6 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ትላልቅ የኢኮኖሚ አቅም ያላቸው የአፍሪካ ሀገራት የፀሐይ ኃይል ማምረት አቅማቸውን ለማሳደግ እቅዶቻቸውን እያፋጠኑ ይገኛሉ። የዘርፉ ተንታኞች እንደሚሉት ይህ እንቅስቃሴ የሀገራቱን የኢንዱስትሪ ዕድገት ፍላጎት የሚያሳይ ከመሆኑም ባሻገር፣ በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ የበላይነት ካላት ቻይና በሚገቡ ምርቶች ላይ ያለውን ጥገኝነት ለመቀነስ ያለመ ነው። እንደ ዘርፉ ባለሙያዎች ገለጻ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ሞሮኮ እና ናይጄሪያ የፀሐይ ኃይል መሣሪያዎችን በሀገር ውስጥ ለማምረት ጥረታቸውን በእጅጉ አጠናክረዋል።
የደቡብ አፍሪካው የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋም እያደገ ከመጣው የገበያ ፍላጎት ተጠቃሚ ለመሆን አንድ ጊጋዋት ኃይል ማመንጨት የሚችል የማምረቻ ተቋም ለመገንባት አቅዷል። ደቡብ አፍሪካ በአህጉሪቱ ትልቋ የፀሐይ ኃይል ዕቃዎች አስመጪ ስትሆን፣ በዓመት ከፍተኛ መጠን ያለውን ምርት አብዛኛውን ከቻይና ታስገባለች። በሌላ በኩል በናይጄሪያ የፀሐይ ኃይል መሰብሰቢያ ሰሌዳዎች ምርት በፍጥነት እያደገ ሲሆን፣ የሀገር ውስጥ የመገጣጠም አቅም ባለፉት ሁለት ዓመታት በእጥፍ አድጓል። ሞሮኮም አመታዊ የምርት አቅሟን ያሳደገች ሲሆን፣ ግብጽም በተመሳሳይ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እያጠናቀቀች ትገኛለች።
ምንም እንኳን የአፍሪካ ሀገራት የራሳቸውን አቅም ለመገንባት ቢሞክሩም፣ ቻይና በዋና ዋና የፀሐይ ኃይል አካላት ምርት ላይ ያላት ዓለም አቀፍ የበላይነት በቀላሉ የሚሰበር አይመስልም። በቻይና የተፈጠረው ከፍተኛ የምርት ክምችት የውጭ ንግዷን በከፍተኛ ሁኔታ እንዲያድግ አድርጎታል። ባለፉት አስራ አራት ዓመታት ውስጥ ቻይና በአፍሪካ ታዳሽ ኃይል እና ተያያዥ ፕሮጀክቶች ላይ ስልሳ ስድስት ቢሊዮን ዶላር አውጥታለች። የአፍሪካ ሀገራት በአሁኑ ወቅት የፀሐይ ኃይል ሴሎችን ከባዶ የማምረት አቅም ስለሌላቸው፣ አዳዲስ የመገጣጠሚያ ፋብሪካዎች አሁንም ቢሆን ከቻይና በሚገቡ አካላት ላይ ጥገኛ ሆነው ቀጥለዋል።
አብዛኛዎቹ አዳዲስ ፋብሪካዎች ከውጭ የመጡትን የቻይና አካላት ከመገጣጠም ባለፈ ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን ዕቃዎች ባለማምረታቸው፣ አፍሪካ በተወሳሰበው የአቅርቦት ሰንሰለት ውስጥ የውጭ ቴክኖሎጂ ላይ እንድትደገፍ አስገድዷታል። በአሜሪካ እና በአውሮፓ የተጣሉ የንግድ ገደቦች የቻይና ኩባንያዎች ወደ አፍሪካ እና ደቡብ ምስራቅ እስያ አገራት ፊታቸውን እንዲያዞሩ አድርጓቸዋል። በዚህም መሰረት ኢትዮጵያ ተመራጭ መዳረሻ ሆናለች፤ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ይፋ ከተደረጉት የውጭ ኢንቨስትመንቶች ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ከቻይና እና ጃፓን የመጡ ናቸው።
በደቡብ አፍሪካ፣ ናይጄሪያ እና ሞሮኮ ያሉ የዘርፉ እንቅስቃሴዎች ግን በአብዛኛው በሀገር ውስጥ ኩባንያዎች ወይም ከሀገር ውስጥ ተቋማት ጋር በተደረጉ የጋራ ስምምነቶች የሚመሩ መሆናቸው ተስፋ ሰጪ ነው። በመጨረሻም የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ ቻይና በፀሐይ ኃይል ሰሌዳዎች እና ተያያዥ ቴክኖሎጂዎች ምርት ያላት የመሪነት ሚና በሚቀጥሉት ዓመታት ይበልጥ እየተጠናከረ ይሄዳል። ይህንንም ተከትሎ የአፍሪካ ሀገራት የተሟላ ኢንዱስትሪ ለመገንባት የሚያስፈልጋቸውን ጥልቅ የቴክኖሎጂ እና የእውቀት ሽግግር እስካሁን ሙሉ በሙሉ እንዳላገኙ ማሳያ ሆኗል።
የደቡብ አፍሪካው የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋም እያደገ ከመጣው የገበያ ፍላጎት ተጠቃሚ ለመሆን አንድ ጊጋዋት ኃይል ማመንጨት የሚችል የማምረቻ ተቋም ለመገንባት አቅዷል። ደቡብ አፍሪካ በአህጉሪቱ ትልቋ የፀሐይ ኃይል ዕቃዎች አስመጪ ስትሆን፣ በዓመት ከፍተኛ መጠን ያለውን ምርት አብዛኛውን ከቻይና ታስገባለች። በሌላ በኩል በናይጄሪያ የፀሐይ ኃይል መሰብሰቢያ ሰሌዳዎች ምርት በፍጥነት እያደገ ሲሆን፣ የሀገር ውስጥ የመገጣጠም አቅም ባለፉት ሁለት ዓመታት በእጥፍ አድጓል። ሞሮኮም አመታዊ የምርት አቅሟን ያሳደገች ሲሆን፣ ግብጽም በተመሳሳይ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እያጠናቀቀች ትገኛለች።
ምንም እንኳን የአፍሪካ ሀገራት የራሳቸውን አቅም ለመገንባት ቢሞክሩም፣ ቻይና በዋና ዋና የፀሐይ ኃይል አካላት ምርት ላይ ያላት ዓለም አቀፍ የበላይነት በቀላሉ የሚሰበር አይመስልም። በቻይና የተፈጠረው ከፍተኛ የምርት ክምችት የውጭ ንግዷን በከፍተኛ ሁኔታ እንዲያድግ አድርጎታል። ባለፉት አስራ አራት ዓመታት ውስጥ ቻይና በአፍሪካ ታዳሽ ኃይል እና ተያያዥ ፕሮጀክቶች ላይ ስልሳ ስድስት ቢሊዮን ዶላር አውጥታለች። የአፍሪካ ሀገራት በአሁኑ ወቅት የፀሐይ ኃይል ሴሎችን ከባዶ የማምረት አቅም ስለሌላቸው፣ አዳዲስ የመገጣጠሚያ ፋብሪካዎች አሁንም ቢሆን ከቻይና በሚገቡ አካላት ላይ ጥገኛ ሆነው ቀጥለዋል።
አብዛኛዎቹ አዳዲስ ፋብሪካዎች ከውጭ የመጡትን የቻይና አካላት ከመገጣጠም ባለፈ ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን ዕቃዎች ባለማምረታቸው፣ አፍሪካ በተወሳሰበው የአቅርቦት ሰንሰለት ውስጥ የውጭ ቴክኖሎጂ ላይ እንድትደገፍ አስገድዷታል። በአሜሪካ እና በአውሮፓ የተጣሉ የንግድ ገደቦች የቻይና ኩባንያዎች ወደ አፍሪካ እና ደቡብ ምስራቅ እስያ አገራት ፊታቸውን እንዲያዞሩ አድርጓቸዋል። በዚህም መሰረት ኢትዮጵያ ተመራጭ መዳረሻ ሆናለች፤ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ይፋ ከተደረጉት የውጭ ኢንቨስትመንቶች ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ከቻይና እና ጃፓን የመጡ ናቸው።
በደቡብ አፍሪካ፣ ናይጄሪያ እና ሞሮኮ ያሉ የዘርፉ እንቅስቃሴዎች ግን በአብዛኛው በሀገር ውስጥ ኩባንያዎች ወይም ከሀገር ውስጥ ተቋማት ጋር በተደረጉ የጋራ ስምምነቶች የሚመሩ መሆናቸው ተስፋ ሰጪ ነው። በመጨረሻም የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ ቻይና በፀሐይ ኃይል ሰሌዳዎች እና ተያያዥ ቴክኖሎጂዎች ምርት ያላት የመሪነት ሚና በሚቀጥሉት ዓመታት ይበልጥ እየተጠናከረ ይሄዳል። ይህንንም ተከትሎ የአፍሪካ ሀገራት የተሟላ ኢንዱስትሪ ለመገንባት የሚያስፈልጋቸውን ጥልቅ የቴክኖሎጂ እና የእውቀት ሽግግር እስካሁን ሙሉ በሙሉ እንዳላገኙ ማሳያ ሆኗል።
1 day ago
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት 118.91 ቢሊዮን ብር ገቢ ሰበሰበ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት አስመዝግቦት የነበረውን አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸም እና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅዱን አስመልክቶ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው ለሚዲያ አካላት መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም ተቋሙ በበጀት ዓመቱ ያቀዳቸውን አብዛኞቹን ዋና ዋና ግቦች በላቀ ደረጃ ማሳካት መቻሉን እና በተለይም በአዳዲስ ደንበኞች ትስስር ረገድ በተቋሙ ታሪክም ሆነ በአፍሪካ ደረጃ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ውጤት ማስመዝገቡን ይፋ አድርገዋል።
በበጀት ዓመቱ 800 ሺህ አዳዲስ ደንበኞችን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ የነበረ ሲሆን፣ 664 ሺህ 505 አባወራዎችን በማገናኘት የ83.1 በመቶ ስኬት ተመዝግቧል።
ይህም አፈጻጸም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ32.5 በመቶ እድገት ያሳየ ሲሆን፣ ተቋሙን በዓይነቱ ከአፍሪካ መሰል የኃይል አቅርቦት ኩባንያዎች የመሪነት ደረጃ ላይ አሰልፎታል።
በተጨማሪም የገጠር ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራሙን በማጠናከር ከዋናው ግሪድ እና ከኦፍ-ግሪድ የፀሐይ ኃይል አማራጮች 205 አዳዲስ የገጠር ቀበሌዎችንና መንደሮችን የኃይል ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን፣ ይህም በአገሪቱ አጠቃላይ የኤሌክትሪክ ተደራሽ የሆኑ የገጠር አካባቢዎችን ቁጥር ወደ 7 ሺህ 908 አድርሶታል።
በፋይናንስና በገቢ አሰባሰብ ረገድም ተቋሙ አስደናቂ ስኬት ያስመዘገበ ሲሆን፣ ከኢነርጂ ሽያጭ፣ ከአዳዲስ ደንበኞች መስተንግዶና ከሌሎች ልዩ ልዩ የገቢ ምንጮች 115.86 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 118.91 ቢሊዮን ብር በመሰብሰብ የ103 በመቶ አፈጻጸም አሳይቷል።
ይህ የገቢ መጠን ከቀደመው በጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ88.4 በመቶ ከፍተኛ እድገት ያሳየ ነው። ለዚህ አፈጻጸም መሻሻል የዲጂታል ክፍያ አማራጮች መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት የዲጂታል ክፍያ የሚጠቀሙ ደንበኞች ቁጥር 95.3 በመቶ ደርሷል።
በተጨማሪም ተቋሙ ከስርቆትና ከኃይል ብክነት የመከላከል ሥራዎችን በማጠናከር ከ2.2 ቢሊዮን ብር በላይ ለተቋሙ ገቢ ማድረግ ችሏል።
ተቋሙ የአገልግሎት ጥራትን ለማሻሻልና የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ ሰፊ የዲስትሪቢዩሽን መስመሮች ማሻሻያ፣ የትራንስፎርመር ጥገናና የአቅም ማሳደግ ሥራዎችን ያከናወነ ቢሆንም፣ አሁንም የመሰረተ ልማት እርጅና፣ የግብዓትና የነዳጅ እጥረት እንዲሁም የመሰረተ ልማቶች ስርቆትና ውድመት ዋና ዋና ተግዳሮቶች እንደነበሩ ተገልጿል።
ሆኖም ተቋሙ የተደቀኑበትን ተግዳሮቶች በመቋቋም የቴክኖሎጂ ትግበራዎችን አጠናክሮ በመቀጠል፣ ለሀገር ኢኮኖሚ እድገትና ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስኬት የሚጠበቅበትን የላቀ ሚና አጠናክሮ እንደሚቀጥል ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገልጸዋል።
ጌትነት ተመስገን
#ethiopianelectricutility #eeu #ethiopia #energysector #ethiopianeconomy #digitalethiopia2030 #ruralelectrification #offgridenergy #performancereport #africaenergy
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት አስመዝግቦት የነበረውን አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸም እና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅዱን አስመልክቶ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው ለሚዲያ አካላት መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም ተቋሙ በበጀት ዓመቱ ያቀዳቸውን አብዛኞቹን ዋና ዋና ግቦች በላቀ ደረጃ ማሳካት መቻሉን እና በተለይም በአዳዲስ ደንበኞች ትስስር ረገድ በተቋሙ ታሪክም ሆነ በአፍሪካ ደረጃ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ውጤት ማስመዝገቡን ይፋ አድርገዋል።
በበጀት ዓመቱ 800 ሺህ አዳዲስ ደንበኞችን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ የነበረ ሲሆን፣ 664 ሺህ 505 አባወራዎችን በማገናኘት የ83.1 በመቶ ስኬት ተመዝግቧል።
ይህም አፈጻጸም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ32.5 በመቶ እድገት ያሳየ ሲሆን፣ ተቋሙን በዓይነቱ ከአፍሪካ መሰል የኃይል አቅርቦት ኩባንያዎች የመሪነት ደረጃ ላይ አሰልፎታል።
በተጨማሪም የገጠር ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራሙን በማጠናከር ከዋናው ግሪድ እና ከኦፍ-ግሪድ የፀሐይ ኃይል አማራጮች 205 አዳዲስ የገጠር ቀበሌዎችንና መንደሮችን የኃይል ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን፣ ይህም በአገሪቱ አጠቃላይ የኤሌክትሪክ ተደራሽ የሆኑ የገጠር አካባቢዎችን ቁጥር ወደ 7 ሺህ 908 አድርሶታል።
በፋይናንስና በገቢ አሰባሰብ ረገድም ተቋሙ አስደናቂ ስኬት ያስመዘገበ ሲሆን፣ ከኢነርጂ ሽያጭ፣ ከአዳዲስ ደንበኞች መስተንግዶና ከሌሎች ልዩ ልዩ የገቢ ምንጮች 115.86 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 118.91 ቢሊዮን ብር በመሰብሰብ የ103 በመቶ አፈጻጸም አሳይቷል።
ይህ የገቢ መጠን ከቀደመው በጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ88.4 በመቶ ከፍተኛ እድገት ያሳየ ነው። ለዚህ አፈጻጸም መሻሻል የዲጂታል ክፍያ አማራጮች መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት የዲጂታል ክፍያ የሚጠቀሙ ደንበኞች ቁጥር 95.3 በመቶ ደርሷል።
በተጨማሪም ተቋሙ ከስርቆትና ከኃይል ብክነት የመከላከል ሥራዎችን በማጠናከር ከ2.2 ቢሊዮን ብር በላይ ለተቋሙ ገቢ ማድረግ ችሏል።
ተቋሙ የአገልግሎት ጥራትን ለማሻሻልና የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ ሰፊ የዲስትሪቢዩሽን መስመሮች ማሻሻያ፣ የትራንስፎርመር ጥገናና የአቅም ማሳደግ ሥራዎችን ያከናወነ ቢሆንም፣ አሁንም የመሰረተ ልማት እርጅና፣ የግብዓትና የነዳጅ እጥረት እንዲሁም የመሰረተ ልማቶች ስርቆትና ውድመት ዋና ዋና ተግዳሮቶች እንደነበሩ ተገልጿል።
ሆኖም ተቋሙ የተደቀኑበትን ተግዳሮቶች በመቋቋም የቴክኖሎጂ ትግበራዎችን አጠናክሮ በመቀጠል፣ ለሀገር ኢኮኖሚ እድገትና ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስኬት የሚጠበቅበትን የላቀ ሚና አጠናክሮ እንደሚቀጥል ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገልጸዋል።
ጌትነት ተመስገን
#ethiopianelectricutility #eeu #ethiopia #energysector #ethiopianeconomy #digitalethiopia2030 #ruralelectrification #offgridenergy #performancereport #africaenergy
9 days ago
ኩባንያችን በ2018 በጀት ዓመት በዲጂታል መሰረተ ልማት ግንባታ ረገድ የላቀ ስኬት አስመዝግቧል፡፡
603 አዳዲስ የሞባይል ጣቢያዎችን በመገንባት አጠቃላይ ቁጥራቸውን 10,613 አድርሷል።
ይህም የኔትወርክ የመሸከም አቅማችንን ወደ 115.1 ሚሊዮን በማሳደግ ለተጨማሪ 10.2 ሚሊዮን ደንበኞች ዝግጁ እንድንሆን አስችሎናል።
የኔትወርክ አስተማማኝነት ለማረጋገጥ 44% የሚሆኑት ጣቢያዎች በተጠባባቂ ጄኔሬተር እንዲደገፉ ተደርጓል።
በተጨማሪም 24% የሞባይል ጣቢያዎች በታዳሽ እና ለአካባቢ ተስማሚ በሆነ የፀሐይ ኃይል እንዲሰሩ ተደርገዋል።
የ4ጂ አገልግሎት ለተጨማሪ 264 ከተሞች በማቅረባችን አጠቃላይ ተደራሽነቱ 1,200 ከተሞች ደርሷል፤ ይህም 82.2% የሕዝብ ሽፋንን ያረጋግጣል።
የ5ጂ ቴክኖሎጂም በበጀት ዓመቱ በተጨመሩ 7 ከተሞች አማካኝነት አሁን በ33 ከተሞች ተደራሽ ሆኗል።
23,422 ኪ.ሜ የፋይበር ዋና መስመር እና 15,615 ኪ.ሜ የከተማ ፋይበር መስመር በመዘርጋት በአጠቃላይ የኦፕቲካል ስርጭት (ODN) አቅም ወደ 1.46 ሚሊዮን ከፍ ብሏል።
የመደበኛ ብሮድባንድ ደንበኞች ቁጥር ከ1 ሚሊዮን በላይ የሆነ ታሪካዊ ምዕራፍ አስመዝግበናል።
