2 days ago
በኢትዮጵያ የሕጻናት የደም እና የካንሰር ሕክምና ማኅበር ተመሠረተ
#ethiopia | በሀገራችን በየዓመቱ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ የሚደርሱ ሕጻናት በካንሰር በሽታ ቢያዙም አስፈላጊውን የሕክምና ዕርዳታ ማግኘት የሚችሉት ከ2 ሺህ የማይበልጡት ብቻ ናቸው።
የቀሩት ሕጻናት ደግሞ ስለ በሽታው በቂ ግንባቤ ባለመኖሩ፣ በቅርበት የሕክምና ተደራሽነት በማጣታቸው፣ የባለሙያ እጥረት በመኖሩ እንዲሁም በዝቅተኛ ማኅበረ-ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ውስጥ በመገኘታቸው ምክንያት ተገቢውን ዕርዳታ ሳያገኙ ለህልፈተ ሕይወት ይዳረጋሉ።
ይህን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የሕጻናት የደምና የካንሰር ሐኪሞች በመተባበር የኢትዮጵያ የሕጻናት የደምና የካንሰር ማኅበርን ተመስርቷል።
ማኅበሩ በበሽታው ለሚሰቃዩ ሕጻናት ዘላቂ መፍትሔዎችን ለመንደፍ፣ ባለድርሻ አካላትን በጋራ ለማንቀሳቀስ፣ ማኅበረሰቡን ለማንቃት እና የስነ-ልቦና እንዲሁም የማኅበራዊ ድጋፍ ለመስጠት ያለመ ነው።
በተጨማሪም የአገልግሎት ተደራሽነትን በማስፋት እና በጥናትና ምርምር ላይ የተመሰረተ ዓለም አቀፋዊ ትስስር በመፍጠር፣ በካንሰር ምክንያት የአንድም ሕጻን ሕይወት የማይቀጠፍባትን ሀገር ለመገንባት በቁርጠኝነት ሥራውን ጀምሯል።
ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ዓላማ ከግብ ለማድረስ ማኅበረሰቡን በማንቃት ረገድ የሚዲያ ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ በመሆኑ፣ ማኅበሩ ይፋዊ የምስረታ ሥነ ስርዓቱን በሒልተን ሆቴል አካሂዷል።
በዝግጅቱ ላይ ክብርት ሚኒስትሮች፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ከፍተኛ ምሁራን፣ ሕጻናትና ወላጆች፣ ተጽዕኖ ፈጣሪ የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም የድርጅት ሥራ አስኪያጆች ታድመዋል።
በተያያዘ ዜና በጨቅላ ሕጻናት ሰብ-ስፔሻሊስት ሐኪሞች የተመሰረተው የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር ይፋዊ የምስረታ ጉባኤውን በዚሁ ዕለት በሒልተን አዲስ አበባ ሆቴል በደመቀ ሁኔታ አካሂዷል።
ይህ ታሪካዊ የምስረታ በዓል የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር ዶክተር ደረጄ ዱጉማ፣ የማኅበሩ አመራሮች፣ የጨቅላ ሕጻናት ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ነርሶች፣ ባለድርሻ አካላት እና ደጋፊ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በተገኙበት በይፋ ተከብሯል።
ይህ ማኅበር ከሕጻናት ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ከጨቅላ ሕጻናት ፌሎው ስፔሻሊስት ተማሪ ሐኪሞች፣ ከጨቅላ ሕጻናት ነርሶች፣ እንዲሁም ማንኛውም በጨቅላ ሕጻናት ጤና ላይ ከሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ጋር በመተባበር በሀገሪቱ የሚወለዱ ጨቅላ ሕጻናትን ሕይወት ለመታደግ በትጋት እንደሚሰራ አስታውቋል።
የዚህ ታላቅ የምስረታ ጉባኤ መሪ ቃል ጤናማ ጅምር ለሁሉም አራስ ልጆች የሚል ነበር።
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ከ5 ዓመት በታች ያሉ ሕጻናትን ሞት በመቀነስ ረገድ ከፍተኛ ስኬት ያስመዘገበች ቢሆንም፣ የጨቅላ ሕጻናት ማለትም ከተወለዱ ጀምሮ እስከ 28 ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ ያሉ ሕጻናት ሞት አሁንም ከፍተኛ ሀገራዊ ትኩረት የሚሻ ፈተና ሆኖ ቀጥሏል።
የቅርብ ጊዜ መረጃዎች እንደሚያሳዩት በሀገሪቱ ከሚከሰቱት ከ5 ዓመት በታች ካሉ ሕጻናት ሞት ውስጥ ወደ ግማሽ የሚጠጋው ድርሻ የጨቅላ ሕጻናት ሞት ነው።
በየዓመቱ በሺዎች የሚቆረጠሩ ጨቅላ ሕጻናት ሊከላከሏቸው እና ሊታከሙ በሚችሉ ከመወለጃ ቀናቸው ቀድሞ መወለድ፣ መታፈን እና በኢንፌክሽን ምክንያት ሕይወታቸውን ያጣሉ።
ይህ አሃዝ እንደሚያሳየው የማኅበሩ መመስረት እና የባለሙያዎች ቅንጅት በሀገሪቱ የእንክብካቤ ጥራትን ለማሻሻል እና የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት ወሳኝ ሚና ይጫወታል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር መመስረት የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የጨቅላ ሕጻናትን ሞት ለመቀነስ ለሚያደርገው አገራዊ ጥረት ታላቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ገልጸዋል።
መንግስት የጨቅላ ሕጻናትን የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት እና ጥራት ለማሻሻል የፖሊሲ እና የስትራቴጂ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝና ይህ ማኅበር በማስረጃ ላይ የተመሰረቱ የሕክምና አሰራሮችን በመዘርጋት እና የባለሙያዎችን አቅም በመገንባት ረገድ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና ከሌሎች አጋር አካላት ጋር በቅርበት እንደሚሰራ ሙሉ እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል።
የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ዶክተር አስራት ድምፀ በበኩላቸው ባደረጉት ንግግር፣ ማኅበሩ ጤናማ ጅምር ለሁሉም ጨቅላ ሕጻን በሚል መሪ ቃል የተመሰረተ መሆኑን ጠቅሰው፣ ዋነኛ ዓላማቸው በኢትዮጵያ የሚወለድ እያንዳንዱ ጨቅላ ሕጻን በወቅቱ የሚገኝ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ፍትሀዊ፣ በሳይንሳዊ ማስረጃ የተደገፈ፣ ከፍተኛ ጥራት ያለውና ርህራሄ የተሞላበት የጨቅላ ሕጻናት ሕክምናና እንክብካቤ እንዲያገኝ ማስቻል እንደሆነ አስረድተዋል።
ዛሬ በይፋ ሥራ ሲጀመር ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ያካተተ ቅንጅታዊ አሰራር በመፍጠር የሕጻናትን ሞት ለመቀነስ መቁረጣቸውን አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር በሀገሪቱ የሕክምና ሥርዓት ውስጥ ዘላቂ ለውጥ ለማምጣት አራት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎችን ይዞ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
እነሱም በጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ዙሪያ የሚሰሩ ባለሙያዎችን አቅም በስልጠና እና በትምህርት ማሳደግ፣ በሳይንሳዊ ማስረጃዎችና ምርምሮች ላይ የተመሰረቱ የሕክምና አሰራሮችን መዘርጋትና ማሻሻል፣ ለጨቅላ ሕጻናት ጤናና ደህንነት ምቹ የሆኑ ሀገራዊ የጤና ፖሊሲዎች እንዲቀረፁና እንዲሻሻሉ ተፅዕኖ መፍጠር እንዲሁም የጨቅላ ሕጻናትን ጤና በተመለከተ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ማድረግ እና ሰፊ የሕብረተሰብና የሙያተኞች ቅስቀሳ ማካሄድ ናቸው።
ማኅበሩ በሀገሪቱ የጨቅላ ሕጻናትን የጤና ችግሮች በዘላቂነት ለመቅረፍ ከመንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች፣ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና ከሌሎች ዓለም አቀፍ የጤና ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት ሁልጊዜም በሩ ክፍት መሆኑን እያስታወሰ፣ ሕብረተሰቡና የጤና ባለሙያዎች ለዚህ ቅዱስ ዓላማ መሳካት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጥሪውን አቅርቧል።
#espho #childhoodcancer #esn #neonatology #healthcareethiopia #pediatriconcology #communityawareness #newbornhealth #ethiopiandoctors #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በሀገራችን በየዓመቱ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ የሚደርሱ ሕጻናት በካንሰር በሽታ ቢያዙም አስፈላጊውን የሕክምና ዕርዳታ ማግኘት የሚችሉት ከ2 ሺህ የማይበልጡት ብቻ ናቸው።
የቀሩት ሕጻናት ደግሞ ስለ በሽታው በቂ ግንባቤ ባለመኖሩ፣ በቅርበት የሕክምና ተደራሽነት በማጣታቸው፣ የባለሙያ እጥረት በመኖሩ እንዲሁም በዝቅተኛ ማኅበረ-ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ውስጥ በመገኘታቸው ምክንያት ተገቢውን ዕርዳታ ሳያገኙ ለህልፈተ ሕይወት ይዳረጋሉ።
ይህን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የሕጻናት የደምና የካንሰር ሐኪሞች በመተባበር የኢትዮጵያ የሕጻናት የደምና የካንሰር ማኅበርን ተመስርቷል።
ማኅበሩ በበሽታው ለሚሰቃዩ ሕጻናት ዘላቂ መፍትሔዎችን ለመንደፍ፣ ባለድርሻ አካላትን በጋራ ለማንቀሳቀስ፣ ማኅበረሰቡን ለማንቃት እና የስነ-ልቦና እንዲሁም የማኅበራዊ ድጋፍ ለመስጠት ያለመ ነው።
በተጨማሪም የአገልግሎት ተደራሽነትን በማስፋት እና በጥናትና ምርምር ላይ የተመሰረተ ዓለም አቀፋዊ ትስስር በመፍጠር፣ በካንሰር ምክንያት የአንድም ሕጻን ሕይወት የማይቀጠፍባትን ሀገር ለመገንባት በቁርጠኝነት ሥራውን ጀምሯል።
ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ዓላማ ከግብ ለማድረስ ማኅበረሰቡን በማንቃት ረገድ የሚዲያ ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ በመሆኑ፣ ማኅበሩ ይፋዊ የምስረታ ሥነ ስርዓቱን በሒልተን ሆቴል አካሂዷል።
በዝግጅቱ ላይ ክብርት ሚኒስትሮች፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ከፍተኛ ምሁራን፣ ሕጻናትና ወላጆች፣ ተጽዕኖ ፈጣሪ የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም የድርጅት ሥራ አስኪያጆች ታድመዋል።
በተያያዘ ዜና በጨቅላ ሕጻናት ሰብ-ስፔሻሊስት ሐኪሞች የተመሰረተው የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር ይፋዊ የምስረታ ጉባኤውን በዚሁ ዕለት በሒልተን አዲስ አበባ ሆቴል በደመቀ ሁኔታ አካሂዷል።
ይህ ታሪካዊ የምስረታ በዓል የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር ዶክተር ደረጄ ዱጉማ፣ የማኅበሩ አመራሮች፣ የጨቅላ ሕጻናት ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ነርሶች፣ ባለድርሻ አካላት እና ደጋፊ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በተገኙበት በይፋ ተከብሯል።
ይህ ማኅበር ከሕጻናት ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ከጨቅላ ሕጻናት ፌሎው ስፔሻሊስት ተማሪ ሐኪሞች፣ ከጨቅላ ሕጻናት ነርሶች፣ እንዲሁም ማንኛውም በጨቅላ ሕጻናት ጤና ላይ ከሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ጋር በመተባበር በሀገሪቱ የሚወለዱ ጨቅላ ሕጻናትን ሕይወት ለመታደግ በትጋት እንደሚሰራ አስታውቋል።
የዚህ ታላቅ የምስረታ ጉባኤ መሪ ቃል ጤናማ ጅምር ለሁሉም አራስ ልጆች የሚል ነበር።
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ከ5 ዓመት በታች ያሉ ሕጻናትን ሞት በመቀነስ ረገድ ከፍተኛ ስኬት ያስመዘገበች ቢሆንም፣ የጨቅላ ሕጻናት ማለትም ከተወለዱ ጀምሮ እስከ 28 ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ ያሉ ሕጻናት ሞት አሁንም ከፍተኛ ሀገራዊ ትኩረት የሚሻ ፈተና ሆኖ ቀጥሏል።
የቅርብ ጊዜ መረጃዎች እንደሚያሳዩት በሀገሪቱ ከሚከሰቱት ከ5 ዓመት በታች ካሉ ሕጻናት ሞት ውስጥ ወደ ግማሽ የሚጠጋው ድርሻ የጨቅላ ሕጻናት ሞት ነው።
በየዓመቱ በሺዎች የሚቆረጠሩ ጨቅላ ሕጻናት ሊከላከሏቸው እና ሊታከሙ በሚችሉ ከመወለጃ ቀናቸው ቀድሞ መወለድ፣ መታፈን እና በኢንፌክሽን ምክንያት ሕይወታቸውን ያጣሉ።
ይህ አሃዝ እንደሚያሳየው የማኅበሩ መመስረት እና የባለሙያዎች ቅንጅት በሀገሪቱ የእንክብካቤ ጥራትን ለማሻሻል እና የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት ወሳኝ ሚና ይጫወታል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር መመስረት የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የጨቅላ ሕጻናትን ሞት ለመቀነስ ለሚያደርገው አገራዊ ጥረት ታላቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ገልጸዋል።
መንግስት የጨቅላ ሕጻናትን የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት እና ጥራት ለማሻሻል የፖሊሲ እና የስትራቴጂ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝና ይህ ማኅበር በማስረጃ ላይ የተመሰረቱ የሕክምና አሰራሮችን በመዘርጋት እና የባለሙያዎችን አቅም በመገንባት ረገድ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና ከሌሎች አጋር አካላት ጋር በቅርበት እንደሚሰራ ሙሉ እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል።
የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ዶክተር አስራት ድምፀ በበኩላቸው ባደረጉት ንግግር፣ ማኅበሩ ጤናማ ጅምር ለሁሉም ጨቅላ ሕጻን በሚል መሪ ቃል የተመሰረተ መሆኑን ጠቅሰው፣ ዋነኛ ዓላማቸው በኢትዮጵያ የሚወለድ እያንዳንዱ ጨቅላ ሕጻን በወቅቱ የሚገኝ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ፍትሀዊ፣ በሳይንሳዊ ማስረጃ የተደገፈ፣ ከፍተኛ ጥራት ያለውና ርህራሄ የተሞላበት የጨቅላ ሕጻናት ሕክምናና እንክብካቤ እንዲያገኝ ማስቻል እንደሆነ አስረድተዋል።
ዛሬ በይፋ ሥራ ሲጀመር ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ያካተተ ቅንጅታዊ አሰራር በመፍጠር የሕጻናትን ሞት ለመቀነስ መቁረጣቸውን አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር በሀገሪቱ የሕክምና ሥርዓት ውስጥ ዘላቂ ለውጥ ለማምጣት አራት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎችን ይዞ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
እነሱም በጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ዙሪያ የሚሰሩ ባለሙያዎችን አቅም በስልጠና እና በትምህርት ማሳደግ፣ በሳይንሳዊ ማስረጃዎችና ምርምሮች ላይ የተመሰረቱ የሕክምና አሰራሮችን መዘርጋትና ማሻሻል፣ ለጨቅላ ሕጻናት ጤናና ደህንነት ምቹ የሆኑ ሀገራዊ የጤና ፖሊሲዎች እንዲቀረፁና እንዲሻሻሉ ተፅዕኖ መፍጠር እንዲሁም የጨቅላ ሕጻናትን ጤና በተመለከተ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ማድረግ እና ሰፊ የሕብረተሰብና የሙያተኞች ቅስቀሳ ማካሄድ ናቸው።
ማኅበሩ በሀገሪቱ የጨቅላ ሕጻናትን የጤና ችግሮች በዘላቂነት ለመቅረፍ ከመንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች፣ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና ከሌሎች ዓለም አቀፍ የጤና ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት ሁልጊዜም በሩ ክፍት መሆኑን እያስታወሰ፣ ሕብረተሰቡና የጤና ባለሙያዎች ለዚህ ቅዱስ ዓላማ መሳካት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጥሪውን አቅርቧል።
#espho #childhoodcancer #esn #neonatology #healthcareethiopia #pediatriconcology #communityawareness #newbornhealth #ethiopiandoctors #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 days ago
የመጀመሪያው የኢትዮጵያ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በባህርዳር ከተማ ሊካሄድ ነው
#ethiopia | የመጀመሪያው የኢትዮጵያ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር የፊታችን እሁድ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በባህርዳር ከተማ በደመቀ ሁኔታ እንደሚካሄድ ተነገረ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በውድድሩ ቅድመ ዝግጅት ስራዎች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ፣ የፌዴሬሽኑ ከፍተኛ የቴክኒክ ባለሙያዎች ወደ ስፍራው በማቅናት አስፈላጊውን ዝግጅት እያከናወኑ እንደሚገኙ አስታውቋል።
ይህ የውድድር መድረክ በዋናነት አዳዲስ ተተኪ አትሌቶችን ለማፍራትና የውድድር እድሎችን ለመፍጠር ያለመ መሆኑም ተገልጿል።
በዚሁ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ላይ የግል ተሳታፊዎችን ጨምሮ ከ6 የተለያዩ ክለቦች የተውጣጡ 91 አትሌቶች እንደሚሳተፉ ታውቋል። በውድድሩ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ያለውን ደረጃ ይዘው ለሚያጠናቅቁ አትሌቶችም የገንዘብ ሽልማት እንደሚበረከትላቸው ተገልጿል።
ይህንን ጋዜጣዊ መግለጫ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የውድድርና ተሳትፎ ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ጊዜ አድነው እና አቶ መሐሪ ነጋሽ በጋራ የሰጡት ሲሆን፣ ውድድሩ በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቀጥታ ስርጭት ለተመልካች እንደሚተላለፍ ታውቋል።
#ethiopianathletics #bahirdar #streetrace #10krun #ethiopiansport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የመጀመሪያው የኢትዮጵያ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር የፊታችን እሁድ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በባህርዳር ከተማ በደመቀ ሁኔታ እንደሚካሄድ ተነገረ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በውድድሩ ቅድመ ዝግጅት ስራዎች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ፣ የፌዴሬሽኑ ከፍተኛ የቴክኒክ ባለሙያዎች ወደ ስፍራው በማቅናት አስፈላጊውን ዝግጅት እያከናወኑ እንደሚገኙ አስታውቋል።
ይህ የውድድር መድረክ በዋናነት አዳዲስ ተተኪ አትሌቶችን ለማፍራትና የውድድር እድሎችን ለመፍጠር ያለመ መሆኑም ተገልጿል።
በዚሁ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ላይ የግል ተሳታፊዎችን ጨምሮ ከ6 የተለያዩ ክለቦች የተውጣጡ 91 አትሌቶች እንደሚሳተፉ ታውቋል። በውድድሩ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ያለውን ደረጃ ይዘው ለሚያጠናቅቁ አትሌቶችም የገንዘብ ሽልማት እንደሚበረከትላቸው ተገልጿል።
ይህንን ጋዜጣዊ መግለጫ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የውድድርና ተሳትፎ ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ጊዜ አድነው እና አቶ መሐሪ ነጋሽ በጋራ የሰጡት ሲሆን፣ ውድድሩ በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቀጥታ ስርጭት ለተመልካች እንደሚተላለፍ ታውቋል።
#ethiopianathletics #bahirdar #streetrace #10krun #ethiopiansport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
5 days ago
በጋምቤላ ከተማ ተከስቶ የነበረው የተኩስ ልውውጥ
#fastmereja I ዛሬ ማምሻውን በጋምቤላ ከተማ በአንድ የፌዴራል ፖሊስ አባል አማካኝነት ተከስቶ የነበረው ያልተጠበቀ የተኩስ ክስተት በቁጥጥር ሥር መዋሉንና በአሁኑ ሰዓት በአካባቢው ሙሉ መረጋጋት መስፈኑን የክልሉ መንግሥት በሰጠው ወቅታዊ መግለጫ አስታውቋል።
የክልሉ መንግሥት ዛሬ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ ክስተቱ ከተቀሰቀሰ በኋላ የክልሉና የፌዴራል ፀጥታ አካላት በቅንጅት ባደረጉት ፈጣን እንቅስቃሴ ሁኔታው ወደ ከፋ ደረጃ እንዳይሸጋገር ማድረግ ተችሏል። በማረጋጋት ሂደቱ ወቅት የተኩስ ልውውጥ እንደነበረ የተገለጸ ሲሆን፣ በአሁኑ ሰዓት ግን ውጥረቱ ሙሉ በሙሉ ረግቦ አካባቢው ወደ መደበኛ እንቅስቃሴው ተመልሷል።
የክልሉ መንግሥት ከጉዳዩ ጋር ተያይዘው ያሉ ዝርዝር ምክንያቶች በሕግና በሥርዓት ተጣርተው ተገቢው እርምጃ እንደሚወሰድ ያረጋገጠ ሲሆን፣ የፀጥታ አካላትም አስፈላጊውን የጥበቃና የክትትል ሥራ በቀጣይነት እንደሚያከናውኑ አስታውቋል።
#fastmereja I ዛሬ ማምሻውን በጋምቤላ ከተማ በአንድ የፌዴራል ፖሊስ አባል አማካኝነት ተከስቶ የነበረው ያልተጠበቀ የተኩስ ክስተት በቁጥጥር ሥር መዋሉንና በአሁኑ ሰዓት በአካባቢው ሙሉ መረጋጋት መስፈኑን የክልሉ መንግሥት በሰጠው ወቅታዊ መግለጫ አስታውቋል።
የክልሉ መንግሥት ዛሬ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ ክስተቱ ከተቀሰቀሰ በኋላ የክልሉና የፌዴራል ፀጥታ አካላት በቅንጅት ባደረጉት ፈጣን እንቅስቃሴ ሁኔታው ወደ ከፋ ደረጃ እንዳይሸጋገር ማድረግ ተችሏል። በማረጋጋት ሂደቱ ወቅት የተኩስ ልውውጥ እንደነበረ የተገለጸ ሲሆን፣ በአሁኑ ሰዓት ግን ውጥረቱ ሙሉ በሙሉ ረግቦ አካባቢው ወደ መደበኛ እንቅስቃሴው ተመልሷል።
የክልሉ መንግሥት ከጉዳዩ ጋር ተያይዘው ያሉ ዝርዝር ምክንያቶች በሕግና በሥርዓት ተጣርተው ተገቢው እርምጃ እንደሚወሰድ ያረጋገጠ ሲሆን፣ የፀጥታ አካላትም አስፈላጊውን የጥበቃና የክትትል ሥራ በቀጣይነት እንደሚያከናውኑ አስታውቋል።
6 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የዱባይ ፖሊስ ስለታማ መሳሪያዎችን በመጠቀም አደገኛ በሆነ የርስበርስ ግጭት ውስጥ የተሳተፉ ወጣቶችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል። በተጨማሪም ይህንን የድብድብ ክስተት በቪዲዮ ቀርጾ በማህበራዊ ሚዲያ ያሰራጨ ሌላ ግለሰብም በፖሊስ ተይዟል። ፖሊስ ለካሊጅ ታይምስ እንደገለጸው፣ በሁሉም ተጠርጣሪዎች ላይ አስፈላጊው ህጋዊ እርምጃ የተወሰደ ሲሆን፣ ጉዳያቸው ለሚመለከተው የፍትህ አካል ተላልፏል።
የጸጥታ አካላቱ የህዝብን ደህንነት ለማስጠበቅ ያላቸውን ቁርጠኝነት በድጋሚ በማረጋገጥ፣ ማንኛውም የህብረተሰብ ክፍል አጠራጣሪ ወይም ህገወጥ ድርጊቶችን ሲመለከት በዱባይ ፖሊስ የስማርት ስልክ መተግበሪያ ላይ በሚገኘው የ“Police Eye” አገልግሎት በኩል ወይም በቀጥታ ወደ 999 የስልክ መስመር በመደወል ጥቆማ እንዲሰጥ አሳስበዋል።
የ“Police Eye” አገልግሎት ነዋሪዎች ማንነታቸው በሚስጥር ተጠብቆ ጥቆማዎችን እንዲሰጡ ያስችላቸዋል። ተጠቃሚዎች ፎቶዎችን፣ ቪዲዮዎችን ወይም የድምጽ መልዕክቶችን ከጥቆማቸው ጋር አያይዘው እንዲሁም የቦታውን አድራሻ ገልጸው መላክ ይችላሉ። ይህ አገልግሎት እንደ ረብሻ፣ ድብድብ፣ ከዕፅ እና መጠጥ ጋር የተያያዙ ወንጀሎችን እንዲሁም ሌሎች ህገወጥ ድርጊቶችን ሪፖርት ለማድረግ ያገለግላል።
በመጨረሻም ፖሊስ ጥብቅ ማሳሰቢያ አስተላልፏል።
የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲህ ያሉ ህገወጥ ድርጊቶችን በቪዲዮ ቢቀርጹ እንኳ በቀጥታ ለጸጥታ አካላት ከመላክ ባለፈ፣ በምንም አይነት ሁኔታ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ መለጠፍም ሆነ ማሰራጨት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አስጠንቅቋል።
ዱባይ ያላችሁ ጥንቃቄ አድርጉ።
የጸጥታ አካላቱ የህዝብን ደህንነት ለማስጠበቅ ያላቸውን ቁርጠኝነት በድጋሚ በማረጋገጥ፣ ማንኛውም የህብረተሰብ ክፍል አጠራጣሪ ወይም ህገወጥ ድርጊቶችን ሲመለከት በዱባይ ፖሊስ የስማርት ስልክ መተግበሪያ ላይ በሚገኘው የ“Police Eye” አገልግሎት በኩል ወይም በቀጥታ ወደ 999 የስልክ መስመር በመደወል ጥቆማ እንዲሰጥ አሳስበዋል።
የ“Police Eye” አገልግሎት ነዋሪዎች ማንነታቸው በሚስጥር ተጠብቆ ጥቆማዎችን እንዲሰጡ ያስችላቸዋል። ተጠቃሚዎች ፎቶዎችን፣ ቪዲዮዎችን ወይም የድምጽ መልዕክቶችን ከጥቆማቸው ጋር አያይዘው እንዲሁም የቦታውን አድራሻ ገልጸው መላክ ይችላሉ። ይህ አገልግሎት እንደ ረብሻ፣ ድብድብ፣ ከዕፅ እና መጠጥ ጋር የተያያዙ ወንጀሎችን እንዲሁም ሌሎች ህገወጥ ድርጊቶችን ሪፖርት ለማድረግ ያገለግላል።
በመጨረሻም ፖሊስ ጥብቅ ማሳሰቢያ አስተላልፏል።
የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲህ ያሉ ህገወጥ ድርጊቶችን በቪዲዮ ቢቀርጹ እንኳ በቀጥታ ለጸጥታ አካላት ከመላክ ባለፈ፣ በምንም አይነት ሁኔታ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ መለጠፍም ሆነ ማሰራጨት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አስጠንቅቋል።
ዱባይ ያላችሁ ጥንቃቄ አድርጉ።
Sponsored by
Surafel
6 days ago
በአዲስ አበባ የፈጣን አውቶቢስ ትራንስፖርት ኮሪደር ግንባታ በጥሩ ፍጥነት ላይ እንደሚገኝ ተነገረ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ከጎፋ ማዞሪያ ተነስቶ በሜክሲኮ በኩል እስከ ፒያሳ የሚዘልቀው የፈጣን አውቶቢስ መስመር (BRT B2) ኮሪደር የልማት ፕሮጀክት ግንባታ በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑ ታውቋል።
በፈረንሳይ የልማት ድርጅት እና በከተማዋ አስተዳደር በጋራ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነውን የዚሁ የመጀመሪያ ምዕራፍ የሙከራ ፕሮጀክት ግንባታ የቻይናው ኮሚኒኬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ እያካሄደው ሲሆን፣ ሲስተራ የተባለው ተቋም ከኮር አማካሪ ድርጅት ጋር በመሆን የማማከርና የቁጥጥር ስራውን እያከናወኑት ይገኛሉ።
