4 days ago
ባህርዳር ዩኒቨርስቲ በEVACONET የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር አንደኛ ሆነ
#ethiopia | አዲስ አበባ – በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የEVACONET ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም የምረቃ ሥነ ሥርዓት አካል በሆነው የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር ባህርዳር ዩኒቨርስቲ አንደኛ ደረጃን በማስመዝገብ አሸናፊ ሆኗል።
ውድድሩ በዩኒቨርስቲዎች የአርክቴክቸር ዲፓርትመንት 5ኛ ዓመት ተማሪዎች መካከል የተካሄደ ሲሆን፣ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሁለተኛ፣ አዲስ ኮሌጅ ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን አግኝተዋል። አዘጋጆቹ ውድድሩ አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን ያስተዋወቀ እንደነበር ገልጸው፣ ከዚህ በኋላም በየዓመቱ እንደሚካሄድ አስታውቀዋል።
EVACONET በኢንጂነር አቤሴሎም መለሰ የተቋቋመ ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም ሲሆን፣ የኮንስትራክሽን ማቴሪያል ወቅታዊ ዋጋዎችን በማነጻጸር ሻጮችና ገዢዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኝ የዲጂታል ገበያ ሥርዓት ነው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር የትምጌታ አስራት፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ኃላፊዎች፣ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። ተናጋሪዎቹም ፕላትፎርሙ የ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ራዕይን ለማሳካት እንደሚያግዝ፣ በኮንስትራክሽን ገበያ ውስጥ ግልጽነትና ተወዳዳሪነትን እንደሚያሳድግ ገልጸዋል።
በእለቱ "ሕይወትን በኮንስትራክሽን እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የኮንስትራክሽን ፋሽን ሾውና የሞዴሎች ትዕይንትም ቀርቦ የተሳታፊዎችን ቀልብ ስቧል።
ዝግጅቱ ለተሳካ አፈጻጸም አስተዋጽኦ ላደረጉ ተቋማትና ግለሰቦች የእውቅና እና የልዩ ሽልማት ስጦታዎች በመበርከት ተጠናቋል።
#ethiopia | አዲስ አበባ – በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የEVACONET ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም የምረቃ ሥነ ሥርዓት አካል በሆነው የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር ባህርዳር ዩኒቨርስቲ አንደኛ ደረጃን በማስመዝገብ አሸናፊ ሆኗል።
ውድድሩ በዩኒቨርስቲዎች የአርክቴክቸር ዲፓርትመንት 5ኛ ዓመት ተማሪዎች መካከል የተካሄደ ሲሆን፣ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሁለተኛ፣ አዲስ ኮሌጅ ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን አግኝተዋል። አዘጋጆቹ ውድድሩ አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን ያስተዋወቀ እንደነበር ገልጸው፣ ከዚህ በኋላም በየዓመቱ እንደሚካሄድ አስታውቀዋል።
EVACONET በኢንጂነር አቤሴሎም መለሰ የተቋቋመ ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም ሲሆን፣ የኮንስትራክሽን ማቴሪያል ወቅታዊ ዋጋዎችን በማነጻጸር ሻጮችና ገዢዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኝ የዲጂታል ገበያ ሥርዓት ነው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር የትምጌታ አስራት፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ኃላፊዎች፣ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። ተናጋሪዎቹም ፕላትፎርሙ የ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ራዕይን ለማሳካት እንደሚያግዝ፣ በኮንስትራክሽን ገበያ ውስጥ ግልጽነትና ተወዳዳሪነትን እንደሚያሳድግ ገልጸዋል።
በእለቱ "ሕይወትን በኮንስትራክሽን እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የኮንስትራክሽን ፋሽን ሾውና የሞዴሎች ትዕይንትም ቀርቦ የተሳታፊዎችን ቀልብ ስቧል።
ዝግጅቱ ለተሳካ አፈጻጸም አስተዋጽኦ ላደረጉ ተቋማትና ግለሰቦች የእውቅና እና የልዩ ሽልማት ስጦታዎች በመበርከት ተጠናቋል።
5 days ago
ጄጄ ግሩፕ በኡራኤል ባለ 12 ወለል ህንፃ ግንባታ ከ700 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ አስጀመረ!
#fastmereja :- በኮንስትራክሽን እና ሪል እስቴት ዘርፍ የተሰማራው ጄጄ ግሩፕ (JJ Group)፣ በኡራኤል አደባባይ አካባቢ ከ700 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚጠይቅ ባለ 12 ወለል ባለብዙ አገልግሎት ህንፃ ግንባታ በይፋ ማስጀመሩን በዛሬዉ እለት አስታወቀ።
ህንፃው ለንግድ፣ ለቢሮ እና ለመኖሪያ አገልግሎት የሚውል ሲሆን እስከ ሁለት የከርሰ-ምድር (Basement) እና 12 ወለሎችን (G + 12) የያዘው ይህ ህንፃ፣ ከ10 እስከ 47 ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው ከ60 እስከ 70 የሚደርሱ የንግድ ሱቆች፣ በ4ኛው ወለል ላይ የተዘጋጁ የቢሮ ቦታዎች እንዲሁም 31 ባለ ሁለት መኝታ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን ያካተተ እንደሆነ ተገልጿል።
ህንፃው ለተረጋጋ የመኖሪያ alalar™ ሲባል ለንግድና ለመኖሪያ ክፍሎቹ የተለያየ መግቢያና መውጫ እንዲኖረው ተደርጎ የተዋቀረ እንደሆነም ነዉ የተገለፀዉ።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የኢትዮጵያ ሪል እስቴት አልሚዎች ማህበር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ጀበል ጀማል እንደገለፁት ድርጅታቸው ባለፉት 13 ዓመታት በዘርፉ በነበረው ልምድ ከ4ዐ በላይ ህንፃዎችንና ፋብሪካዎችን ገንብቶ ማስረከቡን ጠቁመው፣ በቅርቡ ይፋ የሚሆነው የሪል እስቴት አዋጅና ደንብ የገዢዎችንና የአልሚዎችን መብት የሚያስከብር መሆኑን ተናግረዋል።
እንደ ስራ አስፈፃሚው ገለጻ፣ የንግድ ሱቆቹን በ8 ወራት፣ የመኖሪያ አፓርትመንቶቹን ደግሞ በ2 ዓመታት ጊዜ ውስጥ አጠናቆ ለደንበኞች ለማስረከብ ማቀዱንም ገልፀዋል።
አቶ ጀበል አክለውም "ገንዘብ በዝግ አካውንት ተቀምጦ በስራው እድገት ልክ በባንክና በባለሙያ እየተረጋገጠ የሚለቀቅበት አሰራር መዘርጋቱ በዘርፉ ላይ ታማኝነትን ይፈጥራል" ብለዋል።
በተጨማሪም የፕሮጀክቱን መበሰር ምክንያት በማድረግ በቅድመ-ሽያጭ (Pre-sale) ደረጃ 10 አፓርትመንቶች ብቻ በልዩ ቅናሽ ለገዢዎች መቅረባቸው ተገልጿል።
#fastmereja :- በኮንስትራክሽን እና ሪል እስቴት ዘርፍ የተሰማራው ጄጄ ግሩፕ (JJ Group)፣ በኡራኤል አደባባይ አካባቢ ከ700 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚጠይቅ ባለ 12 ወለል ባለብዙ አገልግሎት ህንፃ ግንባታ በይፋ ማስጀመሩን በዛሬዉ እለት አስታወቀ።
ህንፃው ለንግድ፣ ለቢሮ እና ለመኖሪያ አገልግሎት የሚውል ሲሆን እስከ ሁለት የከርሰ-ምድር (Basement) እና 12 ወለሎችን (G + 12) የያዘው ይህ ህንፃ፣ ከ10 እስከ 47 ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው ከ60 እስከ 70 የሚደርሱ የንግድ ሱቆች፣ በ4ኛው ወለል ላይ የተዘጋጁ የቢሮ ቦታዎች እንዲሁም 31 ባለ ሁለት መኝታ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን ያካተተ እንደሆነ ተገልጿል።
ህንፃው ለተረጋጋ የመኖሪያ alalar™ ሲባል ለንግድና ለመኖሪያ ክፍሎቹ የተለያየ መግቢያና መውጫ እንዲኖረው ተደርጎ የተዋቀረ እንደሆነም ነዉ የተገለፀዉ።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የኢትዮጵያ ሪል እስቴት አልሚዎች ማህበር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ጀበል ጀማል እንደገለፁት ድርጅታቸው ባለፉት 13 ዓመታት በዘርፉ በነበረው ልምድ ከ4ዐ በላይ ህንፃዎችንና ፋብሪካዎችን ገንብቶ ማስረከቡን ጠቁመው፣ በቅርቡ ይፋ የሚሆነው የሪል እስቴት አዋጅና ደንብ የገዢዎችንና የአልሚዎችን መብት የሚያስከብር መሆኑን ተናግረዋል።
እንደ ስራ አስፈፃሚው ገለጻ፣ የንግድ ሱቆቹን በ8 ወራት፣ የመኖሪያ አፓርትመንቶቹን ደግሞ በ2 ዓመታት ጊዜ ውስጥ አጠናቆ ለደንበኞች ለማስረከብ ማቀዱንም ገልፀዋል።
አቶ ጀበል አክለውም "ገንዘብ በዝግ አካውንት ተቀምጦ በስራው እድገት ልክ በባንክና በባለሙያ እየተረጋገጠ የሚለቀቅበት አሰራር መዘርጋቱ በዘርፉ ላይ ታማኝነትን ይፈጥራል" ብለዋል።
በተጨማሪም የፕሮጀክቱን መበሰር ምክንያት በማድረግ በቅድመ-ሽያጭ (Pre-sale) ደረጃ 10 አፓርትመንቶች ብቻ በልዩ ቅናሽ ለገዢዎች መቅረባቸው ተገልጿል።
12 days ago
ከችርቻሮ የሱቅ ስራ የተነሳው ጊፍት ትሬዲንግ 35ኛ አመቱን አከበረ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በገቢና ወጪ ንግድ ዘርፍ አንጋፋ ከሆኑ ኩባንያዎች አንዱ የሆነው ጊፍት ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ የተመሰረተበትን 35ኛ ዓመት የምስረታ ኢዮቤልዩ በዓል በዛሬዉ እለት አክብሯል።
በንግድ ማህበረሰቡ፣ በመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና በድርጅቱ አመራሮች በተገኙበት በዚህ መርሃ-ግብር ላይ ኩባንያው ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ከግማሽ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች ያቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም ወደ አግሮ-ኢንዱስትሪ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመሸጋገር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ይፋ አድርጓል።
ድርጅቱ ይፋ ባደረገው እቅድ መሠረት በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በሚገኘው የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ፍሪ ዞን ውስጥ 7,527.54 ካሬ ሜትር ቦታ መረከቡን ገልፀዉ ቦታው ከጅቡቲ ኮሪደር እና ከሞጆ ደረቅ ወደብ አቅራቢያ የሚገኝ በመሆኑ፣ የገቢና ወጪ ንግድ እንቅስቃሴውን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሳልጠው የተገለጸ ሲሆን፤ የአካባቢው የዲዛይን ስራ ተጠናቆ ወደ ግንባታ ምዕራፍ መሸጋገሩ ተመልክቷል።
ከዚህ በተጨማሪም ኩባንያው እሴት በተጨመረባቸው የግብርና ምርቶች ዘርፍ መሰማራት የጀመረ ሲሆን፣ በተለይም በድፍድፍ የአቮካዶ ዘይት ማምረት እና በከባድ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች አስመጪነት ዘርፍ ለመግባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል።
የውጭ ምንዛሪ ግኝቱን ለማሳደግ እና የአቅርቦት ሰንሰለቱን ለማጠናከር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በቤንች ሸኮ ዞን የጥቁር አዝሙድ እርሻ መጀመሩን የጠቆመው ጊፍት ትሬዲንግ፤ በቀጣይ ስድስት ወራት ውስጥ 300 ሄክታርየቡና እርሻ መሬት ተረክቦ ወደ ምርት እንደሚገባ አስታውቋል።
ከ50 ዓመታት በፊት በመርካቶ በታዋቂው የቢዝነስ ሰው በአቶ ገብረኢየሱስ ኢጋታ ሲማ በትንሽ የችርቻሮ ሱቅ የተጀመረው ይህ የንግድ እንቅስቃሴ፣ በ1980ዎቹ መጀመሪያ ወደ ገቢና ወጪ ንግድ በማደግ ለዛሬው ግዙፉ ጊፍት ቢዝነስ ግሩፕ (ጊፍት ሪል እስቴት፣ ጊፍት ኮንስትራክሽን፣ ጊፍት ብረታ ብረት፣ ጊፍት ፕሮፐርቲ እና ጊፍት ቱር ኤንድ ትራቭል) መፈጠር መሰረት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም B-29 የልብስ ሳሙና፣ የሮድ ስቶን የተሽከርካሪ ጎማዎች፣ የጂንዳል ቆርቆሮዎች፣ የብረትና የኬሚካል ምርቶችን ጨምሮ በርካታ ጥራት ያላቸውን ምርቶች ለሀገር ውስጥ ገበያ በማስተዋወቅ ረገድ ኩባንያው የነበረው ሚና ከፍተኛ እንደነበር ተገልጿል።
ኩባንያው እ.ኤ.አ በ2030 በኢትዮጵያ በቡና፣ ቅባት እህሎች፣ ጥራጥሬ እና ቅመማ ቅመም ላኪነት ከግንባርቀደም 5 ኩባንያዎች አንዱ የመሆን ራዕይ ሰንቋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #gifttradingrealstate #construction #technology
#ethiopia | በኢትዮጵያ በገቢና ወጪ ንግድ ዘርፍ አንጋፋ ከሆኑ ኩባንያዎች አንዱ የሆነው ጊፍት ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ የተመሰረተበትን 35ኛ ዓመት የምስረታ ኢዮቤልዩ በዓል በዛሬዉ እለት አክብሯል።
በንግድ ማህበረሰቡ፣ በመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና በድርጅቱ አመራሮች በተገኙበት በዚህ መርሃ-ግብር ላይ ኩባንያው ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ከግማሽ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች ያቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም ወደ አግሮ-ኢንዱስትሪ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመሸጋገር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ይፋ አድርጓል።
ድርጅቱ ይፋ ባደረገው እቅድ መሠረት በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በሚገኘው የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ፍሪ ዞን ውስጥ 7,527.54 ካሬ ሜትር ቦታ መረከቡን ገልፀዉ ቦታው ከጅቡቲ ኮሪደር እና ከሞጆ ደረቅ ወደብ አቅራቢያ የሚገኝ በመሆኑ፣ የገቢና ወጪ ንግድ እንቅስቃሴውን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሳልጠው የተገለጸ ሲሆን፤ የአካባቢው የዲዛይን ስራ ተጠናቆ ወደ ግንባታ ምዕራፍ መሸጋገሩ ተመልክቷል።
ከዚህ በተጨማሪም ኩባንያው እሴት በተጨመረባቸው የግብርና ምርቶች ዘርፍ መሰማራት የጀመረ ሲሆን፣ በተለይም በድፍድፍ የአቮካዶ ዘይት ማምረት እና በከባድ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች አስመጪነት ዘርፍ ለመግባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል።
የውጭ ምንዛሪ ግኝቱን ለማሳደግ እና የአቅርቦት ሰንሰለቱን ለማጠናከር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በቤንች ሸኮ ዞን የጥቁር አዝሙድ እርሻ መጀመሩን የጠቆመው ጊፍት ትሬዲንግ፤ በቀጣይ ስድስት ወራት ውስጥ 300 ሄክታርየቡና እርሻ መሬት ተረክቦ ወደ ምርት እንደሚገባ አስታውቋል።
ከ50 ዓመታት በፊት በመርካቶ በታዋቂው የቢዝነስ ሰው በአቶ ገብረኢየሱስ ኢጋታ ሲማ በትንሽ የችርቻሮ ሱቅ የተጀመረው ይህ የንግድ እንቅስቃሴ፣ በ1980ዎቹ መጀመሪያ ወደ ገቢና ወጪ ንግድ በማደግ ለዛሬው ግዙፉ ጊፍት ቢዝነስ ግሩፕ (ጊፍት ሪል እስቴት፣ ጊፍት ኮንስትራክሽን፣ ጊፍት ብረታ ብረት፣ ጊፍት ፕሮፐርቲ እና ጊፍት ቱር ኤንድ ትራቭል) መፈጠር መሰረት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም B-29 የልብስ ሳሙና፣ የሮድ ስቶን የተሽከርካሪ ጎማዎች፣ የጂንዳል ቆርቆሮዎች፣ የብረትና የኬሚካል ምርቶችን ጨምሮ በርካታ ጥራት ያላቸውን ምርቶች ለሀገር ውስጥ ገበያ በማስተዋወቅ ረገድ ኩባንያው የነበረው ሚና ከፍተኛ እንደነበር ተገልጿል።
ኩባንያው እ.ኤ.አ በ2030 በኢትዮጵያ በቡና፣ ቅባት እህሎች፣ ጥራጥሬ እና ቅመማ ቅመም ላኪነት ከግንባርቀደም 5 ኩባንያዎች አንዱ የመሆን ራዕይ ሰንቋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #gifttradingrealstate #construction #technology
12 days ago
ጊፍት ትሬዲንግ 35ኛ ዓመት የምስረታ ኢዮቤልዩውን አከበረ!
#fastmereja :- በኢትዮጵያ በገቢና ወጪ ንግድ ዘርፍ አንጋፋ ከሆኑ ኩባንያዎች አንዱ የሆነው ጊፍት ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ የተመሰረተበትን 35ኛ ዓመት የምስረታ ኢዮቤልዩ በዓል በዛሬዉ እለት አክብሯል።
በንግድ ማህበረሰቡ፣ በመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና በድርጅቱ አመራሮች በተገኙበት በዚህ መርሃ-ግብር ላይ ኩባንያው ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ከግማሽ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች ያቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም ወደ አግሮ-ኢንዱስትሪ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመሸጋገር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ይፋ አድርጓል።
ድርጅቱ ይፋ ባደረገው እቅድ መሠረት በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በሚገኘው የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ፍሪ ዞን ውስጥ 7,527.54 ካሬ ሜትር ቦታ መረከቡን ገልፀዉ ቦታው ከጅቡቲ ኮሪደር እና ከሞጆ ደረቅ ወደብ አቅራቢያ የሚገኝ በመሆኑ፣ የገቢና ወጪ ንግድ እንቅስቃሴውን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሳልጠው የተገለጸ ሲሆን፤ የአካባቢው የዲዛይን ስራ ተጠናቆ ወደ ግንባታ ምዕራፍ መሸጋገሩ ተመልክቷል።
ከዚህ በተጨማሪም ኩባንያው እሴት በተጨመረባቸው የግብርና ምርቶች ዘርፍ መሰማራት የጀመረ ሲሆን፣ በተለይም በድፍድፍ የአቮካዶ ዘይት ማምረት እና በከባድ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች አስመጪነት ዘርፍ ለመግባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል።
የውጭ ምንዛሪ ግኝቱን ለማሳደግ እና የአቅርቦት ሰንሰለቱን ለማጠናከር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በቤንች ሸኮ ዞን የጥቁር አዝሙድ እርሻ መጀመሩን የጠቆመው ጊፍት ትሬዲንግ፤ በቀጣይ ስድስት ወራት ውስጥ 300 ሄክታርየቡና እርሻ መሬት ተረክቦ ወደ ምርት እንደሚገባ አስታውቋል።
ከ50 ዓመታት በፊት በመርካቶ በታዋቂው የቢዝነስ ሰው በአቶ ገብረኢየሱስ ኢጋታ ሲማ በትንሽ የችርቻሮ ሱቅ የተጀመረው ይህ የንግድ እንቅስቃሴ፣ በ1980ዎቹ መጀመሪያ ወደ ገቢና ወጪ ንግድ በማደግ ለዛሬው ግዙፉ ጊፍት ቢዝነስ ግሩፕ (ጊፍት ሪል እስቴት፣ ጊፍት ኮንስትራክሽን፣ ጊፍት ብረታ ብረት፣ ጊፍት ፕሮፐርቲ እና ጊፍት ቱር ኤንድ ትራቭል) መፈጠር መሰረት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም B-29 የልብስ ሳሙና፣ የሮድ ስቶን የተሽከርካሪ ጎማዎች፣ የጂንዳል ቆርቆሮዎች፣ የብረትና የኬሚካል ምርቶችን ጨምሮ በርካታ ጥራት ያላቸውን ምርቶች ለሀገር ውስጥ ገበያ በማስተዋወቅ ረገድ ኩባንያው የነበረው ሚና ከፍተኛ እንደነበር ተገልጿል።
ኩባንያው እ.ኤ.አ በ2030 በኢትዮጵያ በቡና፣ ቅባት እህሎች፣ ጥራጥሬ እና ቅመማ ቅመም ላኪነት ከግንባርቀደም 5 ኩባንያዎች አንዱ የመሆን ራዕይ ሰንቋል።
#fastmereja :- በኢትዮጵያ በገቢና ወጪ ንግድ ዘርፍ አንጋፋ ከሆኑ ኩባንያዎች አንዱ የሆነው ጊፍት ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ የተመሰረተበትን 35ኛ ዓመት የምስረታ ኢዮቤልዩ በዓል በዛሬዉ እለት አክብሯል።
በንግድ ማህበረሰቡ፣ በመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና በድርጅቱ አመራሮች በተገኙበት በዚህ መርሃ-ግብር ላይ ኩባንያው ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ከግማሽ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች ያቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም ወደ አግሮ-ኢንዱስትሪ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመሸጋገር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ይፋ አድርጓል።
ድርጅቱ ይፋ ባደረገው እቅድ መሠረት በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በሚገኘው የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ፍሪ ዞን ውስጥ 7,527.54 ካሬ ሜትር ቦታ መረከቡን ገልፀዉ ቦታው ከጅቡቲ ኮሪደር እና ከሞጆ ደረቅ ወደብ አቅራቢያ የሚገኝ በመሆኑ፣ የገቢና ወጪ ንግድ እንቅስቃሴውን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሳልጠው የተገለጸ ሲሆን፤ የአካባቢው የዲዛይን ስራ ተጠናቆ ወደ ግንባታ ምዕራፍ መሸጋገሩ ተመልክቷል።
ከዚህ በተጨማሪም ኩባንያው እሴት በተጨመረባቸው የግብርና ምርቶች ዘርፍ መሰማራት የጀመረ ሲሆን፣ በተለይም በድፍድፍ የአቮካዶ ዘይት ማምረት እና በከባድ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች አስመጪነት ዘርፍ ለመግባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል።
የውጭ ምንዛሪ ግኝቱን ለማሳደግ እና የአቅርቦት ሰንሰለቱን ለማጠናከር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በቤንች ሸኮ ዞን የጥቁር አዝሙድ እርሻ መጀመሩን የጠቆመው ጊፍት ትሬዲንግ፤ በቀጣይ ስድስት ወራት ውስጥ 300 ሄክታርየቡና እርሻ መሬት ተረክቦ ወደ ምርት እንደሚገባ አስታውቋል።
ከ50 ዓመታት በፊት በመርካቶ በታዋቂው የቢዝነስ ሰው በአቶ ገብረኢየሱስ ኢጋታ ሲማ በትንሽ የችርቻሮ ሱቅ የተጀመረው ይህ የንግድ እንቅስቃሴ፣ በ1980ዎቹ መጀመሪያ ወደ ገቢና ወጪ ንግድ በማደግ ለዛሬው ግዙፉ ጊፍት ቢዝነስ ግሩፕ (ጊፍት ሪል እስቴት፣ ጊፍት ኮንስትራክሽን፣ ጊፍት ብረታ ብረት፣ ጊፍት ፕሮፐርቲ እና ጊፍት ቱር ኤንድ ትራቭል) መፈጠር መሰረት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም B-29 የልብስ ሳሙና፣ የሮድ ስቶን የተሽከርካሪ ጎማዎች፣ የጂንዳል ቆርቆሮዎች፣ የብረትና የኬሚካል ምርቶችን ጨምሮ በርካታ ጥራት ያላቸውን ምርቶች ለሀገር ውስጥ ገበያ በማስተዋወቅ ረገድ ኩባንያው የነበረው ሚና ከፍተኛ እንደነበር ተገልጿል።
