩሄትና በጭብጨባ ቀውጢ ሲሆን ጥላሁን ገሠሠ በድምፁ ብቻ የጠላትን ምሽግ የሚያፈርስ ጀግና መስሎ ነበር የሚታየው ።
ምንም እንኳን ዛሬ በሞት ቢለየንም ያ አስመራ ላይ የተመለከትኩት የሐገር ፍቅር ስሜት ሐውልት ሆኖ በልቤ ውስጥ ተቀርፆ ቆሟል።
ጥላሁን ገሰሰን ልዩ የሚደርገው ሌላው መገለጫው
ለፍቅር ሲዘፍን የፍቅር ሐውልት
ለሀገር ሲዘፍን የጀግንነት ሐውልት
ለሰው ልጅ ክብር ሲዘፍን የሰብአዊነት ሐውልት ነው!
ለዚህ ስኬት ደግሞ ከጥላሁን ድምፅ ጀርባ የነበሩት የወርቃማው ዘመን ታላላቅ የጥበብ ሰዎች ገጣሚያንና የዜማ አቀናባሪዎች ሚና ከፍተኛ እንደነበር ምስክሩ ታሪክና ሕዝቡ ነው።
ጥላሁን ገሰሰ ግጥምና ዜማን
ከነጄነራል አማኑኤል አብርሃም
ሻምበል አፈወርቅ ዮሐንስ
ነጋሽ ገብረማርያም
ተስፋዬ አበበ አየለ ማሞ ሳህሌ ደጋጎ ክፍሌ አቦቸር ከመሳሰሉት የክብር ዘበኛ እና የፖሊስ ኦርኬስትራዎች
ተቀብሎ ሲያንቆረቁረው ሙዚቃው ከድምፅ አልፎ የሚዳሰስ ሕያው መንፈስ የመሆን አቅም ነበረው።
ዛሬ ላይ ሆኜ ያንን ትርኢት ሳስታውሰው ጥላሁን ለኢትዮጵያ ሙዚቃና ለኢትዮጵያዊነት ያለው ትርጉም ምን ያህል ጥልቅ ስሜት እንደሆነ አሁን ድረስ እንደ ህልም ይታየኛል ።
ያኔ መድረክ ላይ ሲወጣ የነበረው ግርማ ሞገስና ድምፁ ሲስተጋባ የተሰማኝ ስሜት ዛሬም ድረስ ዘፈኑን ስሰማው "የጦር ፊታውራሪ" የነበረ ጀግና ያህል ትዝ ይለኛል !!
ጥላሁን በመድረክ ላይ የነበረውን የበላይነት እና የሕዝብን ስሜት የመምራት ብቃቱን በሚገባ የመግለፅ አቅም ነበረው ።
ጥላሁን ዝም ብሎ ድምፃዊ ሳይሆን በዜማው የታጠቀ የሀገር መከታ ወታደርም ሆኖ እንደነበረ ማሳያ ነው ።
ለዚህ ነው የጥላሁን ገሠሠ የሀገር ፍቅር ዜማዎች ከጊዜና ከቦታ በላይ የሆኑ ናቸው የሚባሉት ። ለዚህም ነው ዛሬ ላይ ሆነን ስንሰማው የዛሬ 130 ዓመት በፊት የተነገረውን የዳግማዊ ምኒልክን የክተት አዋጅ የሚመስለን ።
ይህ የሚያሳየው ደግሞ ጥላሁን የኢትዮጵያን ታሪክ ኩራትና ነፃነት በድምፅ ቀርጾ ትውልድ እንዲወርሰው ማድረጉን ነው።
ወዳጆቼ
ስለ ጥላሁን ገሠሠ የሀገር ፍቅር ስሜት ስንናገር እነዚህ ሶስት መሰረታዊ እውነታዎች ጎልተው ይታያኛል ።
የቁርጠኝነት ድምፁን ስናደዳምጠው ጥላሁን "አገሬን" ሲል ዝም ብሎ ስም አይጠራም ለሀገሩ የሚሞትላትና የሚሰዋላት መሆኑን በቃናው ውስጥ ይሰማል። አጥንቴም ይከስከስ የሚለው ስንኝ ለዚህ ትልቅ ማሳያ ነው።
ጥላሁን ለሀገር ሲዘፍን መላው ኢትዮጵያዊ በአንድነት ቆሞ ፊታውራሪዬ ብሎ እንዲከተለው ያደርጋል።
ይህ ደግሞ በታሪካችን ውስጥ የታየ ትልቅ የጥበብ ተጽዕኖ ነው።
ከ130 ዓመት በፊት የነበረውን የአድዋ ጀግንነት ዛሬ ላለው ትውልድ በስሜት አገናኝቶ ማቅረብ የሚችለው እንደ ጥላሁን ያለ "የታሪክ ድልድይና የታሪክ ባለአደራ" ሲኖር ብቻ ነው።
እንኳንስ ደስታየን የሰውነቴን ሠው
እንኳን ነፃነቴን ፀጋ ክብሬን ትቸው
በናት አገር ምድር በሚያውቀኝ በማውቀው ...
ስቃይ መከራዬን ከአንችው ዘንድ ያድርገው ። የሚለው
ጥላሁን ለኢትዮጵያ የነበረውን ፍቅር ከምንም በላይ የሚያሳይ ነው። ከባዕድ አገር ደስታ ይልቅ የሀገሩን መከራ የመረጠበት የሞቱ አጋጣሚ ደግሞ ለሀገሩ ያለውን ፍቅር በደሙ ያረጋገጠበት ታላቅ ክስተት ነው ።
ጥላሁን ከአሜሪካ ተነስቶ ለፋሲካ በዓል ወደ ሀገሩ መግባቱና በዚያው ዕለት ማረፉ፣ "በሀገሬ አፈር ልቀበር" የሚለውን ጥልቅ የኢትዮጵያዊያን ምኞት የፈጸመበት ነው ይህ ቀረኝ የማይል የሚያሰኘው እስከ መጨረሻው ትንፋሹ ድረስ ከሀገሩና ከሕዝቡ ጋር መቆየቱ ነው ።
ሲሞት መላው የአዲስ አበባ ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ አስከሬኑን ሲሸኜው ጥላሁን ለሕዝቡ የሰጠውን ፍቅር ሕዝቡ በታላቅ ክብር የመለሰለት መሆኑን ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን ህያው ምስክር ናት ። ያ ለቅሶ የአንድ ድምፃዊ ስንብት ሳይሆን የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅና የልብ ትርታ ሽኝት ነበር።
ጥላሁን በሕይወቱና በሞቱ ሀገርን መውደድ ማለት ትርጉሙን እስከ ሞት ድረስ መታመንን አረጋግጦበታል።
ሰውን መውደድ ! አብሮ ማልቀስና መቆም ሙያን መውደድ እስከ መጨረሻዋ ትንፋሽ ድረስ መዘመር ለኢትዮጵያዊያን ከድምፃዊነት በላይ የአንድነት ምልክት መሆን ነው።
እኔ በዓይኔ ያየሁትን በልቤ የሰነድኩትን ይህንን ታሪክ ለሚቀጥለው ትውልድ ሊተላለፍ የሚገባው የፍቅርና የሀገር አምልኮ ትልቅ ትምህርት ይሆናል ብየ ሳዘጋጀው ጥላሁን ገሠሠ
ትንፋሼ ተቀርፆ ይቀመጥ ማልቀሻ ይህ ነው የሞትኩለት የኔ ማስታወሻ
ታሪኬ ነው ድምፄ በማለት ያንጎራጎረው ሙዚቃ ከፍቼ እያዳመጥኩ ነበር።
ይህ ስንኝ ጥላሁን ገሠሠ አስቀድሞ በድምፁ የህይወቱ ታሪክ የሞቱ ማስታወሻ እና የሀገሩ ውበት መገለጫ እንደሚሆን ተረድቶት የተጫወተው ነበር ማለት ይቻላል ። ጥላሁን በጥቁርና ነጭ ወረቀት ላይ የሰፈረ ኑዛዜ ሳይሆን የተውልን በህይወት ቆሞ በዜማ የተናዘዘው ድንቅ ስንብት ነበረ ።
እነዚህ ስንኞች የጥላሁንን የጥበብ ክብርና ትህትና ሲገለፅበት እያዳመጥኩት ነበር ይህን ታሪክ የፃፍኩት ።
ወዳጃቸ
የጥላሁን ገሠሠ ድምፅ ዝም ብሎ የአየር ንዝረት አይደለም፤ ማንነቱ፣ ታሪኩና ለሀገሩ የከፈለው መስዋዕትነት ነው። በጩኸት መኖሬን ማለቱ ለሀገርና ለፍቅር ሲል ድምፁን እስከ መጨረሻው የጥገታ ነጥብ ድረስ መጠቀሙንና ለዚህም መሞቱን ያሳያል።
ድምፄን ሰምቶ ያዝናል ለረገፈው አፅሜ ሲል
እጅግ ልብ ይነካል !