በአሁኑ ሰዓት ከቡልጋሪያ ማዞሪያ እስከ ገነት ሆቴል ባለው ወደ አንድ ኪሎ ሜትር ገደማ በሚጠጋው መንገድ ላይ የአፈር ቆረጣ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ዝርጋታ፣ የከልቨርት ቦክስ ግንባታና የሙሌት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ከአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ይህ ስምንት ነጥብ ሁለት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የመጀመሪያ ምዕራፍ ፕሮጀክት በተጠናከረ ሁኔታ እየቀጠለ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ከጎፋ እስከ ጀሞ መብራት የሚዘልቀውን ሁለተኛውን ምዕራፍ ግንባታ ለመጀመር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ቀደም ሲል ከጀሞ ሚካኤል ትራፊክ መብራት እስከ ጀሞ ሶስት አደባባይ ያለው መስመር በአስፋልት ንጣፍ ተጠናቆ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ይህ አዲሱ የፈጣን አውቶቢስ ኮሪደር ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የህዝብ ትራንስፖርት ችግር በከፍተኛ ደረጃ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
#አዲስአበባ #ትራንስፖርት #የመንገድግንባታ #brt #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ከጎፋ ማዞሪያ ተነስቶ በሜክሲኮ በኩል እስከ ፒያሳ የሚዘልቀው የፈጣን አውቶቢስ መስመር (BRT B2) ኮሪደር የልማት ፕሮጀክት ግንባታ በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑ ታውቋል።
በፈረንሳይ የልማት ድርጅት እና በከተማዋ አስተዳደር በጋራ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነውን የዚሁ የመጀመሪያ ምዕራፍ የሙከራ ፕሮጀክት ግንባታ የቻይናው ኮሚኒኬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ እያካሄደው ሲሆን፣ ሲስተራ የተባለው ተቋም ከኮር አማካሪ ድርጅት ጋር በመሆን የማማከርና የቁጥጥር ስራውን እያከናወኑት ይገኛሉ።
በአሁኑ ሰዓት ከቡልጋሪያ ማዞሪያ እስከ ገነት ሆቴል ባለው ወደ አንድ ኪሎ ሜትር ገደማ በሚጠጋው መንገድ ላይ የአፈር ቆረጣ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ዝርጋታ፣ የከልቨርት ቦክስ ግንባታና የሙሌት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ከአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ይህ ስምንት ነጥብ ሁለት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የመጀመሪያ ምዕራፍ ፕሮጀክት በተጠናከረ ሁኔታ እየቀጠለ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ከጎፋ እስከ ጀሞ መብራት የሚዘልቀውን ሁለተኛውን ምዕራፍ ግንባታ ለመጀመር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ቀደም ሲል ከጀሞ ሚካኤል ትራፊክ መብራት እስከ ጀሞ ሶስት አደባባይ ያለው መስመር በአስፋልት ንጣፍ ተጠናቆ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ይህ አዲሱ የፈጣን አውቶቢስ ኮሪደር ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የህዝብ ትራንስፖርት ችግር በከፍተኛ ደረጃ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
#አዲስአበባ #ትራንስፖርት #የመንገድግንባታ #brt #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
8 days ago
በአዲስ አበባ ስታዲየም የሚደረገው የስፖርት ፌስቲቫል በስኬት እንዲከናወን የሚመለከታቸው አካላት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል፡፡
በአዲስ አበባ ስታዲየም የሚደረገውን የስፖርት ፌስቲቫል አስመልክቶ የፀጥታ ተቋማት አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቀው ወደ ስራ ገብተዋል፡፡
ፌስቲቫሉ በተያዘው እቅድ መሰረት ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ የፀጥታ አካላት ካደረጉት ዝግጅት በተጨማሪ የፕሮግራሙ አዘጋጆች እና ታዳሚዎች የሚኖራቸው ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል፡፡
ስፖርት ወንድማማችነት እና አብሮነት ከሚገለፅባቸው ዘርፎች አንዱ መሆኑን ፖሊስ አስታውሶ ስፖርታዊ ፌስቲቫሉ የከተማችንን መልካም ገጽታ በሚገነባ እና ስፖርታዊ ጨዋነትን በተላበሰ መልኩ ሊካሄድ እንደሚገባ አሳስቧል፡፡
የፕሮግራሙ አዘጋጆች ከፀጥታ አካላት ጋር በጋራ እየሰሩ ነው፡፡ የዝግጅቱ ታዳሚዎች ፕሮግራሙ በሠላም እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ኃላፊነት ያለባችሁ በመሆኑ ከፖሊስ ጋር ተባብራችሁ መስራት ይጠበቅባችኋል፡፡ ለጋራ ደህንነት ሲባል ፍተሻ ስለሚኖር ለፍተሻ መተባበር እና ወደ ፌስቲቫሉ ስፍራ የማይገቡ ቁሳቁሶችን ባለመያዝ ሁሉም ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል።
ፌስቲቫሉ በስኬት እንዲጠናቀቅ ሁሉም ኃላፊነቱን እንዲወጣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
ህብረተሰቡ ማንኛውም ለፀጥታ ስጋት የሆኑ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት በነጻ የስልክ መስመሮች 990፣ 991፣ 987፣ 816 እንዲሁም በ011-1-26-43-59፣ 011-5-52-63-02/03፣ 011-5-52-40-77፣ 011-5-54-36-78 እና 011-5-54-36-81 እንዲሁም በእጅ ስልኮች የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያን (Citizen Engagement Application) EFPApp በመጠቀም ጥቆማ መስጠት እንደሚገባም ጥሪ ተላልፏል።
በአዲስ አበባ ስታዲየም የሚደረገውን የስፖርት ፌስቲቫል አስመልክቶ የፀጥታ ተቋማት አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቀው ወደ ስራ ገብተዋል፡፡
ፌስቲቫሉ በተያዘው እቅድ መሰረት ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ የፀጥታ አካላት ካደረጉት ዝግጅት በተጨማሪ የፕሮግራሙ አዘጋጆች እና ታዳሚዎች የሚኖራቸው ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል፡፡
ስፖርት ወንድማማችነት እና አብሮነት ከሚገለፅባቸው ዘርፎች አንዱ መሆኑን ፖሊስ አስታውሶ ስፖርታዊ ፌስቲቫሉ የከተማችንን መልካም ገጽታ በሚገነባ እና ስፖርታዊ ጨዋነትን በተላበሰ መልኩ ሊካሄድ እንደሚገባ አሳስቧል፡፡
የፕሮግራሙ አዘጋጆች ከፀጥታ አካላት ጋር በጋራ እየሰሩ ነው፡፡ የዝግጅቱ ታዳሚዎች ፕሮግራሙ በሠላም እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ኃላፊነት ያለባችሁ በመሆኑ ከፖሊስ ጋር ተባብራችሁ መስራት ይጠበቅባችኋል፡፡ ለጋራ ደህንነት ሲባል ፍተሻ ስለሚኖር ለፍተሻ መተባበር እና ወደ ፌስቲቫሉ ስፍራ የማይገቡ ቁሳቁሶችን ባለመያዝ ሁሉም ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል።
ፌስቲቫሉ በስኬት እንዲጠናቀቅ ሁሉም ኃላፊነቱን እንዲወጣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
ህብረተሰቡ ማንኛውም ለፀጥታ ስጋት የሆኑ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት በነጻ የስልክ መስመሮች 990፣ 991፣ 987፣ 816 እንዲሁም በ011-1-26-43-59፣ 011-5-52-63-02/03፣ 011-5-52-40-77፣ 011-5-54-36-78 እና 011-5-54-36-81 እንዲሁም በእጅ ስልኮች የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያን (Citizen Engagement Application) EFPApp በመጠቀም ጥቆማ መስጠት እንደሚገባም ጥሪ ተላልፏል።
8 days ago
በዳኛ ወርቄ ፈከንሳ ላይ የተፈጸመው ጥቃት በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ የተቃጣ ከባድ ወንጀል ነው ተባለ
#fastmereja I በኦሮሚያ ክልል ወልመራ ወረዳ ፍርድ ቤት በዳኝነት ሥራቸው ላይ በነበሩት ክብርት ዳኛ ወርቄ ፈከንሳ ላይ የተፈጸመው የጦር መሣሪያ ጥቃት በሕግ የበላይነትና በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ የተቃጣ ከባድ ጥቃት መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ። ፍርድ ቤቱ ጥቃቱን በጽኑ በማውገዝ፣ ጥፋተኞች በአስቸኳይ ለሕግ እንዲቀርቡና ለዳኞች ጥበቃ እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል።
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው ይፋዊ መግለጫ እንዳስታወቀው፣ ክብርት ዳኛ ወርቄ ፈከንሳ የዳኝነት ሥራቸውን በሕግና በሙያ ሥነ-ምግባር መሠረት በማከናወን ላይ እያሉ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም በባለጉዳይ በተፈጸመ የጦር መሣሪያ ጥቃት ሕይወታቸው አልፏል። ድርጊቱ በአንድ ዳኛ ላይ ብቻ የተፈጸመ ወንጀል ሳይሆን፣ በዳኝነት ነፃነትና በሕግ የበላይነት ላይ የተቃጣ ከባድ ጥቃት መሆኑን ፍርድ ቤቱ ገልጿል።
እንዲህ ያሉ በፍትሕ ሥርዓቱ ተዋናዮች ላይ የሚፈጸሙ የኃይል ድርጊቶች የሕግ የበላይነትን ለማዳከም የሚደረጉ ተግባራት መሆናቸውን የጠቀሰው ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ፣ ጉዳዩ በሚመለከታቸው የሕግ አስከባሪ አካላት በፍጥነት፣ በተሟላ እና በግልጽ ሁኔታ ተጣርቶ ተጠያቂዎች በአስቸኳይ በሕግ ፊት እንዲቆሙ ጠይቋል።
በተጨማሪም በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ ዳኞች እና የፍትሕ ዘርፍ ባለሙያዎች ደህንነት እንዲጠናከርና ተመሳሳይ አደጋዎች እንዳይደገሙ አስፈላጊው የጥበቃ እርምጃ እንዲወሰድ ያሳሰበው ፍርድ ቤቱ፣ ለሟች ዳኛ ወርቄ ፈከንሳ ቤተሰቦች፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸው እና ለመላው የፍትሕ ማኅበረሰብ ጥልቅ ሐዘኑን በመግለጽ መጽናናትን ተመኝቷል።
#fastmereja I በኦሮሚያ ክልል ወልመራ ወረዳ ፍርድ ቤት በዳኝነት ሥራቸው ላይ በነበሩት ክብርት ዳኛ ወርቄ ፈከንሳ ላይ የተፈጸመው የጦር መሣሪያ ጥቃት በሕግ የበላይነትና በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ የተቃጣ ከባድ ጥቃት መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ። ፍርድ ቤቱ ጥቃቱን በጽኑ በማውገዝ፣ ጥፋተኞች በአስቸኳይ ለሕግ እንዲቀርቡና ለዳኞች ጥበቃ እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል።
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው ይፋዊ መግለጫ እንዳስታወቀው፣ ክብርት ዳኛ ወርቄ ፈከንሳ የዳኝነት ሥራቸውን በሕግና በሙያ ሥነ-ምግባር መሠረት በማከናወን ላይ እያሉ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም በባለጉዳይ በተፈጸመ የጦር መሣሪያ ጥቃት ሕይወታቸው አልፏል። ድርጊቱ በአንድ ዳኛ ላይ ብቻ የተፈጸመ ወንጀል ሳይሆን፣ በዳኝነት ነፃነትና በሕግ የበላይነት ላይ የተቃጣ ከባድ ጥቃት መሆኑን ፍርድ ቤቱ ገልጿል።
እንዲህ ያሉ በፍትሕ ሥርዓቱ ተዋናዮች ላይ የሚፈጸሙ የኃይል ድርጊቶች የሕግ የበላይነትን ለማዳከም የሚደረጉ ተግባራት መሆናቸውን የጠቀሰው ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ፣ ጉዳዩ በሚመለከታቸው የሕግ አስከባሪ አካላት በፍጥነት፣ በተሟላ እና በግልጽ ሁኔታ ተጣርቶ ተጠያቂዎች በአስቸኳይ በሕግ ፊት እንዲቆሙ ጠይቋል።
በተጨማሪም በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ ዳኞች እና የፍትሕ ዘርፍ ባለሙያዎች ደህንነት እንዲጠናከርና ተመሳሳይ አደጋዎች እንዳይደገሙ አስፈላጊው የጥበቃ እርምጃ እንዲወሰድ ያሳሰበው ፍርድ ቤቱ፣ ለሟች ዳኛ ወርቄ ፈከንሳ ቤተሰቦች፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸው እና ለመላው የፍትሕ ማኅበረሰብ ጥልቅ ሐዘኑን በመግለጽ መጽናናትን ተመኝቷል።
9 days ago
ለኮሪደር ልማት አገልግሎት በመስጠት ላይ የነበረ የኤሌክትሪክ ገመድ የሰረቀ ግለሰብ በፖሊስ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዘ
#ethiopia | በረከት አረጋ የተባለ ግለሰብ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመው በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ጉስቋም ቅድስት ማርያም አካባቢ ከምሽቱ 4:00 ሠዓት ላይ ነው።