100,000 ደንበኞችን ከኮፐር ወደ ፋይበር ስኬታማ በሆነ ሁኔታ ያሸጋገርን ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ 443,298 የሚሆኑት በዘመናዊ የፋይበር ቴክኖሎጂ የተገናኙ ናቸው።
የዓለም አቀፍ የኢንተርኔት መግቢያ አቅማችንን ወደ 4.3 Tbps በማሳደግ የዕቅዳችንን 172% ማሳካት ችለናል።
እንደ Google፣ Meta እና Netflix ያሉ ዓለም አቀፍ ይዘቶችን በሀገር ውስጥ (Cache) ለማከማቸት ችለናል፡፡
በዚህም የደንበኞቻችንን የዲጂታል ተሞክሮ ከማሻሻል ባሻገር የዓለም አቀፍ ባንድዊድዝ ጥገኝነትን በመቀነስ የሀገራችንን የዲጂታል ሉዓላዊነት በማረጋገጥን ላይ እንገኛለን።
ለበለጠ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
603 አዳዲስ የሞባይል ጣቢያዎችን በመገንባት አጠቃላይ ቁጥራቸውን 10,613 አድርሷል።
ይህም የኔትወርክ የመሸከም አቅማችንን ወደ 115.1 ሚሊዮን በማሳደግ ለተጨማሪ 10.2 ሚሊዮን ደንበኞች ዝግጁ እንድንሆን አስችሎናል።
የኔትወርክ አስተማማኝነት ለማረጋገጥ 44% የሚሆኑት ጣቢያዎች በተጠባባቂ ጄኔሬተር እንዲደገፉ ተደርጓል።
በተጨማሪም 24% የሞባይል ጣቢያዎች በታዳሽ እና ለአካባቢ ተስማሚ በሆነ የፀሐይ ኃይል እንዲሰሩ ተደርገዋል።
የ4ጂ አገልግሎት ለተጨማሪ 264 ከተሞች በማቅረባችን አጠቃላይ ተደራሽነቱ 1,200 ከተሞች ደርሷል፤ ይህም 82.2% የሕዝብ ሽፋንን ያረጋግጣል።
የ5ጂ ቴክኖሎጂም በበጀት ዓመቱ በተጨመሩ 7 ከተሞች አማካኝነት አሁን በ33 ከተሞች ተደራሽ ሆኗል።
23,422 ኪ.ሜ የፋይበር ዋና መስመር እና 15,615 ኪ.ሜ የከተማ ፋይበር መስመር በመዘርጋት በአጠቃላይ የኦፕቲካል ስርጭት (ODN) አቅም ወደ 1.46 ሚሊዮን ከፍ ብሏል።
የመደበኛ ብሮድባንድ ደንበኞች ቁጥር ከ1 ሚሊዮን በላይ የሆነ ታሪካዊ ምዕራፍ አስመዝግበናል።
100,000 ደንበኞችን ከኮፐር ወደ ፋይበር ስኬታማ በሆነ ሁኔታ ያሸጋገርን ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ 443,298 የሚሆኑት በዘመናዊ የፋይበር ቴክኖሎጂ የተገናኙ ናቸው።
የዓለም አቀፍ የኢንተርኔት መግቢያ አቅማችንን ወደ 4.3 Tbps በማሳደግ የዕቅዳችንን 172% ማሳካት ችለናል።
እንደ Google፣ Meta እና Netflix ያሉ ዓለም አቀፍ ይዘቶችን በሀገር ውስጥ (Cache) ለማከማቸት ችለናል፡፡
በዚህም የደንበኞቻችንን የዲጂታል ተሞክሮ ከማሻሻል ባሻገር የዓለም አቀፍ ባንድዊድዝ ጥገኝነትን በመቀነስ የሀገራችንን የዲጂታል ሉዓላዊነት በማረጋገጥን ላይ እንገኛለን።
ለበለጠ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
20 days ago
በአሜሪካ የኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል ምርቶች ላይ ምርመራ ተጀመረ
የአሜሪካ ንግድ መምሪያ በኢትዮጵያ የሚመረቱ የፀሐይ ኃይል ምርቶች፣ በቻይና ላይ የተጣለውን የንግድ ታሪፍ ለመሸሽ የሚረዱ መሆናቸውን ለማጣራት ምርመራ ሊጀምር ነው። ይህ እርምጃ የተወሰደው የቻይና አምራቾች ኢትዮጵያን ተጠቅመው የአሜሪካን የንግድ ቀረጥ ለመሻገር እየሞከሩ ነው በሚል ስምንት የአሜሪካ ኩባንያዎች ባቀረቡት አቤቱታ ነው።
ከ2025 አጋማሽ ወዲህ ወደ አሜሪካ የሚገቡ የኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል ምርቶች በከፍተኛ ሁኔታ ማደጋቸው ለዚህ ምርመራ መነሻ ሆኗል። የአሜሪካ ንግድ መምሪያ የመጀመሪያ ደረጃ ውሳኔውን በታኅሣሥ 2026፣ የመጨረሻውን ደግሞ በግንቦት 2027 እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
የአሜሪካ ንግድ መምሪያ በኢትዮጵያ የሚመረቱ የፀሐይ ኃይል ምርቶች፣ በቻይና ላይ የተጣለውን የንግድ ታሪፍ ለመሸሽ የሚረዱ መሆናቸውን ለማጣራት ምርመራ ሊጀምር ነው። ይህ እርምጃ የተወሰደው የቻይና አምራቾች ኢትዮጵያን ተጠቅመው የአሜሪካን የንግድ ቀረጥ ለመሻገር እየሞከሩ ነው በሚል ስምንት የአሜሪካ ኩባንያዎች ባቀረቡት አቤቱታ ነው።
ከ2025 አጋማሽ ወዲህ ወደ አሜሪካ የሚገቡ የኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል ምርቶች በከፍተኛ ሁኔታ ማደጋቸው ለዚህ ምርመራ መነሻ ሆኗል። የአሜሪካ ንግድ መምሪያ የመጀመሪያ ደረጃ ውሳኔውን በታኅሣሥ 2026፣ የመጨረሻውን ደግሞ በግንቦት 2027 እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
3 months ago
የማዕድን ዘርፍ እና አዲስ የኢኮኖሚ ምዕራፍ
******************
(የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ትንሳኤ ውስጥ ለዓመታት ተኝቶ የነበረው የማዕድን ሀብታችን አሁን ለሀገር ኢኮኖሚ ትከሻውን እየሰጠ ይገኛል። ከባህላዊ የግብርና አጥር ወጥተን አገራችንን ወደ አፍሪካ የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ኢትዮጵያ ያሏትን የሀብት ክምችት በዕውቀትና በቴክኖሎጂ አቀነባብራ መጠቀም ጀምራለች። በዚህም የከርሰ ምድርና ገጸ ምድር ሀብቷን ወደ ብሔራዊ ምርታማነት የመቀየር አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች።
የማምረቻው ዘርፍ እንደ ወንዝ ውሃ የኢኮኖሚውን አቅጣጫ የሚቀይር ከሆነ ማዕድን ደግሞ የዚያ ወንዝ ምንጭ ነው። አገራችንን የኢንዱስትሪ ፋና ለማድረግ የጀመርነው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ፣ የማዕድን ዘርፉን ከምድር ውስጥ አውጥቶ ወደ ፋብሪካዎች ግብዓትነት የመቀየር ግዴታ አለበት።
የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እያሳዩት ባለው አቅም የማዕድን ዘርፉን በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ የውጭ ምንዛሪ ጥገኝነታችንን መቀነስ የምንችለው አሁን ነው። በገዛ መሬታችን ያለውን ሀብት በጥራትና በክህሎት ተጠቅመን የውጭ ገበያን በዋጋና በጥራት መፎካከር የሚችል አቅም መገንባትም አለብን።
ከውጥን ወደ እውነታ እየተሸጋገርን ባለበት በዚህ ወቅት የማዕድን ልማታችን ከጥሬ ዕቃ ሽያጭ አልፎ እሴት በተጨመረባቸው ምርቶች መደገፍ አለበት። የወርቅ፣ የኦፓል፣ የታንታለም እና የሌሎች ማዕድናት ፍሰት ለሀገር ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን የሚችለው፣ የማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች በፓርኮቻችን ውስጥ ሲጠናከሩ ብቻ ነው።
የኢኮኖሚ ነፃነት ማለት በውጭ ምንዛሪ መግዛት ሳይሆን በእጅ ያለን ሀብት በአገር አቅም አምርቶ ለዓለም ማቅረብ ነው። ይህ ጉዞ በሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ የሉዓላዊነትና የብልጽግና መለኪያ ነው።
የማዕድን ዘርፉን ወደ ኢንዱስትሪ ማቀናጀት ማለት የአገርን የቴክኖሎጂ አቅም መፈተን ማለት ነው። ዘመናዊ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው ማዕድናት ማቀነባበሪያ ማዕከላት ሲሆኑ ኢትዮጵያ ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ ምርት አምራችነት ትሸጋገራለች።
ይህ ሽግግር በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን፣ የፀሐይ ኃይል መሣሪያዎችን እና የሕክምና መሣሪያዎችን ለማምረት ወሳኝ የሆኑ ማዕድናትን በአገር ውስጥ መጠቀምን ይጠይቃል።
"ውኃ ካልጠራ አይጠጣም፣ ሰው ካልተማረ አይጠቅም" እንደተባለው የምንፈልገውን የኢንዱስትሪ ለውጥ የምናመጣው በትምህርት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በዘርፉ በሰለጠነ የሰው ኃይል ብቻ ነው።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ በወረቀት ላይ የተጻፈ ራዕይ ሳይሆን በየፋብሪካው መጋዘን የሚከማች ምርት፣ በየኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚሰማ የቴክኖሎጂ ምት እና በምድር የተገኙ ማዕድናት በኢትዮጵያዊ ክህሎት ሲቀረጹ የሚታይ እውነት ነው።
በአሁኑ ወቅት የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እየሳቡት ያለው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት፣ የማዕድን ዘርፉን እንደ ታላቅ የኢኮኖሚ ምንጭ ለመጠቀም ያለንን አቅም ያሳያል። የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጁም ለዚህ ዘርፍ የሚሰጠው የግብርና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች፣ ባለሀብቶች ወደ ማዕድን ልማት እንዲገቡ ትልቅ ማበረታቻ ሆኗል።
የማዕድን ሀብታችንን በዘመናዊ አሠራር ፈትሸን፣ የኢንዱስትሪው ዘርፍ እንዲያንሰራራ ማድረጉ የጊዜው ትልቁ አገራዊ ጥሪ ነው።
ኢትዮጵያ በምርቷ ትከበራለች፤ በምድሯ የተከማቸው ሀብትም ለቀጣዩ ትውልድ የብልጽግና ፋና ሆኖ ይደምቃል። ይህ የኢንዱስትሪ አብዮት የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ የሚያደርግ፣ የኢኮኖሚ መዋቅራችንን ለዘመናት የሚያጸና የትንሳኤ ብሥራት ነው።
በየደረጃው ያለው የማዕድን ምርታችን ሲጎለብት ኢትዮጵያ የራሷን የኢንዱስትሪ ሉዓላዊነት ታውጃለች። ነገ የምናያት ኢትዮጵያ በምርቷ የምትኩራራ፣ በሀብቷ የምትበለጽግ እና ለአፍሪካ የብልጽግና ፋና የምትሆን አገር ናት።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebcdotstream #ethiopia #ebc #ማዕድን #ኢኮኖሚ
******************
(የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ትንሳኤ ውስጥ ለዓመታት ተኝቶ የነበረው የማዕድን ሀብታችን አሁን ለሀገር ኢኮኖሚ ትከሻውን እየሰጠ ይገኛል። ከባህላዊ የግብርና አጥር ወጥተን አገራችንን ወደ አፍሪካ የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ኢትዮጵያ ያሏትን የሀብት ክምችት በዕውቀትና በቴክኖሎጂ አቀነባብራ መጠቀም ጀምራለች። በዚህም የከርሰ ምድርና ገጸ ምድር ሀብቷን ወደ ብሔራዊ ምርታማነት የመቀየር አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች።
የማምረቻው ዘርፍ እንደ ወንዝ ውሃ የኢኮኖሚውን አቅጣጫ የሚቀይር ከሆነ ማዕድን ደግሞ የዚያ ወንዝ ምንጭ ነው። አገራችንን የኢንዱስትሪ ፋና ለማድረግ የጀመርነው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ፣ የማዕድን ዘርፉን ከምድር ውስጥ አውጥቶ ወደ ፋብሪካዎች ግብዓትነት የመቀየር ግዴታ አለበት።
የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እያሳዩት ባለው አቅም የማዕድን ዘርፉን በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ የውጭ ምንዛሪ ጥገኝነታችንን መቀነስ የምንችለው አሁን ነው። በገዛ መሬታችን ያለውን ሀብት በጥራትና በክህሎት ተጠቅመን የውጭ ገበያን በዋጋና በጥራት መፎካከር የሚችል አቅም መገንባትም አለብን።
ከውጥን ወደ እውነታ እየተሸጋገርን ባለበት በዚህ ወቅት የማዕድን ልማታችን ከጥሬ ዕቃ ሽያጭ አልፎ እሴት በተጨመረባቸው ምርቶች መደገፍ አለበት። የወርቅ፣ የኦፓል፣ የታንታለም እና የሌሎች ማዕድናት ፍሰት ለሀገር ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን የሚችለው፣ የማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች በፓርኮቻችን ውስጥ ሲጠናከሩ ብቻ ነው።
የኢኮኖሚ ነፃነት ማለት በውጭ ምንዛሪ መግዛት ሳይሆን በእጅ ያለን ሀብት በአገር አቅም አምርቶ ለዓለም ማቅረብ ነው። ይህ ጉዞ በሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ የሉዓላዊነትና የብልጽግና መለኪያ ነው።
የማዕድን ዘርፉን ወደ ኢንዱስትሪ ማቀናጀት ማለት የአገርን የቴክኖሎጂ አቅም መፈተን ማለት ነው። ዘመናዊ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው ማዕድናት ማቀነባበሪያ ማዕከላት ሲሆኑ ኢትዮጵያ ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ ምርት አምራችነት ትሸጋገራለች።
ይህ ሽግግር በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን፣ የፀሐይ ኃይል መሣሪያዎችን እና የሕክምና መሣሪያዎችን ለማምረት ወሳኝ የሆኑ ማዕድናትን በአገር ውስጥ መጠቀምን ይጠይቃል።
"ውኃ ካልጠራ አይጠጣም፣ ሰው ካልተማረ አይጠቅም" እንደተባለው የምንፈልገውን የኢንዱስትሪ ለውጥ የምናመጣው በትምህርት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በዘርፉ በሰለጠነ የሰው ኃይል ብቻ ነው።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ በወረቀት ላይ የተጻፈ ራዕይ ሳይሆን በየፋብሪካው መጋዘን የሚከማች ምርት፣ በየኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚሰማ የቴክኖሎጂ ምት እና በምድር የተገኙ ማዕድናት በኢትዮጵያዊ ክህሎት ሲቀረጹ የሚታይ እውነት ነው።
በአሁኑ ወቅት የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እየሳቡት ያለው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት፣ የማዕድን ዘርፉን እንደ ታላቅ የኢኮኖሚ ምንጭ ለመጠቀም ያለንን አቅም ያሳያል። የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጁም ለዚህ ዘርፍ የሚሰጠው የግብርና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች፣ ባለሀብቶች ወደ ማዕድን ልማት እንዲገቡ ትልቅ ማበረታቻ ሆኗል።
የማዕድን ሀብታችንን በዘመናዊ አሠራር ፈትሸን፣ የኢንዱስትሪው ዘርፍ እንዲያንሰራራ ማድረጉ የጊዜው ትልቁ አገራዊ ጥሪ ነው።
ኢትዮጵያ በምርቷ ትከበራለች፤ በምድሯ የተከማቸው ሀብትም ለቀጣዩ ትውልድ የብልጽግና ፋና ሆኖ ይደምቃል። ይህ የኢንዱስትሪ አብዮት የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ የሚያደርግ፣ የኢኮኖሚ መዋቅራችንን ለዘመናት የሚያጸና የትንሳኤ ብሥራት ነው።
በየደረጃው ያለው የማዕድን ምርታችን ሲጎለብት ኢትዮጵያ የራሷን የኢንዱስትሪ ሉዓላዊነት ታውጃለች። ነገ የምናያት ኢትዮጵያ በምርቷ የምትኩራራ፣ በሀብቷ የምትበለጽግ እና ለአፍሪካ የብልጽግና ፋና የምትሆን አገር ናት።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebcdotstream #ethiopia #ebc #ማዕድን #ኢኮኖሚ
3 months ago
በበልግ ወቅት የቀኑ ከፍተኛ ሙቀት እና የሌሊት ወበቅ ትኩረት እንደሚሹ ተገለጸ
በበልግ ወቅት በመደበኛነት ትኩረት ከሚሹ የአየር ሁኔታ ክስተቶች መካከል በቀን የሚታየው ከፍተኛ የሙቀት መጠንና በሌሊት የሚኖረው ወበቅ ዋነኞቹ መሆናቸውን የአየር ሁኔታ ትንበያ መረጃዎች አመልክተዋል።
በተለይም በሜይ ወር የመጀመሪያዎቹ አሥር ቀናት ውስጥ ከሚኖረው ከፍተኛ የፀሐይ ኃይል ጋር ተያይዞ በበርካታ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የሙቀት መጠኑ ከፍ ብሎ እንደሚቀጥል ተገልጿል። በዚህም መሠረት በጋምቤላ፣ በአፋር፣ በሶማሌ፣ በቤንሻንጉል-ጉሙዝ እና በምዕራብ አማራ አካባቢዎች የቀኑ ከፍተኛ ሙቀት በ32 እና በ39.6 ዲግሪ ሴልሺየስ መካከል እንደሚሆን ይጠበቃል።
ከቀኑ ከፍተኛ ሙቀት በተጨማሪ በሌሊት የሚታየው ወበቅ ሌላኛው የአየር ሁኔታ ባህሪ ሆኖ እንደሚቀጥል የተገለጸ ሲሆን፣ ህዝብና የሚመለከታቸው አካላት እንደየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክት ተላልፏል።