ጥላሁን በከፍታው ላይ ሆኖ እንኳ ያስቀየምኩት ቢኖር ብሎ ይቅርታን ይጠይቃል። የሞተውን አፅሙን ሳይሆን የቀረውን ድምፁን ሰምተው ሰዎች እንዲያዝኑለትና ይቅር እንዲሉት መመኘቱ የሰው ልጅነቱንይቅርታና ትህትናውን
ፍርጥ አድርጎ ያሳያል።
ጥላሁን ገሠሠ በድምፁና በህይወቱ የሰራው ትልቁ ስራ ፍቅርንና ኢትዮጵያዊነትን ማዳን ነበር። ጥላሁን ከቀላል ስሜትነት አልፎ ሕይወት መስዋዕትነትና የሀገር ፍቅር ጥግ መሆኑን በሚገባ አስገንዝቦናል።ጥበብ እንዴት የአንድን ሕዝብ ወኔና ማንነት እንደምትቀርፅ ጥላሁን ትልቅ ማሳያ ነው።
ፍቅር ተግባር ነው ፍቅር ዝም ብሎ የሚሰማን ስሜት ሳይሆን እንደ ጥላሁን ዜማዎች ራስን አሳልፎ እስከ መስጠት የሚደርስ ውሳኔ መሆኑን መረዳት ከባድ አይደለም ።
ጥላሁን ገሰሰ የሚዘፈነው ለጆሮ ብቻ ሳይሆን ለህሊና እና ለነፍስ ጭምር ይመስለኛል ።
ጥላሁን ዛሬ በሥጋ ቢለየንም ታሪኬ ነው ድምፄ ብሎ እንደተናዘዘው ሁሉ ዛሬም በየልባችን ውስጥ ንጉሥ ሆኖ ይኖራል።እሱ ለሀገር ብቻ ሳይሆን ለሰው ልጅ ስቃይ የሚራራ የህሊና ድምፅ ነበረው።
የሀገር ፍቅር ለአፈርና ለሰንደቅ ዓላማ የሚከፈል የአጥንትና የደም መስዋዕትነት ሲሆን ጥላሁን ገሠሠ በስጋ ቢለየንም ያ በሕይወት ያለ ሐውልት ግን በዜማዎቹ ውስጥ ሁሌም አዲስ ሆኖ ይኖራል።
ባጭሩ የጥላሁን መሞት ዝም ብሎ የአንድ ድምፃዊ ማለፍ ብቻ አልነበረም የአንድ ዘመን መቋጫ የአንድ ትልቅ ተስፋ መደብዘዝ እና በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ የሚበራው የሙዚቃ ኮከብ ወድቆ ሲሰበር
ሰማይ ባዶ የሆነ ያህል ተሰምቶናል።
ጥላሁን ገሠሠ በደስታ ጊዜ አብሮን የሚጨፍር በጦርነት ጊዜ ፊታውራሪ ሆኖ የሚያዘምት በረሃብና በችግር ጊዜ ደግሞ አብሮን የሚላቀስ የሕዝብ ልብ ነበር ።
ጥላሁንን ከአቅም በላይ ያደረገው ይሄው ሁለንተናዊነቱ ነው። ለፍቅር ለሀገርና ለሰብአዊነት የነበረው ጽናት እሱ ሞቶም እንዲኖር አድርጎታል።
የጥላሁን ገሠሠ ዘፈኖች "ኢትዮጵያዊ ስነ-ሰብዕና" የሚባል የፍልስፍና ዘርፍ ቢኖር የዛ ዘርፍ ዋና መማሪያ መፅሐፍ ይሆኑ ነበር ።ብቻ
የጥላሁንገሰሰ ሕይወት ልክ እንደ አንድ የተቀደሰ መፅሐፍ በመሆኑ እራሡ ከፍቶ እራሱ ዘግቶት አልፏል ።
ለዚህ ታላቅ ድምፃዊ በተወለደበት ከተማ አዲስ አበባ ላይ ዘላለማዊ ምልክት ሆኖ እንዲቀመጥ ሐውልቱ ስለቆመለት ደስታዬ ወደር የለውም ።
ነፍስ ይማር !!
Sponsored by
Surafel
3 months ago
Digital Kircha.jpgየነገውን ፍሬሽ የበሬ ቅርጫ በዲጂታል ቅርጫ ከሩብ መደብ ጀምሮ ይግቡ!!
ባሉበት ሆነው ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም በዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
አሁኑኑ ይዘዙና አዘቦቱን ወደ በዓል ይለውጡ!
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
ባሉበት ሆነው ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም በዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
አሁኑኑ ይዘዙና አዘቦቱን ወደ በዓል ይለውጡ!
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
3 months ago
sat (2).jpgለቅዳሜ ቅርጫ 2 ቀን ቀረው! 🍽
ፍሬሽ የበሬ ስጋ በዲጂታል ቅርጫ!
ያለ ምንም ውጣ ውረድ ለስላሳና ምርጥ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
ጥሬውንም ሆነ ቅቅሉን ለሚወዱ ሁሉ የተመሰከረለት ስጋ!
"አዘቦቱን ወደ በዓል እንቀይረዋለን!"
ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ ወይም በዘመን ገበያ ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
ፍሬሽ የበሬ ስጋ በዲጂታል ቅርጫ!
ያለ ምንም ውጣ ውረድ ለስላሳና ምርጥ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
ጥሬውንም ሆነ ቅቅሉን ለሚወዱ ሁሉ የተመሰከረለት ስጋ!
"አዘቦቱን ወደ በዓል እንቀይረዋለን!"
ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ ወይም በዘመን ገበያ ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
3 months ago
"ቅዳሜን በቅርጫ!" 🍽️
የቅዳሜን ቅርጫ ከሩብ መደብ ጀምሮ ይግቡ!!
ሳምንቱን በስራ ደክመው ለቅዳሜ እረፍትዎ ምን አስበዋል? ከጓደኛ ወይም ከቤተሰብ ጋር የሚሆን የቅርጫ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
"ጥራቱ የተረጋገጠ፣ ክብደቱ ትክክለኛ!"
ያለ ምንም ውክብክብ ንጹህ ስጋ ይውሰዱና ቅዳሜዎን በደስታ ያሳልፉ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
የቅዳሜን ቅርጫ ከሩብ መደብ ጀምሮ ይግቡ!!
ሳምንቱን በስራ ደክመው ለቅዳሜ እረፍትዎ ምን አስበዋል? ከጓደኛ ወይም ከቤተሰብ ጋር የሚሆን የቅርጫ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
"ጥራቱ የተረጋገጠ፣ ክብደቱ ትክክለኛ!"
ያለ ምንም ውክብክብ ንጹህ ስጋ ይውሰዱና ቅዳሜዎን በደስታ ያሳልፉ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
4 months ago
#የልህቀትና #የትሕትና ##ተምሳሌት# #ዶክተር #ዋቆ #ገዳ !
#ethiopia | በዓል ማለት ለብዙዎቻችን ከቤተሰብ ጋር መሰብሰብ ፣ በሞቀው ማዕድ ዙሪያ መሳቅና መጫወት ማለት ነው ።
እንዲያውም አንድ የቢሮ ሰራተኛ እንኳን ቀኑን ከቤቱ ውጪ ለማሳለፍ በማይፈቅድበት ፣ ትልቁ የፋሲካ ዕለት ነገር ግን ለየት ያሉ መሪዎች "ቤተሰብ" የሚለውን ትርጓሜ ከገዛ ቤታቸው አጥር አሻግረው ያዩታል ።
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ አንድ ታላቅ የታሪክ ምዕራፍ ተፅፏል ።
የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዴንት ዶክተር ዋቆ ገዳ ፣ የፋሲካን ዕለት ከገዛ ቤተሰባቸው ጋር ከማሳለፍ ይልቅ ፣ "ቤተሰቦቼ ናቸው" የሚሏቸውን ተማሪዎቻቸውን በማሰብ በዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢ ተገኝተው በዓሉን አብረው አሳልፈዋል ።
ይህ ተግባር እንዲሁ በቀላሉ የመገኘት ጉዳይ ፤ ሳይሆን የእውነተኛ የመሪነት መገለጫ ፣ አመራር ከቢሮ ወንበር በላይ መሆኑን ያሳየ ፤ የአባትነት ፍቅር ፣ ተማሪዎቹ ከቤተሰቦቻቸው ርቀው ባሉበት ወቅት ባይተዋርነት እንዳይሰማቸው ያደረገ ፤ የትሕትና ልክ ፣ ከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ ላይ ሆኖ ራስን ዝቅ አድርጎ ከተማሪዎች ጋር መሳተፍ ለሌሎች አመራሮችም ትልቅ ትምህርት ነው ።
ዶክተር ዋቆ ገዳ ፣ ተማሪዎችን እንደ ወንድም ፣ እንደ እህትና እንደ ልጅ ተመልክቶ በበዓል ዕለት አብሮ በመሆን የመጀመሪያው ከፍተኛ አመራርና ፕሬዚዴንት በመሆን በታሪክ መዝገብ ላይ ስማቸውን በወርቅ ቀለም ፅፈዋል ።
ለዚህ ድንቅ መሪና ፕሬዚዴንት ፣ ለዚህ ትሁት አገልጋይና ለዚህ የለውጥ ሰው ያለንን ከፍ ያለ አክብሮትና ምስጋና እንገልጻለን ‼️
ኢትዮጵያ እንደ ዶክተር ዋቆ ያሉ ፣ የሕዝባቸውን የልብ ትርታ የሚያዳምጡ መሪዎች ያስፈልጓታል ።
ክብር ለሚገባቸው ክብር እንስጥ! 👏🙌
ጌታቸው ባይባ ሚዛን አማን !
#mizantepiuniversity #leadership #inspiration #drwakogeda #ethiopia #serviceaboveself
#ethiopia | በዓል ማለት ለብዙዎቻችን ከቤተሰብ ጋር መሰብሰብ ፣ በሞቀው ማዕድ ዙሪያ መሳቅና መጫወት ማለት ነው ።
እንዲያውም አንድ የቢሮ ሰራተኛ እንኳን ቀኑን ከቤቱ ውጪ ለማሳለፍ በማይፈቅድበት ፣ ትልቁ የፋሲካ ዕለት ነገር ግን ለየት ያሉ መሪዎች "ቤተሰብ" የሚለውን ትርጓሜ ከገዛ ቤታቸው አጥር አሻግረው ያዩታል ።
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ አንድ ታላቅ የታሪክ ምዕራፍ ተፅፏል ።
የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዴንት ዶክተር ዋቆ ገዳ ፣ የፋሲካን ዕለት ከገዛ ቤተሰባቸው ጋር ከማሳለፍ ይልቅ ፣ "ቤተሰቦቼ ናቸው" የሚሏቸውን ተማሪዎቻቸውን በማሰብ በዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢ ተገኝተው በዓሉን አብረው አሳልፈዋል ።
ይህ ተግባር እንዲሁ በቀላሉ የመገኘት ጉዳይ ፤ ሳይሆን የእውነተኛ የመሪነት መገለጫ ፣ አመራር ከቢሮ ወንበር በላይ መሆኑን ያሳየ ፤ የአባትነት ፍቅር ፣ ተማሪዎቹ ከቤተሰቦቻቸው ርቀው ባሉበት ወቅት ባይተዋርነት እንዳይሰማቸው ያደረገ ፤ የትሕትና ልክ ፣ ከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ ላይ ሆኖ ራስን ዝቅ አድርጎ ከተማሪዎች ጋር መሳተፍ ለሌሎች አመራሮችም ትልቅ ትምህርት ነው ።
ዶክተር ዋቆ ገዳ ፣ ተማሪዎችን እንደ ወንድም ፣ እንደ እህትና እንደ ልጅ ተመልክቶ በበዓል ዕለት አብሮ በመሆን የመጀመሪያው ከፍተኛ አመራርና ፕሬዚዴንት በመሆን በታሪክ መዝገብ ላይ ስማቸውን በወርቅ ቀለም ፅፈዋል ።
ለዚህ ድንቅ መሪና ፕሬዚዴንት ፣ ለዚህ ትሁት አገልጋይና ለዚህ የለውጥ ሰው ያለንን ከፍ ያለ አክብሮትና ምስጋና እንገልጻለን ‼️
ኢትዮጵያ እንደ ዶክተር ዋቆ ያሉ ፣ የሕዝባቸውን የልብ ትርታ የሚያዳምጡ መሪዎች ያስፈልጓታል ።
ክብር ለሚገባቸው ክብር እንስጥ! 👏🙌
ጌታቸው ባይባ ሚዛን አማን !