ተጠርጣሪው በሠዓቱ ለኮሪደር ልማት ተዘርግቶ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብል በመጋዝ ቆርጦ በመውሰድ በውሃ ፍሳሽ መውረጃ ቱቦ ውስጥ ገብቶ ለመሰወር ቢሞክርም በወቅቱ ስራ የነበሩ የፖሊስ አባላት ተከትለው በመግባት ሁለት ሰአት በፈጀ ፍለጋ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጦር ስር በማዋል አስፈላጊው ምርመራ እየተጣራበት መሆኑን የጉለሌ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ገልጿል ።
ወንጀል ፈፃሚው በወቅቱ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር እንዲውል ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጋር በመሆን አስፈላጊውን ትብብር ማድረጉ የሚያስመሰግን ተግባር ነው ያለው ፖሊስ ህዝብ ሲተባበር ወንጀል ፈጻሚዎችን በቀላሉ ለህግ ማቅረብ እንደሚቻልም አመላክቷል ብሏል።
የክፍለ ከተማው ፖሊስ ዋና መምሪያም ከአስተዳደሩ ጋር በመነጋገር የፍሳሽ መውረጃ ትቦ ውስጥ ገብተው ተጠርጣሪውን ለያዙት አባላት ማበረታቻና ሽልማት እንደሚሰጥም አሳውቋል።
አዲስ አበባ ፖሊስ
#ethiopia | በረከት አረጋ የተባለ ግለሰብ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመው በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ጉስቋም ቅድስት ማርያም አካባቢ ከምሽቱ 4:00 ሠዓት ላይ ነው።
ተጠርጣሪው በሠዓቱ ለኮሪደር ልማት ተዘርግቶ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብል በመጋዝ ቆርጦ በመውሰድ በውሃ ፍሳሽ መውረጃ ቱቦ ውስጥ ገብቶ ለመሰወር ቢሞክርም በወቅቱ ስራ የነበሩ የፖሊስ አባላት ተከትለው በመግባት ሁለት ሰአት በፈጀ ፍለጋ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጦር ስር በማዋል አስፈላጊው ምርመራ እየተጣራበት መሆኑን የጉለሌ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ገልጿል ።
ወንጀል ፈፃሚው በወቅቱ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር እንዲውል ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጋር በመሆን አስፈላጊውን ትብብር ማድረጉ የሚያስመሰግን ተግባር ነው ያለው ፖሊስ ህዝብ ሲተባበር ወንጀል ፈጻሚዎችን በቀላሉ ለህግ ማቅረብ እንደሚቻልም አመላክቷል ብሏል።
የክፍለ ከተማው ፖሊስ ዋና መምሪያም ከአስተዳደሩ ጋር በመነጋገር የፍሳሽ መውረጃ ትቦ ውስጥ ገብተው ተጠርጣሪውን ለያዙት አባላት ማበረታቻና ሽልማት እንደሚሰጥም አሳውቋል።
አዲስ አበባ ፖሊስ
9 days ago
ለኮሪደር ልማት አገልግሎት በመስጠት ላይ የነበረ የኤሌክትሪክ ገመድ የሰረቀ ግለሰብ በፖሊስ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዘ።
በረከት አረጋ የተባለ ግለሰብ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመው በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ጉስቋም ቅድስት ማርያም አካባቢ ከምሽቱ 4:00 ሠዓት ላይ ነው።
ተጠርጣሪው በሠዓቱ ለኮሪደር ልማት ተዘርግቶ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብል በመጋዝ ቆርጦ በመውሰድ በውሃ ፍሳሽ መውረጃ ቱቦ ውስጥ ገብቶ ለመሰወር ቢሞክርም በወቅቱ ስራ የነበሩ የፖሊስ አባላት ተከትለው በመግባት ሁለት ሰአት በፈጀ ፍለጋ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጦር ስር በማዋል አስፈላጊው ምርመራ እየተጣራበት መሆኑን የጉለሌ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ገልጿል ።
ወንጀል ፈፃሚው በወቅቱ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር እንዲውል ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጋር በመሆን አስፈላጊውን ትብብር ማድረጉ የሚያስመሰግን ተግባር ነው ያለው ፖሊስ ህዝብ ሲተባበር ወንጀል ፈጻሚዎችን በቀላሉ ለህግ ማቅረብ እንደሚቻልም አመላክቷል ብሏል።
የክፍለ ከተማው ፖሊስ ዋና መምሪያም ከአስተዳደሩ ጋር በመነጋገር የፍሳሽ መውረጃ ትቦ ውስጥ ገብተው ተጠርጣሪውን ለያዙት አባላት ማበረታቻና ሽልማት እንደሚሰጥም አሳውቋል።
በረከት አረጋ የተባለ ግለሰብ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመው በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ጉስቋም ቅድስት ማርያም አካባቢ ከምሽቱ 4:00 ሠዓት ላይ ነው።
ተጠርጣሪው በሠዓቱ ለኮሪደር ልማት ተዘርግቶ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብል በመጋዝ ቆርጦ በመውሰድ በውሃ ፍሳሽ መውረጃ ቱቦ ውስጥ ገብቶ ለመሰወር ቢሞክርም በወቅቱ ስራ የነበሩ የፖሊስ አባላት ተከትለው በመግባት ሁለት ሰአት በፈጀ ፍለጋ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጦር ስር በማዋል አስፈላጊው ምርመራ እየተጣራበት መሆኑን የጉለሌ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ገልጿል ።
ወንጀል ፈፃሚው በወቅቱ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር እንዲውል ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጋር በመሆን አስፈላጊውን ትብብር ማድረጉ የሚያስመሰግን ተግባር ነው ያለው ፖሊስ ህዝብ ሲተባበር ወንጀል ፈጻሚዎችን በቀላሉ ለህግ ማቅረብ እንደሚቻልም አመላክቷል ብሏል።
የክፍለ ከተማው ፖሊስ ዋና መምሪያም ከአስተዳደሩ ጋር በመነጋገር የፍሳሽ መውረጃ ትቦ ውስጥ ገብተው ተጠርጣሪውን ለያዙት አባላት ማበረታቻና ሽልማት እንደሚሰጥም አሳውቋል።
10 days ago
አዲስ አበባ ፡ የኤምኤምኤ እና የቦክስ ስፖርት ውድድር ሊካሄድ ነው
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ከዚህ ቀደም ከተደረጉት የንክኪ ስፖርት ሁነቶች ሁሉ እጅግ ግዙፍ የሆነው የኢትዮ ፋይት ናይት የውድድር መድረክ ይፋ ሆኗል::
ዝግጅቱ የአዲስ አበባ ኪክ ቦክስ ፌዴሬሽን፣ የአዲስ አበባ ቦክስ ፌዴሬሽን እና የአዲስ አበባ ወጣቶች ስፖርት ቢሮ በጋራ በመተባበር ያዘጋጁት ሲሆን ነሀሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም (Aug 29/2026) በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቤንሽን ሴንተር በደመቀ ሁኔታ ይካሄዳል::
በዚህ ልዩ ስፖርታዊ ፌስቲቫል ላይ በድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ዘርፍ ዓለም አቀፍ እውቅና ያላቸው የውጭ ሀገር ተወዳዳሪዎች የሚሳተፉ ሲሆን ሀገራችንን ወክለው ደግሞ ቢኒያም ሽብሬ፣ ክብሮም ንጉሴ እና አገረሰላም አርባን ጨምሮ በርካታ ስፖርተኞች ወደ መድረኩ ይወርዳሉ::
በጠቅላላው ከ6 እስከ 8 የሚደርሱ ብርቱ ፍልሚያዎች የሚስተናገዱ ሲሆን ተወዳዳሪዎቹ የተመረጡት በውድድር ታሪካቸው፣ በዓለም አቀፍ ልምዳቸው፣ በአካል ብቃት ጥንካሬያቸው እና ማራኪ ትዕይንት ማሳየት በሚችሉበት ብቃታቸው ላይ ተመስርቶ ነው::
አትሌቶቹ በፌዴሬሽኑ ህግ መሰረት አስፈላጊውን የህክምና ምርመራ፣ የክብደት ልኬትና የፈቃድ አሰጣጥ ሂደቶችን ያጠናቀቁ ሲሆን ዝርዝር የክብደት መጠናቸውና ዜግነታቸው በቅርቡ ይፋ ይደረጋል::
ይህንን ታሪካዊ ፍልሚያ ለመታደም ከ8,000 እስከ 10,000 የሚደርሱ የስፖርት አፍቃሪዎች በአዳራሹ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል::
አዘጋጆቹ የአፍሪካንና የሀገራችንን ስፖርታዊ አቅም ለዓለም የሚያስተዋውቅ፣ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀና ፍጹም ሙያዊ ብቃት የተላበሰ ዝግጅት ለማቅረብ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ መድረሳቸውን ገልጸዋል::
የውድድሩ ዋነኛ ዓላማ የንክኪ ስፖርቶችን ከማሳደግ ባለፈ ለሀገር ውስጥ አትሌቶች ሙያዊ መድረክ መፍጠር፣ ወጣቶችን ማነሳሳት፣ ስፖርታዊ ቱሪዝምን በአዲስ አበባና በኢትዮጵያ ማስፋፋት እንዲሁም ሀገራችንን የዓለም አቀፍ ውድድሮች ማዕከል ማድረግ ነው::
ዝግጅቱ የሚስተናገድበት አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቤንሽን ሴንተር (AICC) ዘመናዊ የዲጂታል ምስልና የድምፅ መገልገያ መሳሪያዎች የተሟሉለት በመሆኑ ለታዳሚው ምቹ መዝናኛን ለመፍጠር ተመራጭ አድርጎታል::
ገራሚ ኢቨንትስ የዝግጅቱን አጠቃላይ የፕሮዳክሽን ስራ በማስተናገድ ከባለቤቶቹ ጋር በጋራ የሚሰራ ሲሆን ለአትሌቶች ስልጠና፣ ለደህንነት፣ ለቦታ ዝግጅትና ለሎጂስቲክስ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ፈሷል::
ይህንን ውድድር በኢትዮጵያና በአፍሪካ ደረጃ ተከታታይነት ባለው መልኩ ለማዘጋጀት የታቀደ በመሆኑ፣ የዝግጅቱን ጥራት ይበልጥ ለማሳደግ ሀገር በቀልና ዓለም አቀፍ ተቋማት በስፖንሰርሺፕ፣ በሚዲያ ሽፋን፣ በዲጂታል ግብይትና በቪአይፒ ተሳትፎ ላይ አብረው እንዲሰሩ ጥሪ ቀርቧል::
የመግቢያ ትኬት ዋጋንና የስርጭት ሽፋንን በተመለከተ ከሚዲያ አጋሮች ጋር ውይይት እየተደረገ ሲሆን የቴሌቪዥንና የዲጂታል ቀጥታ ስርጭት መረጃዎች በቅርቡ ይፋ የሚደረጉ ይሆናል::
#mma #boxing #ethiofightnight #sportstourism #aicc #ethiopianathletes #geramievents #sports #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ከዚህ ቀደም ከተደረጉት የንክኪ ስፖርት ሁነቶች ሁሉ እጅግ ግዙፍ የሆነው የኢትዮ ፋይት ናይት የውድድር መድረክ ይፋ ሆኗል::
ዝግጅቱ የአዲስ አበባ ኪክ ቦክስ ፌዴሬሽን፣ የአዲስ አበባ ቦክስ ፌዴሬሽን እና የአዲስ አበባ ወጣቶች ስፖርት ቢሮ በጋራ በመተባበር ያዘጋጁት ሲሆን ነሀሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም (Aug 29/2026) በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቤንሽን ሴንተር በደመቀ ሁኔታ ይካሄዳል::
በዚህ ልዩ ስፖርታዊ ፌስቲቫል ላይ በድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ዘርፍ ዓለም አቀፍ እውቅና ያላቸው የውጭ ሀገር ተወዳዳሪዎች የሚሳተፉ ሲሆን ሀገራችንን ወክለው ደግሞ ቢኒያም ሽብሬ፣ ክብሮም ንጉሴ እና አገረሰላም አርባን ጨምሮ በርካታ ስፖርተኞች ወደ መድረኩ ይወርዳሉ::
በጠቅላላው ከ6 እስከ 8 የሚደርሱ ብርቱ ፍልሚያዎች የሚስተናገዱ ሲሆን ተወዳዳሪዎቹ የተመረጡት በውድድር ታሪካቸው፣ በዓለም አቀፍ ልምዳቸው፣ በአካል ብቃት ጥንካሬያቸው እና ማራኪ ትዕይንት ማሳየት በሚችሉበት ብቃታቸው ላይ ተመስርቶ ነው::
አትሌቶቹ በፌዴሬሽኑ ህግ መሰረት አስፈላጊውን የህክምና ምርመራ፣ የክብደት ልኬትና የፈቃድ አሰጣጥ ሂደቶችን ያጠናቀቁ ሲሆን ዝርዝር የክብደት መጠናቸውና ዜግነታቸው በቅርቡ ይፋ ይደረጋል::
ይህንን ታሪካዊ ፍልሚያ ለመታደም ከ8,000 እስከ 10,000 የሚደርሱ የስፖርት አፍቃሪዎች በአዳራሹ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል::
አዘጋጆቹ የአፍሪካንና የሀገራችንን ስፖርታዊ አቅም ለዓለም የሚያስተዋውቅ፣ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀና ፍጹም ሙያዊ ብቃት የተላበሰ ዝግጅት ለማቅረብ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ መድረሳቸውን ገልጸዋል::
የውድድሩ ዋነኛ ዓላማ የንክኪ ስፖርቶችን ከማሳደግ ባለፈ ለሀገር ውስጥ አትሌቶች ሙያዊ መድረክ መፍጠር፣ ወጣቶችን ማነሳሳት፣ ስፖርታዊ ቱሪዝምን በአዲስ አበባና በኢትዮጵያ ማስፋፋት እንዲሁም ሀገራችንን የዓለም አቀፍ ውድድሮች ማዕከል ማድረግ ነው::
ዝግጅቱ የሚስተናገድበት አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቤንሽን ሴንተር (AICC) ዘመናዊ የዲጂታል ምስልና የድምፅ መገልገያ መሳሪያዎች የተሟሉለት በመሆኑ ለታዳሚው ምቹ መዝናኛን ለመፍጠር ተመራጭ አድርጎታል::
ገራሚ ኢቨንትስ የዝግጅቱን አጠቃላይ የፕሮዳክሽን ስራ በማስተናገድ ከባለቤቶቹ ጋር በጋራ የሚሰራ ሲሆን ለአትሌቶች ስልጠና፣ ለደህንነት፣ ለቦታ ዝግጅትና ለሎጂስቲክስ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ፈሷል::
ይህንን ውድድር በኢትዮጵያና በአፍሪካ ደረጃ ተከታታይነት ባለው መልኩ ለማዘጋጀት የታቀደ በመሆኑ፣ የዝግጅቱን ጥራት ይበልጥ ለማሳደግ ሀገር በቀልና ዓለም አቀፍ ተቋማት በስፖንሰርሺፕ፣ በሚዲያ ሽፋን፣ በዲጂታል ግብይትና በቪአይፒ ተሳትፎ ላይ አብረው እንዲሰሩ ጥሪ ቀርቧል::
የመግቢያ ትኬት ዋጋንና የስርጭት ሽፋንን በተመለከተ ከሚዲያ አጋሮች ጋር ውይይት እየተደረገ ሲሆን የቴሌቪዥንና የዲጂታል ቀጥታ ስርጭት መረጃዎች በቅርቡ ይፋ የሚደረጉ ይሆናል::
#mma #boxing #ethiofightnight #sportstourism #aicc #ethiopianathletes #geramievents #sports #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