ኩባንያው እ.ኤ.አ በ2030 በኢትዮጵያ በቡና፣ ቅባት እህሎች፣ ጥራጥሬ እና ቅመማ ቅመም ላኪነት ከግንባርቀደም 5 ኩባንያዎች አንዱ የመሆን ራዕይ ሰንቋል።
Sponsored by
Surafel
12 days ago
የበጎነት ዋጋ በቢሊዮኖች ሲሰላ፡ ያልተነካው የሀገር ውስጥ አቅም
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ያለአንዳች ደመወዝ የሚሰራ፣ ነዳጅ የማይጠይቅ፣ ነገር ግን በቢሊዮኖች የሚቆጠር ሀብት በማዳን የሀገርን ሸክም የሚያቀል ግዙፍ የኢኮኖሚ ሞተር አለ ብንልዎስ? ይህ ከርህራሄና ከሰብዓዊነት ካባ ጀርባ የማክሮ ኢኮኖሚውን መዋቅር በፀጥታ እያንቀሳቀሰ የሚገኘው ‘የበጎ ፈቃድ አገልግሎት’ እውነተኛ ገፅታ ነው፡፡
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ስናስብ፣ አእምሯችን ቀድሞ የሚስለው የበጎ አድራጎትን ሰብዓዊነት ቢሆንም በዘመናዊ የምጣኔ ሀብት እሳቤ ግን ይህ ዘርፍ በቀጥታ በሀገር ጠቅላላ ምርት (GDP) ውስጥ ያልተካተተ ግዙፍ "የህዝብ ካፒታል" ነው።
የዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት (ILO) እና የተባበሩት መንግስታት ሪፖርቶች እንደሚያረጋግጡት የበጎ ፈቃድ ዘርፍ መንግስታት ሊያወጡት የሚችሉትን በጀት የሚተካ እና በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ያለውን ክፍተት የሚሞላ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለዚህ ጥልቅ እሳቤ ባዳ አይደለችም፤ ማህበረሰባችንን ለዘመናት አስተሳስረው ያቆዩት እንደ ደቦ፣ እድር እና እቁብ ያሉ ሀገር በቀል የትብብር ተቋማት የዚሁ ማህበራዊ ካፒታል መገለጫዎች ናቸው።
ኖርጂያን ‘ዱግናድ’ በሚሉት የትብብር ባህላቸው እንዲሁም አሜሪካና ካናዳ በቢሊዮን ዶላሮች በሚገመት የዜጎቻቸው ነፃ አገልግሎት የፈጠሩትን የኢኮኖሚ አቅም፣ እኛም ዛሬ በራሳችን ዐውድ እና ጥበብ በተግባር እያሳየነው እንገኛለን።
በተለይም ከ2010 ዓ.ም ወዲህ "የመደመር ትውልድ" በሚለው ሀገራዊ እሳቤ አማካኝነት ይህ ዘርፍ መሰረታዊ እና መዋቅራዊ ለውጥን አስተናግዷል።
ያለፈውን ስብራት የመጠገን፣ ያለውን የማፅናት እና የነገውን አቅም የመገንባት ጥልቅ ትልም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ውስጥ በተግባር ሲተረጎም በመንግስት አቅም ብቻ ሊሸፈን የማይችለውን ግዙፍ የልማት ክፍተት በመድፈን ተጨባጭ ማክሮ-ኢኮኖሚያዊ ትርጉም አምጥቷል።
በየዓመቱ በአማካይ ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን ዜጎች በሚሳተፉበት በዚህ ሀገራዊ ንቅናቄ የተገኙት ውጤቶች በገንዘብ ሲተመኑ ሀገርን የታደጉበት መጠን እጅግ አስገራሚ ነው። ለአብነት ያህል በክረምት ወራት በተከናወኑ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳት ስራዎች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት የኮንስትራክሽን እና የማህበራዊ ዋስትና በጀት መታደግ ተችሏል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በዜጎች ነፃ ጉልበት በመትከልና በመንከባከብ በዋጋ ሊተመን የማይችል ግዙፍ ሀብት ተፈጥሯል።
ይህ መነቃቃት በጤናውና በትምህርት ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል፤ በየዓመቱ ከ300 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመለገስ የህክምና ግብዓት ወጪን ከማዳንም ባሻገር የበርካታ ዜጎች ህይወት የታደገ ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደብተሮች፣ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እና የቁሳቁስ ድጋፎች ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ጫና በእጅጉ አቅልለዋል።
የዚህ ሁሉ ሀገራዊ ጥረት ትልቁ ድል፣ የበጎ ፈቃድ ስራ ከ"ክረምት የዘመቻ ስራነት" ተላቆ ዓመቱን ሙሉ የሚተገበር ተቋማዊ ባህል እና የኑሮ ዘይቤ መሆኑ ነው። ይህ ወደ ዘላቂነት የተደረገ ሽግግር ወጣቶች ቋሚ የስራ ልምድ፣ የጊዜ አጠቃቀም እና የአመራር ክህሎት እንዲያገኙ በማድረግ ለስራ ገበያው ብቁ እያደረጋቸው ይገኛል።
ይህ ሂደት በተዘዋዋሪ የስራ አጥነትን ጫና ከማቃለሉም ባሻገር፣ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ተቋማት የሰለጠነ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ኃይል በቀላሉ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል። ከሚያመነጨው ቁሳዊ ትርፍ በዘለለም፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተለያየ ዳራ፣ ባህል እና እምነት ያላቸውን ዜጎች በአንድ የጋራ ዓላማ በማሰባሰብ "የእኔ" ከሚለው ጠባብ አስተሳሰብ ወደ "የእኛ" ሰፊ ሀገራዊ ማንነት እያሸጋገራቸው ይገኛል።
በዚህ የበጎነት መድረክ አዛውንቶች የህይወት ተሞክሯቸውን ሲያካፍሉ ወጣቱ ደግሞ ጉልበቱንና የዘመኑን እውቀት ይለግሳል፤ ይህ ውብ የትውልድ ቅብብሎሽ ማህበረሰባዊ መተማመንን በማሳደግ በፍትህና ፀጥታ ተቋማት ላይ ያለውን ጫና በእጅጉ ይቀንሳል።
ጠንካራ መተማመን እና ትስስር ያለው ማህበረሰብ ደግሞ ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሰራሽ ቀውሶችን በጋራ የመቋቋም አቅሙ እጅግ የላቀ ነው።
የኢኮኖሚ እድገት ትክክለኛ ትርጉም እና ጣዕም የሚኖረውም የተሳሰረ እና አንዱ ለአንዱ የሚቆረቆር ጠንካራ ማህበረሰብ ሲኖር ነው። በገንዘብ ሲተመን በቢሊዮኖች የሚገመት ሀብት የፈጠረውን ይህን ግዙፍ ሀገራዊ ካፒታል ይበልጥ ለማሳደግ እና ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ ዘመኑ በሚጠይቀው የቴክኖሎጂ ስርአት መደገፍ የግድ ይላል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት የምዝገባ እና የዕውቅና አሰጣጥ ስርአቱን በማዘመን፣ ይህ ያልተነካ የህዝብ ካፒታል በማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ ውስጥ እንደ አንድ ራሱን የቻለ የሀብት ምንጭ ተደርጎ በይፋ ሊሰላ እና የበለጠ ሀገራዊ ትኩረት ሊያገኝ ይገባል
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ያለአንዳች ደመወዝ የሚሰራ፣ ነዳጅ የማይጠይቅ፣ ነገር ግን በቢሊዮኖች የሚቆጠር ሀብት በማዳን የሀገርን ሸክም የሚያቀል ግዙፍ የኢኮኖሚ ሞተር አለ ብንልዎስ? ይህ ከርህራሄና ከሰብዓዊነት ካባ ጀርባ የማክሮ ኢኮኖሚውን መዋቅር በፀጥታ እያንቀሳቀሰ የሚገኘው ‘የበጎ ፈቃድ አገልግሎት’ እውነተኛ ገፅታ ነው፡፡
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ስናስብ፣ አእምሯችን ቀድሞ የሚስለው የበጎ አድራጎትን ሰብዓዊነት ቢሆንም በዘመናዊ የምጣኔ ሀብት እሳቤ ግን ይህ ዘርፍ በቀጥታ በሀገር ጠቅላላ ምርት (GDP) ውስጥ ያልተካተተ ግዙፍ "የህዝብ ካፒታል" ነው።
የዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት (ILO) እና የተባበሩት መንግስታት ሪፖርቶች እንደሚያረጋግጡት የበጎ ፈቃድ ዘርፍ መንግስታት ሊያወጡት የሚችሉትን በጀት የሚተካ እና በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ያለውን ክፍተት የሚሞላ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለዚህ ጥልቅ እሳቤ ባዳ አይደለችም፤ ማህበረሰባችንን ለዘመናት አስተሳስረው ያቆዩት እንደ ደቦ፣ እድር እና እቁብ ያሉ ሀገር በቀል የትብብር ተቋማት የዚሁ ማህበራዊ ካፒታል መገለጫዎች ናቸው።
ኖርጂያን ‘ዱግናድ’ በሚሉት የትብብር ባህላቸው እንዲሁም አሜሪካና ካናዳ በቢሊዮን ዶላሮች በሚገመት የዜጎቻቸው ነፃ አገልግሎት የፈጠሩትን የኢኮኖሚ አቅም፣ እኛም ዛሬ በራሳችን ዐውድ እና ጥበብ በተግባር እያሳየነው እንገኛለን።
በተለይም ከ2010 ዓ.ም ወዲህ "የመደመር ትውልድ" በሚለው ሀገራዊ እሳቤ አማካኝነት ይህ ዘርፍ መሰረታዊ እና መዋቅራዊ ለውጥን አስተናግዷል።
ያለፈውን ስብራት የመጠገን፣ ያለውን የማፅናት እና የነገውን አቅም የመገንባት ጥልቅ ትልም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ውስጥ በተግባር ሲተረጎም በመንግስት አቅም ብቻ ሊሸፈን የማይችለውን ግዙፍ የልማት ክፍተት በመድፈን ተጨባጭ ማክሮ-ኢኮኖሚያዊ ትርጉም አምጥቷል።
በየዓመቱ በአማካይ ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን ዜጎች በሚሳተፉበት በዚህ ሀገራዊ ንቅናቄ የተገኙት ውጤቶች በገንዘብ ሲተመኑ ሀገርን የታደጉበት መጠን እጅግ አስገራሚ ነው። ለአብነት ያህል በክረምት ወራት በተከናወኑ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳት ስራዎች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት የኮንስትራክሽን እና የማህበራዊ ዋስትና በጀት መታደግ ተችሏል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በዜጎች ነፃ ጉልበት በመትከልና በመንከባከብ በዋጋ ሊተመን የማይችል ግዙፍ ሀብት ተፈጥሯል።
ይህ መነቃቃት በጤናውና በትምህርት ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል፤ በየዓመቱ ከ300 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመለገስ የህክምና ግብዓት ወጪን ከማዳንም ባሻገር የበርካታ ዜጎች ህይወት የታደገ ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደብተሮች፣ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እና የቁሳቁስ ድጋፎች ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ጫና በእጅጉ አቅልለዋል።
የዚህ ሁሉ ሀገራዊ ጥረት ትልቁ ድል፣ የበጎ ፈቃድ ስራ ከ"ክረምት የዘመቻ ስራነት" ተላቆ ዓመቱን ሙሉ የሚተገበር ተቋማዊ ባህል እና የኑሮ ዘይቤ መሆኑ ነው። ይህ ወደ ዘላቂነት የተደረገ ሽግግር ወጣቶች ቋሚ የስራ ልምድ፣ የጊዜ አጠቃቀም እና የአመራር ክህሎት እንዲያገኙ በማድረግ ለስራ ገበያው ብቁ እያደረጋቸው ይገኛል።
ይህ ሂደት በተዘዋዋሪ የስራ አጥነትን ጫና ከማቃለሉም ባሻገር፣ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ተቋማት የሰለጠነ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ኃይል በቀላሉ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል። ከሚያመነጨው ቁሳዊ ትርፍ በዘለለም፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተለያየ ዳራ፣ ባህል እና እምነት ያላቸውን ዜጎች በአንድ የጋራ ዓላማ በማሰባሰብ "የእኔ" ከሚለው ጠባብ አስተሳሰብ ወደ "የእኛ" ሰፊ ሀገራዊ ማንነት እያሸጋገራቸው ይገኛል።
በዚህ የበጎነት መድረክ አዛውንቶች የህይወት ተሞክሯቸውን ሲያካፍሉ ወጣቱ ደግሞ ጉልበቱንና የዘመኑን እውቀት ይለግሳል፤ ይህ ውብ የትውልድ ቅብብሎሽ ማህበረሰባዊ መተማመንን በማሳደግ በፍትህና ፀጥታ ተቋማት ላይ ያለውን ጫና በእጅጉ ይቀንሳል።
ጠንካራ መተማመን እና ትስስር ያለው ማህበረሰብ ደግሞ ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሰራሽ ቀውሶችን በጋራ የመቋቋም አቅሙ እጅግ የላቀ ነው።
የኢኮኖሚ እድገት ትክክለኛ ትርጉም እና ጣዕም የሚኖረውም የተሳሰረ እና አንዱ ለአንዱ የሚቆረቆር ጠንካራ ማህበረሰብ ሲኖር ነው። በገንዘብ ሲተመን በቢሊዮኖች የሚገመት ሀብት የፈጠረውን ይህን ግዙፍ ሀገራዊ ካፒታል ይበልጥ ለማሳደግ እና ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ ዘመኑ በሚጠይቀው የቴክኖሎጂ ስርአት መደገፍ የግድ ይላል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት የምዝገባ እና የዕውቅና አሰጣጥ ስርአቱን በማዘመን፣ ይህ ያልተነካ የህዝብ ካፒታል በማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ ውስጥ እንደ አንድ ራሱን የቻለ የሀብት ምንጭ ተደርጎ በይፋ ሊሰላ እና የበለጠ ሀገራዊ ትኩረት ሊያገኝ ይገባል
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
21 days ago
የአገሪቱን የመስኖ ሽፋን ወደ 2.6 ሚሊዮን ሄክታር ለማድረስ የተያዘው ግብ እመርታ እያሳየ መሆኑ ተገለጸ
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር
መግለጫ እነሆ ፥
#ethiopia | አገራዊ የመስኖ ልማት ጉዞ ተስፋ ሰጪ እመርታ የኢትዮጵያ በመስኖ የመልማት አቅሟን፤ ለመጠቀምና ተፈጥሮ የለገሰቻትን ውሃ፣ መሬት፣ ምቹ የአየር ሁኔታ እንደዚሁም አምራች የሰውሃይል በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሏ ለዘመናት የራሷን የምግብ አቅርቦት እንኳን መሸፈን ሳትችልና በችግር ወቅት ለዕርዳታ ወደ ውጪ ስታማትር መኖሯ የቅርብ ጊዜ ታሪካችን ነው፡፡
ኢትዮጵያን በተለያየ ጊዜያት ያስተዳደሩ መንግስታት ምርታማነት ለማሳደግ ያስችለናል ያሏቸውን የተለያዩ ሙከራዎች በመከተል ጥረት ቢያደርጉም በሚጠበቀው ልክ ውጤታማ ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡ በዚህም ሳቢያ አገራችን የራሷን የምግብ አቅርቦት መሸፈን ሳትችል፣ በቢሊዮን የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬ በማውጣት ስንዴን ጨምሮ የተለያዩ የምግብ ምርቶችን ከውጭ ስታስገባ ኖራለች።
እንደ ሃገር ሰፋፊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ከ1960ዎቹ ጀምሮ መተግበር ቢጀምሩም ቁጥራቸው እጅግ ጥቂትና ውጤታቸውም በዛው ልክ ውስን እንደነበር በመስኩ የተደረጉ የዳሰሳዎች ጥናቶች ያሳያሉ ፡፡ ለአብነትም ለስኳር ልማት የተገነቡ ፕሮጀክቶች እንደ ወንጂ፣ መተሃራ፣ ፊንጫ ፣ የአሚባራ፣ የአልዌሮ፣ የጎዴ፣ የተንዳሆ እና የከሰም መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ተጠቃሾች ቢሆኑም በትግበራ ሂደት ግን ለአመታት ባጋጠሙ ተግዳሮቶች ውጤታማ ሳይሆኑ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡
ይህንን አዙሪት በመስበርና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ፣ ከተፈጥሮ ዝናብ ባሻገር የከርሰ-ምድርና የገጸ-ምድር ውኃን በአግባቡ በመጠቀም መስኖን ማስፋፋት ወሳኝ ሆኖ ተገኝቷል። በተለይም ባለፉት የለውጥ አመታት የኢትዮጵያ መንግስት ከዚህ የተለመደና ፈተና የሆነ አዙሪት ለመላቀቅ የሚያስችሉ የተለያዩ እቅዶችን አዘጋጅቶ እና ዘርፉን ራሱን በቻለ ሚኒስቴር መስራቤት ደረጃ በማደራጀት አዲስ የፖሊሲ መር የልማት ጥረትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ስራ መስራት ጀምሯል፡፡
መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ከወሰዳቸው ወሳኝ እርምጃዎች መካከል የመስኖ ልማት ዘርፍን ውጤታማ በሆነ መንገድ በማሻሻል ምርታማነትን ማሳደግ እንዲቻል ዘርፋ ለአጠቃላይ አገራዊ እድገት የሚኖረውን ሚናም በልዩ ትኩረት ለማሳደግ እንዲያስችለው መስኖ በጥናት በተለዩ ቦታዎች ላይ በልዩ ትኩረት እንዲያስፋፋ በማለም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርን በ2014 ዓ/ም እንዲቋቋም አድርጓል፡፡ በዚህም የአገር አቅም በፈቀደ ልክም መንግስት ለዘርፉ ከፍተኛ በጀት እንዲመደብለት እና በዘርፉ ተግባራዊ ለውጥ እንዲመጣ የሚያስችሉ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማትን ወደ ተቀናጀ የልማት አቅጣጫ በመምራት፤ ሀገራችን ያላትን ከፍተኛ የውሃና ሰፊ የመሬት ሀብት ማዕከል በማድረግ፤ የመስኖ ልማትን በማስፋፋት እና በቆላማ አካባቢ የሚገኘውን እምቅ የልማት ፀጋዎችን በማጥናትና ለአርብቶአደሩና ከፊልአርብቶአደሩ ጥቅም እንዲዉል በማድርግ የሀገራችንን የምግብ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ ለማስቻል መተግበር የጀመራቸውም ስራዎች አመርቂ ውጤቶች ማሳየት ጀምረዋል፡፡
መስሪያ ቤቱ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በማስጠናትና በመገንባት፤በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና በክልሎች የሚገቡ አነስተኛ መስኖዎችን በመከታተልና ድጋፍ በመስጠት በሃገሪቱ ምርትና ምርታማነት ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ያስቻሉ ተግባራትን መጀመሩም ከወዲሁ መታዘብ ይቻላል፡፡
በተለይ ደግሞ ባለፋት ሁለት የበጀት አመታት ማለትም በ2017 እና 2018 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ አፈጻጸም ዙርያ የተከናወኑ ስራዎች በአጠቃላይ በዘርፋ የሚታዩ ጅምር ሙከራዎችን ወደ አዲስ ታሪክ ያሸጋገረ ምዕራፍ ላይ መድረሱን መታዘብ ይቻላል።
ዘርፋ ከተሰጠው ልዩ ትኩረትና በአገር አቀፍ ደረጃ የመስኖ ልማት ጥያቄዎች መበራከት ከጅምሩ በቂ ጥናቶችና የዲዛይን ስራዎች ጥልቅ የበጀት ዝግጅትና በከፍተኛ የህዝብና የመንግስት አመራር ማእቀፎች በቂ ውይይት ተደርጎባቸው እንዲሁም የአፈጻጸም ስጋቶችና በተለይም ከአጠቃላይ የበጀት ዝግጅቶች አንጻር በነበሩ ውስንነቶች ጉልህ ችግሮች የነበሩ ቢሆንም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በፍጥነት በመመካከር መሰረታዊ የማጣጣም ስራዎች መከወን በመቻሉ በርካታ ስራዎችን በተከታታይ ወራት በስኬት ሐዲድ ለማስጓዝ ተችሏል።
በዚህም በነዚህ ሁለት አመታት ለበርካታ አመታት ግንባታቸው የተጓተቱ ፣ የዲዛይን ስራ ጉድለቶች የነበሩባቸው ተጠናቀውም ለረጅም ጊዜ ጥገና ያልተደረገላቸው እና ከፍተኛ ብልሽት አጋጥሟቸው የነበሩ ፕሮጀክቶችን ቁርጠኛ በሆነ የፕሮጀክት አመራር ክትትል እና ጥብቅ የኮንትራት አስተዳደር ስርዓትን መሰረት በማድረግ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ አመርቂ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡
ለዚህ ስኬት ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችንም መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ያለውን ፅኑ ፍላጎትና እያደረገ ያለውን ከፍተኛ ድጋፍ ከግንዛቤ በማስገባት ይህንንም በሚመጥን መልኩ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ በጥራት በፍጥነት እና የኮንትራት ስምምነቶችን መሰረት በማድረግ የሰጠው በሳል አመራርም ተጠቃሽ ምክንያት ነው።
በዚህም ምክንያት ለአመታት የዘገዩና የማህበረሰባችን የአመታት የቅሬታ ምንጨ ሆነው የኖሩትን በአጠቃላይ 10 የሚሆኑ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በአጭር ግዜ ከውስብስብ ችግሮች በማላቀቅ በልዩ ትኩረት ቅድሚያ በተሰጣቸው አቅጣጫ መሰረት በተፋጠነ ጊዜ እንዲጠናቀቁ ጥረት ተደርጓል።
እነዚህም የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች የማልማት አቅማቸው እና ተጠቃሚ የሚያደርጉት እማና አባ ወራወዎች በቅደም ተከተላቸው መሰረት የሚከተሉት ናቸው ፡-
1.ጊዳቦ ሎት 2 - የማልማት አቅሙ- 13420 ሄ/ር 26840 እማ/አባወራዎች
2. ጎዴ -የማልማት አቅሙ -10,000 ሄ/ር 20000 እማ/አባወራዎች
3. ወልመል ሎት 1 እና 2 – 12040 ሄ/ር -24080 እማ/አባወራዎች
4. ጨልጨል ሎት 2- 4145 ሄ/ር 8290 እማ/አባወራዎች
5.የቄጦ መስኖ 5000 ሄ/ር 10,000 እማ/አባወራዎች
6. የታችኛው ርብ -3200 ሄ/ር 6400 እማ/አባወራዎች
7. የተንዳሆ - 60,000 ሄ/ርያለማል 120,000 እማ/አባወራዎች
8. የከሰም መስኖ -20 ሺኅ ሄ/ር 40,000 እማ/አባወራዎች
እንዲሁም አርጆ ዲዴሳ እና መገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች መሠረታዊ የግንባታ ሥራቸው አልቆ የማጠናቀቂያ ሥራቸው እየተፋጠነ ከመሆኑም በላይ በቅርቡ በክብር የሚመረቁ ይሆናል፡፡
መገጭ እና አርጆ የመስኖ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ በአጠቃላይ የ10ሩ ፕሮጀክቶች ብቻ ድምር የማልማት አቅማቸው 224,805 ሄክታር ሲሆን 450,000 እማና አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚደርጉ ናቸው፡፡
በሌላ በኩል እንደ ጨልጨል (ሎት1) አጂማጫጫ፣ ካሊድ ዲጆ፣ ሎጊያ፣ ላይኛው ጉደር፣ አንገር ፣ ፈንታሌ፣ ወይቦ፣ ላይኛው ርብ፣ ሽንሌ፣ እና አደኣ በቾ የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች በዕቅዳቸው መሠረት የግንባታ ስራዎቻቸው እየተከናወ ባጠናቀቅናቸው የመስኖ ፕሮጀክቶች በአሁኑ ወቅት ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን በማልማት የማህበረሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተቀናጁ ስራዎች በመተግበር ላይ እንገኛለን፡፡
መንግስት ለመስኖ ልማቱ ዘርፍ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት በተሰሩ ስራዎች ከለውጡ በፊት 490 ሺህ ሄክታር የነበረው የመስኖ ሽፋን ወደ 2.6 ሚሊዮን ሄክታር ከፍ እንዲል አድርጓል፡፡ አሁን የተጀመሩ ፕሮጀክቶችም ሲጠናቀቁ የአገራችን የመስኖ ሽፋን በከፍተኛ መጠን የሚጨምር ይሆናል፡፡ እነዚህ መሰረተ ልማቶችም የተጀመረውን የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት በማረጋገጥ ረገድ የሚኖራቸው ሚና ከፍተኛ ነው፡፡
በ2017 እና በ2018 በጀት አመት ፕሮጀክቶች አጠናቅቀን ለስኬት ስንበቃ ፤ ግንባታዎች ባቀድነው ጊዜ እንዳይጠናቀቁ ስያደርጉ የቆዩትን፣ እንደዚሁም በቀጣይነትም ስራን ሊያስጓጉሉ የሚችሉትን ቁልፍ ማነቆዎች በጥናት በመለየት ውስብስብ ለሆኑና ለቆዩ ችግሮች ተገቢ እና ህጋዊ መፍትሄ እንዲያገኙ በማድረግ ረገድ የተሰሩ ስራዎች ሚናቸው ትልቅ ነው፡፡
በመሆኑም ይህ ፈጣን የፕሮጀክት አፈጻጸም እና ክትትል በቀላሉ የተገኘ እንዳልሆነ መገንዘብ ያሻል።
ለመሆኑ በእነዚህ የግንባታ 2 አመታት እንደማንኛውም የኮንስትራክሽን ዘርፍ የመስኖ ግንባታ ያጋጠሙት ተግዳሮቶች ምንድናቸው? የተሰጣቸው መፍትሔዎችስ ?