#mizantepiuniversity #leadership #inspiration #drwakogeda #ethiopia #serviceaboveself
4 months ago
ዳሽን ቢራ የኢትዮጵያ ኪነጥበብ ባለሙያዎች በጎ አድራጎት ማህበር "የክብር አምባሳደር" ሆኖ ተሾመ‼
✔️የ5 አንጋፋ አርቲስቶች ሲኖሩባቸው የነበሩ የጭቃ ቤቶች ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ተቀይረዋል
የኢትዮጵያ ኪነጥበብ ባለሙያዎች በጎ አድራጎት ማህበር ላለፉት ዓመታት ለጥበብ ባለሙያዎች ሲያደርግ የቆየውን ድጋፍ በማጠናከር፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካን የማህበሩ "የክብር አምባሳደር" አድርጎ ሾመ።
ሹመቱ የተሰጠው ፋብሪካው የአንጋፋ አርቲስቶችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ ላሳየው ቀዳሚ ተሳትፎና ለዘርፉ ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ለመስጠት ነው።
ማህበሩ የሀገር ባለውለታ የሆኑ ከ200 በላይ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን የጭቃ ቤቶች ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ለመቀየር በነደፈው እቅድ መሰረት፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ የፕሮጀክቱ ግንባር ቀደም ተባባሪ በመሆን ስራውን ጀምሯል።የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግም፦
የ5 አንጋፋ አርቲስቶችን የጭቃ ቤቶች ሙሉ ወጪውን በመሸፈን ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ቀይሯል።
አርቲስቶቹ ቀሪ ዘመናቸውን በደስታና በክብር እንዲያሳልፉ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሮላቸዋል።
የክብር አምባሳደርነት የሹመት ሰርተፍኬቱን የዳሽን ቢራ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ማቲያስ ጌታቸው ከማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ከክቡር ዶክተር ዳዊት ይፍሩና ከደራሲና ሃያሲ ክቡር ዶክተር አያልነህ ሙላት እጅ ተቀብለዋል። ይህ አጋርነት በችግር ውስጥ ለሚገኙ የጥበብ ሰዎች ትልቅ ተስፋን የፈነጠቀ መሆኑ በስነ-ስርዓቱ ላይ ተገልጿል።
የማህበሩ ፕሬዝዳንትና የፕሮጀክቱ ዋና አስተባባሪ ፕሮሞተርና የሚዲያ ባለሙያ ልዑል ጌታነህ ከተማ እንደገለጹት፣ ማህበሩ ላለፉት 16 ዓመታት ባለሙያዎችን በህክምናና በኑሮ ሲረዳ ቢቆይም፣ የአንጋፋ አርቲስቶች የመኖሪያ ቤት ሁኔታ "አንገት የሚያስደፋ" ነበር። ዳሽን ቢራ ይህንን ችግር ለመቅረፍ የወሰደው እርምጃ በኪነጥበቡ ማህበረሰብ ዘንድ ትልቅ አክብሮት አስገኝቶለታል።
በምርቃቱ ስነ-ስርዓት ላይ የታደሙ ታላላቅ የኪነጥበብ ሰዎች፣ የተከናወነው ተግባር ለሌሎችም ባለሙያዎች የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀ መሆኑን ገልጸው ለተቋሙ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ማህበሩ ዳሽን ቢራ ለኪነጥበቡ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪውን አስተላልፏል።
✔️የ5 አንጋፋ አርቲስቶች ሲኖሩባቸው የነበሩ የጭቃ ቤቶች ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ተቀይረዋል
የኢትዮጵያ ኪነጥበብ ባለሙያዎች በጎ አድራጎት ማህበር ላለፉት ዓመታት ለጥበብ ባለሙያዎች ሲያደርግ የቆየውን ድጋፍ በማጠናከር፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካን የማህበሩ "የክብር አምባሳደር" አድርጎ ሾመ።
ሹመቱ የተሰጠው ፋብሪካው የአንጋፋ አርቲስቶችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ ላሳየው ቀዳሚ ተሳትፎና ለዘርፉ ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ለመስጠት ነው።
ማህበሩ የሀገር ባለውለታ የሆኑ ከ200 በላይ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን የጭቃ ቤቶች ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ለመቀየር በነደፈው እቅድ መሰረት፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ የፕሮጀክቱ ግንባር ቀደም ተባባሪ በመሆን ስራውን ጀምሯል።የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግም፦
የ5 አንጋፋ አርቲስቶችን የጭቃ ቤቶች ሙሉ ወጪውን በመሸፈን ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ቀይሯል።
አርቲስቶቹ ቀሪ ዘመናቸውን በደስታና በክብር እንዲያሳልፉ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሮላቸዋል።
የክብር አምባሳደርነት የሹመት ሰርተፍኬቱን የዳሽን ቢራ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ማቲያስ ጌታቸው ከማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ከክቡር ዶክተር ዳዊት ይፍሩና ከደራሲና ሃያሲ ክቡር ዶክተር አያልነህ ሙላት እጅ ተቀብለዋል። ይህ አጋርነት በችግር ውስጥ ለሚገኙ የጥበብ ሰዎች ትልቅ ተስፋን የፈነጠቀ መሆኑ በስነ-ስርዓቱ ላይ ተገልጿል።
የማህበሩ ፕሬዝዳንትና የፕሮጀክቱ ዋና አስተባባሪ ፕሮሞተርና የሚዲያ ባለሙያ ልዑል ጌታነህ ከተማ እንደገለጹት፣ ማህበሩ ላለፉት 16 ዓመታት ባለሙያዎችን በህክምናና በኑሮ ሲረዳ ቢቆይም፣ የአንጋፋ አርቲስቶች የመኖሪያ ቤት ሁኔታ "አንገት የሚያስደፋ" ነበር። ዳሽን ቢራ ይህንን ችግር ለመቅረፍ የወሰደው እርምጃ በኪነጥበቡ ማህበረሰብ ዘንድ ትልቅ አክብሮት አስገኝቶለታል።
በምርቃቱ ስነ-ስርዓት ላይ የታደሙ ታላላቅ የኪነጥበብ ሰዎች፣ የተከናወነው ተግባር ለሌሎችም ባለሙያዎች የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀ መሆኑን ገልጸው ለተቋሙ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ማህበሩ ዳሽን ቢራ ለኪነጥበቡ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪውን አስተላልፏል።
Sponsored by
Surafel
4 months ago
4 months ago
"እንዴት ወጥታ ነው?" ከፋሲካ እርድ ሽሽት ወይስ አዲስ ፋሽን?
ከሰሞኑ የቀንድ ከብቶች የመሬቱ ግርግር አልበቃ ብሏቸው የጣሪያ ላይ ውሎን እያዘወተሩ ነው። ነገሩ "የፋሲካ በዓለ እርድ ሽሽት ይሆን?" የሚያሰኝ ቢሆንም፣ ከብቶቹ ግን ከፍ ብለው መታዘብን የመረጡ ይመስላሉ።
ከዚህ ቀደም የመሬቱ ጠቦት ጣሪያ ላይ ወጥቶ ሲያሸብር የነበረው "አመፀኛው በሬ" ተከታዮች ማፍራቱ መነጋገሪያ ሆኗል።
seledadotio
seledadotio
ከሰሞኑ የቀንድ ከብቶች የመሬቱ ግርግር አልበቃ ብሏቸው የጣሪያ ላይ ውሎን እያዘወተሩ ነው። ነገሩ "የፋሲካ በዓለ እርድ ሽሽት ይሆን?" የሚያሰኝ ቢሆንም፣ ከብቶቹ ግን ከፍ ብለው መታዘብን የመረጡ ይመስላሉ።
ከዚህ ቀደም የመሬቱ ጠቦት ጣሪያ ላይ ወጥቶ ሲያሸብር የነበረው "አመፀኛው በሬ" ተከታዮች ማፍራቱ መነጋገሪያ ሆኗል።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
ከምሥራቋ ፈርጥ ድሬዳዋ
የበዓል መልዕክት ከከንቲባዋ ጋር
#ethiopia | "የበረሀዋ ንግሥት" ተብላ በምትጠራውና የፍቅር ከተማ በሆነችው ድሬዳዋ፣ ከከተማዋ ከንቲባ ጋር ከአቶ ከድር ጁሃር ቆንጆና ፍሬያማ ጊዜን አሳልፈናል።
ድሬዳዋ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦችና እምነቶች መገናኛ እንደመሆኗ፣ የበዓል ድባቧም የተለየና ማራኪ ነው። ይህ ቆይታችንም ለከተማዋ ያለንን ክብርና ፍቅር የገለጽንበት ነበር።
መልካም የፋሲካ በዓል!
