3 days ago
የውኃ ሉዓላዊነታችን በተግባር፡ ከ18 ዓመታት የእንቅልፍ ዘመን የነቃው የመገጭ ግድብ
****************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ በአማራ ክልል እየተከናወኑ ያሉ ታላላቅ የልማት ፕሮጀክቶችን በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ከእነዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች መካከል የጎንደር ከተማ ነዋሪዎችን የረዥም ዘመን የመጠጥ ውኃ ጥያቄ የሚመልሰው እና ሰፊ የመስኖ ልማት አቅም ያለው የመገጭ ግድብ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል፡፡
ግንባታው በ2001 ዓ.ም. የተጀመረው ይህ ግድብ፣ ላለፉት 18 ዓመታት የመልካም አስተዳደር እና የፕሮጀክት አመራር ድክመት ተጓትቶ ቆይቷል፡፡ ይሁን እንጂ በ2017 በጀት ዓመት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ቀጥተኛ አመራር፣ አፈጻጸሙ ዝቅተኛ የነበረው ተቋራጭ ከፕሮጀክቱ እንዲወጣ ተደርጎ ሥራው ለሀገር በቀል ተቋራጭ ተሰጥቷል፡፡
የውጭ ከፍተኛ ባለሙያዎች ተጋብዘው የመሬት መንሸራተት ችግሩ በጥናት እንዲፈታ መደረጉ፣ እንዲሁም ሥራው በቀን እና በሌሊት ፈረቃ እንዲከናወን መወሰኑ ፕሮጀክቱን ከእንቅልፉ ቀስቅሶ ወደ ጤናማ እና ፈጣን የአፈጻጸም ምዕራፍ አሸጋግሮታል፡፡
በዚህም የግንባታው ወሳኝ ምዕራፍ የሆነው የወንዝ ቅልበሳ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በቅርቡ ለፍሬ እንደሚበቃ ይጠበቃል፡፡
የመገጭ ግድብ ከግንባታ ባለፈ የኢትዮጵያውያን የልማት ፅናት ማሳያ ነው፡፡ አጠቃላይ የውኃ መያዝ አቅሙ 185 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 116 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር የሚሆነው ለመስኖ ልማት የሚውል ነው፡፡
ይህም 17 ሺህ ሔክታር መሬትን በመስኖ በማልማት የጎንደር ከተማን እንዲሁም የምሥራቅ እና የምዕራብ ደምቢያ አካባቢ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡
ክልሉ ያለውን ሰፊ የውኃ እና የመሬት ሀብት አቀናጅቶ ለመጠቀም እየተገነቡ ካሉ ሰፋፊ የመስኖ አውታሮች አንዱ የሆነው ይህ ፕሮጀክት፣ የሀገራችን የግብርና ትራንስፎርሜሽን እና የምግብ ዋስትና ራዕይ በጉልህ የሚያሳካ የዘመን ትሩፋት ነው፡፡
ይህ የኢትዮጵያ የማይቆም የልማት እርምጃ እንደተለመደው የግብፅ ሚዲያዎችን ሰላም ነስቷል፡፡
የመገጭ ግድብ በጣና ሐይቅ ገባር ወንዝ ላይ የሚገነባ መካከለኛ ፕሮጀክት ቢሆንም፣ የግብፅ ሚዲያዎች ፕሮጀክቱን በተመለከተ ሰሞኑን እያስተጋቡት ያለው ጩኸት ሀገሪቱ ከያዘችው የቆየ እና ራስ ወዳድ የውኃ ፖሊሲ የሚመነጭ ነው፡፡
ግብፅ ኢትዮጵያ የውኃ ሀብቷን እንዳትጠቀም የማስፈራራት ፖሊሲን ብትከተልም፣ ኢትዮጵያ ግን ታላቁን የሕዳሴ ግድብ አጠናቅቃ ልማቷን የሚያፋጥኑ እንደ መገጭ ያሉ ግድቦችን መቀጠ "ኢትዮጵያ አትጨበጥም" የሚል ድንጋጤ ፈጥሮባቸዋል፡፡
ግብፅ አሁንም ጊዜ ያለፈባቸውን የቅኝ ግዛት ውሎች እያነሳች የትኛውም የኢትዮጵያ ልማት ግብርናዋን እንደሚጎዳ በማስመሰል ከእውነት የራቀ ኢ-ፍትሐዊ ትርክት ታራምዳለች፡፡
ኢትዮጵያ ግን ፍትሐዊና ምክንያታዊ የውኃ አጠቃቀም መርህን (CFA) በመከተል ሕዝቧን ለመመገብ የገዛ ሀብቷን የማልማት ተፈጥሯዊና ሕጋዊ መብቷን እያስከበረች ትገኛለች፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ መገጭ ባሉ የኢትዮጵያ ደጋማ ቦታዎች ግድብ መሥራት የውኃ ትነትን እጅግ የሚቀንስ መሆኑ የኢትዮጵያ ልማት ማንንም የማይጎዳ ለመሆኑ ሳይንሳዊ ማረጋገጫ ነው፡፡
እውነታው ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ምዕራፍ ከትላንቱ በእጅጉ የተለየ መሆኑ ነው፡፡ ሀገራችን የዜጎቿን ሕይወት ለመለወጥ እና ከድህነት ለመውጣት የምታደርገውን የልማት ጉዞ በማንኛውም የውጭ ኃይል እጅ ጥምዘዛ የማታቆምበት ታሪካዊ ከፍታ ላይ ትገኛለች፡፡
የመገጭ ግድብም ሆነ ሌሎች በሀገራችን እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶች የዚሁ ሉዓላዊ መብት አካል ናቸው፡፡