በግንባታ ሂደቱ ያጋጠሙንን ተጠባቂና ተጠባቂ ያልሁኑ ተግዳሮቶች ተወጥተን የግንባታ ስራችንን ስናከናውን በግንባታ ሂደቱ ላይ ተፅዕኖ ያሳደሩ ዋና ዋና ተግዳሮቶችን የሚከተሉት ናቸው፦
* የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ከውኃ ጋር የተቆራኙና በካበተ የዘርፍ ጥናት የተደገፋ መሆን የሚገባቸው በመሆናቸው በዘርፉ ልምድ ያላቸው በቂ አገር በቀል የአማካሪና ተቋራጮች አቅም በበቂ አለመኖሩ ከጅምሩ የታዩ ተግዳሮቶች ነበሩ:: በተጨማሪም አብዛኞቹ ፕሮጀክቶች የሚከናወኑት በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሲሆን ተቋማቱ በዘርፋ ለሚደረግ የመሰረተ ልማት ግንባታ የነበራቸው ልምድና አቅምም ውስን ከመሆኑም በላይ ከግሉ ዘርፍ የሚሳተፉት በጣት የሚቆጠሩ ተቋማትም ገና አጥጋቢ ቁመና ያልነበራቸው መሆኑ።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየት፦ ፕሮጀክቶቹ ከፍተኛ ሀብት የሚጠይቁ ቢሆንም በየዓመቱ የሚመደበው በጀት አነስተኛ መሆኑና የተፈቀደው በጀትም በወቅቱ ጥሬ ገንዘብ ሆኖ ባለመለቀቁ ከክፍያዎች መስተጓጎል የተነሱ መጓተቶችና የዋጋ ንረት ፕሮጀክቶች በሚፈለገው ደረጃ ማከናወን አለመቻሉ፣
* ከፍተኛ የገበያ የዋጋ ንረት (Market Inflation)፦ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በዓለም አቀፍና አገር ውስጥ ሁኔታዎች ምክንያት እንደ ሲሚንቶ፣ ብረት፣ ነዳጅ እና የጉልበት ዋጋ ላይ በየግዜው ከፍተኛ ጭማሪ ማጋጠሙ። በዚህም ምክንያት የፕሮጀክት በዘገዩ ቁጥር ወጪዎቻቸው በየግዜው እንዲጨምሩ ምክንያት ሆነዋል ::
* የስትራቴጂካዊ ግንባታ ዕቃዎች አቅርቦት እጥረት፦ ሲሚንቶ፣ ብረትና ነዳጅ በገበያ ላይ በበቂ ሁኔታ በወቅቱ አለመገኘታቸው የግንባታውን ፍጥነት በእጅጉ ገድበውት ቆይተዋል። በዚህም ምክንያት ፕሮጀክቶች በእቅዳቸው ልክ እንዳይከወኑ ምክንያት ሆኖ ቆይቷል ::
* የግድብ እና መስኖ መሰረተ ልማቶች ዲዛይን ስራዎች ጉልህ ክፍተቶችና ያጋጠሙ የጂኦሎጂካል ውስብስብነት ችግሮች :: ምንም እንኳን ፕሮጀክቶች መነሻ የሚሆኑ ጥናትና ዲዛይን ተሠርቶባቸው ቢጀመሩም፣ በትግበራ ወቅት በሚያጋጥሙ የመሬት አቀማመጥና የጂኦሎጂካል ይዘቶች ምክንያት የዲዛይን ክለሳዎችን ማድረግ የግድ ማስፈለጉ የውል ማሻሻያዎችንና የጊዜ ማራዘሚያዎችን እንዲደረጉ የግድ የሚያስብሉ ሁኔታዎች አጋጥመዋል ::
በዚህም ምክንያት ለሚኖሩ ለውጦች ተጨማሪ የኮንትራት ወጪ እና ግዜ መጠየቃቸው የግድ ሆኗል።
የተወሰዱ ስልታዊና መዋቅራዊ የማስተካከያ እርምጃዎች የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ያጋጠሙትን የአሠራር ክፍተቶች፣ የኦዲት ግኝቶችና የባለድርሻ አካላትን አስተያየቶች እንደ ግብዓት በመውሰድ ሰፊ ተቋማዊ ለውጥ (Institutional Reform) አድርጓል።
በዚህም መሠረት የተወሰዱት ቁልፍ ተቋማዊ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው፦
* ልዩ የፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት በአዲስ መልክ በ2017ዓ/ም ተቋቁሟል ፦ከዋናው መሥሪያ ቤት እስከ ፕሮጀክት ሳይት የነበረውን የቁጥጥር እና ክትትል ለማጥበቅና የውል አስተዳደር እንዲሁም የቁጥጥር ሥርዓቱን (Contract Administration & Construction supervision) በዲጂታል ፕላትፎርም ጭምር ለማዘመን ዘርፈ-ብዙ ብቁ ባለሙያዎችን ያቀፈ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ተቋቁሟል።
* ጥብቅ የክትትልና ግምገማ (M&E) ሥርዓት መዘርጋት፦የዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ወርሃዊ፣ ሩብ ዓመት፣ ግማሽ ዓመት እና ዓመታዊ የክትትልና የመስ ክምልከታ ሥርዓት ተዘርግቶ ተግባራዊ ሆኗል።
* በኮንትራት ስምምነት መሰረት ለፕሮጀክቶች ክትትል የሚያስፈልገውን ሎጅስቲክስ እንዲሟላ ተደርጓል፥- በአዲስ መልክ ለተደራጀዉ ፕሮግራም ጽ/ቤት ከማዕከል እስከ ፕሮጀክት ሳይት ለተመደቡ የስራ መሪዎችና ሙያተኞች የሚያስፈልጉ የመስክን ነባራዊ ሁኔታ የሚቋቋሙ የመስክ ተሽከርካሪዎች እና የቢሮ ቁሳቁሶችን በኮንትራት ስምምነት ውስጥ በተቀመጠው መሰረት በማሟላት የክትትል አመራሮች እና ባለሙያዎች በተቀናጀ መልኩ ጉልበታችዉና እውቀታቸዉን ለፕሮጀክቶቹ ስኬት የሚያውሉበትን ሁኔታ በመፍጠር በጊዜና በጥራት ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ውጤታማ ስራ እየተመዘገበ ይገኛል::
* የቁሳቁስ አቅርቦት ሰንሰለትን ማሳለጥ (Supply Chain Optimization)፦ የሲሚንቶ እና የነዳጅ እጥረትን ለመቅረፍ ሚኒስቴሩ በቀጥታ ከአምራች ፋብሪካዎችና አቅራቢዎች ጋር ስልታዊ ትስስር በመፍጠር የግንባታ ግብዓቶች ሳይቆራረጡ ፕሮጀክት ሳይት ላይ እንዲቀርቡ አድርጓል።
* ባለሦስት ወገን ስምምነት (Tri-party Agreement) መተግበር፦ በተቋራጭ፣ በአማካሪ መሐንዲስ፣ በባለቤት(ሚኒስቴሩ) እና በቁሳቁስ አቅራቢዎች መካከል የተቀናጀ የጋራ መግባቢያ ስምምነት በመፈረም ሥራዎች በተቀመጠላቸው ወሰን፣ በጀትና ጥራት ኮንትራት መሰረት አድርገው እንዲከናወኑ ተደርጓል።
* አዳዲስ መመሪያዎችና ስታንዳርዶች ማዘጋጀት፦ ወደፊት ለሚከናወኑ ማናቸውም ግንባታዎች መነሻ የሚሆኑ የፕሮጀክት አስተዳደርን የሚያዘምኑ አዳዲስ የአሠራር ደንቦችና መመሪያዎች ተዘጋጅተዋል።
* የዋጋ ማስተካከያ መፍቀድ፦ አገር በቀል ተቋራጮች ፕሮጀክቶች በወቅቱ መጠናቀቅ ባለመቻላቸው ያጋጠመውን የዋጋ ንረት በራሳቸ መቋቋም ባለመቻላቸው፣ በመንግስት የተቀመጡ አሠራሮችን በመከተል ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያን ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን ከ2013 ጀምሮ በተሰጠው የመንግስት ውሳኔ መሰረት ውሎችን በማሻሻል የዋጋ ማስተካከያ በሃገር ደረጃ እንዲደረግ ፈቅዷል።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየትን በተመለከተ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በቅርበት በመወያየት እና በመስራት አስፈላጊው በጀት እና ጥሬ ገንዘብ በወቅቱ ለመስኖ ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እንዲለቀቁ ማድረግ ተችሏል፡፡
የመስኖ ፕሮጀክቶች እንደ ማንኛውም የግንባታ ፕሮጀክቶች መንግስት ባወጣው የግዥ መመሪያዎች፣ ደንቦች እና ውሎች የሚተዳደሩ ናቸው :: የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር መ/ቤት ከሌሎች ተቋማት የተረከባቸውንም ሆነ በራሱ የጀመራቸውን ፕሮጀክቶች የሚያስተዳድረው የመንግስትን ህግና ስርአትን በማክበር በኮንትራት ውል ስምምነት መሰረት ብቻ ነው፡፡
በዚህም መሰረት በየግዜው ልዩ ፍቃድ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ሲያጋጥሙም በህግ የመፍቀድ መብት ያለውን የመንግስት አካል ፍቃድ በማግኘት ብቻ የተፈፀሙ ስራዎችን መከወን ተችሏል ፡፡
ከመስኖ ፕሮጀክቶች ውስብስብ ባህሪ በመነሳት በተቻለ መጠን ባሉ ሀገራዊ አቅሞች እና ልምድና አቅም ባላቸው አማካሪ ድርጅቶች ዝርዝር ጥናትና ዲዛይን ሳይሰራ የመስኖ ፕሮጀክቶች አይጀመሩም፡፡ ሆኖም በትግበራ ወቅት የዲዛይን ክፍተቶች መኖራቸው ሲታወቅ በተቀመጠው የውል አስተዳደር ስምምነት መሰረት የፕሮጀክቶች የዲዛይን ችግር እንዲፈታ በማድረግ የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በዲዛይን
ማሻሻያው መሰረት እንዲቀጥሉ እና እንዲጠናቀቁ ይደረጋሉ፡፡
ምንም እንኳን የዲዛይን ክፍተቶች ችግር ደረጃ ቢለያይም ፕሮጀክቶች በተግባር የዲዛይን ክፍተቶች እንደሚያጋጥማቸው ይታወቃል፡፡ ከፕሮጀክቶች ውል አስተዳደር አንፃርም ተቋራጭ እና አማካሪ ድርጅቶች በገቡት ውል መሰረት ብቻ ሚኒስቴር መ/ቤቱ ውሎችን ያስተዳድራል በዚህም የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ውጤትም ይህንኑ ሀቅ ያረጋግጣል። በመሆኑም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከውል ውጪ የሚፈፀሙ ምንንም አይነት ግዥዎችና ጭማሪዎችም የሉም።
አለማቀፍ ልምዶች እንደሚያሳዩት ማንኛውም ፕሮጀክት ተግባራዊ በሚደረግባት ወቅት በገቢያ ሁኔታ ለሚከሰቱ የዋጋ ጭማሪዎች ተገቢውን አሰራር እና ኮንትራት ስምምነትን በመከተል የሚፈቀዱ የዋጋ ማስተካከያዎችን በማድረግ ፕሮጀክቶች ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡
በአገራችን ከ2013 ዓ.ም. ጀምሮ በከፍተኛ ሁኔታ የግንባታ ግብአቶች በመጨመሩ፣የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ እና በአለማቀፍ ሁኔታዎች መለዋወጥ ምክንያት የግንባታ ሴክተሩ በከፍተኛ ሁኔታ ችግር ውስጥ ገብቶ ቆይተው የነበሩ ፕሮጀክቶች በመኖራቸውም እስካሁንም ከተመሳሳይ ችግሮች ሙሉ በሙሉ ለማገገም የሚያስችል ስራ መስራትም ቀጣይ የቤት ስራችን ይሆናል፡፡
በዚህም ምክንያት አገር በቀል ተቋራጭ ድርጅቶች የተከሰተውን የግንባታ ግብአቶች ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ በራሳቸው መቋቋም እንዳቃታቸው መንግስት በመገንዘቡ የተቀመጡ አሰራሮችን በመከተል የዋጋ ማስተካከያ እንዲደረግ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያ ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን በማሻሻል የዋጋ መስተካከያ መፍቀድ እና ተግባራዊ ማድረግ ከፕሮጀክቱ መጠናቀቅ የሚያስገኘውን ጥቅም ቅድሚያ በመስጠት በተሰጠው ፍቃድ መሰረት ተግባራዊ ተደርጓል፡፡
ኢትዮጵያ በዝናብ ጥገኝነት ላይ የተመሠረተውን የግብርና ክፍለ-ኢኮኖሚ ወደ መስኖ መርና አስተማማኝ ምርታማነት ለመቀየር የጀመረችውን ጉዞ ስኬታማ ሊሆን የሚችለው አሁን የተጀመሩት ተቋማዊ ሪፎርሞች እና ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ወደ ውጤት የመቀየር ጅምሮች ቀጣይነት ሲኖራቸው ብቻ ነው። ይህንን ለማደናቀፍና ኮንትራትና ፕሮጀክት አስተዳደር ስርዓትን በአግባቡ መረዳት ባቃታቸው ወይም ሆን ተብሎ ሂደቶችን ለማጠልሸት የሚሰሩ ስራዎች በፍፁም ተቀባይነት ሊኖራቸው አይችሉም ::
እንደሚታወቀው ሃገራችን በተለያዩ ሴክተሮች አስደናቂ የሆኑ ስኬቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች፡፡ ከዚህ አንጻር እንደ ሃገር የምናስመዘግባቸው ስኬቶች ለህዝባችንን እና ለአጋሮቻችን የሚሰጠው ትርጉም ትልቅ የመሆኑን ያህል ይህ ጅምር እመርታ የማያስደስታቸው በከፍተኛ የአመራር ቁርጠኝነት እና የአጋሮች ጥረት የተገኙ ውጤቶች የሚያቅራቸው ሀይላት መኖራቸው ግን ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡
ከዚህ አንጻር በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በመስኖ ዘረፍ እየተገኘ ያለውን ስኬት ለመገንዘብና እውቅና ለመስጠት ሲቸገሩ ይስተዋላል፡፡ ይሁን እንጂ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ይህንን ሁኔታ ወደ ጎን በመተው የተቋቋመለትን አላማ እና የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉአላዊነት እና የህዝብ ጥቅም ታሳቢ በማድረግ በዘርፉ የሚገኙ አሰራሮችንና ህጎችን መሰረት በማድረግ በሃገሪቱ የጀመራቸውን በውጤት የታጀበ የመስኖ ፕሮጀክቶች የማጠናቀቅ ድሎችን አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
ለኢትዮጵያ የምግብ ሉኣላዊነት መረጋገጥ እንሰራለን!!
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚንስቴር
ሃምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር
መግለጫ እነሆ ፥
#ethiopia | አገራዊ የመስኖ ልማት ጉዞ ተስፋ ሰጪ እመርታ የኢትዮጵያ በመስኖ የመልማት አቅሟን፤ ለመጠቀምና ተፈጥሮ የለገሰቻትን ውሃ፣ መሬት፣ ምቹ የአየር ሁኔታ እንደዚሁም አምራች የሰውሃይል በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሏ ለዘመናት የራሷን የምግብ አቅርቦት እንኳን መሸፈን ሳትችልና በችግር ወቅት ለዕርዳታ ወደ ውጪ ስታማትር መኖሯ የቅርብ ጊዜ ታሪካችን ነው፡፡
ኢትዮጵያን በተለያየ ጊዜያት ያስተዳደሩ መንግስታት ምርታማነት ለማሳደግ ያስችለናል ያሏቸውን የተለያዩ ሙከራዎች በመከተል ጥረት ቢያደርጉም በሚጠበቀው ልክ ውጤታማ ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡ በዚህም ሳቢያ አገራችን የራሷን የምግብ አቅርቦት መሸፈን ሳትችል፣ በቢሊዮን የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬ በማውጣት ስንዴን ጨምሮ የተለያዩ የምግብ ምርቶችን ከውጭ ስታስገባ ኖራለች።
እንደ ሃገር ሰፋፊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ከ1960ዎቹ ጀምሮ መተግበር ቢጀምሩም ቁጥራቸው እጅግ ጥቂትና ውጤታቸውም በዛው ልክ ውስን እንደነበር በመስኩ የተደረጉ የዳሰሳዎች ጥናቶች ያሳያሉ ፡፡ ለአብነትም ለስኳር ልማት የተገነቡ ፕሮጀክቶች እንደ ወንጂ፣ መተሃራ፣ ፊንጫ ፣ የአሚባራ፣ የአልዌሮ፣ የጎዴ፣ የተንዳሆ እና የከሰም መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ተጠቃሾች ቢሆኑም በትግበራ ሂደት ግን ለአመታት ባጋጠሙ ተግዳሮቶች ውጤታማ ሳይሆኑ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡
ይህንን አዙሪት በመስበርና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ፣ ከተፈጥሮ ዝናብ ባሻገር የከርሰ-ምድርና የገጸ-ምድር ውኃን በአግባቡ በመጠቀም መስኖን ማስፋፋት ወሳኝ ሆኖ ተገኝቷል። በተለይም ባለፉት የለውጥ አመታት የኢትዮጵያ መንግስት ከዚህ የተለመደና ፈተና የሆነ አዙሪት ለመላቀቅ የሚያስችሉ የተለያዩ እቅዶችን አዘጋጅቶ እና ዘርፉን ራሱን በቻለ ሚኒስቴር መስራቤት ደረጃ በማደራጀት አዲስ የፖሊሲ መር የልማት ጥረትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ስራ መስራት ጀምሯል፡፡
መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ከወሰዳቸው ወሳኝ እርምጃዎች መካከል የመስኖ ልማት ዘርፍን ውጤታማ በሆነ መንገድ በማሻሻል ምርታማነትን ማሳደግ እንዲቻል ዘርፋ ለአጠቃላይ አገራዊ እድገት የሚኖረውን ሚናም በልዩ ትኩረት ለማሳደግ እንዲያስችለው መስኖ በጥናት በተለዩ ቦታዎች ላይ በልዩ ትኩረት እንዲያስፋፋ በማለም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርን በ2014 ዓ/ም እንዲቋቋም አድርጓል፡፡ በዚህም የአገር አቅም በፈቀደ ልክም መንግስት ለዘርፉ ከፍተኛ በጀት እንዲመደብለት እና በዘርፉ ተግባራዊ ለውጥ እንዲመጣ የሚያስችሉ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማትን ወደ ተቀናጀ የልማት አቅጣጫ በመምራት፤ ሀገራችን ያላትን ከፍተኛ የውሃና ሰፊ የመሬት ሀብት ማዕከል በማድረግ፤ የመስኖ ልማትን በማስፋፋት እና በቆላማ አካባቢ የሚገኘውን እምቅ የልማት ፀጋዎችን በማጥናትና ለአርብቶአደሩና ከፊልአርብቶአደሩ ጥቅም እንዲዉል በማድርግ የሀገራችንን የምግብ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ ለማስቻል መተግበር የጀመራቸውም ስራዎች አመርቂ ውጤቶች ማሳየት ጀምረዋል፡፡
መስሪያ ቤቱ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በማስጠናትና በመገንባት፤በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና በክልሎች የሚገቡ አነስተኛ መስኖዎችን በመከታተልና ድጋፍ በመስጠት በሃገሪቱ ምርትና ምርታማነት ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ያስቻሉ ተግባራትን መጀመሩም ከወዲሁ መታዘብ ይቻላል፡፡
በተለይ ደግሞ ባለፋት ሁለት የበጀት አመታት ማለትም በ2017 እና 2018 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ አፈጻጸም ዙርያ የተከናወኑ ስራዎች በአጠቃላይ በዘርፋ የሚታዩ ጅምር ሙከራዎችን ወደ አዲስ ታሪክ ያሸጋገረ ምዕራፍ ላይ መድረሱን መታዘብ ይቻላል።
ዘርፋ ከተሰጠው ልዩ ትኩረትና በአገር አቀፍ ደረጃ የመስኖ ልማት ጥያቄዎች መበራከት ከጅምሩ በቂ ጥናቶችና የዲዛይን ስራዎች ጥልቅ የበጀት ዝግጅትና በከፍተኛ የህዝብና የመንግስት አመራር ማእቀፎች በቂ ውይይት ተደርጎባቸው እንዲሁም የአፈጻጸም ስጋቶችና በተለይም ከአጠቃላይ የበጀት ዝግጅቶች አንጻር በነበሩ ውስንነቶች ጉልህ ችግሮች የነበሩ ቢሆንም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በፍጥነት በመመካከር መሰረታዊ የማጣጣም ስራዎች መከወን በመቻሉ በርካታ ስራዎችን በተከታታይ ወራት በስኬት ሐዲድ ለማስጓዝ ተችሏል።
በዚህም በነዚህ ሁለት አመታት ለበርካታ አመታት ግንባታቸው የተጓተቱ ፣ የዲዛይን ስራ ጉድለቶች የነበሩባቸው ተጠናቀውም ለረጅም ጊዜ ጥገና ያልተደረገላቸው እና ከፍተኛ ብልሽት አጋጥሟቸው የነበሩ ፕሮጀክቶችን ቁርጠኛ በሆነ የፕሮጀክት አመራር ክትትል እና ጥብቅ የኮንትራት አስተዳደር ስርዓትን መሰረት በማድረግ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ አመርቂ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡
ለዚህ ስኬት ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችንም መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ያለውን ፅኑ ፍላጎትና እያደረገ ያለውን ከፍተኛ ድጋፍ ከግንዛቤ በማስገባት ይህንንም በሚመጥን መልኩ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ በጥራት በፍጥነት እና የኮንትራት ስምምነቶችን መሰረት በማድረግ የሰጠው በሳል አመራርም ተጠቃሽ ምክንያት ነው።
በዚህም ምክንያት ለአመታት የዘገዩና የማህበረሰባችን የአመታት የቅሬታ ምንጨ ሆነው የኖሩትን በአጠቃላይ 10 የሚሆኑ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በአጭር ግዜ ከውስብስብ ችግሮች በማላቀቅ በልዩ ትኩረት ቅድሚያ በተሰጣቸው አቅጣጫ መሰረት በተፋጠነ ጊዜ እንዲጠናቀቁ ጥረት ተደርጓል።
እነዚህም የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች የማልማት አቅማቸው እና ተጠቃሚ የሚያደርጉት እማና አባ ወራወዎች በቅደም ተከተላቸው መሰረት የሚከተሉት ናቸው ፡-
1.ጊዳቦ ሎት 2 - የማልማት አቅሙ- 13420 ሄ/ር 26840 እማ/አባወራዎች
2. ጎዴ -የማልማት አቅሙ -10,000 ሄ/ር 20000 እማ/አባወራዎች
3. ወልመል ሎት 1 እና 2 – 12040 ሄ/ር -24080 እማ/አባወራዎች
4. ጨልጨል ሎት 2- 4145 ሄ/ር 8290 እማ/አባወራዎች
5.የቄጦ መስኖ 5000 ሄ/ር 10,000 እማ/አባወራዎች
6. የታችኛው ርብ -3200 ሄ/ር 6400 እማ/አባወራዎች
7. የተንዳሆ - 60,000 ሄ/ርያለማል 120,000 እማ/አባወራዎች
8. የከሰም መስኖ -20 ሺኅ ሄ/ር 40,000 እማ/አባወራዎች
እንዲሁም አርጆ ዲዴሳ እና መገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች መሠረታዊ የግንባታ ሥራቸው አልቆ የማጠናቀቂያ ሥራቸው እየተፋጠነ ከመሆኑም በላይ በቅርቡ በክብር የሚመረቁ ይሆናል፡፡
መገጭ እና አርጆ የመስኖ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ በአጠቃላይ የ10ሩ ፕሮጀክቶች ብቻ ድምር የማልማት አቅማቸው 224,805 ሄክታር ሲሆን 450,000 እማና አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚደርጉ ናቸው፡፡
በሌላ በኩል እንደ ጨልጨል (ሎት1) አጂማጫጫ፣ ካሊድ ዲጆ፣ ሎጊያ፣ ላይኛው ጉደር፣ አንገር ፣ ፈንታሌ፣ ወይቦ፣ ላይኛው ርብ፣ ሽንሌ፣ እና አደኣ በቾ የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች በዕቅዳቸው መሠረት የግንባታ ስራዎቻቸው እየተከናወ ባጠናቀቅናቸው የመስኖ ፕሮጀክቶች በአሁኑ ወቅት ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን በማልማት የማህበረሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተቀናጁ ስራዎች በመተግበር ላይ እንገኛለን፡፡
መንግስት ለመስኖ ልማቱ ዘርፍ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት በተሰሩ ስራዎች ከለውጡ በፊት 490 ሺህ ሄክታር የነበረው የመስኖ ሽፋን ወደ 2.6 ሚሊዮን ሄክታር ከፍ እንዲል አድርጓል፡፡ አሁን የተጀመሩ ፕሮጀክቶችም ሲጠናቀቁ የአገራችን የመስኖ ሽፋን በከፍተኛ መጠን የሚጨምር ይሆናል፡፡ እነዚህ መሰረተ ልማቶችም የተጀመረውን የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት በማረጋገጥ ረገድ የሚኖራቸው ሚና ከፍተኛ ነው፡፡
በ2017 እና በ2018 በጀት አመት ፕሮጀክቶች አጠናቅቀን ለስኬት ስንበቃ ፤ ግንባታዎች ባቀድነው ጊዜ እንዳይጠናቀቁ ስያደርጉ የቆዩትን፣ እንደዚሁም በቀጣይነትም ስራን ሊያስጓጉሉ የሚችሉትን ቁልፍ ማነቆዎች በጥናት በመለየት ውስብስብ ለሆኑና ለቆዩ ችግሮች ተገቢ እና ህጋዊ መፍትሄ እንዲያገኙ በማድረግ ረገድ የተሰሩ ስራዎች ሚናቸው ትልቅ ነው፡፡
በመሆኑም ይህ ፈጣን የፕሮጀክት አፈጻጸም እና ክትትል በቀላሉ የተገኘ እንዳልሆነ መገንዘብ ያሻል።
ለመሆኑ በእነዚህ የግንባታ 2 አመታት እንደማንኛውም የኮንስትራክሽን ዘርፍ የመስኖ ግንባታ ያጋጠሙት ተግዳሮቶች ምንድናቸው? የተሰጣቸው መፍትሔዎችስ ?