12 days ago
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል - ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ።
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ በግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ድምጽ ሲሰጥ የዋለው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል ብለዋል።
በድምጽ ምስጫ ሂደት በአዲስ አበባ ከተማ በጣም ረጃጅም ሰልፎች እንደነበሩ አንስተው÷ በዚህም በሲዳማ፣ ጋምቤላ፣ አማራ፣ ሶማሌ ክልሎች እና በአዲስ አበባ የድምጽ ቆጠራ አለመጠናቀቁን ገልጸዋል።
በዚህም የመራጮች ቁጥር እስካሁን ተጠቃልሎ አለመግባቱን ተናግረዋል።
ቦርዱ የተለያዩ ቅሬታዎች በተለያየ መንገድ ሲያስተናግድ መቆየቱን አንስተው÷ በሕግ ክፍል በኩል በቀጥታ እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲ የስራ ክፍል አማካይኝነትና በቅድመ ማስጠንቀቂያ 6412 ስልክ ቁጥር የመጡ ጥቆማና ቅሬታዎች እንደነበሩ አመልክተዋል።
በዚህም ቦርዱ ጥቆማውን በመከተል ከስር ከስር አስፈላጊውን የእርምት ርምጃ ሲሰጥ መቆየቱን እንዲሁም የማጣራት፣ የማረጋገጥና ማስረጃ ማጠናቀር በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
በተለያዩ ቦታዎች የምርጫ ውጤት በምርጫ ጣቢያ ደረጃ ተደምሮ ያለቁት ለሕዝብ በይፋ መለጠፉን ገልጸው÷ ወደ ምርጫ ክልል የመጡ ውጤቶችን የመደመር ስራ እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል።
በቀጣይ ውጤቱን ለማረጋገጥና ይፋ ለማድረግ ወደ ዋናው መስሪያ ቤት እንዲመጣ ይደረጋልም ነው ያሉት።
ከመጣ በኋላም እያንዳንዱን የምርጫ ክልል በመለየትና በማየት ተወዳዳሪዎች ያገኙትን ድምጽ በዝርዝር በመመልከት ከመራጭ ሕዝብ ብዛት አንጻር ዋጋ ያላቸውንና የሌላቸውን በመለየት ጥንቃቄ በሞላበት የማጣራት ሂደቱን በማጠናቀቅ የማረጋገጡ ስራ እንደሚሰራ አመልክተዋል።
የማረጋገጡ ሥራም በተወሰነ የጊዜ ገደብ መከናወን እንዳለበት በመጥቀስ÷ በጊዜ ገደቡ ውስጥ ለማጠናቀቅ ቦርዱ ጥረት እያደረገና እየሰራ እንደሚገኝ አብራርተዋል።
በአድማሱ አራጋው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ።
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ በግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ድምጽ ሲሰጥ የዋለው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል ብለዋል።
በድምጽ ምስጫ ሂደት በአዲስ አበባ ከተማ በጣም ረጃጅም ሰልፎች እንደነበሩ አንስተው÷ በዚህም በሲዳማ፣ ጋምቤላ፣ አማራ፣ ሶማሌ ክልሎች እና በአዲስ አበባ የድምጽ ቆጠራ አለመጠናቀቁን ገልጸዋል።
በዚህም የመራጮች ቁጥር እስካሁን ተጠቃልሎ አለመግባቱን ተናግረዋል።
ቦርዱ የተለያዩ ቅሬታዎች በተለያየ መንገድ ሲያስተናግድ መቆየቱን አንስተው÷ በሕግ ክፍል በኩል በቀጥታ እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲ የስራ ክፍል አማካይኝነትና በቅድመ ማስጠንቀቂያ 6412 ስልክ ቁጥር የመጡ ጥቆማና ቅሬታዎች እንደነበሩ አመልክተዋል።
በዚህም ቦርዱ ጥቆማውን በመከተል ከስር ከስር አስፈላጊውን የእርምት ርምጃ ሲሰጥ መቆየቱን እንዲሁም የማጣራት፣ የማረጋገጥና ማስረጃ ማጠናቀር በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
በተለያዩ ቦታዎች የምርጫ ውጤት በምርጫ ጣቢያ ደረጃ ተደምሮ ያለቁት ለሕዝብ በይፋ መለጠፉን ገልጸው÷ ወደ ምርጫ ክልል የመጡ ውጤቶችን የመደመር ስራ እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል።
በቀጣይ ውጤቱን ለማረጋገጥና ይፋ ለማድረግ ወደ ዋናው መስሪያ ቤት እንዲመጣ ይደረጋልም ነው ያሉት።
ከመጣ በኋላም እያንዳንዱን የምርጫ ክልል በመለየትና በማየት ተወዳዳሪዎች ያገኙትን ድምጽ በዝርዝር በመመልከት ከመራጭ ሕዝብ ብዛት አንጻር ዋጋ ያላቸውንና የሌላቸውን በመለየት ጥንቃቄ በሞላበት የማጣራት ሂደቱን በማጠናቀቅ የማረጋገጡ ስራ እንደሚሰራ አመልክተዋል።
የማረጋገጡ ሥራም በተወሰነ የጊዜ ገደብ መከናወን እንዳለበት በመጥቀስ÷ በጊዜ ገደቡ ውስጥ ለማጠናቀቅ ቦርዱ ጥረት እያደረገና እየሰራ እንደሚገኝ አብራርተዋል።
በአድማሱ አራጋው
Sponsored by
Surafel
12 days ago
ደሴ‼️
በደሴ ከተማ የአይጥ መርዝ ለበርካታ ሰዎች ህልፈት ምክኒያት ሆኗል ተባለ።
በ2018 በጀት አመት ዘጠኝ ወራት የኬሚካል መመረዝ ጉዳት ለደረሰባቸው በርካታ ሰዎች ህክምና መስጠቱን የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አስታውቋል።የሆስፒታሉ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለሙያ አቶ ብርሃኑ አዱኛ ለብስራት ሬድዮ እንደገለፁት ሆስፒታሉ በዘጠኝ ወራት ውስጥ የኬሚካል መመረዝ አደጋ ለደረሰባቸው 1መቶ 72 ሰዎች የህክምና አገልግሎት ሰጥቷል።
ከእነዚህ መካከል 6.8 በመቶ የሞት ምጣኔ መመዝገቡን ገልፀው በሆስፒታሉ በተሰራው የተቀናጀ ስራ ከመመረዝ ጋር የተያያዘ የሞት ምጣኔ ከባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ 27.3 በመቶ ቀንሷል ብለዋል።የጉዳቱን የስርጭት መጠን አስመልክቶ 67 በመቶ የሚሆነው ከደሴ እንዲሁም 29 በመቶ የሚሆነው ደግሞ ከደቡብ ወሎ የተከሰተ መሆኑ ተገልጿል።
እነዚህ አካባቢዎች በኬሚካል መመረዝ በከፍተኛ ሁኔታ የተጠቁ የማህበረሰብ ክፍሎች መገኛ መሆናቸውን የጠቆሙት አቶ ብርሀኑ በሆስፒታሉ አስፈላጊውን ህክምና እንዲያገኙ ተደርጓል ብለዋል።86.5 በመቶ የሚሆኑት ራሳቸውን ለማጥፋት በሚል ህብረተሰቡ አይጥን ለመግደል የሚጠቀምባቸውን መርዞች የተጠቀሙ ናቸው።
የመርዝ ዓይነቶች ትንታኔ እንደሚያሳየው የአይጥ መመረዝ 35.9 በመቶ ፣ የመድኃኒት መመረዝ 17.6 በመቶ እንዲሁም የበረኪና መመረዝ ደግሞ 15.3 በመቶ ድርሻን ይይዛሉ።
Seledadotio
Seledadotio
በደሴ ከተማ የአይጥ መርዝ ለበርካታ ሰዎች ህልፈት ምክኒያት ሆኗል ተባለ።
በ2018 በጀት አመት ዘጠኝ ወራት የኬሚካል መመረዝ ጉዳት ለደረሰባቸው በርካታ ሰዎች ህክምና መስጠቱን የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አስታውቋል።የሆስፒታሉ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለሙያ አቶ ብርሃኑ አዱኛ ለብስራት ሬድዮ እንደገለፁት ሆስፒታሉ በዘጠኝ ወራት ውስጥ የኬሚካል መመረዝ አደጋ ለደረሰባቸው 1መቶ 72 ሰዎች የህክምና አገልግሎት ሰጥቷል።
ከእነዚህ መካከል 6.8 በመቶ የሞት ምጣኔ መመዝገቡን ገልፀው በሆስፒታሉ በተሰራው የተቀናጀ ስራ ከመመረዝ ጋር የተያያዘ የሞት ምጣኔ ከባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ 27.3 በመቶ ቀንሷል ብለዋል።የጉዳቱን የስርጭት መጠን አስመልክቶ 67 በመቶ የሚሆነው ከደሴ እንዲሁም 29 በመቶ የሚሆነው ደግሞ ከደቡብ ወሎ የተከሰተ መሆኑ ተገልጿል።
እነዚህ አካባቢዎች በኬሚካል መመረዝ በከፍተኛ ሁኔታ የተጠቁ የማህበረሰብ ክፍሎች መገኛ መሆናቸውን የጠቆሙት አቶ ብርሀኑ በሆስፒታሉ አስፈላጊውን ህክምና እንዲያገኙ ተደርጓል ብለዋል።86.5 በመቶ የሚሆኑት ራሳቸውን ለማጥፋት በሚል ህብረተሰቡ አይጥን ለመግደል የሚጠቀምባቸውን መርዞች የተጠቀሙ ናቸው።
የመርዝ ዓይነቶች ትንታኔ እንደሚያሳየው የአይጥ መመረዝ 35.9 በመቶ ፣ የመድኃኒት መመረዝ 17.6 በመቶ እንዲሁም የበረኪና መመረዝ ደግሞ 15.3 በመቶ ድርሻን ይይዛሉ።
Seledadotio
Seledadotio
14 days ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሊካሄድ አንድ ቀን ብቻ ቀርቶታል።
በነገው ዕለት የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ጨምሮ የጸጥታ ተቋማትና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊውን ዝግጅት አድርገዋል፡፡
የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ምርጫው በስኬት እንዲከናወን ያደረገው ዝግጅት እጅግ ጠንካራ መሆኑን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለምርጫው የሚያስፈልገውን የምርጫ ቁሳቁስ በሁሉም አካባቢዎች በፍጥነት ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ለመሆኑ ከምርጫ ጋር ተያይዞ ችግሮች ሲፈጠሩ ዜጎች ማከናወን ያለባቸው ተግባራት የትኞቹ ናቸው ?
ምርጫ ቦርድ ዜጎች ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጋር የተያያዙ ችግሮችንና ክስተቶችን ደኅንነቱ በተጠበቀና ፈጣን በሆነ መንገድ ጥቆማ የሚያደርጉበትን ከምርጫ ጋር ተያይዘው የሚፈጠሩ ችግሮች ሪፖርት ማድረጊያና ምላሽ መስጫ ሥርዓት ዘርግቷል።
በዚህም መሰረት ዜጎች ምን ምን ዓይነት ችግሮችን ጥቆማ ማድረግ ይችላሉ?
👉በምርጫ ሒደቶች ላይ የሚፈጠሩ መስተጓጎሎች፣
👉በድምፅ አሰጣጥ ወይም በቆጠራ ወቅት የሚያጋጥሙ ችግሮች፣
👉በምርጫ ጣቢያዎች አቅራቢያ የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮች፣
👉በመራጮች ላይ የሚደርስ ማስፈራራት ወይም ትንኮሳ፣
👉በምርጫ ቁሳቁስ ላይ የሚደርስ ጉዳት፣
👉ዐመፅ ወይም ዛቻዎች፣
👉ውጥረት የሚፈጥሩ የሐሰት መረጃዎች፣
👉እንዲሁም ምርጫውን ሊያስተጓጉል የሚችል ወይም ማንኛውም ሌላ አጠራጣሪ ድርጊት ጥቆማ ማድረግ ይችላሉ።
መቼ ጥቆማ መስጠትይኖርብዎታል?
👉የምርጫ ሒደቶች ሲስተጓጎሉ ሲመለከቱ፣
👉ከላይ የተጠቀሱትን ክስተቶች በቀጥታ ከተመለከቱ፣
👉የዐመፅ ወይም የግጭት ሥጋት ካለ፣
👉እንዲሁም አስቸኳይ ዕርምጃ የሚያስፈልጋቸው ማንኛውም ምርጫን የሚያውኩ ክስተቶች ከተመለከቱ።
እንዴት ጥቆማ መስጠት ይችላሉ? በሚከተሉት መንገዶች ጥቆማ መስጠት ይችላሉ፦
👉በነፃ የስልክ መስመር 6214 ላይ በመደወል
👉አጭር የጽሑፍ መልዕክት ወደ 7555 በመላክ
ሪፖርት ሲያደርጉ የሚከተሉትን መረጃዎች ለማካተት ይሞክሩ፦
👉ምን እንደተከሰተ ፣ የት እንደተከሰተ ፣ መቼ እንደተከሰተ ፣ ማን እንደተሣተፈበት (የሚታወቅ ከሆነ) ማን ጥቆማ መስጠት ይችላል?
የመገናኛ መንገዶች
👉ነፃ የስልክ መስመር 6214
👉አጭር የጽሑፍ መልዕክት 7555
👉አድራሻ: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ| አዲስ አበባ
👉ድረ-ገጽ www.nebe.org.et
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሊካሄድ አንድ ቀን ብቻ ቀርቶታል።
በነገው ዕለት የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ጨምሮ የጸጥታ ተቋማትና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊውን ዝግጅት አድርገዋል፡፡
የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ምርጫው በስኬት እንዲከናወን ያደረገው ዝግጅት እጅግ ጠንካራ መሆኑን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለምርጫው የሚያስፈልገውን የምርጫ ቁሳቁስ በሁሉም አካባቢዎች በፍጥነት ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ለመሆኑ ከምርጫ ጋር ተያይዞ ችግሮች ሲፈጠሩ ዜጎች ማከናወን ያለባቸው ተግባራት የትኞቹ ናቸው ?
ምርጫ ቦርድ ዜጎች ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጋር የተያያዙ ችግሮችንና ክስተቶችን ደኅንነቱ በተጠበቀና ፈጣን በሆነ መንገድ ጥቆማ የሚያደርጉበትን ከምርጫ ጋር ተያይዘው የሚፈጠሩ ችግሮች ሪፖርት ማድረጊያና ምላሽ መስጫ ሥርዓት ዘርግቷል።
በዚህም መሰረት ዜጎች ምን ምን ዓይነት ችግሮችን ጥቆማ ማድረግ ይችላሉ?
👉በምርጫ ሒደቶች ላይ የሚፈጠሩ መስተጓጎሎች፣
👉በድምፅ አሰጣጥ ወይም በቆጠራ ወቅት የሚያጋጥሙ ችግሮች፣
👉በምርጫ ጣቢያዎች አቅራቢያ የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮች፣
👉በመራጮች ላይ የሚደርስ ማስፈራራት ወይም ትንኮሳ፣
👉በምርጫ ቁሳቁስ ላይ የሚደርስ ጉዳት፣
👉ዐመፅ ወይም ዛቻዎች፣
👉ውጥረት የሚፈጥሩ የሐሰት መረጃዎች፣
👉እንዲሁም ምርጫውን ሊያስተጓጉል የሚችል ወይም ማንኛውም ሌላ አጠራጣሪ ድርጊት ጥቆማ ማድረግ ይችላሉ።
መቼ ጥቆማ መስጠትይኖርብዎታል?
👉የምርጫ ሒደቶች ሲስተጓጎሉ ሲመለከቱ፣
👉ከላይ የተጠቀሱትን ክስተቶች በቀጥታ ከተመለከቱ፣
👉የዐመፅ ወይም የግጭት ሥጋት ካለ፣
👉እንዲሁም አስቸኳይ ዕርምጃ የሚያስፈልጋቸው ማንኛውም ምርጫን የሚያውኩ ክስተቶች ከተመለከቱ።
እንዴት ጥቆማ መስጠት ይችላሉ? በሚከተሉት መንገዶች ጥቆማ መስጠት ይችላሉ፦
👉በነፃ የስልክ መስመር 6214 ላይ በመደወል
👉አጭር የጽሑፍ መልዕክት ወደ 7555 በመላክ
ሪፖርት ሲያደርጉ የሚከተሉትን መረጃዎች ለማካተት ይሞክሩ፦
👉ምን እንደተከሰተ ፣ የት እንደተከሰተ ፣ መቼ እንደተከሰተ ፣ ማን እንደተሣተፈበት (የሚታወቅ ከሆነ) ማን ጥቆማ መስጠት ይችላል?