ማንም ይጩህ ማን፣ ኢትዮጵያ በራሷ ሀብት፣ በራሷ አቅም እና በራሷ ጊዜ የጀመረቻቸውን የልማት ሥራዎች ከዳር በማድረስ ታሪኳን በአዲስ መልክ መጻፏን አጠናክራ ትቀጥላለች፡፡
መንግሥትም በቀጣይ የመገጭ ግድብ ቀሪ ሥራዎችን በተያዘላቸው ጊዜ በማጠናቀቅ፣ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራዎችን በማጠናከር እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የዲፕሎማሲ ሥራውን በማስፋት የኢትዮጵያን ብልጽግና ያረጋግጣል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #megechdam #nile #development #amhararegion
****************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ በአማራ ክልል እየተከናወኑ ያሉ ታላላቅ የልማት ፕሮጀክቶችን በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ከእነዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች መካከል የጎንደር ከተማ ነዋሪዎችን የረዥም ዘመን የመጠጥ ውኃ ጥያቄ የሚመልሰው እና ሰፊ የመስኖ ልማት አቅም ያለው የመገጭ ግድብ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል፡፡
ግንባታው በ2001 ዓ.ም. የተጀመረው ይህ ግድብ፣ ላለፉት 18 ዓመታት የመልካም አስተዳደር እና የፕሮጀክት አመራር ድክመት ተጓትቶ ቆይቷል፡፡ ይሁን እንጂ በ2017 በጀት ዓመት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ቀጥተኛ አመራር፣ አፈጻጸሙ ዝቅተኛ የነበረው ተቋራጭ ከፕሮጀክቱ እንዲወጣ ተደርጎ ሥራው ለሀገር በቀል ተቋራጭ ተሰጥቷል፡፡
የውጭ ከፍተኛ ባለሙያዎች ተጋብዘው የመሬት መንሸራተት ችግሩ በጥናት እንዲፈታ መደረጉ፣ እንዲሁም ሥራው በቀን እና በሌሊት ፈረቃ እንዲከናወን መወሰኑ ፕሮጀክቱን ከእንቅልፉ ቀስቅሶ ወደ ጤናማ እና ፈጣን የአፈጻጸም ምዕራፍ አሸጋግሮታል፡፡
በዚህም የግንባታው ወሳኝ ምዕራፍ የሆነው የወንዝ ቅልበሳ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በቅርቡ ለፍሬ እንደሚበቃ ይጠበቃል፡፡
የመገጭ ግድብ ከግንባታ ባለፈ የኢትዮጵያውያን የልማት ፅናት ማሳያ ነው፡፡ አጠቃላይ የውኃ መያዝ አቅሙ 185 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 116 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር የሚሆነው ለመስኖ ልማት የሚውል ነው፡፡
ይህም 17 ሺህ ሔክታር መሬትን በመስኖ በማልማት የጎንደር ከተማን እንዲሁም የምሥራቅ እና የምዕራብ ደምቢያ አካባቢ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡
ክልሉ ያለውን ሰፊ የውኃ እና የመሬት ሀብት አቀናጅቶ ለመጠቀም እየተገነቡ ካሉ ሰፋፊ የመስኖ አውታሮች አንዱ የሆነው ይህ ፕሮጀክት፣ የሀገራችን የግብርና ትራንስፎርሜሽን እና የምግብ ዋስትና ራዕይ በጉልህ የሚያሳካ የዘመን ትሩፋት ነው፡፡
ይህ የኢትዮጵያ የማይቆም የልማት እርምጃ እንደተለመደው የግብፅ ሚዲያዎችን ሰላም ነስቷል፡፡
የመገጭ ግድብ በጣና ሐይቅ ገባር ወንዝ ላይ የሚገነባ መካከለኛ ፕሮጀክት ቢሆንም፣ የግብፅ ሚዲያዎች ፕሮጀክቱን በተመለከተ ሰሞኑን እያስተጋቡት ያለው ጩኸት ሀገሪቱ ከያዘችው የቆየ እና ራስ ወዳድ የውኃ ፖሊሲ የሚመነጭ ነው፡፡
ግብፅ ኢትዮጵያ የውኃ ሀብቷን እንዳትጠቀም የማስፈራራት ፖሊሲን ብትከተልም፣ ኢትዮጵያ ግን ታላቁን የሕዳሴ ግድብ አጠናቅቃ ልማቷን የሚያፋጥኑ እንደ መገጭ ያሉ ግድቦችን መቀጠ "ኢትዮጵያ አትጨበጥም" የሚል ድንጋጤ ፈጥሮባቸዋል፡፡
ግብፅ አሁንም ጊዜ ያለፈባቸውን የቅኝ ግዛት ውሎች እያነሳች የትኛውም የኢትዮጵያ ልማት ግብርናዋን እንደሚጎዳ በማስመሰል ከእውነት የራቀ ኢ-ፍትሐዊ ትርክት ታራምዳለች፡፡
ኢትዮጵያ ግን ፍትሐዊና ምክንያታዊ የውኃ አጠቃቀም መርህን (CFA) በመከተል ሕዝቧን ለመመገብ የገዛ ሀብቷን የማልማት ተፈጥሯዊና ሕጋዊ መብቷን እያስከበረች ትገኛለች፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ መገጭ ባሉ የኢትዮጵያ ደጋማ ቦታዎች ግድብ መሥራት የውኃ ትነትን እጅግ የሚቀንስ መሆኑ የኢትዮጵያ ልማት ማንንም የማይጎዳ ለመሆኑ ሳይንሳዊ ማረጋገጫ ነው፡፡
