10 hours ago
ኦሮሚያ ባንክ በገላን የልህቀት ማዕከል የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄደ!
#fastmereja I ኦሮሚያ ባንክ በገላን ክፍለ ከተማ በሚገኘው የልህቀት እና ኮንቬንሽን ማዕከል ቅጥር ግቢ ውስጥ «ተስፋን እንትከል» በሚል መሪ ቃል ከ2 ሺህ በላይ ችግኞችን የመትከል መርሀ-ግብር በዛሬዉ እለት አካሂዷል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የባንኩ የቦርድ አመራር አባላት፣ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሠራተኞች፣ ጥሪ የተደረገላቸው የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ደንበኞች፣ የአካባቢው ማኅበረሰብ እና ሕፃናት ተሳትፈዋል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተፈሪ መኮንን እንደገለጹት፤ መርሃ ግብሩ በየዓመቱ የሚካሄድ እና ዘላቂነት ያለው የአካባቢ ጥበቃ አካል መሆኑን ገልፀዉ የተተከሉት ችግኞችም ዓመቱን ሙሉ አስፈላጊው እንክብካቤ እየተደረገላቸው ለታለመላቸው ዓላማ እንዲውሉ እንደሚደረግ አስረድተዋል።
የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለአካባቢ ውበት፣ ለምግብነት የሚውሉ ምርቶችን ለማረት እንዲሁም ሀገሪቱን ከካርበን ልቀት ነፃ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።
በተጨማሪም መርሀ-ግብሩ ሕፃናትን ማሳተፉ የተፈጥሮ እና የአካባቢ ጥበቃ ባህልን ለቀጣዩ ትውልድ ለማሸጋገር ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገልጿል።
በተያያዘም ተሳታፊዎች በማዕከሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ እየተካሄዱ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ማዕከሉ ደረጃውን የጠበቀ ሁለገብ የኮንቬንሽን ማዕከል፣ የ9 ፎቅ ንግድ ህንፃ፣ የስፖርትና አካል ብቃት ማዕከል እንዲሁም ለባንከሮች እና ለተለያዩ ሴክተሮች የሚሆን የስልጠናና ቦርዲንግ ማዕከልን ያካተተ ፕሮጀክት መሆኑ ተጠቅሷል።
ተቋሙ ባለፉት ዓመታት የተከላቸው ችግኞች ፀድቀው ለውጤት መብቃታቸውን እና ዘንድሮም የተጀመረው ዘመቻ ይህንን አዎንታዊ አሻራ አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አስታውቋል።
📷 ከበደ መክብብ
#fastmereja I ኦሮሚያ ባንክ በገላን ክፍለ ከተማ በሚገኘው የልህቀት እና ኮንቬንሽን ማዕከል ቅጥር ግቢ ውስጥ «ተስፋን እንትከል» በሚል መሪ ቃል ከ2 ሺህ በላይ ችግኞችን የመትከል መርሀ-ግብር በዛሬዉ እለት አካሂዷል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የባንኩ የቦርድ አመራር አባላት፣ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሠራተኞች፣ ጥሪ የተደረገላቸው የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ደንበኞች፣ የአካባቢው ማኅበረሰብ እና ሕፃናት ተሳትፈዋል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተፈሪ መኮንን እንደገለጹት፤ መርሃ ግብሩ በየዓመቱ የሚካሄድ እና ዘላቂነት ያለው የአካባቢ ጥበቃ አካል መሆኑን ገልፀዉ የተተከሉት ችግኞችም ዓመቱን ሙሉ አስፈላጊው እንክብካቤ እየተደረገላቸው ለታለመላቸው ዓላማ እንዲውሉ እንደሚደረግ አስረድተዋል።
የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለአካባቢ ውበት፣ ለምግብነት የሚውሉ ምርቶችን ለማረት እንዲሁም ሀገሪቱን ከካርበን ልቀት ነፃ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።
በተጨማሪም መርሀ-ግብሩ ሕፃናትን ማሳተፉ የተፈጥሮ እና የአካባቢ ጥበቃ ባህልን ለቀጣዩ ትውልድ ለማሸጋገር ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገልጿል።
በተያያዘም ተሳታፊዎች በማዕከሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ እየተካሄዱ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ማዕከሉ ደረጃውን የጠበቀ ሁለገብ የኮንቬንሽን ማዕከል፣ የ9 ፎቅ ንግድ ህንፃ፣ የስፖርትና አካል ብቃት ማዕከል እንዲሁም ለባንከሮች እና ለተለያዩ ሴክተሮች የሚሆን የስልጠናና ቦርዲንግ ማዕከልን ያካተተ ፕሮጀክት መሆኑ ተጠቅሷል።
ተቋሙ ባለፉት ዓመታት የተከላቸው ችግኞች ፀድቀው ለውጤት መብቃታቸውን እና ዘንድሮም የተጀመረው ዘመቻ ይህንን አዎንታዊ አሻራ አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አስታውቋል።
📷 ከበደ መክብብ
12 hours ago
ሰንቴ ልብስ ስፌት (Sente Tailor)
ሰንቴ ልብስ ስፌት — ውበትዎ እና ምቾትዎ ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ ነው!
ለማንኛውም የልብስ ማስተካከል እና የልብስ ስፌት አገልግሎት አስተማማኝ አጋርዎ!
ልብስዎ አልገጥም አለዎት? ወይስ አዲስ ዲዛይን ማስተካከል ይፈልጋሉ? ... ሰንቴ ልብስ ስፌት ጥራት ባለው ሙያ እና በወቅቱ የማስረከብ ዋስትና አገልግሎት ይሰጥዎታል።
✨ የምንሰጣቸው ዋና ዋና አገልግሎቶች፡
👔 ኮት እና ሱሪ ማስተካከል (Suit & Trouser Alterations)
👔 ሸሚዝ ማስተካከል (Shirt Fitting)
👕 ቲሸርት ማስተካከል (T-Shirt Fitting)
👗 እንዲሁም የተለያዩ የሴቶች እና የወንዶች ልብሶችን በትዕዛዝ ማስተካከል
አድራሻችን፡
መስቀል ፍላወር፣ ቀበሌ 35 መዘርኛ፣ ፊት ለፊት Y & H ህንፃ 1ኛ ፎቅ
ስልክ ቁጥር፡
+251-913-956076
የእርስዎ ዘይቤ፣ የእኛ ትክክለኛነት
YOUR STYLE, OUR PRECISION
SENTE TAILORS
ስንቴ ልብስ ስፌት
ሰንቴ ልብስ ስፌት — ውበትዎ እና ምቾትዎ ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ ነው!
ለማንኛውም የልብስ ማስተካከል እና የልብስ ስፌት አገልግሎት አስተማማኝ አጋርዎ!
ልብስዎ አልገጥም አለዎት? ወይስ አዲስ ዲዛይን ማስተካከል ይፈልጋሉ? ... ሰንቴ ልብስ ስፌት ጥራት ባለው ሙያ እና በወቅቱ የማስረከብ ዋስትና አገልግሎት ይሰጥዎታል።
✨ የምንሰጣቸው ዋና ዋና አገልግሎቶች፡
👔 ኮት እና ሱሪ ማስተካከል (Suit & Trouser Alterations)
👔 ሸሚዝ ማስተካከል (Shirt Fitting)
👕 ቲሸርት ማስተካከል (T-Shirt Fitting)
👗 እንዲሁም የተለያዩ የሴቶች እና የወንዶች ልብሶችን በትዕዛዝ ማስተካከል
አድራሻችን፡
መስቀል ፍላወር፣ ቀበሌ 35 መዘርኛ፣ ፊት ለፊት Y & H ህንፃ 1ኛ ፎቅ
ስልክ ቁጥር፡
+251-913-956076
የእርስዎ ዘይቤ፣ የእኛ ትክክለኛነት
YOUR STYLE, OUR PRECISION
SENTE TAILORS
ስንቴ ልብስ ስፌት
13 hours ago
የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ የጀርባ አጥንት
#fastmereja I በሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ውድድር ከመድረክ ፊት ለፊት ከሚታዩት ውበቶች እና ተወዳዳሪዎች ባሻገር፣ ላለፉት ዘጠኝ ተከታታይ ዓመታት ከመድረክ ጀርባ በመሆን ፕሮግራሙ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ሙያዊ አስተዋጽኦ ያበረከተው ወጣት ዘውዱ የኔነህ ነው።
በኢትዮጵያ የውበት እና የፋሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ትልቅ ስም ባለው በሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ውድድር ላይ ከመድረክ ጀርባ የሚከናወኑ የፕሮዳክሽን፣ የፎቶግራፍ እና የዝግጅት ስራዎች ለፕሮግራሙ ውበትና ጥራት ወሳኝ ድርሻ አላቸው። ወጣት ዘውዱ የኔነህ ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት የፕሮዳክሽን ማኔጀር በመሆን የፕሮግራሙ ሂደት ሳይስተጓጎል በስኬት እንዲመራ፣ የታቀዱ ሁነቶች በሰዓታቸው እንዲከናወኑ እና ምስላዊ ውበቱ ተጠበቆ ለህዝብ እንዲደርስ ሲሰራ ቆይቷል።
ከሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ዝግጅት ጎን ለጎን የFocus Studio ባለቤት እና ስራ አስኪያጅ የሆነው ዘውዱ፣ በፎቶግራፍ እና በቪዲዮ ፕሮዳክሽን መስክ የራሱን ዘመናዊ አሻራ ማሳረፍ ችሏል። የውድድሩ ተሳታፊዎች በመድረክ ላይ የሚያሳዩት በራስ መተማመን እና የሚታየው ድንቅ ውጤት ከመድረክ ጀርባ ባሉ እንደ ዘውዱ ባሉ ትጉህ ባለሙያዎች ድካም እና ሌሊት ከቀን ጥረት የሚገነባ መሆኑን የዘጠኝ ዓመታት ዘላቂ አገልግሎቱ ማረጋገጫ ሆኗል።
#fastmereja I በሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ውድድር ከመድረክ ፊት ለፊት ከሚታዩት ውበቶች እና ተወዳዳሪዎች ባሻገር፣ ላለፉት ዘጠኝ ተከታታይ ዓመታት ከመድረክ ጀርባ በመሆን ፕሮግራሙ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ሙያዊ አስተዋጽኦ ያበረከተው ወጣት ዘውዱ የኔነህ ነው።
በኢትዮጵያ የውበት እና የፋሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ትልቅ ስም ባለው በሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ውድድር ላይ ከመድረክ ጀርባ የሚከናወኑ የፕሮዳክሽን፣ የፎቶግራፍ እና የዝግጅት ስራዎች ለፕሮግራሙ ውበትና ጥራት ወሳኝ ድርሻ አላቸው። ወጣት ዘውዱ የኔነህ ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት የፕሮዳክሽን ማኔጀር በመሆን የፕሮግራሙ ሂደት ሳይስተጓጎል በስኬት እንዲመራ፣ የታቀዱ ሁነቶች በሰዓታቸው እንዲከናወኑ እና ምስላዊ ውበቱ ተጠበቆ ለህዝብ እንዲደርስ ሲሰራ ቆይቷል።
ከሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ዝግጅት ጎን ለጎን የFocus Studio ባለቤት እና ስራ አስኪያጅ የሆነው ዘውዱ፣ በፎቶግራፍ እና በቪዲዮ ፕሮዳክሽን መስክ የራሱን ዘመናዊ አሻራ ማሳረፍ ችሏል። የውድድሩ ተሳታፊዎች በመድረክ ላይ የሚያሳዩት በራስ መተማመን እና የሚታየው ድንቅ ውጤት ከመድረክ ጀርባ ባሉ እንደ ዘውዱ ባሉ ትጉህ ባለሙያዎች ድካም እና ሌሊት ከቀን ጥረት የሚገነባ መሆኑን የዘጠኝ ዓመታት ዘላቂ አገልግሎቱ ማረጋገጫ ሆኗል።
Sponsored by
Surafel
1 day ago
ተወዳጇ አርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ በነፃ ለSUSU HUMAN HAIR አምባሳደር ሆነች!!!
በህይወቴ ብዙ ፈተናዎችን እና ተስፋ የሚያስቆርጡ ውጣ ውረዶችን አሳልፌያለሁ። ነገር ግን ከልጅነቴ ጀምሮ ያሰብኩትን ነገር ከማሳካት የሚያስቆመኝ ምንም አይነት ችግር ሆነ ፈተና አልነበረም።
በስደት ሀገር እንደማንኛውም ስደተኛ ሰው ቤት ተቀጥሬ እሰራ ነበር። ከዛ በመውጣት የራሴን ስራ ለመስራት ሞከርኩ። በትንሽዬ የሴቶች የውበት ሳሎን በመጀመር፣ በሊባኖስ ዋና ከተማ ታዋቂ የሂውማን ሄር (Human Hair) አስመጪ እስከመሆን ደረስኩ። ህይወቴ እየተለወጠ፣ እያደግኩ እና እየተሳካልኝ ሲመጣ በማህበራዊ ሚዲያ (በቲክቶክ) ብቅ አልኩ በሀቢባ ቤት LIVE በመግባት እውቅናንም ማግኘት ጀመርኩ ሀቢባ ታዋቂ ለመሆኔ ምክንያት ሆነችኝ። ያኔም ነው ቬሮኒካ አዳነ ያወቀችኝ እንደምወዳት እና አድናቂዋ እንደሆንኩኝ በሷ ሙዚቃ በምሰራቸው ቪድዎች አየች ኮሜንት ለመጀርያ ጊዜ ስትፅፍልኝ የነበረውን ስሜት አልረሳውም። በቬሮኒካም ምክንያት በደንብ ታዋቂ መሆን ጀመርኩ፤
በዚያም ብዙ ወዳጆችን በማፍራት ስሜ በሀገሬ በኢትዮጵያም መታወቅ ጀመረ፤ ተደራሽነቴ እየሰፋ ሄዶ በአሜሪካ እና በአውሮፓ ሀገራት ያሉ ደንበኞችን ማፈራት ቻልኩ። የመጀመሪያ ልጄንም በዚህ ስራ ላይ እያለሁ ወለድኩ፤ ይህም ይበልጥ ጠንካራ አደረገኝ።
ነገር ግን፣ ምንም በማላውቀው ምክንያት
ሁለት ወር እስራት ገጠመኝ ከዛ በኋላ ከእስር ቤት ወጥቼ ወደ ሀገሬ ገባው በህይወቴ ትልቁን ፈተና የተፈተንኩት ያኔ ነበር ለአስር ዓመታት የለፋሁበትን ህይወት፣ ስራዬን እና ከልጄ ጋር የነበረኝን አንድነት እንደ ቀልድ አጣሁት።
እውነት ለመናገር ያኔ ተስፋዬ ተሟጦ አልቆ ነበር። ነገር ግን ፈጣሪ ሁሌም አለ፤ አይተወኝም። ጠንካራ ሴት ነኝና በህይወቴ እንደ ሀቢባ እና ቬሮኒካ አዳነ ያሉ ጠንካራ ሴቶችን ላከልኝ። ልወድቅ ስል ደገፉኝ፤ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ያሉ ውድ የኢትዮጵያ ህዝቦችና የሚወዱኝ ሰዎች ትልቅ ድጋፍ ሆኑኝ።
ከዚህ ሁሉ ውጣ ውረድ በኋላ፣ የምወዳት እና የማደንቃት አርቲስት ቬሮኒካ አዳነ በህይወቴ የማልረሳውን ትልቅ ውለታ ውላልኛለች፤ *«የሁለት ዓመት በነፃ ያለ ምንም ክፍያ የ’ሱሱ ሂውማን ሄር’ (Susu Human Hair) አምባሳደር ነኝ»* ብላ ሰርፕራይዝ አደረገችኝ። ይህ የህይወቴ ትልቁ ሰርፕራይዝ ነበር! ልጄም ወደ ሀገሩ ተመለሰ። በሀቢባ፣ በወዳጆቿ እና በአድናቂዎቼ አማካኝነትም የገንዘብ ድጋፍ ተደረገልኝ።
አሁን የህይወቴ ትልቁ ምዕራፍ ላይ እገኛለሁ። የሂውማን ሄር መሸጫዬን እና የውበት ሳሎኔን እዚሁ ሀገሬ ላይ ልከፍት ነው። ቬሮኒካ አዳነ የ2 ዓመት አምባሳደሬ ሆና በነፃ ትሰራለች፤ ከቻይና ሂውማን ሄር ኩባንያ ጋርም አብሬ እየሰራሁ እገኛለሁ።
አሁን ማንም ሊያስቆመኝ አይችልም! ፈጣሪ ሳይደግስ አይጣላም ከፍ እንድል ምክንያት ሆነውኛል
ከፈተናዎች ማዶ የተገነባ ስኬት:- የሱመያ ዋሪስ የህይወት ጉዞ
እኔ SUSU HUMAN HAIR ነኝ።
በህይወቴ ብዙ ፈተናዎችን እና ተስፋ የሚያስቆርጡ ውጣ ውረዶችን አሳልፌያለሁ። ነገር ግን ከልጅነቴ ጀምሮ ያሰብኩትን ነገር ከማሳካት የሚያስቆመኝ ምንም አይነት ችግር ሆነ ፈተና አልነበረም።
በስደት ሀገር እንደማንኛውም ስደተኛ ሰው ቤት ተቀጥሬ እሰራ ነበር። ከዛ በመውጣት የራሴን ስራ ለመስራት ሞከርኩ። በትንሽዬ የሴቶች የውበት ሳሎን በመጀመር፣ በሊባኖስ ዋና ከተማ ታዋቂ የሂውማን ሄር (Human Hair) አስመጪ እስከመሆን ደረስኩ። ህይወቴ እየተለወጠ፣ እያደግኩ እና እየተሳካልኝ ሲመጣ በማህበራዊ ሚዲያ (በቲክቶክ) ብቅ አልኩ በሀቢባ ቤት LIVE በመግባት እውቅናንም ማግኘት ጀመርኩ ሀቢባ ታዋቂ ለመሆኔ ምክንያት ሆነችኝ። ያኔም ነው ቬሮኒካ አዳነ ያወቀችኝ እንደምወዳት እና አድናቂዋ እንደሆንኩኝ በሷ ሙዚቃ በምሰራቸው ቪድዎች አየች ኮሜንት ለመጀርያ ጊዜ ስትፅፍልኝ የነበረውን ስሜት አልረሳውም። በቬሮኒካም ምክንያት በደንብ ታዋቂ መሆን ጀመርኩ፤
በዚያም ብዙ ወዳጆችን በማፍራት ስሜ በሀገሬ በኢትዮጵያም መታወቅ ጀመረ፤ ተደራሽነቴ እየሰፋ ሄዶ በአሜሪካ እና በአውሮፓ ሀገራት ያሉ ደንበኞችን ማፈራት ቻልኩ። የመጀመሪያ ልጄንም በዚህ ስራ ላይ እያለሁ ወለድኩ፤ ይህም ይበልጥ ጠንካራ አደረገኝ።
ነገር ግን፣ ምንም በማላውቀው ምክንያት
ሁለት ወር እስራት ገጠመኝ ከዛ በኋላ ከእስር ቤት ወጥቼ ወደ ሀገሬ ገባው በህይወቴ ትልቁን ፈተና የተፈተንኩት ያኔ ነበር ለአስር ዓመታት የለፋሁበትን ህይወት፣ ስራዬን እና ከልጄ ጋር የነበረኝን አንድነት እንደ ቀልድ አጣሁት።
እውነት ለመናገር ያኔ ተስፋዬ ተሟጦ አልቆ ነበር። ነገር ግን ፈጣሪ ሁሌም አለ፤ አይተወኝም። ጠንካራ ሴት ነኝና በህይወቴ እንደ ሀቢባ እና ቬሮኒካ አዳነ ያሉ ጠንካራ ሴቶችን ላከልኝ። ልወድቅ ስል ደገፉኝ፤ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ያሉ ውድ የኢትዮጵያ ህዝቦችና የሚወዱኝ ሰዎች ትልቅ ድጋፍ ሆኑኝ።
ከዚህ ሁሉ ውጣ ውረድ በኋላ፣ የምወዳት እና የማደንቃት አርቲስት ቬሮኒካ አዳነ በህይወቴ የማልረሳውን ትልቅ ውለታ ውላልኛለች፤ *«የሁለት ዓመት በነፃ ያለ ምንም ክፍያ የ’ሱሱ ሂውማን ሄር’ (Susu Human Hair) አምባሳደር ነኝ»* ብላ ሰርፕራይዝ አደረገችኝ። ይህ የህይወቴ ትልቁ ሰርፕራይዝ ነበር! ልጄም ወደ ሀገሩ ተመለሰ። በሀቢባ፣ በወዳጆቿ እና በአድናቂዎቼ አማካኝነትም የገንዘብ ድጋፍ ተደረገልኝ።
አሁን የህይወቴ ትልቁ ምዕራፍ ላይ እገኛለሁ። የሂውማን ሄር መሸጫዬን እና የውበት ሳሎኔን እዚሁ ሀገሬ ላይ ልከፍት ነው። ቬሮኒካ አዳነ የ2 ዓመት አምባሳደሬ ሆና በነፃ ትሰራለች፤ ከቻይና ሂውማን ሄር ኩባንያ ጋርም አብሬ እየሰራሁ እገኛለሁ።
አሁን ማንም ሊያስቆመኝ አይችልም! ፈጣሪ ሳይደግስ አይጣላም ከፍ እንድል ምክንያት ሆነውኛል
ከፈተናዎች ማዶ የተገነባ ስኬት:- የሱመያ ዋሪስ የህይወት ጉዞ
እኔ SUSU HUMAN HAIR ነኝ።
1 day ago
አርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ ለ«ሱሱ ሂውማን ሄር» የሁለት ዓመት የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆነች!