በግንባታ ሂደቱ ያጋጠሙንን ተጠባቂና ተጠባቂ ያልሁኑ ተግዳሮቶች ተወጥተን የግንባታ ስራችንን ስናከናውን በግንባታ ሂደቱ ላይ ተፅዕኖ ያሳደሩ ዋና ዋና ተግዳሮቶችን የሚከተሉት ናቸው፦
* የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ከውኃ ጋር የተቆራኙና በካበተ የዘርፍ ጥናት የተደገፋ መሆን የሚገባቸው በመሆናቸው በዘርፉ ልምድ ያላቸው በቂ አገር በቀል የአማካሪና ተቋራጮች አቅም በበቂ አለመኖሩ ከጅምሩ የታዩ ተግዳሮቶች ነበሩ:: በተጨማሪም አብዛኞቹ ፕሮጀክቶች የሚከናወኑት በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሲሆን ተቋማቱ በዘርፋ ለሚደረግ የመሰረተ ልማት ግንባታ የነበራቸው ልምድና አቅምም ውስን ከመሆኑም በላይ ከግሉ ዘርፍ የሚሳተፉት በጣት የሚቆጠሩ ተቋማትም ገና አጥጋቢ ቁመና ያልነበራቸው መሆኑ።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየት፦ ፕሮጀክቶቹ ከፍተኛ ሀብት የሚጠይቁ ቢሆንም በየዓመቱ የሚመደበው በጀት አነስተኛ መሆኑና የተፈቀደው በጀትም በወቅቱ ጥሬ ገንዘብ ሆኖ ባለመለቀቁ ከክፍያዎች መስተጓጎል የተነሱ መጓተቶችና የዋጋ ንረት ፕሮጀክቶች በሚፈለገው ደረጃ ማከናወን አለመቻሉ፣
* ከፍተኛ የገበያ የዋጋ ንረት (Market Inflation)፦ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በዓለም አቀፍና አገር ውስጥ ሁኔታዎች ምክንያት እንደ ሲሚንቶ፣ ብረት፣ ነዳጅ እና የጉልበት ዋጋ ላይ በየግዜው ከፍተኛ ጭማሪ ማጋጠሙ። በዚህም ምክንያት የፕሮጀክት በዘገዩ ቁጥር ወጪዎቻቸው በየግዜው እንዲጨምሩ ምክንያት ሆነዋል ::
* የስትራቴጂካዊ ግንባታ ዕቃዎች አቅርቦት እጥረት፦ ሲሚንቶ፣ ብረትና ነዳጅ በገበያ ላይ በበቂ ሁኔታ በወቅቱ አለመገኘታቸው የግንባታውን ፍጥነት በእጅጉ ገድበውት ቆይተዋል። በዚህም ምክንያት ፕሮጀክቶች በእቅዳቸው ልክ እንዳይከወኑ ምክንያት ሆኖ ቆይቷል ::
* የግድብ እና መስኖ መሰረተ ልማቶች ዲዛይን ስራዎች ጉልህ ክፍተቶችና ያጋጠሙ የጂኦሎጂካል ውስብስብነት ችግሮች :: ምንም እንኳን ፕሮጀክቶች መነሻ የሚሆኑ ጥናትና ዲዛይን ተሠርቶባቸው ቢጀመሩም፣ በትግበራ ወቅት በሚያጋጥሙ የመሬት አቀማመጥና የጂኦሎጂካል ይዘቶች ምክንያት የዲዛይን ክለሳዎችን ማድረግ የግድ ማስፈለጉ የውል ማሻሻያዎችንና የጊዜ ማራዘሚያዎችን እንዲደረጉ የግድ የሚያስብሉ ሁኔታዎች አጋጥመዋል ::
በዚህም ምክንያት ለሚኖሩ ለውጦች ተጨማሪ የኮንትራት ወጪ እና ግዜ መጠየቃቸው የግድ ሆኗል።
የተወሰዱ ስልታዊና መዋቅራዊ የማስተካከያ እርምጃዎች የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ያጋጠሙትን የአሠራር ክፍተቶች፣ የኦዲት ግኝቶችና የባለድርሻ አካላትን አስተያየቶች እንደ ግብዓት በመውሰድ ሰፊ ተቋማዊ ለውጥ (Institutional Reform) አድርጓል።
በዚህም መሠረት የተወሰዱት ቁልፍ ተቋማዊ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው፦
* ልዩ የፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት በአዲስ መልክ በ2017ዓ/ም ተቋቁሟል ፦ከዋናው መሥሪያ ቤት እስከ ፕሮጀክት ሳይት የነበረውን የቁጥጥር እና ክትትል ለማጥበቅና የውል አስተዳደር እንዲሁም የቁጥጥር ሥርዓቱን (Contract Administration & Construction supervision) በዲጂታል ፕላትፎርም ጭምር ለማዘመን ዘርፈ-ብዙ ብቁ ባለሙያዎችን ያቀፈ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ተቋቁሟል።
* ጥብቅ የክትትልና ግምገማ (M&E) ሥርዓት መዘርጋት፦የዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ወርሃዊ፣ ሩብ ዓመት፣ ግማሽ ዓመት እና ዓመታዊ የክትትልና የመስ ክምልከታ ሥርዓት ተዘርግቶ ተግባራዊ ሆኗል።
* በኮንትራት ስምምነት መሰረት ለፕሮጀክቶች ክትትል የሚያስፈልገውን ሎጅስቲክስ እንዲሟላ ተደርጓል፥- በአዲስ መልክ ለተደራጀዉ ፕሮግራም ጽ/ቤት ከማዕከል እስከ ፕሮጀክት ሳይት ለተመደቡ የስራ መሪዎችና ሙያተኞች የሚያስፈልጉ የመስክን ነባራዊ ሁኔታ የሚቋቋሙ የመስክ ተሽከርካሪዎች እና የቢሮ ቁሳቁሶችን በኮንትራት ስምምነት ውስጥ በተቀመጠው መሰረት በማሟላት የክትትል አመራሮች እና ባለሙያዎች በተቀናጀ መልኩ ጉልበታችዉና እውቀታቸዉን ለፕሮጀክቶቹ ስኬት የሚያውሉበትን ሁኔታ በመፍጠር በጊዜና በጥራት ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ውጤታማ ስራ እየተመዘገበ ይገኛል::
* የቁሳቁስ አቅርቦት ሰንሰለትን ማሳለጥ (Supply Chain Optimization)፦ የሲሚንቶ እና የነዳጅ እጥረትን ለመቅረፍ ሚኒስቴሩ በቀጥታ ከአምራች ፋብሪካዎችና አቅራቢዎች ጋር ስልታዊ ትስስር በመፍጠር የግንባታ ግብዓቶች ሳይቆራረጡ ፕሮጀክት ሳይት ላይ እንዲቀርቡ አድርጓል።
* ባለሦስት ወገን ስምምነት (Tri-party Agreement) መተግበር፦ በተቋራጭ፣ በአማካሪ መሐንዲስ፣ በባለቤት(ሚኒስቴሩ) እና በቁሳቁስ አቅራቢዎች መካከል የተቀናጀ የጋራ መግባቢያ ስምምነት በመፈረም ሥራዎች በተቀመጠላቸው ወሰን፣ በጀትና ጥራት ኮንትራት መሰረት አድርገው እንዲከናወኑ ተደርጓል።
* አዳዲስ መመሪያዎችና ስታንዳርዶች ማዘጋጀት፦ ወደፊት ለሚከናወኑ ማናቸውም ግንባታዎች መነሻ የሚሆኑ የፕሮጀክት አስተዳደርን የሚያዘምኑ አዳዲስ የአሠራር ደንቦችና መመሪያዎች ተዘጋጅተዋል።
* የዋጋ ማስተካከያ መፍቀድ፦ አገር በቀል ተቋራጮች ፕሮጀክቶች በወቅቱ መጠናቀቅ ባለመቻላቸው ያጋጠመውን የዋጋ ንረት በራሳቸ መቋቋም ባለመቻላቸው፣ በመንግስት የተቀመጡ አሠራሮችን በመከተል ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያን ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን ከ2013 ጀምሮ በተሰጠው የመንግስት ውሳኔ መሰረት ውሎችን በማሻሻል የዋጋ ማስተካከያ በሃገር ደረጃ እንዲደረግ ፈቅዷል።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየትን በተመለከተ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በቅርበት በመወያየት እና በመስራት አስፈላጊው በጀት እና ጥሬ ገንዘብ በወቅቱ ለመስኖ ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እንዲለቀቁ ማድረግ ተችሏል፡፡
የመስኖ ፕሮጀክቶች እንደ ማንኛውም የግንባታ ፕሮጀክቶች መንግስት ባወጣው የግዥ መመሪያዎች፣ ደንቦች እና ውሎች የሚተዳደሩ ናቸው :: የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር መ/ቤት ከሌሎች ተቋማት የተረከባቸውንም ሆነ በራሱ የጀመራቸውን ፕሮጀክቶች የሚያስተዳድረው የመንግስትን ህግና ስርአትን በማክበር በኮንትራት ውል ስምምነት መሰረት ብቻ ነው፡፡
በዚህም መሰረት በየግዜው ልዩ ፍቃድ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ሲያጋጥሙም በህግ የመፍቀድ መብት ያለውን የመንግስት አካል ፍቃድ በማግኘት ብቻ የተፈፀሙ ስራዎችን መከወን ተችሏል ፡፡
ከመስኖ ፕሮጀክቶች ውስብስብ ባህሪ በመነሳት በተቻለ መጠን ባሉ ሀገራዊ አቅሞች እና ልምድና አቅም ባላቸው አማካሪ ድርጅቶች ዝርዝር ጥናትና ዲዛይን ሳይሰራ የመስኖ ፕሮጀክቶች አይጀመሩም፡፡ ሆኖም በትግበራ ወቅት የዲዛይን ክፍተቶች መኖራቸው ሲታወቅ በተቀመጠው የውል አስተዳደር ስምምነት መሰረት የፕሮጀክቶች የዲዛይን ችግር እንዲፈታ በማድረግ የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በዲዛይን
ማሻሻያው መሰረት እንዲቀጥሉ እና እንዲጠናቀቁ ይደረጋሉ፡፡
ምንም እንኳን የዲዛይን ክፍተቶች ችግር ደረጃ ቢለያይም ፕሮጀክቶች በተግባር የዲዛይን ክፍተቶች እንደሚያጋጥማቸው ይታወቃል፡፡ ከፕሮጀክቶች ውል አስተዳደር አንፃርም ተቋራጭ እና አማካሪ ድርጅቶች በገቡት ውል መሰረት ብቻ ሚኒስቴር መ/ቤቱ ውሎችን ያስተዳድራል በዚህም የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ውጤትም ይህንኑ ሀቅ ያረጋግጣል። በመሆኑም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከውል ውጪ የሚፈፀሙ ምንንም አይነት ግዥዎችና ጭማሪዎችም የሉም።
አለማቀፍ ልምዶች እንደሚያሳዩት ማንኛውም ፕሮጀክት ተግባራዊ በሚደረግባት ወቅት በገቢያ ሁኔታ ለሚከሰቱ የዋጋ ጭማሪዎች ተገቢውን አሰራር እና ኮንትራት ስምምነትን በመከተል የሚፈቀዱ የዋጋ ማስተካከያዎችን በማድረግ ፕሮጀክቶች ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡
በአገራችን ከ2013 ዓ.ም. ጀምሮ በከፍተኛ ሁኔታ የግንባታ ግብአቶች በመጨመሩ፣የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ እና በአለማቀፍ ሁኔታዎች መለዋወጥ ምክንያት የግንባታ ሴክተሩ በከፍተኛ ሁኔታ ችግር ውስጥ ገብቶ ቆይተው የነበሩ ፕሮጀክቶች በመኖራቸውም እስካሁንም ከተመሳሳይ ችግሮች ሙሉ በሙሉ ለማገገም የሚያስችል ስራ መስራትም ቀጣይ የቤት ስራችን ይሆናል፡፡
በዚህም ምክንያት አገር በቀል ተቋራጭ ድርጅቶች የተከሰተውን የግንባታ ግብአቶች ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ በራሳቸው መቋቋም እንዳቃታቸው መንግስት በመገንዘቡ የተቀመጡ አሰራሮችን በመከተል የዋጋ ማስተካከያ እንዲደረግ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያ ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን በማሻሻል የዋጋ መስተካከያ መፍቀድ እና ተግባራዊ ማድረግ ከፕሮጀክቱ መጠናቀቅ የሚያስገኘውን ጥቅም ቅድሚያ በመስጠት በተሰጠው ፍቃድ መሰረት ተግባራዊ ተደርጓል፡፡
ኢትዮጵያ በዝናብ ጥገኝነት ላይ የተመሠረተውን የግብርና ክፍለ-ኢኮኖሚ ወደ መስኖ መርና አስተማማኝ ምርታማነት ለመቀየር የጀመረችውን ጉዞ ስኬታማ ሊሆን የሚችለው አሁን የተጀመሩት ተቋማዊ ሪፎርሞች እና ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ወደ ውጤት የመቀየር ጅምሮች ቀጣይነት ሲኖራቸው ብቻ ነው። ይህንን ለማደናቀፍና ኮንትራትና ፕሮጀክት አስተዳደር ስርዓትን በአግባቡ መረዳት ባቃታቸው ወይም ሆን ተብሎ ሂደቶችን ለማጠልሸት የሚሰሩ ስራዎች በፍፁም ተቀባይነት ሊኖራቸው አይችሉም ::
እንደሚታወቀው ሃገራችን በተለያዩ ሴክተሮች አስደናቂ የሆኑ ስኬቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች፡፡ ከዚህ አንጻር እንደ ሃገር የምናስመዘግባቸው ስኬቶች ለህዝባችንን እና ለአጋሮቻችን የሚሰጠው ትርጉም ትልቅ የመሆኑን ያህል ይህ ጅምር እመርታ የማያስደስታቸው በከፍተኛ የአመራር ቁርጠኝነት እና የአጋሮች ጥረት የተገኙ ውጤቶች የሚያቅራቸው ሀይላት መኖራቸው ግን ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡
ከዚህ አንጻር በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በመስኖ ዘረፍ እየተገኘ ያለውን ስኬት ለመገንዘብና እውቅና ለመስጠት ሲቸገሩ ይስተዋላል፡፡ ይሁን እንጂ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ይህንን ሁኔታ ወደ ጎን በመተው የተቋቋመለትን አላማ እና የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉአላዊነት እና የህዝብ ጥቅም ታሳቢ በማድረግ በዘርፉ የሚገኙ አሰራሮችንና ህጎችን መሰረት በማድረግ በሃገሪቱ የጀመራቸውን በውጤት የታጀበ የመስኖ ፕሮጀክቶች የማጠናቀቅ ድሎችን አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
ለኢትዮጵያ የምግብ ሉኣላዊነት መረጋገጥ እንሰራለን!!
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚንስቴር
ሃምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም
21 days ago
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ያዘጋጀው ታላቅ የሥራ ትስስር (Job Fair) ተካሄደ
#fastmereja I የተፈሪ መኮንን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ ምሩቃንን እና ሌሎች የቴክኒክና ሙያ ሰልጣኞችን በቀጥታ ከቀጣሪ ድርጅቶች ጋር ለማገናኘት ያለመ የመጀመሪያው የሥራ ትስስር (Job Fair) ዛሬ ሐምሌ 09 ቀን 2018 ዓ.ም. በታላቅ ድምቀት አካሂዷል።
የተፈሪ መኮንን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን አቶ ተሾመ ፌይሳ ዋክቶሌ ለፋስት መረጃ በሰጡት ቃል እንደገለጹት፤ ይህ የሥራ አውደሪ የተዘጋጀው ቀጣሪ ኢንዱስትሪዎችንና ሥራ ፈላጊ ሰልጣኞችን በአንድ መድረክ በማገናኘት፣ ሁለቱም ወገኖች ተፈላጊ ሰራተኛና የሥራ ዕድል ፍለጋ የሚያባክኑትን ጊዜና እንግልት ለመቀነስ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። ኮሌጁ ይህንን መድረክ በተቋም ደረጃ ሲያዘጋጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም በሌሎች መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችና አማካሪዎች አማካኝነት ይዘጋጅ የነበረውን መርሃ ግብር ተቋሙ በባለቤትነት ተረክቦ ከተማ አቀፍ በሆነ መልኩ ማዘጋጀቱን አስረድተዋል።
በአውደሪው ላይ የኮሌጁ 967 መደበኛና የአጭር ጊዜ ሰልጣኞች ብቻ ሳይሆኑ፣ በአዲስ አበባ የሚገኙ 14ቱም ኮሌጆች ሰልጣኞቻቸውን ይዘው እንዲገኙ ጥሪ ተላልፎላቸዋል። ሰልጣኞቹ ከቀጣሪዎች ጋር ከመገናኘታቸው አስቀድሞ የሲቪ (CV) አጻጻፍ፣ የቃለ መጠይቅ ዝግጅት፣ አለባበስ እና የስራ ፈጠራ አስተሳሰብን በሚመለከት ሰፊ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷቸዋል። ይህ ዝግጅት ምሩቃኑ በራስ የመተማመን ስሜት ኖሯቸው ወደ ሥራው ዓለም እንዲቀላቀሉ ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግላቸው ታምኖበታል።
በዕለቱ በተካሄደው የሥራ አውደሪ ላይ ከሆቴል፣ ከኮንስትራክሽን፣ ከማኑፋክቸሪንግ፣ ከዘመናዊው የፈጠራ ግሪን ቴክኖሎጂ እና ከኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (ICT) ዘርፎች የተውጣጡ ከ35 በላይ ኢንዱስትሪዎች ተገኝተው የቅጥር ሂደቶችን ሲያከናውኑ ውለዋል። ከተለመደው የቅጥር ሁኔታ በተጨማሪ በኮሌጁ በቴክኖሎጂ (ICT) ዘርፍ የተደራጁና የሰው ሰራሽ አስተዋጽኦ (AI) መተግበሪያዎችን በመጠቀም ድረ-ገጾችንና የተለያዩ የፈጠራ ስራዎችን የሚሰሩ ወጣት ስራ ፈጣሪዎች የራሳቸውን ማሳያ ጥግ ይዘው ስራዎቻቸውን ለእይታ አቅርበዋል።
ለአንድ ቀን ብቻ የሚቆየው ይህ የሥራ አውደሪ መርሃ ግብር፣ በቀጣይም በየዓመቱ ከምረቃ ሥነ-ሥርዓት አስቀድሞ በቋሚነትና በስፋት የሚዘጋጅ ዓመታዊ መርሃ ግብር ሆኖ እንደሚቀጥል ዋና ዲኑ አቶ ተሾመ ፌይሳ ጨምረው ገልጸዋል።
#ኹነት
#fastmereja I የተፈሪ መኮንን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ ምሩቃንን እና ሌሎች የቴክኒክና ሙያ ሰልጣኞችን በቀጥታ ከቀጣሪ ድርጅቶች ጋር ለማገናኘት ያለመ የመጀመሪያው የሥራ ትስስር (Job Fair) ዛሬ ሐምሌ 09 ቀን 2018 ዓ.ም. በታላቅ ድምቀት አካሂዷል።
የተፈሪ መኮንን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን አቶ ተሾመ ፌይሳ ዋክቶሌ ለፋስት መረጃ በሰጡት ቃል እንደገለጹት፤ ይህ የሥራ አውደሪ የተዘጋጀው ቀጣሪ ኢንዱስትሪዎችንና ሥራ ፈላጊ ሰልጣኞችን በአንድ መድረክ በማገናኘት፣ ሁለቱም ወገኖች ተፈላጊ ሰራተኛና የሥራ ዕድል ፍለጋ የሚያባክኑትን ጊዜና እንግልት ለመቀነስ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። ኮሌጁ ይህንን መድረክ በተቋም ደረጃ ሲያዘጋጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም በሌሎች መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችና አማካሪዎች አማካኝነት ይዘጋጅ የነበረውን መርሃ ግብር ተቋሙ በባለቤትነት ተረክቦ ከተማ አቀፍ በሆነ መልኩ ማዘጋጀቱን አስረድተዋል።
በአውደሪው ላይ የኮሌጁ 967 መደበኛና የአጭር ጊዜ ሰልጣኞች ብቻ ሳይሆኑ፣ በአዲስ አበባ የሚገኙ 14ቱም ኮሌጆች ሰልጣኞቻቸውን ይዘው እንዲገኙ ጥሪ ተላልፎላቸዋል። ሰልጣኞቹ ከቀጣሪዎች ጋር ከመገናኘታቸው አስቀድሞ የሲቪ (CV) አጻጻፍ፣ የቃለ መጠይቅ ዝግጅት፣ አለባበስ እና የስራ ፈጠራ አስተሳሰብን በሚመለከት ሰፊ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷቸዋል። ይህ ዝግጅት ምሩቃኑ በራስ የመተማመን ስሜት ኖሯቸው ወደ ሥራው ዓለም እንዲቀላቀሉ ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግላቸው ታምኖበታል።
በዕለቱ በተካሄደው የሥራ አውደሪ ላይ ከሆቴል፣ ከኮንስትራክሽን፣ ከማኑፋክቸሪንግ፣ ከዘመናዊው የፈጠራ ግሪን ቴክኖሎጂ እና ከኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (ICT) ዘርፎች የተውጣጡ ከ35 በላይ ኢንዱስትሪዎች ተገኝተው የቅጥር ሂደቶችን ሲያከናውኑ ውለዋል። ከተለመደው የቅጥር ሁኔታ በተጨማሪ በኮሌጁ በቴክኖሎጂ (ICT) ዘርፍ የተደራጁና የሰው ሰራሽ አስተዋጽኦ (AI) መተግበሪያዎችን በመጠቀም ድረ-ገጾችንና የተለያዩ የፈጠራ ስራዎችን የሚሰሩ ወጣት ስራ ፈጣሪዎች የራሳቸውን ማሳያ ጥግ ይዘው ስራዎቻቸውን ለእይታ አቅርበዋል።
ለአንድ ቀን ብቻ የሚቆየው ይህ የሥራ አውደሪ መርሃ ግብር፣ በቀጣይም በየዓመቱ ከምረቃ ሥነ-ሥርዓት አስቀድሞ በቋሚነትና በስፋት የሚዘጋጅ ዓመታዊ መርሃ ግብር ሆኖ እንደሚቀጥል ዋና ዲኑ አቶ ተሾመ ፌይሳ ጨምረው ገልጸዋል።
#ኹነት
25 days ago
ቁፋሮ ማካሄድ ተከለከለ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን በከተማዋ ክልል ውስጥ የሚካሄደውን የኮንስትራክሽን ማዕድናት ፍለጋ፣ ምርት እና ስርጭት ሥርዓት ለማስያዝና ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
በመመሪያው መሠረት የኅብረተሰቡን ደኅንነትና የተፈጥሮ ሀብትን ለመጠበቅ፦
🛑የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶችን ከአደጋ ለመጠበቅ ሲባል ከከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች በ25 ሜትር ራዲየስ ውስጥ፣
🛑ከመኖሪያ መንደሮችና ከኢንዱስትሪ ፓርኮች በ500 ሜትር ራዲየስ ውስጥ፣
🛑ከወንዝ ዳርቻዎች በ30 ሜትር ራዲየስ ውስጥ ማንኛውንም ዓይነት ቁፋሮ ማካሄድ ሙሉ በሙሉ የተከለከለ ነው።
"የኮንስትራክሽን ማዕድን ፈቃድ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 191/2018" በሚል ተግባራዊ እንዲሆን የፀደቀው ይህ መመሪያ፤ ከማዕድን ቁፋሮ ጋር በተያያዘ በከተማዋ ይታዩ የነበሩ የአሠራር ክፍተቶችን በመድፈን ግልጽነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት ለመዘርጋት ያለመ መሆኑ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
Seledadotio
Seledadotio
የአዲስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን በከተማዋ ክልል ውስጥ የሚካሄደውን የኮንስትራክሽን ማዕድናት ፍለጋ፣ ምርት እና ስርጭት ሥርዓት ለማስያዝና ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
በመመሪያው መሠረት የኅብረተሰቡን ደኅንነትና የተፈጥሮ ሀብትን ለመጠበቅ፦
🛑የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶችን ከአደጋ ለመጠበቅ ሲባል ከከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች በ25 ሜትር ራዲየስ ውስጥ፣
🛑ከመኖሪያ መንደሮችና ከኢንዱስትሪ ፓርኮች በ500 ሜትር ራዲየስ ውስጥ፣
🛑ከወንዝ ዳርቻዎች በ30 ሜትር ራዲየስ ውስጥ ማንኛውንም ዓይነት ቁፋሮ ማካሄድ ሙሉ በሙሉ የተከለከለ ነው።
"የኮንስትራክሽን ማዕድን ፈቃድ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 191/2018" በሚል ተግባራዊ እንዲሆን የፀደቀው ይህ መመሪያ፤ ከማዕድን ቁፋሮ ጋር በተያያዘ በከተማዋ ይታዩ የነበሩ የአሠራር ክፍተቶችን በመድፈን ግልጽነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት ለመዘርጋት ያለመ መሆኑ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
Seledadotio
Seledadotio
27 days ago
የዲጂታል ፋይናንስ ሥርዓት ለሁለንተናዊ ብልጽግና…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የዲጂታል ገንዘብ ዝውውርን የሁለንተናዊ ብልጽግናዋ ወሳኝ ምሰሶ አድርጋ እየተከተለች ትገኛለች።
አስደናቂ የኢኮኖሚና የቴክኖሎጂ ሽግግር ምዕራፍ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ በጥሬ ገንዘብ ላይ ከተመሰረተ አሰራር ወጥታ በዲጂታል ምህዳር በየዓመቱ በትሪሊየን የሚቆጠር የገንዘብ ዝውውር ወደሚከናወንባት ሀገር ተቀይራለች።
የመሰረተ ልማት መስፋፋትና የቴሌኮም ዘርፉ ማደግ ደግሞ ለተመዘገበው አስደናቂ ለውጥ ግንባር ቀደም ኃይል ነው፡፡
የሀገሪቱ የቴሌኮም ተጠቃሚዎች ቁጥር ወደ 87 ነጥብ 9 ሚሊየን በማደጉ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓቱ 99 ነጥብ 8 በመቶ የሕዝብ ተደራሽነትን እንዲያገኝ አስችሎታል።
ከዚህም በላይ የ4ጂ እና የ5ጂ መስፋፋት ለዲጂታል ክፍያ ሥርዓቱ መፋጠን አስተማማኝ መሰረት ጥሏል።
በዚህ የዲጂታል ምህዳር ውስጥ የላቀ ስኬት ያስመዘገበው የኢትዮ ቴሌኮም ‘ቴሌብር’ መተግበሪያ በሦስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ የሞባይል ገንዘብ ዝውውር አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ቁጥር 58 ሚሊየን አድርሷል፡፡
ቴሌብር ብቻውን ከ58 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ደንበኞችን በማፍራት አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን፤ እስካሁን ድረስ ከ6 ነጥብ 88 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር አስተናግዷል፡፡
ይህ መተግበሪያ ከገንዘብ ማስተላለፍ ባለፈ ለዜጎች የብድር አገልግሎት በመስጠት ለፋይናንስ አካታችነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው፡፡
በሞባይል የሚደረገው የገንዘብ ዝውውር በጥሬ ገንዘብ ከሚደረገው መብለጡ የሽግግሩን ጥልቀት ያሳያል።
ይህ የፋይናንስ ዘርፍ ዘመናዊነት የግብይት ወጪን በመቀነስና ለዜጎች ምቾትን በመፍጠር ብቻ የሚገደብ ሳይሆን የፋይናንስ ደህንነትንና ግልጽነትን በማረጋገጥ ረገድ የጎላ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
የፋይናንስ ተቋማትን አሰራር በማዘመንና ዘመናዊ የቁጥጥር ሥርዓቶችን በመዘርጋት፤ በሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር እና በማጭበርበር ወንጀል ሊመዘበር የነበረ በቢሊየን የሚቆጠር ሃብት ማዳን ተችሏል።
እንዲሁም የወንጀል ተጠርጣሪዎች የሚንቀሳቀሱባቸው የባንክ ሂሳቦች እንዲታገዱ በማድረግ ደኅንነቱ የተጠበቀ የኢኮኖሚ ሥርዓት ለመገንባት ትልቅ አቅም ሆኗል።
አጠቃላይ የዲጂታል ሽግግሩ አሁን ላይ ከመሰረተ ልማት ዝርጋታ ባለፈ ወደ ተጨባጭ ድርጊትና በሰው ሰራሽ አስተውሎት ወደሚመራ አስተዳደር እየተሸጋገረ ነው፡፡
የፋይዳ መታወቂያ ደግሞ ለዜጎች ቀልጣፋ አሰራርን በማበርከት ረገድ ትልቅ አስተዋጽዖ እያበረከተ ይገኛል።
መንግሥት እየተገበረ የሚገኘው የዲጂታል 2030 ስትራቴጂ የተጀመረውን ስኬት ይበልጥ ዘላቂና ሁሉን አቀፍ ለማድረግ ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል።
ይህ የዲጂታል ክፍያና የገንዘብ ዝውውር ሥርዓት ዘመናዊነት ሀገሪቱ በግብርና፣ በኮንስትራክሽን፣ በቱሪዝም እና በሌሎችም ቁልፍ የልማት መስኮች ለጀመረችው የብልጽግና ጉዞ የማይናወጥና አስተማማኝ የፋይናንስ የጀርባ አጥንት ሆኖ ያገለግላል።
በዮናስ ጌትነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የዲጂታል ገንዘብ ዝውውርን የሁለንተናዊ ብልጽግናዋ ወሳኝ ምሰሶ አድርጋ እየተከተለች ትገኛለች።
አስደናቂ የኢኮኖሚና የቴክኖሎጂ ሽግግር ምዕራፍ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ በጥሬ ገንዘብ ላይ ከተመሰረተ አሰራር ወጥታ በዲጂታል ምህዳር በየዓመቱ በትሪሊየን የሚቆጠር የገንዘብ ዝውውር ወደሚከናወንባት ሀገር ተቀይራለች።
የመሰረተ ልማት መስፋፋትና የቴሌኮም ዘርፉ ማደግ ደግሞ ለተመዘገበው አስደናቂ ለውጥ ግንባር ቀደም ኃይል ነው፡፡