seledadotio
seledadotio
በበልግ ወቅት በመደበኛነት ትኩረት ከሚሹ የአየር ሁኔታ ክስተቶች መካከል በቀን የሚታየው ከፍተኛ የሙቀት መጠንና በሌሊት የሚኖረው ወበቅ ዋነኞቹ መሆናቸውን የአየር ሁኔታ ትንበያ መረጃዎች አመልክተዋል።
በተለይም በሜይ ወር የመጀመሪያዎቹ አሥር ቀናት ውስጥ ከሚኖረው ከፍተኛ የፀሐይ ኃይል ጋር ተያይዞ በበርካታ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የሙቀት መጠኑ ከፍ ብሎ እንደሚቀጥል ተገልጿል። በዚህም መሠረት በጋምቤላ፣ በአፋር፣ በሶማሌ፣ በቤንሻንጉል-ጉሙዝ እና በምዕራብ አማራ አካባቢዎች የቀኑ ከፍተኛ ሙቀት በ32 እና በ39.6 ዲግሪ ሴልሺየስ መካከል እንደሚሆን ይጠበቃል።
ከቀኑ ከፍተኛ ሙቀት በተጨማሪ በሌሊት የሚታየው ወበቅ ሌላኛው የአየር ሁኔታ ባህሪ ሆኖ እንደሚቀጥል የተገለጸ ሲሆን፣ ህዝብና የሚመለከታቸው አካላት እንደየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክት ተላልፏል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ለ380 የጤና ተቋማት በፀሐይ ኃይል የሚሠሩ መሣሪያዎች ድጋፍ ተደረገ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የሚስተዋለውን የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት ውስንነት ለመቅረፍ እና የጤና አገልግሎቱን ለማሳለጥ፣ ለ380 የጤና ተቋማት የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ። የጤና ሚኒስቴር ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር ያቀረበው ይህ ድጋፍ፣ በኤሌክትሪክ እጥረት ምክንያት ይስተጓጎሉ የነበሩ የሕክምና አገልግሎቶችን ለማጠናከር ያለመ ነው።
የድጋፉ ዋና ዋና ይዘቶች
ድጋፉ በተለይ የመሠረተ ልማት ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ያለውን ክፍተት ይሞላሉ ተብለው የታመነባቸውን መሣሪያዎች ያካተተ ነው፦
* የፀሐይ ኃይል (Solar) መሣሪያዎች፦ በፀሐይ ኃይል የሚሠሩ የሕክምና መሣሪያዎች ለተቋማቱ ተከፋፍለዋል።
* የትራንስፖርት ድጋፍ፦ ለጤና ሥርዓቱ አጋዥ የሆኑ ሞተር ሳይክሎችም የድጋፉ አካል ናቸው።
የርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ
ዛሬ በተከናወነው የርክክብ መርሐ-ግብር ላይ የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና የሁሉም ክልሎች የጤና ቢሮ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በተጨማሪም የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እና የዩኒሴፍ (UNICEF) የኢትዮጵያ ተወካዮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በቦታው ተገኝተው ድጋፉን አስረክበዋል።
ይህ እርምጃ የኤሌክትሪክ ኃይል
በማይደርስባቸው የገጠር አካባቢዎች የሚገኙ የጤና ተቋማት፣ መሠረታዊ የሕክምና መሣሪያዎችን ያለማቋረጥ እንዲጠቀሙ ዕድል እንደሚፈጥር ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጤና_ሚኒስቴር #የጤና_አገልግሎት #ኢትዮጵያ #የፀሐይ_ኃይል #ዩኒሴፍ #የዓለም_ጤና_ድርጅት #healthethiopia #solarenergy
#ethiopia | በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የሚስተዋለውን የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት ውስንነት ለመቅረፍ እና የጤና አገልግሎቱን ለማሳለጥ፣ ለ380 የጤና ተቋማት የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ። የጤና ሚኒስቴር ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር ያቀረበው ይህ ድጋፍ፣ በኤሌክትሪክ እጥረት ምክንያት ይስተጓጎሉ የነበሩ የሕክምና አገልግሎቶችን ለማጠናከር ያለመ ነው።
የድጋፉ ዋና ዋና ይዘቶች
ድጋፉ በተለይ የመሠረተ ልማት ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ያለውን ክፍተት ይሞላሉ ተብለው የታመነባቸውን መሣሪያዎች ያካተተ ነው፦
* የፀሐይ ኃይል (Solar) መሣሪያዎች፦ በፀሐይ ኃይል የሚሠሩ የሕክምና መሣሪያዎች ለተቋማቱ ተከፋፍለዋል።
* የትራንስፖርት ድጋፍ፦ ለጤና ሥርዓቱ አጋዥ የሆኑ ሞተር ሳይክሎችም የድጋፉ አካል ናቸው።
የርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ
ዛሬ በተከናወነው የርክክብ መርሐ-ግብር ላይ የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና የሁሉም ክልሎች የጤና ቢሮ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በተጨማሪም የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እና የዩኒሴፍ (UNICEF) የኢትዮጵያ ተወካዮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በቦታው ተገኝተው ድጋፉን አስረክበዋል።
ይህ እርምጃ የኤሌክትሪክ ኃይል
በማይደርስባቸው የገጠር አካባቢዎች የሚገኙ የጤና ተቋማት፣ መሠረታዊ የሕክምና መሣሪያዎችን ያለማቋረጥ እንዲጠቀሙ ዕድል እንደሚፈጥር ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጤና_ሚኒስቴር #የጤና_አገልግሎት #ኢትዮጵያ #የፀሐይ_ኃይል #ዩኒሴፍ #የዓለም_ጤና_ድርጅት #healthethiopia #solarenergy
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የሶማሌ ክልል ከተሞች በፀሐይ ኃይል ☀️
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በሶማሌ ክልል በ940 ሚሊዮን ብር ወጪ ያስገነባቸው አራት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች የ24 ሰዓት አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን አስታወቀ።
የፕሮጀክቶቹ ዝርዝር መረጃ፦
📍 ቦታዎች፦ ጋሻሞ፣ ዲግ፣ ኑስደሪቅ እና ምርቃ።
⚡ የማመንጨት አቅም፦ በአጠቃላይ 1.875 ሜጋ ዋት (ከፍተኛውን ድርሻ ጋሻሞ በ1 ሜጋ ዋት ይይዛል)።
👨👩👧👦 ተጠቃሚዎች፦
ከ9 ሺህ 500 በላይ ደንበኞችን ቀጥተኛ ተጠቃሚ ያደርጋል።
🏥 ማህበራዊ ፋይዳ፦
በጤና እና በትምህርት ተቋማት ይስተዋል የነበረውን የኃይል እጥረት በመቅረፍ የአካባቢውን ማህበረሰብ ኑሮ በእጅጉ ያቃልላል።
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኃይል፦
በአሁኑ ወቅት በሀገር አቀፍ ደረጃ 38 የፀሐይ ኃይል ማመንጫዎች አገልግሎት እየሰጡ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ ስምንቱ በሶማሌ ክልል የሚገኙ ናቸው። ይህ ስኬት ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል አማራጮች በአፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን ለምታደርገው ጥረት ትልቅ ማሳያ ነው።
የአካባቢው ነዋሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ! 💡✨
#renewableenergy #solarpower #somaliregion #ethiopia #electricservice #greenenergy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በሶማሌ ክልል በ940 ሚሊዮን ብር ወጪ ያስገነባቸው አራት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች የ24 ሰዓት አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን አስታወቀ።
የፕሮጀክቶቹ ዝርዝር መረጃ፦
📍 ቦታዎች፦ ጋሻሞ፣ ዲግ፣ ኑስደሪቅ እና ምርቃ።
⚡ የማመንጨት አቅም፦ በአጠቃላይ 1.875 ሜጋ ዋት (ከፍተኛውን ድርሻ ጋሻሞ በ1 ሜጋ ዋት ይይዛል)።
👨👩👧👦 ተጠቃሚዎች፦
ከ9 ሺህ 500 በላይ ደንበኞችን ቀጥተኛ ተጠቃሚ ያደርጋል።
🏥 ማህበራዊ ፋይዳ፦
በጤና እና በትምህርት ተቋማት ይስተዋል የነበረውን የኃይል እጥረት በመቅረፍ የአካባቢውን ማህበረሰብ ኑሮ በእጅጉ ያቃልላል።
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኃይል፦
በአሁኑ ወቅት በሀገር አቀፍ ደረጃ 38 የፀሐይ ኃይል ማመንጫዎች አገልግሎት እየሰጡ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ ስምንቱ በሶማሌ ክልል የሚገኙ ናቸው። ይህ ስኬት ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል አማራጮች በአፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን ለምታደርገው ጥረት ትልቅ ማሳያ ነው።
የአካባቢው ነዋሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ! 💡✨
#renewableenergy #solarpower #somaliregion #ethiopia #electricservice #greenenergy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
"አፍሪካን መበዝበዝ ይብቃ!"
#ethiopia | የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ አፍሪካ በአለም አቀፍ መድረክ የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ እና ሀብቷ ለገዛ ህዝቦቿ እንዲተርፍ ጥሪ አቅርበዋል። ዋና ጸሐፊው "ዝርፊያ እና ብዝበዛ ይብቃ፤ የአፍሪካ ህዝብ ከአፍሪካ የተፈጥሮ ሀብት ተጠቃሚ መሆን አለበት" ሲሉ ተደምጠዋል።
ዋና ዋና የንግግሩ ነጥቦች፦
* የአለም አቀፍ ተቋማት ሪፎርም፦ "ይህ 2026 እንጂ 1946 አይደለም" ያሉት ጉቴሬዝ፣ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና በሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ተገቢው ውክልና ሊኖራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
* ኢኮኖሚ እና ዕዳ፦ የአፍሪካ ሀገራት ከሚያገኙት እርዳታ ይልቅ ለዕዳ ክፍያ እና በህገ-ወጥ መንገድ ለሚወጣ ገንዘብ የሚያጡት ይበልጣል ብለዋል። የአለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓቱ እንዲሻሻል እና የአፍሪካ የብድር ወጪ እንዲቀንስም ጠይቀዋል።
* የአየር ንብረት ለውጥ፦ አፍሪካ 60% የሚሆነውን የአለም የፀሐይ ኃይል አማራጭ ይዛ፣ የምታገኘው የኢንቨስትመንት ድርሻ ግን 2% ብቻ መሆኑን በመጥቀስ፤ በበለጸጉ ሀገራት በኩል የሚደረገው የአየር ንብረት ድጋፍ (Adaptation Finance) በሦስት እጥፍ እንዲያድግ ጥሪ አቅርበዋል።
* ሰላምና ደህንነት፦ በሱዳን አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ፣ በደቡብ ሱዳን ፖለቲካዊ ውይይቶች እንዲቀጥሉ እና በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሀገር ሉዓላዊነት እንዲከበር አሳስበዋል።
ሌሎች የጉባኤው ኩነቶች፦
* አዲስ ሊቀመንበር፦ የአፍሪካ ህብረት የ2026 የሊቀመንበርነት ተረኛ ተረካቢ ቡሩንዲ ሆናለች። የ2025 ሊቀመንበር የነበሩት የአንጎላው ፕሬዝዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ ኃላፊነታቸውን አስረክበዋል።
* የውኃ እና ሳኒቴሽን ጉዳይ፦ የዘንድሮው የህብረቱ ጭብጥ "ዘላቂ የውኃ አቅርቦት እና የሳኒቴሽን ሥርዓትን ማረጋገጥ" የሚል ሲሆን፣ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ሌሎች መሪዎች ሪፖርቶችን ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
* ቅኝ አገዛዝ፦ መሪዎቹ ቅኝ አገዛዝን "በሰው ልጅ ላይ የተፈጸመ ወንጀል" (Crime against humanity) ተብሎ እንዲፈረጅ በሚቀርብ ጥናት ላይ ውሳኔ ያሳልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህወት
ከአፍሪካ ኅብረት
አዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ
#un #guterres #africanunion #ausummit2026 #addisababa #africa #nomoreexploitation #climatejustice #ethiopia #sudan #somalia
#ethiopia | የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ አፍሪካ በአለም አቀፍ መድረክ የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ እና ሀብቷ ለገዛ ህዝቦቿ እንዲተርፍ ጥሪ አቅርበዋል። ዋና ጸሐፊው "ዝርፊያ እና ብዝበዛ ይብቃ፤ የአፍሪካ ህዝብ ከአፍሪካ የተፈጥሮ ሀብት ተጠቃሚ መሆን አለበት" ሲሉ ተደምጠዋል።
ዋና ዋና የንግግሩ ነጥቦች፦
* የአለም አቀፍ ተቋማት ሪፎርም፦ "ይህ 2026 እንጂ 1946 አይደለም" ያሉት ጉቴሬዝ፣ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና በሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ተገቢው ውክልና ሊኖራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
* ኢኮኖሚ እና ዕዳ፦ የአፍሪካ ሀገራት ከሚያገኙት እርዳታ ይልቅ ለዕዳ ክፍያ እና በህገ-ወጥ መንገድ ለሚወጣ ገንዘብ የሚያጡት ይበልጣል ብለዋል። የአለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓቱ እንዲሻሻል እና የአፍሪካ የብድር ወጪ እንዲቀንስም ጠይቀዋል።
* የአየር ንብረት ለውጥ፦ አፍሪካ 60% የሚሆነውን የአለም የፀሐይ ኃይል አማራጭ ይዛ፣ የምታገኘው የኢንቨስትመንት ድርሻ ግን 2% ብቻ መሆኑን በመጥቀስ፤ በበለጸጉ ሀገራት በኩል የሚደረገው የአየር ንብረት ድጋፍ (Adaptation Finance) በሦስት እጥፍ እንዲያድግ ጥሪ አቅርበዋል።
* ሰላምና ደህንነት፦ በሱዳን አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ፣ በደቡብ ሱዳን ፖለቲካዊ ውይይቶች እንዲቀጥሉ እና በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሀገር ሉዓላዊነት እንዲከበር አሳስበዋል።
ሌሎች የጉባኤው ኩነቶች፦
* አዲስ ሊቀመንበር፦ የአፍሪካ ህብረት የ2026 የሊቀመንበርነት ተረኛ ተረካቢ ቡሩንዲ ሆናለች። የ2025 ሊቀመንበር የነበሩት የአንጎላው ፕሬዝዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ ኃላፊነታቸውን አስረክበዋል።
* የውኃ እና ሳኒቴሽን ጉዳይ፦ የዘንድሮው የህብረቱ ጭብጥ "ዘላቂ የውኃ አቅርቦት እና የሳኒቴሽን ሥርዓትን ማረጋገጥ" የሚል ሲሆን፣ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ሌሎች መሪዎች ሪፖርቶችን ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
* ቅኝ አገዛዝ፦ መሪዎቹ ቅኝ አገዛዝን "በሰው ልጅ ላይ የተፈጸመ ወንጀል" (Crime against humanity) ተብሎ እንዲፈረጅ በሚቀርብ ጥናት ላይ ውሳኔ ያሳልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህወት
ከአፍሪካ ኅብረት
አዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ
#un #guterres #africanunion #ausummit2026 #addisababa #africa #nomoreexploitation #climatejustice #ethiopia #sudan #somalia
7 months ago
☀️ "ሲስተም ጠፍቷል" ቀረ!