የመገናኛ መንገዶች
👉ነፃ የስልክ መስመር 6214
👉አጭር የጽሑፍ መልዕክት 7555
👉አድራሻ: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ| አዲስ አበባ
👉ድረ-ገጽ www.nebe.org.et
18 days ago
ጤና ሚኒስቴር ከጣሊያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ሐኪሞች ላከናወኑት የሕፃናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ምስጋናና ዕውቅና ሰጠ
የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ
በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት
በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ
በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት
በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
18 days ago
ጤና ሚኒስቴር ከጣሊያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ሐኪሞች ላከናወኑት የሕፃናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ምስጋናና ዕውቅና ሰጠ
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
18 days ago
ከ15 ሚሊየን በላይ ዜጎችን የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ያደረገው ሪፎርም…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከለውጡ ወዲህ በተገበረቻቸው በርካታ ሪፎርሞች በአራት ዓመታት ውስጥ ብቻ ከ15 ሚሊየን በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡
መንግስት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ፍትሐዊነት የሚያረጋግጥ ባለሁለት አሃዝ ዕድገት ለማስመዝገብ በትኩረት እየሰራ ይገኛል፡፡
ኢትዮጵያ የነበረችበትን የቆየ ተደራራቢ የሥራ አጥነት ችግር ለመፍታት ከፍተኛ ርብርብ የሚጠይቅ በመሆኑ በለውጡ ዓመታት በርካታ የሪፎርም ሥራዎች ተከናውነዋል።
በዚህም የመንግሥትንና የግሉን ዘርፍ ሚና በመለየት አዳዲስ የሥራ ገበያዎችንና ዕድሎችን መፍጠር የተቻለ ሲሆን፥ የግሉ ዘርፍ ተዋንያን ኢኮኖሚውን ወደ ፊት እንዲያስፈነጥሩ ልዩ የትብብር ማዕቀፍ ተፈጥሯል።
የግል ዘርፉ የኢኮኖሚው ዋና ሞተር እንዲሆን ለማስቻል ከተወሰዱ ርምጃዎች መካከል አስፈላጊውን የብድር አቅርቦት ጨምሮ የፋይናንስ ማነቆዎችን መፍታት ይጠቀሳል።
ከ2014 እስከ 2017 በጀት ዓመት በአጠቃላይ ለ15 ሚሊየን ዜጎች ወይም በአማካይ በየዓመቱ 4 ሚሊየን ለሚጠጉ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡
ለዚህ ውጤት የሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪት ምጣኔ ማደግና የውጭ ሀገር የሥራ አማራጮች መስፋፋት ከፍተኛ ድርሻ አበርክተዋል።
ለአብነትም ባለፈው በጀት ዓመት በሀገር ውስጥ ለ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ዜጎች፣ በውጭ ሀገራት ከ500 ሺህ በላይ ዜጎች እንዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ በተተገበረው የውጭ ሀገር የርቀት ሥራ ለ57 ሺህ ዜጎች ሥራ መፍጠር ተችሏል።
በቀጣይም የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ፍትሐዊነት የሚያረጋግጥ ባለሁለት አሃዝ ዕድገት ለማስመዝገብ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል፡፡
በቀጣይም የዜጎችን ክህሎትና ብቃት በማሳደግ፣ የፋይናንስ አቅርቦትን በማመቻቸት እንዲሁም የዲጂታል ምህዳርን በማስፋት ዜጎች በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር (በርቀት ጭምር) ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከለውጡ ወዲህ በተገበረቻቸው በርካታ ሪፎርሞች በአራት ዓመታት ውስጥ ብቻ ከ15 ሚሊየን በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡
መንግስት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ፍትሐዊነት የሚያረጋግጥ ባለሁለት አሃዝ ዕድገት ለማስመዝገብ በትኩረት እየሰራ ይገኛል፡፡
ኢትዮጵያ የነበረችበትን የቆየ ተደራራቢ የሥራ አጥነት ችግር ለመፍታት ከፍተኛ ርብርብ የሚጠይቅ በመሆኑ በለውጡ ዓመታት በርካታ የሪፎርም ሥራዎች ተከናውነዋል።
በዚህም የመንግሥትንና የግሉን ዘርፍ ሚና በመለየት አዳዲስ የሥራ ገበያዎችንና ዕድሎችን መፍጠር የተቻለ ሲሆን፥ የግሉ ዘርፍ ተዋንያን ኢኮኖሚውን ወደ ፊት እንዲያስፈነጥሩ ልዩ የትብብር ማዕቀፍ ተፈጥሯል።
የግል ዘርፉ የኢኮኖሚው ዋና ሞተር እንዲሆን ለማስቻል ከተወሰዱ ርምጃዎች መካከል አስፈላጊውን የብድር አቅርቦት ጨምሮ የፋይናንስ ማነቆዎችን መፍታት ይጠቀሳል።
ከ2014 እስከ 2017 በጀት ዓመት በአጠቃላይ ለ15 ሚሊየን ዜጎች ወይም በአማካይ በየዓመቱ 4 ሚሊየን ለሚጠጉ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡
ለዚህ ውጤት የሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪት ምጣኔ ማደግና የውጭ ሀገር የሥራ አማራጮች መስፋፋት ከፍተኛ ድርሻ አበርክተዋል።
ለአብነትም ባለፈው በጀት ዓመት በሀገር ውስጥ ለ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ዜጎች፣ በውጭ ሀገራት ከ500 ሺህ በላይ ዜጎች እንዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ በተተገበረው የውጭ ሀገር የርቀት ሥራ ለ57 ሺህ ዜጎች ሥራ መፍጠር ተችሏል።
በቀጣይም የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ፍትሐዊነት የሚያረጋግጥ ባለሁለት አሃዝ ዕድገት ለማስመዝገብ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል፡፡
በቀጣይም የዜጎችን ክህሎትና ብቃት በማሳደግ፣ የፋይናንስ አቅርቦትን በማመቻቸት እንዲሁም የዲጂታል ምህዳርን በማስፋት ዜጎች በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር (በርቀት ጭምር) ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡
19 days ago
በተለያዩ ሀገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ዉስጥ የሚገኙ ከ ከ432 ሺህ በላይ ዜጎችን ወደ ሀገር ተመልሰዋል
ከተመላሽ ዜጎች መካከል 308 ሺህ 155 ወንድ እና 101 ሺህ 636 ሴቶች እንዲሁም 22 ሺህ 900 እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዲጊ ህጻናት ይገኙበታል።
መንግስት መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ከመከላከል ጎን ለጎን ዜጎች ሰብዓዊ ክብራቸው በተጠበቀበት አግባብ በህጋዊ መንገድ ሰርተው የሚጠቀሙበት አሰራር በመዘርጋት በስራ ላይ እንዲውል አድርጓል።
ከስደት ተመላሽ ዜጎችን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማድረግ የሚያስችሉ በርካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።
በዚህም እስካሁን 432 ሺህ 691 ዜጎችን በጊዜያዊ መጠለያና በማቆያ ማዕከላት በመቀበል የስነልቦና፣ የማህበራዊ፣ የኢኮኖሚ አገልግሎት በመስጠት ወደ ማህበረሰቡ የማቀላቀል ስራ በትኩረት ተሰርቷል።
በሌላ በኩል መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ከሀገር ሊወጡ ሲሞክሩ በድንበር አካባቢ በተለይም በሞያሌ፣ ጋላፊ፣ መተማና ቶጎጫሌ ኬላዎች የተያዙትን ጨምሮ መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደ ተለያዩ ሀገራት ሄደው በዋናነት ከሳዑዲ ዓረቢያ፣ ከየመን፣ ከኦማን፣ ከኳታር፣ ከቤሩት እንዲሁም ከማይናማር የተመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎች አስፈላጊውን የሥነ-ልቦናና የማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲያገኙ በማስቻል ከቤተሰቦቻቸውና ከማህበረሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደርጓል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ከተመላሽ ዜጎች መካከል 308 ሺህ 155 ወንድ እና 101 ሺህ 636 ሴቶች እንዲሁም 22 ሺህ 900 እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዲጊ ህጻናት ይገኙበታል።
መንግስት መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ከመከላከል ጎን ለጎን ዜጎች ሰብዓዊ ክብራቸው በተጠበቀበት አግባብ በህጋዊ መንገድ ሰርተው የሚጠቀሙበት አሰራር በመዘርጋት በስራ ላይ እንዲውል አድርጓል።
ከስደት ተመላሽ ዜጎችን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማድረግ የሚያስችሉ በርካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።
በዚህም እስካሁን 432 ሺህ 691 ዜጎችን በጊዜያዊ መጠለያና በማቆያ ማዕከላት በመቀበል የስነልቦና፣ የማህበራዊ፣ የኢኮኖሚ አገልግሎት በመስጠት ወደ ማህበረሰቡ የማቀላቀል ስራ በትኩረት ተሰርቷል።
በሌላ በኩል መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ከሀገር ሊወጡ ሲሞክሩ በድንበር አካባቢ በተለይም በሞያሌ፣ ጋላፊ፣ መተማና ቶጎጫሌ ኬላዎች የተያዙትን ጨምሮ መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደ ተለያዩ ሀገራት ሄደው በዋናነት ከሳዑዲ ዓረቢያ፣ ከየመን፣ ከኦማን፣ ከኳታር፣ ከቤሩት እንዲሁም ከማይናማር የተመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎች አስፈላጊውን የሥነ-ልቦናና የማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲያገኙ በማስቻል ከቤተሰቦቻቸውና ከማህበረሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደርጓል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
19 days ago
አዲስ አበባ : ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ተመረቀ
ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism
ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism
Sponsored by
Surafel
19 days ago
የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው አለ፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በዩጋንዳ በቡንዲቡግዮ ቫይረስ ዝርያ የሚመጣ የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ተከስቷል።
በዚህም እስከ ትናንት ድረስ በሀገራቱ በአጠቃላይ ከ101 በላይ የሚሆኑ በላቦራቶሪ የተረጋገጡ ታማሚዎች እና ከ900 በላይ ንክኪ ያላቸው ተጠርጣሪዎች የህክምና ክትትል ላይ ይገኛሉ።
የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ከፍተኛ የስርጭት እና የሞት ምጣኔ ያለው በሽታ መሆኑን የጠቀሰው ጤና ሚኒስቴር፤ እስከዛሬ ድረስ በሀገራችን በኢቦላ ቫይረስ በሽታ የተጠረጠረ ወይም የታመመ ሰው አልተገኘም ብሏል።
ኢትዮጵያ በሽታው ከተገኘባቸው ሀገራት ጋር ቀጥተኛ የድንበር ግንኙነት ባይኖራትም የበሽታውን አደገኛነት በመገንዘብ የወረርሽኙ መከሰት ይፋ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የቅድመ መከላከል ስራዎች እየሰራ እንደሆነ አመልክቷል።
በዚህም በሁሉም ዓለም አቀፍ የየብስ መግቢያ እና መውጫ ኬላዎች የልየታ እና የቅኝት ስራዎችን በማጠናከር፣ በዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያዎች የተጠናከረ ክትትል በማድረግ እና የጤና ተቋማትን ዝግጁ በማድረግ እንዲሁም የላቦራቶሪ አቅምን በማሳደግ ላይ በስፋት እየተሰራ ነው ብሏል።
እንዲሁም አስፈላጊው የህክምና ግብአት አቅርቦት ላይ የተጠናከረ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ይፋ አድርጓል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው አለ፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በዩጋንዳ በቡንዲቡግዮ ቫይረስ ዝርያ የሚመጣ የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ተከስቷል።
በዚህም እስከ ትናንት ድረስ በሀገራቱ በአጠቃላይ ከ101 በላይ የሚሆኑ በላቦራቶሪ የተረጋገጡ ታማሚዎች እና ከ900 በላይ ንክኪ ያላቸው ተጠርጣሪዎች የህክምና ክትትል ላይ ይገኛሉ።
የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ከፍተኛ የስርጭት እና የሞት ምጣኔ ያለው በሽታ መሆኑን የጠቀሰው ጤና ሚኒስቴር፤ እስከዛሬ ድረስ በሀገራችን በኢቦላ ቫይረስ በሽታ የተጠረጠረ ወይም የታመመ ሰው አልተገኘም ብሏል።
ኢትዮጵያ በሽታው ከተገኘባቸው ሀገራት ጋር ቀጥተኛ የድንበር ግንኙነት ባይኖራትም የበሽታውን አደገኛነት በመገንዘብ የወረርሽኙ መከሰት ይፋ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የቅድመ መከላከል ስራዎች እየሰራ እንደሆነ አመልክቷል።
በዚህም በሁሉም ዓለም አቀፍ የየብስ መግቢያ እና መውጫ ኬላዎች የልየታ እና የቅኝት ስራዎችን በማጠናከር፣ በዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያዎች የተጠናከረ ክትትል በማድረግ እና የጤና ተቋማትን ዝግጁ በማድረግ እንዲሁም የላቦራቶሪ አቅምን በማሳደግ ላይ በስፋት እየተሰራ ነው ብሏል።
እንዲሁም አስፈላጊው የህክምና ግብአት አቅርቦት ላይ የተጠናከረ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ይፋ አድርጓል።
20 days ago
ከአንድ መኖሪያ ቤት በአጥር ዘሎ በመግባት ብስክሌት የሰረቀው ተከሳሽ በፅኑ እስራት ተቀጣ።
ፈረጃ ዳኛቸው የተባለው ተከሳሽ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 አካባቢ ከሚገኝ አንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ ነው።
ግለሰቡ ከለሊቱ በግምት 8፡00 ሰዓት ገደማ ከግል ተበዳይ መኖሪያ ቤት ግቢ በአጥር ላይ ዘሎ በመግባት ተቀምጠው ከነበሩ ብስክሌቶች ውስጥ 45 ሺህ ብር የሚያወጣን አንድ ብስክሌት ሰርቆ ለመውጣት ሲሞክር በግቢው አጥር ላይ ተገጥሞ የነበረ አላርም ድምፅ ማሰማቱን ተከትሎ የግል ተበዳይም የይድረሱልኝ ጥሪ በማሰማታቸው አካባቢው ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላትና የቅጥር ጥበቃዎች ትብብር እጅ ከፈንጅ ተይዞ ንብረታቸው መመለሱን በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአውጉስታ ፖሊስ ጣቢያ አስታውቋል፡፡
በተከሳሽ ፈረጃ ዳኛቸው ላይ አስፈላጊውን ምርመራ በማጣራት መዝገቡን ለአቃቤ ህግ በመላክ ክስ እንደተመሰረተበት ያስታወቀው ፖሊስ ጣቢያው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ 3ኛ ወንጀል ችሎትም ፈረጃ ዳኛቸውን ጥፋተኝነቱን በሰው ማስረጃ በማረጋገጥ ተከሳሽን ያስተምራል ሌሎችን ያስጠነቅቃል ሲል ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው ፈጣን ችሎት በ5 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ እንዳስተላለፈበት ፖሊስ አስታውቋል፡፡