እውነታው ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ምዕራፍ ከትላንቱ በእጅጉ የተለየ መሆኑ ነው፡፡ ሀገራችን የዜጎቿን ሕይወት ለመለወጥ እና ከድህነት ለመውጣት የምታደርገውን የልማት ጉዞ በማንኛውም የውጭ ኃይል እጅ ጥምዘዛ የማታቆምበት ታሪካዊ ከፍታ ላይ ትገኛለች፡፡
የመገጭ ግድብም ሆነ ሌሎች በሀገራችን እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶች የዚሁ ሉዓላዊ መብት አካል ናቸው፡፡
ማንም ይጩህ ማን፣ ኢትዮጵያ በራሷ ሀብት፣ በራሷ አቅም እና በራሷ ጊዜ የጀመረቻቸውን የልማት ሥራዎች ከዳር በማድረስ ታሪኳን በአዲስ መልክ መጻፏን አጠናክራ ትቀጥላለች፡፡
መንግሥትም በቀጣይ የመገጭ ግድብ ቀሪ ሥራዎችን በተያዘላቸው ጊዜ በማጠናቀቅ፣ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራዎችን በማጠናከር እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የዲፕሎማሲ ሥራውን በማስፋት የኢትዮጵያን ብልጽግና ያረጋግጣል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #megechdam #nile #development #amhararegion
3 days ago
u12e8u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u1229 u1325u122a u1208u12a0u121bu122b u1215u12ddu1265
u27a1 https://youtu.be/e0pZ-1LU_... #amhararegion #pmabiyahmed #ebc #etv ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ ለአማራ ሕዝብ
➡ https://youtu.be/e0pZ-1LU_... #amhararegion #pmabiyahmed #ebc #etv
4 days ago
ከታላቁ የለሚ ስሚንቶ እስከ ጎርጎራ በአማራ ክልል የተመዘገቡት ግዙፍ የኢንዱስትሪና የቱሪዝም እመርታዎች
**************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንዳብራሩት በለውጡ ዓመታት በአማራ ክልል ከፍተኛ የኢኮኖሚ መነቃቃትን የፈጠሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ተገንብተዋል።
ከእነዚህም መካከል በኢትዮጵያ ትልቁ የሆነው የለሚ ስሚንቶ ፋብሪካ በከፍተኛ የመንግሥት ድጋፍ ተገንብቶ ለአገልግሎት በቅቷል።
ከዚህም ባሻገር በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን እና አረርቲ አዳዲስ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የተገነቡ ሲሆን፣ የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካም በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።
በተለይም በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው ግዙፉ የሴራሚክ ፋብሪካ በደብረ ብርሃን መገንባቱ እንዲሁም በርካታ የዘይትና ሌሎች የግል ኢንዱስትሪዎች በስፋት መሠራታቸው ክልሉን ወደ አዲስ የኢንዱስትሪ ማዕከልነት እያሸጋገረው ይገኛል።
በቱሪዝሙ ዘርፍም ቢሆን ከዚህ ቀደም የነበረውን የመዳረሻ እና የማረፊያ ችግር በመፍታት ታሪካዊ ዐሻራዎች እየተቀመጡ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል።
ለትውልድ የሚሻገረው የጎርጎራ ፕሮጀክት፣ በመፍረስ ላይ የነበረው የፋሲለደስ ቤተመንግሥት አስደናቂ ዕድሳት እና ከኤርፖርት እስከ ፒያሳ የተሠሩት የመሠረተ ልማት ሥራዎች የጎንደርን ውበት ይበልጥ አጉልተውታል።
ከፈረንሳይ መንግሥት ጋር በመተባበር የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን የማደስ ሰፊ ሥራ የተከናወነ ሲሆን፣ እጅግ ማራኪ የሆነው የሎጎ ሀይቅ ሪዞርትም የውጭ ዜጎችን ጭምር ለዓለም አቀፍ ስብሰባዎች እየሳበ ይገኛል።
ወደ ደባርቅ የሚወስዱ መንገዶችን ጨምሮ በቱሪዝም መሠረተ ልማት ላይ የተሠሩት እነዚህ የማይናቁ ሥራዎች የክልሉን ገጽታ በብዙ እጥፍ የቀየሩ ታላላቅ ስኬቶች ናቸው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #amhararegion #lemicement #tourismethiopia #industrialdevelopment