በ23 የአዲስ አበባ ወረዳዎች የሶላር ኃይል ተተከለ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት ኤጀንሲ፤ አገልግሎቱን ይበልጥ ቀልጣፋ ለማድረግ እና በኃይል መቆራረጥ ምክንያት የሚፈጠረውን እንግልት ለማስቀረት በ23 ወረዳዎች ያስገነባው የሶላር ኃይል ፕሮጀክት ዛሬ በይፋ ተመርቋል።
በኮርነር ስቶን ኢንቨስትመንት ግሩፕ (Corner Stone Investment Group) አማካኝነት የተከናወነው ይህ ፕሮጀክት፤ መብራት በሚጠፋበት ጊዜ ወሳኝ የሆኑ የምዝገባ እና የነዋሪዎች አገልግሎቶች እንዳይቋረጡ ያስችላል።
በምረቃው መርሐግብር ላይ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ ፕሮጀክቱ የከተማዋን አገልግሎት አሰጣጥ በቴክኖሎጂ ለማዘመንና የመሠረተ ልማት ችግሮችን ለመቅረፍ ያለውን ፋይዳ ገልጸዋል። የኃይል አቅርቦቱ መሟላት የመንግሥት ሠራተኛው ያለምንም መስተጓጎል ለነዋሪዎች አገልግሎት እንዲሰጥ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ጠቁመዋል።
የአዲስ አበባ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሤ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ በተለይም የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ በሚኖርበት ወቅት የምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት እንዳይቋረጥ እንደሚያስችል ገልጸዋል።
በምረቃው መርሐግብር ላይ የተገኙት የቦሌ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ እሸቱ ለማ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ፕሮጀክቱ በኃይል መቆራረጥ ምክንያት የሚፈጠረውን የአገልግሎት መስተጓጎል ለመቅረፍ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው የገለጹት ዋና ሥራ አስፈፃሚው አክለውም፣ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂው በኃይል መቆራረጥ ምክንያት የሚፈጠርን የአገልግሎት ክፍተት አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እንደሚያስችል ገልጸዋል።
የፕሮጀክቱን አጠቃላይ አፈጻጸምና የቴክኒክ ዝግጅት በተመለከተ የኮርነር ስቶን ኢንቨስትመንት ግሩፕ መሥራች አንዱ የሆኑት አቶ ጃራ ባልቻ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፣ ድርጅታቸው ጥራቱን የጠበቀ የሶላር ቴክኖሎጂን ለተቋማቱ በማቅረቡ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል በቀጣይ በሌሎችም ተቋማት መሠል ስራዎችን ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል። አያይዘውም ለተገልጋይ ህዝብ እፎይታን የሚሰጥ ፕሮጀክት ለአገርና ለሕዝብ ለማዳረስ ይዘን መጥተናል ብለዋል።
በዚሁ የሶላር ኃይል ፕሮጀክት የምረቃ መርሐግብር ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማዋ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ፣ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ጀማሉ ጀምበሩ፣ የቦሌ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ እሸቱ ለማ (ዶ/ር)፣ የአዲስ አበባ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሤ እንዲሁም የኮርነር ስቶን ኢንቨስትመንት ግሩፕ መሥራች አንዱ የሆኑት አቶ ጃራ ባልቻ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#addisababa #civilregistration #solarpower #cornerstoneinvestment #servicedelivery #ethiopia
በ23 የአዲስ አበባ ወረዳዎች የሶላር ኃይል ተተከለ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት ኤጀንሲ፤ አገልግሎቱን ይበልጥ ቀልጣፋ ለማድረግ እና በኃይል መቆራረጥ ምክንያት የሚፈጠረውን እንግልት ለማስቀረት በ23 ወረዳዎች ያስገነባው የሶላር ኃይል ፕሮጀክት ዛሬ በይፋ ተመርቋል።
በኮርነር ስቶን ኢንቨስትመንት ግሩፕ (Corner Stone Investment Group) አማካኝነት የተከናወነው ይህ ፕሮጀክት፤ መብራት በሚጠፋበት ጊዜ ወሳኝ የሆኑ የምዝገባ እና የነዋሪዎች አገልግሎቶች እንዳይቋረጡ ያስችላል።
በምረቃው መርሐግብር ላይ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ ፕሮጀክቱ የከተማዋን አገልግሎት አሰጣጥ በቴክኖሎጂ ለማዘመንና የመሠረተ ልማት ችግሮችን ለመቅረፍ ያለውን ፋይዳ ገልጸዋል። የኃይል አቅርቦቱ መሟላት የመንግሥት ሠራተኛው ያለምንም መስተጓጎል ለነዋሪዎች አገልግሎት እንዲሰጥ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ጠቁመዋል።
የአዲስ አበባ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሤ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ በተለይም የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ በሚኖርበት ወቅት የምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት እንዳይቋረጥ እንደሚያስችል ገልጸዋል።
በምረቃው መርሐግብር ላይ የተገኙት የቦሌ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ እሸቱ ለማ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ፕሮጀክቱ በኃይል መቆራረጥ ምክንያት የሚፈጠረውን የአገልግሎት መስተጓጎል ለመቅረፍ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው የገለጹት ዋና ሥራ አስፈፃሚው አክለውም፣ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂው በኃይል መቆራረጥ ምክንያት የሚፈጠርን የአገልግሎት ክፍተት አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እንደሚያስችል ገልጸዋል።
የፕሮጀክቱን አጠቃላይ አፈጻጸምና የቴክኒክ ዝግጅት በተመለከተ የኮርነር ስቶን ኢንቨስትመንት ግሩፕ መሥራች አንዱ የሆኑት አቶ ጃራ ባልቻ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፣ ድርጅታቸው ጥራቱን የጠበቀ የሶላር ቴክኖሎጂን ለተቋማቱ በማቅረቡ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል በቀጣይ በሌሎችም ተቋማት መሠል ስራዎችን ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል። አያይዘውም ለተገልጋይ ህዝብ እፎይታን የሚሰጥ ፕሮጀክት ለአገርና ለሕዝብ ለማዳረስ ይዘን መጥተናል ብለዋል።
በዚሁ የሶላር ኃይል ፕሮጀክት የምረቃ መርሐግብር ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማዋ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ፣ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ጀማሉ ጀምበሩ፣ የቦሌ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ እሸቱ ለማ (ዶ/ር)፣ የአዲስ አበባ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሤ እንዲሁም የኮርነር ስቶን ኢንቨስትመንት ግሩፕ መሥራች አንዱ የሆኑት አቶ ጃራ ባልቻ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#addisababa #civilregistration #solarpower #cornerstoneinvestment #servicedelivery #ethiopia
7 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅቡቲ፦ ከቀይ ባህር ጂኦ-ፖለቲካ እስከ ዶራሌህ ወደብ ምልከታ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በጅቡቲ ባደረጉት ጉብኝት፣ ከፕሬዝዳንት ኢስማኤል ዑመር ጌሌ ጋር በመሆን የዶራሌህ ሁለገብ ወደብን (DMP) እና የሆራይዘን የነዳጅ ተርሚናልን ጎብኝተዋል።
ጉብኝቱ ለምን ትኩረት ሳበ?
ግብፅ በጅቡቲ ያላት እንቅስቃሴ፦ ይህ ጉብኝት የተደረገው ግብፅ በቅርቡ በዶራሌህ ወደብ ላይ አዲስ የኮንቴይነር ተርሚናል ለማልማት እና የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ለመገንባት ከጅቡቲ ጋር ስምምነት መፈራረሟን ተከትሎ ነው። ይህም በኢትዮጵያ በኩል ስትራቴጂካዊ ጥንቃቄን የፈጠረ አጋጣሚ ሆኗል።
የሎጂስቲክስ ቅኝት፦ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ንግድ 95 በመቶ የሚይዘውን ይህንኑ ወደብ ከኢትዮ-ጅቡቲ የምድር ባቡር መስመር ጋር ያለውን ትስስርና የጭነት አያያዝ ቅልጥፍና በአካል ተመልክተዋል።
የቀይ ባህር ውጥረት፦ እስራኤል ሶማሊላንድን ዕውቅና መስጠቷን ተከትሎ በቀጠናው እየታየ ባለው አዲስ የፖለቲካ ትኩሳት ወቅት፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጅቡቲ መገኘት ኢትዮጵያ ከዋነኛ የንግድ አጋሯ ጋር ያላትን ወዳጅነት ለማጠናከር እንደሆነ ተገልጿል።
የመሪዎቹ ውይይት፦
መሪዎቹ በሁለትዮሽ የንግድ ትስስር፣ በክልላዊ ሰላምና ፀጥታ እንዲሁም በኢኮኖሚ ውህደት ዙሪያ ሰፊ ውይይት አድርገዋል። ፕሬዝዳንት ጌሌ ለኢትዮጵያ ልዑክ ባደረጉት አቀባበል የሁለቱ አገራት ግንኙነት "አርአያነት ያለው" መሆኑን ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ተጨማሪ የባህር በር አማራጮችን (እንደ በርበራ ያሉ) እየፈለገች ባለችበት በዚህ ወቅት፣ የዶራሌህ ጉብኝት አሁንም ጅቡቲ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ህይወት መስመር መሆኗንና ኢትዮጵያ በዚህ መስመር ላይ ያላትን የጸጥታና የሎጂስቲክስ ፍላጎት ለማረጋገጥ መሆኑን ተንታኞች ይናገራሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በጅቡቲ ባደረጉት ጉብኝት፣ ከፕሬዝዳንት ኢስማኤል ዑመር ጌሌ ጋር በመሆን የዶራሌህ ሁለገብ ወደብን (DMP) እና የሆራይዘን የነዳጅ ተርሚናልን ጎብኝተዋል።
ጉብኝቱ ለምን ትኩረት ሳበ?
ግብፅ በጅቡቲ ያላት እንቅስቃሴ፦ ይህ ጉብኝት የተደረገው ግብፅ በቅርቡ በዶራሌህ ወደብ ላይ አዲስ የኮንቴይነር ተርሚናል ለማልማት እና የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ለመገንባት ከጅቡቲ ጋር ስምምነት መፈራረሟን ተከትሎ ነው። ይህም በኢትዮጵያ በኩል ስትራቴጂካዊ ጥንቃቄን የፈጠረ አጋጣሚ ሆኗል።
የሎጂስቲክስ ቅኝት፦ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ንግድ 95 በመቶ የሚይዘውን ይህንኑ ወደብ ከኢትዮ-ጅቡቲ የምድር ባቡር መስመር ጋር ያለውን ትስስርና የጭነት አያያዝ ቅልጥፍና በአካል ተመልክተዋል።
የቀይ ባህር ውጥረት፦ እስራኤል ሶማሊላንድን ዕውቅና መስጠቷን ተከትሎ በቀጠናው እየታየ ባለው አዲስ የፖለቲካ ትኩሳት ወቅት፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጅቡቲ መገኘት ኢትዮጵያ ከዋነኛ የንግድ አጋሯ ጋር ያላትን ወዳጅነት ለማጠናከር እንደሆነ ተገልጿል።
የመሪዎቹ ውይይት፦
መሪዎቹ በሁለትዮሽ የንግድ ትስስር፣ በክልላዊ ሰላምና ፀጥታ እንዲሁም በኢኮኖሚ ውህደት ዙሪያ ሰፊ ውይይት አድርገዋል። ፕሬዝዳንት ጌሌ ለኢትዮጵያ ልዑክ ባደረጉት አቀባበል የሁለቱ አገራት ግንኙነት "አርአያነት ያለው" መሆኑን ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ተጨማሪ የባህር በር አማራጮችን (እንደ በርበራ ያሉ) እየፈለገች ባለችበት በዚህ ወቅት፣ የዶራሌህ ጉብኝት አሁንም ጅቡቲ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ህይወት መስመር መሆኗንና ኢትዮጵያ በዚህ መስመር ላይ ያላትን የጸጥታና የሎጂስቲክስ ፍላጎት ለማረጋገጥ መሆኑን ተንታኞች ይናገራሉ።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
በአፍሪካ ግዙፉ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በጥር ወር ይጀመራል
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአፍሪካ ትልቁ እንደሚሆን የሚጠበቀው የቢሾፍቱ (አቡሴራ) ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በዚህ በጥር ወር በይፋ እንደሚጀመር አስታወቀ።
በ10 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወጪ የሚገነባው ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት፣ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አቡሴራ በተባለ ሥፍራ በ3,975 ሄክታር መሬት ላይ የሚያርፍ ይሆናል።
የፕሮጀክቱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የመንገደኞች አቅም፦ ግንባታው በሁለት ምዕራፍ የሚካሄድ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ምዕራፍ ሲጠናቀቅ 60 ሚሊዮን፣ ሁለተኛው ምዕራፍ ሲጠናቀቅ ደግሞ በዓመት እስከ 110 ሚሊዮን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል።
* ዘመናዊ መሰረተ ልማት፦ አውሮፕላን ማረፊያው ሁለት ተርሚናሎች፣ ሁለት የመንደርደሪያ መንገዶች (Runways)፣ የጥገና ማዕከል፣ የካርጎ መንደር፣ ዘመናዊ ሆቴሎች እና የንግድ ማዕከላትን ያካትታል።
* የትራንስፖርት ትስስር፦ ከአዲሱ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በፈጣን ባቡር እና በመኪና መንገድ የሚገናኝ ይሆናል።
* አረንጓዴ ቴክኖሎጂ፦ አውሮፕላን ማረፊያው የፀሐይ ኃይልን የሚጠቀምና አካባቢን የማይበክል ዘመናዊ ቴክኖሎጂን መሰረት አድርጎ የሚገነባ ነው።
ፋይናንስ እና ማህበራዊ ኃላፊነት🔎
ለግንባታው ከሚያስፈልገው 10 ቢሊዮን ዶላር ውስጥ 20 በመቶው በአየር መንገዱ ሲሸፈን፣ ቀሪው 80 በመቶ በአፍሪካ ልማት ባንክ እና በሌሎች ዓለም አቀፍ ባንኮች ፋይናንስ ይደረጋል። አየር መንገዱ ከይዞታቸው ለሚነሱ አርሶ አደሮችም 350 ሚሊዮን ዶላር በመመደብ ዘመናዊ ቪላ ቤቶችንና የአግሮ-ፕሮሰሲንግ ማዕከላትን እየገነባ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ፕሮጀክት የአፍሪካ ህብረት "የተሳሰረች አፍሪካን" የመፍጠር ራዕይ እንዲሳካ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገልጿል።
የመጀመሪያው ምዕራፍ ግንባታ በአራት ዓመታት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #ethiopianairlines #bishoftuairport #megaproject #aviationafrica #economicgrowth
N
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአፍሪካ ትልቁ እንደሚሆን የሚጠበቀው የቢሾፍቱ (አቡሴራ) ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በዚህ በጥር ወር በይፋ እንደሚጀመር አስታወቀ።
በ10 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወጪ የሚገነባው ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት፣ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አቡሴራ በተባለ ሥፍራ በ3,975 ሄክታር መሬት ላይ የሚያርፍ ይሆናል።
የፕሮጀክቱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የመንገደኞች አቅም፦ ግንባታው በሁለት ምዕራፍ የሚካሄድ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ምዕራፍ ሲጠናቀቅ 60 ሚሊዮን፣ ሁለተኛው ምዕራፍ ሲጠናቀቅ ደግሞ በዓመት እስከ 110 ሚሊዮን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል።
* ዘመናዊ መሰረተ ልማት፦ አውሮፕላን ማረፊያው ሁለት ተርሚናሎች፣ ሁለት የመንደርደሪያ መንገዶች (Runways)፣ የጥገና ማዕከል፣ የካርጎ መንደር፣ ዘመናዊ ሆቴሎች እና የንግድ ማዕከላትን ያካትታል።
* የትራንስፖርት ትስስር፦ ከአዲሱ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በፈጣን ባቡር እና በመኪና መንገድ የሚገናኝ ይሆናል።
* አረንጓዴ ቴክኖሎጂ፦ አውሮፕላን ማረፊያው የፀሐይ ኃይልን የሚጠቀምና አካባቢን የማይበክል ዘመናዊ ቴክኖሎጂን መሰረት አድርጎ የሚገነባ ነው።
ፋይናንስ እና ማህበራዊ ኃላፊነት🔎
ለግንባታው ከሚያስፈልገው 10 ቢሊዮን ዶላር ውስጥ 20 በመቶው በአየር መንገዱ ሲሸፈን፣ ቀሪው 80 በመቶ በአፍሪካ ልማት ባንክ እና በሌሎች ዓለም አቀፍ ባንኮች ፋይናንስ ይደረጋል። አየር መንገዱ ከይዞታቸው ለሚነሱ አርሶ አደሮችም 350 ሚሊዮን ዶላር በመመደብ ዘመናዊ ቪላ ቤቶችንና የአግሮ-ፕሮሰሲንግ ማዕከላትን እየገነባ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ፕሮጀክት የአፍሪካ ህብረት "የተሳሰረች አፍሪካን" የመፍጠር ራዕይ እንዲሳካ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገልጿል።