#fastmereja :-በስደት ሀገር ከነበረ ከባድ የህይወት ውጣ ውረድ እና የእስራት ፈተና በመውጣት በጠንካራ ማንነቷ የራሷን ስኬት መገንባት የቻለችው ስራ ፈጣሪ ሱመያ ዋሪስ፣ በሀገሯ አዲስ የንግድ ምዕራፍ መጀመሯን በዛሬዉ እለት አስታወቀች።
በስደት ሀገር በሰው ቤት ተቀጣሪነት በመጀመር፣ በኋላም በሊባኖስ ዋና ከተማ በትንሽ የሴቶች ውበት ሳሎን ተነስታ ታዋቂ የሂውማን ሄር (Human Hair) አስመጪ መሆን የቻለችው ሱመያ፤ የማህበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ) አጠቃቀሟ እና ከአርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ የተደረገላት ድጋፍ ለስኬቷ ትልቅ መንገድ መክፈቱን ገልጻለች።
በጉዞዋ ላይ ባጋጠማት ድንገተኛ የእስራት ፈተና ላለፉት 10 ዓመታት የደከመችበትን ሀብትና ንብረት ብታጣይም፣ ወደ ሀገሯ ኢትዮጵያ ከተመለሰች በኋላ በፈጣሪ እርዳታ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባሉ ኢትዮጵያውያን፣ በወዳጇ ሀቢባ እንዲሁም በአርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ ያልተቋረጠ ደጋፊነት መልሳ መቆም እንደቻለች ገልፃለች።
ድምጻዊ እና አርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ ለሱመያ ዋሪስ ባደረገችላት ትልቅ ሰርፕራይዝ፣ ለ«ሱሱ ሂውማን ሄር» (Susu Human Hair) ለሁለት ዓመታት ያህል ያለ ምንም ክፍያ በነፃ የብራንድ አምባሳደር ሆና ለመስራት ተስማምታለች።
በተጨማሪም ሱመያ ዋሪስ በሀገሯ ኢትዮጵያ ግዙፍ የሂውማን ሄር መሸጫ እና ዘመናዊ የውበት ሳሎን ለመክፈት ዝግጅቷን ያጠናቀቀች ሲሆን፣ ጥራት ያላቸውን የፀጉር ምርቶች በቀጥታ ከቻይና ግዙፍ የሂውማን ሄርኩባንያዎች ጋር በመስራት ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር ደንበኞች ለማቅረብ ስምምነት ላይ መድረሷ ተገልጿል።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ ውስጥ በድጋሚ ለመክፈት ዝግጅቷን ማጠናቀቋን እንዲሁም ከቻይና ሂውማን ሄር ኩባንያ ጋር አብራ መስራት መጀመሯን አክላ አስታውቃለች።
ወደፊትም ተደራሽነቷን በማስፋት በተለያዩ ሀገራት የተለያዩ ቅርንጫፎችን የመክፈት እቅድ እንዳላትም ነዉ የገለፀችዉ።
#fastmereja :-በስደት ሀገር ከነበረ ከባድ የህይወት ውጣ ውረድ እና የእስራት ፈተና በመውጣት በጠንካራ ማንነቷ የራሷን ስኬት መገንባት የቻለችው ስራ ፈጣሪ ሱመያ ዋሪስ፣ በሀገሯ አዲስ የንግድ ምዕራፍ መጀመሯን በዛሬዉ እለት አስታወቀች።
በስደት ሀገር በሰው ቤት ተቀጣሪነት በመጀመር፣ በኋላም በሊባኖስ ዋና ከተማ በትንሽ የሴቶች ውበት ሳሎን ተነስታ ታዋቂ የሂውማን ሄር (Human Hair) አስመጪ መሆን የቻለችው ሱመያ፤ የማህበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ) አጠቃቀሟ እና ከአርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ የተደረገላት ድጋፍ ለስኬቷ ትልቅ መንገድ መክፈቱን ገልጻለች።
በጉዞዋ ላይ ባጋጠማት ድንገተኛ የእስራት ፈተና ላለፉት 10 ዓመታት የደከመችበትን ሀብትና ንብረት ብታጣይም፣ ወደ ሀገሯ ኢትዮጵያ ከተመለሰች በኋላ በፈጣሪ እርዳታ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባሉ ኢትዮጵያውያን፣ በወዳጇ ሀቢባ እንዲሁም በአርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ ያልተቋረጠ ደጋፊነት መልሳ መቆም እንደቻለች ገልፃለች።
ድምጻዊ እና አርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ ለሱመያ ዋሪስ ባደረገችላት ትልቅ ሰርፕራይዝ፣ ለ«ሱሱ ሂውማን ሄር» (Susu Human Hair) ለሁለት ዓመታት ያህል ያለ ምንም ክፍያ በነፃ የብራንድ አምባሳደር ሆና ለመስራት ተስማምታለች።
በተጨማሪም ሱመያ ዋሪስ በሀገሯ ኢትዮጵያ ግዙፍ የሂውማን ሄር መሸጫ እና ዘመናዊ የውበት ሳሎን ለመክፈት ዝግጅቷን ያጠናቀቀች ሲሆን፣ ጥራት ያላቸውን የፀጉር ምርቶች በቀጥታ ከቻይና ግዙፍ የሂውማን ሄርኩባንያዎች ጋር በመስራት ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር ደንበኞች ለማቅረብ ስምምነት ላይ መድረሷ ተገልጿል።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ ውስጥ በድጋሚ ለመክፈት ዝግጅቷን ማጠናቀቋን እንዲሁም ከቻይና ሂውማን ሄር ኩባንያ ጋር አብራ መስራት መጀመሯን አክላ አስታውቃለች።
ወደፊትም ተደራሽነቷን በማስፋት በተለያዩ ሀገራት የተለያዩ ቅርንጫፎችን የመክፈት እቅድ እንዳላትም ነዉ የገለፀችዉ።
2 days ago
u1273u122au12ad u12a8u1270u1348u1325u122e u12cdu1260u1275 u12ebu12f0u120fu1275 u1263u1215u122du12f3u122d
#bahirdar #pmabiyahmed #amhararegion ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ታሪክ ከተፈጥሮ ውበት ያደሏት ባሕርዳር
#bahirdar #pmabiyahmed #amhararegion
4 days ago
ቱሪዝም - የኢትዮጵያን ብልጽግና ማረጋገጫ አንዱ መሳሪያ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የቱሪዝም ዘርፉ ከዋና ዋናዎቹ የክፍለ ኢኮኖሚው ምሰሶዎች ዝርዝር በመግባቱ ለዘርፉ በርካታ መሰረተ ልማቶች ተሰርተዋል፡፡
ኢትዮጵያም ለሌሎችም የሚተርፍ ገቢን መፍጠር የሚያስችል እምቅ የቱሪዝም ሃብት ቢኖራትም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ አልተጠቀመችበትም ነበር።
ዘርፉ እንዲያንሰራራ ፖሊሲ የማውጣት፣ ተቋማትን የማዋቀር፣ አዳዲስ ልማቶችን የማከናወን ሥራ ተከናውኗል፡፡
ከለውጡ ወዲህ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ቅርሶችን ከመጠገን ባለፈ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ተገንብተዋል፡፡
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ እመርታ በማሳየት የሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ ምንጭ እየሆነ መጥቷል።
የመደመር እሳቤ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከነበረበት መዘናጋት በማውጣት የሀገሪቱን ብልጽግና ከሚያረጋግጡ ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
መንግሥት ዘርፉን እንደ አንድ ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ ምሰሶ አድርጎ በመቅረጽ፣ አዳዲስ ግዙፍ መዳረሻዎችን በመገንባት እና ነባር የባህል፣ የታሪክና የተፈጥሮ ጸጋዎችን በማዘመን ረገድ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።
ቱሪዝምን ከተፈጥሮ ጥበቃ እና ከማህበረሰብ ልማት ጋር ያቀናጁ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶችን መቅረጽና መተግበር ነው።
በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን በመሳብ ለሀገሪቱ ገቢና የስራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡
ለዘርፉ እድገት መንግሥት በሰጠው ትኩረት አዳዲስ መዳረሻዎችና መሠረተ ልማቶች ተገንብተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ እና በሌሎችም የሀገሪቱ ከተሞች የተከናወኑት የኮሪደር ልማቶች የከተሞችን ውበት በማጎልበት ምቹ ሁኔታን በመፍጠር ቱሪዝሙን ማነቃቃት ተችሏል፡፡
የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የፋሲለደስ ግንብ እና የጁገል ግንብ የመሳሰሉ አንጋፋ ቅርሶችን የመጠበቅና የዕድሳት ሥራዎች በስፋት ተግባራዊ ተደርገዋል፡፡
ከውጭ ጎብኚዎች ባለፈ፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ከፍተኛ እድገት እያሳየ ሲሆን፤ ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁና እንዲጎበኙ በማድረግ፤ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን አጠናክሯል።
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ የሀገሪቱን አወንታዊ ገጽታ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ ረገድ የማይተካ ሚና አለው።
የቱሪዝም መዳረሻዎችን በዘመናዊ መንገድ የማልማትና አገልግሎቶችን የማዘመን ሥራዎችም በስፋት እየተሰሩ ነው፡፡
ኢኮኖሚው በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት መደረጉ በቱሪዝም ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ይበልጥ መጠቀም የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የቱሪዝም ዘርፉ ከዋና ዋናዎቹ የክፍለ ኢኮኖሚው ምሰሶዎች ዝርዝር በመግባቱ ለዘርፉ በርካታ መሰረተ ልማቶች ተሰርተዋል፡፡
ኢትዮጵያም ለሌሎችም የሚተርፍ ገቢን መፍጠር የሚያስችል እምቅ የቱሪዝም ሃብት ቢኖራትም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ አልተጠቀመችበትም ነበር።
ዘርፉ እንዲያንሰራራ ፖሊሲ የማውጣት፣ ተቋማትን የማዋቀር፣ አዳዲስ ልማቶችን የማከናወን ሥራ ተከናውኗል፡፡
ከለውጡ ወዲህ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ቅርሶችን ከመጠገን ባለፈ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ተገንብተዋል፡፡
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ እመርታ በማሳየት የሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ ምንጭ እየሆነ መጥቷል።
የመደመር እሳቤ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከነበረበት መዘናጋት በማውጣት የሀገሪቱን ብልጽግና ከሚያረጋግጡ ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
መንግሥት ዘርፉን እንደ አንድ ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ ምሰሶ አድርጎ በመቅረጽ፣ አዳዲስ ግዙፍ መዳረሻዎችን በመገንባት እና ነባር የባህል፣ የታሪክና የተፈጥሮ ጸጋዎችን በማዘመን ረገድ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።
ቱሪዝምን ከተፈጥሮ ጥበቃ እና ከማህበረሰብ ልማት ጋር ያቀናጁ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶችን መቅረጽና መተግበር ነው።
በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን በመሳብ ለሀገሪቱ ገቢና የስራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡
ለዘርፉ እድገት መንግሥት በሰጠው ትኩረት አዳዲስ መዳረሻዎችና መሠረተ ልማቶች ተገንብተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ እና በሌሎችም የሀገሪቱ ከተሞች የተከናወኑት የኮሪደር ልማቶች የከተሞችን ውበት በማጎልበት ምቹ ሁኔታን በመፍጠር ቱሪዝሙን ማነቃቃት ተችሏል፡፡
የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የፋሲለደስ ግንብ እና የጁገል ግንብ የመሳሰሉ አንጋፋ ቅርሶችን የመጠበቅና የዕድሳት ሥራዎች በስፋት ተግባራዊ ተደርገዋል፡፡
ከውጭ ጎብኚዎች ባለፈ፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ከፍተኛ እድገት እያሳየ ሲሆን፤ ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁና እንዲጎበኙ በማድረግ፤ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን አጠናክሯል።
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ የሀገሪቱን አወንታዊ ገጽታ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ ረገድ የማይተካ ሚና አለው።
የቱሪዝም መዳረሻዎችን በዘመናዊ መንገድ የማልማትና አገልግሎቶችን የማዘመን ሥራዎችም በስፋት እየተሰሩ ነው፡፡
ኢኮኖሚው በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት መደረጉ በቱሪዝም ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ይበልጥ መጠቀም የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በወንድማገኝ ጸጋዬ
4 days ago
"Why Are You Not Here?"
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የአማዞን ፕራይም ቪዲዮ ፕሪሚየር!
#ethiopia | "Why Are You Not Here?" የተሰኘው በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሠረተ የቴሌቪዥን ተከታታይ ሲሪዝ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በይፋ ይመረቃል።
ይህ በአማዞን ፕራይም ቪዲዮ ለዓለም አቀፍ ተመልካቾች የሚቀርበው ሥራ፣ የኢትዮጵያን ውበት፣ ባህል፣ ቅርስ እና የሕዝቧን እንግዳ ተቀባይነት በልዩ መንገድ ያሳያል።
ታሪኩ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የመጣ አፍሪካዊ-አሜሪካዊ ገጣሚ በሀገሪቱ፣ በባህሏ፣ በቅርሶቿ እና በሕዝቧ ፍቅር እንዴት እንደተማረከ የሚተርክ ነው።
በምርቃቱ ላይ ሲገኙ
✅ በነፃ ይታደማሉ
✅ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ይጎበኛሉ
✅ ከአገር ውስጥና ከውጭ እንግዶች ጋር የመተዋወቅ ዕድል ያገኛሉ
ቦታ: ዓድዋ ድል መታሰቢያ
ቅዳሜ፣ ነሐሴ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. (August 8, 2026)
ከቀኑ 9:00 (3:00 PM) ሰዓት
መግቢያ: በነፃ
ቀድመው ይመዝገቡ: EthiopianRSVP.com
ቦታዎን አሁኑኑ ያስይዙ፤ ይህን ልዩ የፊልም ምርቃት እንዳያመልጥዎ ለወዳጆችዎም ያጋሩ!
#whyareyounothere #amazonprimevideo #moviepremiere #visitethiopia #addisababa #ethiopiancinema #getutemesgen #ጌጡተመስገን
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የአማዞን ፕራይም ቪዲዮ ፕሪሚየር!
#ethiopia | "Why Are You Not Here?" የተሰኘው በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሠረተ የቴሌቪዥን ተከታታይ ሲሪዝ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በይፋ ይመረቃል።
ይህ በአማዞን ፕራይም ቪዲዮ ለዓለም አቀፍ ተመልካቾች የሚቀርበው ሥራ፣ የኢትዮጵያን ውበት፣ ባህል፣ ቅርስ እና የሕዝቧን እንግዳ ተቀባይነት በልዩ መንገድ ያሳያል።
ታሪኩ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የመጣ አፍሪካዊ-አሜሪካዊ ገጣሚ በሀገሪቱ፣ በባህሏ፣ በቅርሶቿ እና በሕዝቧ ፍቅር እንዴት እንደተማረከ የሚተርክ ነው።
በምርቃቱ ላይ ሲገኙ
✅ በነፃ ይታደማሉ
✅ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ይጎበኛሉ
✅ ከአገር ውስጥና ከውጭ እንግዶች ጋር የመተዋወቅ ዕድል ያገኛሉ
ቦታ: ዓድዋ ድል መታሰቢያ
ቅዳሜ፣ ነሐሴ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. (August 8, 2026)
ከቀኑ 9:00 (3:00 PM) ሰዓት
መግቢያ: በነፃ
ቀድመው ይመዝገቡ: EthiopianRSVP.com
ቦታዎን አሁኑኑ ያስይዙ፤ ይህን ልዩ የፊልም ምርቃት እንዳያመልጥዎ ለወዳጆችዎም ያጋሩ!
#whyareyounothere #amazonprimevideo #moviepremiere #visitethiopia #addisababa #ethiopiancinema #getutemesgen #ጌጡተመስገን
4 days ago
በመሰልቸትም ይሁን እንዲሁ ተስፋ ቆርጬ ለአመታት የለፋውበትን ፊልም ለማውጣት ሰንፌ ነበር ። በተለይ ባለፉት ሁለትና ሶስት ወራቶች በገጠመኝ ሀዘን ምክኒያት ሁሉም ነገር ድብርብር ብሎኝ ነበር ። በሆነችዋ ምርጥዬ ቀን ግን የሰራነውን ፊልም ለማየት ከሸዊት ጋር ቀጠሮ ያዝን... ፊልሙን አይተን ከጨረስን በኃላ ሸዊት ያወራችኝ ነገር... ሁሉ ነገሬን ቀየረው ! ጥቂት ለማይባሉ ወራቶች አጥቼ የነበረውን ሞራል በአንዴ መለሰችው ..! እንደዛ ቀን ፊልሜን ጨርሶ ለማውጣት ሞራል ያገኘውበት ቀን የለም ።
ሸዊት ሚዲያ ላይ እንደምታወራው በጣም ቅን ሰው ናት ። የምታወራውን የምትኖር ፀዴ ሰው ናት ። ቅንነቷን ደግነቷን ደግሞ በነበረን የስራ ግኑኝነት ሁሉ አይቼዋለው ። ከልቧ ሰው ናት ። ሰዎች ሰርተው አጊንተው እንዲሳካላቸው የምትፈልግ ሰው ናት ። በፍፁም ክፋት የሚባል ነገር አታይባትም ። ለዛም ነው እኔ ሳላውቅ በራሷ ፍቃድ ሞራልም ማስታወቂያም እንዲሆነኝ በዛሬው በሰይፉ ሾ ላይ ፊልሜን ያስተዋወቀችልኝ ።
እንዲሁ ሸዊት ስለሆነች ብቻና በቅርቡ ብር አምባር ቲያትርን ከሀገር ውጪ ለማሳየት እንደምትሄድ ስለማውቅ ፕሮግራሙን መከታተል ጀመርኩ መጨረሻ ላይ ግን በቅርቡ አዲሱ ፊልሜ ይወጣል ብላ ፊልማችንን ስታስተዋውቅ ወላሂ ገረመችኝ ፤ ምን አይነት ቅን ልብ ቢኖራት ነው በዚህ ልክ ይኼን ያህል ርቀት የምትሄደው አልኩ ። ሰይፉ ሾ ላይ የሄደችው ቲያትሩን ለማስተዋወቅ ቢሆንም በመልካምነቷና ቅን በማሰቧ ፊልማችን እንዲተዋወቅ አድርጋለች ።
ከሸዊት ጋር በነበረን ቆይታ ያሳየችኝ መልካምነት እንዳለ ሆኖ ይኼን ግን አልጠበኩም ነበር ። ሸዋዬ ሲበዛ አክባሪሽና ወዳጅ ነሽ ። ስለምትሰጪኝ ምክር ፤ ስለምትሰጪኝ ብርታት ሁሉ ከልብ አመሰግናለሁ ። በስራ ላይ ሌላ ስራ ያስደጋግመን ። ከዚህም በላይ ካንቺ ጋር ለመስራት ያብቃን 👐
"ወንዶቹ አልተወለዱም " በቅርቡ ለእናተም የሚደርስ ይሆናል ..!
ሸዊት ሚዲያ ላይ እንደምታወራው በጣም ቅን ሰው ናት ። የምታወራውን የምትኖር ፀዴ ሰው ናት ። ቅንነቷን ደግነቷን ደግሞ በነበረን የስራ ግኑኝነት ሁሉ አይቼዋለው ። ከልቧ ሰው ናት ። ሰዎች ሰርተው አጊንተው እንዲሳካላቸው የምትፈልግ ሰው ናት ። በፍፁም ክፋት የሚባል ነገር አታይባትም ። ለዛም ነው እኔ ሳላውቅ በራሷ ፍቃድ ሞራልም ማስታወቂያም እንዲሆነኝ በዛሬው በሰይፉ ሾ ላይ ፊልሜን ያስተዋወቀችልኝ ።
እንዲሁ ሸዊት ስለሆነች ብቻና በቅርቡ ብር አምባር ቲያትርን ከሀገር ውጪ ለማሳየት እንደምትሄድ ስለማውቅ ፕሮግራሙን መከታተል ጀመርኩ መጨረሻ ላይ ግን በቅርቡ አዲሱ ፊልሜ ይወጣል ብላ ፊልማችንን ስታስተዋውቅ ወላሂ ገረመችኝ ፤ ምን አይነት ቅን ልብ ቢኖራት ነው በዚህ ልክ ይኼን ያህል ርቀት የምትሄደው አልኩ ። ሰይፉ ሾ ላይ የሄደችው ቲያትሩን ለማስተዋወቅ ቢሆንም በመልካምነቷና ቅን በማሰቧ ፊልማችን እንዲተዋወቅ አድርጋለች ።
ከሸዊት ጋር በነበረን ቆይታ ያሳየችኝ መልካምነት እንዳለ ሆኖ ይኼን ግን አልጠበኩም ነበር ። ሸዋዬ ሲበዛ አክባሪሽና ወዳጅ ነሽ ። ስለምትሰጪኝ ምክር ፤ ስለምትሰጪኝ ብርታት ሁሉ ከልብ አመሰግናለሁ ። በስራ ላይ ሌላ ስራ ያስደጋግመን ። ከዚህም በላይ ካንቺ ጋር ለመስራት ያብቃን 👐
"ወንዶቹ አልተወለዱም " በቅርቡ ለእናተም የሚደርስ ይሆናል ..!