**************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንዳብራሩት በለውጡ ዓመታት በአማራ ክልል ከፍተኛ የኢኮኖሚ መነቃቃትን የፈጠሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ተገንብተዋል።
ከእነዚህም መካከል በኢትዮጵያ ትልቁ የሆነው የለሚ ስሚንቶ ፋብሪካ በከፍተኛ የመንግሥት ድጋፍ ተገንብቶ ለአገልግሎት በቅቷል።
ከዚህም ባሻገር በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን እና አረርቲ አዳዲስ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የተገነቡ ሲሆን፣ የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካም በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።
በተለይም በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው ግዙፉ የሴራሚክ ፋብሪካ በደብረ ብርሃን መገንባቱ እንዲሁም በርካታ የዘይትና ሌሎች የግል ኢንዱስትሪዎች በስፋት መሠራታቸው ክልሉን ወደ አዲስ የኢንዱስትሪ ማዕከልነት እያሸጋገረው ይገኛል።
በቱሪዝሙ ዘርፍም ቢሆን ከዚህ ቀደም የነበረውን የመዳረሻ እና የማረፊያ ችግር በመፍታት ታሪካዊ ዐሻራዎች እየተቀመጡ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል።
ለትውልድ የሚሻገረው የጎርጎራ ፕሮጀክት፣ በመፍረስ ላይ የነበረው የፋሲለደስ ቤተመንግሥት አስደናቂ ዕድሳት እና ከኤርፖርት እስከ ፒያሳ የተሠሩት የመሠረተ ልማት ሥራዎች የጎንደርን ውበት ይበልጥ አጉልተውታል።
ከፈረንሳይ መንግሥት ጋር በመተባበር የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን የማደስ ሰፊ ሥራ የተከናወነ ሲሆን፣ እጅግ ማራኪ የሆነው የሎጎ ሀይቅ ሪዞርትም የውጭ ዜጎችን ጭምር ለዓለም አቀፍ ስብሰባዎች እየሳበ ይገኛል።
ወደ ደባርቅ የሚወስዱ መንገዶችን ጨምሮ በቱሪዝም መሠረተ ልማት ላይ የተሠሩት እነዚህ የማይናቁ ሥራዎች የክልሉን ገጽታ በብዙ እጥፍ የቀየሩ ታላላቅ ስኬቶች ናቸው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #amhararegion #lemicement #tourismethiopia #industrialdevelopment
5 days ago
u12e8u1230u1294 15u1271 u12adu1230u1270u1275 u1201u1208u1275 u121du12adu1295u12ebu1276u127d
#pmabiyahmed #amhararegion #ebc ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የሰኔ 15ቱ ክሰተት ሁለት ምክንያቶች
#pmabiyahmed #amhararegion #ebc
1 month ago
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሀገራዊ አንድነታችን እና የማህበራዊ ትስስራችን መገለጫ ነው፡- ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ
*************
የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አገራዊ አንድነትን፣ አብሮነትንና ማህበራዊ ትስስርን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ የአማራ ክልልን የ2018 ዓ.ም የክረምት ወራት የዜጎች በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በባሕር ዳር ከተማ ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል፡፡
አቶ አረጋ በመርሐ ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የመረዳዳት ባህልን በማጎልበት ለዜጎች ሁለንተናዊ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነትን እያስገኘ መሆኑን አስገንዝበዋል።
በዘንድሮው የክረምት ወቅትም በክልሉ በተለያዩ የስራ ዘርፎች በርካታ የዜጎች በጎ ፈቃድ ተግባራት እንደሚከናወኑ ጠቁመዋል።
የአረንጓዴ ዐሻራ ልማትን ጨምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረውና በአሁኑ ወቅት ባህል እየሆነ የመጣው የማዕድ ማጋራት ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
