2 months ago
አዲስ አበባ : ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ተመረቀ
ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism
ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism
2 months ago
አዲስ አበባ : ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ተመረቀ
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism #ethiopiahealthcare #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism #ethiopiahealthcare #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
11 months ago
በግሬስ ፕላስ
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
12 months ago
በግሬስ ፕላስ
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
Sponsored by
Surafel
Comments