5 days ago
(ዘ-ሐበሻ ሕይወት)) አደጋው ከተፈጸመ እነሆ አንድ ወር አልፎታል። የ50 ዓመቷን ኢትዮጵያዊት ሰርክአዲስ አበበ በቀለን ህይወት በከፍተኛ ስካር አሽከርክራ የቀጠፈችው የ28 ዓመቷ ማሪ ባህንድዋ፣ አሁን ላይ እስከ 20 ዓመታት ሊደርስ የሚችል የጽኑ እሥራት ፍርድ ከፊቷ ተደቅኗል። በጆርጂያ ግዛት ህግ መሰረት፣ አንደኛ ደረጃ የተሽከርካሪ ግድያ ብቻውን ከ3 እስከ 15 ዓመት የሚያስቀጣ ሲሆን፣ ከዚህ ጋር የተደራረቡት ሁለት የDUI (በስካር ማሽከርከር) እና የቸልተኝነት ወንጀሎች ሲታከሉበት፣ ማሪ የወጣትነት ዘመኗን ሙሉ በጨለማ የብረት አጥር ውስጥ እንድታሳልፍ ሊያደርጋት ይችላል።
ነገሩን ይበልጥ አሳዛኝ እና ልብ ሰባሪ የሚያደርገው ከግድያው ጀርባ ያለው የአደጋው መነሻ ምክንያት ነው። ማሪ የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ብሔራዊ ቡድን የነፍስ ደጋፊ ነበረች። አደጋው ከመከሰቱ አንድ ቀን ቀደም ብሎ በአትላንታ ከተማ የተካሄደውን የኮንጎ የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ስትከታተል እና በከፍተኛ ስሜት ስታከብር ውላለች። በዚያች ሌሊት በከፍተኛ ስካር ውስጥ ሆና ስታሽከረክረው የነበረው ጂፕ (Jeep Wrangler) መኪናዋ ላይም፣ የኮንጎ ደጋፊ መሆኗን የሚገልጹ ጽሁፎች እና መፈክሮች ተለጥፈውበት ነበር።
የኮንጎን እግር ኳስ ጨዋታ ድምቀት በከፍተኛ የአልኮል ስካር ታጅባ ስታከብር ያመሸችው ማሪ፣ የራሷን የደስታ ምሽት በንጹህ እግረኛ ደም አጥቅራዋለች። በዚያች የጭለማ ሌሊት ኮርትላንድ አቬኑ ላይ መንገዱን በሰላም እያቋረጠች የነበረችው ምስኪን ኢትዮጵያዊት፣ በመኪናዋ ላይ የኮንጎን መፈክር በለጠፈች እና ራሷን መቆጣጠር ባቃታት ሰካራም አሽከርካሪ የህይወት ጉዞዋ በድንገት እና በአሰቃቂ ሁኔታ ተቋጭቷል።
የአንዲት ሀላፊነት የጎደላት ግለሰብ የደስታ ስካር፣ የአንድን ኢትዮጵያዊት ቤተሰብ ለዘለዓለማዊ የሀዘን ማቅ አልብሷል። አሁን ፍርድ ቤቱ ማሪን ከህብረተሰቡ በማግለል ተመጣጣኝ የሆነውን የጽኑ እሥራት ቅጣት ያስተላልፋል ተብሎ በጉጉት የሚጠበቅ ሲሆን፣ ይህ አሳዛኝ ክስተት ግን በስካር የሚመጣ የሰከንድ ስህተት የሁለትን ሰዎች (የገዳይን እና የሟችን) ህይወት እንዴት ለዘለዓለም በጨለማ እንደሚያጠፋው ቁልጭ አድርጎ ያሳየ መሪር ትምህርት ሆኖ አልፏል።
ነገሩን ይበልጥ አሳዛኝ እና ልብ ሰባሪ የሚያደርገው ከግድያው ጀርባ ያለው የአደጋው መነሻ ምክንያት ነው። ማሪ የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ብሔራዊ ቡድን የነፍስ ደጋፊ ነበረች። አደጋው ከመከሰቱ አንድ ቀን ቀደም ብሎ በአትላንታ ከተማ የተካሄደውን የኮንጎ የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ስትከታተል እና በከፍተኛ ስሜት ስታከብር ውላለች። በዚያች ሌሊት በከፍተኛ ስካር ውስጥ ሆና ስታሽከረክረው የነበረው ጂፕ (Jeep Wrangler) መኪናዋ ላይም፣ የኮንጎ ደጋፊ መሆኗን የሚገልጹ ጽሁፎች እና መፈክሮች ተለጥፈውበት ነበር።
የኮንጎን እግር ኳስ ጨዋታ ድምቀት በከፍተኛ የአልኮል ስካር ታጅባ ስታከብር ያመሸችው ማሪ፣ የራሷን የደስታ ምሽት በንጹህ እግረኛ ደም አጥቅራዋለች። በዚያች የጭለማ ሌሊት ኮርትላንድ አቬኑ ላይ መንገዱን በሰላም እያቋረጠች የነበረችው ምስኪን ኢትዮጵያዊት፣ በመኪናዋ ላይ የኮንጎን መፈክር በለጠፈች እና ራሷን መቆጣጠር ባቃታት ሰካራም አሽከርካሪ የህይወት ጉዞዋ በድንገት እና በአሰቃቂ ሁኔታ ተቋጭቷል።
የአንዲት ሀላፊነት የጎደላት ግለሰብ የደስታ ስካር፣ የአንድን ኢትዮጵያዊት ቤተሰብ ለዘለዓለማዊ የሀዘን ማቅ አልብሷል። አሁን ፍርድ ቤቱ ማሪን ከህብረተሰቡ በማግለል ተመጣጣኝ የሆነውን የጽኑ እሥራት ቅጣት ያስተላልፋል ተብሎ በጉጉት የሚጠበቅ ሲሆን፣ ይህ አሳዛኝ ክስተት ግን በስካር የሚመጣ የሰከንድ ስህተት የሁለትን ሰዎች (የገዳይን እና የሟችን) ህይወት እንዴት ለዘለዓለም በጨለማ እንደሚያጠፋው ቁልጭ አድርጎ ያሳየ መሪር ትምህርት ሆኖ አልፏል።
5 days ago
“አሁን እየሠራን ያለነው ለልጆቻችን ነው“ - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
***************
በዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 800 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል አቅዳ 805.3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ከዕቅዷ በላይ በማሳካት ድንቅ ውጤትን አስመዝግባለች።
ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በነቂስ ወጥትቶ እጁን ከአፈር ጋር አዋህዶ የነገዋን ኢትዮጵያ አረንጓዴ አልብሷል፡፡
ይህ የተባበረ ክንድ ኢትዮጵያ ተደምራ ስትነሳ ያቀደችውን የምትፈጽም፣ የማትለምንና ለተቸገሩ የምትደርስ በልጽጋ ሀገር መሆኗን ለአፍሪካም ሆነ ለዓለም በተግባር ያሳየ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ላይ ዐሻራቸው ባኖሩበት ወቅት፣ “አሁን እየሠራን ያለነው ለልጆቻችን ነው፤ ተስፋን ነው የምንተክለው፤ ነገን ነው የምንተክለው፤ ኢትዮጵያን ነው የምናለብሰው” የሚለውን ጥልቅ መልዕክት አስተላልፈዋል።
መልዕክታቸውም የችግኝ ተከላ ጥሪ ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያ ነገን የመቅረጽ ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ መግለጫ ነው። ይህ ኢትዮጵያ በምድር ላይ የምታሳርፈው አረንጓዴ መስመር ከዛሬ ባሻገር ለአያሌ ትውልዶች የሚሻገር ዘላቂ ሀብት መሆኑንም ያበስራል።
ዛሬ አፈር ውስጥ የምናስቀምጣት እያንዳንዷ ችግኝ ለነገው ትውልድ የምናስረክበው የሕይወት ዋስትና ናት። የአየር ንብረት ለውጥና የአፈር መሸርሸር በዓለም አቀፍ ደረጃ ስጋት በሆኑበት በዚህ ወቅት፣ ለልጆቻችን የሚበጅ የተፈጥሮ ሚዛኑ የተጠበቀ አካባቢን ማቆየት ትልቁ ቅርስ ነው።
ዛሬ በላባችን የምናጠጣት ችግኝ፣ ነገ ልጆቻችን ከስር ጥላዋ የሚጠለሉባት፣ ፍሬዋን የሚመገቡባት እና ንጹህ አየር የሚተነፍሱባት ደን ሆና ታድጋለች። ችግኝ መትከል የተፈጥሮ እንክብካቤ ብቻ ሳይሆን፣ የተስፋ አዋጅ ነው።
ዘርን በአፈር ውስጥ መቅበር ማለት ነገ እንደሚበቅል፣ እንደሚያድግና ፍሬ እንደሚያፈራ ማመን ነው። ሀገራችን በብዙ ፈተናዎች ውስጥ በሚታልፍበት ጊዜ አረንጓዴ ልምላሜን ማስፋፋት የሕዝቧን የተስፋ ስሜት የሚያድስ፣ የነገውን ብሩህ ጊዜ የሚያመላክት እና ተስፋ የመቁረጥን ድባብ በመስራት የሚያስወግድ ታላቅ መንፈሳዊ እና ማኅበራዊ እርምጃ ነው።
“ኢትዮጵያን ነው የምናለብሰው” የሚለው አገላለጽ ለአፈር መሬታችን የሚሰጠውን ክብር እና ውበት ያሳያል። የታረዙና የተራቆቱ ደጋዎችን፣ በጎርፍ የተጠረጉ ሜዳዎችን በአረንጓዴ አልባሳት ማሸበርቅ ሀገራዊ ግዴታችን ነው።
ሀገርን ማልበስ ድርቅን መከላከል፣ የውሃ ምንጮች እንዳይደርቁ ማድረግ እና የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው። ኢትዮጵያ በደን ስትሸፈን ውበቷ ብቻ ሳይሆን ጥንካሬዋ እና ጽናቷም ይጎላል።
ዛሬ የምንተክለው ችግኝ የነገው ትውልድ የሚተነፍሰው አየር፣ የሚጠጣው ውሃ እና የሚጠለልበት ጥላ ነው፤ በመሆኑም የአረንጓዴ ዐሻራ የነገዋ ኢትዮጵያ መሠረት ነው።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት እያንዳንዳችንን የሚያነቃ ነው። ችግኝ መትከል የቀን ተግባር ሳይሆን፣ የትውልድ አደራ መሆኑን ያስገነዝባል። በአንድ ጀምበር የተተከለው አረንጓዴ ዐሻራ፣ በኅብረት ከተነሳን ሀገራችንን ወደ ተሻለና ወደ ደመቀ ነገ መውሰድ እንደምንችል ማረጋገጫ ነው።
ዛሬ የምናፈስሰው እያንዳንዱ ላብ ነገ ለልጆቻችን የደስታና የልምላሜ ምንጭ ሆኖ ይመለሳል። በመሆኑም ይህን የተስፋ ጉዞ በእያንዳንድ መስክ አጠናክረን ማስቀጠል ይኖርብናል።
በአድማሱ አራጋው
***************
በዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 800 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል አቅዳ 805.3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ከዕቅዷ በላይ በማሳካት ድንቅ ውጤትን አስመዝግባለች።
ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በነቂስ ወጥትቶ እጁን ከአፈር ጋር አዋህዶ የነገዋን ኢትዮጵያ አረንጓዴ አልብሷል፡፡
ይህ የተባበረ ክንድ ኢትዮጵያ ተደምራ ስትነሳ ያቀደችውን የምትፈጽም፣ የማትለምንና ለተቸገሩ የምትደርስ በልጽጋ ሀገር መሆኗን ለአፍሪካም ሆነ ለዓለም በተግባር ያሳየ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ላይ ዐሻራቸው ባኖሩበት ወቅት፣ “አሁን እየሠራን ያለነው ለልጆቻችን ነው፤ ተስፋን ነው የምንተክለው፤ ነገን ነው የምንተክለው፤ ኢትዮጵያን ነው የምናለብሰው” የሚለውን ጥልቅ መልዕክት አስተላልፈዋል።
መልዕክታቸውም የችግኝ ተከላ ጥሪ ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያ ነገን የመቅረጽ ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ መግለጫ ነው። ይህ ኢትዮጵያ በምድር ላይ የምታሳርፈው አረንጓዴ መስመር ከዛሬ ባሻገር ለአያሌ ትውልዶች የሚሻገር ዘላቂ ሀብት መሆኑንም ያበስራል።
ዛሬ አፈር ውስጥ የምናስቀምጣት እያንዳንዷ ችግኝ ለነገው ትውልድ የምናስረክበው የሕይወት ዋስትና ናት። የአየር ንብረት ለውጥና የአፈር መሸርሸር በዓለም አቀፍ ደረጃ ስጋት በሆኑበት በዚህ ወቅት፣ ለልጆቻችን የሚበጅ የተፈጥሮ ሚዛኑ የተጠበቀ አካባቢን ማቆየት ትልቁ ቅርስ ነው።
ዛሬ በላባችን የምናጠጣት ችግኝ፣ ነገ ልጆቻችን ከስር ጥላዋ የሚጠለሉባት፣ ፍሬዋን የሚመገቡባት እና ንጹህ አየር የሚተነፍሱባት ደን ሆና ታድጋለች። ችግኝ መትከል የተፈጥሮ እንክብካቤ ብቻ ሳይሆን፣ የተስፋ አዋጅ ነው።
ዘርን በአፈር ውስጥ መቅበር ማለት ነገ እንደሚበቅል፣ እንደሚያድግና ፍሬ እንደሚያፈራ ማመን ነው። ሀገራችን በብዙ ፈተናዎች ውስጥ በሚታልፍበት ጊዜ አረንጓዴ ልምላሜን ማስፋፋት የሕዝቧን የተስፋ ስሜት የሚያድስ፣ የነገውን ብሩህ ጊዜ የሚያመላክት እና ተስፋ የመቁረጥን ድባብ በመስራት የሚያስወግድ ታላቅ መንፈሳዊ እና ማኅበራዊ እርምጃ ነው።
“ኢትዮጵያን ነው የምናለብሰው” የሚለው አገላለጽ ለአፈር መሬታችን የሚሰጠውን ክብር እና ውበት ያሳያል። የታረዙና የተራቆቱ ደጋዎችን፣ በጎርፍ የተጠረጉ ሜዳዎችን በአረንጓዴ አልባሳት ማሸበርቅ ሀገራዊ ግዴታችን ነው።
ሀገርን ማልበስ ድርቅን መከላከል፣ የውሃ ምንጮች እንዳይደርቁ ማድረግ እና የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው። ኢትዮጵያ በደን ስትሸፈን ውበቷ ብቻ ሳይሆን ጥንካሬዋ እና ጽናቷም ይጎላል።
ዛሬ የምንተክለው ችግኝ የነገው ትውልድ የሚተነፍሰው አየር፣ የሚጠጣው ውሃ እና የሚጠለልበት ጥላ ነው፤ በመሆኑም የአረንጓዴ ዐሻራ የነገዋ ኢትዮጵያ መሠረት ነው።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት እያንዳንዳችንን የሚያነቃ ነው። ችግኝ መትከል የቀን ተግባር ሳይሆን፣ የትውልድ አደራ መሆኑን ያስገነዝባል። በአንድ ጀምበር የተተከለው አረንጓዴ ዐሻራ፣ በኅብረት ከተነሳን ሀገራችንን ወደ ተሻለና ወደ ደመቀ ነገ መውሰድ እንደምንችል ማረጋገጫ ነው።
ዛሬ የምናፈስሰው እያንዳንዱ ላብ ነገ ለልጆቻችን የደስታና የልምላሜ ምንጭ ሆኖ ይመለሳል። በመሆኑም ይህን የተስፋ ጉዞ በእያንዳንድ መስክ አጠናክረን ማስቀጠል ይኖርብናል።
በአድማሱ አራጋው
6 days ago
ብዕሩም እንደ አንደበቱ የሰላ ነው
#ethiopia | የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በተለየ የጽሁፍ ዘይቤአቸው እና ጥልቅ በሆነ ሃሳባቸው ይታወቃሉ።
ከጻፏቸው መጻሕፍት መካከል በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ አድናቆት ያገኙት እና ከፍተኛ ተነባቢ ከሚባሉት መካከል እነዚህ ተጠቃሽ ናቸው።
በፈረንጆቹ 2020 ላይ ተፅፎ ለንባብ የበቃው A promised Land ወይም የተስፋይቱ ምድር የተሰኘው መፅሐፋቸው እጅግ ተነባቢ ከሆኑት መካከል ይጠቀሳል።
ይህ መጽሐፍ የአሜሪካ ፕሬዝዳንትነት ትዝታዎች የመጀመሪያ ክፍል ሲሆን የኦባማ በጣም ታዋቂው እና በስፋት የተነበበው ሥራ ነው።
መፅሐፉ ከለጋ የፖለቲካ ህይወቱ ጀምሮ በ2008 የነበረውን ታሪካዊ የምርጫ ድል እና የመጀመሪያውን የስልጣን ዘመን እስከ ኦሳማ ቢን ላደን መገደል ይተርካል።
በተጨማሪም ከዋና ዋና ታሪካዊ ውሳኔዎች ጀርባ የነበረውን ውስጣዊ ስሜት የፖለቲካ ውጥረቶች እና የስልጣን ፈተናዎችን ግልጽ በሆነ መንገድ ያቀርባል።
ሌላው ኦባማ ወደ ፖለቲካው ዓለም ከመግባታቸው በፊት የጻፉት እና የብዙዎችን ትኩረት የሳበ ግላዊ ታሪካቸው የሆነው መፅፍ ደግሞ "Dreams from my Father"ይሰኛል።
መፅሐፉ በዋናነት ማንነትን ፍለጋ ስለ ዘር ሐረጋቸው እና ስለ አባታቸው ታሪክ ለመረዳት ያደረጉትን ጉዞ ያብራራል።
ስሜት ቀስቃሽ እና ፍልስፍናዊ በሆነ የጽሁፍ ውበት የተዋቀረ በመሆኑ በብዙዎች ዘንድ ከምርጥ ግላዊ ታሪክ መጻሕፍት መካከል ተመራጭ አድርጎታል።
ሶስተኛው የኦባማ ተመራጭ መፅሐፍ
The Audacity of Hope ይሰኛል።
ይህ መጽሐፋቸው የአሜሪካ ፖለቲካዊ ክፍፍል እንዴት ማስተካከል እንደሚቻል የፖለቲካ እሴቶች እና ለወደፊት አሜሪካ ያለውን ተስፋና ራዕይ ያቀርባል።
የኦባማን የፖለቲካ ፍልስፍና እና የኋለኛውን የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው መሪ ሃሳብ በጥሩ ሁኔታ የሚያሳይ መፅሐፍ ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #barackobama #apromisedland #theaudacityofhope #dreamsfrommyfather
#ethiopia | የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በተለየ የጽሁፍ ዘይቤአቸው እና ጥልቅ በሆነ ሃሳባቸው ይታወቃሉ።
ከጻፏቸው መጻሕፍት መካከል በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ አድናቆት ያገኙት እና ከፍተኛ ተነባቢ ከሚባሉት መካከል እነዚህ ተጠቃሽ ናቸው።
በፈረንጆቹ 2020 ላይ ተፅፎ ለንባብ የበቃው A promised Land ወይም የተስፋይቱ ምድር የተሰኘው መፅሐፋቸው እጅግ ተነባቢ ከሆኑት መካከል ይጠቀሳል።
ይህ መጽሐፍ የአሜሪካ ፕሬዝዳንትነት ትዝታዎች የመጀመሪያ ክፍል ሲሆን የኦባማ በጣም ታዋቂው እና በስፋት የተነበበው ሥራ ነው።
መፅሐፉ ከለጋ የፖለቲካ ህይወቱ ጀምሮ በ2008 የነበረውን ታሪካዊ የምርጫ ድል እና የመጀመሪያውን የስልጣን ዘመን እስከ ኦሳማ ቢን ላደን መገደል ይተርካል።
በተጨማሪም ከዋና ዋና ታሪካዊ ውሳኔዎች ጀርባ የነበረውን ውስጣዊ ስሜት የፖለቲካ ውጥረቶች እና የስልጣን ፈተናዎችን ግልጽ በሆነ መንገድ ያቀርባል።
ሌላው ኦባማ ወደ ፖለቲካው ዓለም ከመግባታቸው በፊት የጻፉት እና የብዙዎችን ትኩረት የሳበ ግላዊ ታሪካቸው የሆነው መፅፍ ደግሞ "Dreams from my Father"ይሰኛል።
መፅሐፉ በዋናነት ማንነትን ፍለጋ ስለ ዘር ሐረጋቸው እና ስለ አባታቸው ታሪክ ለመረዳት ያደረጉትን ጉዞ ያብራራል።
ስሜት ቀስቃሽ እና ፍልስፍናዊ በሆነ የጽሁፍ ውበት የተዋቀረ በመሆኑ በብዙዎች ዘንድ ከምርጥ ግላዊ ታሪክ መጻሕፍት መካከል ተመራጭ አድርጎታል።
ሶስተኛው የኦባማ ተመራጭ መፅሐፍ
The Audacity of Hope ይሰኛል።
ይህ መጽሐፋቸው የአሜሪካ ፖለቲካዊ ክፍፍል እንዴት ማስተካከል እንደሚቻል የፖለቲካ እሴቶች እና ለወደፊት አሜሪካ ያለውን ተስፋና ራዕይ ያቀርባል።
የኦባማን የፖለቲካ ፍልስፍና እና የኋለኛውን የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው መሪ ሃሳብ በጥሩ ሁኔታ የሚያሳይ መፅሐፍ ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #barackobama #apromisedland #theaudacityofhope #dreamsfrommyfather
Sponsored by
Surafel
6 days ago
ከባንኮክ እስከ ፉኬትና ፓታያ ( በወፍ በረር ... )
* ታይላንድ በዓይኔ ያየኋት፣ በእጄ የነካኋት፣ በልቤ የቀረች የባሕር ነፍስ…!
በገብረማርያም ይርጋ [ የጉዞ ማስታወሻ ]
#ethiopia | እውነተኛ ጉዞ የሚጀምረው ሰው ከራሱ ጋር ሲገናኝ ነው። እውነተኛ ጉዞ አውሮፕላኑ ሲያርፍ አያበቃም፤ ትዝታ በልብ ውስጥ ሲቀጥል እንጂ።
ዓለም አቀፍ የባህልና ጥበባት ልማት ሙያዊ ሽልማቴን ለመቀበል ወደ ደቡብ ምስራቅ እስያዋ እንቁ — ታይላንድ — ስጓዝ፣ አእምሮዬን የሞላው የጉዞው ዓላማ ብቻ ነበር።
ነገር ግን እግሬ የታይላንድን ምድር ሲረግጥ የተቀበለኝ የከተማዋ የሲሚንቶና የአስፋልት ግለት ወይም የዘመናዊነት ጫጫታ አልነበረም፤ ከሩቅ የባሕር ጥልቀት እየነፈሰ በፊቴ ላይ እንደ አሮጌ ወዳጅ ቀስ ብሎ የተራመደው ቀዝቃዛ የባሕር ነፋስ እንጂ።
ደቡባዊቷ እንቁ — ፉኬትና የፓታያ ሞገዶች
በውሃው ላይ የተበተኑት ባህላዊ የረጅም ጅራት (Long-tail) ጀልባዎች፣ የፀሐይ ወርቃማ ብርሃን በውሃው ላይ ሲያርፍ የሚፈጥረው ብልጭታ፣ የሰማዩና የባሕሩ አድማስ ላይ መገናኘት… እነዚህ ሁሉ ተደምረው እንደ ተአምራዊ ሕልም ይታዩ ነበር። በዚያ ቅጽበት እኔ ባሕሩን አልተመለከትኩትም፤ ባሕሩ እኔን በጥልቀቱ እየተመለከተኝ ነበር።
በጄትስኪ (Jet Ski) አየርና ውሃውን ሰንጥቄ ስነጥቅ፣ የነጭ አረፋ መስመር ከኋላዬ እንደ ግጥም ይሰመር ነበር። በወቅቱ የተረዳሁት ነገር ቢኖር—ፍጥነት ሰውን ከምድር አያርቀውም፤ ይልቁንም በውስጡ የተሸሸገውን እውነተኛ ደስታ ቅርብ ያደርገዋል!
የሰማይ ላይ በረራ (Parasailing)፦ገመዱ ተለቆ ሰማይ ሲከፈትልኝ፣ ከላይ ሆኜ ስመለከት ባሕሩ እንደ ታላቅ ሰማያዊ መስታወት ተንጣሎ ታየኝ።
በዚያ ከፍታ ላይ ዓለም ትንሽ ስትሆን፣ ሰውን የሚያስጨንቀው የዕለት ተዕለት ጭነቷም አብሮ ትንሽ ይሆናል። እንደ ልጅ ሆኜ የነፋሱን ሹክሹክታ ብቻ እሰማ ነበር… ወጣሁ፣ ተነጠቅሁ!
በፉኬት ነጭ አሸዋው በእግር ስር ሲለሰልስ፣ ግልጽና ሰማያዊው ውሃ እስከ ጉልበት ሲደርስ፣ ፀሐይ በቆዳ ላይ ወርቃማ ሙቀቷን ስትረጭ ዓለምና ጭንቋ ሙሉ በሙሉ የተረሱ ይመስላሉ።
የባንኮክ ድቅቅ ያለ ውበትና የሌሊት ከዋክብት
ባንኮክ በቀን በገዥና ሻጭ፣ በበዛ እንቅስቃሴና ህይወት ስትደምቅ፤ ሌሊት ደግሞ በምድር ላይ እንደወረዱ ከዋክብት የሚያበሩ መብራቶች ያሏት አስማተኛ ከተማ ትሆናለች። የከተማዋ ሰማይ ጠቀስ ህንፃዎች መብራት በውሃው ላይ ሲሰበር፣ ወርቅና አልማዝ በውሃ ላይ የተበተነ ይመስላል።
በቻኦ ፕራያ (Chao Phraya) ወንዝ ላይ ያለ ምሽት
ከጉዞዬ ሁሉ በላይ በልቤ የተቀረፀው በመርከብ ላይ ያሳለፍኩት ምሽት ነው።
የምስራቃዊው የሙዚቃ ዜማ፣ የሰዎች ወዳጃዊ ሳቅ፣ ጣፋጭ እራት…
በወንዙ ላይ እያለፈች ባለው መርከብ ላይ ሆነን በከተማዋ መብራቶች መካከል ስንሳፈፍ፣ በአንድ ቅጽበት ውስጥ ዓለም በሙሉ የተሰበሰበች ያህል ተሰማኝ።
በዚያ ምሽት አንድ ታላቅ እውነት ተረዳሁ—ደስታ ታላቅና ውስብስብ ነገር አይፈልግም፤ በሙሉ ልብ የሚኖር አንድ ቅጽበት ብቻ ይበቃዋል።
በሻንጣ ያልተያዘ፣ በልብ የተያዘ ሀብት
ታይላንድ ከዚህ በኋላ ከእኔ አትጠፋም፤ በውስጤ ዘላለማዊ ቦታዋን ይዛለች። የፓታያ ነፋስ አሁንም በፊቴ ላይ ይነፍሳል፣ የፉኬት ሞገድ በልቤ ይመታል፣ የባንኮክ የሌሊት መብራት በዓይኔ ላይ ይበራል።
ከዚህ ጉዞ ስመለስ በሻንጣዬ ውስጥ ያሸግኩት ያበደሩኝን ልብስ ብቻ አይደለም፤
የሞገዱን ዘላለማዊ ድምፅ፣ ...