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፣ ከድሬዳዋ ምድር የተላከ የሠላም፣ የፍቅርና የደስታ የበዓል መልዕክት ይድረሳችሁ።
ድሬ የፍቅር ከተማ፣ በዓሉ የደስታ ይሁንላችሁ!
#getu #diredawa #ethiopia #mayorofdiredawa #easterethiopia #travelethiopia #cityoflove #holidayvibes #easter2026 #ድሬዳዋ #ፋሲካ #በዓል #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የበዓል መልዕክት ከከንቲባዋ ጋር
#ethiopia | "የበረሀዋ ንግሥት" ተብላ በምትጠራውና የፍቅር ከተማ በሆነችው ድሬዳዋ፣ ከከተማዋ ከንቲባ ጋር ከአቶ ከድር ጁሃር ቆንጆና ፍሬያማ ጊዜን አሳልፈናል።
ድሬዳዋ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦችና እምነቶች መገናኛ እንደመሆኗ፣ የበዓል ድባቧም የተለየና ማራኪ ነው። ይህ ቆይታችንም ለከተማዋ ያለንን ክብርና ፍቅር የገለጽንበት ነበር።
መልካም የፋሲካ በዓል!
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፣ ከድሬዳዋ ምድር የተላከ የሠላም፣ የፍቅርና የደስታ የበዓል መልዕክት ይድረሳችሁ።
ድሬ የፍቅር ከተማ፣ በዓሉ የደስታ ይሁንላችሁ!
#getu #diredawa #ethiopia #mayorofdiredawa #easterethiopia #travelethiopia #cityoflove #holidayvibes #easter2026 #ድሬዳዋ #ፋሲካ #በዓል #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
አንጋፋው የጤና ባለሙያ አቶ ዋቆ ከአዋሽ ባንክ 500,000 ብር ተበረከተላቸው
#ethiopia | በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ መናኸሪያ ውስጥ በ35 ዓመታት የሥራ ልምድ ባላቸው አንጋፋ የጤና ባለሙያ ላይ የተፈጸመው አስነዋሪ ድብደባ በማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችና በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል።
ተጎጂው አቶ ዋቆ ከዲር ይባላሉ። ግለሰቡ ላለፉት ሦስት አስርተ ዓመታት በላይ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ማለትም በታማኝነትና በቅንነት ሀገራቸውንና ህዝባቸውን ሲያገለግሉ የቆዩ ባለውለታ ናቸው።
አቶ ዋቆ አገልግሎታቸውን አጠናቅቀው የጡረታ መብታቸውን ለማስከበር ሰነዶቻቸውን በማደራጀት ላይ በነበሩበት ወቅት፣ በሮቤ ከተማ መነኸሪያ ውስጥ ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች አማካኝነት ከባድ ድብደባና እንግልት ደርሶባቸዋል። ይህ ድርጊት በቪዲዮ ተቀርጾ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱ የብዙዎችን ልብ ሰብሯል።
አቶ ዋቆ የሀገር ባለውለታ ብቻ ሳይሆኑ፣ በ2009 ዓ.ም በነበረው የድንበር ግጭት ወቅት ዛሬ ደጋፊ ሊሆኑ የሚችሉ ልጆቻቸውን በሞት ያጡ አባት መሆናቸው ድርጊቱን የበለጠ አሳዛኝ ያደርገዋል።
ይህንን በሀገር ባለውለታ ላይ የደረሰውን ግፍና በደል የተረዳው አዋሽ ባንክ፣ ለባለሙያው ክብር ለመስጠትና ለደረሰባቸው ጉዳት መቋቋሚያ እንዲሆናቸው የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። ባንኩ ይህንን ያደረገው ግለሰቡ ለሀገር ያበረከቱትን አስተዋጽኦ ከግምት ውስጥ በማስገባትና የደረሰባቸውን ሞራል የሚጠግን ተግባር ለመፈጸም መሆኑ ተገልጿል።
ለአንጋፋ የሀገር ባለውለታዎች ይህ ስጦታ የተበረከተላቸው ታሜስል ኮሙኒኬሽንስ ባዘጋጀው የ2018 የፋሲካ ልዩ ኤክስፖ መድረክ ላይ ነው ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fast_mereja #አቶ_ዋቆ_ከዲር #ሮቤ #ባሌ #ጤና_ባለሙያ #አዋሽ_ባንክ #ኢትዮጵያ #ፍትህ #humanity #ethiopia
#ethiopia | በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ መናኸሪያ ውስጥ በ35 ዓመታት የሥራ ልምድ ባላቸው አንጋፋ የጤና ባለሙያ ላይ የተፈጸመው አስነዋሪ ድብደባ በማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችና በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል።
ተጎጂው አቶ ዋቆ ከዲር ይባላሉ። ግለሰቡ ላለፉት ሦስት አስርተ ዓመታት በላይ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ማለትም በታማኝነትና በቅንነት ሀገራቸውንና ህዝባቸውን ሲያገለግሉ የቆዩ ባለውለታ ናቸው።
አቶ ዋቆ አገልግሎታቸውን አጠናቅቀው የጡረታ መብታቸውን ለማስከበር ሰነዶቻቸውን በማደራጀት ላይ በነበሩበት ወቅት፣ በሮቤ ከተማ መነኸሪያ ውስጥ ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች አማካኝነት ከባድ ድብደባና እንግልት ደርሶባቸዋል። ይህ ድርጊት በቪዲዮ ተቀርጾ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱ የብዙዎችን ልብ ሰብሯል።
አቶ ዋቆ የሀገር ባለውለታ ብቻ ሳይሆኑ፣ በ2009 ዓ.ም በነበረው የድንበር ግጭት ወቅት ዛሬ ደጋፊ ሊሆኑ የሚችሉ ልጆቻቸውን በሞት ያጡ አባት መሆናቸው ድርጊቱን የበለጠ አሳዛኝ ያደርገዋል።
ይህንን በሀገር ባለውለታ ላይ የደረሰውን ግፍና በደል የተረዳው አዋሽ ባንክ፣ ለባለሙያው ክብር ለመስጠትና ለደረሰባቸው ጉዳት መቋቋሚያ እንዲሆናቸው የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። ባንኩ ይህንን ያደረገው ግለሰቡ ለሀገር ያበረከቱትን አስተዋጽኦ ከግምት ውስጥ በማስገባትና የደረሰባቸውን ሞራል የሚጠግን ተግባር ለመፈጸም መሆኑ ተገልጿል።
ለአንጋፋ የሀገር ባለውለታዎች ይህ ስጦታ የተበረከተላቸው ታሜስል ኮሙኒኬሽንስ ባዘጋጀው የ2018 የፋሲካ ልዩ ኤክስፖ መድረክ ላይ ነው ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fast_mereja #አቶ_ዋቆ_ከዲር #ሮቤ #ባሌ #ጤና_ባለሙያ #አዋሽ_ባንክ #ኢትዮጵያ #ፍትህ #humanity #ethiopia
Sponsored by
Surafel
4 months ago
አዋሽ ባንክና ታሜሶል ኮሙኒኬሽን ለሀገር ባለውለታዎች የገንዘብ ሽልማት አበረከቱ
#ethiopia | አዋሽ ባንክ ከታሜሶል ኮሙኒኬሽን ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ሲያካሂድ የቆየው የአዋሽ ግራንድ ፕሮሞ ፋሲካ ኤክስፖ 2018 የማጠቃለያ መርሃ ግብር ደማቅ በሆነ የሽልማት እና የምስጋና ስነ-ስርዓት ተከናወነ።
በመርሐግብሩ ላይ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ሲዘዋወር በነበረው ምስል በባሌ ሮቤ ከተማ ጥቃት ደርሶባቸው የነበሩት የ35 ዓመታት የጤና ባለሙያው አቶ ዋቆ ከድር ቱጌ በአዋሽ ባንክ የ500 ሺህ ብር የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
አቶ ዋቆ ሀገራቸውን በህክምና ሙያ ሲያገለግሉ የቆዩና በግጭት ወቅት ልጃቸውን ያጡ የሀገር ባለውለታ ቢሆኑም፣ በጡረታ ጉዳያቸው ላይ በነበሩበት ወቅት በማስተዋል በጎደላቸው ወጣቶች ድብደባና እንግልት ደርሶባቸው የነበረ ሲሆን፣ ባንኩ ይህንን የሀገር ባለውለታ ክብር ለመመለስና መቋቋሚያ እንዲሆናቸው ይህንን ድጋፍ አድርጓል።
በሌላ በኩል በነርቭ ህመም እየተሰቃዩም ቢሆን ተስፋ ሳይቆርጡ በመስቀል አደባባይ መግቢያ ላይ መጽሐፍ በመሸጥ የሚተዳደሩት ታታሪው ደራሲ አንተነህ ወንድሙ የተለየ እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷቸዋል።