የሀገሪቱ የቴሌኮም ተጠቃሚዎች ቁጥር ወደ 87 ነጥብ 9 ሚሊየን በማደጉ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓቱ 99 ነጥብ 8 በመቶ የሕዝብ ተደራሽነትን እንዲያገኝ አስችሎታል።
ከዚህም በላይ የ4ጂ እና የ5ጂ መስፋፋት ለዲጂታል ክፍያ ሥርዓቱ መፋጠን አስተማማኝ መሰረት ጥሏል።
በዚህ የዲጂታል ምህዳር ውስጥ የላቀ ስኬት ያስመዘገበው የኢትዮ ቴሌኮም ‘ቴሌብር’ መተግበሪያ በሦስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ የሞባይል ገንዘብ ዝውውር አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ቁጥር 58 ሚሊየን አድርሷል፡፡
ቴሌብር ብቻውን ከ58 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ደንበኞችን በማፍራት አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን፤ እስካሁን ድረስ ከ6 ነጥብ 88 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር አስተናግዷል፡፡
ይህ መተግበሪያ ከገንዘብ ማስተላለፍ ባለፈ ለዜጎች የብድር አገልግሎት በመስጠት ለፋይናንስ አካታችነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው፡፡
በሞባይል የሚደረገው የገንዘብ ዝውውር በጥሬ ገንዘብ ከሚደረገው መብለጡ የሽግግሩን ጥልቀት ያሳያል።
ይህ የፋይናንስ ዘርፍ ዘመናዊነት የግብይት ወጪን በመቀነስና ለዜጎች ምቾትን በመፍጠር ብቻ የሚገደብ ሳይሆን የፋይናንስ ደህንነትንና ግልጽነትን በማረጋገጥ ረገድ የጎላ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
የፋይናንስ ተቋማትን አሰራር በማዘመንና ዘመናዊ የቁጥጥር ሥርዓቶችን በመዘርጋት፤ በሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር እና በማጭበርበር ወንጀል ሊመዘበር የነበረ በቢሊየን የሚቆጠር ሃብት ማዳን ተችሏል።
እንዲሁም የወንጀል ተጠርጣሪዎች የሚንቀሳቀሱባቸው የባንክ ሂሳቦች እንዲታገዱ በማድረግ ደኅንነቱ የተጠበቀ የኢኮኖሚ ሥርዓት ለመገንባት ትልቅ አቅም ሆኗል።
አጠቃላይ የዲጂታል ሽግግሩ አሁን ላይ ከመሰረተ ልማት ዝርጋታ ባለፈ ወደ ተጨባጭ ድርጊትና በሰው ሰራሽ አስተውሎት ወደሚመራ አስተዳደር እየተሸጋገረ ነው፡፡
የፋይዳ መታወቂያ ደግሞ ለዜጎች ቀልጣፋ አሰራርን በማበርከት ረገድ ትልቅ አስተዋጽዖ እያበረከተ ይገኛል።
መንግሥት እየተገበረ የሚገኘው የዲጂታል 2030 ስትራቴጂ የተጀመረውን ስኬት ይበልጥ ዘላቂና ሁሉን አቀፍ ለማድረግ ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል።
ይህ የዲጂታል ክፍያና የገንዘብ ዝውውር ሥርዓት ዘመናዊነት ሀገሪቱ በግብርና፣ በኮንስትራክሽን፣ በቱሪዝም እና በሌሎችም ቁልፍ የልማት መስኮች ለጀመረችው የብልጽግና ጉዞ የማይናወጥና አስተማማኝ የፋይናንስ የጀርባ አጥንት ሆኖ ያገለግላል።
በዮናስ ጌትነት
Sponsored by
Surafel
28 days ago
በድሬዳዋ ከተማ 548 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ሊወጣ ነው
#ethiopia | የድሬዳዋ አስተዳደር በኢንዱስትሪ መንደር ሳይት ሶስት የገነባቸውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች የባለቤትነት ዕጣ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ እንደሚያወጣ አስታወቀ።
የድሬዳዋ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ኢማጅ አብደላ በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጹት፣ በዕለቱ ለዕጣ የሚቀርቡት በአጠቃላይ 548 ቤቶች ሲሆኑ፣ መስፈርቱን አሟልተው የቆጠቡ ከ7,000 በላይ ቆጣቢዎች በሂደቱ ይሳተፋሉ ብለዋል።
የከተማ አስተዳደሩ የዕጣ አወጣጡን ሂደት ሙሉ በሙሉ ግልጽና ተአማኒ ለማድረግ፣ ከሰው ንክኪ ነፃ በሆነ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ አፕሊኬሽን እንደሚጠቀም አስታውቋል።
ዕጣው አወጣጥ ሂደትም ለሴቶች 30 በመቶ፣ ለመንግስት ሠራተኞች 20 በመቶ እንዲሁም ለአካል ጉዳተኞች 2 በመቶ ቅድሚያ የሚሰጥበት አሠራር መዘርጋቱ ተጠቁሟል።
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በ2019 ዓ.ም. አራት ነጥብ አምስት ሄክታር መሬት ላይ "ሳይት አራት" የተሰኘ ዘመናዊ የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ ፕሮጀክት ለመጀመር ቅድመ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አቶ ኢማጅ አክለው ገልጸዋል።
#ድሬዳዋ #የጋራመኖሪያቤት #የቤትዕጣ #ኢትዮጵያ #ልማት #diredawa #ethiopia #housingdevelopment
#ethiopia | የድሬዳዋ አስተዳደር በኢንዱስትሪ መንደር ሳይት ሶስት የገነባቸውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች የባለቤትነት ዕጣ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ እንደሚያወጣ አስታወቀ።
የድሬዳዋ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ኢማጅ አብደላ በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጹት፣ በዕለቱ ለዕጣ የሚቀርቡት በአጠቃላይ 548 ቤቶች ሲሆኑ፣ መስፈርቱን አሟልተው የቆጠቡ ከ7,000 በላይ ቆጣቢዎች በሂደቱ ይሳተፋሉ ብለዋል።
የከተማ አስተዳደሩ የዕጣ አወጣጡን ሂደት ሙሉ በሙሉ ግልጽና ተአማኒ ለማድረግ፣ ከሰው ንክኪ ነፃ በሆነ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ አፕሊኬሽን እንደሚጠቀም አስታውቋል።
ዕጣው አወጣጥ ሂደትም ለሴቶች 30 በመቶ፣ ለመንግስት ሠራተኞች 20 በመቶ እንዲሁም ለአካል ጉዳተኞች 2 በመቶ ቅድሚያ የሚሰጥበት አሠራር መዘርጋቱ ተጠቁሟል።
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በ2019 ዓ.ም. አራት ነጥብ አምስት ሄክታር መሬት ላይ "ሳይት አራት" የተሰኘ ዘመናዊ የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ ፕሮጀክት ለመጀመር ቅድመ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አቶ ኢማጅ አክለው ገልጸዋል።
#ድሬዳዋ #የጋራመኖሪያቤት #የቤትዕጣ #ኢትዮጵያ #ልማት #diredawa #ethiopia #housingdevelopment
30 days ago
በቀጣይ 5 ዓመታት 1.5 ሚሊዮን ቤቶች ይገነባሉ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለጹ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በቀጣይ አምስት ዓመታት 1.5 ሚሊዮን ቤቶችን ለመገንባት መታቀዱን ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት ማብራሪያ ባለፉት ሰባት ዓመታት 1.2 ሚሊዮን ቤቶች መገንባታቸውን ጠቅሰው በቀጣዩ አምስት ዓመታት ተጨማሪ 1.5 ሚሊዮን ቤቶች እንደሚገነቡ ተናግረዋል።
እንደ ገለጻቸው የቤቶቹ ግንባታ በመንግሥት፣ በግል ዘርፍ ተሳትፎ እና በሌሎች የአጋርነት መንገዶች የሚከናወን ሲሆን ለዚህም የሚያግዝ ፖሊሲ ተዘጋጅቶ በካቢኔ መፅደቁን አስታውቀዋል።
በተጨማሪም የኮንስትራክሽን ግብዓት የሚያመርቱ ፋብሪካዎች ምርት መጀመራቸውን፣ዘርፉን የሚደግፉ የሰው ኃይል ስልጠናዎች እየተሰጡ መሆናቸውን እና በከተማና በገጠር የቤት ግንባታ እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን ገልጸዋል።
የቤት ፋይናንስ ተደራሽነትን ለማሳደግ የሞርጌጅ ስርዓት እየተዘጋጀ መሆኑንም ጠቁመው፣ ዜጎች ቤት በቀጥታ መግዛት ባይችሉም በረጅም ጊዜ ክፍያ ከገቢያቸው ጋር በሚጣጣም መንገድ ባለቤት እንዲሆኑ መንግሥት በተለያዩ አማራጮች ላይ እየሠራ መሆኑን ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በቀጣይ አምስት ዓመታት 1.5 ሚሊዮን ቤቶችን ለመገንባት መታቀዱን ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት ማብራሪያ ባለፉት ሰባት ዓመታት 1.2 ሚሊዮን ቤቶች መገንባታቸውን ጠቅሰው በቀጣዩ አምስት ዓመታት ተጨማሪ 1.5 ሚሊዮን ቤቶች እንደሚገነቡ ተናግረዋል።
እንደ ገለጻቸው የቤቶቹ ግንባታ በመንግሥት፣ በግል ዘርፍ ተሳትፎ እና በሌሎች የአጋርነት መንገዶች የሚከናወን ሲሆን ለዚህም የሚያግዝ ፖሊሲ ተዘጋጅቶ በካቢኔ መፅደቁን አስታውቀዋል።
በተጨማሪም የኮንስትራክሽን ግብዓት የሚያመርቱ ፋብሪካዎች ምርት መጀመራቸውን፣ዘርፉን የሚደግፉ የሰው ኃይል ስልጠናዎች እየተሰጡ መሆናቸውን እና በከተማና በገጠር የቤት ግንባታ እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን ገልጸዋል።
የቤት ፋይናንስ ተደራሽነትን ለማሳደግ የሞርጌጅ ስርዓት እየተዘጋጀ መሆኑንም ጠቁመው፣ ዜጎች ቤት በቀጥታ መግዛት ባይችሉም በረጅም ጊዜ ክፍያ ከገቢያቸው ጋር በሚጣጣም መንገድ ባለቤት እንዲሆኑ መንግሥት በተለያዩ አማራጮች ላይ እየሠራ መሆኑን ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ለታሊ መክረ ከኢትዮጵያ ወደ እስራኤል ያደረገችው ጉዞ በበርካታ ፈተናዎች የታጀበ ቢሆንም፣ የተሻለ የወደፊት ህይወትን ለመገንባት ባላት ጽናት እና ቆራጥነት ዛሬ ላይ ትልቅ የስኬት ማማ ላይ መድረስ ችላለች።
ወደ አዲሱ ህይወት ያደረገችው የሽግግር ጉዞ የጀመረው ገና በ5 ዓመቷ በ1997 (እ.ኤ.አ) ነበር። በመጀመሪያዎቹ ዓመታት ቤተሰቦቿ በአከር በሚገኝ የስደተኞች መቀበያ ማዕከል ውስጥ ይኖሩ የነበረ ሲሆን፣ ታናናሽ እህት እና ወንድሟም የተወለዱት እዚያው ነው። በኋላም ወደ ኔታንያ ከተማ ተዘዋውረዋል። በእስራኤል የነበራቸው አዲስ ህይወት ቀላል አልነበረም። ወላጆቿ የዕብራይስጥ ቋንቋ የማይናገሩ በመሆናቸው ቤተሰቡን ለማስተዳደር ለረጅም ሰዓታት ይለፉ ነበር። ታሊ ይህንን ጊዜ ስታስታውስ፣ "እንደ ታላቅ ልጅ ታናናሾቼን እከባከብ እንዲሁም በወላጆቼ እና በማህበረሰቡ መካከል ያለውን የቋንቋ እና የባህል ክፍተት ለመሙላት እረዳ ነበር፤ ትልቅ ኃላፊነትም ወድቆብኝ ነበር" ትላለች።
እነዚህ ሁሉ ፈተናዎች ቢኖሩም፣ ታሊ ትምህርቷን እጅግ ትወድ ስለነበር በተለይም በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሂሳብ (STEM) የትምህርት ዘርፎች ላይ ከፍተኛ ጥረት አድርጋለች። ለትምህርት ቤቷ የላቀ ውጤት ወላጆቿ፣ የራሷ ጽናት እና በእሷ ያመኑ መምህራኖቿ ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳደረጉ ትናገራለች። በከፍተኛ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እያለች በቴል አቪቭ ዩኒቨርሲቲ እና በዌይዝማን የሳይንስ ኢንስቲትዩት በሚመራ ሀገር አቀፍ የሳይንስ ማበልጸጊያ ፕሮግራም እንድትሳተፍ ተመርጣ፣ በከፍተኛ ማዕረግ ተመርቃለች።
በ18 ዓመቷ የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት (IDF) የትምህርት ውጤቷን በመመልከት ውትድርናዋን ከመጀመሯ በፊት የሁለት ዓመት የተግባር ምህንድስና (Practical Engineer) ፕሮግራም እንድትማር መክሯታል። ፕሮግራሙን ካጠናቀቀች በኋላ በመረጃ ደህንነት የቴክኖሎጂ ክፍል ውስጥ ተመድባ በቴክኖሎጂ እና በምህንድስና ዘርፍ ጠቃሚ የሙያ ልምድ አግኝታለች።
የሶስት ዓመቱን የውትድርና አገልግሎት ካጠናቀቀች በኋላ በኔጌቭ በሚገኘው የቤን-ጉርዮን ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል እና ኮምፒውተር ምህንድስና ትምህርቷን ለመቀጠል ተቀባይነት አገኘች። ሆኖም የአራት ዓመቱን የትምህርት ወጪ እንዴት እንደምትሸፍን ተጨንቃ ነበር። ነገር ግን 'አቲዲም' (Atidim) ከተባለ ፕሮግራም የትምህርት ክፍያ፣ የኑሮ ወጪ እና ላፕቶፕን ጨምሮ የተሟላ ድጋፍ በማግኘቷ ስጋቷ ተቀርፎ ትምህርቷን በስኬት አጠናቃለች።
በፕሮግራሙ ማበረታቻ መሰረት በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ በእስራኤል ቀዳሚ የደህንነት ቴክኖሎጂ ኩባንያ በሆነው ኤልቢት ሲስተምስ ውስጥ የቦርድ ዲዛይን ኢንጂነር በመሆን ሰርታለች። ከተመረቀች በኋላ በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ከተዋወቀችው የኮንስትራክሽን ኢንጂነር ባለቤቷ ጋር ትዳር መስርታ በሀዴራ ከተማ መኖር የጀመረች ሲሆን፣ እ.ኤ.አ በ2022 በዓለም አቀፍ ደረጃ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የኮምፒውተር ስራዎች ቀዳሚ ወደሆነው ኤንቪዲያ (Nvidia)ኩባንያ ተቀላቅላለች።
በአሁኑ ወቅት የሶስት ልጆች እናት የሆነችው የ34 ዓመቷ ታሊ፣ በከፍተኛ የቴክኖሎጂ ዘርፍ ውስጥ ያላትን ስራ እና የእናትነት ኃላፊነትን ማመጣጠን ፈታኝ ቢሆንም ኤንቪዲያ ለሚሰሩ እናቶች የሚያደርገው ድጋፍ ልዩ መሆኑን ትናገራለች። ታሊ የኤሌክትሪካል ኢንጂነር ለሆነችው ታናሽ እህቷም ሆነ በዘርፉ መሰማራት ለሚፈልጉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወጣት ሴቶች ትልቅ አርአያ ሆናለች።
"በተለይ በኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ውስጥ ያሉ ልጃገረዶች በርካታ እድሎች እንዳሏቸው እና የማደግና የስኬት አቅም እንዳላቸው እንዲያውቁ እፈልጋለሁ" በማለት መልዕክቷን ታስተላልፋለች። ለመጀመሪያ ጊዜ የዩኒቨርሲቲ ምሩቅ እና ኢንጂነር የሆነችው ታሊ "ሊረዱ የሚችሉ ድንቅ ሰዎች አሉ። በራስዎ ላይ እምነት እና ቆራጥነት ካለዎት ማንኛውም ነገር ይቻላል" የሚል አበረታች መልዕክት ለወጣቶች ታካፍላለች።
በአዲሱ ሀገር ካጋጠማት የልጅነት ፈተና ተነስታ በእስራኤል የከፍተኛ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ውስጥ እስከደረሰችበት የስኬት ማማ ያደረገችው ጉዞ፣ ትምህርት፣ ጽናት እና ትክክለኛ ድጋፍ ሊፈጥሩ የሚችሉትን ዕድል በጉልህ የሚያሳይ ነው።
ወደ አዲሱ ህይወት ያደረገችው የሽግግር ጉዞ የጀመረው ገና በ5 ዓመቷ በ1997 (እ.ኤ.አ) ነበር። በመጀመሪያዎቹ ዓመታት ቤተሰቦቿ በአከር በሚገኝ የስደተኞች መቀበያ ማዕከል ውስጥ ይኖሩ የነበረ ሲሆን፣ ታናናሽ እህት እና ወንድሟም የተወለዱት እዚያው ነው። በኋላም ወደ ኔታንያ ከተማ ተዘዋውረዋል። በእስራኤል የነበራቸው አዲስ ህይወት ቀላል አልነበረም። ወላጆቿ የዕብራይስጥ ቋንቋ የማይናገሩ በመሆናቸው ቤተሰቡን ለማስተዳደር ለረጅም ሰዓታት ይለፉ ነበር። ታሊ ይህንን ጊዜ ስታስታውስ፣ "እንደ ታላቅ ልጅ ታናናሾቼን እከባከብ እንዲሁም በወላጆቼ እና በማህበረሰቡ መካከል ያለውን የቋንቋ እና የባህል ክፍተት ለመሙላት እረዳ ነበር፤ ትልቅ ኃላፊነትም ወድቆብኝ ነበር" ትላለች።
እነዚህ ሁሉ ፈተናዎች ቢኖሩም፣ ታሊ ትምህርቷን እጅግ ትወድ ስለነበር በተለይም በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሂሳብ (STEM) የትምህርት ዘርፎች ላይ ከፍተኛ ጥረት አድርጋለች። ለትምህርት ቤቷ የላቀ ውጤት ወላጆቿ፣ የራሷ ጽናት እና በእሷ ያመኑ መምህራኖቿ ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳደረጉ ትናገራለች። በከፍተኛ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እያለች በቴል አቪቭ ዩኒቨርሲቲ እና በዌይዝማን የሳይንስ ኢንስቲትዩት በሚመራ ሀገር አቀፍ የሳይንስ ማበልጸጊያ ፕሮግራም እንድትሳተፍ ተመርጣ፣ በከፍተኛ ማዕረግ ተመርቃለች።
በ18 ዓመቷ የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት (IDF) የትምህርት ውጤቷን በመመልከት ውትድርናዋን ከመጀመሯ በፊት የሁለት ዓመት የተግባር ምህንድስና (Practical Engineer) ፕሮግራም እንድትማር መክሯታል። ፕሮግራሙን ካጠናቀቀች በኋላ በመረጃ ደህንነት የቴክኖሎጂ ክፍል ውስጥ ተመድባ በቴክኖሎጂ እና በምህንድስና ዘርፍ ጠቃሚ የሙያ ልምድ አግኝታለች።
የሶስት ዓመቱን የውትድርና አገልግሎት ካጠናቀቀች በኋላ በኔጌቭ በሚገኘው የቤን-ጉርዮን ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል እና ኮምፒውተር ምህንድስና ትምህርቷን ለመቀጠል ተቀባይነት አገኘች። ሆኖም የአራት ዓመቱን የትምህርት ወጪ እንዴት እንደምትሸፍን ተጨንቃ ነበር። ነገር ግን 'አቲዲም' (Atidim) ከተባለ ፕሮግራም የትምህርት ክፍያ፣ የኑሮ ወጪ እና ላፕቶፕን ጨምሮ የተሟላ ድጋፍ በማግኘቷ ስጋቷ ተቀርፎ ትምህርቷን በስኬት አጠናቃለች።
በፕሮግራሙ ማበረታቻ መሰረት በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ በእስራኤል ቀዳሚ የደህንነት ቴክኖሎጂ ኩባንያ በሆነው ኤልቢት ሲስተምስ ውስጥ የቦርድ ዲዛይን ኢንጂነር በመሆን ሰርታለች። ከተመረቀች በኋላ በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ከተዋወቀችው የኮንስትራክሽን ኢንጂነር ባለቤቷ ጋር ትዳር መስርታ በሀዴራ ከተማ መኖር የጀመረች ሲሆን፣ እ.ኤ.አ በ2022 በዓለም አቀፍ ደረጃ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የኮምፒውተር ስራዎች ቀዳሚ ወደሆነው ኤንቪዲያ (Nvidia)ኩባንያ ተቀላቅላለች።
በአሁኑ ወቅት የሶስት ልጆች እናት የሆነችው የ34 ዓመቷ ታሊ፣ በከፍተኛ የቴክኖሎጂ ዘርፍ ውስጥ ያላትን ስራ እና የእናትነት ኃላፊነትን ማመጣጠን ፈታኝ ቢሆንም ኤንቪዲያ ለሚሰሩ እናቶች የሚያደርገው ድጋፍ ልዩ መሆኑን ትናገራለች። ታሊ የኤሌክትሪካል ኢንጂነር ለሆነችው ታናሽ እህቷም ሆነ በዘርፉ መሰማራት ለሚፈልጉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወጣት ሴቶች ትልቅ አርአያ ሆናለች።
"በተለይ በኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ውስጥ ያሉ ልጃገረዶች በርካታ እድሎች እንዳሏቸው እና የማደግና የስኬት አቅም እንዳላቸው እንዲያውቁ እፈልጋለሁ" በማለት መልዕክቷን ታስተላልፋለች። ለመጀመሪያ ጊዜ የዩኒቨርሲቲ ምሩቅ እና ኢንጂነር የሆነችው ታሊ "ሊረዱ የሚችሉ ድንቅ ሰዎች አሉ። በራስዎ ላይ እምነት እና ቆራጥነት ካለዎት ማንኛውም ነገር ይቻላል" የሚል አበረታች መልዕክት ለወጣቶች ታካፍላለች።
በአዲሱ ሀገር ካጋጠማት የልጅነት ፈተና ተነስታ በእስራኤል የከፍተኛ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ውስጥ እስከደረሰችበት የስኬት ማማ ያደረገችው ጉዞ፣ ትምህርት፣ ጽናት እና ትክክለኛ ድጋፍ ሊፈጥሩ የሚችሉትን ዕድል በጉልህ የሚያሳይ ነው።
1 month ago
ኢትዮጵያ በጃፓን፣ ደቡብ ኮሪያ እና ኢንዶኔዥያ አዳዲስ የባህር ትራንስፖርት መስመሮች ጀመረች
የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በበጀት ዓመቱ ወደ ጃፓን፣ ደቡብ ኮሪያ እና ኢንዶኔዥያ አዳዲስ የጉዞ መስመሮችን በመክፈት የንግድ ትስስሩን እያጠናከረ እንደሚገኝ አስታውቋል።
የተቋሙ የኮርፖሬት ማርኬቲንግ መምሪያ ኃላፊና የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ተወካይ አቶ ደምሰው በንቲ፣ በኢንዶኔዥያና በጃፓን መስመሮች ላይ ከባድ ማሽነሪዎችን፣ ተሽከርካሪዎችንና የኮንስትራክሽን መሣሪያዎችን የማጓጓዝ ሥራ በስፋት እየተከናወነ መሆኑን ለጋዜጣ ፕላስ ገልጸዋል።
ኃላፊው አክለውም፣ ወደፊትም የደንበኞችንና የሀገሪቱን ጥቅም ማዕከል ያደረጉ አዳዲስ መዳረሻዎችን የማስፋፋት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
እነዚህ አዳዲስ የባህር መስመር ጉዞዎች መጀመራቸው የሀገሪቱን የንግድ እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ ያሻሽላል ያሉት አቶ ደምሰው፣ የወደብ ጭነቶች በአጭር ጊዜ ወደተፈለገው ቦታ እንዲደርሱ በማስቻል ጊዜንና ወጪን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚቆጥብ አስገንዝበዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በበጀት ዓመቱ ወደ ጃፓን፣ ደቡብ ኮሪያ እና ኢንዶኔዥያ አዳዲስ የጉዞ መስመሮችን በመክፈት የንግድ ትስስሩን እያጠናከረ እንደሚገኝ አስታውቋል።
የተቋሙ የኮርፖሬት ማርኬቲንግ መምሪያ ኃላፊና የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ተወካይ አቶ ደምሰው በንቲ፣ በኢንዶኔዥያና በጃፓን መስመሮች ላይ ከባድ ማሽነሪዎችን፣ ተሽከርካሪዎችንና የኮንስትራክሽን መሣሪያዎችን የማጓጓዝ ሥራ በስፋት እየተከናወነ መሆኑን ለጋዜጣ ፕላስ ገልጸዋል።
ኃላፊው አክለውም፣ ወደፊትም የደንበኞችንና የሀገሪቱን ጥቅም ማዕከል ያደረጉ አዳዲስ መዳረሻዎችን የማስፋፋት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
እነዚህ አዳዲስ የባህር መስመር ጉዞዎች መጀመራቸው የሀገሪቱን የንግድ እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ ያሻሽላል ያሉት አቶ ደምሰው፣ የወደብ ጭነቶች በአጭር ጊዜ ወደተፈለገው ቦታ እንዲደርሱ በማስቻል ጊዜንና ወጪን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚቆጥብ አስገንዝበዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 4 ግዙፍ ፕሮጀክቶች አስመረቀ
#ethiopia | የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ 4 ግዙፍ ፕሮጀክቶችን አስመረቀ።
ለምረቃ የበቁት እነዚህ ግዙፍ ፕሮጀክቶች፦ ዘመናዊ የዳታ ሴንተር (የመረጃና የቴክኖሎጂ ቋት)፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስታዲየም፣ የእንስሳት ህክምና ማስተማሪያ ሆስፒታል እና የመምህራን የጋራ መኖሪያ ህንጻዎች (አፓርታማዎች) ናቸው።
በምረቃ መርሀ- ግብሩ ላይ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት አጸደወይን እንደገለፁት የእንስሳት ህክምና ማስተማሪያ ሆስፒታል በሀገሪቱና በአካባቢው ያለውን እምቅ የእንስሳት ሀብት ታሳቢ ያደረገ ነው ብለዋል።
የማህበረሰቡ የኑሮ ዋስትና ለሆኑት እንስሳት የጤና ዋስትና ከመስጠቱ ባለፈ፣ ለእንስሳት ህክምና ሳይንስ (Veterinary Science) ዘመናዊ ማስተማሪያና የምርምር ማዕከል ሆኖ ያገለግላልም ሲሉ ገልፀዋል።
ፕሮጀክቱ በአይነቱ በሀገራችን ብቻ ሳይሆን በምስራቅ አፍሪካም ጭምር ልዩና ብቸኛ መሆኑ ገልጸዋል።
ዘመናዊው የዳታ ሴንተር የዩኒቨርሲቲውን የዲጂታልና የቴክኖሎጂ አቅም በማሳደግ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ትልቅ መሠረት የሚጥል ነው ብለዋል።
ሌላው የመምህራን መኖሪያ አፓርታማዎች የቀድሞውን የተማሪዎች ዶርሚተሪ ወደ መምህራን መኖሪያነት በመቀየር የወጪ ቆጣቢነትና የሀብት አጠቃቀም ብልሃትን በተግባር ያሳየ እንደሆነ ተናግረዋል።
የስፖርት ማዕከሉ ደግሞ የተማሪዎችን ጤናማ ሕይወት ከመደገፍ ባለፈ በዩኒቨርሲቲውና በማህበረሰቡ መካከል ያለውን ትስስር እንደሚያጠናክርም ገልፀዋል::
የትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደር እና መሰረተ- ልማት ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ትምህርት ሚኒስቴር ጥራት ያለው ከፍተኛ ትምህርትን፣ በተግባር የተደገፈ ምርምርንና ማህበረሰብ-አቀፍ አገልግሎትን ለማስፋፋት ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ደረጀ አረጋኸኝ በበኩላቸው ግንባታዎቹ በጥራት ተጠናቀው ለዚህ መብቃታቸው በቅንጅት የመስራት ውጤት መሆኑን አስረድተዋል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ጎንደርዩኒቨርስቲፕሮጀክት #ትምህርትሚኒስትር #የኢትዮጵያኮንስትራክሽንባለስልጣን #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemesgenmediacommunication
#ethiopia | የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ 4 ግዙፍ ፕሮጀክቶችን አስመረቀ።
ለምረቃ የበቁት እነዚህ ግዙፍ ፕሮጀክቶች፦ ዘመናዊ የዳታ ሴንተር (የመረጃና የቴክኖሎጂ ቋት)፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስታዲየም፣ የእንስሳት ህክምና ማስተማሪያ ሆስፒታል እና የመምህራን የጋራ መኖሪያ ህንጻዎች (አፓርታማዎች) ናቸው።
በምረቃ መርሀ- ግብሩ ላይ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት አጸደወይን እንደገለፁት የእንስሳት ህክምና ማስተማሪያ ሆስፒታል በሀገሪቱና በአካባቢው ያለውን እምቅ የእንስሳት ሀብት ታሳቢ ያደረገ ነው ብለዋል።
የማህበረሰቡ የኑሮ ዋስትና ለሆኑት እንስሳት የጤና ዋስትና ከመስጠቱ ባለፈ፣ ለእንስሳት ህክምና ሳይንስ (Veterinary Science) ዘመናዊ ማስተማሪያና የምርምር ማዕከል ሆኖ ያገለግላልም ሲሉ ገልፀዋል።
ፕሮጀክቱ በአይነቱ በሀገራችን ብቻ ሳይሆን በምስራቅ አፍሪካም ጭምር ልዩና ብቸኛ መሆኑ ገልጸዋል።