የፀሐይዋን አፍቃሪ ሙቀት፣ ...
የአሸዋውን ልስላሴ፣ ...
የሌሊት መብራቶቿን ብሩህነት፣ ...
እና ...
የልቤን ሙሉ ደስታ ነው።
እውነተኛ ጉዞ አውሮፕላኑ ሲያርፍ አይጨርስም፤ ትዝታው በልባችን ውስጥ መኖር ሲቀጥል እንጂ!
ታይላንድ በዓይኔ ያየኋት፣ በእጄ የነካኋት፣ በልቤ የቀረች የባሕር ነፍስ…!
6 days ago
የአረንጓዴ ዐሻራ የሰባት ዓመታት ሰባት አንኳር ስኬቶች
*************
አረንጓዴ ዐሻራ በኢትዮጵያ ምድር ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ባለፉት ሰባት ዓመታት፣ ሀገራችንን ከአፈር መሸርሸር እና ከበረሃማነት የመታደግ ሀገራዊ ራዕይ ብቻ ሳይሆን፤ የምድርን ሕይወት የሚያድስ፣ የዜጎችን ሥነ-ልቦናዊ አስተሳሰብ የሚቀርጽ እና ኢኮኖሚያዊ አቅም የሚገነባ ታላቅ ሕዝባዊ ንቅናቄ ሆኖ ዘልቋል።
ይህ ሀገራዊ የሕልውና ጥረት ከሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስትራቴጂዎች ጋር ተናብቦ ባለፉት ሰባት ዓመታት ያስመዘገባቸው ሰባት ዋና ዋና ተጨባጭ ስኬቶች እንደሚከተለው ተተንትነዋል።
1. የችግኝ ብዛትን ከጽድቀት ምጣኔ ጋር ያጣመረ አዲስ ታሪካዊ ሽግግር
ባለፉት ሰባት ዓመታት በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ችግኞች መተከላቸው ብቻ ሳይሆን፣ የተከላው ዋና ትኩረት ወደ ጥራት እና ድኅረ-ተከላ እንክብካቤ በማደጉ የችግኞች ጽድቀት ምጣኔ ከ80 በመቶ በላይ ማደግ ችሏል።
ይህም ቀደም ሲል የነበረውን "መተከል እንጂ አለመጽደቅ" የሚል የብክነት ታሪክን በመቀየር በቆላ እና በደጋ አካባቢዎች የተጎዱ መሬቶች በፍጥነት አረንጓዴ እንዲለብሱ እና ሥነ-ምኅዳራዊ ሚዛን እንዲጠበቅ አድርጓል።
2. ከአካባቢ ጥበቃ ወደ የምግብ ዋስትና የተደረገ መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ሽግግር
አረንጓዴ ዐሻራ ከተፈጥሮ የደን ዛፎች ባሻገር እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ፣ አፕል እና ቡና ያሉ ፍሬያማ ተክሎችን በስፋት አካትቷል።
ይህ ስትራቴጂያዊ እርምጃ ፕሮጀክቱን ከአካባቢ ጥበቃ ባለፈ የቤተሰብ የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጥ እና አባወራዎችን የገበያ ተጠቃሚ የሚያደርግ፣ ብሎም የሀገራችን የግብርና ምርት የወጪ ንግድ የሚያሳድግ የኢኮኖሚ ሞተር አድርጎታል።
ይህም የአካባቢ ጥበቃን ከዜጎች የዕለት ተዕለት ኑሮ ማሻሻል ግብ ጋር በማስተሳሰር ዘላቂነቱ የተረጋገጠ የልማት ምሰሶ እንዲሆን አስችሎታል።
3. የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ እና የወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራ
በመላ ሀገራችን የተቋቋሙት በዐሥር ሺዎች የሚቆጠሩ የችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች ለብዙ ዜጎች፣ በተለይም ለወጣቶች እና ለሴቶች አዲስ እና ዘላቂ የገቢ ምንጭ ሆነዋል።
ችግኝ ማፍላት፣ መንከባከብ እና ለገበያ ማቅረብ በራሱ አዲስ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እና የሥራ ዕድል በመፍጠር፣ የሀገራችንን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ጅማሮ በጠንካራ መሠረት ላይ አኑሮታል።
ችግኞች ከተተከሉ በኋላ የሚደረገው ጥበቃ እና ክብካቤም በርካታ ወጣቶችን ተጠቃሚ ያደረገ ቋሚ የሥራ ዘርፍ መሆን ችሏል።
4. የውኃ ሀብት እና የታላላቅ ሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች ዋስትና
በስፋት የተከናወነው የደን ልማት እና የአፈር ጥበቃ ሥራ የአፈር መሸርሸርን በመቀነስ፣ እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያሉ ሀገራዊ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ማመንጫዎች በደለል እንዳይሞሉ የመከላከል ታሪካዊ ሚና ተጫውቷል።
በተጨማሪም የከርሰ ምድር ውኃ መጠን እንዲያገግም እና የደረቁ የምንጭ ውኃዎች መልሰው እንዲፈልቁ በማድረግ አስተማማኝ የውኃ ዋስትናን እያረጋገጠ ይገኛል።
ይህ ታላላቅ መሠረተ ልማቶችን የመጠበቅ አቅም ለኢትዮጵያ ብልጽግና ብቻ ሳይሆን፣ ሀገራችን የውኃ ምንጭ ለሆነችላቸው የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ጭምር ትልቅ ትሩፋት ነው።
5. አረንጓዴ ዲፕሎማሲ እና የቀጣናዊ ትሥሥር ማጠናከሪያ
ኢትዮጵያ ያዘጋጀቻቸውን ችግኞች እንደ ጂቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን እና ኬንያ ላሉት ጎረቤት ሀገራት በማጋራት፣ የምሥራቅ አፍሪካን እና የአፍሪካ ቀንድን የቀጣና አየር ንብረት ለውጥ ተግዳሮት በጋራ የመከላከል መሪነት ሚናዋን በተግባር አሳይታለች።
ይህም አረንጓዴ ዐሻራን የድንበር ተሻጋሪ ዲፕሎማሲ፣ የቀጠናው ሰላም እና የጋራ ልማት መሣሪያ አድርጎታል።
በርካታ የአፍሪካ ሀገራትም የኢትዮጵያን ፈለግ በመከተል የአረንጓዴ ልማትን በሀገሮቻቸው እያስፋፉ ይገኛሉ።
ከዚህ ባሻገር፣ ኢትዮጵያ ባመጣቻቸው ተጨባጭ ስኬቶች “ዘላቂ የደን ልማት አያያዝ እና አጠቃቀም” በሚል ዘርፍ ከዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (FAO) ከፍተኛ እውቅናን አግኝታለች።
6. የከተሞች ሥነ-ምኅዳር መታደስ እና የኮሪደር ልማት ውበት
አረንጓዴ ዐሻራ በገጠር ተራራዎች ብቻ ተወስኖ ሳይቀር ወደ ከተሞች በመግባት የዘመናዊ ፓርኮች ግንባታ፣ የከተማ አረንጓዴ ልማት እና አሁን ላይ በስፋት እየተተገበረ ላለው የኮሪደር ልማት ዋነኛ አካል ሆኗል።
ይህም የከተሞችን የአየር ጥራት በከፍተኛ ደረጃ ከመጨመሩም በላይ፣ የሥነ-ሕይወት ስብጥርን ወደ ነበረበት በመመለስ እና ለዜጎች ምቹ የመዝናኛ እና የኑሮ አካባቢን በመፍጠር የከተሞቻችንን ገጽታ ሙሉ በሙሉ በመለወጥ ላይ ይገኛል።
7. ሕዝባዊ ንቅናቄ እና የዜግነት አገልግሎት ባህል ግንባታ
በአንድ ጀምበር በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በነቂስ ወጥተው ችግኝ የመተከል ልምዳቸው፣ የአካባቢ ጥበቃን ከዘመቻነት አውጥቶ የባህል እና የዜግነት ግዴታ አካል አድርጎታል።
ይህም የሕዝባዊ ወንድማማችነትን ያጠናከረ እና የአካባቢ ጥበቃ ግንዛቤን በማሳደግ ለቀጣዩ ትውልድ የሚሻገር እጅግ ግዙፍ ማኅበራዊ እና ሥነ-ልቦናዊ ስኬት ነው።
በአጠቃላይ አረንጓዴ ዐሻራ ባለፉት ሰባት ዓመታት የተፈጥሮ ሀብታችንን ከመመለስ አልፎ ሀገራዊ አንድነትን ያጠናከረ፣ የማክሮ ኢኮኖሚ አቅማችንን የገነባ እና ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ለአየር ንብረት ለውጥ መፍትሔ አቅራቢ ሀገር ያደረገ አንጸባራቂ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #greenlegacy #climateaction #greendiplomacy #greeneconomy
*************
አረንጓዴ ዐሻራ በኢትዮጵያ ምድር ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ባለፉት ሰባት ዓመታት፣ ሀገራችንን ከአፈር መሸርሸር እና ከበረሃማነት የመታደግ ሀገራዊ ራዕይ ብቻ ሳይሆን፤ የምድርን ሕይወት የሚያድስ፣ የዜጎችን ሥነ-ልቦናዊ አስተሳሰብ የሚቀርጽ እና ኢኮኖሚያዊ አቅም የሚገነባ ታላቅ ሕዝባዊ ንቅናቄ ሆኖ ዘልቋል።
ይህ ሀገራዊ የሕልውና ጥረት ከሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስትራቴጂዎች ጋር ተናብቦ ባለፉት ሰባት ዓመታት ያስመዘገባቸው ሰባት ዋና ዋና ተጨባጭ ስኬቶች እንደሚከተለው ተተንትነዋል።
1. የችግኝ ብዛትን ከጽድቀት ምጣኔ ጋር ያጣመረ አዲስ ታሪካዊ ሽግግር
ባለፉት ሰባት ዓመታት በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ችግኞች መተከላቸው ብቻ ሳይሆን፣ የተከላው ዋና ትኩረት ወደ ጥራት እና ድኅረ-ተከላ እንክብካቤ በማደጉ የችግኞች ጽድቀት ምጣኔ ከ80 በመቶ በላይ ማደግ ችሏል።
ይህም ቀደም ሲል የነበረውን "መተከል እንጂ አለመጽደቅ" የሚል የብክነት ታሪክን በመቀየር በቆላ እና በደጋ አካባቢዎች የተጎዱ መሬቶች በፍጥነት አረንጓዴ እንዲለብሱ እና ሥነ-ምኅዳራዊ ሚዛን እንዲጠበቅ አድርጓል።
2. ከአካባቢ ጥበቃ ወደ የምግብ ዋስትና የተደረገ መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ሽግግር
አረንጓዴ ዐሻራ ከተፈጥሮ የደን ዛፎች ባሻገር እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ፣ አፕል እና ቡና ያሉ ፍሬያማ ተክሎችን በስፋት አካትቷል።
ይህ ስትራቴጂያዊ እርምጃ ፕሮጀክቱን ከአካባቢ ጥበቃ ባለፈ የቤተሰብ የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጥ እና አባወራዎችን የገበያ ተጠቃሚ የሚያደርግ፣ ብሎም የሀገራችን የግብርና ምርት የወጪ ንግድ የሚያሳድግ የኢኮኖሚ ሞተር አድርጎታል።
ይህም የአካባቢ ጥበቃን ከዜጎች የዕለት ተዕለት ኑሮ ማሻሻል ግብ ጋር በማስተሳሰር ዘላቂነቱ የተረጋገጠ የልማት ምሰሶ እንዲሆን አስችሎታል።
3. የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ እና የወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራ
በመላ ሀገራችን የተቋቋሙት በዐሥር ሺዎች የሚቆጠሩ የችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች ለብዙ ዜጎች፣ በተለይም ለወጣቶች እና ለሴቶች አዲስ እና ዘላቂ የገቢ ምንጭ ሆነዋል።
ችግኝ ማፍላት፣ መንከባከብ እና ለገበያ ማቅረብ በራሱ አዲስ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እና የሥራ ዕድል በመፍጠር፣ የሀገራችንን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ጅማሮ በጠንካራ መሠረት ላይ አኑሮታል።
ችግኞች ከተተከሉ በኋላ የሚደረገው ጥበቃ እና ክብካቤም በርካታ ወጣቶችን ተጠቃሚ ያደረገ ቋሚ የሥራ ዘርፍ መሆን ችሏል።
4. የውኃ ሀብት እና የታላላቅ ሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች ዋስትና
በስፋት የተከናወነው የደን ልማት እና የአፈር ጥበቃ ሥራ የአፈር መሸርሸርን በመቀነስ፣ እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያሉ ሀገራዊ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ማመንጫዎች በደለል እንዳይሞሉ የመከላከል ታሪካዊ ሚና ተጫውቷል።
በተጨማሪም የከርሰ ምድር ውኃ መጠን እንዲያገግም እና የደረቁ የምንጭ ውኃዎች መልሰው እንዲፈልቁ በማድረግ አስተማማኝ የውኃ ዋስትናን እያረጋገጠ ይገኛል።
ይህ ታላላቅ መሠረተ ልማቶችን የመጠበቅ አቅም ለኢትዮጵያ ብልጽግና ብቻ ሳይሆን፣ ሀገራችን የውኃ ምንጭ ለሆነችላቸው የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ጭምር ትልቅ ትሩፋት ነው።
5. አረንጓዴ ዲፕሎማሲ እና የቀጣናዊ ትሥሥር ማጠናከሪያ
ኢትዮጵያ ያዘጋጀቻቸውን ችግኞች እንደ ጂቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን እና ኬንያ ላሉት ጎረቤት ሀገራት በማጋራት፣ የምሥራቅ አፍሪካን እና የአፍሪካ ቀንድን የቀጣና አየር ንብረት ለውጥ ተግዳሮት በጋራ የመከላከል መሪነት ሚናዋን በተግባር አሳይታለች።
ይህም አረንጓዴ ዐሻራን የድንበር ተሻጋሪ ዲፕሎማሲ፣ የቀጠናው ሰላም እና የጋራ ልማት መሣሪያ አድርጎታል።
በርካታ የአፍሪካ ሀገራትም የኢትዮጵያን ፈለግ በመከተል የአረንጓዴ ልማትን በሀገሮቻቸው እያስፋፉ ይገኛሉ።
ከዚህ ባሻገር፣ ኢትዮጵያ ባመጣቻቸው ተጨባጭ ስኬቶች “ዘላቂ የደን ልማት አያያዝ እና አጠቃቀም” በሚል ዘርፍ ከዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (FAO) ከፍተኛ እውቅናን አግኝታለች።
6. የከተሞች ሥነ-ምኅዳር መታደስ እና የኮሪደር ልማት ውበት
አረንጓዴ ዐሻራ በገጠር ተራራዎች ብቻ ተወስኖ ሳይቀር ወደ ከተሞች በመግባት የዘመናዊ ፓርኮች ግንባታ፣ የከተማ አረንጓዴ ልማት እና አሁን ላይ በስፋት እየተተገበረ ላለው የኮሪደር ልማት ዋነኛ አካል ሆኗል።
ይህም የከተሞችን የአየር ጥራት በከፍተኛ ደረጃ ከመጨመሩም በላይ፣ የሥነ-ሕይወት ስብጥርን ወደ ነበረበት በመመለስ እና ለዜጎች ምቹ የመዝናኛ እና የኑሮ አካባቢን በመፍጠር የከተሞቻችንን ገጽታ ሙሉ በሙሉ በመለወጥ ላይ ይገኛል።
7. ሕዝባዊ ንቅናቄ እና የዜግነት አገልግሎት ባህል ግንባታ
በአንድ ጀምበር በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በነቂስ ወጥተው ችግኝ የመተከል ልምዳቸው፣ የአካባቢ ጥበቃን ከዘመቻነት አውጥቶ የባህል እና የዜግነት ግዴታ አካል አድርጎታል።
ይህም የሕዝባዊ ወንድማማችነትን ያጠናከረ እና የአካባቢ ጥበቃ ግንዛቤን በማሳደግ ለቀጣዩ ትውልድ የሚሻገር እጅግ ግዙፍ ማኅበራዊ እና ሥነ-ልቦናዊ ስኬት ነው።
በአጠቃላይ አረንጓዴ ዐሻራ ባለፉት ሰባት ዓመታት የተፈጥሮ ሀብታችንን ከመመለስ አልፎ ሀገራዊ አንድነትን ያጠናከረ፣ የማክሮ ኢኮኖሚ አቅማችንን የገነባ እና ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ለአየር ንብረት ለውጥ መፍትሔ አቅራቢ ሀገር ያደረገ አንጸባራቂ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #greenlegacy #climateaction #greendiplomacy #greeneconomy
7 days ago
ታይላንድን እንዳየኋት፤ የ"Destination" ሳይሆን የ"Experience Economy" አገር
የጉዞ ማስታወሻ | በገብረማሪያም ይርጋ
#ethiopia | በዓለም የቱሪዝም ካርታ ላይ ታይላንድ በብዙ ጊዜ እንደ ውብ መዳረሻ ትጠቀሳለች። ነገር ግን አገሪቱን በቅርብ ለሚመለከት ሰው የሚታየው ከውብ ዳርቻዎች፣ ከቤተመቅደሶች ወይም ከሌሊት ሕይወቷ በላይ የሆነ እውነታ አለ፤ ታይላንድ ቱሪዝምን እንደ "ልምድ" በመሸጥ ኢኮኖሚዋን የምታንቀሳቅስ አገር ሆናለች።
የተባበሩት መንግስታት የቱሪዝም ድርጅት (UN Tourism) እና የዓለም ጉዞና ቱሪዝም ካውንስል (WTTC) እንደሚገልጹት፣ ታይላንድ በዓለም ከፍተኛ የቱሪስት ፍሰት ከሚያስተናግዱ አገራት መካከል ትገኛለች፤ ይህም የሆነው ተፈጥሮ ሀብቷ ብቻ ሳይሆን በተቀናጀ የልምድ ኢኮኖሚ ስርዓቷ ምክንያት ነው።
ቱሪዝም ማለት ቦታ ሳይሆን ልምድ ነው
ዛሬ ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ገበያ ተቀይሯል። ተጓዦች "ምን አየሁ?" ከማለት ይልቅ "ምን አጋጠመኝ?" ብለው የሚያስታውሱትን ጉዞ ይፈልጋሉ።
በባንኮክ የጎዳና ምግብ ማጣጣም፣ በቺያንግ ማይ የባህል በዓል መካፈል፣ በፉኬት የባሕር ስፖርት መሞከር፣ የታይ ማሳጅና የWellness አገልግሎት መውሰድ፣ የምሽት ገበያዎችን መጎብኘት፤ እነዚህ ሁሉ ተጣምረው የሚሸጠው "ታይላንድ" የተባለውን ልምድ ነው።
የሀብት እሴት በአቀራረብ ይወሰናል
ታይላንድ ያላትን ቅርስ እና ተፈጥሮ በሙያዊ የመዳረሻ አስተዳደር፣ በጠንካራ ብራንዲንግ፣ በዲጂታል ግብይት፣ በጥራት አገልግሎት እና በማህበረሰብ ተሳትፎ አዋህዳ የዓለም ገበያ ምርት አድርጋዋለች።
ይህ ትምህርት ለኢትዮጵያም ትልቅ መልዕክት አለው።
ኢትዮጵያ ያላት ሀብት ከብዙዎች ይበልጣል
የሰው ልጅ መገኛ ታሪክ፣ የዓለም ቅርሶች፣ የተራሮች ውበት፣ የባህል ልዩነት፣ የቡና ታሪክ፣ ሃይማኖታዊ ቅርሶች፣ የዱር እንስሳት፣ ባህላዊ ምግቦች እና የሙዚቃ ቅርስ፤ እነዚህ ሁሉ በአንድ አገር ውስጥ የተሰበሰቡ የቱሪዝም ሀብቶች ናቸው።
ስለዚህ የወደፊቱ ጥያቄ "ምን አለን?" መሆን የለበትም። "ዓለም ሌላ ቦታ ማያገኘውን ምን ዓይነት ልምድ እንፈጥራለን?" መሆን አለበት።
የወደፊቱ አቅጣጫ
ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎች እንደሚያሳዩት የቱሪዝም ስኬት በአምስት ዋና መሠረቶች ላይ ይቆማል፦
ዘመናዊ የመዳረሻ አስተዳደር (Destination Management)
የማይረሳ የቱሪስት ልምድ ንድፍ (Experience Design)
ለተለያዩ የዓለም ገበያዎች የተለየ የብራንድ እና የግብይት ስትራቴጂ
የቱሪዝም ገቢ ለአካባቢ ማህበረሰቦች የሚደርስበት የእሴት ሰንሰለት
በመረጃ የሚመራ የቱሪዝም እቅድና ውሳኔ
መደምደሚያ
ታይላንድ የሰጠችኝ ትልቁ ትምህርት አንድ ነው፤ ቱሪዝም በመስህብ ብዛት አይለካም፣ በተጓዦች ልብ ውስጥ በሚቀር ልምድ ይለካል።
ኢትዮጵያ የሌሎችን ሞዴል መቅዳት አያስፈልጋትም። የራሷን ታሪክ፣ ባህል፣ ተፈጥሮ እና ማንነት በዘመናዊ አቀራረብ ወደ ዓለም ገበያ ማቅረብ ብቻ ይበቃታል።
የወደፊቱ የቱሪዝም ውድድር በተፈጥሮ ሀብት ብቻ አይወሰንም፤ ሀብትን ወደ ምርት → ልምድ → ብራንድ → ገበያ → ዘላቂ ኢኮኖሚ የመቀየር ብቃት ይወስነዋል።
እናም ዛሬ ኢትዮጵያ ራሷን ልትጠይቅ የሚገባት አንድ ጥያቄ ብቻ ነው፦
"ዓለም ሌላ ቦታ ፈጽሞ ማያገኘውን ምን ዓይነት ልምድ በኢትዮጵያ ብቻ ማቅረብ እንችላለን?"