የመጀመሪያው ምዕራፍ ግንባታ በአራት ዓመታት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #ethiopianairlines #bishoftuairport #megaproject #aviationafrica #economicgrowth
N
7 months ago
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በጥር ወር ይጀምራል
***
በአፍሪካ ትልቁ የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በጥር ወር እንደሚጀመር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አስታውቋል።
ከአዲስ አበባ በስተደቡብ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ አቡሴራ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ በ10 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ 3 ሺህ 975 ሔክታር መሬት ላይ የሚያርፍ ነው።
የአውሮፕላን ማረፊያው ግንባታ በሁለት ምዕራፎች ተከፍሎ የሚካሄድ ሲሆን፤ የመጀመሪያው ምዕራፍ ሲጠናቀቅ 60 ሚሊዮን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል።
ሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ ሲጠናቀቅ አውሮፕላን ማረፊያው በዓመት 110 ሚሊዮን መንገደኞችን ማስተናገድ ያስችላል።
የአውሮፕላን ማረፊያው ሁለት ዘመናዊ ተርሚናሎች፣ ሁለት የአውሮፕላን መንደርደሪያዎች፣ የአውሮፕላን ጥገና ማዕከል፣ የካርጎ ማስተናገጃ ማዕከል፣ የበረራ መቆጣጠሪያ፣ የመንገደኞች ማስተናገጃዎች፣ ዘመናዊ ሆቴሎች እና መዝናኛዎች እንዲሁም የንግድ ማዕከላት ይኖሩታል።
አውሮፕላን ማረፊያው ግንባታው ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ በዓለም ዙሪያ ካሉ ጥቂት እጅግ ዘመናዊ አውሮፕላን ማረፊያዎች አንዱ እንደሚሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገልጿል።
ለአውሮፕላን ማረፊያው ግንባታ ከሚያስፈልገው 10 ቢሊዮን ዶላር ውስጥ 20 በመቶ የሚሆነው በአየር መንገዱ የሚሸፈን ሲሆን፤ 80 በመቶ የሚሆነው ደግሞ በአፍሪካ ልማት ባንክ እና በሌሎች ባንኮች ፋይናንስ የሚደረግ ነው።
የአፍሪካ ልማት ባንክ የ500 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለመስጠት እና ቀሪውን ከአበዳሪ ተቋማት ለማፈላለግ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ስምምነት መፈረሙ ይታወሳል።
በአፍሪካ ትልቁ የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በፈጣን ባቡር እና በመኪና መንገድ እንዲገናኝ ተደርጎ የሚሠራ ሲሆን፤ የመጀመሪያው ምዕራፍ ግንባታ በ4 ዓመታት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
አውሮፕላን ማረፊያው በኢትዮጵያ በኩል ለሚያልፉ ዓለም አቀፍ መንገደኞችም ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት መስጠት እንደሚያስችል ተገልጿል። በአፍሪካ ግዙፉን የአውሮፕላን ማረፊያ ለመገንባት የአውሮፕላን ማረፊያው ዲዛይን በመጠናቀቁ በጥር ወር መጀመሪያ ግንባታው በይፋ ይጀመራል ተብሏል።
አካባቢን የማይበክል ቴክኖሎጂ እና የፀሐይ ኃይል እንዲጠቀም፣ ዘላቂነት ያለው የቆሻሻ አወጋገድ እና የውኃ አጠቃቀም ሥርዓት እንዲኖረው ተደርጎ በዘመናዊ መልኩ የሚገነባው አውሮፕላን ማረፊያው በአካባቢ ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት እንደማያስከትል ተነግሮለታል።
ከአውሮፕላን ማረፊያው ወደ ቦሌ የሚገነባው ፈጣን መንገድ እና ዘመናዊ የባቡር መስመር የከተማ እና የገጠር ትሥሥርን በማጠናከር የአካባቢው ማኅበረሰብ ከከተማ ጋር ያለውን ግንኙት ለማሳደግ እንደሚያግዝ ይጠበቃል።
አየር መንገዱ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ለመገንባት ከይዞታቸው ለሚነሱ አርሶ አደሮች 350 ሚሊዮን ዶላር ወጪ በማድረግ እጅግ ዘመናዊ ቪላ ቤቶች፣ ንግድን ጨምሮ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሕንፃዎች፣ የአግሮ-ፕሮሰሲንግ እና የመስኖ ማዕከላትን ገንብቶ ለመስጠት እየሠራ እንደሚገኝም ተገልጿል።
በኢትዮጵያ ታሪክ በከፍተኛ ወጪ የሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ የአፍሪካውያንን ትሥሥር በማጠናከር የአፍሪካ ኅብረት "የተዋሀደች እና የተሳሰረች አፍሪካን እውን ማድረግ" በሚል የያዘው ራዕይ እንዲሳካ ትልቅ አቅም ይሆናል።
EBC
***
በአፍሪካ ትልቁ የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በጥር ወር እንደሚጀመር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አስታውቋል።
ከአዲስ አበባ በስተደቡብ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ አቡሴራ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ በ10 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ 3 ሺህ 975 ሔክታር መሬት ላይ የሚያርፍ ነው።
የአውሮፕላን ማረፊያው ግንባታ በሁለት ምዕራፎች ተከፍሎ የሚካሄድ ሲሆን፤ የመጀመሪያው ምዕራፍ ሲጠናቀቅ 60 ሚሊዮን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል።
ሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ ሲጠናቀቅ አውሮፕላን ማረፊያው በዓመት 110 ሚሊዮን መንገደኞችን ማስተናገድ ያስችላል።
የአውሮፕላን ማረፊያው ሁለት ዘመናዊ ተርሚናሎች፣ ሁለት የአውሮፕላን መንደርደሪያዎች፣ የአውሮፕላን ጥገና ማዕከል፣ የካርጎ ማስተናገጃ ማዕከል፣ የበረራ መቆጣጠሪያ፣ የመንገደኞች ማስተናገጃዎች፣ ዘመናዊ ሆቴሎች እና መዝናኛዎች እንዲሁም የንግድ ማዕከላት ይኖሩታል።
አውሮፕላን ማረፊያው ግንባታው ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ በዓለም ዙሪያ ካሉ ጥቂት እጅግ ዘመናዊ አውሮፕላን ማረፊያዎች አንዱ እንደሚሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገልጿል።
ለአውሮፕላን ማረፊያው ግንባታ ከሚያስፈልገው 10 ቢሊዮን ዶላር ውስጥ 20 በመቶ የሚሆነው በአየር መንገዱ የሚሸፈን ሲሆን፤ 80 በመቶ የሚሆነው ደግሞ በአፍሪካ ልማት ባንክ እና በሌሎች ባንኮች ፋይናንስ የሚደረግ ነው።
የአፍሪካ ልማት ባንክ የ500 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለመስጠት እና ቀሪውን ከአበዳሪ ተቋማት ለማፈላለግ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ስምምነት መፈረሙ ይታወሳል።
በአፍሪካ ትልቁ የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በፈጣን ባቡር እና በመኪና መንገድ እንዲገናኝ ተደርጎ የሚሠራ ሲሆን፤ የመጀመሪያው ምዕራፍ ግንባታ በ4 ዓመታት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
አውሮፕላን ማረፊያው በኢትዮጵያ በኩል ለሚያልፉ ዓለም አቀፍ መንገደኞችም ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት መስጠት እንደሚያስችል ተገልጿል። በአፍሪካ ግዙፉን የአውሮፕላን ማረፊያ ለመገንባት የአውሮፕላን ማረፊያው ዲዛይን በመጠናቀቁ በጥር ወር መጀመሪያ ግንባታው በይፋ ይጀመራል ተብሏል።
አካባቢን የማይበክል ቴክኖሎጂ እና የፀሐይ ኃይል እንዲጠቀም፣ ዘላቂነት ያለው የቆሻሻ አወጋገድ እና የውኃ አጠቃቀም ሥርዓት እንዲኖረው ተደርጎ በዘመናዊ መልኩ የሚገነባው አውሮፕላን ማረፊያው በአካባቢ ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት እንደማያስከትል ተነግሮለታል።
ከአውሮፕላን ማረፊያው ወደ ቦሌ የሚገነባው ፈጣን መንገድ እና ዘመናዊ የባቡር መስመር የከተማ እና የገጠር ትሥሥርን በማጠናከር የአካባቢው ማኅበረሰብ ከከተማ ጋር ያለውን ግንኙት ለማሳደግ እንደሚያግዝ ይጠበቃል።
አየር መንገዱ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ለመገንባት ከይዞታቸው ለሚነሱ አርሶ አደሮች 350 ሚሊዮን ዶላር ወጪ በማድረግ እጅግ ዘመናዊ ቪላ ቤቶች፣ ንግድን ጨምሮ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሕንፃዎች፣ የአግሮ-ፕሮሰሲንግ እና የመስኖ ማዕከላትን ገንብቶ ለመስጠት እየሠራ እንደሚገኝም ተገልጿል።
በኢትዮጵያ ታሪክ በከፍተኛ ወጪ የሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ የአፍሪካውያንን ትሥሥር በማጠናከር የአፍሪካ ኅብረት "የተዋሀደች እና የተሳሰረች አፍሪካን እውን ማድረግ" በሚል የያዘው ራዕይ እንዲሳካ ትልቅ አቅም ይሆናል።
EBC
7 months ago
“ግብፅ በታንዛኒያ የገነባችው ግድብ የትብብር ማሳያ ሳይሆን የመከፋፈያ ዘዴ ነው”
- ፈቅ አህመድ ነጋሽ
ግብፅ በታንዛኒያ የገነባችው ግድብ የትብብር ማሳያ ሳይሆን የናይል ተፋሰስ ሀገራትን የመከፋፈያ ዘዴ መሆኑን የቀድሞ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ቡድን አባልና የውኃ ሀብት ተመራማሪ ፈቅ አህመድ ነጋሽ ገለጹ።
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የታንዛኒያው ጁሌየስ ኔሬሬ የኃይል ማመንጫ ግድብን የናይል ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ምሳሌ አድርገው ማንሳታቸውን ተከትሎ ተመራማሪው ለጋዜጣ_ፕላስ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ግብፅ ግድቡን የገነባችው እንደማንኛውም ኮንትራክተር ሥራውን ወስዳ እንጂ በነጻ ወይም በትብብር እንዳልሆነ ፈቅ አህመድ ነጋሽ አብራርተዋል።
ግብፅ ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራት ኃይል እንዳትሸጥ እንቅፋት ለመሆን እየተንቀሳቀሰች መሆኑንና ለዚህም ለጅቡቲ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ እየገነባች መሆኗን በምሳሌነት ጠቅሰዋል።
እንደ ተመራማሪው ገለጻ፤ ግብፅ የታላላቅ ሐይቆች አካባቢ ሀገራት የሚያካሂዱት ልማት ግድቦቻቸው አነስተኛ በመሆናቸው ተጽዕኖ አያደርስብኝም የሚል እምነት ቢኖራትም፣ በምሥራቅ ናይል ላይ ግን አንዲት ጠብታ ውኃ ጥቅም ላይ እንዳይውል ትቃወማለች።
በቅርቡ በናይል የትብብር መድረክ ላይ የታላላቅ ሐይቆችን የልማት ዕቅድ አጽድቃ የምሥራቅ ናይልን ግን አልቀበልም ማለቷን ተመራማሪው አስታውሰዋል።
ግብፅ የምታደርገው እንቅስቃሴ የላይኛው ተፋሰስ ሀገራትን ድጋፍ ለማግኘት ያለመ ቢሆንም፤ ውኃውን በተመለከተ ያላት ተቀባይነት ግን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱን ተመራማሪው ፈቅ አህመድ ነጋሽ አክለው ገልጸዋል።
@ጋዜጣ_ፕላስ
- ፈቅ አህመድ ነጋሽ
ግብፅ በታንዛኒያ የገነባችው ግድብ የትብብር ማሳያ ሳይሆን የናይል ተፋሰስ ሀገራትን የመከፋፈያ ዘዴ መሆኑን የቀድሞ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ቡድን አባልና የውኃ ሀብት ተመራማሪ ፈቅ አህመድ ነጋሽ ገለጹ።
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የታንዛኒያው ጁሌየስ ኔሬሬ የኃይል ማመንጫ ግድብን የናይል ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ምሳሌ አድርገው ማንሳታቸውን ተከትሎ ተመራማሪው ለጋዜጣ_ፕላስ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ግብፅ ግድቡን የገነባችው እንደማንኛውም ኮንትራክተር ሥራውን ወስዳ እንጂ በነጻ ወይም በትብብር እንዳልሆነ ፈቅ አህመድ ነጋሽ አብራርተዋል።
ግብፅ ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራት ኃይል እንዳትሸጥ እንቅፋት ለመሆን እየተንቀሳቀሰች መሆኑንና ለዚህም ለጅቡቲ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ እየገነባች መሆኗን በምሳሌነት ጠቅሰዋል።
እንደ ተመራማሪው ገለጻ፤ ግብፅ የታላላቅ ሐይቆች አካባቢ ሀገራት የሚያካሂዱት ልማት ግድቦቻቸው አነስተኛ በመሆናቸው ተጽዕኖ አያደርስብኝም የሚል እምነት ቢኖራትም፣ በምሥራቅ ናይል ላይ ግን አንዲት ጠብታ ውኃ ጥቅም ላይ እንዳይውል ትቃወማለች።
በቅርቡ በናይል የትብብር መድረክ ላይ የታላላቅ ሐይቆችን የልማት ዕቅድ አጽድቃ የምሥራቅ ናይልን ግን አልቀበልም ማለቷን ተመራማሪው አስታውሰዋል።
ግብፅ የምታደርገው እንቅስቃሴ የላይኛው ተፋሰስ ሀገራትን ድጋፍ ለማግኘት ያለመ ቢሆንም፤ ውኃውን በተመለከተ ያላት ተቀባይነት ግን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱን ተመራማሪው ፈቅ አህመድ ነጋሽ አክለው ገልጸዋል።
@ጋዜጣ_ፕላስ
7 months ago
በሕንፃዎችና በቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀምን አስገዳጅ የሚያደርግ የፖሊሲ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ
ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል በሙሉ አቅሟ ለመጠቀም የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሚኒስቴሩ የኢነርጂ ልማትና መረጃ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ዳቢ፣ በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል አጠቃቀምን በሒደት አስገዳጅ ለማድረግ የሚያስችል የፖሊሲ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ መሆኑን ለመናኸሪያ ሬዲዮ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል አቅም የመለየትና በምን መልኩ ጥቅም ላይ መዋል እንደሚቻል የሚያሳዩ ጥናቶች መጠናቀቃቸውንም አስረድተዋል።
ከሌሎች የዓለም ሀገራት ልምድ በመውሰድ፣ በተለይም በከተሞች ረዣዥም ሕንፃዎች ባሉባቸው አካባቢዎች በእያንዳንዱ ቤትና ሕንፃ ጣሪያ ላይ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂን በመግጠም፣ ኃይል የመሰብሰብና ጥቅም ላይ ለማዋል የሚያስችል የፖሊሲ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ መሆኑን ሥራ አስፈጻሚው ተናግረዋል። ከአማራጭ ኃይል አጠቃቀም ጋር በተያያዘ ያለውን አዋጭነት የሚያሳዩ ጥናቶች በስፋት እየተደረጉ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህ ዘርፍ የግል ባለሀብቱ እንዲሰማራ ይበረታታል ብለዋል።
በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይልን መጠቀም በስፋት ሲጀመር፣ እንደ ሀገር የሚያጋጥመውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ በዘላቂነት ሊያስቀር እንደሚችል አቶ መስፍን ዳቢ አመላክተዋል።
seledadotio
seledadotio
ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል በሙሉ አቅሟ ለመጠቀም የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሚኒስቴሩ የኢነርጂ ልማትና መረጃ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ዳቢ፣ በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል አጠቃቀምን በሒደት አስገዳጅ ለማድረግ የሚያስችል የፖሊሲ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ መሆኑን ለመናኸሪያ ሬዲዮ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል አቅም የመለየትና በምን መልኩ ጥቅም ላይ መዋል እንደሚቻል የሚያሳዩ ጥናቶች መጠናቀቃቸውንም አስረድተዋል።
ከሌሎች የዓለም ሀገራት ልምድ በመውሰድ፣ በተለይም በከተሞች ረዣዥም ሕንፃዎች ባሉባቸው አካባቢዎች በእያንዳንዱ ቤትና ሕንፃ ጣሪያ ላይ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂን በመግጠም፣ ኃይል የመሰብሰብና ጥቅም ላይ ለማዋል የሚያስችል የፖሊሲ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ መሆኑን ሥራ አስፈጻሚው ተናግረዋል። ከአማራጭ ኃይል አጠቃቀም ጋር በተያያዘ ያለውን አዋጭነት የሚያሳዩ ጥናቶች በስፋት እየተደረጉ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህ ዘርፍ የግል ባለሀብቱ እንዲሰማራ ይበረታታል ብለዋል።
በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይልን መጠቀም በስፋት ሲጀመር፣ እንደ ሀገር የሚያጋጥመውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ በዘላቂነት ሊያስቀር እንደሚችል አቶ መስፍን ዳቢ አመላክተዋል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
8 months ago
ሚኒስቴሩ 13 ምርቶች ከሚመጡበት ሀገር የጥራት ማረጋገጫ የግድ ይዘው እንዲመጡ ወሰነ
• ቀሪዎቹ 17 ምርቶች ግን ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ በኋላ በሀገር ውስጥ ባለው የጥራት መሰረተ ልማት እንደሚረጋገጡ ታውቋል፤
• ውሳኔው ለአፈጻጸም ለብሔራዊ ባንክ ተልኳል፤
• ውሳኔው የኢትዮጵያ ሸማቾችን ከደረጃ በታች ከሆኑ እና አደገኛ ምርቶች ይጠብቃል ተብሏል፤
#ethiopia | የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት፣ በሀገር ውስጥ ላብራቶሪዎች መፈተሽ የማይችሉ 13 የተመረጡ የገቢ ምርቶች ወደ ኢትዮጵያ ከመላካቸው በፊት በመነሻ ሀገር በቅድመ-ላኪነት ተስማሚነት ማረጋገጫ (PVoC) አሰራር አማካኝነት ጥራታቸው እንዲረጋገጥ ተወስኗል።
ውሳኔው ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ/ም ለብሔራዊ ባንክ ተልኳል ተብሏል።
ከሚመጡበት ሀገር ፍተሻ እንዲደረግባቸው ውሳኔ ከተላለፉባቸው እቃዎች መካከል የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ የፀሐይ ኃይል ምርቶች፣ የእርሻ ትራክተሮች እና የቤት ውስጥ ማቀዝቀዣዎችን የመሳሰሉ ምርቶችን ይጨምራል።
ሚኒስቴሩ የጥራት ማረጋገጫውን ለመስጠት ከአራት ዓለም አቀፍ ተቆጣጣሪ አካላት ጋር መስራት የጀመረ ሲሆን፣ የዚህ ፖሊሲ ለውጥ ዓላማ የጉምሩክ አሰራርን ማቅለል እና የኢትዮጵያ ሸማቾችን ከደረጃ በታች ከሆኑና አደገኛ ምርቶች መጠበቅ ነው።
ቀሪዎቹ 17 ምርቶች ግን ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ በኋላ በሀገር ውስጥ ባለው የጥራት መሰረተ ልማት እንደሚረጋገጡ ተጠቁሟል።
• ቀሪዎቹ 17 ምርቶች ግን ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ በኋላ በሀገር ውስጥ ባለው የጥራት መሰረተ ልማት እንደሚረጋገጡ ታውቋል፤
• ውሳኔው ለአፈጻጸም ለብሔራዊ ባንክ ተልኳል፤
• ውሳኔው የኢትዮጵያ ሸማቾችን ከደረጃ በታች ከሆኑ እና አደገኛ ምርቶች ይጠብቃል ተብሏል፤
#ethiopia | የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት፣ በሀገር ውስጥ ላብራቶሪዎች መፈተሽ የማይችሉ 13 የተመረጡ የገቢ ምርቶች ወደ ኢትዮጵያ ከመላካቸው በፊት በመነሻ ሀገር በቅድመ-ላኪነት ተስማሚነት ማረጋገጫ (PVoC) አሰራር አማካኝነት ጥራታቸው እንዲረጋገጥ ተወስኗል።
ውሳኔው ሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ/ም ለብሔራዊ ባንክ ተልኳል ተብሏል።
ከሚመጡበት ሀገር ፍተሻ እንዲደረግባቸው ውሳኔ ከተላለፉባቸው እቃዎች መካከል የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ የፀሐይ ኃይል ምርቶች፣ የእርሻ ትራክተሮች እና የቤት ውስጥ ማቀዝቀዣዎችን የመሳሰሉ ምርቶችን ይጨምራል።
ሚኒስቴሩ የጥራት ማረጋገጫውን ለመስጠት ከአራት ዓለም አቀፍ ተቆጣጣሪ አካላት ጋር መስራት የጀመረ ሲሆን፣ የዚህ ፖሊሲ ለውጥ ዓላማ የጉምሩክ አሰራርን ማቅለል እና የኢትዮጵያ ሸማቾችን ከደረጃ በታች ከሆኑና አደገኛ ምርቶች መጠበቅ ነው።
ቀሪዎቹ 17 ምርቶች ግን ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ በኋላ በሀገር ውስጥ ባለው የጥራት መሰረተ ልማት እንደሚረጋገጡ ተጠቁሟል።
8 months ago
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፣ 13 የተመረጡ የገቢ ምርቶች ወደ ኢትዮጵያ ከመላካቸው በፊት በመነሻ ሀገር በቅድመ-ላኪነት ተስማሚነት ማረጋገጫ (PVoC) አሰራር አማካኝነት ጥራታቸው እንዲረጋገጥ መወሰኑን አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ በሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው እና ለብሔራዊ ባንክ በላከው ደብዳቤ ላይ በሀገር ውስጥ የላብራቶሪ ፍተሻ የማይችሉ 13 ምርቶች አስመጪዎች ምርቶቹ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ የግድ በውጪ የጥራት ተቆጣጣሪዎች የምስክር ወረቀት ማቅረብ እንዳለባቸው አረጋግጧል።
ይህ መመሪያ የሀገሪቱ የPVoC መርሃ ግብር ማብቃቱን ተከትሎ አዲስ የተደረገ የስምምነት ማደስ አካል መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ አሰራር ከሚተገበርባቸው ከ13 ምርቶች ዉስጥ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች (ሰርክዩት ብሬከሮች፣ ጄኔሬተሮች፣ UPS)፣ የፀሐይ ኃይል ምርቶች፣ የእርሻ ትራክተሮች፣ የቤት ውስጥ ማቀዝቀዣዎች፣ ማጠቢያ ማሽኖች እና መጫወቻዎች ይገኙበታል።
seledadotio
seledadotio
ሚኒስቴሩ በሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው እና ለብሔራዊ ባንክ በላከው ደብዳቤ ላይ በሀገር ውስጥ የላብራቶሪ ፍተሻ የማይችሉ 13 ምርቶች አስመጪዎች ምርቶቹ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ የግድ በውጪ የጥራት ተቆጣጣሪዎች የምስክር ወረቀት ማቅረብ እንዳለባቸው አረጋግጧል።
ይህ መመሪያ የሀገሪቱ የPVoC መርሃ ግብር ማብቃቱን ተከትሎ አዲስ የተደረገ የስምምነት ማደስ አካል መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ አሰራር ከሚተገበርባቸው ከ13 ምርቶች ዉስጥ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች (ሰርክዩት ብሬከሮች፣ ጄኔሬተሮች፣ UPS)፣ የፀሐይ ኃይል ምርቶች፣ የእርሻ ትራክተሮች፣ የቤት ውስጥ ማቀዝቀዣዎች፣ ማጠቢያ ማሽኖች እና መጫወቻዎች ይገኙበታል።
seledadotio
seledadotio
8 months ago
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፣ 13 የተመረጡ የገቢ ምርቶች ወደ ኢትዮጵያ ከመላካቸው በፊት በመነሻ ሀገር በቅድመ-ላኪነት ተስማሚነት ማረጋገጫ (PVoC) አሰራር አማካኝነት ጥራታቸው እንዲረጋገጥ መወሰኑን አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ በሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው እና ለብሔራዊ ባንክ በላከው ደብዳቤ ላይ በሀገር ውስጥ የላብራቶሪ ፍተሻ የማይችሉ 13 ምርቶች አስመጪዎች ምርቶቹ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ የግድ በውጪ የጥራት ተቆጣጣሪዎች የምስክር ወረቀት ማቅረብ እንዳለባቸው አረጋግጧል።
ይህ መመሪያ የሀገሪቱ የPVoC መርሃ ግብር ማብቃቱን ተከትሎ አዲስ የተደረገ የስምምነት ማደስ አካል መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ አሰራር ከሚተገበርባቸው ከ13 ምርቶች ዉስጥ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች (ሰርክዩት ብሬከሮች፣ ጄኔሬተሮች፣ UPS)፣ የፀሐይ ኃይል ምርቶች፣ የእርሻ ትራክተሮች፣ የቤት ውስጥ ማቀዝቀዣዎች፣ ማጠቢያ ማሽኖች እና መጫወቻዎች ይገኙበታል።
ካፒታል ጋዜጣ
ሚኒስቴሩ በሕዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው እና ለብሔራዊ ባንክ በላከው ደብዳቤ ላይ በሀገር ውስጥ የላብራቶሪ ፍተሻ የማይችሉ 13 ምርቶች አስመጪዎች ምርቶቹ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ የግድ በውጪ የጥራት ተቆጣጣሪዎች የምስክር ወረቀት ማቅረብ እንዳለባቸው አረጋግጧል።
ይህ መመሪያ የሀገሪቱ የPVoC መርሃ ግብር ማብቃቱን ተከትሎ አዲስ የተደረገ የስምምነት ማደስ አካል መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ አሰራር ከሚተገበርባቸው ከ13 ምርቶች ዉስጥ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች (ሰርክዩት ብሬከሮች፣ ጄኔሬተሮች፣ UPS)፣ የፀሐይ ኃይል ምርቶች፣ የእርሻ ትራክተሮች፣ የቤት ውስጥ ማቀዝቀዣዎች፣ ማጠቢያ ማሽኖች እና መጫወቻዎች ይገኙበታል።
ካፒታል ጋዜጣ
8 months ago
በኳታር ዋና መሥሪያ ቤቱን ያደረገው እና ግዙፉ የኢንቨስትመንት ይዞታ የሆነው 'ዘ ሰርቲ ፋይቭ ግሩፕ' በኢትዮጵያ የኃይል ዘርፍ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት ለመፈጸም ማቀዱን ይፋ አድርጓል።
ኩባንያው እስከ 300 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም ያላቸው የፀሐይ ኃይል ማመንጫዎችን ለመገንባት ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል።
የቡድኑ የቦርድ ሊቀመንበር የሆኑት ኻሊድ ቢን ሞሀመድ አል ዓጢያህ በቅርቡ ከውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ጋር ተገናኝተው የኩባንያውን የፍላጎት ደብዳቤ አቅርበዋል።
ኩባንያው ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት ካሳየባቸው ዘርፎች መካከል የኃይል እና ለግብርና የሚውል ዲጂታል ቴክኖሎጂ ይገኙበታል።
ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንት አቅም ሲያብራሩ፣ አገሪቱ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያገኘችውን ስኬት ጠቅሰው፣ ለኃይል ዘርፍ ልዩ ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።
እንደ ዉሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር መረጃ ከሆነ፣ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ያልተነካ የታዳሽ ኃይል ምንጮች ያሏት ሲሆን ከእነዚህም መካከል እስከ 45,000 MW የሚገመት የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም፣ በየቀኑ በአንድ ካሬ ኪሎ ሜትር ከ4.5 እስከ 5.5 ኪሎዋት ሰዓት የፀሐይ ብርሃን ኃይል የመቀበል አቅም፣ ከፍተኛ የኢንቨስትመንት አቅም ያላቸው የንፋስ እና የጂኦተርማል ኃይሎች ይገኙበታል።
ካፒታል ጋዜጣ
ኩባንያው እስከ 300 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም ያላቸው የፀሐይ ኃይል ማመንጫዎችን ለመገንባት ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል።
የቡድኑ የቦርድ ሊቀመንበር የሆኑት ኻሊድ ቢን ሞሀመድ አል ዓጢያህ በቅርቡ ከውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ጋር ተገናኝተው የኩባንያውን የፍላጎት ደብዳቤ አቅርበዋል።
ኩባንያው ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት ካሳየባቸው ዘርፎች መካከል የኃይል እና ለግብርና የሚውል ዲጂታል ቴክኖሎጂ ይገኙበታል።
ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንት አቅም ሲያብራሩ፣ አገሪቱ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያገኘችውን ስኬት ጠቅሰው፣ ለኃይል ዘርፍ ልዩ ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።
እንደ ዉሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር መረጃ ከሆነ፣ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ያልተነካ የታዳሽ ኃይል ምንጮች ያሏት ሲሆን ከእነዚህም መካከል እስከ 45,000 MW የሚገመት የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም፣ በየቀኑ በአንድ ካሬ ኪሎ ሜትር ከ4.5 እስከ 5.5 ኪሎዋት ሰዓት የፀሐይ ብርሃን ኃይል የመቀበል አቅም፣ ከፍተኛ የኢንቨስትመንት አቅም ያላቸው የንፋስ እና የጂኦተርማል ኃይሎች ይገኙበታል።
ካፒታል ጋዜጣ
10 months ago
በሀላባ እና ካምባታ የተገነቡ የገጠር ኮሪደር ልማት መንደሮች
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስርትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ-ግብር በሀላባ እና ካምባታ ዞኖች የተገነቡ ሞዴል መንደሮችን አስረክበዋል።
መንደሮቹ መንግሥት የአርሶ አደሮች እና አርብቶ አደሮችን ሕይወት ለማሻሻል የሚያደርገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ጅማሮ ማሳያ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል።
ቤቶቹ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ የተገጠመላቸው፣ ለማብሰል ደግሞ ከእንስሳት እዳሪ ባዮጋዝ የሚጠቀሙ፣ የተለየ ሳሎን፣ መጸዳጃ እና ሰርቪስ ቤቶች የተሟላላቸው መሆናቸውንም በማኅበራዊ ሚዲያ ትሥሥር ገጻቸው ገልጸዋል።
"ንጽህናን በሚያረጋግጥ እና የአኗኗር ደረጃን ከፍ በሚያደርግ አኳኋን የተለየ የእንስሳት በረት ተሰርቶላቸዋል" ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
እነዚህ የገጠር ኮሪደር ልማት መንደሮች የመንግሥት የገጠሩን አኗኗር የማሳደግ ሕልም አካል በመሆን ተስፋፍተው የሚሠሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።
"ባለፉት ሰባት አመታት የክረምት በጎ ፈቃድ በከተሞች ለሚኖሩ ለችግር የተጋለጡ ወገኖች መኖሪያ ቤቶችን ስናቀርብ ቆይተናል" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ አሁን ደግሞ በገጠር ኮሪደር ልማት የሥራው እመርታ ወደገጠር መስፋፋቱን አስታውቀዋል።
ግለሰቦች፣ ድርጅቶች እና የዲያስፖራው ማኅበረሰብ እነኚህን ሥራዎች እንዲደግፉ እና እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
ቀድሞ በነበረው ጉብኝታቸው ወቅት ያቀረቡላቸውን የቤት ሥራ በመወጣት በአጭር ጊዜ ውስጥ በራስ አቅም የሀምበሪቾ ተራራ ደረጃንም በእጥፍ ሠርተው ላጠናቀቁት አመራሮች ምስጋና አቅርበዋል።
ወደፊትም የየአካባቢ አመራሮች ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተሠሩትን ሞዴል መንደሮች በመጪው አመት በየዞኑ ወደ 100 ቤቶች እንዲያሳድጉም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አሳስበዋል።#ebc
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስርትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ-ግብር በሀላባ እና ካምባታ ዞኖች የተገነቡ ሞዴል መንደሮችን አስረክበዋል።
መንደሮቹ መንግሥት የአርሶ አደሮች እና አርብቶ አደሮችን ሕይወት ለማሻሻል የሚያደርገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ጅማሮ ማሳያ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል።
ቤቶቹ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ የተገጠመላቸው፣ ለማብሰል ደግሞ ከእንስሳት እዳሪ ባዮጋዝ የሚጠቀሙ፣ የተለየ ሳሎን፣ መጸዳጃ እና ሰርቪስ ቤቶች የተሟላላቸው መሆናቸውንም በማኅበራዊ ሚዲያ ትሥሥር ገጻቸው ገልጸዋል።
"ንጽህናን በሚያረጋግጥ እና የአኗኗር ደረጃን ከፍ በሚያደርግ አኳኋን የተለየ የእንስሳት በረት ተሰርቶላቸዋል" ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
እነዚህ የገጠር ኮሪደር ልማት መንደሮች የመንግሥት የገጠሩን አኗኗር የማሳደግ ሕልም አካል በመሆን ተስፋፍተው የሚሠሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።
"ባለፉት ሰባት አመታት የክረምት በጎ ፈቃድ በከተሞች ለሚኖሩ ለችግር የተጋለጡ ወገኖች መኖሪያ ቤቶችን ስናቀርብ ቆይተናል" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ አሁን ደግሞ በገጠር ኮሪደር ልማት የሥራው እመርታ ወደገጠር መስፋፋቱን አስታውቀዋል።
ግለሰቦች፣ ድርጅቶች እና የዲያስፖራው ማኅበረሰብ እነኚህን ሥራዎች እንዲደግፉ እና እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
ቀድሞ በነበረው ጉብኝታቸው ወቅት ያቀረቡላቸውን የቤት ሥራ በመወጣት በአጭር ጊዜ ውስጥ በራስ አቅም የሀምበሪቾ ተራራ ደረጃንም በእጥፍ ሠርተው ላጠናቀቁት አመራሮች ምስጋና አቅርበዋል።
ወደፊትም የየአካባቢ አመራሮች ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተሠሩትን ሞዴል መንደሮች በመጪው አመት በየዞኑ ወደ 100 ቤቶች እንዲያሳድጉም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አሳስበዋል።#ebc
Sponsored by
Surafel
11 months ago
ወደ አልጋነት የሚቀየር የፀሐይ ኃይል የተገጠመለት ቦርሳ!