ዘመናዊው የዳታ ሴንተር የዩኒቨርሲቲውን የዲጂታልና የቴክኖሎጂ አቅም በማሳደግ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ትልቅ መሠረት የሚጥል ነው ብለዋል።
ሌላው የመምህራን መኖሪያ አፓርታማዎች የቀድሞውን የተማሪዎች ዶርሚተሪ ወደ መምህራን መኖሪያነት በመቀየር የወጪ ቆጣቢነትና የሀብት አጠቃቀም ብልሃትን በተግባር ያሳየ እንደሆነ ተናግረዋል።
የስፖርት ማዕከሉ ደግሞ የተማሪዎችን ጤናማ ሕይወት ከመደገፍ ባለፈ በዩኒቨርሲቲውና በማህበረሰቡ መካከል ያለውን ትስስር እንደሚያጠናክርም ገልፀዋል::
የትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደር እና መሰረተ- ልማት ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ትምህርት ሚኒስቴር ጥራት ያለው ከፍተኛ ትምህርትን፣ በተግባር የተደገፈ ምርምርንና ማህበረሰብ-አቀፍ አገልግሎትን ለማስፋፋት ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ደረጀ አረጋኸኝ በበኩላቸው ግንባታዎቹ በጥራት ተጠናቀው ለዚህ መብቃታቸው በቅንጅት የመስራት ውጤት መሆኑን አስረድተዋል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ጎንደርዩኒቨርስቲፕሮጀክት #ትምህርትሚኒስትር #የኢትዮጵያኮንስትራክሽንባለስልጣን #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemesgenmediacommunication
1 month ago
የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ እና ብልጽግና ፓርቲ
#ethiopia | የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የቻይና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ቼን ሀይን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆን በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ብልጽግና ፓርቲ በማሸነፉ ምክንያት ከቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ የተላከውን የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት ተረክበዋል።
የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ በላከው በዚህ መልዕክት በፓርቲው ፕሬዝዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መሪነትና በመደመር እሳቤ በኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለው ሰላም ብሔራዊ አንድነትና ሁለንተናዊ ብልጽግና እንደሚረጋገጥ ሙሉ እምነት እንዳለው ገልጿል።
የምርጫው ውጤት የሕዝቡን ልባዊ ድጋፍ የሚያሳይ መሆኑን የጠቀሰው የቻይናው ገዥ ፓርቲ ከዚህ ቀደም በሁለቱ ሀገራት መሪዎች የተደረሱ ስምምነቶችን ተግባራዊ ለማድረግና መንግሥታዊ የልምድ ልውውጦችን በማስቀጠል በየትኛውም ሁኔታ የማይናወጥ ስትራቴጂካዊ አጋርነትን ለመገንባት በቁርጠኝነት እንደሚሠራ አስታውቋል።
በውይይቱ ወቅት አቶ አደም ፋራህ በበኩላቸው በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የፓርቲ ለፓርቲ የመንግሥት ለመንግሥትና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
ሁለቱም ፓርቲዎች ሀገር በቀል በሆኑ እሳቤዎችና መፍትሔዎች በመመራት ስኬት ማስመዝገብ መቻላቸውን የጠቀሱት ምክትል ፕሬዝዳንቱ ቻይና እያደረገች ላለው ዘርፈ ብዙና ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
የቻይናው አምባሳደር ሚስተር ቼን ሀይ በበኩላቸው በመደመር እሳቤ በኢትዮጵያ እየተመዘገቡ ያሉትን ድሎች በማድነቅ፣ ባለፉት ስድስት ወራት በርካታ አዳዲስ የቻይና ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ በማዕድን በኢንዱስትሪ ፓርኮች በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) እና በኮንስትራክሽን ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰሳቸውንና ስኬታማ ውጤቶች መመዝገባቸውን ጠቁመዋል። ከብልጽግና ፓርቲ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በቀጣይም የተገኙ ድሎችን ለማስቀጠል በሁለቱ ገዥ ፓርቲዎች መካከል ያለው የላቀ ትብብር ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የቻይና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ቼን ሀይን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆን በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ብልጽግና ፓርቲ በማሸነፉ ምክንያት ከቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ የተላከውን የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት ተረክበዋል።
የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ በላከው በዚህ መልዕክት በፓርቲው ፕሬዝዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መሪነትና በመደመር እሳቤ በኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለው ሰላም ብሔራዊ አንድነትና ሁለንተናዊ ብልጽግና እንደሚረጋገጥ ሙሉ እምነት እንዳለው ገልጿል።
የምርጫው ውጤት የሕዝቡን ልባዊ ድጋፍ የሚያሳይ መሆኑን የጠቀሰው የቻይናው ገዥ ፓርቲ ከዚህ ቀደም በሁለቱ ሀገራት መሪዎች የተደረሱ ስምምነቶችን ተግባራዊ ለማድረግና መንግሥታዊ የልምድ ልውውጦችን በማስቀጠል በየትኛውም ሁኔታ የማይናወጥ ስትራቴጂካዊ አጋርነትን ለመገንባት በቁርጠኝነት እንደሚሠራ አስታውቋል።
በውይይቱ ወቅት አቶ አደም ፋራህ በበኩላቸው በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የፓርቲ ለፓርቲ የመንግሥት ለመንግሥትና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
ሁለቱም ፓርቲዎች ሀገር በቀል በሆኑ እሳቤዎችና መፍትሔዎች በመመራት ስኬት ማስመዝገብ መቻላቸውን የጠቀሱት ምክትል ፕሬዝዳንቱ ቻይና እያደረገች ላለው ዘርፈ ብዙና ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
የቻይናው አምባሳደር ሚስተር ቼን ሀይ በበኩላቸው በመደመር እሳቤ በኢትዮጵያ እየተመዘገቡ ያሉትን ድሎች በማድነቅ፣ ባለፉት ስድስት ወራት በርካታ አዳዲስ የቻይና ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ በማዕድን በኢንዱስትሪ ፓርኮች በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) እና በኮንስትራክሽን ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰሳቸውንና ስኬታማ ውጤቶች መመዝገባቸውን ጠቁመዋል። ከብልጽግና ፓርቲ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በቀጣይም የተገኙ ድሎችን ለማስቀጠል በሁለቱ ገዥ ፓርቲዎች መካከል ያለው የላቀ ትብብር ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
1 month ago
የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ በባህርዳር ተካሄደ
#ethiopia | በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ በአርቲስት ወይንሸት አበጀ እና በአርቲስት አሸናፊ ማህሌት አዘጋጅነት በብሉ ናይል ሪዞርት (አቫንቲ) ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ የተካሄደው "የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ" በተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች ታጅቦ ተጠናቋል።
በመርሃ ግብሩ አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችና የ2018 ዓ.ም. የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የቴአትርና ሲኒማ ጥበባት ዲፓርትመንት ተመራቂዎች በጋራ የተለያዩ ጥበባዊ ሥራዎችን ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
በዝግጅቱ ላይ ዶክተር አየለ አናውጤ የአማራ ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና አቶ ገብረማርያም ይርጋ የባህል፣ ኪነ ጥበብና ታሪክ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ኃላፊዎቹ ባህርዳርን የጥበብና የጥበበኞች ከተማ ለማድረግ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎችን በማብራራት፣ የአንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች ሚና ለዚህ እቅድ ስኬት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችም ለዘንድሮ ተመራቂዎች ወደ ሙያው ዓለም ሲገቡ ሊያስተውሏቸው ስለሚገቡ ጉዳዮች ከሕይወት ልምዳቸው በመነሳት ምክርና ተሞክሮ አካፍለዋል። በተጨማሪም የባህርዳር ከተማ ወጣት ከያኒያን ጥበባዊ ሥራዎቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል።
በመድረኩ ላይ አርቲስት ወይንሸት አበጀ ለዝግጅቱ ስኬት ላበረከተችው አስተዋፅኦ ከባህርዳር ከተማ ወጣቶች የክብር ስጦታና ሜዳሊያ ተበርክቶላታል። እንዲሁም አርቲስት አሸናፊ ማህሌት እና አንጋፋው አርቲስት ተስፉ ብርሃኔ የሜዳሊያ ሽልማት ተቀብለዋል።
በርካታ ታዳሚዎችን ያሳተፈው መርሃ ግብር በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ግርማው አሸብር ባስተላለፉት የማጠቃለያ መልዕክት ተጠናቋል።
ለዝግጅቱ መሳካት ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ አባይ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፣ ዘመን ኮንስትራክሽን፣ ልህቀት ዲዛይንና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን፣ ብሉ ናይል ሪዞርት እና ቶሎ ትራንስፖርት ድጋፍ አድርገዋል።
#ethiopia | በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ በአርቲስት ወይንሸት አበጀ እና በአርቲስት አሸናፊ ማህሌት አዘጋጅነት በብሉ ናይል ሪዞርት (አቫንቲ) ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ የተካሄደው "የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ" በተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች ታጅቦ ተጠናቋል።
በመርሃ ግብሩ አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችና የ2018 ዓ.ም. የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የቴአትርና ሲኒማ ጥበባት ዲፓርትመንት ተመራቂዎች በጋራ የተለያዩ ጥበባዊ ሥራዎችን ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
በዝግጅቱ ላይ ዶክተር አየለ አናውጤ የአማራ ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና አቶ ገብረማርያም ይርጋ የባህል፣ ኪነ ጥበብና ታሪክ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ኃላፊዎቹ ባህርዳርን የጥበብና የጥበበኞች ከተማ ለማድረግ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎችን በማብራራት፣ የአንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች ሚና ለዚህ እቅድ ስኬት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችም ለዘንድሮ ተመራቂዎች ወደ ሙያው ዓለም ሲገቡ ሊያስተውሏቸው ስለሚገቡ ጉዳዮች ከሕይወት ልምዳቸው በመነሳት ምክርና ተሞክሮ አካፍለዋል። በተጨማሪም የባህርዳር ከተማ ወጣት ከያኒያን ጥበባዊ ሥራዎቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል።
በመድረኩ ላይ አርቲስት ወይንሸት አበጀ ለዝግጅቱ ስኬት ላበረከተችው አስተዋፅኦ ከባህርዳር ከተማ ወጣቶች የክብር ስጦታና ሜዳሊያ ተበርክቶላታል። እንዲሁም አርቲስት አሸናፊ ማህሌት እና አንጋፋው አርቲስት ተስፉ ብርሃኔ የሜዳሊያ ሽልማት ተቀብለዋል።
በርካታ ታዳሚዎችን ያሳተፈው መርሃ ግብር በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ግርማው አሸብር ባስተላለፉት የማጠቃለያ መልዕክት ተጠናቋል።
ለዝግጅቱ መሳካት ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ አባይ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፣ ዘመን ኮንስትራክሽን፣ ልህቀት ዲዛይንና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን፣ ብሉ ናይል ሪዞርት እና ቶሎ ትራንስፖርት ድጋፍ አድርገዋል።
1 month ago
የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ ተካሄደ
የባህርዳር ዩንቨርስቲ ፣በአርቲስት ወይንሸት አበጀና በአርቲስት አሸናፊ ማህሌት አዘጋጅነት በብሉ ናይል ሪዞርት (አቫቫንቲ) ትናንት ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰአት በኋላ በተካሄደው የጥበብ ዝግጅት የተለያዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ቀርበዋል።
በዚህ መርሐ-ግብር አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች እና የዘንድሮ የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የቴአትርና ሲኒማ ጥበባት ዲፓርትመንት ተመራቂዎች በጋራ ተስናስለው ጥበባዊ ስራዎችን አቅርበዋል ።
በመርሐ-ግብሩ ላይ አየለ አናውጤ (ዶክተር) የአ.ብ.ክ.መ ባህል ቱሪዝም ስፖርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ፣ አቶ ግ/ማርያም ይርጋ ባህል፣ ኪነጥበብና ታሪክ ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
የስራ ሀላፊዎቹ አያይዘውም የባህርዳር ከተማን የጥበብ እና የጥበበኞች ከተማ ለማድረግ እየተሰሩ ስላሉ ስራዎች ገለጻ አድርገዋል። ከተማዋ ለምታስበው የጥበብ ከተማነት እቅድም የአንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች ሚና ከፍ ያለ መሆኑን ለዚህም ስኬት ዝግጅት እየተደረገ እንዳለ ተናግረዋል።
አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችም በተለየ ሁኔታ የዘንድሮ ተመራቂዎች ወደ እውነተኛው የጥበብ አለም ሲመጡ ማስተዋል ስላለባቸው ጉዳዮች የህይወት ልምዳቸውን አካፍለዋል። የከተማዋ ወጣት ከያኒያንም የጥበብ ስራዎችን ለታዳሚው አቅርበዋል።
ሌሎች ስለባህርዳር ከተማ እና የጥበብ ቁርኝት እንዲሁም መሰል መርሐ-ግብሮች በተጠናከረ መንገድ ስለማከናወን መልእክቶች በተላለፉበት ዝግጅት ለዚህ ዝግጅት መቃናት ታላቁን ሚና ለተወጣችው አርቲስት ወይንሸት አበጀ ከከተማው ወጣቶች የክብር ስጦታ እና ሜዳሊያ ተበርክቶላታል። አርቲስት አሸናፊ ማህሌት እና አንጋፋው አርቲስት ተስፉ ብርሐኔም የሜዳልያ ሽልማት ተቀብለዋል።
ደማቅና በርካታ ታድሚያንን ያሳተፈው የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ በአቶ ግርማው አሸብር የባህርዳር ዩንቨርሲቲ የውስጥ ግንኙነት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ባስተላለፉት የማጠቃለያ መልእክት ተቋጭቷል።
የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ የተቃና እንዲሆን የባህርዳር ዩንቨርስቲ ፣ አባይ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፣ ዘመን ኮንስትራክሽን፣ ልህቀት ዲዛይን እና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን፣ ብሉ ናይል ሪዞርት እና ቶሎ ትራንስፖርት ድጋፍ አድርገዋል።
የባህርዳር ዩንቨርስቲ ፣በአርቲስት ወይንሸት አበጀና በአርቲስት አሸናፊ ማህሌት አዘጋጅነት በብሉ ናይል ሪዞርት (አቫቫንቲ) ትናንት ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰአት በኋላ በተካሄደው የጥበብ ዝግጅት የተለያዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ቀርበዋል።
በዚህ መርሐ-ግብር አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች እና የዘንድሮ የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የቴአትርና ሲኒማ ጥበባት ዲፓርትመንት ተመራቂዎች በጋራ ተስናስለው ጥበባዊ ስራዎችን አቅርበዋል ።
በመርሐ-ግብሩ ላይ አየለ አናውጤ (ዶክተር) የአ.ብ.ክ.መ ባህል ቱሪዝም ስፖርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ፣ አቶ ግ/ማርያም ይርጋ ባህል፣ ኪነጥበብና ታሪክ ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
የስራ ሀላፊዎቹ አያይዘውም የባህርዳር ከተማን የጥበብ እና የጥበበኞች ከተማ ለማድረግ እየተሰሩ ስላሉ ስራዎች ገለጻ አድርገዋል። ከተማዋ ለምታስበው የጥበብ ከተማነት እቅድም የአንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች ሚና ከፍ ያለ መሆኑን ለዚህም ስኬት ዝግጅት እየተደረገ እንዳለ ተናግረዋል።
አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችም በተለየ ሁኔታ የዘንድሮ ተመራቂዎች ወደ እውነተኛው የጥበብ አለም ሲመጡ ማስተዋል ስላለባቸው ጉዳዮች የህይወት ልምዳቸውን አካፍለዋል። የከተማዋ ወጣት ከያኒያንም የጥበብ ስራዎችን ለታዳሚው አቅርበዋል።
ሌሎች ስለባህርዳር ከተማ እና የጥበብ ቁርኝት እንዲሁም መሰል መርሐ-ግብሮች በተጠናከረ መንገድ ስለማከናወን መልእክቶች በተላለፉበት ዝግጅት ለዚህ ዝግጅት መቃናት ታላቁን ሚና ለተወጣችው አርቲስት ወይንሸት አበጀ ከከተማው ወጣቶች የክብር ስጦታ እና ሜዳሊያ ተበርክቶላታል። አርቲስት አሸናፊ ማህሌት እና አንጋፋው አርቲስት ተስፉ ብርሐኔም የሜዳልያ ሽልማት ተቀብለዋል።
ደማቅና በርካታ ታድሚያንን ያሳተፈው የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ በአቶ ግርማው አሸብር የባህርዳር ዩንቨርሲቲ የውስጥ ግንኙነት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ባስተላለፉት የማጠቃለያ መልእክት ተቋጭቷል።
የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ የተቃና እንዲሆን የባህርዳር ዩንቨርስቲ ፣ አባይ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፣ ዘመን ኮንስትራክሽን፣ ልህቀት ዲዛይን እና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን፣ ብሉ ናይል ሪዞርት እና ቶሎ ትራንስፖርት ድጋፍ አድርገዋል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 57ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
ምክር ቤቱ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳለፈባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡-
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከዓለም ዓቀፍ የልማት ማህበር ጋር በተፈረሙ ሶስት የፋይናንስ ድጋፍና ብድር ስምምነቶች ላይ ነው፡፡
የመጀመሪያው ለዘላቂ እና ሁሉን አቀፍ የእድገት ልማት ፖሊሲ ማስፈፀሚያ የሚውል የአራት መቶ ሰላሳ ሰባት ሚሊዮን አራት መቶ ሺ (437,400,000) ኤስ.ዲ.አር የብድር ስምምነት ነው፡፡
ሁለተኛው የማህበረሰብ ተኮር የመሬት አያያዝ ፕሮግራም ማስፈፀሚያ የሚውል የአንድ መቶ አርባ አምስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ (145,500,000) ኤስ.ዲ.አር የብድር ስምምነት ነው፡፡
ሶስተኛው ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የመስኖ ልማት ለዘላቂ ምርታማነት ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሀምሳ አራት ሚሊዮን ስድስት መቶ ሺ (54,600,000) ኤስ.ዲ.አር የብድር ስምምነት ነው፡፡
ምክር ቤቱም ሶስቱ የብድር ስምምነቶች ከሀገራችን የብድር ፖሊሲ ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውን በማረጋገጥ የብድር ስምምነት ማጽደቂያ ረቂቅ አዋጆቹ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
2. በመቀጠል ምክር ቤቱ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት እና የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተቋማት ለሚሰጧቸው ልዩ ልዩ አገልግሎቶች የሚከፈሉ የአገልግሎት ክፍያዎችን ለመወሰን በቀረቡ ረቂቅ ደንቦች ላይ ተወያይቷል፡፡
ተቋማቱ ለሚሰጧቸው አገልግሎቶች በውስጥ ገቢ የሚሸፈኑ ወጪዎችን ከአገልግሎት ተጠቃሚዎች በሚሰበሰበው የአገልግሎት ክፍያ ለመሸፈን እንዲችሉ የአገልግሎት ተጠቃሚውን አቅም ባገናዘበ መልኩ አገልግሎት በጥራት መስጠት የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት እንዲያስችሉ ረቂቅ ደንቦቹ ተዘጋጅተው ለምክር ቤቱ ቀርበዋል፡፡
ምክር ቤቱም በረቂቅ ደንቦቹ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ ግብአቶችን በማከል በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትመው ከወጡበት ቀን ጀምሮ በስራ ላይ እንዲውሉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
3. ከዚያም ምክር ቤቱ ውይይቱን ያደረገው ለኒው ዴቨሎፕመንት ባንክ ማቋቋሚያ ስምምነት የአባልነት ማጽደቂያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ነው፡፡
ኢትዮጵያ የኒው ዴቨሎፕመንት ባንክን በአባልነት መቀላቀሏ ለሀገራዊ የልማት ፋይናንስ፣ ለመሠረተ ልማት ድጋፍ እና ለማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት አማራጭ የገንዘብ ምንጮችን ለማግኘት የሚያስችላትና ከደቡብ ደቡብ የፋይናንስ ሥርዓቶች ጋር የሚኖራትን ትስስር የሚያጠናክር መሆኑ ስለታመነበት የባንኩን የመመስረቻ ስምምነት ለማጽደቅ ረቂቅ አዋጁ ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡
ምክር ቤቱም በጉዳዩ ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ ግብአቶችን በማከል ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
4. ሌላው ምክር ቤቱ የተወያየበት አጀንዳ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ረቂቅ ፖሊሲ ነው፡፡
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ለሀገራችን ዕድገት ወሳኝ ሚና የሚጫወት እንደመሆኑ በ2006 ዓ.ም የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ወጥቶ ላለፉት አመታት ሲተገበር ቆይቷል፡፡
በዚህም በኢንዱስትሪው አንዳንድ ለውጦች የተመዘገቡ ቢሆንም አለማችን ከደረሰችበት የቴክኖሎጂ እድገት፣ የከተሞች መስፋፋት፣ የመሰረተ ልማቶች ፍላጎት ማደግ አንጻር ሰፊ ክፍተት የነበረበት በመሆኑ የዘርፉን ምርታማነትንና ተወዳዳሪነትን በማሳደግ፣ በስራ ላይ ያሉ የህግ ማዕቀፎችን በማጣጣምና በማዋሃድ እንዲሁም የዘርፉን የመልማት አቅም አሟጦ በመጠቀም የበለጸገች ኢትዮጵያን ዕውን ማድረግ እንዲያስችል ፖሊሲው ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡
ምክር ቤቱም በፖሊሲው ላይ በሰፊው ከተወያያበት በኋላ ግብአቶችን በማከል በምክር ቤቱ ከጸደቀበት ከዛሬ ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በስራ ላይ እንዲውል በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
5. በመጨረሻም ምክር ቤቱ የተወያየው የከተማ ልማት ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ነው፡፡