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
የጉዞ ማስታወሻ | በገብረማሪያም ይርጋ
#ethiopia | በዓለም የቱሪዝም ካርታ ላይ ታይላንድ በብዙ ጊዜ እንደ ውብ መዳረሻ ትጠቀሳለች። ነገር ግን አገሪቱን በቅርብ ለሚመለከት ሰው የሚታየው ከውብ ዳርቻዎች፣ ከቤተመቅደሶች ወይም ከሌሊት ሕይወቷ በላይ የሆነ እውነታ አለ፤ ታይላንድ ቱሪዝምን እንደ "ልምድ" በመሸጥ ኢኮኖሚዋን የምታንቀሳቅስ አገር ሆናለች።
የተባበሩት መንግስታት የቱሪዝም ድርጅት (UN Tourism) እና የዓለም ጉዞና ቱሪዝም ካውንስል (WTTC) እንደሚገልጹት፣ ታይላንድ በዓለም ከፍተኛ የቱሪስት ፍሰት ከሚያስተናግዱ አገራት መካከል ትገኛለች፤ ይህም የሆነው ተፈጥሮ ሀብቷ ብቻ ሳይሆን በተቀናጀ የልምድ ኢኮኖሚ ስርዓቷ ምክንያት ነው።
ቱሪዝም ማለት ቦታ ሳይሆን ልምድ ነው
ዛሬ ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ገበያ ተቀይሯል። ተጓዦች "ምን አየሁ?" ከማለት ይልቅ "ምን አጋጠመኝ?" ብለው የሚያስታውሱትን ጉዞ ይፈልጋሉ።
በባንኮክ የጎዳና ምግብ ማጣጣም፣ በቺያንግ ማይ የባህል በዓል መካፈል፣ በፉኬት የባሕር ስፖርት መሞከር፣ የታይ ማሳጅና የWellness አገልግሎት መውሰድ፣ የምሽት ገበያዎችን መጎብኘት፤ እነዚህ ሁሉ ተጣምረው የሚሸጠው "ታይላንድ" የተባለውን ልምድ ነው።
የሀብት እሴት በአቀራረብ ይወሰናል
ታይላንድ ያላትን ቅርስ እና ተፈጥሮ በሙያዊ የመዳረሻ አስተዳደር፣ በጠንካራ ብራንዲንግ፣ በዲጂታል ግብይት፣ በጥራት አገልግሎት እና በማህበረሰብ ተሳትፎ አዋህዳ የዓለም ገበያ ምርት አድርጋዋለች።
ይህ ትምህርት ለኢትዮጵያም ትልቅ መልዕክት አለው።
ኢትዮጵያ ያላት ሀብት ከብዙዎች ይበልጣል
የሰው ልጅ መገኛ ታሪክ፣ የዓለም ቅርሶች፣ የተራሮች ውበት፣ የባህል ልዩነት፣ የቡና ታሪክ፣ ሃይማኖታዊ ቅርሶች፣ የዱር እንስሳት፣ ባህላዊ ምግቦች እና የሙዚቃ ቅርስ፤ እነዚህ ሁሉ በአንድ አገር ውስጥ የተሰበሰቡ የቱሪዝም ሀብቶች ናቸው።
ስለዚህ የወደፊቱ ጥያቄ "ምን አለን?" መሆን የለበትም። "ዓለም ሌላ ቦታ ማያገኘውን ምን ዓይነት ልምድ እንፈጥራለን?" መሆን አለበት።
የወደፊቱ አቅጣጫ
ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎች እንደሚያሳዩት የቱሪዝም ስኬት በአምስት ዋና መሠረቶች ላይ ይቆማል፦
ዘመናዊ የመዳረሻ አስተዳደር (Destination Management)
የማይረሳ የቱሪስት ልምድ ንድፍ (Experience Design)
ለተለያዩ የዓለም ገበያዎች የተለየ የብራንድ እና የግብይት ስትራቴጂ
የቱሪዝም ገቢ ለአካባቢ ማህበረሰቦች የሚደርስበት የእሴት ሰንሰለት
በመረጃ የሚመራ የቱሪዝም እቅድና ውሳኔ
መደምደሚያ
ታይላንድ የሰጠችኝ ትልቁ ትምህርት አንድ ነው፤ ቱሪዝም በመስህብ ብዛት አይለካም፣ በተጓዦች ልብ ውስጥ በሚቀር ልምድ ይለካል።
ኢትዮጵያ የሌሎችን ሞዴል መቅዳት አያስፈልጋትም። የራሷን ታሪክ፣ ባህል፣ ተፈጥሮ እና ማንነት በዘመናዊ አቀራረብ ወደ ዓለም ገበያ ማቅረብ ብቻ ይበቃታል።
የወደፊቱ የቱሪዝም ውድድር በተፈጥሮ ሀብት ብቻ አይወሰንም፤ ሀብትን ወደ ምርት → ልምድ → ብራንድ → ገበያ → ዘላቂ ኢኮኖሚ የመቀየር ብቃት ይወስነዋል።
እናም ዛሬ ኢትዮጵያ ራሷን ልትጠይቅ የሚገባት አንድ ጥያቄ ብቻ ነው፦
"ዓለም ሌላ ቦታ ፈጽሞ ማያገኘውን ምን ዓይነት ልምድ በኢትዮጵያ ብቻ ማቅረብ እንችላለን?"
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
7 days ago
ከታላቁ የለሚ ስሚንቶ እስከ ጎርጎራ በአማራ ክልል የተመዘገቡት ግዙፍ የኢንዱስትሪና የቱሪዝም እመርታዎች
**************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንዳብራሩት በለውጡ ዓመታት በአማራ ክልል ከፍተኛ የኢኮኖሚ መነቃቃትን የፈጠሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ተገንብተዋል።
ከእነዚህም መካከል በኢትዮጵያ ትልቁ የሆነው የለሚ ስሚንቶ ፋብሪካ በከፍተኛ የመንግሥት ድጋፍ ተገንብቶ ለአገልግሎት በቅቷል።
ከዚህም ባሻገር በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን እና አረርቲ አዳዲስ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የተገነቡ ሲሆን፣ የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካም በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።
በተለይም በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው ግዙፉ የሴራሚክ ፋብሪካ በደብረ ብርሃን መገንባቱ እንዲሁም በርካታ የዘይትና ሌሎች የግል ኢንዱስትሪዎች በስፋት መሠራታቸው ክልሉን ወደ አዲስ የኢንዱስትሪ ማዕከልነት እያሸጋገረው ይገኛል።
በቱሪዝሙ ዘርፍም ቢሆን ከዚህ ቀደም የነበረውን የመዳረሻ እና የማረፊያ ችግር በመፍታት ታሪካዊ ዐሻራዎች እየተቀመጡ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል።
ለትውልድ የሚሻገረው የጎርጎራ ፕሮጀክት፣ በመፍረስ ላይ የነበረው የፋሲለደስ ቤተመንግሥት አስደናቂ ዕድሳት እና ከኤርፖርት እስከ ፒያሳ የተሠሩት የመሠረተ ልማት ሥራዎች የጎንደርን ውበት ይበልጥ አጉልተውታል።
ከፈረንሳይ መንግሥት ጋር በመተባበር የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን የማደስ ሰፊ ሥራ የተከናወነ ሲሆን፣ እጅግ ማራኪ የሆነው የሎጎ ሀይቅ ሪዞርትም የውጭ ዜጎችን ጭምር ለዓለም አቀፍ ስብሰባዎች እየሳበ ይገኛል።
ወደ ደባርቅ የሚወስዱ መንገዶችን ጨምሮ በቱሪዝም መሠረተ ልማት ላይ የተሠሩት እነዚህ የማይናቁ ሥራዎች የክልሉን ገጽታ በብዙ እጥፍ የቀየሩ ታላላቅ ስኬቶች ናቸው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #amhararegion #lemicement #tourismethiopia #industrialdevelopment
**************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንዳብራሩት በለውጡ ዓመታት በአማራ ክልል ከፍተኛ የኢኮኖሚ መነቃቃትን የፈጠሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ተገንብተዋል።
ከእነዚህም መካከል በኢትዮጵያ ትልቁ የሆነው የለሚ ስሚንቶ ፋብሪካ በከፍተኛ የመንግሥት ድጋፍ ተገንብቶ ለአገልግሎት በቅቷል።
ከዚህም ባሻገር በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን እና አረርቲ አዳዲስ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የተገነቡ ሲሆን፣ የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካም በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።
በተለይም በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው ግዙፉ የሴራሚክ ፋብሪካ በደብረ ብርሃን መገንባቱ እንዲሁም በርካታ የዘይትና ሌሎች የግል ኢንዱስትሪዎች በስፋት መሠራታቸው ክልሉን ወደ አዲስ የኢንዱስትሪ ማዕከልነት እያሸጋገረው ይገኛል።
በቱሪዝሙ ዘርፍም ቢሆን ከዚህ ቀደም የነበረውን የመዳረሻ እና የማረፊያ ችግር በመፍታት ታሪካዊ ዐሻራዎች እየተቀመጡ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል።
ለትውልድ የሚሻገረው የጎርጎራ ፕሮጀክት፣ በመፍረስ ላይ የነበረው የፋሲለደስ ቤተመንግሥት አስደናቂ ዕድሳት እና ከኤርፖርት እስከ ፒያሳ የተሠሩት የመሠረተ ልማት ሥራዎች የጎንደርን ውበት ይበልጥ አጉልተውታል።
ከፈረንሳይ መንግሥት ጋር በመተባበር የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን የማደስ ሰፊ ሥራ የተከናወነ ሲሆን፣ እጅግ ማራኪ የሆነው የሎጎ ሀይቅ ሪዞርትም የውጭ ዜጎችን ጭምር ለዓለም አቀፍ ስብሰባዎች እየሳበ ይገኛል።
ወደ ደባርቅ የሚወስዱ መንገዶችን ጨምሮ በቱሪዝም መሠረተ ልማት ላይ የተሠሩት እነዚህ የማይናቁ ሥራዎች የክልሉን ገጽታ በብዙ እጥፍ የቀየሩ ታላላቅ ስኬቶች ናቸው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #amhararegion #lemicement #tourismethiopia #industrialdevelopment
Sponsored by
Surafel
8 days ago
ነገ ሁለቱ ተጓዦች ይመጣሉ!”
ለጥበብ እና ለጉዞ ወዳጆች -ታላቅ የምስራች!
በዓመታዊው የንባብ ለሕይወት የመጻሕፍት አውደርዕይ ላይ፣ መድረኩን ለየት ባለ ጥበባዊ ድምቀት ሊያነዝሩት የተዘጋጁ ሁለት ታላላቅ ስሞች በአንድ መድረክ ይከሰታሉ!
የሀገራችንን ውበት በቃላትና በምስል እየቀመረ የጉዞን ጥበብ ያስተማረን ሄኖክ ስዩም...ከአንደበተ ርቱዑ እና ተወዳጁ የይዘት አዘጋጅ አቤል ብርሃኑ (የወይኗ ልጅ) ጋር በመሆን “ንባብና ቱሪዝም”ን በጥበብ መነጽር ያሳዩናል።እነዚህ ሁለቱ ተጓዦች ነገ ምን ይዘውልን ይከሰቱ ይሆን?በንባብ ዓለም ውስጥ የሚደረግ ረጅም ጉዞ፣የኢትዮጵያን ውበት በጥበብ የመቃኘት ጥልቅ እይታ፣የአእምሮ ስንቅ እና የማይረሱ ውብ ትዝታዎች!ነገ ቅዳሜ ሐምሌ 25/2018፣ የዕውቀት እና የጥበብ ማዕድ ተካፋይ ለመሆን ቀጠሮዎን ከእኛ ጋር ያድርጉ። ይህ ድንቅ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ!
ቦታው ኤግዚቢሽን ማዕከል
ቅዳሜ ሐምሌ 25/2018
ለጥበብ እና ለጉዞ ወዳጆች -ታላቅ የምስራች!
በዓመታዊው የንባብ ለሕይወት የመጻሕፍት አውደርዕይ ላይ፣ መድረኩን ለየት ባለ ጥበባዊ ድምቀት ሊያነዝሩት የተዘጋጁ ሁለት ታላላቅ ስሞች በአንድ መድረክ ይከሰታሉ!
የሀገራችንን ውበት በቃላትና በምስል እየቀመረ የጉዞን ጥበብ ያስተማረን ሄኖክ ስዩም...ከአንደበተ ርቱዑ እና ተወዳጁ የይዘት አዘጋጅ አቤል ብርሃኑ (የወይኗ ልጅ) ጋር በመሆን “ንባብና ቱሪዝም”ን በጥበብ መነጽር ያሳዩናል።እነዚህ ሁለቱ ተጓዦች ነገ ምን ይዘውልን ይከሰቱ ይሆን?በንባብ ዓለም ውስጥ የሚደረግ ረጅም ጉዞ፣የኢትዮጵያን ውበት በጥበብ የመቃኘት ጥልቅ እይታ፣የአእምሮ ስንቅ እና የማይረሱ ውብ ትዝታዎች!ነገ ቅዳሜ ሐምሌ 25/2018፣ የዕውቀት እና የጥበብ ማዕድ ተካፋይ ለመሆን ቀጠሮዎን ከእኛ ጋር ያድርጉ። ይህ ድንቅ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ!
ቦታው ኤግዚቢሽን ማዕከል
ቅዳሜ ሐምሌ 25/2018
9 days ago
ከገጠር እርሻ ወደ ዓለም አቀፍ ዝና! ✨🇪🇹
የኤልሳቤጥ ደስታ ጉዞ የጽናት፣ የክብር፣ እና የማይደበዝዝ የኢትዮጵያ ውበት አስደናቂ ታሪክ ነው።
በተፈጥሯዊ ውብ ቆዳዋ፣ በልዩ ግርማዋ እና በራስ መተማመኗ፣ ኤልሳቤጥ የአዲሱን ትውልድ የኢትዮጵያ ሞዴሎች በኩራት ትወክላለች። በሁሉም የምትሳተፍባቸው የብራንድ ዘመቻዎች የኢትዮጵያን ባህል፣ ልዩነት እና ልቀት ለዓለም ታስተዋውቃለች፣ በስራዋም ብዙዎችን ታነሳሳለች።
ኤልሳቤጥ በBN Advertising & Talent Management Company ብቸኛ አስተዳደር ስር ያለች ተሰጥኦ ሲሆን፣ በታዋቂው በጎ አድራጊ ማስተር አብነት ከበደ ጋር በመተባበር ይህ ፕሮጀክት ተከናውኗል።
የግብይት አማካሪ: ናትናኤል ዘሪሁን | NZ Communications
ፎቶግራፍ: Miki Photo (Fitle Picture) 📸
ሜካፕ: Marzel 💄
ስታይሊስት እና አርት ዳይሬክተር: Hemen ✨
ውበትን ከዓላማ ጋር፣ ተሰጥኦን ከራዕይ ጋር፣ ኢትዮጵያንም በኩራት እናክብር። 🇪🇹❤️
#elsabet #ethiopianbeauty #brandmodel #madeinethiopia #africanbeauty #fashionphotography #bnadvertisingandevents #brooknews #masterabinetkebede #nzcommunications #mikiphoto #marzelmakeup #hemenstylist #portraitphotography #ethiopianmodels #beautywithpurpose #addisababa #proudlyethiopian
የኤልሳቤጥ ደስታ ጉዞ የጽናት፣ የክብር፣ እና የማይደበዝዝ የኢትዮጵያ ውበት አስደናቂ ታሪክ ነው።
በተፈጥሯዊ ውብ ቆዳዋ፣ በልዩ ግርማዋ እና በራስ መተማመኗ፣ ኤልሳቤጥ የአዲሱን ትውልድ የኢትዮጵያ ሞዴሎች በኩራት ትወክላለች። በሁሉም የምትሳተፍባቸው የብራንድ ዘመቻዎች የኢትዮጵያን ባህል፣ ልዩነት እና ልቀት ለዓለም ታስተዋውቃለች፣ በስራዋም ብዙዎችን ታነሳሳለች።
ኤልሳቤጥ በBN Advertising & Talent Management Company ብቸኛ አስተዳደር ስር ያለች ተሰጥኦ ሲሆን፣ በታዋቂው በጎ አድራጊ ማስተር አብነት ከበደ ጋር በመተባበር ይህ ፕሮጀክት ተከናውኗል።
የግብይት አማካሪ: ናትናኤል ዘሪሁን | NZ Communications
ፎቶግራፍ: Miki Photo (Fitle Picture) 📸
ሜካፕ: Marzel 💄
ስታይሊስት እና አርት ዳይሬክተር: Hemen ✨
ውበትን ከዓላማ ጋር፣ ተሰጥኦን ከራዕይ ጋር፣ ኢትዮጵያንም በኩራት እናክብር። 🇪🇹❤️
#elsabet #ethiopianbeauty #brandmodel #madeinethiopia #africanbeauty #fashionphotography #bnadvertisingandevents #brooknews #masterabinetkebede #nzcommunications #mikiphoto #marzelmakeup #hemenstylist #portraitphotography #ethiopianmodels #beautywithpurpose #addisababa #proudlyethiopian
9 days ago
የፒያሳ ትዝታዎችን በዲጂታል ጥበብ ያስመለሰው “Echoes of Piassa” ኤግዚቢሽን በፈንዲቃ ተከፈተ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ታሪካዊ የከተማ ማዕከል የሆነችውን ፒያሳን ትዝታ፣ ታሪክና የባህል ውበት በዘመናዊ የዲጂታል ጥበብ መልክ ያቀረበው “Echoes of Piassa” የተሰኘ የጥበብ ኤግዚቢሽን በሃያት ሬጀንሲ በሚገኘው ፈንዲቃ የሥነ-ጥበብ ጋለሪ በይፋ ተከፍቷል።
ኤግዚቢሽኑ በአርቲስት ዳዊት ክፍሌ የተዘጋጀ ሲሆን፣ የቀድሞዋን ፒያሳ የንግድ፣ የማህበራዊ ኑሮ፣ የሕንፃ ቅርስና የሰዎች ትዝታ በዲጂታል ምስሎች እና በዘመናዊ የጥበብ ቋንቋ ለተመልካቾች አቅርቧል።
ፒያሳ፤ ከሕንፃዎች በላይ የሕዝብ ትውስታ
በኤግዚቢሽኑ መክፈቻ ላይ የፈንዲቃ ጋለሪ መስራች መላኩ እንደገለጹት፣ የአንድ ከተማ ባህል በሕንፃዎች ብቻ የሚለካ አይደለም።
“የሕንፃዎች መፍረስ የባሕል ሞት አይደለም፤ ባሕል የሚኖረው በሕዝቡ ልብ ውስጥ ነው”
በማለት ጥበብ ታሪክን ለመጠበቅ ያለውን ሚና አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፒያሳ በኢትዮጵያ የከተማ ታሪክ ውስጥ ልዩ ስፍራ ያላት ሲሆን፣ የንግድ፣ የሙዚቃ፣ የስነ-ጥበብና የማህበራዊ ትስስር ማዕከል በመሆን ለብዙ ትውልዶች የማይረሳ ትዝታ ጥላለች።
ዲጂታል ጥበብ የተረሱ ታሪኮችን እንደገና ማስታወሻ
“Echoes of Piassa” የተለመደ የሥዕል አቀራረብ ብቻ ሳይሆን፣ የታሪክ ቅርሶችን ከቴክኖሎጂ ጋር ያጣመረ የጥበብ ሙከራ ነው።
የዲጂታል ጥበብ በመጠቀም ያለፉ የከተማ ገጽታዎችን፣ የሰዎችን የግል ትዝታዎችና የአካባቢውን ማንነት ለአዲሱ ትውልድ ማቅረብ የኤግዚቢሽኑ ዋና ዓላማ ነው።
የጥበብ ትብብር
ኤግዚቢሽኑ በኃይሉ ክፍሌ እና ዮሴፍ ሰቦቅሳ አሰናጅነት የተዘጋጀ ሲሆን፣ ሃያት ሬጀንሲ እና የፈንዲቃ ቡድን አባላት ለዝግጅቱ ድጋፍ አድርገዋል።
የፈንዲቃ ጋለሪ የኢትዮጵያውያን አርቲስቶችን ሥራዎች ለማስተዋወቅ የሚሰራ ማዕከል ሲሆን፣ በቀንም ሆነ በሌሊት ለሕዝብ ክፍት ሆኖ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
ጥበብ፣ ትውስታና የከተማ ማንነት
“Echoes of Piassa” የሚያስተላልፈው መልዕክት አንድ ከተማ በመንገዶቿና በሕንፃዎቿ ብቻ እንዳልተገነባች፣ በሰዎቿ ትዝታ፣ በባህሏና በጥበቧ እንደምትኖር ነው።
ይህ ኤግዚቢሽን ያለፈውን የፒያሳ ዘመን ከዛሬው የዲጂታል ዓለም ጋር በማገናኘት ታሪክን ለነገው ትውልድ ለማስተላለፍ የተደረገ የጥበብ ምስክርነት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የአዲስ አበባ ታሪካዊ የከተማ ማዕከል የሆነችውን ፒያሳን ትዝታ፣ ታሪክና የባህል ውበት በዘመናዊ የዲጂታል ጥበብ መልክ ያቀረበው “Echoes of Piassa” የተሰኘ የጥበብ ኤግዚቢሽን በሃያት ሬጀንሲ በሚገኘው ፈንዲቃ የሥነ-ጥበብ ጋለሪ በይፋ ተከፍቷል።
ኤግዚቢሽኑ በአርቲስት ዳዊት ክፍሌ የተዘጋጀ ሲሆን፣ የቀድሞዋን ፒያሳ የንግድ፣ የማህበራዊ ኑሮ፣ የሕንፃ ቅርስና የሰዎች ትዝታ በዲጂታል ምስሎች እና በዘመናዊ የጥበብ ቋንቋ ለተመልካቾች አቅርቧል።
ፒያሳ፤ ከሕንፃዎች በላይ የሕዝብ ትውስታ
በኤግዚቢሽኑ መክፈቻ ላይ የፈንዲቃ ጋለሪ መስራች መላኩ እንደገለጹት፣ የአንድ ከተማ ባህል በሕንፃዎች ብቻ የሚለካ አይደለም።
“የሕንፃዎች መፍረስ የባሕል ሞት አይደለም፤ ባሕል የሚኖረው በሕዝቡ ልብ ውስጥ ነው”
በማለት ጥበብ ታሪክን ለመጠበቅ ያለውን ሚና አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፒያሳ በኢትዮጵያ የከተማ ታሪክ ውስጥ ልዩ ስፍራ ያላት ሲሆን፣ የንግድ፣ የሙዚቃ፣ የስነ-ጥበብና የማህበራዊ ትስስር ማዕከል በመሆን ለብዙ ትውልዶች የማይረሳ ትዝታ ጥላለች።
ዲጂታል ጥበብ የተረሱ ታሪኮችን እንደገና ማስታወሻ
“Echoes of Piassa” የተለመደ የሥዕል አቀራረብ ብቻ ሳይሆን፣ የታሪክ ቅርሶችን ከቴክኖሎጂ ጋር ያጣመረ የጥበብ ሙከራ ነው።
የዲጂታል ጥበብ በመጠቀም ያለፉ የከተማ ገጽታዎችን፣ የሰዎችን የግል ትዝታዎችና የአካባቢውን ማንነት ለአዲሱ ትውልድ ማቅረብ የኤግዚቢሽኑ ዋና ዓላማ ነው።
የጥበብ ትብብር
ኤግዚቢሽኑ በኃይሉ ክፍሌ እና ዮሴፍ ሰቦቅሳ አሰናጅነት የተዘጋጀ ሲሆን፣ ሃያት ሬጀንሲ እና የፈንዲቃ ቡድን አባላት ለዝግጅቱ ድጋፍ አድርገዋል።
የፈንዲቃ ጋለሪ የኢትዮጵያውያን አርቲስቶችን ሥራዎች ለማስተዋወቅ የሚሰራ ማዕከል ሲሆን፣ በቀንም ሆነ በሌሊት ለሕዝብ ክፍት ሆኖ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
ጥበብ፣ ትውስታና የከተማ ማንነት
“Echoes of Piassa” የሚያስተላልፈው መልዕክት አንድ ከተማ በመንገዶቿና በሕንፃዎቿ ብቻ እንዳልተገነባች፣ በሰዎቿ ትዝታ፣ በባህሏና በጥበቧ እንደምትኖር ነው።
ይህ ኤግዚቢሽን ያለፈውን የፒያሳ ዘመን ከዛሬው የዲጂታል ዓለም ጋር በማገናኘት ታሪክን ለነገው ትውልድ ለማስተላለፍ የተደረገ የጥበብ ምስክርነት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
9 days ago
🎉 PAUL PHOTO & VIDEO በአዲስ አድራሻ!