ደራሲ አንተነህ ላሳዩት አስደናቂ የስራ ትጋት አዋሽ ባንክ የ1 ሚሊዮን ብር ሽልማት የሰጠ ሲሆን፣ ታሜሶል ኮሙኒኬሽን ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን እና ሊያን ቢዝነስ ግሩፕ ጋር በመተባበር ተጨማሪ 1 ሚሊዮን ብር በመጨመር በአጠቃላይ የ2 ሚሊዮን ብር ሽልማት ተረክበዋል።
የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በመርሐግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር ባንኩ በየዓመቱ ለማህበራዊ ኃላፊነት አገልግሎት ከ500 እስከ 700 ሚሊዮን ብር እንደሚመድብ ጠቁመው፣ ዛሬም የሀገር ባለውለታዎችንና ጠንካራ ዜጎችን በማገዙ ኩራት እንደሚሰማቸው ገልጸዋል።
በዚህ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የባለ እጣዎች ሽልማት ይፋ ሲደረግ፣ ወጣት ሳሮን ሸዋንግዛው የዕለቱ ደማቅ ተሸላሚ ሆናለች።
ከአዲስ አበባ ጎፋ አካባቢ የመጣችው ወጣት ሳሮን፣ በኤክስፖው ማጠቃለያ ላይ በወጣው እጣ የቢዋይዲ ሴጉል 2025 (BYD Seagull 2025) ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪን ማሸነፍ ችላለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | አዋሽ ባንክ ከታሜሶል ኮሙኒኬሽን ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ሲያካሂድ የቆየው የአዋሽ ግራንድ ፕሮሞ ፋሲካ ኤክስፖ 2018 የማጠቃለያ መርሃ ግብር ደማቅ በሆነ የሽልማት እና የምስጋና ስነ-ስርዓት ተከናወነ።
በመርሐግብሩ ላይ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ሲዘዋወር በነበረው ምስል በባሌ ሮቤ ከተማ ጥቃት ደርሶባቸው የነበሩት የ35 ዓመታት የጤና ባለሙያው አቶ ዋቆ ከድር ቱጌ በአዋሽ ባንክ የ500 ሺህ ብር የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
አቶ ዋቆ ሀገራቸውን በህክምና ሙያ ሲያገለግሉ የቆዩና በግጭት ወቅት ልጃቸውን ያጡ የሀገር ባለውለታ ቢሆኑም፣ በጡረታ ጉዳያቸው ላይ በነበሩበት ወቅት በማስተዋል በጎደላቸው ወጣቶች ድብደባና እንግልት ደርሶባቸው የነበረ ሲሆን፣ ባንኩ ይህንን የሀገር ባለውለታ ክብር ለመመለስና መቋቋሚያ እንዲሆናቸው ይህንን ድጋፍ አድርጓል።
በሌላ በኩል በነርቭ ህመም እየተሰቃዩም ቢሆን ተስፋ ሳይቆርጡ በመስቀል አደባባይ መግቢያ ላይ መጽሐፍ በመሸጥ የሚተዳደሩት ታታሪው ደራሲ አንተነህ ወንድሙ የተለየ እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷቸዋል።
ደራሲ አንተነህ ላሳዩት አስደናቂ የስራ ትጋት አዋሽ ባንክ የ1 ሚሊዮን ብር ሽልማት የሰጠ ሲሆን፣ ታሜሶል ኮሙኒኬሽን ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን እና ሊያን ቢዝነስ ግሩፕ ጋር በመተባበር ተጨማሪ 1 ሚሊዮን ብር በመጨመር በአጠቃላይ የ2 ሚሊዮን ብር ሽልማት ተረክበዋል።
የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በመርሐግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር ባንኩ በየዓመቱ ለማህበራዊ ኃላፊነት አገልግሎት ከ500 እስከ 700 ሚሊዮን ብር እንደሚመድብ ጠቁመው፣ ዛሬም የሀገር ባለውለታዎችንና ጠንካራ ዜጎችን በማገዙ ኩራት እንደሚሰማቸው ገልጸዋል።
በዚህ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የባለ እጣዎች ሽልማት ይፋ ሲደረግ፣ ወጣት ሳሮን ሸዋንግዛው የዕለቱ ደማቅ ተሸላሚ ሆናለች።
ከአዲስ አበባ ጎፋ አካባቢ የመጣችው ወጣት ሳሮን፣ በኤክስፖው ማጠቃለያ ላይ በወጣው እጣ የቢዋይዲ ሴጉል 2025 (BYD Seagull 2025) ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪን ማሸነፍ ችላለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
4 months ago
የፋሲካ በረከት
ህብር የኪነ ጥበባት ማህበር ማዕድ አጋራ! ✨🙏
#ethiopia | "ጥበብ ለበጎነት!" በሚል መሪ ቃል የሚንቀሳቀሰውና በወጣት ሙሉጌታ ቱሉ የሚመራው ህብር የኪነ ጥበባት ማህበር፣ የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞች ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አከናውኗል።
ዛሬ ሚያዝያ 2/2018 ዓ.ም በተደረገው በዚህ ተግባር፣ ለበርካታ እናቶችና አባቶች ለበዓል መዋያ የሚሆኑ፦
ዱቄት፣ ዶሮ፣ እንቁላል እና ዘይት ያሉ መሰረታዊ ፍጆታዎች ተከፋፍለዋል።
የማህበሩ ታሪክ በአጭሩ፦
መቼ ተመሠረተ?
በ2002 ዓ.ም በወጣት ሙሉጌታ ቱሉና ጓደኞቹ።
ባለፉት 15 ዓመታት በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በትግራይና በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች በመዘዋወር ለተፈናቀሉና ለተቸገሩ ወገኖች ደራሽ ሆኗል።
ዘር፣ ቀለምና ሃይማኖት ሳይለይ ለሰው ልጅ ያለውን ክብር በተግባር እያስመሰከረ ይገኛል።
"ካላችሁ ላይ ይጨምርላችሁ!" በማለት እናቶችና አባቶች ምርቃታቸውን ለገንቢዎቹ አፍስሰዋል። እንደ ህብር ያሉ ማህበራት ከመንግስት ጎን ቆመው ህዝብን በማገልገላቸው ሊመሰገኑ እንደሚገባም የክፍለ ከተማው ባለስልጣናት ገልጸዋል።
መልካም የፋሲካ በዓል ለሁላችሁም!
#getu #hibirartassociation #charityethiopia #easterethiopia #mulugetatulu #artforgood #addisababa #lideta #helpinghands #ethiopia #ህብር #ጥበብለበጎነት #ፋሲካ #በጎአድራጎት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ህብር የኪነ ጥበባት ማህበር ማዕድ አጋራ! ✨🙏
#ethiopia | "ጥበብ ለበጎነት!" በሚል መሪ ቃል የሚንቀሳቀሰውና በወጣት ሙሉጌታ ቱሉ የሚመራው ህብር የኪነ ጥበባት ማህበር፣ የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞች ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አከናውኗል።
ዛሬ ሚያዝያ 2/2018 ዓ.ም በተደረገው በዚህ ተግባር፣ ለበርካታ እናቶችና አባቶች ለበዓል መዋያ የሚሆኑ፦
ዱቄት፣ ዶሮ፣ እንቁላል እና ዘይት ያሉ መሰረታዊ ፍጆታዎች ተከፋፍለዋል።
የማህበሩ ታሪክ በአጭሩ፦
መቼ ተመሠረተ?
በ2002 ዓ.ም በወጣት ሙሉጌታ ቱሉና ጓደኞቹ።
ባለፉት 15 ዓመታት በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በትግራይና በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች በመዘዋወር ለተፈናቀሉና ለተቸገሩ ወገኖች ደራሽ ሆኗል።
ዘር፣ ቀለምና ሃይማኖት ሳይለይ ለሰው ልጅ ያለውን ክብር በተግባር እያስመሰከረ ይገኛል።
"ካላችሁ ላይ ይጨምርላችሁ!" በማለት እናቶችና አባቶች ምርቃታቸውን ለገንቢዎቹ አፍስሰዋል። እንደ ህብር ያሉ ማህበራት ከመንግስት ጎን ቆመው ህዝብን በማገልገላቸው ሊመሰገኑ እንደሚገባም የክፍለ ከተማው ባለስልጣናት ገልጸዋል።
መልካም የፋሲካ በዓል ለሁላችሁም!
#getu #hibirartassociation #charityethiopia #easterethiopia #mulugetatulu #artforgood #addisababa #lideta #helpinghands #ethiopia #ህብር #ጥበብለበጎነት #ፋሲካ #በጎአድራጎት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲያዙ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም https://t.me/digitalkircha ይቀላቀሉ!
ዲጂታል ቅርጫ
ጥራት መለያችን ነው!