በ1997 ዓ.ም ወጥቶ ላለፉት ሁለት አስርት አመታት በስራ ላይ በቆየው የከተማ ልማት ፖሊሲ በከተሞች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት፣ ከተሞች በኢኮኖሚ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ፣ አገልግሎት አሰጣጡ ቀልጣፋ እንዲሆን፣ የገጠርና ከተማ እንዲሁም የከተማ ከተማ ትስስር እንዲጠናከር፣ መሰረተ ልማትና የተለያዩ ማምረቻና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እንዲስፋፉ በተደረገው ጥረት ውጤቶች የተመዘገቡ ቢሆንም ክፍተቶችም የነበሩበት ስለሆነ የነባሩን ፖሊሲ ክፍተቶች ለማረም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በከተሞች አካባቢ እየታዩ ያሉ አበረታች ለውጦችን ለማጽናት እና የበለጠ ለማጎልበት የከተማ ልማት ፖሊሲ በአዲስ መልክ ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡
ምክር ቤቱም በፖሊሲው ላይ በሰፊው ከተወያያበት በኋላ ግብአቶችን በማከል በምክር ቤቱ ከጸደቀበት ከዛሬ ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በስራ ላይ እንዲውል በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 57ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
ምክር ቤቱ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳለፈባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡-
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከዓለም ዓቀፍ የልማት ማህበር ጋር በተፈረሙ ሶስት የፋይናንስ ድጋፍና ብድር ስምምነቶች ላይ ነው፡፡
የመጀመሪያው ለዘላቂ እና ሁሉን አቀፍ የእድገት ልማት ፖሊሲ ማስፈፀሚያ የሚውል የአራት መቶ ሰላሳ ሰባት ሚሊዮን አራት መቶ ሺ (437,400,000) ኤስ.ዲ.አር የብድር ስምምነት ነው፡፡
ሁለተኛው የማህበረሰብ ተኮር የመሬት አያያዝ ፕሮግራም ማስፈፀሚያ የሚውል የአንድ መቶ አርባ አምስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ (145,500,000) ኤስ.ዲ.አር የብድር ስምምነት ነው፡፡
ሶስተኛው ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የመስኖ ልማት ለዘላቂ ምርታማነት ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሀምሳ አራት ሚሊዮን ስድስት መቶ ሺ (54,600,000) ኤስ.ዲ.አር የብድር ስምምነት ነው፡፡
ምክር ቤቱም ሶስቱ የብድር ስምምነቶች ከሀገራችን የብድር ፖሊሲ ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውን በማረጋገጥ የብድር ስምምነት ማጽደቂያ ረቂቅ አዋጆቹ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
2. በመቀጠል ምክር ቤቱ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት እና የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተቋማት ለሚሰጧቸው ልዩ ልዩ አገልግሎቶች የሚከፈሉ የአገልግሎት ክፍያዎችን ለመወሰን በቀረቡ ረቂቅ ደንቦች ላይ ተወያይቷል፡፡
ተቋማቱ ለሚሰጧቸው አገልግሎቶች በውስጥ ገቢ የሚሸፈኑ ወጪዎችን ከአገልግሎት ተጠቃሚዎች በሚሰበሰበው የአገልግሎት ክፍያ ለመሸፈን እንዲችሉ የአገልግሎት ተጠቃሚውን አቅም ባገናዘበ መልኩ አገልግሎት በጥራት መስጠት የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት እንዲያስችሉ ረቂቅ ደንቦቹ ተዘጋጅተው ለምክር ቤቱ ቀርበዋል፡፡
ምክር ቤቱም በረቂቅ ደንቦቹ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ ግብአቶችን በማከል በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትመው ከወጡበት ቀን ጀምሮ በስራ ላይ እንዲውሉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
3. ከዚያም ምክር ቤቱ ውይይቱን ያደረገው ለኒው ዴቨሎፕመንት ባንክ ማቋቋሚያ ስምምነት የአባልነት ማጽደቂያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ነው፡፡
ኢትዮጵያ የኒው ዴቨሎፕመንት ባንክን በአባልነት መቀላቀሏ ለሀገራዊ የልማት ፋይናንስ፣ ለመሠረተ ልማት ድጋፍ እና ለማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት አማራጭ የገንዘብ ምንጮችን ለማግኘት የሚያስችላትና ከደቡብ ደቡብ የፋይናንስ ሥርዓቶች ጋር የሚኖራትን ትስስር የሚያጠናክር መሆኑ ስለታመነበት የባንኩን የመመስረቻ ስምምነት ለማጽደቅ ረቂቅ አዋጁ ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡
ምክር ቤቱም በጉዳዩ ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ ግብአቶችን በማከል ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
4. ሌላው ምክር ቤቱ የተወያየበት አጀንዳ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ረቂቅ ፖሊሲ ነው፡፡
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ለሀገራችን ዕድገት ወሳኝ ሚና የሚጫወት እንደመሆኑ በ2006 ዓ.ም የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ወጥቶ ላለፉት አመታት ሲተገበር ቆይቷል፡፡
በዚህም በኢንዱስትሪው አንዳንድ ለውጦች የተመዘገቡ ቢሆንም አለማችን ከደረሰችበት የቴክኖሎጂ እድገት፣ የከተሞች መስፋፋት፣ የመሰረተ ልማቶች ፍላጎት ማደግ አንጻር ሰፊ ክፍተት የነበረበት በመሆኑ የዘርፉን ምርታማነትንና ተወዳዳሪነትን በማሳደግ፣ በስራ ላይ ያሉ የህግ ማዕቀፎችን በማጣጣምና በማዋሃድ እንዲሁም የዘርፉን የመልማት አቅም አሟጦ በመጠቀም የበለጸገች ኢትዮጵያን ዕውን ማድረግ እንዲያስችል ፖሊሲው ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡
ምክር ቤቱም በፖሊሲው ላይ በሰፊው ከተወያያበት በኋላ ግብአቶችን በማከል በምክር ቤቱ ከጸደቀበት ከዛሬ ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በስራ ላይ እንዲውል በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
5. በመጨረሻም ምክር ቤቱ የተወያየው የከተማ ልማት ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ነው፡፡
በ1997 ዓ.ም ወጥቶ ላለፉት ሁለት አስርት አመታት በስራ ላይ በቆየው የከተማ ልማት ፖሊሲ በከተሞች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት፣ ከተሞች በኢኮኖሚ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ፣ አገልግሎት አሰጣጡ ቀልጣፋ እንዲሆን፣ የገጠርና ከተማ እንዲሁም የከተማ ከተማ ትስስር እንዲጠናከር፣ መሰረተ ልማትና የተለያዩ ማምረቻና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እንዲስፋፉ በተደረገው ጥረት ውጤቶች የተመዘገቡ ቢሆንም ክፍተቶችም የነበሩበት ስለሆነ የነባሩን ፖሊሲ ክፍተቶች ለማረም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በከተሞች አካባቢ እየታዩ ያሉ አበረታች ለውጦችን ለማጽናት እና የበለጠ ለማጎልበት የከተማ ልማት ፖሊሲ በአዲስ መልክ ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡
ምክር ቤቱም በፖሊሲው ላይ በሰፊው ከተወያያበት በኋላ ግብአቶችን በማከል በምክር ቤቱ ከጸደቀበት ከዛሬ ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በስራ ላይ እንዲውል በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
1 month ago
ለኮንስትራክሽን ዘርፍ ቀን ሰራተኞች‼️
በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለቀን ሠራተኞች የብቃት ማረጋገጫ አስገዳጅ ሊሆን ነው
👉ይህ መመሪያ በሰራተኛች ብቃት ማነስ ምክንያት በንብረት እና በግንባት ጥራት ላይ የሚደርስን ችግር ለመቀነስ ነው ተብሏል።
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በኮንስትራክሽን ዘርፍ እየታየ ያለውን የጥራትና የደህንነት ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል አዲስ መመሪያ በማዘጋጀት ላይ መሆኑን አስታውቋል።
ይህ አዲስ መመሪያ በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎችን ብቻ ሳይሆን፣ ዕለት ተዕለት የሚሰሩ የቀን ሠራተኞችንም የብቃት ደረጃ ማረጋገጥን ግዴታ የሚያደርግ ነው። ሚኒስቴሩ በዘርፉ የተሻለ ጥራትና ደህንነትን ለማስፈን እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ገልጿል።
እንደ አዲሱ መመሪያ ዝርዝር ሁኔታ፡-
📌በየትኛውም የግንባታ ቦታ ላይ ለመስራት የሚፈልጉ ባለሙያዎች እና የቀን ሠራተኞች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መያዝ ግዴታ ይሆናል።
📌ሕጋዊ የሰርተፊኬሽን ሥርዓት ያላሟላ እና ብቃቱ ያልተረጋገጠ ማንኛውም ባለሙያ ወይም ሠራተኛ በኮንስትራክሽን ሥራ ላይ እንዳይሳተፍ ሙሉ በሙሉ ይከለከላል።
📌መመሪያው ሙሉ በሙሉ ሕግ ሆኖ ወደ መሬት ወርዶ ተግባራዊ እስኪሆን ድረስ የተወሰኑ ዓመታት ሊወስድ ይችላል።
📌 በአሁኑ ወቅት ግን የዚህ አሠራር የቅድመ ዝግጅት እና የሙከራ እንቅስቃሴዎች በይፋ መጀመራቸው ተገልጿል።
የዚህ አሠራር ዋና ዓላማ የግንባታ ሥራዎችን ጥራትና የሥራ ደህንነትን በአስተማማኝ ሁኔታ ማሻሻል መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለቀን ሠራተኞች የብቃት ማረጋገጫ አስገዳጅ ሊሆን ነው
👉ይህ መመሪያ በሰራተኛች ብቃት ማነስ ምክንያት በንብረት እና በግንባት ጥራት ላይ የሚደርስን ችግር ለመቀነስ ነው ተብሏል።
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በኮንስትራክሽን ዘርፍ እየታየ ያለውን የጥራትና የደህንነት ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል አዲስ መመሪያ በማዘጋጀት ላይ መሆኑን አስታውቋል።
ይህ አዲስ መመሪያ በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎችን ብቻ ሳይሆን፣ ዕለት ተዕለት የሚሰሩ የቀን ሠራተኞችንም የብቃት ደረጃ ማረጋገጥን ግዴታ የሚያደርግ ነው። ሚኒስቴሩ በዘርፉ የተሻለ ጥራትና ደህንነትን ለማስፈን እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ገልጿል።
እንደ አዲሱ መመሪያ ዝርዝር ሁኔታ፡-
📌በየትኛውም የግንባታ ቦታ ላይ ለመስራት የሚፈልጉ ባለሙያዎች እና የቀን ሠራተኞች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መያዝ ግዴታ ይሆናል።
📌ሕጋዊ የሰርተፊኬሽን ሥርዓት ያላሟላ እና ብቃቱ ያልተረጋገጠ ማንኛውም ባለሙያ ወይም ሠራተኛ በኮንስትራክሽን ሥራ ላይ እንዳይሳተፍ ሙሉ በሙሉ ይከለከላል።
📌መመሪያው ሙሉ በሙሉ ሕግ ሆኖ ወደ መሬት ወርዶ ተግባራዊ እስኪሆን ድረስ የተወሰኑ ዓመታት ሊወስድ ይችላል።
📌 በአሁኑ ወቅት ግን የዚህ አሠራር የቅድመ ዝግጅት እና የሙከራ እንቅስቃሴዎች በይፋ መጀመራቸው ተገልጿል።
የዚህ አሠራር ዋና ዓላማ የግንባታ ሥራዎችን ጥራትና የሥራ ደህንነትን በአስተማማኝ ሁኔታ ማሻሻል መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
የ18 ሚሊዮን ብር የፒካፕ ተሽከርካሪን አካል በትነው ለመሸጥ የሞከሩ 7 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ ፖሊስ፣ በሀገር መከላከያ ሰራዊት እንዲሁም በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በጋራ በተደረገ የተቀናጀና ስኬታማ ክትትል፤ በአሽከርካሪነት የተቀጠረበትን የኮንስትራክሽን ድርጅት ንብረት የሰረቀ ግለሰብ ከስድስት ግብረ-አበሮቹ ጋር እጅ ከፍንጅ መያዙን የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ አስታውቋል።
አበራ መረሳ የተባለው ግለሰብ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 (ልዩ ቦታው አደይ አበባ ስታዲየም አካባቢ) በሚገኝ አንድ የግል የኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ በአሽከርካሪነት ተቀጥሮ ይሰራ የነበረ ሲሆን፤ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ/ም የድርጅቱን ንብረት በመሰወር ወንጀሉን ፈጽሟል።
ግምቱ 18 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3 አ/አ 48405 HILUX የሆነ ዘመናዊ የፒካፕ ተሽከርካሪ ነው።
ዋናው ተጠርጣሪ ከተባባሪዎቹ (ወንዶሠን አባተ፣ ሶይብ ሙኒር፣ ክንዱ ደጉ፣ ስንታየሁ ተመስገን፣ ብሩክ ግርማ እና ባህሉ ሲሳይ) ጋር በመሆን ተሽከርካሪውን ከአዲስ አበባ በመውሰድ በአዳማ ከተማ በሚገኝ አንድ መጋዘን ውስጥ ደብቀውታል።
እዚያም የተሽከርካሪውን አካል ሙሉ በሙሉ በመበታተን፣ ለአንድ ግለሰብ በ600 ሺህ ብር ለመሸጥ ተስማምተው የ110 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ (ቀብድ) ተቀብለው እንደነበር በምርመራ ታውቋል።
የአደይ አበባ ስታዲየም አካባቢ ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ድርጊቱን በቅርብ ክትትል ሲያጣራ ቆይቶ፤ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ/ም ከፌዴራልና ከአካባቢው የፀጥታ አካላት ጋር ባደረገው የጋራ ኦፕሬሽን ሰባቱንም ተጠርጣሪዎች ከተበታተነው የተሽከርካሪ አካል (ኤግዚቢት) ጋር በቁጥጥር ስር ማዋል ችሏል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የወንጀሉን መፈጸም ተከትሎ ለድርጅቶችና ለአሰሪዎች የሚከተለውን ማሳሰቢያ አስተላልፏል፦
"ማንኛውም የመንግስትም ሆነ የግል ድርጅት ሠራተኞችን አሽከርካሪዎችን በሚቀጥርበት ወቅት፣ ሊያጋጥሙ የሚችሉ የደህንነት ስጋቶችን ለመቀነስ የሠራተኞቻቸውን ማንነትና ታማኝነት የሚያረጋግጡ አስፈላጊ ህጋዊ ሰነዶችን በአግባቡ አሟልተው መያዝ ይኖርባቸዋል።"
Via የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ#ጉርሻ Page
Seledadotio
Seledadotio
በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ ፖሊስ፣ በሀገር መከላከያ ሰራዊት እንዲሁም በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በጋራ በተደረገ የተቀናጀና ስኬታማ ክትትል፤ በአሽከርካሪነት የተቀጠረበትን የኮንስትራክሽን ድርጅት ንብረት የሰረቀ ግለሰብ ከስድስት ግብረ-አበሮቹ ጋር እጅ ከፍንጅ መያዙን የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ አስታውቋል።
አበራ መረሳ የተባለው ግለሰብ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 (ልዩ ቦታው አደይ አበባ ስታዲየም አካባቢ) በሚገኝ አንድ የግል የኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ በአሽከርካሪነት ተቀጥሮ ይሰራ የነበረ ሲሆን፤ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ/ም የድርጅቱን ንብረት በመሰወር ወንጀሉን ፈጽሟል።
ግምቱ 18 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3 አ/አ 48405 HILUX የሆነ ዘመናዊ የፒካፕ ተሽከርካሪ ነው።
ዋናው ተጠርጣሪ ከተባባሪዎቹ (ወንዶሠን አባተ፣ ሶይብ ሙኒር፣ ክንዱ ደጉ፣ ስንታየሁ ተመስገን፣ ብሩክ ግርማ እና ባህሉ ሲሳይ) ጋር በመሆን ተሽከርካሪውን ከአዲስ አበባ በመውሰድ በአዳማ ከተማ በሚገኝ አንድ መጋዘን ውስጥ ደብቀውታል።
እዚያም የተሽከርካሪውን አካል ሙሉ በሙሉ በመበታተን፣ ለአንድ ግለሰብ በ600 ሺህ ብር ለመሸጥ ተስማምተው የ110 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ (ቀብድ) ተቀብለው እንደነበር በምርመራ ታውቋል።
የአደይ አበባ ስታዲየም አካባቢ ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ድርጊቱን በቅርብ ክትትል ሲያጣራ ቆይቶ፤ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ/ም ከፌዴራልና ከአካባቢው የፀጥታ አካላት ጋር ባደረገው የጋራ ኦፕሬሽን ሰባቱንም ተጠርጣሪዎች ከተበታተነው የተሽከርካሪ አካል (ኤግዚቢት) ጋር በቁጥጥር ስር ማዋል ችሏል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የወንጀሉን መፈጸም ተከትሎ ለድርጅቶችና ለአሰሪዎች የሚከተለውን ማሳሰቢያ አስተላልፏል፦
"ማንኛውም የመንግስትም ሆነ የግል ድርጅት ሠራተኞችን አሽከርካሪዎችን በሚቀጥርበት ወቅት፣ ሊያጋጥሙ የሚችሉ የደህንነት ስጋቶችን ለመቀነስ የሠራተኞቻቸውን ማንነትና ታማኝነት የሚያረጋግጡ አስፈላጊ ህጋዊ ሰነዶችን በአግባቡ አሟልተው መያዝ ይኖርባቸዋል።"
Via የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ#ጉርሻ Page
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
ሰርተፊኬት የሌላቸው የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች በስራ ላይ እንዳይሳተፉ የሚከለክል አሰራር ሊተገበር ነው።
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት በኮንስትራክሽን ዘርፍ ያሉ ባለሙያዎችን ብቃት ለማረጋገጥ የሚያስገድድ አዲስ አሰራር እያዘጋጀ ነው።
አሰራሩ ደረጃ በደረጃ የሚተገበር ሲሆን፣ ወደፊት ሰርተፊኬት የሌለው ማንኛውም ባለሙያ በየትኛው ደረጃ በኮንስትራክሽን ስራዎች ላይ እንዳይሳተፍ ሙሉ በሙሉ ይከለክላል።
ምንም እንኳን ሂደቱ ዓመታትን ሊወስድ ቢችልም፣ በአሁኑ ወቅት የዝግጅትና የተግባር እንቅስቃሴዎች ተጀምረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት በኮንስትራክሽን ዘርፍ ያሉ ባለሙያዎችን ብቃት ለማረጋገጥ የሚያስገድድ አዲስ አሰራር እያዘጋጀ ነው።
አሰራሩ ደረጃ በደረጃ የሚተገበር ሲሆን፣ ወደፊት ሰርተፊኬት የሌለው ማንኛውም ባለሙያ በየትኛው ደረጃ በኮንስትራክሽን ስራዎች ላይ እንዳይሳተፍ ሙሉ በሙሉ ይከለክላል።
ምንም እንኳን ሂደቱ ዓመታትን ሊወስድ ቢችልም፣ በአሁኑ ወቅት የዝግጅትና የተግባር እንቅስቃሴዎች ተጀምረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ከሚሰራበት ድርጅት ውስጥ ተሽከርካሪ በመሰወርና አካሉ እንዲበተን ያደረገ ግለሰብ ከስድስት ግብረ አበሮቹ ጋር በቁጥጥር ስር ዋለ።
አበራ መረሳ የተባለው ተጠርጣሪ ወንጀሉን የፈፀመው ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ/ም በአሽከርካሪነት ተቀጥሮ ከሚሰራበት ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው ስታዲየም አካባቢ ከሚገኝ አንድ የኮንስትራክሽን ድርጅት ነው፡፡
ተጠርጣሪው ወንዶሠን አባተ፣ ሶይብ ሙኒር፣ ክንዱ ደጉ፣ ስንታየሁ ተመስገንን፣ ብሩክ ግርማ፣ ባህሉ ሲሳይ ከተባሉ አባሪዎቹ ጋር በመመሳጠር ግምቱ 18 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3 አ/አ 48 4 05 HILUX ፒካፕ ተሽከርካሪን ከድርጅቱ ይዞ በመውጣት ከአንድ ግለሰብ ጋር በ 6መቶ ሺ ብር ለመሸጥ ተስማምቷል።
ግለሰቡ ቀደም ብሎ የሽያጩን ቀብድ 110 ሺህ ብር በመቀበልና ከግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን አዳማ ከተማ ላይ የተሽከርካሪውን አካል በመነቃቃልና በመበታተን በአንድ መጋዘን ውስጥ አስቀምጧል፡፡
የወንጀል ድርጊቱን ሲያጣራ የነበረው በቦሌ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአደይ አበባ ስታዲየም አካባቢ ፖሊስ መምሪያ ሲሆን ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ/ም ከሀገር መከላከያ፣ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት እንዲሁም ከአዳማ ከተማ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት በወንጀሉ ተሳታፊ የሆኑ በአጠቃላይ 7 ተጠርጣሪዎችን ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ሊያውልም ችሏል፡፡
የመንግስትም ሆና የግል ድርጅቶች ሠራተኞችን ሲቀጥሩ የሠራተኞቻቸውን ማንነት የሚገልጽ አስፈላጊ ሠነዶች አሟልተው መሆን እንዳለበት የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
አበራ መረሳ የተባለው ተጠርጣሪ ወንጀሉን የፈፀመው ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ/ም በአሽከርካሪነት ተቀጥሮ ከሚሰራበት ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው ስታዲየም አካባቢ ከሚገኝ አንድ የኮንስትራክሽን ድርጅት ነው፡፡
ተጠርጣሪው ወንዶሠን አባተ፣ ሶይብ ሙኒር፣ ክንዱ ደጉ፣ ስንታየሁ ተመስገንን፣ ብሩክ ግርማ፣ ባህሉ ሲሳይ ከተባሉ አባሪዎቹ ጋር በመመሳጠር ግምቱ 18 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3 አ/አ 48 4 05 HILUX ፒካፕ ተሽከርካሪን ከድርጅቱ ይዞ በመውጣት ከአንድ ግለሰብ ጋር በ 6መቶ ሺ ብር ለመሸጥ ተስማምቷል።
ግለሰቡ ቀደም ብሎ የሽያጩን ቀብድ 110 ሺህ ብር በመቀበልና ከግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን አዳማ ከተማ ላይ የተሽከርካሪውን አካል በመነቃቃልና በመበታተን በአንድ መጋዘን ውስጥ አስቀምጧል፡፡
የወንጀል ድርጊቱን ሲያጣራ የነበረው በቦሌ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአደይ አበባ ስታዲየም አካባቢ ፖሊስ መምሪያ ሲሆን ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ/ም ከሀገር መከላከያ፣ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት እንዲሁም ከአዳማ ከተማ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት በወንጀሉ ተሳታፊ የሆኑ በአጠቃላይ 7 ተጠርጣሪዎችን ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ሊያውልም ችሏል፡፡
የመንግስትም ሆና የግል ድርጅቶች ሠራተኞችን ሲቀጥሩ የሠራተኞቻቸውን ማንነት የሚገልጽ አስፈላጊ ሠነዶች አሟልተው መሆን እንዳለበት የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
2 months ago
🏠🛖ሳር ቤት ላይ አፓርታማ ይዝረፉ
✅ሳር ቤት አደባባይ ባለ 1 መኝታ በ 200,000 ብር እንደሚከራይ ያውቃሉ❓
❇️ቴምር ሪልስቴት ሳርቤት አደባባይ ከአዳምስ ፓቪሊየን ህንጻ አጠገብ አዲስ ሳይት ይዘንልዎት ቀርበናል
❇️ባለ 1 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 6.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 2 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 8.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 3 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 11.4 ሚሊየን ብር ብቻ
ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
✅ በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን ቀስ ብለው በ 16 ዙር ቀስ ብለው ይከፍላሉ.
👉 እንዲሁም በ ፒያሳ አደባባይ ዘመናዊ የ ንግድ ሱቆች አሉን
ውስን ቤቶች እና ሱቆች ስለቀሩ ፈጥነው በ +251908770077 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
✅ሳር ቤት አደባባይ ባለ 1 መኝታ በ 200,000 ብር እንደሚከራይ ያውቃሉ❓
❇️ቴምር ሪልስቴት ሳርቤት አደባባይ ከአዳምስ ፓቪሊየን ህንጻ አጠገብ አዲስ ሳይት ይዘንልዎት ቀርበናል
❇️ባለ 1 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 6.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 2 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 8.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 3 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 11.4 ሚሊየን ብር ብቻ
ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
✅ በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን ቀስ ብለው በ 16 ዙር ቀስ ብለው ይከፍላሉ.