ከአድራሻ ለውጥ አደባባይ ፊት ለፊት በተገነባው ውብና ዘመናዊ የኮሪደር ልማት ስፍራ በአዲስ አድራሻችን ለእርስዎ ቀርበናል!
ለሰርግ፣ ለልደት፣ ለቀለበት፣ ለምርቃት እና ለሌሎች ዝግጅቶች የሚያስፈልጉ ሁሉንም አገልግሎቶች በአንድ ሙሉ ጥቅል አዘጋጅተንልዎታል።
✅ Outdoor Venue (የውጪ አዳራሽ)
✅ Photography & Videography
✅ Catering
✅ DJ እና Sound System
✅ Decoration
✅ የሰርግ አልባሳት
✅ Cake
✅ የወንዶችና የሴቶች የውበት ሳሎን
አንድ ቦታ መጥተው ሁሉንም የዝግጅት አገልግሎቶች በቀላሉ ያግኙ፤ ጊዜዎን፣ ወጪዎን እና ጥረትዎን ይቆጥቡ።
📍 አድራሻ: ኡራኤል አደባባይ (PAUL PHOTO & VIDEO)
📞 ስልክ: 0968 222 666
#paul #paulphoto #paulphotography #paulvelo
ከአድራሻ ለውጥ አደባባይ ፊት ለፊት በተገነባው ውብና ዘመናዊ የኮሪደር ልማት ስፍራ በአዲስ አድራሻችን ለእርስዎ ቀርበናል!
ለሰርግ፣ ለልደት፣ ለቀለበት፣ ለምርቃት እና ለሌሎች ዝግጅቶች የሚያስፈልጉ ሁሉንም አገልግሎቶች በአንድ ሙሉ ጥቅል አዘጋጅተንልዎታል።
✅ Outdoor Venue (የውጪ አዳራሽ)
✅ Photography & Videography
✅ Catering
✅ DJ እና Sound System
✅ Decoration
✅ የሰርግ አልባሳት
✅ Cake
✅ የወንዶችና የሴቶች የውበት ሳሎን
አንድ ቦታ መጥተው ሁሉንም የዝግጅት አገልግሎቶች በቀላሉ ያግኙ፤ ጊዜዎን፣ ወጪዎን እና ጥረትዎን ይቆጥቡ።
📍 አድራሻ: ኡራኤል አደባባይ (PAUL PHOTO & VIDEO)
📞 ስልክ: 0968 222 666
#paul #paulphoto #paulphotography #paulvelo
10 days ago
"18 ሰው ቀርቶብናል፥ እናትና ልጅም ይገኙበታል፥ ለአዘጋጆቹ ወዲያው አሳውቀናል" - የፕሮጀክቱ መስራች
ለጎቲያ ካፕ ወደ ስዊዲን ከሄዱ የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል ደብል ፓስ የእግር ኳስ ፕሮጀክት አንዱ ነው፤ ከቀሩት ተጫዋቾች አብዛኞቹ ከዚህ ስብስብስ የተገኙ በመሆናቸው ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ እንዲሰጠን የፕሮጀክቱ መስራች ታዲዮስ ተክሉ ጋር ደውለን ተከታዩን ቆይታ አድርገናል፥ እነሆ፦
ታዲዮስ ስለ ትብብርህ በቅድሚያ እናመሰግናለን፤ ስለራስህና ስለ ፕሮጀክታችሁ በማስተዋወቅ እንጀምር እስኪ?
"ጉዳዩን ለማጥራት ስለደወልክልኝ ታምሩ እኔም አመሰግናለሁ፤ ታዲዮስ ተክሉ እባለሁ፤ የቀድሞ ተጫዋች የአሁን አሰልጣኝ ነኝ፤ ከጫካ ሜዳ ፕሮጀክት ጀምሮ የኢትዮጵያ ቡና፣ ንግድ ባንክና ኤሌክትሪክ ታዳጊ ቡድኖችን አሰልጥኛለሁ፤ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆኜም በሴካፋ ተሳትፌያለሁ፤ አሁን ደግሞ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሴቶች ቡድንን አሰለጥናለሁ፤ በተጨማሪ የደብል ፓስ ፕሮጀክት መስራችና ዋና አሰልጣኝ ነኝ፤ ይህ ፕሮጀክት ከተቋቋመ ዘጠኝ አመት ሆኖታል፤ በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር ተመዝግበን በከተማው ከ20 አመት በታች ውድድር ላይ እንሳተፋለን"
የስዊዲን ጎቲያ ካፕ እድልን እንዴት አገኛችሁ?
"በራሳችን ጥረት ተፃፅፈን ነው እድሉን ያገኘነው፤ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ነው የተሳተፍነው፤ ከዚህ ቀደም ዴንማርክ ላይም ውድድር አድርገናል"
እስኪ ስለ ስዊዲን ጉዟችሁ አጫውተን
"18 ተጫዋቾችንና 4 የአሰልጣኝ አባላትን በጥቅሉ 22 ልዑካንን ይዘን ነው የሄድነው፤ በውድድሩም ጥሩ ተሳትፎ ነበረን"
22 ሆናችሁ ሄዳችሁ ስንት ሆናችሁ ተመለሳችሁ?
"1 ተጫዋች( የዘማሪ አሸናፊ ገብረ ማርያም ልጅ ፣ ሚካኤል አሸናፊ ) ና 3 የአሰልጣኝ አባላት በአጠቃላይ 4 ሰዎች ብቻ ነው ወደ አዲስ አበባ የተመለሰው፤ 18ቱ አልመጡም"
ይህ እንዴት ሊፈጠር ቻለ?
"የሁላችንም መመለሻ ቀን ውድድሩ ከተጠናቀቀ ከሁለት ቀን በኋላ ነበር፤ ሆኖም የአንዱ ታዳጊ ተጫዋች የቅርብ ቤተሰብ ሰርግ ሀምሌ 12 ስለነበር ወላጆቹ ቶሎ ቢመጣልን አሉን፤ በእድሜው ምክንያት ብቻውን መላክ ስለማንችል እኔና ሁለት የአሰልጣኝ አባላት እንዲሁም ተጫዋቹን ጨምሮ አራት ሆነን ትኬታችንን አስተካክለን በፍፃሜው ቀን ቅዳሜ ሀምሌ 11/2018(ጁላይ 18/2026) ወደ አዲስ አበባ ተመለስን፤ ቀሪዎቹ 18ቱ ሰኞ ሀምሌ 13 ነበር የመመለሻ ቀናቸው፤ እኛ አዲስ አበባ ሳንደርስ ለትራንዚት በቆየንበት ኳታር ሆነን ግን ተጫዋቾቹ ቡድናችን ካረፈበት ትምህርት ቤት ሳያሳውቁ እንደወጡ ተነገረን"
ከዛ ምን አደረጋችሁ?
"ወዲያው ለአዘጋጆቹ አሳወቅናቸው፤ እነሱም ለመረጃው አመስግነውን ለሚመለከተው የፀጥታ አካል እንሳውቃለን አሉን፤ አዲስ አበባ ከደረስን በኋላ ድጋሚ አንዷ የቡድን መሪ ጋር ስደውል እንደማይመለሱ፥ ተጫዋቾቹንም ስዊዲን የሚኖሩ ቤተሰብና ዘመዶቻቸው እንደወሰዷቸው ነገረችን፤ ኢትዮጵያ ያሉ ወላጆችንም ጠየቅን፤ ልጆቹ ያሉበትን ቦታ ለመናገር ፈቃደኛ አልሆኑም፤ ይህንንም ለአዘጋጆቹ በድጋሚ አሳውቀናል፤ ከ10 ቀን በኋላ ዜናውን አወጡት"
ይህ እንዳይከሰት ቅድሚያ ዝግጅት አላደረጋችሁም?
"በደንብ አድርገናል፤ ውል አዘጋጅተን የሁሉንም ተጫዋቾች ወላጆች አስፈርመናል፤ ስዊዲን ከደረስን በኋላም የሁሉም ተጫዋቾች ፓስፖርት እኔ ጋር ነበር፤ ሆኖም እኔ ቀድሜ መመለስ ስለነበረብኝ ፓስፖርቱን ለቡድን መሪ ሰጠሁ፤ ተያይዘው ቀሩ፤ ውስጥ ውስጡን በደንብ ተዘጋጅተውበት ነበር"
ለመሆኑ ወጪያችሁን የሸፈነው ማነው?
"የተጫዋቾቹን የጉዞ ወጪ የቻሉት ወላጆቻቸው ናቸው"
ምን ያህል ከፈሉ?
" ለስልጠና፣ ለጉዞና ለተለያዩ አቅርቦቶች እያንዳንዳቸው 300ሺህ ብር ከፍለዋል፤ የተሻለ አቅም ያላቸው ደግሞ 400ሺህ ብር ከፍለው አግዘውናል"
ለምን 400ሺህ ብር?
"የመክፈል አቅም የሌላቸውን ሶስት ያህል ተጫዋቾችን ይዘን ሄደናል፤ የእነሱን ወጪ ደግሞ እኛና አቅም ያላቸው ወላጆች ሸፍነናል፤ ወላጆቹ ከ300ሺህ ብር በተጨማሪ 100ሺህ ብር እየጨመሩ 400ሺህ ብር እየከፈሉ አቅም የሌላቸው ተጫዋቾች እንዲሄዱ አግዘውናል"
ከተጫዋቾች በተጨማሪ ወላጆችስ ሄደዋል?
"አዎ ሁለት ተጫዋቾች ከእናቶቻቸው ጋር አብረው ወደ ስዊዲን ሄደዋል"
እና ተመለሱ?
"ሁለቱም ተጫዋቾችም ሆኑ እናቶቻቸው አልተመለሱም"
ተጓዥ ተጫዋቾች ከእግርኳስ ጋር ያላቸው ግንኙነትና ችሎታ ደካማ የሆኑ፥ የባለሀብትና የባለስልጣን ልጆች ናቸው ይባላል እውነት ነው?
"ፕሮጀክታችን በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንና በፊፋ ኮኔክት የተመዘገበ ነው፤ ሆኖም እድሜያቸው ከ16 አመት በታች ስለሆኑ ችሎታ ላይ ብቻ የተመሰረተ ምልመላ አናደርግም፤ ይህን መሰል አለም አቀፍ ውድድር ላይ ስንሳተፍ ደግሞ ቪዛ ለማግኘት አንዱ መስፈርት የወላጆቹ ኢኮኖሚያዊ አቅም ይታያል፤ ስለዚህ የባለሀብትም የባለስልጣንም ልጆች ይኖሩናል፤ ከቀሩት ውስጥ ግን የባለስልጣን ልጅ የለም"
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በተጫዋቾቹ መጥፋት አዝኛለሁ ሆኖም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት አይደሉም ብሎ መግለጫ አውጥቷል፤ ምን ትላለህ?
"እንዳልኩህ በራሳችን ጥረት ነው ተሳትፎውን ያገኘነው፤ ከብሄራዊ ቡድን ጋርም አይገናኝም፤ በተፈጠረው ነገር ዋነኛ ተጎጂዎችም እኛ ነን፤ ስማችን ላይ ትልቅ አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፤ በጣም አዝነናል"
በድጋሚ ለትብብርህ ላመስግንህና የመጨረሻ ጥያቄ ላንሳ፥ የቡድኑ ፎቶ ላይ አንድ ህፃን ልጅ ይታያል፤ ተጫዋች ነው?
"ኸረ አይደለም፤ የእኔ ልጅ ነው፤ ገና ስድስት አመቱ ነው፤ አብረን ሄደን አብረን ተመልሰናል"
★ ማስታወሻ፦ ከደብል ፓስ ፕሮጀክት በተጨማሪ በአሰልጣኝ እድሉ ደረጄ የሚመራው ኢዲዋይ እና ዳን አቢሲኒያ የተባሉ ቡድኖች በስዊዲን ጎቲያ ካፕ ተሳትፈዋል፤ እነሱም ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀን ምላሻቸውን እየጠበቅን ነው
(ታምሩ ዓለሙ)
ለጎቲያ ካፕ ወደ ስዊዲን ከሄዱ የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል ደብል ፓስ የእግር ኳስ ፕሮጀክት አንዱ ነው፤ ከቀሩት ተጫዋቾች አብዛኞቹ ከዚህ ስብስብስ የተገኙ በመሆናቸው ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ እንዲሰጠን የፕሮጀክቱ መስራች ታዲዮስ ተክሉ ጋር ደውለን ተከታዩን ቆይታ አድርገናል፥ እነሆ፦
ታዲዮስ ስለ ትብብርህ በቅድሚያ እናመሰግናለን፤ ስለራስህና ስለ ፕሮጀክታችሁ በማስተዋወቅ እንጀምር እስኪ?
"ጉዳዩን ለማጥራት ስለደወልክልኝ ታምሩ እኔም አመሰግናለሁ፤ ታዲዮስ ተክሉ እባለሁ፤ የቀድሞ ተጫዋች የአሁን አሰልጣኝ ነኝ፤ ከጫካ ሜዳ ፕሮጀክት ጀምሮ የኢትዮጵያ ቡና፣ ንግድ ባንክና ኤሌክትሪክ ታዳጊ ቡድኖችን አሰልጥኛለሁ፤ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆኜም በሴካፋ ተሳትፌያለሁ፤ አሁን ደግሞ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሴቶች ቡድንን አሰለጥናለሁ፤ በተጨማሪ የደብል ፓስ ፕሮጀክት መስራችና ዋና አሰልጣኝ ነኝ፤ ይህ ፕሮጀክት ከተቋቋመ ዘጠኝ አመት ሆኖታል፤ በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር ተመዝግበን በከተማው ከ20 አመት በታች ውድድር ላይ እንሳተፋለን"
የስዊዲን ጎቲያ ካፕ እድልን እንዴት አገኛችሁ?
"በራሳችን ጥረት ተፃፅፈን ነው እድሉን ያገኘነው፤ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ነው የተሳተፍነው፤ ከዚህ ቀደም ዴንማርክ ላይም ውድድር አድርገናል"
እስኪ ስለ ስዊዲን ጉዟችሁ አጫውተን
"18 ተጫዋቾችንና 4 የአሰልጣኝ አባላትን በጥቅሉ 22 ልዑካንን ይዘን ነው የሄድነው፤ በውድድሩም ጥሩ ተሳትፎ ነበረን"
22 ሆናችሁ ሄዳችሁ ስንት ሆናችሁ ተመለሳችሁ?
"1 ተጫዋች( የዘማሪ አሸናፊ ገብረ ማርያም ልጅ ፣ ሚካኤል አሸናፊ ) ና 3 የአሰልጣኝ አባላት በአጠቃላይ 4 ሰዎች ብቻ ነው ወደ አዲስ አበባ የተመለሰው፤ 18ቱ አልመጡም"
ይህ እንዴት ሊፈጠር ቻለ?
"የሁላችንም መመለሻ ቀን ውድድሩ ከተጠናቀቀ ከሁለት ቀን በኋላ ነበር፤ ሆኖም የአንዱ ታዳጊ ተጫዋች የቅርብ ቤተሰብ ሰርግ ሀምሌ 12 ስለነበር ወላጆቹ ቶሎ ቢመጣልን አሉን፤ በእድሜው ምክንያት ብቻውን መላክ ስለማንችል እኔና ሁለት የአሰልጣኝ አባላት እንዲሁም ተጫዋቹን ጨምሮ አራት ሆነን ትኬታችንን አስተካክለን በፍፃሜው ቀን ቅዳሜ ሀምሌ 11/2018(ጁላይ 18/2026) ወደ አዲስ አበባ ተመለስን፤ ቀሪዎቹ 18ቱ ሰኞ ሀምሌ 13 ነበር የመመለሻ ቀናቸው፤ እኛ አዲስ አበባ ሳንደርስ ለትራንዚት በቆየንበት ኳታር ሆነን ግን ተጫዋቾቹ ቡድናችን ካረፈበት ትምህርት ቤት ሳያሳውቁ እንደወጡ ተነገረን"
ከዛ ምን አደረጋችሁ?
"ወዲያው ለአዘጋጆቹ አሳወቅናቸው፤ እነሱም ለመረጃው አመስግነውን ለሚመለከተው የፀጥታ አካል እንሳውቃለን አሉን፤ አዲስ አበባ ከደረስን በኋላ ድጋሚ አንዷ የቡድን መሪ ጋር ስደውል እንደማይመለሱ፥ ተጫዋቾቹንም ስዊዲን የሚኖሩ ቤተሰብና ዘመዶቻቸው እንደወሰዷቸው ነገረችን፤ ኢትዮጵያ ያሉ ወላጆችንም ጠየቅን፤ ልጆቹ ያሉበትን ቦታ ለመናገር ፈቃደኛ አልሆኑም፤ ይህንንም ለአዘጋጆቹ በድጋሚ አሳውቀናል፤ ከ10 ቀን በኋላ ዜናውን አወጡት"
ይህ እንዳይከሰት ቅድሚያ ዝግጅት አላደረጋችሁም?
"በደንብ አድርገናል፤ ውል አዘጋጅተን የሁሉንም ተጫዋቾች ወላጆች አስፈርመናል፤ ስዊዲን ከደረስን በኋላም የሁሉም ተጫዋቾች ፓስፖርት እኔ ጋር ነበር፤ ሆኖም እኔ ቀድሜ መመለስ ስለነበረብኝ ፓስፖርቱን ለቡድን መሪ ሰጠሁ፤ ተያይዘው ቀሩ፤ ውስጥ ውስጡን በደንብ ተዘጋጅተውበት ነበር"
ለመሆኑ ወጪያችሁን የሸፈነው ማነው?
"የተጫዋቾቹን የጉዞ ወጪ የቻሉት ወላጆቻቸው ናቸው"
ምን ያህል ከፈሉ?
" ለስልጠና፣ ለጉዞና ለተለያዩ አቅርቦቶች እያንዳንዳቸው 300ሺህ ብር ከፍለዋል፤ የተሻለ አቅም ያላቸው ደግሞ 400ሺህ ብር ከፍለው አግዘውናል"
ለምን 400ሺህ ብር?
"የመክፈል አቅም የሌላቸውን ሶስት ያህል ተጫዋቾችን ይዘን ሄደናል፤ የእነሱን ወጪ ደግሞ እኛና አቅም ያላቸው ወላጆች ሸፍነናል፤ ወላጆቹ ከ300ሺህ ብር በተጨማሪ 100ሺህ ብር እየጨመሩ 400ሺህ ብር እየከፈሉ አቅም የሌላቸው ተጫዋቾች እንዲሄዱ አግዘውናል"
ከተጫዋቾች በተጨማሪ ወላጆችስ ሄደዋል?
"አዎ ሁለት ተጫዋቾች ከእናቶቻቸው ጋር አብረው ወደ ስዊዲን ሄደዋል"
እና ተመለሱ?
"ሁለቱም ተጫዋቾችም ሆኑ እናቶቻቸው አልተመለሱም"
ተጓዥ ተጫዋቾች ከእግርኳስ ጋር ያላቸው ግንኙነትና ችሎታ ደካማ የሆኑ፥ የባለሀብትና የባለስልጣን ልጆች ናቸው ይባላል እውነት ነው?
"ፕሮጀክታችን በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንና በፊፋ ኮኔክት የተመዘገበ ነው፤ ሆኖም እድሜያቸው ከ16 አመት በታች ስለሆኑ ችሎታ ላይ ብቻ የተመሰረተ ምልመላ አናደርግም፤ ይህን መሰል አለም አቀፍ ውድድር ላይ ስንሳተፍ ደግሞ ቪዛ ለማግኘት አንዱ መስፈርት የወላጆቹ ኢኮኖሚያዊ አቅም ይታያል፤ ስለዚህ የባለሀብትም የባለስልጣንም ልጆች ይኖሩናል፤ ከቀሩት ውስጥ ግን የባለስልጣን ልጅ የለም"
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በተጫዋቾቹ መጥፋት አዝኛለሁ ሆኖም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት አይደሉም ብሎ መግለጫ አውጥቷል፤ ምን ትላለህ?
"እንዳልኩህ በራሳችን ጥረት ነው ተሳትፎውን ያገኘነው፤ ከብሄራዊ ቡድን ጋርም አይገናኝም፤ በተፈጠረው ነገር ዋነኛ ተጎጂዎችም እኛ ነን፤ ስማችን ላይ ትልቅ አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፤ በጣም አዝነናል"
በድጋሚ ለትብብርህ ላመስግንህና የመጨረሻ ጥያቄ ላንሳ፥ የቡድኑ ፎቶ ላይ አንድ ህፃን ልጅ ይታያል፤ ተጫዋች ነው?