4 months ago
በትንሳኤ በዓል ላይ የእንስሳት ዋጋ ሊንር የቻለው የእንስሳት መኖ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ እንደሆነ ተነገረ
የፋሲካ በዓል ላይ የእርድ እንስሳት ዋጋ ከየትኛውም ግዜ በላይ ጭማሪ ሊያሳይ የቻለው የእንስሳት መኖ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ እንደሆነ የኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ ።የበአል ግብይት ለእርድ የሚቀርቡ እንስሳት በአቅርቦት በኩል ከመቀነሳቸው ሌላ በዋጋም ከፍተኛ የሆነ ጭማሪ ማሳየታቸውን ነዋሪዎቹ ለብስራት ሬዲዮ ገልጸዋል።80 እና 90 ሺህ ብር ይሸጡ የነበሩ ዝቅተኛ የእርድ በሬዎች በአሁኑ የገበያ ዋጋ እስከ 153 ሺህ ብር የተሸጡ ሲሆን መካከለኛ የእርድ በሬ ከ163ሺህ ብር እስከ 200 ሺህ ብር እየተሸጡ ይገኛሉ።
እንዲሁም ከፍተኛ ሰንጋ በሬ እስከ 260ሺህ ብር መሸጡንም ነዋሪዎቹ ገልፀው፤ ባለፈው የገና በዓል ወቅት ከነበረው የአንድ እርድ በሬ ዋጋ ላይ የ50 ሺህ ጭማሪ መታየቱን ጠቅሰዋል።የበግ እና የፍየል ዋጋ ከሃያ ሺህ እስከ አርባ አምስት ሺህ ብር የሚጠጋ መሆኑን የገለጹት ነዋሪዎች ከባለፈው የበዓል ዋጋ ጋር ሲነፃፀር በአንድ የበግ እና ፍየል ዋጋ ላይ እስከ ሰባት ሺህ ብር የዋጋ ጭማሪ መሆኑን ገልጸዋል።
የወተት እና የስጋ አርቢዎች ከዚህ ቀደም በአራት ሺሕ አምስት መቶ ብር የሚሸጠው ምጥን የእንስሣት መኖ እና ከብቶችን የሚያደልበው ጥቁር ፋጉሎ በእጥፍ በመጨመር እስከ ዘጠኝ ሺሕ ብር እየተሸጠ መሆኑን ገልጸዋል። የዶሮ መኖ በተመሳሳይ በኪሎ የሰላሳ ብር ጭማሪ አሳይቷል።የኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና ልማት ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ሂርጻ አዱኛ የእንስሳት መኖ ዋጋ መጨመር ጋር የወተት እና የስጋ እንስሳት አርቢዎች ላይ ተፅዕኖ የፈጠረ ቢሆንም እንስሳትን ቀለብ የሚውሉ አዝርቶችን በራሱ መንገድ በማምረት የዋጋ ንረቱን እንዲቆጣጠር በባለሞያ እገዛ ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑን ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
የእንስሳት መኖ በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረበት ዋነኛ መንገድ ከወቅታዊ የትራንስፖርት ችግር ጋር ሲሆን ይህ ወቅታዊ ችግር በመሆኑ ወደፊት ባሉ ግዚያት የመኖ ዋጋ ይስተካከላል የሚል ተስፋ እንዳላቸው በእንስሳት መኖ ንግድ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
seledadotio
seledadotio
የፋሲካ በዓል ላይ የእርድ እንስሳት ዋጋ ከየትኛውም ግዜ በላይ ጭማሪ ሊያሳይ የቻለው የእንስሳት መኖ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ እንደሆነ የኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ ።የበአል ግብይት ለእርድ የሚቀርቡ እንስሳት በአቅርቦት በኩል ከመቀነሳቸው ሌላ በዋጋም ከፍተኛ የሆነ ጭማሪ ማሳየታቸውን ነዋሪዎቹ ለብስራት ሬዲዮ ገልጸዋል።80 እና 90 ሺህ ብር ይሸጡ የነበሩ ዝቅተኛ የእርድ በሬዎች በአሁኑ የገበያ ዋጋ እስከ 153 ሺህ ብር የተሸጡ ሲሆን መካከለኛ የእርድ በሬ ከ163ሺህ ብር እስከ 200 ሺህ ብር እየተሸጡ ይገኛሉ።
እንዲሁም ከፍተኛ ሰንጋ በሬ እስከ 260ሺህ ብር መሸጡንም ነዋሪዎቹ ገልፀው፤ ባለፈው የገና በዓል ወቅት ከነበረው የአንድ እርድ በሬ ዋጋ ላይ የ50 ሺህ ጭማሪ መታየቱን ጠቅሰዋል።የበግ እና የፍየል ዋጋ ከሃያ ሺህ እስከ አርባ አምስት ሺህ ብር የሚጠጋ መሆኑን የገለጹት ነዋሪዎች ከባለፈው የበዓል ዋጋ ጋር ሲነፃፀር በአንድ የበግ እና ፍየል ዋጋ ላይ እስከ ሰባት ሺህ ብር የዋጋ ጭማሪ መሆኑን ገልጸዋል።
የወተት እና የስጋ አርቢዎች ከዚህ ቀደም በአራት ሺሕ አምስት መቶ ብር የሚሸጠው ምጥን የእንስሣት መኖ እና ከብቶችን የሚያደልበው ጥቁር ፋጉሎ በእጥፍ በመጨመር እስከ ዘጠኝ ሺሕ ብር እየተሸጠ መሆኑን ገልጸዋል። የዶሮ መኖ በተመሳሳይ በኪሎ የሰላሳ ብር ጭማሪ አሳይቷል።የኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና ልማት ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ሂርጻ አዱኛ የእንስሳት መኖ ዋጋ መጨመር ጋር የወተት እና የስጋ እንስሳት አርቢዎች ላይ ተፅዕኖ የፈጠረ ቢሆንም እንስሳትን ቀለብ የሚውሉ አዝርቶችን በራሱ መንገድ በማምረት የዋጋ ንረቱን እንዲቆጣጠር በባለሞያ እገዛ ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑን ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
የእንስሳት መኖ በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረበት ዋነኛ መንገድ ከወቅታዊ የትራንስፖርት ችግር ጋር ሲሆን ይህ ወቅታዊ ችግር በመሆኑ ወደፊት ባሉ ግዚያት የመኖ ዋጋ ይስተካከላል የሚል ተስፋ እንዳላቸው በእንስሳት መኖ ንግድ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
ምንም ጥፋት አላገኘሁበትም፤ እናንተ ወስዳችሁ እንደ ሕጋችሁ ፍረዱበት🙏
ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ የሚገኘው ደብረ ዘይት ተራራ መካከል የቄድሮን ሸለቆ ከግርጌውም ጌቴ ሴማኔ የተባለው የአትክልት ስፍራ አለ። በጸሎተ ሐሙስ ምሽት ጌታችን የጸለየበት በኋላም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስታርፍ ቅዱስ ሥጋዋ የተቀበረበት ነው። ይሁዳም ስፍራውን ስለሚያውቀው የካህናት አለቆችን፣ ጭፍሮችን፣ ፈሪሳውያንና ሌሎች ፋና ጋሻ ጦርም የያዙትን አስከትሎ መጣ፡፡ ቀርቦም “መምህር ሆይ ቸር ውለሃል፤ ሰላም ላንተ ይሁን” ብሎ ሳመው፡፡ ጌታችንም “የሰውን ልጅ በመሳም አሳልፈህ ትሰጠዋለህን?” አለው፡፡ ከያዙት ሰዓት አንሥቶ አይሁድ ከቀያፋ ወደ ሐና፣ ከሐና ወደ ቀያፋ ሲያመላልሱት አደሩ፡፡ ቅዱስ ማቴዎስ 27÷1-57 እንደተጻፈው ሲነጋ በሦስት ሰዓት ከቀያፋ ወደ ጲላጦስ አደባባይ አስረው ወሰዱት፡፡ አይሁድ ይህን አጥፍቶአል የሚሉት ነጥብ ሳይኖራቸው ነውና ጌታችንን ለፍርድ ያቀረቡት ጲላጦሰ ወደ ተሰባሰቡበት ቦታ ወጥቶ “ይህን ሰው ወደ እኔ ያመጣችሁበት በደል ምንድን ነው?” ሲል በጠየቃቸው ጊዜ በቂ ምላሽ አላቀረቡም፡፡
ይልቁንም በዮሐንስ 18÷28-31 ተጽፎ እንደምናገኘው “ክፉ የሠራ ባይሆንስ ወደ አንተ ባላመጣነውም ነበር” በሚል የሸፍጥ ቃል አጉረመረሙ፡፡ ጲላጦስ መልሶ “እኔ ምንም ጥፋት አላገኘሁበትም፤ እናንተ ወስዳችሁ እንደ ሕጋችሁ ፍረዱበት፤” አላቸው፡፡ አይሁድም ኦሪት “ጻድቁን ሰው አትግደል፤ ኀጥኡንም ከፍርድ አታድን፤” ትላለችና እኛስ ማንንም ልንገድል አልተፈቀደልንም፤ ብለዋል፡፡ ይኸውም መንፈስ ቅዱስ “በሕጋችን ጻድቀ ባሕርይ ክርስቶስን መግደል አይገባንም ሙሉ በሙሉ ጥፋተኞች ነን፤” ሲያሰኛቸው ነው፡፡ ለፋሲካ በዓል አንድ እስረኛ ይፈታላቸው ነበርና ኢየሱስን ልፍታው ሲላቸው፤ ሰው ገድሎ የጣሰረውን ወንበዴ በርባንን ፍታልን ኢየሱስን ግን ስቀለው እያሉ ጮኹ፡፡ ሕዝቡም ስቀለው… ስቀለው… እያሉ ይጮሁ ነበር፡፡ በኋላም ከዚህ ሰው ደም ንጹህ ነኝ ብሎ እጁን ታጥቦ እንዲሰቅሉት አሳልፎ ሰጣቸው፡፡ እርሱ ሞቶ ዓለም እንዲድን መጥቷልና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያለ ጥፋቱ ሞት ተፈረደበት፡፡ ስለዚህም ገርፈው ሰቀሉት፡፡ ለአዳም በገባለት ቃል ኪዳን መሠረት፤ ትንቢቱም ይፈጸም ዘንድ መከራን ተቀበለ፡፡
ጲላጦስ በሦስት ሰዓት ይሰቅል ዘንድ ሲፈርድበትም፤ መስቀሉንም ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው፣ የአዳም ዐጽም ወደተቀበረበት ቀራንዮ ወደሚባል ቦታ ወጣ፡፡ ጌታችንም ከአዳም የራስ ቅል በላይ ሊያድነው መስቀል ተሸከሞ ተንገላታ፡፡ ቦታው በዮሐንስ 19÷20 “ለከተማ ቅርብ ነበረ” ሲባል እንዲሁም በዕብራውያን 13÷12 “ከበር ውጭ” መሆኑ ተመሰክሯል። አይሁድም የቀራንዮን ዳገት እየገረፉና እያንገላቱ አስወጥተው ጫፍ ሲደርሱ እጆቹን፣ እግሮቹን ደረቱንና ከወገቡ በታች በአምስት ችንካር ቸነከሩት፤ በዕለተ ዐርብ ቀትር 6 ሰዓት ላይም አይሁድ በዚያ በምድር መካከል ጌታችንን ሰቀሉት፡፡ እስከ ዘጠኝ ሰዓትም በምድር ላይ ጨለማ ሆነ፤ በ11 ሰዓትም ቅድስት ነፍሱ ከቅድስት ስጋው ተለየች፡፡ ስለዓለም መዳን አንዱ በፈቃዱ ሞተ፡፡ ይህን መስዋዕትነቱን ዘወትር የሚያስቡ ገዳማውያን ዓለምን ትተዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ የሚገኘው ደብረ ዘይት ተራራ መካከል የቄድሮን ሸለቆ ከግርጌውም ጌቴ ሴማኔ የተባለው የአትክልት ስፍራ አለ። በጸሎተ ሐሙስ ምሽት ጌታችን የጸለየበት በኋላም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስታርፍ ቅዱስ ሥጋዋ የተቀበረበት ነው። ይሁዳም ስፍራውን ስለሚያውቀው የካህናት አለቆችን፣ ጭፍሮችን፣ ፈሪሳውያንና ሌሎች ፋና ጋሻ ጦርም የያዙትን አስከትሎ መጣ፡፡ ቀርቦም “መምህር ሆይ ቸር ውለሃል፤ ሰላም ላንተ ይሁን” ብሎ ሳመው፡፡ ጌታችንም “የሰውን ልጅ በመሳም አሳልፈህ ትሰጠዋለህን?” አለው፡፡ ከያዙት ሰዓት አንሥቶ አይሁድ ከቀያፋ ወደ ሐና፣ ከሐና ወደ ቀያፋ ሲያመላልሱት አደሩ፡፡ ቅዱስ ማቴዎስ 27÷1-57 እንደተጻፈው ሲነጋ በሦስት ሰዓት ከቀያፋ ወደ ጲላጦስ አደባባይ አስረው ወሰዱት፡፡ አይሁድ ይህን አጥፍቶአል የሚሉት ነጥብ ሳይኖራቸው ነውና ጌታችንን ለፍርድ ያቀረቡት ጲላጦሰ ወደ ተሰባሰቡበት ቦታ ወጥቶ “ይህን ሰው ወደ እኔ ያመጣችሁበት በደል ምንድን ነው?” ሲል በጠየቃቸው ጊዜ በቂ ምላሽ አላቀረቡም፡፡