👉 እንዲሁም በ ፒያሳ አደባባይ ዘመናዊ የ ንግድ ሱቆች አሉን
ውስን ቤቶች እና ሱቆች ስለቀሩ ፈጥነው በ +251908770077 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
2 months ago
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በጁባ
#ethiopia | የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን ጁባ ከተማ ለሚያካሂደው ዘመናዊ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ግንባታ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የደቡብ ሱዳን መንግሥት አስታውቋል።
ኮርፖሬሽኑ ግንባታውን ለማከናወን የሚያስችለውን ስምምነት የፈረመ ሲሆን፣ የህንጻ ግንባታ ቦታዎች መረጣ እና ተያያዥ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች አፈጻጸም በግዛቱ የኮንስትራክሽን እና ቤቶች ኮርፖሬሽን በቀረበ የጥናት ሪፖርት አማካኝነት በዝርዝር ተገምግሟል።
ቀደም ሲል በአዲስ አበባ ከተማ የተደረሰውን የመግባቢያ ስምምነት ወደ ተግባር የሚቀይረው ይኸው አዲስ ውል በጁባ ከተማ ተፈርሟል።
ስምምነቱን የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ረሻድ ከማል እና የደቡብ ሱዳን ሴንተራል ኢኳቶሪያል ግዛት አስተዳዳሪ ክቡር ኢማኑኤል አድል ተፈራርመውታል። በዚህም መሠረት ኮርፖሬሽኑ በጁባ ከተማ ዘመናዊ የንግድና የመኖሪያ ሕንጻዎችን የሚገነባ ይሆናል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ረሻድ ከማል ከደቡብ ሱዳን መንግሥት ልዩ መልዕክተኛ ክብርት አዱት ኪር ጋር ውጤታማ ውይይት አካሂደዋል።
በውይይቱ መድረክ ላይ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ክቡር ደሊል ከድር እና በደቡብ ሱዳን በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተሰማሩት ታዋቂው ባለሀብት ዶክተር አይሸሽም ተካ ተገኝተዋል።
በመድረኩ ላይ ክብርት አዱት ኪር ኮርፖሬሽኑ በጁባ ከተማ ለሚያካሂደው የቤት ልማት ፕሮግራም የደቡብ ሱዳን ፌዴራል መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ እንደሚያደርግ አጽንኦት ሰጥተው ገልጸዋል።
ይህ የቤት ግንባታ መጀመር በሁለቱ እህትማማች አገራት መካከል ያለውን ጠንካራና ታሪካዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሸጋግረው ያላቸውን ሙሉ እምነት በመግለጽ፣ የደቡብ ሱዳን መንግሥት ለስምምነቱ ተግባራዊነት ያለውን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ዶክተር ረሻድ ከማል በበኩላቸው፣ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን የቤት ልማት ዘርፍ የተሰማራው የጋራ ተጠቃሚነትን፣ አብሮነትን እና ወንድማማችነትን መርህ አድርጎ መሆኑን ገልጸው፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሙሉ በሙሉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን አጠናቆ ግንባታው በይፋ እንደሚጀመር አስታውቀዋል።
የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ረሻድ ከማል እና በርሳቸው የሚመራው የሥራ ልዑካን ቡድን ለአራት ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን ጉብኝት አጠናቆ ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል።
#የፌዴራልቤቶችኮርፖሬሽን #ኢትዮጵያ #ደቡብሱዳን #ጁባ #ቤትልማት #ኮንስትራክሽን #ኢንቨስትመንት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን ጁባ ከተማ ለሚያካሂደው ዘመናዊ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ግንባታ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የደቡብ ሱዳን መንግሥት አስታውቋል።
ኮርፖሬሽኑ ግንባታውን ለማከናወን የሚያስችለውን ስምምነት የፈረመ ሲሆን፣ የህንጻ ግንባታ ቦታዎች መረጣ እና ተያያዥ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች አፈጻጸም በግዛቱ የኮንስትራክሽን እና ቤቶች ኮርፖሬሽን በቀረበ የጥናት ሪፖርት አማካኝነት በዝርዝር ተገምግሟል።
ቀደም ሲል በአዲስ አበባ ከተማ የተደረሰውን የመግባቢያ ስምምነት ወደ ተግባር የሚቀይረው ይኸው አዲስ ውል በጁባ ከተማ ተፈርሟል።
ስምምነቱን የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ረሻድ ከማል እና የደቡብ ሱዳን ሴንተራል ኢኳቶሪያል ግዛት አስተዳዳሪ ክቡር ኢማኑኤል አድል ተፈራርመውታል። በዚህም መሠረት ኮርፖሬሽኑ በጁባ ከተማ ዘመናዊ የንግድና የመኖሪያ ሕንጻዎችን የሚገነባ ይሆናል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ረሻድ ከማል ከደቡብ ሱዳን መንግሥት ልዩ መልዕክተኛ ክብርት አዱት ኪር ጋር ውጤታማ ውይይት አካሂደዋል።
በውይይቱ መድረክ ላይ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ክቡር ደሊል ከድር እና በደቡብ ሱዳን በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተሰማሩት ታዋቂው ባለሀብት ዶክተር አይሸሽም ተካ ተገኝተዋል።
በመድረኩ ላይ ክብርት አዱት ኪር ኮርፖሬሽኑ በጁባ ከተማ ለሚያካሂደው የቤት ልማት ፕሮግራም የደቡብ ሱዳን ፌዴራል መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ እንደሚያደርግ አጽንኦት ሰጥተው ገልጸዋል።
ይህ የቤት ግንባታ መጀመር በሁለቱ እህትማማች አገራት መካከል ያለውን ጠንካራና ታሪካዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሸጋግረው ያላቸውን ሙሉ እምነት በመግለጽ፣ የደቡብ ሱዳን መንግሥት ለስምምነቱ ተግባራዊነት ያለውን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ዶክተር ረሻድ ከማል በበኩላቸው፣ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን የቤት ልማት ዘርፍ የተሰማራው የጋራ ተጠቃሚነትን፣ አብሮነትን እና ወንድማማችነትን መርህ አድርጎ መሆኑን ገልጸው፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሙሉ በሙሉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን አጠናቆ ግንባታው በይፋ እንደሚጀመር አስታውቀዋል።
የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ረሻድ ከማል እና በርሳቸው የሚመራው የሥራ ልዑካን ቡድን ለአራት ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን ጉብኝት አጠናቆ ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል።
#የፌዴራልቤቶችኮርፖሬሽን #ኢትዮጵያ #ደቡብሱዳን #ጁባ #ቤትልማት #ኮንስትራክሽን #ኢንቨስትመንት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ቤተ ጉራጌ
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በቆጂ ከተማ የ2018 ኢትዮ ቴሌኮም ታላቁ ሩጫን በስኬት አጠናቀቀች
#fastmereja I ለአምስተኛ ጊዜ የተካሄደውን 12 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን የ2018 ኢትዮ ቴሌኮም ታላቁ የቦቆጂ ሩጫ በስኬት ተጠናቀቀ።
በቦቆጂ ስታድየም መነሻና መድረሻውን ባደረገው የዛሬው ውድድር በወንዶች የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን አትሌት የሆነው ማሞ ሐጫሉ ቀዳሚ ሲሆን፣ አማን ቃዲ እና አልዬ ቃሲም 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ይዘዋል። በሴቶች ደግሞ የአሰላ አትሌቲክስ ክለብ ተወዳዳሪዋ ማህሌት ካሳሁን ስታሸንፍ፣ ኪያ ፍስሃ እና ድርቤ ኢርኮ ተከታትለው በመግባት የ2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ተቆጣጥረዋል።
የ'ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ’ ተከታታይ ውድድር አካል በሆነው በዚህ መርሃ ግብር ላይ የ15 ዓመት በታች የታዳጊዎች ሻምፕዮናም የተካሄደ ሲሆን፣ በተጨማሪም የ11 ዓመት በታች እና የህጻናት ውድድሮች ተካሂደዋል።
ከ2500 በላይ የአካባቢው ነዋሪዎች እና ከአዲስ አበባ የተጓዙ ከ70 በላይ ሯጮች የተሳተፉበት ይህ ውድድር በአርሲ አባቶች ምርቃት እና በብሔራዊ መዝሙር ተጀምሯል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሮዛ ቢያ፣ የአርሲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂም ከድር እና የቦቆጂ ከተማ ከንቲባን ብርሃነ ነገሰ ጨምሮ በርካታ የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በቦታው ተገኝተዋል።
#fastmereja I ለአምስተኛ ጊዜ የተካሄደውን 12 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን የ2018 ኢትዮ ቴሌኮም ታላቁ የቦቆጂ ሩጫ በስኬት ተጠናቀቀ።
በቦቆጂ ስታድየም መነሻና መድረሻውን ባደረገው የዛሬው ውድድር በወንዶች የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን አትሌት የሆነው ማሞ ሐጫሉ ቀዳሚ ሲሆን፣ አማን ቃዲ እና አልዬ ቃሲም 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ይዘዋል። በሴቶች ደግሞ የአሰላ አትሌቲክስ ክለብ ተወዳዳሪዋ ማህሌት ካሳሁን ስታሸንፍ፣ ኪያ ፍስሃ እና ድርቤ ኢርኮ ተከታትለው በመግባት የ2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ተቆጣጥረዋል።
የ'ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ’ ተከታታይ ውድድር አካል በሆነው በዚህ መርሃ ግብር ላይ የ15 ዓመት በታች የታዳጊዎች ሻምፕዮናም የተካሄደ ሲሆን፣ በተጨማሪም የ11 ዓመት በታች እና የህጻናት ውድድሮች ተካሂደዋል።
ከ2500 በላይ የአካባቢው ነዋሪዎች እና ከአዲስ አበባ የተጓዙ ከ70 በላይ ሯጮች የተሳተፉበት ይህ ውድድር በአርሲ አባቶች ምርቃት እና በብሔራዊ መዝሙር ተጀምሯል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሮዛ ቢያ፣ የአርሲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂም ከድር እና የቦቆጂ ከተማ ከንቲባን ብርሃነ ነገሰ ጨምሮ በርካታ የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በቦታው ተገኝተዋል።
2 months ago
በቆጂ : አትሌት ማሞ ሐጫሉ እና ማህሌት ካሳሁን የድል አክሊል ደፉ
#ethiopia | ለአምስተኛ ጊዜ መነሻና መድረሻውን በቆጂ ስታዲየም ባደረገው የ12 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በወንዶች ዘርፍ የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ክለብ ተወካይ የሆነው ማሞ ሐጫሉ አንደኛ በመሆን አሸንፏል።
በዚሁ ምድብ አማን ቃዲ እና አልዬ ቃሲም ሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድራቸውን አጠናቀዋል።
በሴቶች ምድብ በተደረገው ፉክክር የአሰላ አትሌቲክስ ክለብ አትሌት ማህሌት ካሳሁን ቀዳሚነቱን ስትይዝ፤ ኪያ ፍስሃ እና ድርቤ ኢርኮ በቅደም ተከተል ሁለተኛና ሶስተኛ በመሆን ተከታትለው ገብተዋል።
የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ ተከታታይ ውድድር አካል በሆነው በዚህ ዝግጅት ላይ ዕድሜያቸው ከ11 እና ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት በሁለቱም ጾታ ያደረጉት ተሳትፎ ለውድድሩ የተለየ ድምቀት ሰጥቶት አርፍዷል።
በስፍራው ተገኝተው የክብር እንግዳ የነበሩት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ መኪዩ ሙሐመድ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ እንደገና አበበ ዶክተር፣ የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሮዛ ቢያ እና የበቆጂ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ ብርሃኔ ነገሰ ሲሆኑ በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ታድመውታል።
በስድስት ከተሞች ላይ የሚካሄደው የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ ውድድር ቀጣይ መርሃ ግብሩን ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም በአርባምንጭ ከተማ የሚያደርግ ሲሆን የፍጻሜው ውድድር ደግሞ ሐምሌ 12 ቀን በታሪካዊቷ ሐረር ከተማ እንደሚጠናቀቅ ታውቋል።
#bekoji #athletics #ethiotelecom #greatethiopianrun #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ለአምስተኛ ጊዜ መነሻና መድረሻውን በቆጂ ስታዲየም ባደረገው የ12 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በወንዶች ዘርፍ የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ክለብ ተወካይ የሆነው ማሞ ሐጫሉ አንደኛ በመሆን አሸንፏል።
በዚሁ ምድብ አማን ቃዲ እና አልዬ ቃሲም ሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድራቸውን አጠናቀዋል።
በሴቶች ምድብ በተደረገው ፉክክር የአሰላ አትሌቲክስ ክለብ አትሌት ማህሌት ካሳሁን ቀዳሚነቱን ስትይዝ፤ ኪያ ፍስሃ እና ድርቤ ኢርኮ በቅደም ተከተል ሁለተኛና ሶስተኛ በመሆን ተከታትለው ገብተዋል።
የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ ተከታታይ ውድድር አካል በሆነው በዚህ ዝግጅት ላይ ዕድሜያቸው ከ11 እና ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት በሁለቱም ጾታ ያደረጉት ተሳትፎ ለውድድሩ የተለየ ድምቀት ሰጥቶት አርፍዷል።
በስፍራው ተገኝተው የክብር እንግዳ የነበሩት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ መኪዩ ሙሐመድ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ እንደገና አበበ ዶክተር፣ የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሮዛ ቢያ እና የበቆጂ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ ብርሃኔ ነገሰ ሲሆኑ በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ታድመውታል።
በስድስት ከተሞች ላይ የሚካሄደው የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ ውድድር ቀጣይ መርሃ ግብሩን ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም በአርባምንጭ ከተማ የሚያደርግ ሲሆን የፍጻሜው ውድድር ደግሞ ሐምሌ 12 ቀን በታሪካዊቷ ሐረር ከተማ እንደሚጠናቀቅ ታውቋል።
#bekoji #athletics #ethiotelecom #greatethiopianrun #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
📌 ሳር ቤት ላይ አፓርታማ 📌
❇️አፓርትመንት ለመግዛት 40 እና 50 ሚሊየን በሚጠየቅባት ሳርቤት
❇️ቴምር ሪልእስቴት ከ 6.3 ሚሊዮን ብር ጠቅላላ ክፍያ ጀምሮ ይዘን ቀርበናል
❇️በ 20% ቅድመ ክፍያ ከ 1.8 ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የራስዎ ያድርጉ
❇️ ቀሪውን በ 16 ዙር ቀስ ብለው ካለወለድ ይከፍላሉ
የሳይት መገኛው እዛው ሳርቤት አደባባይ አዳምስ ፓቪልየን አጠገብ
ባለ 1, 2 እንዲሁም ባለ 3 መኝታም ማግኘት ይችላሉ
❇️ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
👉ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
👉 እንዲሁም በ ፒያሳ አደባባይ ፊኒሺንግ ላይ ያሉ ዘመናዊ የ ንግድ ሱቅ አሉን
👉ውስን ቤቶች ስለቀሩ ፈጥነው በ 0908770077 / 0910798353 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
#investment #ethiopiarealestate #temerrealestate #property #realestate
❇️አፓርትመንት ለመግዛት 40 እና 50 ሚሊየን በሚጠየቅባት ሳርቤት
❇️ቴምር ሪልእስቴት ከ 6.3 ሚሊዮን ብር ጠቅላላ ክፍያ ጀምሮ ይዘን ቀርበናል
❇️በ 20% ቅድመ ክፍያ ከ 1.8 ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የራስዎ ያድርጉ
❇️ ቀሪውን በ 16 ዙር ቀስ ብለው ካለወለድ ይከፍላሉ
የሳይት መገኛው እዛው ሳርቤት አደባባይ አዳምስ ፓቪልየን አጠገብ
ባለ 1, 2 እንዲሁም ባለ 3 መኝታም ማግኘት ይችላሉ
❇️ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
👉ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
👉 እንዲሁም በ ፒያሳ አደባባይ ፊኒሺንግ ላይ ያሉ ዘመናዊ የ ንግድ ሱቅ አሉን
👉ውስን ቤቶች ስለቀሩ ፈጥነው በ 0908770077 / 0910798353 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
#investment #ethiopiarealestate #temerrealestate #property #realestate
2 months ago
የቴክኖሎጂ እና የማኑፋክቸሪንግ ጥምረት - የሀገራዊ ብልጽግና አዲስ ሞተር
***********************
(የዕለቱ መልዕክት)
በሀገራችን የኢኮኖሚ መዋቅር ውስጥ እየታየ ላለው የተቀናጀ የለውጥ ጉዞ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ ዋነኛ ማሳያ ነው።
ባለፉት አምስት ዓመታት የኢትዮጵያ የማኑፋክቸሪንግ እና የግንባታ ዘርፎች ትልቅ የለውጥ ማዕበል ፈጥረዋል።
ቀደም ሲል በባሕላዊ አሠራር የተተበተበው የግንባታ ኢንዱስትሪ እና በጥሬ ዕቃ ላኪነት የተወሰነው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ፣ ዛሬ በቴክኖሎጂ ታግዘው እና እጅ እና ጓንት ሆነው የሀገር የጀርባ አጥንት ወደ መሆን ተሸጋግረዋል።
የመንግሥት ከፍተኛ የካፒታል በጀት ምደባ፣ የግዙፍ ብሔራዊ ፕሮጀክቶች መፈፀም፣ የከተሞች በፍጥነት መስፋፋት እንዲሁም የአረንጓዴ ዐሻራ እና የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች ዘርፎቹን ወደ አዲስ ምዕራፍ አሸጋግረዋቸዋል።
በተለይም ባለፉት ዓመታት የተገነቡት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ከግብርና መር ኢኮኖሚ ወደ ማኑፋክቸሪንግ ለሚደረገው ታሪካዊ መዋቅራዊ ሽግግር ተወዳዳሪ የሌለው ሚና በመጫወት ለግሉ ዘርፍ አዲስ የብርሃን በር ከፍተዋል።
አሁን በደረስንበት ደረጃ ላይ ሆነን ስንመዝነው፣ ይህ የዘመናት የልማት ሕልም ከወረቀት አልፎ በተግባር መሬት እየረገጠ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ትናንት የጎበኙት እና በ3ዲ ሕትመት፣ በቅድመ-ዝግጅት ቀላል ዓረብ ብረት እና በኮንቴይነር መኖሪያ ቤቶች ጥምረት በጥቂት ቀናት ውስጥ የተገነባው ዘመናዊ መንደር፣ ፍጥነት እና ጥራት እርስ በርስ የማይጋጩ መሆናቸውን ያረጋገጠ ሕያው ምስክር ነው።
በአሁኑ ወቅት የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የማሳደግ እና ማበረታቻዎችን በአፈጻጸም ላይ የመሠረቱ ፖሊሲዎች የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን በከፍተኛ ሁኔታ እየሳቡ ይገኛሉ።
በግንባር ቀደምትነት የሚመራው የ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄም የገቢ ምርትን በሀገር ውስጥ በመተካት ረገድ አስደናቂ ድሎችን እያስመዘገበ ነው።
ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ 4 ነጥብ 85 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የገቢ ምርትን በጥራት መተካት መቻሉ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ የ10.1% ዕድገት ማስመዝገቡ ትልቅ ስኬት ነው።
ቀደም ሲል ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ይወጣባቸው የነበሩ እንደ መከላከያ እና ፖሊስ አልባሳት፣ ዘመናዊ የውኃ ቆጣሪዎች፣ የምግብ እና መጠጥ ውጤቶች አሁን ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ እየተመረቱ ይገኛሉ።
ከዚህ ባለፈም በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች፣ በተለይም ለወጣት ሴቶች የሥራ ዕድል መፈጠሩ እና የኤኮ-ኢንዱስትሪ ፓርኮች የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታን በተግባር ማሳየታቸው አሁን ያለንበትን የላቀ ቁመና ያሳያል።
ሆኖም “ሳይቸግር ጤፍ ብድር” እንዲሉ የተመዘገቡት ስኬቶች በፈተናዎች እና በተግዳሮቶች የተከበቡ መሆናቸውን መዘንጋት የለብንም። የዓለም አቀፍ ሎጂስቲክስ መጓተት፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረት፣ የኮንስትራክሽን ግብአቶች ፍላጎት እና አቅርቦት አለመመጣጠን አሁንም እየታገሉን ያሉ መዋቅራዊ ተግዳሮቶች ናቸው። ስለዚህ ይህ የተጀመረው የብልጽግና ጉዞ ዘላቂ እና ቀጣይ እንዲሆን ከተፈለገ ወደፊት በትኩረት ሊሠሩ የሚገባቸው ወሳኝ የቤት ሥራዎች አሉ።
በመጀመሪያ የውጭ ጥገኝነትን ሙሉ በሙሉ ለመቅረፍ የብረት እና ሌሎች ዋና ዋና የማጠናቀቂያ ቁሳቁሶችን በሀገር ውስጥ የማምረት አቅምን በከፍተኛ ደረጃ ማሳደግ ይገባል።
በሁለተኛ ደረጃ በግንባታው ዘርፍ የሕንፃ መረጃ ሞዴሊንግ (BIM) እና ዘመናዊ የዲጂታል መከታተያ መተግበሪያዎችን በስፋት በመጠቀም ብክነትን እና ጊዜን የመቀነስ የቴክኖሎጂ ሽግግር ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
በሦስተኛ ደረጃ የሕግ እና የቁጥጥር ማዕቀፎችን በማጠናከር፣ የኮንትራት አስተዳደርን ማዘመን እና የግል እና የመንግሥት አጋርነትን (PPP) ማበረታታት የግድ ይላል።
“ካለፈው ስህተት የተማረ፣ ለወደፊቱ ብልህ ነው” እንደሚባለው፣ የተገኙትን መልካም አጋጣሚዎች በማስፋት እና ድክመቶችን በማረም፣ የጀመርነውን የኢንዱስትሪ ብልጽግና ጉዞ ብሩህ እና ተስፋ ሰጪ ማድረግ የምንችለው በዚሁ በቆራጥነት እና በጋራ የመሥራት ቀጣይነት ባለው መርሕ ላይ ስንጓዝ ብቻ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #manufacturing #technology
***********************
(የዕለቱ መልዕክት)
በሀገራችን የኢኮኖሚ መዋቅር ውስጥ እየታየ ላለው የተቀናጀ የለውጥ ጉዞ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ ዋነኛ ማሳያ ነው።
ባለፉት አምስት ዓመታት የኢትዮጵያ የማኑፋክቸሪንግ እና የግንባታ ዘርፎች ትልቅ የለውጥ ማዕበል ፈጥረዋል።
ቀደም ሲል በባሕላዊ አሠራር የተተበተበው የግንባታ ኢንዱስትሪ እና በጥሬ ዕቃ ላኪነት የተወሰነው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ፣ ዛሬ በቴክኖሎጂ ታግዘው እና እጅ እና ጓንት ሆነው የሀገር የጀርባ አጥንት ወደ መሆን ተሸጋግረዋል።
የመንግሥት ከፍተኛ የካፒታል በጀት ምደባ፣ የግዙፍ ብሔራዊ ፕሮጀክቶች መፈፀም፣ የከተሞች በፍጥነት መስፋፋት እንዲሁም የአረንጓዴ ዐሻራ እና የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች ዘርፎቹን ወደ አዲስ ምዕራፍ አሸጋግረዋቸዋል።
በተለይም ባለፉት ዓመታት የተገነቡት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ከግብርና መር ኢኮኖሚ ወደ ማኑፋክቸሪንግ ለሚደረገው ታሪካዊ መዋቅራዊ ሽግግር ተወዳዳሪ የሌለው ሚና በመጫወት ለግሉ ዘርፍ አዲስ የብርሃን በር ከፍተዋል።
አሁን በደረስንበት ደረጃ ላይ ሆነን ስንመዝነው፣ ይህ የዘመናት የልማት ሕልም ከወረቀት አልፎ በተግባር መሬት እየረገጠ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ትናንት የጎበኙት እና በ3ዲ ሕትመት፣ በቅድመ-ዝግጅት ቀላል ዓረብ ብረት እና በኮንቴይነር መኖሪያ ቤቶች ጥምረት በጥቂት ቀናት ውስጥ የተገነባው ዘመናዊ መንደር፣ ፍጥነት እና ጥራት እርስ በርስ የማይጋጩ መሆናቸውን ያረጋገጠ ሕያው ምስክር ነው።
በአሁኑ ወቅት የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የማሳደግ እና ማበረታቻዎችን በአፈጻጸም ላይ የመሠረቱ ፖሊሲዎች የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን በከፍተኛ ሁኔታ እየሳቡ ይገኛሉ።
በግንባር ቀደምትነት የሚመራው የ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄም የገቢ ምርትን በሀገር ውስጥ በመተካት ረገድ አስደናቂ ድሎችን እያስመዘገበ ነው።
ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ 4 ነጥብ 85 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የገቢ ምርትን በጥራት መተካት መቻሉ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ የ10.1% ዕድገት ማስመዝገቡ ትልቅ ስኬት ነው።
ቀደም ሲል ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ይወጣባቸው የነበሩ እንደ መከላከያ እና ፖሊስ አልባሳት፣ ዘመናዊ የውኃ ቆጣሪዎች፣ የምግብ እና መጠጥ ውጤቶች አሁን ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ እየተመረቱ ይገኛሉ።
ከዚህ ባለፈም በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች፣ በተለይም ለወጣት ሴቶች የሥራ ዕድል መፈጠሩ እና የኤኮ-ኢንዱስትሪ ፓርኮች የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታን በተግባር ማሳየታቸው አሁን ያለንበትን የላቀ ቁመና ያሳያል።
ሆኖም “ሳይቸግር ጤፍ ብድር” እንዲሉ የተመዘገቡት ስኬቶች በፈተናዎች እና በተግዳሮቶች የተከበቡ መሆናቸውን መዘንጋት የለብንም። የዓለም አቀፍ ሎጂስቲክስ መጓተት፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረት፣ የኮንስትራክሽን ግብአቶች ፍላጎት እና አቅርቦት አለመመጣጠን አሁንም እየታገሉን ያሉ መዋቅራዊ ተግዳሮቶች ናቸው። ስለዚህ ይህ የተጀመረው የብልጽግና ጉዞ ዘላቂ እና ቀጣይ እንዲሆን ከተፈለገ ወደፊት በትኩረት ሊሠሩ የሚገባቸው ወሳኝ የቤት ሥራዎች አሉ።
በመጀመሪያ የውጭ ጥገኝነትን ሙሉ በሙሉ ለመቅረፍ የብረት እና ሌሎች ዋና ዋና የማጠናቀቂያ ቁሳቁሶችን በሀገር ውስጥ የማምረት አቅምን በከፍተኛ ደረጃ ማሳደግ ይገባል።
በሁለተኛ ደረጃ በግንባታው ዘርፍ የሕንፃ መረጃ ሞዴሊንግ (BIM) እና ዘመናዊ የዲጂታል መከታተያ መተግበሪያዎችን በስፋት በመጠቀም ብክነትን እና ጊዜን የመቀነስ የቴክኖሎጂ ሽግግር ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
በሦስተኛ ደረጃ የሕግ እና የቁጥጥር ማዕቀፎችን በማጠናከር፣ የኮንትራት አስተዳደርን ማዘመን እና የግል እና የመንግሥት አጋርነትን (PPP) ማበረታታት የግድ ይላል።
“ካለፈው ስህተት የተማረ፣ ለወደፊቱ ብልህ ነው” እንደሚባለው፣ የተገኙትን መልካም አጋጣሚዎች በማስፋት እና ድክመቶችን በማረም፣ የጀመርነውን የኢንዱስትሪ ብልጽግና ጉዞ ብሩህ እና ተስፋ ሰጪ ማድረግ የምንችለው በዚሁ በቆራጥነት እና በጋራ የመሥራት ቀጣይነት ባለው መርሕ ላይ ስንጓዝ ብቻ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #manufacturing #technology
2 months ago
እየተጠናቀቀ የሚገኘው ዞብል ፓርክ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ታሪካዊ ከተማ ልዕልና የሚለካው በትናንትናው ገድል ብቻ ሳይሆን ዛሬ መሬት ላይ በሚታተሙ ሕያውና ጽኑ የልማት ማኅተሞች ነው አሉ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው።
ከንቲባው ፓርኩን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት÷ ጎንደር ሙሽራነቷንና እውነተኛ ውበቷን ከፍ አድርገው ከሚያሳዩ የኮሪደር ልማቶች መካከል አንዱ የዞብል ፓርክ ነው።
በ5 ነጥብ 1 ሄክታር መሬት ላይ ፍጹም በረቀቀ ጥበብ ያረፈውና በአሁኑ ሰዓት የኮንስትራክሽን ሥራው እየተጠናቀቀ የሚገኘው ፓርኩ÷ ተራ የድንጋይና የሕንፃ ክምችት አለመሆኑን ተናግረዋል።
ልማቱ ማኅበረሰቡ በቅንነትና በባለቤትነት ሲሳተፍበት ውጤቱ ምን ያህል ውብ፣ ያማረና የማይበገር መሆኑን በአደባባይ የመሰከረ የከተማችን ጽኑ የልማት ገጽታ ነው ብለዋል፡፡
Comments