ጨለማን ተገን አድርገው ወንጀል የሚፈፅሙ ግለሰቦች ቀን ቀን ጥናት አድርገው በመሆኑ ህብረተሰቡ በየአካባቢው ላይ የማያውቁት ፀጉር ልውጥ ሰው አጠራጣሪ እንቅስቃሴ ሲያሳይ ለፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባ ያሳሰበው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሰል ወንጀልን ለመከላከል የአካባቢ ቅጥር ጥበቃ ከመቅጠር ጀምሮ ህብረተሰቡ ለንብረቱ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበትም መልዕክት ተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
ፈረጃ ዳኛቸው የተባለው ተከሳሽ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 አካባቢ ከሚገኝ አንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ ነው።
ግለሰቡ ከለሊቱ በግምት 8፡00 ሰዓት ገደማ ከግል ተበዳይ መኖሪያ ቤት ግቢ በአጥር ላይ ዘሎ በመግባት ተቀምጠው ከነበሩ ብስክሌቶች ውስጥ 45 ሺህ ብር የሚያወጣን አንድ ብስክሌት ሰርቆ ለመውጣት ሲሞክር በግቢው አጥር ላይ ተገጥሞ የነበረ አላርም ድምፅ ማሰማቱን ተከትሎ የግል ተበዳይም የይድረሱልኝ ጥሪ በማሰማታቸው አካባቢው ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላትና የቅጥር ጥበቃዎች ትብብር እጅ ከፈንጅ ተይዞ ንብረታቸው መመለሱን በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአውጉስታ ፖሊስ ጣቢያ አስታውቋል፡፡
በተከሳሽ ፈረጃ ዳኛቸው ላይ አስፈላጊውን ምርመራ በማጣራት መዝገቡን ለአቃቤ ህግ በመላክ ክስ እንደተመሰረተበት ያስታወቀው ፖሊስ ጣቢያው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ 3ኛ ወንጀል ችሎትም ፈረጃ ዳኛቸውን ጥፋተኝነቱን በሰው ማስረጃ በማረጋገጥ ተከሳሽን ያስተምራል ሌሎችን ያስጠነቅቃል ሲል ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው ፈጣን ችሎት በ5 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ እንዳስተላለፈበት ፖሊስ አስታውቋል፡፡
ጨለማን ተገን አድርገው ወንጀል የሚፈፅሙ ግለሰቦች ቀን ቀን ጥናት አድርገው በመሆኑ ህብረተሰቡ በየአካባቢው ላይ የማያውቁት ፀጉር ልውጥ ሰው አጠራጣሪ እንቅስቃሴ ሲያሳይ ለፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባ ያሳሰበው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሰል ወንጀልን ለመከላከል የአካባቢ ቅጥር ጥበቃ ከመቅጠር ጀምሮ ህብረተሰቡ ለንብረቱ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበትም መልዕክት ተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
20 days ago
ዩጋንዳ ሁለት አዲስ የኢቦላ ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን አረጋገጠች
የዩጋንዳ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በአገሪቱ ውስጥ ሁለት አዳዲስ የኢቦላ (Ebola) ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን ይፋ ማድረጉን የፈረንሳይ የዜና ወኪል (AFP) ሰኞ ዕለት ዘግቧል።
ሚኒስቴሩ የበሽታውን ስርጭት ለመግታትና ከተጠቂዎቹ ጋር ንክኪ ያላቸውን ወገኖች በአስቸኳይ ለይቶ ለመከታተል የሕክምና ቡድኖችን ማሰማራቱን የገለጸ ሲሆን፣ ሕዝቡም አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል።
ምስራቅ አፍሪካዊቷ አገር ዩጋንዳ ከዚህ ቀደም የኢቦላ ወረርሽኝን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ ያካበተችውን ልምድ በመጠቀም አዲሱን ስጋት በቁጥጥር ስር ለማዋል እየሠራች እንደምትገኝ የተገለጸ ሲሆን፣ የአሁኑ ሪፖርትም ወረርሽኙ ዳግም እንዳያገረሽ በድንበር አካባቢዎችና በጤና ተቋማት ላይ ጥብቅ ክትትል ማድረግ በሚያስፈልግበት ወቅት ላይ የተሰማ መሆኑ ተመልክቷል።
Seledadotio
Seledadotio
የዩጋንዳ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በአገሪቱ ውስጥ ሁለት አዳዲስ የኢቦላ (Ebola) ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን ይፋ ማድረጉን የፈረንሳይ የዜና ወኪል (AFP) ሰኞ ዕለት ዘግቧል።
ሚኒስቴሩ የበሽታውን ስርጭት ለመግታትና ከተጠቂዎቹ ጋር ንክኪ ያላቸውን ወገኖች በአስቸኳይ ለይቶ ለመከታተል የሕክምና ቡድኖችን ማሰማራቱን የገለጸ ሲሆን፣ ሕዝቡም አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል።
ምስራቅ አፍሪካዊቷ አገር ዩጋንዳ ከዚህ ቀደም የኢቦላ ወረርሽኝን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ ያካበተችውን ልምድ በመጠቀም አዲሱን ስጋት በቁጥጥር ስር ለማዋል እየሠራች እንደምትገኝ የተገለጸ ሲሆን፣ የአሁኑ ሪፖርትም ወረርሽኙ ዳግም እንዳያገረሽ በድንበር አካባቢዎችና በጤና ተቋማት ላይ ጥብቅ ክትትል ማድረግ በሚያስፈልግበት ወቅት ላይ የተሰማ መሆኑ ተመልክቷል።
Seledadotio
Seledadotio
20 days ago
አዲስ አበባ : ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ተመረቀ
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
20 days ago
የታክስ ተመላሽ ክፍያ በጊዜ ገደቡ ካልተፈጸመ ባለሥልጣኑ ለከፋዩ ወለዱን ጨምሮ እንዲከፍል የሚያስገድድ መመሪያ ወጥቷል።
የገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ተመላሽ አሰጣጥ ሥርዓትን ግልጽነትና ተጠያቂነት ባለው መልኩ ለመምራት ያስችላል ያለውን "የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመላሽ የሚደረግበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 1132/2018" አውጥቷል።
ይህ አዲስ መመሪያ የወጣው ቀደም ሲል የነበረው የታክስ አዋጅ ተሽሮ በአዲሱ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1341/2016 መተካቱን ተከትሎ ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም የታክስ ተመላሽ አገልግሎትን የታክስ ከፋዮችን የስጋት ደረጃ መሠረት ባደረገ መልኩ ዘመናዊ ለማድረግ ነው።
መመሪያው የታክስ ተመላሽ ጥያቄ የሚያቀርቡ ከፋዮችን በሦስት ዋና ዋና የስጋት ደረጃዎች የሚከፍል ሲሆን፣ ይህም የኦዲትና የማጣራት ሥራው በታማኝ ከፋዮች ላይ የሚፈጥረውን እንግልት ለመቀነስ ያለመ ነው ይላል።
በዚህም መሠረት ዝቅተኛ የስጋት ደረጃ ያላቸው ከፋዮች ሰፊ ኦዲት ሳይደረግባቸው በተፋጠነ ሁኔታ ተመላሽ የሚያገኙበት ሥርዓት ሲዘረጋ፣ መካከለኛና ከፍተኛ የስጋት ደረጃ ላይ የሚገኙ ከፋዮች ደግሞ እንደሁኔታው ዝርዝርና ጥብቅ የሰነድ ማጣራት እንዲሁም የኦዲት ምርመራ ይደረግባቸዋል።
ይህም በመንግሥት ገቢ ላይ ሊፈጠር የሚችለውን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመከላከልና ተገቢው የታክስ ተመላሽ ለትክክለኛው ከፋይ መድረሱን ለማረጋገጥ ይረዳል ይላል።
በመመሪያው ዝርዝር አፈጻጸም መሠረት፣ በዜሮ የማስከፈያ ልክ ምርቶቻቸውን ወደ ውጭ ለሚልኩ አምራቾች፣ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወርቅ ለሚያቀርቡና ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ የካፒታል ዕቃ ግዥ ለፈጸሙ ከፋዮች ልዩ ትኩረት ሰጥቷል።
በተለይም በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ተመርጠው ወደ ውጭ ላኪነት የተሰማሩ አምራቾች ምርታቸውን ወደ ውጭ ከመላካቸው በፊት በሀገር ውስጥ ለገዟቸው ግብዓቶች የከፈሉት ታክስ በሰባት ቀናት ውስጥ የሚመለስበት "የተፋጠነ የተመላሽ ሥርዓት" ተዘርግቷል።
ሌሎች መደበኛ የተመላሽ ጥያቄዎች ደግሞ አስፈላጊው ማጣራት ተደርጎባቸው በአርባ አምስት ቀናት ውስጥ ውሳኔ እንዲያገኙ በመመሪያው ተደንግጓል።
የታክስ ተመላሽ ጥያቄ የሚያቀርቡ አካላት ሊያሟሏቸው የሚገቡ ጥብቅ ቅድመ ሁኔታዎችም በመመሪያው የተካተቱ ሲሆን ከእነዚህም መካከል ግብይቱ የተፈጸመባቸው ሕጋዊ ኦርጅናል ደረሰኞች፣ የባንክ ክፍያ ማረጋገጫዎችና ሌሎች ተያያዥ ሰነዶች ይገኙበታል።
መመሪያው በተለየ ሁኔታ ካስቀመጣቸው ነጥቦች መካከል፣ ከሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ከ50,000 (ሃምሳ ሺህ) ብር በላይ የሆኑ ማናቸውም ግብይቶች በባንክ በኩል ካልተፈጸሙና የጥሬ ገንዘብ ግብይት ገደብን ካላለፉ ለታክስ ተመላሽ ጥያቄ ተቀባይነት እንደማይኖራቸው በግልጽ አስፍሯል።
የታክስ ባለሥልጣኑ (ገቢዎች ሚኒስቴር) ተመላሽ ሊደረግ የሚገባውን ገንዘብ በሕጉ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሳይከፍል ከዘገየ፣ ለከፋዩ የወለድ ክፍያ የመክፈል ግዴታ የሚኖርበት መሆኑን መመሪያው ያዛል።
ወለዱ የተመላሸ ሒሣብ መከፈል ከነበረበት አግባብነት ካለው ጊዜ መጨረሻ ጀምሮ ተመላሹ ሒሣብ እስከተከፈለ ድረስ ላለው ጊዜ የሚሰላ ሲሆን የወለድ ምጣኔውም በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ባንኮች የንግድ ብድር የሚሰጡበት ከፍተኛው የወለድ ምጣኔ መሰረት ይሆናል፡፡
ወለዱን ለመክፈል አግባብ ላለው ፍ/ቤት ቀርቦ የተሰጠ ውሳኔ ማስረጃ በማያያዝ ውሳኔው በተሰጠበት በ6 ወራት ጊዜ ውስጥ መቅረብ አለበት፤በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ያልቀረበ ጥያቄ መብቱ እንደተወ እንደሚቆጠር መመሪያው ደንግጓል፡፡
ይህ መመሪያ በፍትህ ሚኒስቴር ተመዝግቦ የጸደቀ መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከገቢዎች ሚኒስቴር አረጋግጧል።Via : tikvah
Seledadotio
Seledadotio
የገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ተመላሽ አሰጣጥ ሥርዓትን ግልጽነትና ተጠያቂነት ባለው መልኩ ለመምራት ያስችላል ያለውን "የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመላሽ የሚደረግበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 1132/2018" አውጥቷል።
ይህ አዲስ መመሪያ የወጣው ቀደም ሲል የነበረው የታክስ አዋጅ ተሽሮ በአዲሱ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1341/2016 መተካቱን ተከትሎ ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም የታክስ ተመላሽ አገልግሎትን የታክስ ከፋዮችን የስጋት ደረጃ መሠረት ባደረገ መልኩ ዘመናዊ ለማድረግ ነው።
መመሪያው የታክስ ተመላሽ ጥያቄ የሚያቀርቡ ከፋዮችን በሦስት ዋና ዋና የስጋት ደረጃዎች የሚከፍል ሲሆን፣ ይህም የኦዲትና የማጣራት ሥራው በታማኝ ከፋዮች ላይ የሚፈጥረውን እንግልት ለመቀነስ ያለመ ነው ይላል።
በዚህም መሠረት ዝቅተኛ የስጋት ደረጃ ያላቸው ከፋዮች ሰፊ ኦዲት ሳይደረግባቸው በተፋጠነ ሁኔታ ተመላሽ የሚያገኙበት ሥርዓት ሲዘረጋ፣ መካከለኛና ከፍተኛ የስጋት ደረጃ ላይ የሚገኙ ከፋዮች ደግሞ እንደሁኔታው ዝርዝርና ጥብቅ የሰነድ ማጣራት እንዲሁም የኦዲት ምርመራ ይደረግባቸዋል።
ይህም በመንግሥት ገቢ ላይ ሊፈጠር የሚችለውን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመከላከልና ተገቢው የታክስ ተመላሽ ለትክክለኛው ከፋይ መድረሱን ለማረጋገጥ ይረዳል ይላል።
በመመሪያው ዝርዝር አፈጻጸም መሠረት፣ በዜሮ የማስከፈያ ልክ ምርቶቻቸውን ወደ ውጭ ለሚልኩ አምራቾች፣ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወርቅ ለሚያቀርቡና ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ የካፒታል ዕቃ ግዥ ለፈጸሙ ከፋዮች ልዩ ትኩረት ሰጥቷል።
በተለይም በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ተመርጠው ወደ ውጭ ላኪነት የተሰማሩ አምራቾች ምርታቸውን ወደ ውጭ ከመላካቸው በፊት በሀገር ውስጥ ለገዟቸው ግብዓቶች የከፈሉት ታክስ በሰባት ቀናት ውስጥ የሚመለስበት "የተፋጠነ የተመላሽ ሥርዓት" ተዘርግቷል።
ሌሎች መደበኛ የተመላሽ ጥያቄዎች ደግሞ አስፈላጊው ማጣራት ተደርጎባቸው በአርባ አምስት ቀናት ውስጥ ውሳኔ እንዲያገኙ በመመሪያው ተደንግጓል።
የታክስ ተመላሽ ጥያቄ የሚያቀርቡ አካላት ሊያሟሏቸው የሚገቡ ጥብቅ ቅድመ ሁኔታዎችም በመመሪያው የተካተቱ ሲሆን ከእነዚህም መካከል ግብይቱ የተፈጸመባቸው ሕጋዊ ኦርጅናል ደረሰኞች፣ የባንክ ክፍያ ማረጋገጫዎችና ሌሎች ተያያዥ ሰነዶች ይገኙበታል።
መመሪያው በተለየ ሁኔታ ካስቀመጣቸው ነጥቦች መካከል፣ ከሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ከ50,000 (ሃምሳ ሺህ) ብር በላይ የሆኑ ማናቸውም ግብይቶች በባንክ በኩል ካልተፈጸሙና የጥሬ ገንዘብ ግብይት ገደብን ካላለፉ ለታክስ ተመላሽ ጥያቄ ተቀባይነት እንደማይኖራቸው በግልጽ አስፍሯል።
የታክስ ባለሥልጣኑ (ገቢዎች ሚኒስቴር) ተመላሽ ሊደረግ የሚገባውን ገንዘብ በሕጉ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሳይከፍል ከዘገየ፣ ለከፋዩ የወለድ ክፍያ የመክፈል ግዴታ የሚኖርበት መሆኑን መመሪያው ያዛል።
ወለዱ የተመላሸ ሒሣብ መከፈል ከነበረበት አግባብነት ካለው ጊዜ መጨረሻ ጀምሮ ተመላሹ ሒሣብ እስከተከፈለ ድረስ ላለው ጊዜ የሚሰላ ሲሆን የወለድ ምጣኔውም በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ባንኮች የንግድ ብድር የሚሰጡበት ከፍተኛው የወለድ ምጣኔ መሰረት ይሆናል፡፡
ወለዱን ለመክፈል አግባብ ላለው ፍ/ቤት ቀርቦ የተሰጠ ውሳኔ ማስረጃ በማያያዝ ውሳኔው በተሰጠበት በ6 ወራት ጊዜ ውስጥ መቅረብ አለበት፤በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ያልቀረበ ጥያቄ መብቱ እንደተወ እንደሚቆጠር መመሪያው ደንግጓል፡፡
ይህ መመሪያ በፍትህ ሚኒስቴር ተመዝግቦ የጸደቀ መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከገቢዎች ሚኒስቴር አረጋግጧል።Via : tikvah
Seledadotio
Seledadotio
21 days ago
አዲስ አበባ : ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ተመረቀ
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism #ethiopiahealthcare #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism #ethiopiahealthcare #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
22 days ago
በስህተት የገባለትን 200 ሺህ ብር የመለሰው ዘመኑ አታላይ
#fastmereja I በ“ዜና 24” ዲጂታል ሚዲያ የካሜራ ባለሙያ የሆነው ወጣት ዘመኑ አታላይ፣ በስህተት ወደ ባንክ አካውንቱ የገባለትን 200 ሺህ የኢትዮጵያ ብር ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ለባለቤቱ በታማኝነት መለሰ። ወጣቱ ብሩን ለመመለስ በቅድሚያ ብሄራዊ የዲጂታል (ፋይዳ) መታወቂያ ማውጣት ነበረበት።
የካሜራ ባለሙያው ዘመኑ አታላይ በስህተት ወደ ሂሳብ ቁጥሩ የገባውን ይህንን ከፍተኛ ገንዘብ ለባለቤቱ ለማስረከብ በፈለገበት ወቅት፣ የወቅቱን የባንክ አሰራርና መመሪያ ተከትሎ ለመንቀሳቀስ የብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ማቅረብ ግድ ሆኖበታል። ወጣቱ መታወቂያው ያልነበረው ቢሆንም፣ የሌላውን ሰው ገንዘብ በአስቸኳይ ለመመለስ ሲል የፋይዳ መታወቂያ የመውሰድ ሂደቱን በፈጣን ሁኔታ አጠናቋል።
አስፈላጊውን ህጋዊና የባንክ ፕሮሰስ በሙሉ ካጠናቀቀ በኋላ፣ በአካውንቱ ላይ ተቀምጦ የነበረውን ሙሉ 215 ሺህ ብር ለትክክለኛው የገንዘቡ ባለቤት በዛሬው ዕለት በሰላም አስረክቧል። ድርጊቱ በዲጂታል ሚዲያ ባለሙያዎችና በታዘቡት የባንክ ደንበኞች ዘንድ ከፍተኛ አድናቆትን አትርፏል።
#fastmereja I በ“ዜና 24” ዲጂታል ሚዲያ የካሜራ ባለሙያ የሆነው ወጣት ዘመኑ አታላይ፣ በስህተት ወደ ባንክ አካውንቱ የገባለትን 200 ሺህ የኢትዮጵያ ብር ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ለባለቤቱ በታማኝነት መለሰ። ወጣቱ ብሩን ለመመለስ በቅድሚያ ብሄራዊ የዲጂታል (ፋይዳ) መታወቂያ ማውጣት ነበረበት።