ይልቁንም በዮሐንስ 18÷28-31 ተጽፎ እንደምናገኘው “ክፉ የሠራ ባይሆንስ ወደ አንተ ባላመጣነውም ነበር” በሚል የሸፍጥ ቃል አጉረመረሙ፡፡ ጲላጦስ መልሶ “እኔ ምንም ጥፋት አላገኘሁበትም፤ እናንተ ወስዳችሁ እንደ ሕጋችሁ ፍረዱበት፤” አላቸው፡፡ አይሁድም ኦሪት “ጻድቁን ሰው አትግደል፤ ኀጥኡንም ከፍርድ አታድን፤” ትላለችና እኛስ ማንንም ልንገድል አልተፈቀደልንም፤ ብለዋል፡፡ ይኸውም መንፈስ ቅዱስ “በሕጋችን ጻድቀ ባሕርይ ክርስቶስን መግደል አይገባንም ሙሉ በሙሉ ጥፋተኞች ነን፤” ሲያሰኛቸው ነው፡፡ ለፋሲካ በዓል አንድ እስረኛ ይፈታላቸው ነበርና ኢየሱስን ልፍታው ሲላቸው፤ ሰው ገድሎ የጣሰረውን ወንበዴ በርባንን ፍታልን ኢየሱስን ግን ስቀለው እያሉ ጮኹ፡፡ ሕዝቡም ስቀለው… ስቀለው… እያሉ ይጮሁ ነበር፡፡ በኋላም ከዚህ ሰው ደም ንጹህ ነኝ ብሎ እጁን ታጥቦ እንዲሰቅሉት አሳልፎ ሰጣቸው፡፡ እርሱ ሞቶ ዓለም እንዲድን መጥቷልና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያለ ጥፋቱ ሞት ተፈረደበት፡፡ ስለዚህም ገርፈው ሰቀሉት፡፡ ለአዳም በገባለት ቃል ኪዳን መሠረት፤ ትንቢቱም ይፈጸም ዘንድ መከራን ተቀበለ፡፡
ጲላጦስ በሦስት ሰዓት ይሰቅል ዘንድ ሲፈርድበትም፤ መስቀሉንም ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው፣ የአዳም ዐጽም ወደተቀበረበት ቀራንዮ ወደሚባል ቦታ ወጣ፡፡ ጌታችንም ከአዳም የራስ ቅል በላይ ሊያድነው መስቀል ተሸከሞ ተንገላታ፡፡ ቦታው በዮሐንስ 19÷20 “ለከተማ ቅርብ ነበረ” ሲባል እንዲሁም በዕብራውያን 13÷12 “ከበር ውጭ” መሆኑ ተመሰክሯል። አይሁድም የቀራንዮን ዳገት እየገረፉና እያንገላቱ አስወጥተው ጫፍ ሲደርሱ እጆቹን፣ እግሮቹን ደረቱንና ከወገቡ በታች በአምስት ችንካር ቸነከሩት፤ በዕለተ ዐርብ ቀትር 6 ሰዓት ላይም አይሁድ በዚያ በምድር መካከል ጌታችንን ሰቀሉት፡፡ እስከ ዘጠኝ ሰዓትም በምድር ላይ ጨለማ ሆነ፤ በ11 ሰዓትም ቅድስት ነፍሱ ከቅድስት ስጋው ተለየች፡፡ ስለዓለም መዳን አንዱ በፈቃዱ ሞተ፡፡ ይህን መስዋዕትነቱን ዘወትር የሚያስቡ ገዳማውያን ዓለምን ትተዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ዲጂታል ቅርጫ ገብተዋል?
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
4 months ago
ቤዛዬ (Bezaye)
ለፋሲካ በዓል የተዘጋጀ ልዩ መንፈሳዊ ስጦታ!
ዘማሪ ታሪኩ ሳሙኤል (ታሬ) "ቤዛዬ" የተሰኘ አዲስ የቪዲዮ ዝማሬ ይዞላችሁ ቀርቧል። ይህ ዝማሬ በመጪው አርብ ምሽት በይፋ ለምልከታ የሚበቃ ሲሆን፣ ሁላችሁም ዝማሬውን በመስማት እንድትባረኩ ተጋብዛችኋል።
ርዕስ፦ ቤዛዬ (Bezaye)
የሚለቀቅበት ቀን፦ ነገ አርብ ምሽት
ዘማሪ፦ ታሪኩ ሳሙኤል (ታሬ)
መልካም በዓል! ዝማሬው ለሌሎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ይተባበሩ።
አርብ ምሽት ይጠብቁ።
#ቤዛዬ #አዲስ_ዝማሬ #ታሪኩ_ሳሙኤል #ፋሲካ #gospelmusic #ethiopiangospel #newmusic
ለፋሲካ በዓል የተዘጋጀ ልዩ መንፈሳዊ ስጦታ!
ዘማሪ ታሪኩ ሳሙኤል (ታሬ) "ቤዛዬ" የተሰኘ አዲስ የቪዲዮ ዝማሬ ይዞላችሁ ቀርቧል። ይህ ዝማሬ በመጪው አርብ ምሽት በይፋ ለምልከታ የሚበቃ ሲሆን፣ ሁላችሁም ዝማሬውን በመስማት እንድትባረኩ ተጋብዛችኋል።
ርዕስ፦ ቤዛዬ (Bezaye)
የሚለቀቅበት ቀን፦ ነገ አርብ ምሽት
ዘማሪ፦ ታሪኩ ሳሙኤል (ታሬ)
መልካም በዓል! ዝማሬው ለሌሎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ይተባበሩ።
አርብ ምሽት ይጠብቁ።
#ቤዛዬ #አዲስ_ዝማሬ #ታሪኩ_ሳሙኤል #ፋሲካ #gospelmusic #ethiopiangospel #newmusic
4 months ago
ማዕድ ማጋራት
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግም፣ ዛሬ ጠዋት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ሕጻናት ማዕድ አጋርተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግም፣ ዛሬ ጠዋት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ሕጻናት ማዕድ አጋርተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
4 months ago
ጸሎተ ሐሙስ
የትሕትናና የአዲስ ኪዳን ብስራት
ዛሬ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ "ጸሎተ ሐሙስ" ወይም "ሕጽበተ እግር" ተብሎ የሚታሰበው ታላቅ ዕለት ነው። ይህ ቀን ስድስት የተለያዩ መጠሪያዎችና ጥልቅ ትርጉሞች አሉት፦
ጸሎተ ሐሙስ
ጌታ በጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ የጸለየበት በመሆኑ።
ሕጽበተ እግር
የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ ትሕትናን ያስተማረበት።
ምሴተ ሐሙስ
የጌታ እራት ወይም ቅዱስ ቁርባን የተመሰረተበት።
የነጻነት ሐሙስ
የሰው ልጅ ከኃጢአት ባርነት ነጻ መውጣቱ የታወጀበት።
የአዲስ ኪዳን ሐሙስ
የጥላው (የብሉይ ኪዳን) አልፎ የእውነቱ (የአዲስ ኪዳን) መሥዋዕት የተጀመረበት።
የአይሁድ ፋሲካ
አይሁድ የመሻገሪያ በዓላቸውን የሚያከብሩበት ዕለት።
"እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፣ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል።" (ዮሐ 13:14)
#getu #holythursday #maundythursday #humility #ethiopianorthodox #passionweek #lastsupper #newcovenant #ሕማማት #ጸሎተሐሙስ #ሕጽበተእግር #ትሕትና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የትሕትናና የአዲስ ኪዳን ብስራት
ዛሬ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ "ጸሎተ ሐሙስ" ወይም "ሕጽበተ እግር" ተብሎ የሚታሰበው ታላቅ ዕለት ነው። ይህ ቀን ስድስት የተለያዩ መጠሪያዎችና ጥልቅ ትርጉሞች አሉት፦
ጸሎተ ሐሙስ
ጌታ በጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ የጸለየበት በመሆኑ።
ሕጽበተ እግር
የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ ትሕትናን ያስተማረበት።
ምሴተ ሐሙስ
የጌታ እራት ወይም ቅዱስ ቁርባን የተመሰረተበት።
የነጻነት ሐሙስ
የሰው ልጅ ከኃጢአት ባርነት ነጻ መውጣቱ የታወጀበት።
የአዲስ ኪዳን ሐሙስ
የጥላው (የብሉይ ኪዳን) አልፎ የእውነቱ (የአዲስ ኪዳን) መሥዋዕት የተጀመረበት።
የአይሁድ ፋሲካ
አይሁድ የመሻገሪያ በዓላቸውን የሚያከብሩበት ዕለት።
"እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፣ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል።" (ዮሐ 13:14)
#getu #holythursday #maundythursday #humility #ethiopianorthodox #passionweek #lastsupper #newcovenant #ሕማማት #ጸሎተሐሙስ #ሕጽበተእግር #ትሕትና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ዲጂታል ቅርጫ ገብተዋል?
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
4 months ago
ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
4 months ago
ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
4 months ago
የማዕድ ማጋራት
አዋሽ ባንክ ለ5 ሺህ ወገኖች የበዓል ደስታን አበረከተ!