"ኸረ አይደለም፤ የእኔ ልጅ ነው፤ ገና ስድስት አመቱ ነው፤ አብረን ሄደን አብረን ተመልሰናል"
★ ማስታወሻ፦ ከደብል ፓስ ፕሮጀክት በተጨማሪ በአሰልጣኝ እድሉ ደረጄ የሚመራው ኢዲዋይ እና ዳን አቢሲኒያ የተባሉ ቡድኖች በስዊዲን ጎቲያ ካፕ ተሳትፈዋል፤ እነሱም ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀን ምላሻቸውን እየጠበቅን ነው
(ታምሩ ዓለሙ)
Sponsored by
Surafel
11 days ago
(ዘ-ሐበሻ ሕይወት) ይህን ዘገባ ትናንት በቪዲዮ አቅርበነው ነበር፤ ብዙዎቻችሁ፣ 'ኢንተርኔት ፍጥነት በሌለባቸው አካባቢዎች ቪድዮ ለማየት ስለሚቸገሩ' በጽሑፍ ይቅረብልን ባላችሁን መሠረት እንደሚከተለው ቀርቧል | ወዳጅነት... ከለላና መሸሸጊያ ይሆናል ተብሎ ይታሰባል፤ ለዲዛይነር ቅድሳን ይርጋለም ግን ወዳጅነት የሞት ወጥመድ ሆኖ አረፈው። የ2026ቱ የ"ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ" የውበት ንግሥት የሩት ይርጋለም ታላቅ እህት የሆነችው ቅድሳን፣ በሞዴሊንግ ዓለም ውስጥ ስኬትን ከምትመኘውና ከእህቷ ጋርም የትምህርት ቤት ትውውቅ ከነበራት ቅድስት ሙሉቀን ጋር የጠበቀ ጓደኝነት ነበራት። ሆኖም ከዚህ ጓደኝነት ጀርባ፣ ጥልቅ የሆነ ምቀኝነት እና አደገኛ ሴራ ተሸሽጎ ነበር።
ሁሉም ነገር የተጀመረው አርብ ዕለት በተደረገ አንድ የስልክ ጥሪ ነው። ለአንድ ዓመት ያህል ተጠፋፍታ የነበረችው ቅድስት፣ የናፍቆት በሚመስል የጓደኝነት መንፈስ ለቅድሳን ደወለች። "አዲስ ኮንዶሚኒየም ተከራይቻለሁ፤ መጥተሽ ቤቴን እዪልኝ። ደግሞም የማገናኝሽ አዲስ የስራ እድል አለ" በማለት የጓደኛዋን ልብ አባበለች። በጓደኛዋ ላይ አንዳችም ክፋት ያልጠረጠረችው ቅድሳን፣ ሜክሲኮ አካባቢ ተገናኝተው አብረው ወደ ኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም አመሩ። ቅድሳን የጓደኛዋን አዲስ ሕይወት ለማየት በደስታ ስትጓዝ፣ እየሄደች ያለችው ግን ወደራሷ የሞት ቀጠሮ ነበር።
አዲሱ ቤት ደጃፍ ላይ ደርሰው ወደ ውስጥ ሲገቡ፣ የነበረው ወዳጃዊ ድባብ ቅጽበታዊ በሆነ ሽብር ተተካ። ቤት ውስጥ አድፍጦ ይጠብቅ የነበረው የቅድስት ፍቅረኛ ደሳለኝ፣ ቅድሳን ድምጿን አውጥታ እንኳ ርዳታ እንዳትጠራ አፍኖ አሰራት። ያመነቻት ጓደኛዋ እጅ ከፍንጅ ለሞት አሳልፋ ሰጠቻት።
አጋቾቹ ወዲያውኑ የሟች ቤተሰቦች ጋር በመደወል የሁለት ሚሊዮን ብር ቤዛ ጠየቁ። የቤተሰብ ልብ በጭንቀት እየመታ የድርድር ሀሳቦች ሲለዋወጡ፣ አጋቾቹ አንድ ዘግናኝ እውነት ተገነዘቡ። የጠየቁትን ገንዘብ ቢያገኙ እንኳ፣ ሟች በቅርበት ስለምታውቃቸው ነገ ሚስጥራቸውን አሳልፋ እንደምትሰጣቸው አሰቡ። ፍርሃት እና ምቀኝነት ያደነደነው ልባቸው፣ እዚያው አርብ ዕለት ጭካኔ የተሞላበት ውሳኔ ላይ ደረሰ። የቅድሳንን ሕይወት በአሰቃቂ ሁኔታ አጠፉ። አስከሬኗንም ማንም እንዳያገኘው በሚል እዚያው አካባቢ በተከራዩት ሌላ ተጨማሪ ቤት ውስጥ ደበቁት።
ይሁን እንጂ...የፈጸሙት ግፍ በጨለማ ሊቀበር አልቻለም። ፖሊስ ባደረገው አፋጣኝ እና የተቀናጀ ክትትል፣ ዋነኛ ተጠርጣሪዋ ቅድስት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ጎተራ አካባቢ በቁጥጥር ስር ዋለች። የወንጀሉ ተባባሪ የነበረው ደሳለኝ ደግሞ፣ ሁኔታው ሲከፋበት ለማምለጥ ሞክሮ አዳማ ከተማ ውስጥ ተደብቆ እያለ በፖሊስ መረብ ውስጥ ወደቀ። በአጠቃላይ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ስምንት ሰዎች ታሰሩ። ዋነኛ ተጠርጣሪዎቹም ወንጀሉን መፈጸማቸውን አምነው፣ እንዴት እንዳከናወኑት በቦታው ተገኝተው ለፖሊስ አሳይተዋል።
ይህ ክስተት የ2026ቷን የውበት ንግሥት ሩትን ብቻ ሳይሆን፣ መላውን ማኅበረሰብ በሐዘን እና በስጋት ውስጥ ጥሏል። ሩት በልብ ስብራት "ከጠላቴ እኔ እጠነቀቃለሁ፤ ከወዳጄ አንተ ጠብቀኝ" ብላ ያሰፈረችው መልእክት፣ የዚህን ትረካ አሳዛኝ ማጠቃለያ ይወክላል፦ ጠላት ፊቱን አውቆ ሲመጣ፣ ክህደት ግን በወዳጅ ፈገግታ ታጅቦ ይመጣል።
ሁሉም ነገር የተጀመረው አርብ ዕለት በተደረገ አንድ የስልክ ጥሪ ነው። ለአንድ ዓመት ያህል ተጠፋፍታ የነበረችው ቅድስት፣ የናፍቆት በሚመስል የጓደኝነት መንፈስ ለቅድሳን ደወለች። "አዲስ ኮንዶሚኒየም ተከራይቻለሁ፤ መጥተሽ ቤቴን እዪልኝ። ደግሞም የማገናኝሽ አዲስ የስራ እድል አለ" በማለት የጓደኛዋን ልብ አባበለች። በጓደኛዋ ላይ አንዳችም ክፋት ያልጠረጠረችው ቅድሳን፣ ሜክሲኮ አካባቢ ተገናኝተው አብረው ወደ ኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም አመሩ። ቅድሳን የጓደኛዋን አዲስ ሕይወት ለማየት በደስታ ስትጓዝ፣ እየሄደች ያለችው ግን ወደራሷ የሞት ቀጠሮ ነበር።
አዲሱ ቤት ደጃፍ ላይ ደርሰው ወደ ውስጥ ሲገቡ፣ የነበረው ወዳጃዊ ድባብ ቅጽበታዊ በሆነ ሽብር ተተካ። ቤት ውስጥ አድፍጦ ይጠብቅ የነበረው የቅድስት ፍቅረኛ ደሳለኝ፣ ቅድሳን ድምጿን አውጥታ እንኳ ርዳታ እንዳትጠራ አፍኖ አሰራት። ያመነቻት ጓደኛዋ እጅ ከፍንጅ ለሞት አሳልፋ ሰጠቻት።
አጋቾቹ ወዲያውኑ የሟች ቤተሰቦች ጋር በመደወል የሁለት ሚሊዮን ብር ቤዛ ጠየቁ። የቤተሰብ ልብ በጭንቀት እየመታ የድርድር ሀሳቦች ሲለዋወጡ፣ አጋቾቹ አንድ ዘግናኝ እውነት ተገነዘቡ። የጠየቁትን ገንዘብ ቢያገኙ እንኳ፣ ሟች በቅርበት ስለምታውቃቸው ነገ ሚስጥራቸውን አሳልፋ እንደምትሰጣቸው አሰቡ። ፍርሃት እና ምቀኝነት ያደነደነው ልባቸው፣ እዚያው አርብ ዕለት ጭካኔ የተሞላበት ውሳኔ ላይ ደረሰ። የቅድሳንን ሕይወት በአሰቃቂ ሁኔታ አጠፉ። አስከሬኗንም ማንም እንዳያገኘው በሚል እዚያው አካባቢ በተከራዩት ሌላ ተጨማሪ ቤት ውስጥ ደበቁት።
ይሁን እንጂ...የፈጸሙት ግፍ በጨለማ ሊቀበር አልቻለም። ፖሊስ ባደረገው አፋጣኝ እና የተቀናጀ ክትትል፣ ዋነኛ ተጠርጣሪዋ ቅድስት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ጎተራ አካባቢ በቁጥጥር ስር ዋለች። የወንጀሉ ተባባሪ የነበረው ደሳለኝ ደግሞ፣ ሁኔታው ሲከፋበት ለማምለጥ ሞክሮ አዳማ ከተማ ውስጥ ተደብቆ እያለ በፖሊስ መረብ ውስጥ ወደቀ። በአጠቃላይ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ስምንት ሰዎች ታሰሩ። ዋነኛ ተጠርጣሪዎቹም ወንጀሉን መፈጸማቸውን አምነው፣ እንዴት እንዳከናወኑት በቦታው ተገኝተው ለፖሊስ አሳይተዋል።
ይህ ክስተት የ2026ቷን የውበት ንግሥት ሩትን ብቻ ሳይሆን፣ መላውን ማኅበረሰብ በሐዘን እና በስጋት ውስጥ ጥሏል። ሩት በልብ ስብራት "ከጠላቴ እኔ እጠነቀቃለሁ፤ ከወዳጄ አንተ ጠብቀኝ" ብላ ያሰፈረችው መልእክት፣ የዚህን ትረካ አሳዛኝ ማጠቃለያ ይወክላል፦ ጠላት ፊቱን አውቆ ሲመጣ፣ ክህደት ግን በወዳጅ ፈገግታ ታጅቦ ይመጣል።
13 days ago
ቱሪዝም፦ የመደመር እሳቤ የተፈጥሮ ጸጋዎቻችንን ወደ ኢኮኖሚ ሞተርነት የለወጠበት ተጨባጭ ማሳያ
***************************
ኢትዮጵያ እጅግ አስደናቂ የታሪክ፣ የተፈጥሮ፣ የመልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ያላት ሀገር ብትሆንም፣ እነዚህን ጸጋዎች አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ሥልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ ለዘመናት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ሳያበረክቱ ቆይተዋል።
ነገር ግን ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህንን የአስተሳሰብ አጥር በመስበር፣ የሀገራችንን እውነተኛ አቅም ወደ መግለጥ ተሸጋግረዋል።
ይህ ስኬት የመጣው የመንግሥትን፣ የግሉን ዘርፍ፣ የማኅበረሰቡን እና የተፈጥሮን አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ከሚመራው የመደመር ፍልስፍና ነው። ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲወዱ እና እንዲኮሩባት የተደረገው ብሔራዊ ጥሪ ቱሪዝምን ከተለመደው የታሪክ ጥበቃ አልፎ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት አሸጋግሮታል።
በቱሪዝም ዘርፍ የታየው ይህ ሥር ነቀል ለውጥ የመጣው ታዲያ ፈጣን እና ፈጠራ በተሞላበት የፕሮጀክት አመራር የተመራ ሥልታዊ ለውጥ ነው። ይህ ጉዞ በ2011 ዓ.ም አዲስ አበባን ለማስዋብ ከተጀመረው እና እንጦጦ እንዲሁም ሸገር ፓርኮችን እውን ካደረገው "ገበታ ለሸገር" መርሐ ግብር ጅማሮውን አድርጓል።
የዚህ ፕሮጀክት መሳካት በ2012 ዓ.ም ልማቱን ወደ ክልሎች በማስፋፋት በጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻ የተፈጥሮ መዳረሻዎችን በከፍተኛ ጥራት ያለማውን "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክትን ወልዷል።
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ስምንት አዳዲስ መዳረሻዎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለማው "ገበታ ለትውልድ" መርሐ ግብር ሀገራዊ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየረ ይገኛል።
የእነዚህን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ መዳረሻዎች አስተዳደር ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ለተመረጡ ባለሀብቶች መሰጠቱ ደግሞ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ ሥልታዊ ድልድይ ሆኗል።
በእነዚህ መርሐ ግብሮች የተገነቡት ፕሮጀክቶች የመደመር እሳቤን በተግባር የሚያሳዩ ተጨባጭ የልማት ዕንቁዎች ናቸው።
በደቡብ ኢትዮጵያ የተመረቀው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋፋት እና ከአባያ እንዲሁም ጫሞ ሐይቆች ተፈጥሯዊ ውበት ጋር በመዋሃድ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
በተመሳሳይ በአማራ ክልል የተገነባው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት 13.3 ሔክታር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መገልገያዎችን እና የሔሊኮፕተር ማረፊያን ያካተተ ሲሆን፣ የሰሜኑን የሀገራችን የቱሪስት መስመር የሚያስተሳስር ወሳኝ ማዕከል ሆኗል።
በአፋር ክልል የተገነባው የኒዒን ሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ጋር ባለው ቅርበት የተፈጥሮ ፍል ውኃን እና ሐይቅን በማቀናጀት የቱሪዝም አቅምን እያጎላ ይገኛል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በበካ የቡና እርሻ አጠገብ ሙሉ በሙሉ ከአካባቢው የተገኙ የተፈጥሮ ቁሳቁሶችን በመጠቀም የተገነባ የዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ነው። በዚሁ ክልል የሚገኘው የሀላላ ኬላ ሪዞርትም በጊቤ ሦስት ሰው ሠራሽ ሐይቅ ዳርቻ የተገነባ ሌላው አስደናቂ ማሳያ ነው።
እነዚህ ታላላቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች በማክሮ ኢኮኖሚክስ ዕይታ የቱሪዝምን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በከፍተኛ ደረጃ የሚያባዙ ናቸው። ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ቁሳቁሶች እና በኢትዮጵያውያን አቅም መገንባታቸው በአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የሚፈጠረውን የግብይት ዝውውር በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል።
ይህ ስትራቴጂ ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ከያዘችው ግብ ጋር በቀጥታ የሚጣጣም ሲሆን፣ ዘንድሮ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ5.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የዚህ የመደመር ቀመር ተግባራዊ ስኬት ነው።
የገበታ መርሐ ግብሮች ከተለመደው የቢሮክራሲ አሠራር ወጥተው በፈጠራ የታገዘ የፕሮጀክት አመራርን በማሳየት፣ የኢትዮጵያን የተዳፈነ ጸጋ ወደ ተግባራዊ ሀብት በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ የበለጸገች ሀገርን ለማስረከብ የተጀመረው ጉዞ ስኬታማ ማሳያዎች ናቸው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #tourism #medemer #gebetainitiatives #economicgrowth #landoforigins
***************************
ኢትዮጵያ እጅግ አስደናቂ የታሪክ፣ የተፈጥሮ፣ የመልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ያላት ሀገር ብትሆንም፣ እነዚህን ጸጋዎች አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ሥልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ ለዘመናት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ሳያበረክቱ ቆይተዋል።
ነገር ግን ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህንን የአስተሳሰብ አጥር በመስበር፣ የሀገራችንን እውነተኛ አቅም ወደ መግለጥ ተሸጋግረዋል።
ይህ ስኬት የመጣው የመንግሥትን፣ የግሉን ዘርፍ፣ የማኅበረሰቡን እና የተፈጥሮን አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ከሚመራው የመደመር ፍልስፍና ነው። ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲወዱ እና እንዲኮሩባት የተደረገው ብሔራዊ ጥሪ ቱሪዝምን ከተለመደው የታሪክ ጥበቃ አልፎ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት አሸጋግሮታል።
በቱሪዝም ዘርፍ የታየው ይህ ሥር ነቀል ለውጥ የመጣው ታዲያ ፈጣን እና ፈጠራ በተሞላበት የፕሮጀክት አመራር የተመራ ሥልታዊ ለውጥ ነው። ይህ ጉዞ በ2011 ዓ.ም አዲስ አበባን ለማስዋብ ከተጀመረው እና እንጦጦ እንዲሁም ሸገር ፓርኮችን እውን ካደረገው "ገበታ ለሸገር" መርሐ ግብር ጅማሮውን አድርጓል።
የዚህ ፕሮጀክት መሳካት በ2012 ዓ.ም ልማቱን ወደ ክልሎች በማስፋፋት በጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻ የተፈጥሮ መዳረሻዎችን በከፍተኛ ጥራት ያለማውን "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክትን ወልዷል።
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ስምንት አዳዲስ መዳረሻዎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለማው "ገበታ ለትውልድ" መርሐ ግብር ሀገራዊ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየረ ይገኛል።
የእነዚህን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ መዳረሻዎች አስተዳደር ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ለተመረጡ ባለሀብቶች መሰጠቱ ደግሞ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ ሥልታዊ ድልድይ ሆኗል።
በእነዚህ መርሐ ግብሮች የተገነቡት ፕሮጀክቶች የመደመር እሳቤን በተግባር የሚያሳዩ ተጨባጭ የልማት ዕንቁዎች ናቸው።
በደቡብ ኢትዮጵያ የተመረቀው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋፋት እና ከአባያ እንዲሁም ጫሞ ሐይቆች ተፈጥሯዊ ውበት ጋር በመዋሃድ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
በተመሳሳይ በአማራ ክልል የተገነባው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት 13.3 ሔክታር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መገልገያዎችን እና የሔሊኮፕተር ማረፊያን ያካተተ ሲሆን፣ የሰሜኑን የሀገራችን የቱሪስት መስመር የሚያስተሳስር ወሳኝ ማዕከል ሆኗል።
በአፋር ክልል የተገነባው የኒዒን ሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ጋር ባለው ቅርበት የተፈጥሮ ፍል ውኃን እና ሐይቅን በማቀናጀት የቱሪዝም አቅምን እያጎላ ይገኛል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በበካ የቡና እርሻ አጠገብ ሙሉ በሙሉ ከአካባቢው የተገኙ የተፈጥሮ ቁሳቁሶችን በመጠቀም የተገነባ የዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ነው። በዚሁ ክልል የሚገኘው የሀላላ ኬላ ሪዞርትም በጊቤ ሦስት ሰው ሠራሽ ሐይቅ ዳርቻ የተገነባ ሌላው አስደናቂ ማሳያ ነው።
እነዚህ ታላላቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች በማክሮ ኢኮኖሚክስ ዕይታ የቱሪዝምን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በከፍተኛ ደረጃ የሚያባዙ ናቸው። ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ቁሳቁሶች እና በኢትዮጵያውያን አቅም መገንባታቸው በአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የሚፈጠረውን የግብይት ዝውውር በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል።
ይህ ስትራቴጂ ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ከያዘችው ግብ ጋር በቀጥታ የሚጣጣም ሲሆን፣ ዘንድሮ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ5.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የዚህ የመደመር ቀመር ተግባራዊ ስኬት ነው።
የገበታ መርሐ ግብሮች ከተለመደው የቢሮክራሲ አሠራር ወጥተው በፈጠራ የታገዘ የፕሮጀክት አመራርን በማሳየት፣ የኢትዮጵያን የተዳፈነ ጸጋ ወደ ተግባራዊ ሀብት በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ የበለጸገች ሀገርን ለማስረከብ የተጀመረው ጉዞ ስኬታማ ማሳያዎች ናቸው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #tourism #medemer #gebetainitiatives #economicgrowth #landoforigins
13 days ago
የሀዋሳው የቅዱስ ገብርኤል በዓል በድምቀት ተከበረ፤ ከንቲባው ለእንግዶች ጥሪ አቀረቡ
#fastmereja I በሀዋሳ ከተማ የዘንድሮው የቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በከፍተኛ ድምቀት፣ በሰላምና በተዋበ ሥነ ሥርዓት መከበሩን የከተማዋ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ገለጹ።
ከንቲባ ጥራቱ በየነ ለበዓሉ የታደሙትን ምዕመናንና እንግዶች እንኳን አደረሳችሁ ያሉ ሲሆን፣ ከሩቅና ከቅርብ የመጡ በርካታ እንግዶች በከተማዋ መገኘታቸው ለበዓሉ ልዩ ድምቀት መስጠቱን ገልጸዋል።
ከንቲባው አክለውም እንግዶች በዓሉ ካበቃ በኋላም ቢሆን ቆይታቸውን በማራዘም የሀዋሳ ሐይቅን፣ የከተማዋን ንጹሕ አየርና የሕዝቡን እንግዳ ተቀባይነት እየተለማመዱ መልካም ጊዜ እንዲያሳልፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም በዓሉ በሰላምና በውበት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቤተ ክርስቲያን አባቶች፣ የጸጥታ አካላት፣ የመንግሥት አመራሮች፣ ባለሀብቶች፣ የሆቴል ባለቤቶች፣ በጎ ፈቃደኞችና የመላው የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች የከበረ ምስጋናቸውን አስተላልፈዋል።
#fastmereja I በሀዋሳ ከተማ የዘንድሮው የቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በከፍተኛ ድምቀት፣ በሰላምና በተዋበ ሥነ ሥርዓት መከበሩን የከተማዋ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ገለጹ።
ከንቲባ ጥራቱ በየነ ለበዓሉ የታደሙትን ምዕመናንና እንግዶች እንኳን አደረሳችሁ ያሉ ሲሆን፣ ከሩቅና ከቅርብ የመጡ በርካታ እንግዶች በከተማዋ መገኘታቸው ለበዓሉ ልዩ ድምቀት መስጠቱን ገልጸዋል።
ከንቲባው አክለውም እንግዶች በዓሉ ካበቃ በኋላም ቢሆን ቆይታቸውን በማራዘም የሀዋሳ ሐይቅን፣ የከተማዋን ንጹሕ አየርና የሕዝቡን እንግዳ ተቀባይነት እየተለማመዱ መልካም ጊዜ እንዲያሳልፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም በዓሉ በሰላምና በውበት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቤተ ክርስቲያን አባቶች፣ የጸጥታ አካላት፣ የመንግሥት አመራሮች፣ ባለሀብቶች፣ የሆቴል ባለቤቶች፣ በጎ ፈቃደኞችና የመላው የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች የከበረ ምስጋናቸውን አስተላልፈዋል።
15 days ago
"ታሪክ ይፈርዳል ሕዝብ ይመሰክራል እውነት ለዘላለም ይኖራል!"
#ethiopia | እኔ ለኢትዮጵያ የተወለድሁ በኢትዮጵያ ያደግሁ ለኢትዮጵያም ሕይወቴን ለመስጠት በቃልኪዳን የቆምኩ ኩሩ ወታደር ነበርኩ ።
ወታደርነት ዩኒፎርም መልበስ ወይም መሣሪያ መታጠቅ ብቻ አይደለም ። ወታደርነት ማለት የሀገርን ክብር በነፍስ መጠበቅ የሕዝብን ተስፋ በደም ማቆየት የነፃነትን አደራ በትውልድ ላይ ማስቀጠል ነው።
ወታደር ማለት ሀገር ነው።
ሀገር ደግሞ በካርታ ላይ የተሳለ ድንበር ወይም ዝም ያለ መሬት አይደለችም።
ሀገር ማለት የአባቶች አደራ የእናቶች እንባ የጀግኖች መስዋዕትነት የሕፃናት ፈገግታ የወጣቶች ሕልም የአረጋውያን ተስፋ እና የመጪው ትውልድ እጣ ፈንታ ናት።
ሀገር ማለት
• የሕዝቧ ዘላቂ ሰላምና ደህንነት
• የሕፃናት ያልተቋረጠ የነፃነት ሳቅ
• የእናቶች የልብ እፎይታ
• የወጣቶች ብሩህ ተስፋ
• በነፃነት የሚተነፈስ አየርና በፍትሕ የሚገነባ ነገ ናት።
እነዚህን ሁሉ ክቡር እሴቶች በደሙና በሕይወቱ ዋጋ የሚጠብቀው ወታደር ነው። ለእያንዳንዱ የሰላም ሰከንድ የማይታይ መስዋዕትነት አለ ከእያንዳንዱ የነፃነት ቀን ጀርባም የብዙ ጀግኖች ደምና ታሪክ ተጽፎበታል።
ዛሬም ሀገሬ ኢትዮጵያ በጠራችኝ ጊዜ ሁሉ ከፊት የመቆም ግዴታዬን እየተወጣሁ እገኛለሁ። በብሔራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ስለ ሰላም ስለ አብሮነት ስለ ሀገራችን ቀጣይነት ስለ ፍትሕና ልማት ስለ ትውልድ የሚተርፍ አንድነት ከወገኖቼ ጋር በኃላፊነትና በቅንነት እየተመካከርኩ ነው።
ዛሬ ሁላችንም በታሪክ ፊት ቆመናል።
በዚህ ወሳኝ ወቅት የምንናገረው ቃል የምንወስነው ውሳኔ የምንፈፅመው ተግባር በዘመናት መዝገብ ላይ ይቀረፃል።
ስለዚህ ከልዩነታችን በላይ የሚያስተሳስረንን ሀገራችንን እናስቀድማለን ።
ከጊዜያዊ ክርክር በላይ ዘላቂ ሰላምን እንመርጣለን ከመከፋፈል ይልቅ መተባበርን እናከብራለን።
የሕዝብን ተስፋ ለማደናቀፍ የመግባባትን መንፈስ ለማዳከም የሚሞክሩ ድምፆች ሊኖሩ ይችላሉ
ነገር ግን እውነት ከአሉባልታ ይበልጣል አንድነት ከመከፋፈል ይበረታል የሕዝብ ፍቅር ከጥላቻ ይልቃል።
እኛ ኢትዮጵያውያን ነን።
የልዩነታችን ውበት አንድነታችንን አያጠፋም ይልቁን ያጎለብተዋል።
ሰላምን በጽናት ፍትሕን በብልህነት ሀገርን በፍቅር እንገነባለን።
ለኢትዮጵያ የሕይወት ቃልኪዳን
"ሀገሬ ኢትዮጵያ ሆይ!