የማህበረሰባችን የቆየ እሴት የሆነው የእርስ በርስ የመረዳዳትና የመጠያየቅ ባህል ይበልጥ እንዲጎለብት የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች የበኩላቸውን ድርሻ ሊወጡ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የክልሉ ሕዝብም ይህንን በጎ ተግባር ወደ መሬት ለማውረድ የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ጥሪ አቅርበዋል።
የአማራ ክልል ሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ብርቱካን ሲሳይ በበኩላቸው፤ በዘንድሮው የክረምት ስምሪት በ17 ዋና ዋና የስራ ዘርፎች ላይ ከ9.8 ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኛ ዜጎችን በማሳተፍ፣ ከ15 ሚሊዮን በላይ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን ገልፀዋል፡፡
በተስፋሁን ደስታ
#amhararegion #volunteering #greenlegacy #summervolunteer #ethiopianbroadcastingcorporation
*************
የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አገራዊ አንድነትን፣ አብሮነትንና ማህበራዊ ትስስርን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ የአማራ ክልልን የ2018 ዓ.ም የክረምት ወራት የዜጎች በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በባሕር ዳር ከተማ ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል፡፡
አቶ አረጋ በመርሐ ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የመረዳዳት ባህልን በማጎልበት ለዜጎች ሁለንተናዊ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነትን እያስገኘ መሆኑን አስገንዝበዋል።
በዘንድሮው የክረምት ወቅትም በክልሉ በተለያዩ የስራ ዘርፎች በርካታ የዜጎች በጎ ፈቃድ ተግባራት እንደሚከናወኑ ጠቁመዋል።
የአረንጓዴ ዐሻራ ልማትን ጨምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረውና በአሁኑ ወቅት ባህል እየሆነ የመጣው የማዕድ ማጋራት ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
የማህበረሰባችን የቆየ እሴት የሆነው የእርስ በርስ የመረዳዳትና የመጠያየቅ ባህል ይበልጥ እንዲጎለብት የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች የበኩላቸውን ድርሻ ሊወጡ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የክልሉ ሕዝብም ይህንን በጎ ተግባር ወደ መሬት ለማውረድ የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ጥሪ አቅርበዋል።
የአማራ ክልል ሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ብርቱካን ሲሳይ በበኩላቸው፤ በዘንድሮው የክረምት ስምሪት በ17 ዋና ዋና የስራ ዘርፎች ላይ ከ9.8 ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኛ ዜጎችን በማሳተፍ፣ ከ15 ሚሊዮን በላይ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን ገልፀዋል፡፡
በተስፋሁን ደስታ
#amhararegion #volunteering #greenlegacy #summervolunteer #ethiopianbroadcastingcorporation
Sponsored by
Surafel
3 months ago
🚨 ያልተጠበቀ ጉድ! የደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዜና አቅጣጫውን ቀየረ! የኮሌጁ ፌስቡክ ገፅ በታጣቂዎች እጅ ገብቷል! #ethiopia #debremarkos #ethiopiannews #amhararegion #trendingethiopia
3 months ago
u122bu1231u1295 u134bu1296 u1265u120e u12a8u121au1320u122bu12cd u12e8u1273u1320u1240 u1261u12f5u1295 u12a0u1218u122bu122d u12a8u1290u1260u1229u1275 u1228u12f3u1275 u1355u122eu134cu1230u122d u12a5u12ebu1231 u12a0u1263u1270 u130bu122d u12e8u1270u12f0u1228u1308 u1246u12edu1273