#ethiopia | አዋሽ ባንክ የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ “ክብራችን ወገናችን - ደስታችን ማካፈላችን” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር አከናውኗል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
ተጠቃሚዎች፦ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ከ5,000 በላይ አረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች።
የዓይነት ድጋፍ፦ ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ 5 ሊትር ዘይት እና 25 ኪሎ ዱቄት ተበርክቷል።
ተጨማሪ፦ ከዓይነት ድጋፉ ባለፈ የአንድ ለአንድ የጥሬ ገንዘብ ስጦታም ተደርጓል።
የባንኩ ማህበራዊ አሻራ፦
አዋሽ ባንክ በ2024/25 የሒሳብ ዓመት ብቻ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራት ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መድቦ በትምህርት፣ በጤና እና በቤት ግንባታ ዘርፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል። ባንኩ አሁን ላይ ከ1005 በላይ ቅርንጫፎችና ከ16 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ግዙፍ ተቋም ነው።
"የሰውን ልጅ መርዳት ለነፍስ እረፍት ነው!
ለአዋሽ ባንክ ምስጋና ይገባዋል።" 🙏
#getu #awashbank #csr #ethiopia #eastersharing #awashbank31years #socialresponsibility #addisababa #communitysupport #አዋሽባንክ #ማዕድማጋራት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #በጎነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
አዋሽ ባንክ ለ5 ሺህ ወገኖች የበዓል ደስታን አበረከተ!
#ethiopia | አዋሽ ባንክ የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ “ክብራችን ወገናችን - ደስታችን ማካፈላችን” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር አከናውኗል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
ተጠቃሚዎች፦ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ከ5,000 በላይ አረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች።
የዓይነት ድጋፍ፦ ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ 5 ሊትር ዘይት እና 25 ኪሎ ዱቄት ተበርክቷል።
ተጨማሪ፦ ከዓይነት ድጋፉ ባለፈ የአንድ ለአንድ የጥሬ ገንዘብ ስጦታም ተደርጓል።
የባንኩ ማህበራዊ አሻራ፦
አዋሽ ባንክ በ2024/25 የሒሳብ ዓመት ብቻ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራት ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መድቦ በትምህርት፣ በጤና እና በቤት ግንባታ ዘርፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል። ባንኩ አሁን ላይ ከ1005 በላይ ቅርንጫፎችና ከ16 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ግዙፍ ተቋም ነው።
"የሰውን ልጅ መርዳት ለነፍስ እረፍት ነው!
ለአዋሽ ባንክ ምስጋና ይገባዋል።" 🙏
#getu #awashbank #csr #ethiopia #eastersharing #awashbank31years #socialresponsibility #addisababa #communitysupport #አዋሽባንክ #ማዕድማጋራት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #በጎነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
ኦሮሚያ ባንክ ለ7 ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አደረገ!
#fastmereja : ኦሮሚያ ባንክ የዘንድሮን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ7 የተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዚህ መርሃ ግብር ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:
1. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን 1,000,000.00 ብር
2. አበበች ጎበና የበጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
3. የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
4. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምገባ ማዕከል 500,000.00 ብር
5. ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር
6. ተስፋ አዲስ፡ የህጻናት የካንሰር ህሙማን ማዕከል 500,000.00 ብር
7. ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በድጋፍ መርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክ፣ ባንኩ የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ድርጅቶች ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉን አስታዉሰዉ፣ በዛሬዉ ዕለትም አብይ ጾምን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ማህበራዊ ችግር ያለባቸዉን ዜጎች የሚረዱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል።
በመጨረሻም የግብረ ሰናይ ድርጅቶቹ የስራ ኃላፊዎች እና ተወካዮች ባንኩ ላደረገላቸዉ ድጋፍ አመስግነዉ፣ ይህ ድጋፍ አኛ ለምንሰራዉ ሰብአዊ ስራ ትልቅ ስንቅ እና ማበረታቻ የሚሆነን ነዉ ብለዋል፡፡
#fastmereja : ኦሮሚያ ባንክ የዘንድሮን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ7 የተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዚህ መርሃ ግብር ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:
1. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን 1,000,000.00 ብር
2. አበበች ጎበና የበጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
3. የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
4. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምገባ ማዕከል 500,000.00 ብር
5. ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር
6. ተስፋ አዲስ፡ የህጻናት የካንሰር ህሙማን ማዕከል 500,000.00 ብር
7. ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በድጋፍ መርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክ፣ ባንኩ የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ድርጅቶች ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉን አስታዉሰዉ፣ በዛሬዉ ዕለትም አብይ ጾምን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ማህበራዊ ችግር ያለባቸዉን ዜጎች የሚረዱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል።
በመጨረሻም የግብረ ሰናይ ድርጅቶቹ የስራ ኃላፊዎች እና ተወካዮች ባንኩ ላደረገላቸዉ ድጋፍ አመስግነዉ፣ ይህ ድጋፍ አኛ ለምንሰራዉ ሰብአዊ ስራ ትልቅ ስንቅ እና ማበረታቻ የሚሆነን ነዉ ብለዋል፡፡
4 months ago
የኦሮሚያ ባንክ የፋሲካ በዓል ስጦታ፦ ለ7 ግብረሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ! 🇪🇹✨
ኦሮሚያ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አሳይቷል። የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ለሚረዱ 7 ሀገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
የኢኦተቤ የልማትና ተራድኦ ኮሚሽን፦ 1,000,000 ብር
አበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት፦ 1,000,000 ብር
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት፦ 1,000,000 ብር
የአዲስ አበባ ከተማ የምገባ ማዕከል፦ 500,000 ብር
ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
ተስፋ አዲስ (የህጻናት ካንሰር ህሙማን)፦ 500,000 ብር
ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
የባንኩ መልዕክት፦
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ይህ ድጋፍ ለበዓል መዋያ ብቻ ሳይሆን ተረጂ ወገኖቻችን ቀጣይ ህይወታቸው የሚሻሻልበት እንዲሆን የታለመ ነው። ባንኩ ከዚህ ቀደም የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ መሰል ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
በጎነት ለራስ ነው!
ለኦሮሚያ ባንክ ምስጋና ይገባዋል። 🙏
#getu #oromiabank #csr #ethiopia #charity #easterdonation #socialresponsibility #abebechgobena #kidneydialysis #cancersupport #ኦሮሚያባንክ #በጎአድራጎት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ኦሮሚያ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አሳይቷል። የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ለሚረዱ 7 ሀገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
የኢኦተቤ የልማትና ተራድኦ ኮሚሽን፦ 1,000,000 ብር
አበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት፦ 1,000,000 ብር
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት፦ 1,000,000 ብር
የአዲስ አበባ ከተማ የምገባ ማዕከል፦ 500,000 ብር
ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
ተስፋ አዲስ (የህጻናት ካንሰር ህሙማን)፦ 500,000 ብር
ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
የባንኩ መልዕክት፦
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ይህ ድጋፍ ለበዓል መዋያ ብቻ ሳይሆን ተረጂ ወገኖቻችን ቀጣይ ህይወታቸው የሚሻሻልበት እንዲሆን የታለመ ነው። ባንኩ ከዚህ ቀደም የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ መሰል ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
በጎነት ለራስ ነው!
ለኦሮሚያ ባንክ ምስጋና ይገባዋል። 🙏
#getu #oromiabank #csr #ethiopia #charity #easterdonation #socialresponsibility #abebechgobena #kidneydialysis #cancersupport #ኦሮሚያባንክ #በጎአድራጎት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
አዋሽ ባንክ ለፋሲካ በዓል ከ5 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወገኖች ድጋፍ አደረገ
#fastmereja I አዋሽ ባንክ የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ “ክብራችን ወገናችን - ደስታችን ማካፈላችን” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ለሚገኙ ከ5 ሺህ በላይ አረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
ባንኩ ዛሬ በአዲስ አበባ ቦሌ መድኃኒዓለም ካቴድራል የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አካሂዷል፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለተመረጡ ለእነዚሁ ወገኖች ለእያንዳንዳቸው 5 ሊትር ዘይት፣ 25 ኪሎ ዱቄት እና የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል።
ባንኩ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ስራዎች ከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰጥ የገለጸ ሲሆን፣ ባለፈው የ2024/25 የሒሳብ ዓመት ብቻ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራት ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መድቦ የተለያዩ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጿል። ይህም በትምህርት፣ በጤና፣ በሥራ ዕድል ፈጠራ እና የአቅመ ደካሞችን ቤት በመገንባት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉ ተጠቅሷል።
ባንኩ ካለፉት 31 ዓመታት ጀምሮ እንዲህ ያሉ ሰው-ተኮር ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን አስታውሶ፣ ወደፊትም በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋ ለተጎዱ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጧል።
በተጨማሪም አዋሽ ባንክ በአሁኑ ወቅት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ1005 በላይ ቅርንጫፎች ያሉት ሲሆን፣ ከ16 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ደንበኞቹ ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
#fastmereja I አዋሽ ባንክ የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ “ክብራችን ወገናችን - ደስታችን ማካፈላችን” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ለሚገኙ ከ5 ሺህ በላይ አረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
ባንኩ ዛሬ በአዲስ አበባ ቦሌ መድኃኒዓለም ካቴድራል የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አካሂዷል፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለተመረጡ ለእነዚሁ ወገኖች ለእያንዳንዳቸው 5 ሊትር ዘይት፣ 25 ኪሎ ዱቄት እና የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል።
ባንኩ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ስራዎች ከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰጥ የገለጸ ሲሆን፣ ባለፈው የ2024/25 የሒሳብ ዓመት ብቻ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራት ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መድቦ የተለያዩ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጿል። ይህም በትምህርት፣ በጤና፣ በሥራ ዕድል ፈጠራ እና የአቅመ ደካሞችን ቤት በመገንባት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉ ተጠቅሷል።
ባንኩ ካለፉት 31 ዓመታት ጀምሮ እንዲህ ያሉ ሰው-ተኮር ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን አስታውሶ፣ ወደፊትም በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋ ለተጎዱ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጧል።
በተጨማሪም አዋሽ ባንክ በአሁኑ ወቅት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ1005 በላይ ቅርንጫፎች ያሉት ሲሆን፣ ከ16 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ደንበኞቹ ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
Sponsored by
Surafel
Comments