ለአንቺ የማልከፍለው ዋጋ የማልሰጥሽ ጥረት የማልከብርሽ ክብር የለም።
በጠራሽኝ ጊዜ ሁሉ በየትኛውም ስፍራና በየትኛውም ዘመን ለነፃነትሽ ለሰላምሽ ለአንድነትሽ እና ለክብርሽ እቆማለሁ።
ይህ የፖለቲካ ቃል አይደለም ።
የሕይወቴ ቃልኪዳን ነው።
ይህ የዛሬ ውሳኔ ብቻ አይደለም ። ለመጪው ትውልድ የተቀመጠ አደራ ነው።
አሉባልታ ይጠፋል
ውሸት ይደበዝዛል
ጊዜ ያልፋል
ነገር ግን የታሪክ እውነት የሕዝብ ፍቅር የሀገር ክብር እና የጀግኖች መስዋዕትነት ለዘላለም ይኖራሉ ።
ታሪክ በቃላት አይገነባም በመስዋዕትነት ይጻፋል።
ሀገር በምኞት አትፀናም በአንድነት ትቆማለች።
ሕዝብ በፍርሃት አያድግም በተስፋ ያብባል።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ፍቅር በልጆቿ ጥረት በልጆቿ አንድነት ለዘላለም ፀንታ ትኑር !
ለሐገሬና ለሕዝቤ የተገባ የሕይወት ቃልኪዳን ።
አለባቸው ደሳለኝ አበሻ (ኢትዮጵያ)
#ethiopia | እኔ ለኢትዮጵያ የተወለድሁ በኢትዮጵያ ያደግሁ ለኢትዮጵያም ሕይወቴን ለመስጠት በቃልኪዳን የቆምኩ ኩሩ ወታደር ነበርኩ ።
ወታደርነት ዩኒፎርም መልበስ ወይም መሣሪያ መታጠቅ ብቻ አይደለም ። ወታደርነት ማለት የሀገርን ክብር በነፍስ መጠበቅ የሕዝብን ተስፋ በደም ማቆየት የነፃነትን አደራ በትውልድ ላይ ማስቀጠል ነው።
ወታደር ማለት ሀገር ነው።
ሀገር ደግሞ በካርታ ላይ የተሳለ ድንበር ወይም ዝም ያለ መሬት አይደለችም።
ሀገር ማለት የአባቶች አደራ የእናቶች እንባ የጀግኖች መስዋዕትነት የሕፃናት ፈገግታ የወጣቶች ሕልም የአረጋውያን ተስፋ እና የመጪው ትውልድ እጣ ፈንታ ናት።
ሀገር ማለት
• የሕዝቧ ዘላቂ ሰላምና ደህንነት
• የሕፃናት ያልተቋረጠ የነፃነት ሳቅ
• የእናቶች የልብ እፎይታ
• የወጣቶች ብሩህ ተስፋ
• በነፃነት የሚተነፈስ አየርና በፍትሕ የሚገነባ ነገ ናት።
እነዚህን ሁሉ ክቡር እሴቶች በደሙና በሕይወቱ ዋጋ የሚጠብቀው ወታደር ነው። ለእያንዳንዱ የሰላም ሰከንድ የማይታይ መስዋዕትነት አለ ከእያንዳንዱ የነፃነት ቀን ጀርባም የብዙ ጀግኖች ደምና ታሪክ ተጽፎበታል።
ዛሬም ሀገሬ ኢትዮጵያ በጠራችኝ ጊዜ ሁሉ ከፊት የመቆም ግዴታዬን እየተወጣሁ እገኛለሁ። በብሔራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ስለ ሰላም ስለ አብሮነት ስለ ሀገራችን ቀጣይነት ስለ ፍትሕና ልማት ስለ ትውልድ የሚተርፍ አንድነት ከወገኖቼ ጋር በኃላፊነትና በቅንነት እየተመካከርኩ ነው።
ዛሬ ሁላችንም በታሪክ ፊት ቆመናል።
በዚህ ወሳኝ ወቅት የምንናገረው ቃል የምንወስነው ውሳኔ የምንፈፅመው ተግባር በዘመናት መዝገብ ላይ ይቀረፃል።
ስለዚህ ከልዩነታችን በላይ የሚያስተሳስረንን ሀገራችንን እናስቀድማለን ።
ከጊዜያዊ ክርክር በላይ ዘላቂ ሰላምን እንመርጣለን ከመከፋፈል ይልቅ መተባበርን እናከብራለን።
የሕዝብን ተስፋ ለማደናቀፍ የመግባባትን መንፈስ ለማዳከም የሚሞክሩ ድምፆች ሊኖሩ ይችላሉ
ነገር ግን እውነት ከአሉባልታ ይበልጣል አንድነት ከመከፋፈል ይበረታል የሕዝብ ፍቅር ከጥላቻ ይልቃል።
እኛ ኢትዮጵያውያን ነን።
የልዩነታችን ውበት አንድነታችንን አያጠፋም ይልቁን ያጎለብተዋል።
ሰላምን በጽናት ፍትሕን በብልህነት ሀገርን በፍቅር እንገነባለን።
ለኢትዮጵያ የሕይወት ቃልኪዳን
"ሀገሬ ኢትዮጵያ ሆይ!
ለአንቺ የማልከፍለው ዋጋ የማልሰጥሽ ጥረት የማልከብርሽ ክብር የለም።
በጠራሽኝ ጊዜ ሁሉ በየትኛውም ስፍራና በየትኛውም ዘመን ለነፃነትሽ ለሰላምሽ ለአንድነትሽ እና ለክብርሽ እቆማለሁ።
ይህ የፖለቲካ ቃል አይደለም ።
የሕይወቴ ቃልኪዳን ነው።
ይህ የዛሬ ውሳኔ ብቻ አይደለም ። ለመጪው ትውልድ የተቀመጠ አደራ ነው።
አሉባልታ ይጠፋል
ውሸት ይደበዝዛል
ጊዜ ያልፋል
ነገር ግን የታሪክ እውነት የሕዝብ ፍቅር የሀገር ክብር እና የጀግኖች መስዋዕትነት ለዘላለም ይኖራሉ ።
ታሪክ በቃላት አይገነባም በመስዋዕትነት ይጻፋል።
ሀገር በምኞት አትፀናም በአንድነት ትቆማለች።
ሕዝብ በፍርሃት አያድግም በተስፋ ያብባል።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ፍቅር በልጆቿ ጥረት በልጆቿ አንድነት ለዘላለም ፀንታ ትኑር !
ለሐገሬና ለሕዝቤ የተገባ የሕይወት ቃልኪዳን ።
አለባቸው ደሳለኝ አበሻ (ኢትዮጵያ)
18 days ago
ከአየር ንብረት ጥበቃ እስከ ዘርፈ ብዙ የማህበረሰባዊ ኑሮ መሻሻል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የኢትዮያን የደን ሽፋን በከፍተኛ መጠን እንዲጨምር አስችሏል፡፡ በዚህም የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳቱን ለመቀነስና ብሎም ለመቆጣጠር ከማስቻሉ ባለፈ ለምግብነት የሚውሉ የተለያዩ የፍራፍሬ ችግኞች በመትከል የአርሶ አደሩ ገቢ እንዲያድግ ሚናው ከፍተኛ ነው፡፡
የደን ሽፋን መጨመር አርሶ አደሩ ለሚያካሂደው የንብ ማነብ ተግባር ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ በማር ምርት ከአፍሪካ መሪ ስትሆን በዓለም ደረጃ ደግሞ ካ አስር ሀገራት አንዷ መሆኗን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የሀገራችንን የማር ምርት በብዛትም በጥራትም እንዲጨምርና ከዘርፉ እንድትጠቀም ያግዛል፡፡
በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከሚተከሉ ችግኞች ውስጥ የእንስሳት መኖ ከፍኛውን ድርሻ ይወስዳል፡፡ ይህ ደግሞ በእስሳት እርባታ ረገድ ምርትና ምርታማነትን እንዲጨምር ቀጥተኛ ሚና እየተጫወተ ነው፡፡ ለእንስሳት በቂ የመኖ አቅርቦት ስለሚኖር የሚሰጡት የወተት እና ስጋ ምርቶች መጠንና ጥራት እንዲጨምር ዓይነተኛ ሚና ይኖረዋል፡፡ በዚህም የአርብቶ አደሩን እና የአርሶ አደሩን ገቢ እንዲያድግ እያገዘ ነው፡፡
የአርሶ አደሩን እና አርብቶ አደሩን የምግብ ዋስትና ከማረጋገጥ አልፎ ምርቱን ለገበያ ማቅረብ የሚችልበትን እድል ከፍቷል፡፡ አርሶ አደሩ የአፈርን ለምነት አስጠብቆ ማቆየት መቻሉ የሚዘሩት የሰብል ምርቶች የበለጠ ምርታማ እንዲሆኑም ያግዛል፡፡
በየአካባቢው በችግኝ ማፍላት እንዲሁም በመንከባከብ ሂደት ተደራጅተው መስራት እንዲችሉ የስራ ዕድል በመፍጠር ራሳቸውንና ቤተሰባቸውን ማስተዳደር እንዲችሉ በር የከፈተ ነው፡፡
ለምግብነት የሚውሉ ምርቶች በተጨማሪ፣ ለመድኃኒትነትና ለተለያዩ ተግባራት የሚስፈልጉ ግብዓቶችን ማግኘት በማስቻሉ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመቀነስ በራስ ምርት የመጠቀም አቅምን እና ልምድን ያሳድጋል ፡፡
በአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ከተተከሉ የችግኝ ዓይነቶች ውስጥ አካባቢን ለማስዋብ የሚያገለግሉ ዕፅዋትም ይገኙበታል፡፡ ዕፅዋቱ የአካባቢ ውበትን ከመጨመር ባሻገር ለዜጎች ሳቢ፣ ጤናማና ነፋሻ ከባቢን ይፈጥራል፡፡
ኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ከአየር ንብረት ለውጥ መግቻነት ባለፈ አረንጓዴ ዲፕሎማሲ እያካሄደችበት ትገኛለች፡፡ የአየር ንብረት ለውጥን ለመታገልና ለማስቆም ከውጭ እርዳታ ከመጠበቅ ይልቅ በራስ አቅም ተግባራዊ መፍተሄ መስራትን በአብነት ያሳየችበትና የዓለምን ቀልብ የሳበችበት ሥራ ሆኗል፡፡
ይህ ደግሞ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትኩረት እንድታገኝ በማድረግ የዲፕሎማሲ አቅሟን አሳይቷል፡፡ ይህ በተግባር የታዬ ጥረቷ ባለፈው መስከረም ወር ሁለተኛውን የአፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ማዘጋጀቷ እና የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን (ኮፕ32) ለማዘጋጀት እንድትመረጥም አስችሏታል፡፡
በአረንጓዴ አሻራ ዙሪያ ማህበረሰቡ ያለውን መረዳት አሳድጓል፣ ያልተከሉት አይበቅልምና ለትውልድ መትከል የሚገባውን ነገር በሚገባ ተገንዝቧል፡፡
የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በመንግስትና በማህበረሰቡ ትብብር የሚተገበር እና ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ቀጥሎ ሁለተኛው ታላቅ የህዝብ ንቅናቄ የታየበት ብሔራዊ ፕሮጀክት ነው፡፡
ኢትዮጵያ ለነገ ትውልድ የሚሻገር ጥሪት፣ የራስን ችግር በራስ አቅም የመፍታት ልምድን እንዲሁም ኢኮኖሚዋ የጠነከረ ሀገርን ለትውልዱ እየተከለች ትገኛለች፡፡
በቤተልሔም ግርማ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የኢትዮያን የደን ሽፋን በከፍተኛ መጠን እንዲጨምር አስችሏል፡፡ በዚህም የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳቱን ለመቀነስና ብሎም ለመቆጣጠር ከማስቻሉ ባለፈ ለምግብነት የሚውሉ የተለያዩ የፍራፍሬ ችግኞች በመትከል የአርሶ አደሩ ገቢ እንዲያድግ ሚናው ከፍተኛ ነው፡፡
የደን ሽፋን መጨመር አርሶ አደሩ ለሚያካሂደው የንብ ማነብ ተግባር ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ በማር ምርት ከአፍሪካ መሪ ስትሆን በዓለም ደረጃ ደግሞ ካ አስር ሀገራት አንዷ መሆኗን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የሀገራችንን የማር ምርት በብዛትም በጥራትም እንዲጨምርና ከዘርፉ እንድትጠቀም ያግዛል፡፡
በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከሚተከሉ ችግኞች ውስጥ የእንስሳት መኖ ከፍኛውን ድርሻ ይወስዳል፡፡ ይህ ደግሞ በእስሳት እርባታ ረገድ ምርትና ምርታማነትን እንዲጨምር ቀጥተኛ ሚና እየተጫወተ ነው፡፡ ለእንስሳት በቂ የመኖ አቅርቦት ስለሚኖር የሚሰጡት የወተት እና ስጋ ምርቶች መጠንና ጥራት እንዲጨምር ዓይነተኛ ሚና ይኖረዋል፡፡ በዚህም የአርብቶ አደሩን እና የአርሶ አደሩን ገቢ እንዲያድግ እያገዘ ነው፡፡
የአርሶ አደሩን እና አርብቶ አደሩን የምግብ ዋስትና ከማረጋገጥ አልፎ ምርቱን ለገበያ ማቅረብ የሚችልበትን እድል ከፍቷል፡፡ አርሶ አደሩ የአፈርን ለምነት አስጠብቆ ማቆየት መቻሉ የሚዘሩት የሰብል ምርቶች የበለጠ ምርታማ እንዲሆኑም ያግዛል፡፡
በየአካባቢው በችግኝ ማፍላት እንዲሁም በመንከባከብ ሂደት ተደራጅተው መስራት እንዲችሉ የስራ ዕድል በመፍጠር ራሳቸውንና ቤተሰባቸውን ማስተዳደር እንዲችሉ በር የከፈተ ነው፡፡
ለምግብነት የሚውሉ ምርቶች በተጨማሪ፣ ለመድኃኒትነትና ለተለያዩ ተግባራት የሚስፈልጉ ግብዓቶችን ማግኘት በማስቻሉ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመቀነስ በራስ ምርት የመጠቀም አቅምን እና ልምድን ያሳድጋል ፡፡
በአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ከተተከሉ የችግኝ ዓይነቶች ውስጥ አካባቢን ለማስዋብ የሚያገለግሉ ዕፅዋትም ይገኙበታል፡፡ ዕፅዋቱ የአካባቢ ውበትን ከመጨመር ባሻገር ለዜጎች ሳቢ፣ ጤናማና ነፋሻ ከባቢን ይፈጥራል፡፡
ኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ከአየር ንብረት ለውጥ መግቻነት ባለፈ አረንጓዴ ዲፕሎማሲ እያካሄደችበት ትገኛለች፡፡ የአየር ንብረት ለውጥን ለመታገልና ለማስቆም ከውጭ እርዳታ ከመጠበቅ ይልቅ በራስ አቅም ተግባራዊ መፍተሄ መስራትን በአብነት ያሳየችበትና የዓለምን ቀልብ የሳበችበት ሥራ ሆኗል፡፡
ይህ ደግሞ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትኩረት እንድታገኝ በማድረግ የዲፕሎማሲ አቅሟን አሳይቷል፡፡ ይህ በተግባር የታዬ ጥረቷ ባለፈው መስከረም ወር ሁለተኛውን የአፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ማዘጋጀቷ እና የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን (ኮፕ32) ለማዘጋጀት እንድትመረጥም አስችሏታል፡፡
በአረንጓዴ አሻራ ዙሪያ ማህበረሰቡ ያለውን መረዳት አሳድጓል፣ ያልተከሉት አይበቅልምና ለትውልድ መትከል የሚገባውን ነገር በሚገባ ተገንዝቧል፡፡
የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በመንግስትና በማህበረሰቡ ትብብር የሚተገበር እና ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ቀጥሎ ሁለተኛው ታላቅ የህዝብ ንቅናቄ የታየበት ብሔራዊ ፕሮጀክት ነው፡፡
ኢትዮጵያ ለነገ ትውልድ የሚሻገር ጥሪት፣ የራስን ችግር በራስ አቅም የመፍታት ልምድን እንዲሁም ኢኮኖሚዋ የጠነከረ ሀገርን ለትውልዱ እየተከለች ትገኛለች፡፡
በቤተልሔም ግርማ
Sponsored by
Surafel
18 days ago
የአቤን አንጀት የምታርሰው ሙዚቃ
#ethiopia | ሁለገቡ የጥበብ ሰው አበበ ብርሃኔ ግጥምና ዜማቸው በሌሎች ከተሰሩ የሙዚቃ ስራዎች መካከል የሚወደው አንድ ሙዚቃ አለ።
አቤ እጅግ ከሚወዳቸው የሙዚቃ ስራዎች መካከል የቴዎድሮስ ታደሰን "ሰርካለም" የተሰኘው ሙዚቃ ሙዚቃ እንደሆነ በአንድ ወቅት ከጋዜጠኛ ሔኖክ ወ/ገብርኤል ጋር በሙዚቀኞች ብፌ ፕሮግራም ላይ በነበረው ቆይታ ተናግሮ ነበር።
ይህ ሙዚቃ ለአቤ ሁሉ ነገሩ ነው።
የጥበብ ሰው አበበ ብርሃኔ የቴዎድሮስ ታደሰን "ሰርካለም" ሲያዳምጥ ልክ በውስጡ የተደበቀ በቃላት ሊገለጽ የማይችል ጥልቅ ስሜት የሚቀሰቀስበት ይመስላል።
አበበ ብርሃኔ በሙዚቃ ዓለም ውስጥ ከ800 በላይ የግጥምና የዜማ ስራዎች የሰራ ታላቅ የጥበብ ሰው ነው።
በይልማ ገ/አብ እና በዜማ ደራሲው አበበ መለሰ የተሰራው ይህ ሰርካለም ሙዚቃ ስራ ግን ለአበበ ብርሀኔ ቀዳሚ የሙዚቃ ምርጫ ነው።
የቴዎድሮስ ታደሰን "ሰርካለም" ሲሰማ ምርጫው መሆኑን ከመመስከር ወደ ኋላ አይልም።
ለእርሱ ይህ ሙዚቃ ከአድማጭነት አልፎ የህይወት አጋሩ ሆኗል።
አበበ ለዚህ ሙዚቃ ያለው ክብር እንደ ተራ አድናቂ አይደለም።
ሙዚቃው ሲጀምር አበበ ወደ ትዝታው ጥግ ይጓዛል።
"ሰርካለም" ለእርሱ እንደ አንድ ታሪካዊ መጽሐፍ ገጾች ያለፉትን ጣፋጭና መራራ የህይወት ምዕራፎች ሁሉ እያገላበጠ የሚያስታውሰው ነው።
የሙዚቃው ዜማና የቴዎድሮስ ታደሰ ድምፅ በአበበ ልብ ውስጥ ልዩ የሆነ የመረጋጋት ስሜት ይፈጥራል የአንጀቱ መታረሻም ይኸው ነው።
"ሰርካለም" የጥበብ ጥግ ነው። በሙዚቃው ውስጥ የሚሰማው የፍቅር የናፍቆትና የህይወት ትርጉም ከአበበ የጥበብ እይታ ጋር ይዋሃዳል።
አበበ በግርምት ሲናገር እንዲህ ይላል
እንዴት እንዲህ አይነት ሙዚቃ ይሰራል የሚል።
የግጥሙ ጥልቀት የዜማው ጥራት እና ውበት ይደንቀኛልም ይላል።
"ሰርካለም" ለእርሱ የትላንት ናፍቆቱ የዛሬ ኩራቱ እና የነገ ተስፋው የሆነ ሙዚቃ ይመስላል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ኢትዮጵያሙዚቃሰርካለም #አበበብርሀኔቴዎድሮስታደሰ #ይልማገብረአብአበበመለሰ
#ethiopia | ሁለገቡ የጥበብ ሰው አበበ ብርሃኔ ግጥምና ዜማቸው በሌሎች ከተሰሩ የሙዚቃ ስራዎች መካከል የሚወደው አንድ ሙዚቃ አለ።
አቤ እጅግ ከሚወዳቸው የሙዚቃ ስራዎች መካከል የቴዎድሮስ ታደሰን "ሰርካለም" የተሰኘው ሙዚቃ ሙዚቃ እንደሆነ በአንድ ወቅት ከጋዜጠኛ ሔኖክ ወ/ገብርኤል ጋር በሙዚቀኞች ብፌ ፕሮግራም ላይ በነበረው ቆይታ ተናግሮ ነበር።
ይህ ሙዚቃ ለአቤ ሁሉ ነገሩ ነው።
የጥበብ ሰው አበበ ብርሃኔ የቴዎድሮስ ታደሰን "ሰርካለም" ሲያዳምጥ ልክ በውስጡ የተደበቀ በቃላት ሊገለጽ የማይችል ጥልቅ ስሜት የሚቀሰቀስበት ይመስላል።
አበበ ብርሃኔ በሙዚቃ ዓለም ውስጥ ከ800 በላይ የግጥምና የዜማ ስራዎች የሰራ ታላቅ የጥበብ ሰው ነው።
በይልማ ገ/አብ እና በዜማ ደራሲው አበበ መለሰ የተሰራው ይህ ሰርካለም ሙዚቃ ስራ ግን ለአበበ ብርሀኔ ቀዳሚ የሙዚቃ ምርጫ ነው።
የቴዎድሮስ ታደሰን "ሰርካለም" ሲሰማ ምርጫው መሆኑን ከመመስከር ወደ ኋላ አይልም።
ለእርሱ ይህ ሙዚቃ ከአድማጭነት አልፎ የህይወት አጋሩ ሆኗል።
አበበ ለዚህ ሙዚቃ ያለው ክብር እንደ ተራ አድናቂ አይደለም።
ሙዚቃው ሲጀምር አበበ ወደ ትዝታው ጥግ ይጓዛል።
"ሰርካለም" ለእርሱ እንደ አንድ ታሪካዊ መጽሐፍ ገጾች ያለፉትን ጣፋጭና መራራ የህይወት ምዕራፎች ሁሉ እያገላበጠ የሚያስታውሰው ነው።
የሙዚቃው ዜማና የቴዎድሮስ ታደሰ ድምፅ በአበበ ልብ ውስጥ ልዩ የሆነ የመረጋጋት ስሜት ይፈጥራል የአንጀቱ መታረሻም ይኸው ነው።
"ሰርካለም" የጥበብ ጥግ ነው። በሙዚቃው ውስጥ የሚሰማው የፍቅር የናፍቆትና የህይወት ትርጉም ከአበበ የጥበብ እይታ ጋር ይዋሃዳል።
አበበ በግርምት ሲናገር እንዲህ ይላል
እንዴት እንዲህ አይነት ሙዚቃ ይሰራል የሚል።
የግጥሙ ጥልቀት የዜማው ጥራት እና ውበት ይደንቀኛልም ይላል።
"ሰርካለም" ለእርሱ የትላንት ናፍቆቱ የዛሬ ኩራቱ እና የነገ ተስፋው የሆነ ሙዚቃ ይመስላል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ኢትዮጵያሙዚቃሰርካለም #አበበብርሀኔቴዎድሮስታደሰ #ይልማገብረአብአበበመለሰ
Comments