የካሜራ ባለሙያው ዘመኑ አታላይ በስህተት ወደ ሂሳብ ቁጥሩ የገባውን ይህንን ከፍተኛ ገንዘብ ለባለቤቱ ለማስረከብ በፈለገበት ወቅት፣ የወቅቱን የባንክ አሰራርና መመሪያ ተከትሎ ለመንቀሳቀስ የብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ማቅረብ ግድ ሆኖበታል። ወጣቱ መታወቂያው ያልነበረው ቢሆንም፣ የሌላውን ሰው ገንዘብ በአስቸኳይ ለመመለስ ሲል የፋይዳ መታወቂያ የመውሰድ ሂደቱን በፈጣን ሁኔታ አጠናቋል።
አስፈላጊውን ህጋዊና የባንክ ፕሮሰስ በሙሉ ካጠናቀቀ በኋላ፣ በአካውንቱ ላይ ተቀምጦ የነበረውን ሙሉ 215 ሺህ ብር ለትክክለኛው የገንዘቡ ባለቤት በዛሬው ዕለት በሰላም አስረክቧል። ድርጊቱ በዲጂታል ሚዲያ ባለሙያዎችና በታዘቡት የባንክ ደንበኞች ዘንድ ከፍተኛ አድናቆትን አትርፏል።
24 days ago
የ12ኛ ክፍል ፈተና በሙሉ በበይነ መረብ ይሰጣል ቢባልም ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ ተማሪዎች በወረቀት ይፈተናሉ።
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 564 ሺህ 219 ተማሪዎች ተመዝግበዋል፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ እንደገለጹት፥ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
በየክልሎች እና የፈተና ማዕከላት ያለው አቅም የተለያየ ቢሆንም በርካታ ኮምፒዩተሮች ለፈተና ዝግጁ እየተደረጉ ይገኛል፡፡
ተማሪዎች የፈተና ስርዓቱን እንዲለማመዱና ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉም ጥሪ ቀርቧል።
seledadotio
seledadotio
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 564 ሺህ 219 ተማሪዎች ተመዝግበዋል፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ እንደገለጹት፥ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
በየክልሎች እና የፈተና ማዕከላት ያለው አቅም የተለያየ ቢሆንም በርካታ ኮምፒዩተሮች ለፈተና ዝግጁ እየተደረጉ ይገኛል፡፡
ተማሪዎች የፈተና ስርዓቱን እንዲለማመዱና ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉም ጥሪ ቀርቧል።
seledadotio
seledadotio
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘበኛ ጦር (IRGC) እንዳስታወቀው፣ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ቢያንስ 26 መርከቦች አስፈላጊውን ቅንጅትና ፍቃድ በማድረግ በሆርሙዝ የባህር በር በኩል ማለፍ ችለዋል።
በዚህ ስምምነት መሰረት ካለፉት መርከቦች መካከል የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ፣ የዕቃ መጫኛ ኮንቴይነሮች እና ሌሎች የተለያዩ የንግድ መርከቦች እንደሚገኙበት የጦር ክፍሉ ጨምሮ ገልጿል። ይህ እርምጃ በጦርነቱ ምክንያት ተዘግቶ በነበረው የባህር መስመር ላይ መጠነኛ የአቅርቦት መነቃቃት ሊፈጥር እንደሚችል ተገምቷል።
በዚህ ስምምነት መሰረት ካለፉት መርከቦች መካከል የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ፣ የዕቃ መጫኛ ኮንቴይነሮች እና ሌሎች የተለያዩ የንግድ መርከቦች እንደሚገኙበት የጦር ክፍሉ ጨምሮ ገልጿል። ይህ እርምጃ በጦርነቱ ምክንያት ተዘግቶ በነበረው የባህር መስመር ላይ መጠነኛ የአቅርቦት መነቃቃት ሊፈጥር እንደሚችል ተገምቷል።
Sponsored by
Surafel
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የተቀሰቀሰውን ጦርነት ተከትሎ፣ ሞስኮ በሁለቱ ሀገራት መካከል ለሚደረጉ ማናቸውም የሰላም ድርድሮች አስፈላጊውን እገዛ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ሰርጌይ ራያብኮቭ አስታወቁ።
ምክትል ሚኒስትሩ አክለውም ሩሲያ ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎት ቢኖራትም፣ ፍላጎቷን ግን በሁለቱ ወገኖች ላይ በግድ የመጫን እቅድ እንደሌላት በግልጽ ተናግረዋል።
ሰርጌይ ራያብኮቭ ከሀገሪቱ የመንግስት የዜና ወኪል ታስ (TASS) ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ፣ "ይህንን ግጭት ለመፍታት ሩሲያ ሊደረግ የሚችለውን ሁሉንም ዓይነት ድጋፍ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን ተፋላሚዎቹ ወገኖች በሚገባ ያውቃሉ። በተመሳሳይ ጊዜ እኛ አገልግሎታችንን በነሱ ላይ በፍጹም ጭነን አናውቅም፤ የመጫንም ፍላጎት የለንም። ነገር ግን ተገቢው ጥያቄ ከቀረበልን የመርጃ እጃችንን እንዘረጋለን" ብለዋል።
ምክትል ሚኒስትሩ ሞስኮ ሁልጊዜም ቢሆን ለችግሮች መፍትሄ የሚገኘው በፖለቲካዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገዶች ብቻ ነው የሚል ፅኑ እምነት እንዳላት እና አሁንም ለዚህ ቁርጠኛ መሆኗን አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ዋሽንግተን እና ቴህራን የድርድር ሂደቱን ለመቀጠል እያደረጉ ያሉትን ሙከራዎች ሩሲያ እንደምትደግፍ የገለጹት ራያብኮቭ፣ በተለይም በአካባቢው መረጋጋት እንዲሰፍን እና ለዘላቂ ሰላም ምቹ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ለማድረግ የፓኪስታን ወገን እያጫወተ ያለውን ንቁ እና አዎንታዊ ሚና አድንቀዋል።
ምክትል ሚኒስትሩ አክለውም ሩሲያ ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎት ቢኖራትም፣ ፍላጎቷን ግን በሁለቱ ወገኖች ላይ በግድ የመጫን እቅድ እንደሌላት በግልጽ ተናግረዋል።
ሰርጌይ ራያብኮቭ ከሀገሪቱ የመንግስት የዜና ወኪል ታስ (TASS) ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ፣ "ይህንን ግጭት ለመፍታት ሩሲያ ሊደረግ የሚችለውን ሁሉንም ዓይነት ድጋፍ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን ተፋላሚዎቹ ወገኖች በሚገባ ያውቃሉ። በተመሳሳይ ጊዜ እኛ አገልግሎታችንን በነሱ ላይ በፍጹም ጭነን አናውቅም፤ የመጫንም ፍላጎት የለንም። ነገር ግን ተገቢው ጥያቄ ከቀረበልን የመርጃ እጃችንን እንዘረጋለን" ብለዋል።
ምክትል ሚኒስትሩ ሞስኮ ሁልጊዜም ቢሆን ለችግሮች መፍትሄ የሚገኘው በፖለቲካዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገዶች ብቻ ነው የሚል ፅኑ እምነት እንዳላት እና አሁንም ለዚህ ቁርጠኛ መሆኗን አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ዋሽንግተን እና ቴህራን የድርድር ሂደቱን ለመቀጠል እያደረጉ ያሉትን ሙከራዎች ሩሲያ እንደምትደግፍ የገለጹት ራያብኮቭ፣ በተለይም በአካባቢው መረጋጋት እንዲሰፍን እና ለዘላቂ ሰላም ምቹ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ለማድረግ የፓኪስታን ወገን እያጫወተ ያለውን ንቁ እና አዎንታዊ ሚና አድንቀዋል።
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት እ.ኤ.አ. በ2026 በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅና ገዳቢ የቪዛ መመሪያ ሙሉ በሙሉ ለማንሳት መወሰኑን በይፋ አስታውቋል ። ይህ ውሳኔ የተላለፈው ማዕቀቡ የተጣለበትን ዓላማና መሬት ላይ ያለውን ተጨባጭ ለውጥ በጥልቀት ከመረመረ በኋላ ነው ።
የአውሮፓ ሕብረት እ.ኤ.አ. በ2022 ባደረገው ግምገማ፣ በሕገ-ወጥ መንገድ አውሮፓ ውስጥ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዜጎችን መልሶ ከመቀበል እና የጉዞ ሰነድ ከማዘጋጀት ጋር ተያይዞ ከኢትዮጵያ መንግስት በኩል የነበረው ትብብር በቂ አይደለም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሶ ነበር ። ይህንን ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ መንግስት በትብብር ዙሪያ አስፈላጊውን ማሻሻያ እንዲያደርግ ለማበረታታት ታስቦ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት እ.ኤ.አ. ሚያዝያ 29 ቀን 2024 ባሳለፈው "Implementing Decision (EU) 2024/1341" በተሰኘው መመሪያ መሰረት በቪዛ ሕጉ ላይ የተወሰኑ መብቶችን በጊዜያዊነት አግዶ ቆይቷል ።
በዚህ ማዕቀብ ምክንያት ላለፉት ሁለት ዓመታት በኢትዮጵያውያን ላይ ተፈጻሚ ሆነው የቆዩት ጥብቅ ገደቦች በርካታ ነበሩ። ከእነዚህም መካከል ለቪዛ አመልካቾች የሚቀርቡ የሰነድ ማስረጃዎችን መስፈርት የማላላት መብት መታገዱ፣ ለዲፕሎማቲክ እና ለአገልግሎት ፓስፖርት ባለቤቶች የሚደረገውን የቪዛ ክፍያ ነፃ የማድረግ አሰራር መቋረጡ፣ መደበኛው የቪዛ ማመልከቻ ማቀነባበሪያ ጊዜ ከ15 ቀናት ወደ 45 ቀናት ከፍ እንዲል መደረጉ፣ እንዲሁም ከአንድ በላይ መግቢያ የቪዛ ፈቃዶችን የመስጠት አሰራር መታገዱ በዋነኝነት የሚጠቀሱ ነበሩ ።
የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ማዕቀቡ ከተጣለ በኋላ የኢትዮጵያን አፈጻጸም ተከታታይ ግምገማ ሲያደርግ የቆየ ሲሆን፣ ኮሚሽኑ ባቀረበው የቅርብ ጊዜ የምዘና ውጤት መሰረት ኢትዮጵያ በአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት ግዛት ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ የሚገኙ ዜጎቿን ማንነት በመለየት፣ የአደጋ ጊዜ የጉዞ ሰነዶችን በማውጣት እና የመመለስ ሂደቶችን በዘላቂነት በማደራጀት ረገድ ከፍተኛ እና ቀጣይነት ያለው መሻሻል ማሳየቷ ተረጋግጧል ። በዚህም ምክንያት፣ በኢትዮጵያ ላይ የተጣለው የቪዛ ማዕቀብ ከእንግዲህ አስፈላጊ ሆኖ ባለመገኘቱ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት ጥብቅ ገደቦችን ጥሎ የነበረውን የቀደመውን መመሪያ ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ አዲስ ሕግ አውጥቷል ።
ይህ አዲሱ የቪዛ ማዕቀብ ማንሻ ውሳኔ ለአባል ሀገራቱ በግል ከተረጋገጠበት እና ማሳወቂያ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ወዲያውኑ በተግባር ላይ የሚውል ይሆናል ። ይህም በኢትዮጵያውያን ላይ ተጭኖ የነበረውን የቪዛ መጓተት እና ጥብቅ መስፈርቶችን በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጥ ሂደቱ ወደ ቀደመው መደበኛ እና የተቀላጠፈ አሰራር እንዲመለስ ያደርገዋል።
የአውሮፓ ሕብረት እ.ኤ.አ. በ2022 ባደረገው ግምገማ፣ በሕገ-ወጥ መንገድ አውሮፓ ውስጥ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዜጎችን መልሶ ከመቀበል እና የጉዞ ሰነድ ከማዘጋጀት ጋር ተያይዞ ከኢትዮጵያ መንግስት በኩል የነበረው ትብብር በቂ አይደለም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሶ ነበር ። ይህንን ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ መንግስት በትብብር ዙሪያ አስፈላጊውን ማሻሻያ እንዲያደርግ ለማበረታታት ታስቦ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት እ.ኤ.አ. ሚያዝያ 29 ቀን 2024 ባሳለፈው "Implementing Decision (EU) 2024/1341" በተሰኘው መመሪያ መሰረት በቪዛ ሕጉ ላይ የተወሰኑ መብቶችን በጊዜያዊነት አግዶ ቆይቷል ።
በዚህ ማዕቀብ ምክንያት ላለፉት ሁለት ዓመታት በኢትዮጵያውያን ላይ ተፈጻሚ ሆነው የቆዩት ጥብቅ ገደቦች በርካታ ነበሩ። ከእነዚህም መካከል ለቪዛ አመልካቾች የሚቀርቡ የሰነድ ማስረጃዎችን መስፈርት የማላላት መብት መታገዱ፣ ለዲፕሎማቲክ እና ለአገልግሎት ፓስፖርት ባለቤቶች የሚደረገውን የቪዛ ክፍያ ነፃ የማድረግ አሰራር መቋረጡ፣ መደበኛው የቪዛ ማመልከቻ ማቀነባበሪያ ጊዜ ከ15 ቀናት ወደ 45 ቀናት ከፍ እንዲል መደረጉ፣ እንዲሁም ከአንድ በላይ መግቢያ የቪዛ ፈቃዶችን የመስጠት አሰራር መታገዱ በዋነኝነት የሚጠቀሱ ነበሩ ።
የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ማዕቀቡ ከተጣለ በኋላ የኢትዮጵያን አፈጻጸም ተከታታይ ግምገማ ሲያደርግ የቆየ ሲሆን፣ ኮሚሽኑ ባቀረበው የቅርብ ጊዜ የምዘና ውጤት መሰረት ኢትዮጵያ በአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት ግዛት ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ የሚገኙ ዜጎቿን ማንነት በመለየት፣ የአደጋ ጊዜ የጉዞ ሰነዶችን በማውጣት እና የመመለስ ሂደቶችን በዘላቂነት በማደራጀት ረገድ ከፍተኛ እና ቀጣይነት ያለው መሻሻል ማሳየቷ ተረጋግጧል ። በዚህም ምክንያት፣ በኢትዮጵያ ላይ የተጣለው የቪዛ ማዕቀብ ከእንግዲህ አስፈላጊ ሆኖ ባለመገኘቱ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት ጥብቅ ገደቦችን ጥሎ የነበረውን የቀደመውን መመሪያ ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ አዲስ ሕግ አውጥቷል ።
ይህ አዲሱ የቪዛ ማዕቀብ ማንሻ ውሳኔ ለአባል ሀገራቱ በግል ከተረጋገጠበት እና ማሳወቂያ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ወዲያውኑ በተግባር ላይ የሚውል ይሆናል ። ይህም በኢትዮጵያውያን ላይ ተጭኖ የነበረውን የቪዛ መጓተት እና ጥብቅ መስፈርቶችን በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጥ ሂደቱ ወደ ቀደመው መደበኛ እና የተቀላጠፈ አሰራር እንዲመለስ ያደርገዋል።
26 days ago
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመስጠት 667 የፈተና ማዕከላት ተዘጋጁ
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና መደበኛ ተማሪዎችን ጨምሮ በሁሉም ፕሮግራሞች በተፈጥሮ ሳይንስ 306 ሺህ 964 እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 257 ሺህ 255 በድምሩ 564 ሺህ 219 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ÷ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
በየክልሎች እና የፈተና ማዕከላት ያለው አቅም የተለያየ ቢሆንም በርካታ ኮምፒዩተሮች ለፈተና ዝግጁ እየተደረጉ እንደሚገኙ አመልክተዋል።
ከባለፈው አርብ ጀምሮ ለተፈታኞች የበይነ መረብ የሙከራ ፈተና መሰጠት መጀመሩን አንስተዋል።
ፈተናው በ6 ዙር እንደሚሰጥና በማህበራዊ ሳይንስ በሶስት ዙር በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ ደግሞ በሶስት ዙር በመሆኑ አንድ ኮምፒዩተር ስድስት ተማሪን ያስተናግዳል ነው ሉት።
ተማሪዎች የፈተና ስርዓቱን እንዲለማመዱና ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉም አስገንዝበዋል።
FBC
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና መደበኛ ተማሪዎችን ጨምሮ በሁሉም ፕሮግራሞች በተፈጥሮ ሳይንስ 306 ሺህ 964 እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 257 ሺህ 255 በድምሩ 564 ሺህ 219 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ÷ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
በየክልሎች እና የፈተና ማዕከላት ያለው አቅም የተለያየ ቢሆንም በርካታ ኮምፒዩተሮች ለፈተና ዝግጁ እየተደረጉ እንደሚገኙ አመልክተዋል።
ከባለፈው አርብ ጀምሮ ለተፈታኞች የበይነ መረብ የሙከራ ፈተና መሰጠት መጀመሩን አንስተዋል።
ፈተናው በ6 ዙር እንደሚሰጥና በማህበራዊ ሳይንስ በሶስት ዙር በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ ደግሞ በሶስት ዙር በመሆኑ አንድ ኮምፒዩተር ስድስት ተማሪን ያስተናግዳል ነው ሉት።
ተማሪዎች የፈተና ስርዓቱን እንዲለማመዱና ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉም አስገንዝበዋል።
FBC
Comments