የመኖሪያ ቤት እጦት ያለባቸውን ሰዎች ሕይወት ለመታደግ ያለመ አስገራሚ የፈጠራ ውጤት ከጀርመን ተመዝግቧል።
አንድ የጀርመን ስታርትአፕ (አዲስ ኩባንያ)፣ በአንድ ደቂቃ ውስጥ በቀላሉ ወደ ገለልተኛ አልጋነት የሚቀየር ቦርሳ (Backpack) ፈጥሮ ለገበያ ለማቅረብ እየተዘጋጀ ነው ተብሏል።
ይህ ሁለገብ ቦርሳ የጎዳና ላይ ኑሮን ፈታኝ ሁኔታዎች ለመቋቋም የሚያስችሉ ሁለት ወሳኝ ባህሪያትን አጣምሮ ይዟል።
ቦርሳው ሲገለበጥ ከቅዝቃዜ የሚከላከል እና በአስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ውስጥ ሙቀት የሚሰጥ ምቹ አልጋ ይሆናል ተብሏል።
ከቦርሳው ውጭ የተገጠሙት ፓነሎች በቀን ውስጥ ፀሐይን በመጠቀም ኃይል በመሙላት፣ የሞባይል ስልኮችን እና ሌሎች ጥቃቅን የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያዎችን ለማብራት ይረዳሉ።
ኩባንያው ይህንን ፈጠራ "ተንቀሳቃሽ ቤት (A Mobile Home)" በማለት የሰየመው ሲሆን፣ በጎዳና ላይ ለሚኖሩ ሰዎች ከአደጋ የመከላከል እና የኑሮ ሁኔታን የማሻሻል ተስፋ ሰንቋል።
ይህ ፈጠራ ከዚህ ቀደም በሌሎች የአውሮፓ አገራት ከተሞከሩት Sheltersuit (ወደ መኝታ ቦርሳ የሚቀየር ኮት) እና በስኮትላንድ ተማሪ ተፈጥሮ በፀሐይ ኃይል የሚሞቅ ብርድ ልብስ ፅንሰ-ሀሳቦች ጋር የሚመሳሰል ሲሆን፣ ቴክኖሎጂን ከሰብዓዊነት ጋር ያጣመረ መፍትሄ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ዓይነቱ ፈጠራ በብዙ የጀርመን ከተሞች አጣዳፊ የሆነውን የጎዳና ላይ መጠለያ ችግር በከፊል ለመቅረፍ ይረዳል ተብሎ ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
የመኖሪያ ቤት እጦት ያለባቸውን ሰዎች ሕይወት ለመታደግ ያለመ አስገራሚ የፈጠራ ውጤት ከጀርመን ተመዝግቧል።
አንድ የጀርመን ስታርትአፕ (አዲስ ኩባንያ)፣ በአንድ ደቂቃ ውስጥ በቀላሉ ወደ ገለልተኛ አልጋነት የሚቀየር ቦርሳ (Backpack) ፈጥሮ ለገበያ ለማቅረብ እየተዘጋጀ ነው ተብሏል።
ይህ ሁለገብ ቦርሳ የጎዳና ላይ ኑሮን ፈታኝ ሁኔታዎች ለመቋቋም የሚያስችሉ ሁለት ወሳኝ ባህሪያትን አጣምሮ ይዟል።
ቦርሳው ሲገለበጥ ከቅዝቃዜ የሚከላከል እና በአስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ውስጥ ሙቀት የሚሰጥ ምቹ አልጋ ይሆናል ተብሏል።
ከቦርሳው ውጭ የተገጠሙት ፓነሎች በቀን ውስጥ ፀሐይን በመጠቀም ኃይል በመሙላት፣ የሞባይል ስልኮችን እና ሌሎች ጥቃቅን የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያዎችን ለማብራት ይረዳሉ።
ኩባንያው ይህንን ፈጠራ "ተንቀሳቃሽ ቤት (A Mobile Home)" በማለት የሰየመው ሲሆን፣ በጎዳና ላይ ለሚኖሩ ሰዎች ከአደጋ የመከላከል እና የኑሮ ሁኔታን የማሻሻል ተስፋ ሰንቋል።
ይህ ፈጠራ ከዚህ ቀደም በሌሎች የአውሮፓ አገራት ከተሞከሩት Sheltersuit (ወደ መኝታ ቦርሳ የሚቀየር ኮት) እና በስኮትላንድ ተማሪ ተፈጥሮ በፀሐይ ኃይል የሚሞቅ ብርድ ልብስ ፅንሰ-ሀሳቦች ጋር የሚመሳሰል ሲሆን፣ ቴክኖሎጂን ከሰብዓዊነት ጋር ያጣመረ መፍትሄ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ዓይነቱ ፈጠራ በብዙ የጀርመን ከተሞች አጣዳፊ የሆነውን የጎዳና ላይ መጠለያ ችግር በከፊል ለመቅረፍ ይረዳል ተብሎ ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
11 months ago
በምዕራብ አፍሪካ ግዙፍ የሐይል ማመንጫ እየገነባሁ ነዉ ! /ማሊ /
ማሊ በምዕራብ አፍሪካ የመጀመሪያውን የኢንዱስትሪ ደረጃ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ መገንባት መጀመሯ ተሰማ ።
የማሊ መንግስት መቀመጫውን በኦስሎ ካደረገው Scatec Solar የተባለው ድርጂት ጋር 52 ሚሊዮን ዩሮ (58 ሚሊዮን ዶላር )የከተማ አገልግሎት ማስፋፍያን ጨምሯ 60,000 በላይ የሚሆኑ መብራት አገልግሎት አግኝተዉ የማያዉቁ የገጠር ዜጎችም ተጠቃሚ የሚያደርግ ታዳሽ ኃይል ከፀሀይ ለማመንጨት ስምምነት መፈራረሟንና በፍጥነት እየተገነባ መሆኑን ኩባንያው አርብ ዕለት በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።
ከ16 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ከቅርብ አመታት ወዲህ በግጭት እየታመሰች በረጅምና ሰፊ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ መቆራረጥ አገልግሎት አለመኖር ችግር ላይ የነበሩ በርካታ ከተሞችና የገጠር ክፍል የመብት ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሏል ።
ፋብሪካው በየዓመቱ በየዓመቱ በመቶ ሽህ የሚቆጠሩ የከተማ ማስፋፊያ እንዲሁም 60,000 የሚሆኑ ከአሁን በፊት መብራት አገልግሎት ተጠቃሚ ያልነበሩ ቤቶች በቂ የኤሌክትሪክ ኃይል ያመነጫል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን አመታዊ የካርቦን ዳይኦክሳይድ ልቀትን በ46,000 ቶን ይቀንሳል።
በደቡብ ምዕራብ ሴጉ ከተማ አቅራቢያ የሚገኘውን የሃገሪቱ ክፍል 52 ሚሊዮን ዩሮ (58 ሚሊዮን ዶላር) ወጭ በማድረግ እየተገነባ የሚገኘው የሐይል ማመንጫ ከኤሌክትሪክ አገልግሎት በተጨማሪ የተለያዩ ፕሮጀክቶች በስሩ ያቀፈ ሲሆን በ አስር ሽዎች ለሚሆኑ የማሊ ወጣቶች የስራ እድል መፍጠሩንና እየፈጠረ እንደሚገኝ ተዘግቧል ።
የኢነርጂ ሚኒስትሩ ማማዱ ፍራንካሊ ኬይታ “ይህ አስደናቂ ፕሮጀክት የአገሪቱን እያደገ የመጣውን የሃይል ፍላጎት ለማሟላት እና ለህዝባችን ንፁህ ፣ታዳሽ እና ተመጣጣኝ ሀይል ለማቅረብ መንግስት ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል” ብለዋል ሲል የዘገበው ቢዝነስ ኦፍ አፍሪካ የዜና ወኪል ነዉ ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
ማሊ በምዕራብ አፍሪካ የመጀመሪያውን የኢንዱስትሪ ደረጃ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ መገንባት መጀመሯ ተሰማ ።
የማሊ መንግስት መቀመጫውን በኦስሎ ካደረገው Scatec Solar የተባለው ድርጂት ጋር 52 ሚሊዮን ዩሮ (58 ሚሊዮን ዶላር )የከተማ አገልግሎት ማስፋፍያን ጨምሯ 60,000 በላይ የሚሆኑ መብራት አገልግሎት አግኝተዉ የማያዉቁ የገጠር ዜጎችም ተጠቃሚ የሚያደርግ ታዳሽ ኃይል ከፀሀይ ለማመንጨት ስምምነት መፈራረሟንና በፍጥነት እየተገነባ መሆኑን ኩባንያው አርብ ዕለት በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።
ከ16 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ከቅርብ አመታት ወዲህ በግጭት እየታመሰች በረጅምና ሰፊ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ መቆራረጥ አገልግሎት አለመኖር ችግር ላይ የነበሩ በርካታ ከተሞችና የገጠር ክፍል የመብት ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሏል ።
ፋብሪካው በየዓመቱ በየዓመቱ በመቶ ሽህ የሚቆጠሩ የከተማ ማስፋፊያ እንዲሁም 60,000 የሚሆኑ ከአሁን በፊት መብራት አገልግሎት ተጠቃሚ ያልነበሩ ቤቶች በቂ የኤሌክትሪክ ኃይል ያመነጫል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን አመታዊ የካርቦን ዳይኦክሳይድ ልቀትን በ46,000 ቶን ይቀንሳል።
በደቡብ ምዕራብ ሴጉ ከተማ አቅራቢያ የሚገኘውን የሃገሪቱ ክፍል 52 ሚሊዮን ዩሮ (58 ሚሊዮን ዶላር) ወጭ በማድረግ እየተገነባ የሚገኘው የሐይል ማመንጫ ከኤሌክትሪክ አገልግሎት በተጨማሪ የተለያዩ ፕሮጀክቶች በስሩ ያቀፈ ሲሆን በ አስር ሽዎች ለሚሆኑ የማሊ ወጣቶች የስራ እድል መፍጠሩንና እየፈጠረ እንደሚገኝ ተዘግቧል ።
የኢነርጂ ሚኒስትሩ ማማዱ ፍራንካሊ ኬይታ “ይህ አስደናቂ ፕሮጀክት የአገሪቱን እያደገ የመጣውን የሃይል ፍላጎት ለማሟላት እና ለህዝባችን ንፁህ ፣ታዳሽ እና ተመጣጣኝ ሀይል ለማቅረብ መንግስት ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል” ብለዋል ሲል የዘገበው ቢዝነስ ኦፍ አፍሪካ የዜና ወኪል ነዉ ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
12 months ago
ስዊዘርላንድ በፀሐይ ኃይል የሚሰራ አውሮፕላን በማብረር የአለም ክብረወሰን አስመዘገበች
ስዊዘርላንድ በፀሐይ ኃይል ብቻ የሚሰራ አውሮፕላን ከ31,000 ጫማ በላይ ከፍታ በማብረር በአለም ታሪክ አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገቧ ተገለጸ።
"ሶላርስትራቶስ" የተሰኘው ይህ ቀላል ክብደት ያለው አውሮፕላን፣ በንጹህ የፀሐይ ኃይል ብቻ የሚሰራ ሲሆን፣ ምንም አይነት ልቀት ሳያመነጭ እስከ 9,521 ሜትር (31,237 ጫማ) ከፍታ መድረስ ችሏል ነው የተባለው።
ይህ ታሪካዊ በረራ ዘላቂነት ያለው የአቪዬሽን ቴክኖሎጂ ምን ያህል እድገት እያሳየ እንደሆነ የሚያሳይ ትልቅ ምዕራፍ ነው ተብሎለታል።
የፕሮጀክቱ ዋና አብራሪ የሆኑት ራፋኤል ዶምጃን፣ አውሮፕላኑን ከስዊዘርላንድ ሲዮን አውሮፕላን ማረፊያ በማንሳት ይህንን የላቀ ብቃት ማሳየታቸው ተነግሯል። አውሮፕላኑ በፀሐይ ኃይል እና በተፈጥሯዊ የአየር ሞገዶች ብቻ የሚበር መሆኑ፣ በአካባቢ ላይ ጉዳት የማያደርስ በረራ ምን ያህል ሊሳካ እንደሚችል ያሳያል ነው የተባለው።
ይህ ስኬት ንጹህ እና ለወደፊት ወደ ሰማይ ጠፈር ለመድረስ ለሚደረጉ የኤሮኖቲክስ ተልዕኮዎች አዲስ መንገድ የሚከፍት ነው ተብሏል። የዓለም የአየር ስፖርት ፌዴሬሽን ይህንን መረጃ በይፋ ለማረጋገጥ ምርመራ እያደረገ ነው ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
ስዊዘርላንድ በፀሐይ ኃይል ብቻ የሚሰራ አውሮፕላን ከ31,000 ጫማ በላይ ከፍታ በማብረር በአለም ታሪክ አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገቧ ተገለጸ።
"ሶላርስትራቶስ" የተሰኘው ይህ ቀላል ክብደት ያለው አውሮፕላን፣ በንጹህ የፀሐይ ኃይል ብቻ የሚሰራ ሲሆን፣ ምንም አይነት ልቀት ሳያመነጭ እስከ 9,521 ሜትር (31,237 ጫማ) ከፍታ መድረስ ችሏል ነው የተባለው።
ይህ ታሪካዊ በረራ ዘላቂነት ያለው የአቪዬሽን ቴክኖሎጂ ምን ያህል እድገት እያሳየ እንደሆነ የሚያሳይ ትልቅ ምዕራፍ ነው ተብሎለታል።
የፕሮጀክቱ ዋና አብራሪ የሆኑት ራፋኤል ዶምጃን፣ አውሮፕላኑን ከስዊዘርላንድ ሲዮን አውሮፕላን ማረፊያ በማንሳት ይህንን የላቀ ብቃት ማሳየታቸው ተነግሯል። አውሮፕላኑ በፀሐይ ኃይል እና በተፈጥሯዊ የአየር ሞገዶች ብቻ የሚበር መሆኑ፣ በአካባቢ ላይ ጉዳት የማያደርስ በረራ ምን ያህል ሊሳካ እንደሚችል ያሳያል ነው የተባለው።
ይህ ስኬት ንጹህ እና ለወደፊት ወደ ሰማይ ጠፈር ለመድረስ ለሚደረጉ የኤሮኖቲክስ ተልዕኮዎች አዲስ መንገድ የሚከፍት ነው ተብሏል። የዓለም የአየር ስፖርት ፌዴሬሽን ይህንን መረጃ በይፋ ለማረጋገጥ ምርመራ እያደረገ ነው ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
12 months ago
በሕንፃዎችና በቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም አስገዳጅ ሊሆን ነው
#ethiopia | ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል ለመጠቀም በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም በሒደት አስገዳጅ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡
ይህ የተገለጸው የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሶላር አሊያንስ (International Solar Alliance) ጋር የፀሐይ ኃይል በጋራ ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ነሐሴ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲፈራረሙ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ከፍተኛ የፀሐይ ኃይል አላት›› ያሉት የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ደኤታ ሡልጣን ወሊ (ኢንጂነር)፣ ይህን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል ከዚህ ቀደም አለመሠራቱን፣ ለዚህም ሲባል በሒደት በእያንዳንዱ ቤትና ሕንፃ ጣሪያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ እንደሚገጠም አስታውቀዋል፡፡
#ሪፖርተር
#ethiopia | ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል ለመጠቀም በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም በሒደት አስገዳጅ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡
ይህ የተገለጸው የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሶላር አሊያንስ (International Solar Alliance) ጋር የፀሐይ ኃይል በጋራ ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ነሐሴ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲፈራረሙ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ከፍተኛ የፀሐይ ኃይል አላት›› ያሉት የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ደኤታ ሡልጣን ወሊ (ኢንጂነር)፣ ይህን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል ከዚህ ቀደም አለመሠራቱን፣ ለዚህም ሲባል በሒደት በእያንዳንዱ ቤትና ሕንፃ ጣሪያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ እንደሚገጠም አስታውቀዋል፡፡
#ሪፖርተር
12 months ago
በሕንፃዎችና በቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም አስገዳጅ ሊሆን ነው
ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል ለመጠቀም በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም በሒደት አስገዳጅ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡ይህ የተገለጸው የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሶላር አሊያንስ (International Solar Alliance) ጋር የፀሐይ ኃይል በጋራ ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ነሐሴ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲፈራረሙ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ከፍተኛ የፀሐይ ኃይል አላት›› ያሉት የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ደኤታ ሡልጣን ወሊ (ኢንጂነር)፣ ይህን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል ከዚህ ቀደም አለመሠራቱን፣ ለዚህም ሲባል በሒደት በእያንዳንዱ ቤትና ሕንፃ ጣሪያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ እንደሚገጠም አስታውቀዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል ለመጠቀም በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም በሒደት አስገዳጅ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡ይህ የተገለጸው የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሶላር አሊያንስ (International Solar Alliance) ጋር የፀሐይ ኃይል በጋራ ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ነሐሴ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲፈራረሙ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ከፍተኛ የፀሐይ ኃይል አላት›› ያሉት የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ደኤታ ሡልጣን ወሊ (ኢንጂነር)፣ ይህን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል ከዚህ ቀደም አለመሠራቱን፣ ለዚህም ሲባል በሒደት በእያንዳንዱ ቤትና ሕንፃ ጣሪያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ እንደሚገጠም አስታውቀዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
12 months ago
በሕንፃዎችና በቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም አስገዳጅ ሊሆን ነው
ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል ለመጠቀም በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም በሒደት አስገዳጅ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡ይህ የተገለጸው የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሶላር አሊያንስ (International Solar Alliance) ጋር የፀሐይ ኃይል በጋራ ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ነሐሴ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲፈራረሙ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ከፍተኛ የፀሐይ ኃይል አላት›› ያሉት የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ደኤታ ሡልጣን ወሊ (ኢንጂነር)፣ ይህን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል ከዚህ ቀደም አለመሠራቱን፣ ለዚህም ሲባል በሒደት በእያንዳንዱ ቤትና ሕንፃ ጣሪያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ እንደሚገጠም አስታውቀዋል፡፡
ተጨማሪ : https://ethiopianreporter....
ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል ለመጠቀም በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም በሒደት አስገዳጅ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡ይህ የተገለጸው የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሶላር አሊያንስ (International Solar Alliance) ጋር የፀሐይ ኃይል በጋራ ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ነሐሴ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲፈራረሙ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ከፍተኛ የፀሐይ ኃይል አላት›› ያሉት የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ደኤታ ሡልጣን ወሊ (ኢንጂነር)፣ ይህን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል ከዚህ ቀደም አለመሠራቱን፣ ለዚህም ሲባል በሒደት በእያንዳንዱ ቤትና ሕንፃ ጣሪያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ እንደሚገጠም አስታውቀዋል፡፡
ተጨማሪ : https://ethiopianreporter....
1 year ago
በፀሐይ ኃይል የሚሞላ የቴስላ መኪና
👉የፈጠራ ስራ ወይስ የሩቅ ህልም?
አንድ ግለሰብ የኤሌክትሪክ መኪናውን ቴስላ ሞዴል 3ን በፀሐይ ኃይል በመሙላት የቴክኖሎጂ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል። ይህ ፕሮጀክት ከፍርግርግ(off-grid) ውጭ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ለመሙላት ያለውን እምቅ አቅም ቢያሳይም፣ ለአሁኑ የዕለት ተዕለት አጠቃቀም ተግባራዊ የሚሆንበት ደረጃ ላይ እንዳልደረሰ ተዘግቧል።
ግለሰቡ 120 ዋት የሚያመነጭ የብሉቲ (Bluetti) የፀሐይ ብርሃን ሰብሳቢ (solar panel) በቴስላ ሞዴል 3 መኪናው ጣሪያ ላይ በመገጠም፣ ይህንን የፀሐይ ኃይል ከብሉቲ AC200P ፓወር ጣቢያ ጋር በማገናኘት መኪናውን ለመሙላት ተጠቅሞበታል ነው የተባለው።
ይህ አወቃቀር በቀን ውስጥ በአማካይ 7 ማይል (በሙሉ የፀሐይ ብርሃን በሰዓት 1 ማይል) እንደሚጓዝ አስችሎታል ተብሏል። ይሁን እንጂ፣ የፀሐይ ብርሃን ሰብሳቢው ኃይል በብቃት ለመሰብሰብ በተደጋጋሚ ለፀሐይ አቅጣጫውን ማስተካከል እንደሚያስፈልግ እና በጥላ ቦታዎች ደግሞ ውጤታማነቱ በእጅጉ እንደሚቀንስ ተመላክቷል።
ይህ የፈጠራ ስራ የፀሐይ ኃይልን በመጠቀም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን የመሙላት የወደፊት ተስፋን የሚያሳይ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ሰፋፊ ተጠቃሚዎችን ለመሳብ የሚያስችል ተግባራዊ ምቾት እና ኢኮኖሚያዊ አዋጭነት ላይ እንዳልደረሰ ተመላክቷል።
ለወደፊቱ የቴክኖሎጂ እድገቶች ግን ይህን ገጽታ ሊለውጡት ይችላሉም ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
👉የፈጠራ ስራ ወይስ የሩቅ ህልም?
አንድ ግለሰብ የኤሌክትሪክ መኪናውን ቴስላ ሞዴል 3ን በፀሐይ ኃይል በመሙላት የቴክኖሎጂ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል። ይህ ፕሮጀክት ከፍርግርግ(off-grid) ውጭ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ለመሙላት ያለውን እምቅ አቅም ቢያሳይም፣ ለአሁኑ የዕለት ተዕለት አጠቃቀም ተግባራዊ የሚሆንበት ደረጃ ላይ እንዳልደረሰ ተዘግቧል።
ግለሰቡ 120 ዋት የሚያመነጭ የብሉቲ (Bluetti) የፀሐይ ብርሃን ሰብሳቢ (solar panel) በቴስላ ሞዴል 3 መኪናው ጣሪያ ላይ በመገጠም፣ ይህንን የፀሐይ ኃይል ከብሉቲ AC200P ፓወር ጣቢያ ጋር በማገናኘት መኪናውን ለመሙላት ተጠቅሞበታል ነው የተባለው።
ይህ አወቃቀር በቀን ውስጥ በአማካይ 7 ማይል (በሙሉ የፀሐይ ብርሃን በሰዓት 1 ማይል) እንደሚጓዝ አስችሎታል ተብሏል። ይሁን እንጂ፣ የፀሐይ ብርሃን ሰብሳቢው ኃይል በብቃት ለመሰብሰብ በተደጋጋሚ ለፀሐይ አቅጣጫውን ማስተካከል እንደሚያስፈልግ እና በጥላ ቦታዎች ደግሞ ውጤታማነቱ በእጅጉ እንደሚቀንስ ተመላክቷል።
ይህ የፈጠራ ስራ የፀሐይ ኃይልን በመጠቀም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን የመሙላት የወደፊት ተስፋን የሚያሳይ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ሰፋፊ ተጠቃሚዎችን ለመሳብ የሚያስችል ተግባራዊ ምቾት እና ኢኮኖሚያዊ አዋጭነት ላይ እንዳልደረሰ ተመላክቷል።
ለወደፊቱ የቴክኖሎጂ እድገቶች ግን ይህን ገጽታ ሊለውጡት ይችላሉም ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
1 year ago
የከንቲባ ቀውስ ያጋጠማት አፍሪካዊት ከተማ
#ethiopia | እ.ኤ.አ ከ2016 ጀምሮ በአፍሪካ በኢኮኖሚዋ ትልቅ ቦታ የምትይዘው ከተማዋ ዘጠኝ ከንቲባዎች ተፈራርቀውባታል፡፡
በአሁኑ ወቅትም የከተማዋ የፖለቲካ አመራር ችግር ሀገራዊና አህጉራዊ አንድምታ እናዳለውም እየተነገረ ይገኛል፡፡
የደቡብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማዕከል የሆነችው የጆሃንስበርግ ከተማ ከ2016 ጀምሮ ባሉት ዓመታት ውስጥ ዘጠኝ ከንቲባዎች እንዳሻት ቀያይራለች፡፡
ይህ ቀውስም ነዋሪዎች እንደኃይል፣ ውሃና ሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶችን በአግባቡ እንዳያገኙ በማድረግ ችግር ውስጥ እየከተታቸው ይገኛል ተብሏል፡፡
በከፋ የአገልግሎት አሰጣጥ፣ የፍጆታ ዋጋ መጨመር እና በፖለቲካዊ ሽኩቻ ጆሃንስበርግ በየወቅቱ የከንቲባ ቀውስ እንዲያጋጥሟት ሆኗል።
በሶዌቶ ዱቤ ከተማ ውስጥ የብላክ ኮንሸስ ንቅናቄ አቀንቃኝ እና ለረጅም ጊዜ ነዋሪ የሆኑት ምፖትሰንግ ጃይረስ እንደሚሉት፤ ከሆነ የከተማው ምክር ቤት አባላት አለመታወቃቸውና ከዜጎች ጋር ያላቸውን ግንኙነት በማቋረጣቸው የአገልግሎት አሰጣጥ መዳከም ለከንቲባዎቹ መቀያየር ዋነኛው ምክንያት እንደሆነ ይገልጻሉ።
በሶዌቶ የሀገሬው ተወላጅና በንግድ ስራ ላይ የተሰማሩት ማሴቻባ ኖናያና በበኩላቸው፤ በአመራሩ መካከል ያለው ይህ ልዩነት በከተማዋ ውስጥ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ችግር እየፈጠረ ስለመሆኑ ይናገራሉ፡፡
አክለውም በተደጋጋሚ እየተከሰተ ስላለው የኤሌክትሪክ መቆራረጥ እና የታሪፍ ጭማሪ እንደ ሻማ፣ የፀሐይ ኃይልና ጋዝ ያሉ አማራጮችን እየተጠቀሙ ስለመሆኑ ገልጸው፤ ይሁን እንጂ አብዛኞቹ ዜጎች እነዚህ አማራጮች እንደሌላቸው አውስተዋል።
እ.ኤ.አ ነሀሴ 16 ቀን 2024 በይፋ ቃለ መሃላ የፈጸሙት የወቅቱ ከንቲባ ዳዳ ሞሬሮ የካቤሎ ጉማንዳ ስልጣን መልቀቅ ተከትሎ በምትካቸው ጆሃንስበርግን ለማረጋጋት እና መሰረታዊ ተግባራትን ወደነበረበት ለመመለስ የታለሙ ስራዎችን ተግባራዊ አድርገዋል።
በኤሌክትሪክ በ12 ነጥብ 7 በመቶ፣ በውሃ እና በንፅህና አጠባበቅ በ13 ነጥብ 9 በመቶ እንዲሁም በሌሎች የአገልግሎት ዘርፎች ላይ ከፍተኛ የታሪፍ ጭማሪ ለማህበረሰቡ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ከማምጣት ይልቅ ሊያባብሰው እንደሚችል ተነግሯል፡፡
በጆሃንስበርግ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ተንታኝ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ቦንድ በአካዳሚክ መጽሔት ጽሁፋቸው ላይ ይህንን ቀውስ በሰፊው አቅርበዋል።
"የከተማዋ ውድቀት ስር የሰደደ እና ኢ-ፍትሀዊነት የተንሰራፋበት ነው። አመራሩ ከተምሳሌታዊ ሪፎርም ወደ መዋቅራዊ ለውጥ እስኪሸጋገር ድረስ ድሃው ህዝብ ከፍተኛውን ዋጋ እየከፈለ ይቀጥላል" ብለዋል።
ጆሃንስበርግ ወደ 2026 የማዘጋጃ ቤታዊ ምርጫ እያመራች ባለችበት በዚህ ወቅት፣ ጥያቄው ቀጣዩ ከንቲባ ማን ይሆናል የሚለው ብቻ አይደለምም ይላሉ።
የቀድሞ ዘጠኝ ከንቲባዎችን ውድቀት ያስከተሉት መዋቅራዊ ችግር ይሆን ወይስ የግል ብቃታቸው የሚለውም ነው።
አሁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ከመንግስታቸው አስተማማኝ የኤሌክትሪክ፣ የንፁህ ውሃ እና የመሠረታዊ አገልግሎቶችን በመጠባበቅ ላይ ናቸው ተብሏል፡፡ #gazette_plus
#ethiopia | እ.ኤ.አ ከ2016 ጀምሮ በአፍሪካ በኢኮኖሚዋ ትልቅ ቦታ የምትይዘው ከተማዋ ዘጠኝ ከንቲባዎች ተፈራርቀውባታል፡፡
በአሁኑ ወቅትም የከተማዋ የፖለቲካ አመራር ችግር ሀገራዊና አህጉራዊ አንድምታ እናዳለውም እየተነገረ ይገኛል፡፡
የደቡብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማዕከል የሆነችው የጆሃንስበርግ ከተማ ከ2016 ጀምሮ ባሉት ዓመታት ውስጥ ዘጠኝ ከንቲባዎች እንዳሻት ቀያይራለች፡፡
ይህ ቀውስም ነዋሪዎች እንደኃይል፣ ውሃና ሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶችን በአግባቡ እንዳያገኙ በማድረግ ችግር ውስጥ እየከተታቸው ይገኛል ተብሏል፡፡
በከፋ የአገልግሎት አሰጣጥ፣ የፍጆታ ዋጋ መጨመር እና በፖለቲካዊ ሽኩቻ ጆሃንስበርግ በየወቅቱ የከንቲባ ቀውስ እንዲያጋጥሟት ሆኗል።
በሶዌቶ ዱቤ ከተማ ውስጥ የብላክ ኮንሸስ ንቅናቄ አቀንቃኝ እና ለረጅም ጊዜ ነዋሪ የሆኑት ምፖትሰንግ ጃይረስ እንደሚሉት፤ ከሆነ የከተማው ምክር ቤት አባላት አለመታወቃቸውና ከዜጎች ጋር ያላቸውን ግንኙነት በማቋረጣቸው የአገልግሎት አሰጣጥ መዳከም ለከንቲባዎቹ መቀያየር ዋነኛው ምክንያት እንደሆነ ይገልጻሉ።
በሶዌቶ የሀገሬው ተወላጅና በንግድ ስራ ላይ የተሰማሩት ማሴቻባ ኖናያና በበኩላቸው፤ በአመራሩ መካከል ያለው ይህ ልዩነት በከተማዋ ውስጥ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ችግር እየፈጠረ ስለመሆኑ ይናገራሉ፡፡
አክለውም በተደጋጋሚ እየተከሰተ ስላለው የኤሌክትሪክ መቆራረጥ እና የታሪፍ ጭማሪ እንደ ሻማ፣ የፀሐይ ኃይልና ጋዝ ያሉ አማራጮችን እየተጠቀሙ ስለመሆኑ ገልጸው፤ ይሁን እንጂ አብዛኞቹ ዜጎች እነዚህ አማራጮች እንደሌላቸው አውስተዋል።
እ.ኤ.አ ነሀሴ 16 ቀን 2024 በይፋ ቃለ መሃላ የፈጸሙት የወቅቱ ከንቲባ ዳዳ ሞሬሮ የካቤሎ ጉማንዳ ስልጣን መልቀቅ ተከትሎ በምትካቸው ጆሃንስበርግን ለማረጋጋት እና መሰረታዊ ተግባራትን ወደነበረበት ለመመለስ የታለሙ ስራዎችን ተግባራዊ አድርገዋል።
በኤሌክትሪክ በ12 ነጥብ 7 በመቶ፣ በውሃ እና በንፅህና አጠባበቅ በ13 ነጥብ 9 በመቶ እንዲሁም በሌሎች የአገልግሎት ዘርፎች ላይ ከፍተኛ የታሪፍ ጭማሪ ለማህበረሰቡ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ከማምጣት ይልቅ ሊያባብሰው እንደሚችል ተነግሯል፡፡
በጆሃንስበርግ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ተንታኝ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ቦንድ በአካዳሚክ መጽሔት ጽሁፋቸው ላይ ይህንን ቀውስ በሰፊው አቅርበዋል።
"የከተማዋ ውድቀት ስር የሰደደ እና ኢ-ፍትሀዊነት የተንሰራፋበት ነው። አመራሩ ከተምሳሌታዊ ሪፎርም ወደ መዋቅራዊ ለውጥ እስኪሸጋገር ድረስ ድሃው ህዝብ ከፍተኛውን ዋጋ እየከፈለ ይቀጥላል" ብለዋል።
ጆሃንስበርግ ወደ 2026 የማዘጋጃ ቤታዊ ምርጫ እያመራች ባለችበት በዚህ ወቅት፣ ጥያቄው ቀጣዩ ከንቲባ ማን ይሆናል የሚለው ብቻ አይደለምም ይላሉ።
የቀድሞ ዘጠኝ ከንቲባዎችን ውድቀት ያስከተሉት መዋቅራዊ ችግር ይሆን ወይስ የግል ብቃታቸው የሚለውም ነው።
አሁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ከመንግስታቸው አስተማማኝ የኤሌክትሪክ፣ የንፁህ ውሃ እና የመሠረታዊ አገልግሎቶችን በመጠባበቅ ላይ ናቸው ተብሏል፡፡ #gazette_plus
Sponsored by
Surafel
Comments