#asstprofeyasuabate #fano #ethiopiapolitics #amhararegion #exclusiveinterview #ethiopianews #peaceandstability ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ራሱን ፋኖ ብሎ ከሚጠራው የታጠቀ ቡድን አመራር ከነበሩት ረዳት ፕሮፌሰር እያሱ አባተ ጋር የተደረገ ቆይታ
#asstprofeyasuabate #fano #ethiopiapolitics #amhararegion #exclusiveinterview #ethiopianews #peaceandstability
6 months ago
🏗️ በደብረታቦር ከተማ በትልቅ በጀት እየተከናወኑ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች ተጎበኙ
#ethiopia | የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ ወይብላ ካምፖስ እና ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቱ ከተጎበኙት ውስጥ ይጠቀሳሉ
የአማራ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በደብረታቦር ከተማ በመንግስት ከፍተኛ በጀት እየተገነቡ ያሉ ወሳኝ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።
በምልከታው የተዳሰሱ ዋና ዋና ፕሮጀክቶች፡
🏫 የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ ወይብላ ካምፖስ ግንባታ፣
📚 የልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ፕሮጀክት፣
🏪 የገበያ ማዕከል ግንባታ እና ሌሎችም የልማት ስራዎች ናቸው።
በጉብኝቱ ላይ የተገኙ ከፍተኛ አመራሮች፡
አቶ ይርጋ ሲሳይ - የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ
አቶ መልካሙ ፀጋየ - የአብክመ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ
አቶ ሲሳይ ዳምጤ - የአብክመ መሬት ቢሮ ኃላፊ
አቶ ሙሉቀን ሰጥየ - የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ እና ሌሎችም የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ ለከተማዋ እድገት እና ለህዝቡ ተጠቃሚነት ከፍተኛ ድርሻ ይኖራቸዋል ተብሏል።
ደብረታቦር ኮሙኒኬሽን
#debretabor #development #projects #amhararegion #education #infrastructure #visit #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ ወይብላ ካምፖስ እና ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቱ ከተጎበኙት ውስጥ ይጠቀሳሉ
የአማራ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በደብረታቦር ከተማ በመንግስት ከፍተኛ በጀት እየተገነቡ ያሉ ወሳኝ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።
በምልከታው የተዳሰሱ ዋና ዋና ፕሮጀክቶች፡
🏫 የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ ወይብላ ካምፖስ ግንባታ፣
📚 የልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ፕሮጀክት፣
🏪 የገበያ ማዕከል ግንባታ እና ሌሎችም የልማት ስራዎች ናቸው።
በጉብኝቱ ላይ የተገኙ ከፍተኛ አመራሮች፡
አቶ ይርጋ ሲሳይ - የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ
አቶ መልካሙ ፀጋየ - የአብክመ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ
አቶ ሲሳይ ዳምጤ - የአብክመ መሬት ቢሮ ኃላፊ
አቶ ሙሉቀን ሰጥየ - የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ እና ሌሎችም የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ ለከተማዋ እድገት እና ለህዝቡ ተጠቃሚነት ከፍተኛ ድርሻ ይኖራቸዋል ተብሏል።
ደብረታቦር ኮሙኒኬሽን
#debretabor #development #projects #amhararegion #education #infrastructure #visit #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
Comments