7 days ago
"ኮከል ማሚቶ" : በካፋ ባህል ላይ የሚያተኩር የኢትኖግራፊ መጽሐፍ በቦንጋ ነገ ይመረቃል
#ethiopia | በካፋ ባህል፣ ታሪክ እና የማህበረሰቡ የኑሮ ዘይቤ ላይ የሚያተኩረው "ኮከል ማሚቶ" የተሰኘ የኢትኖግራፊ መጽሐፍ እሁድ፣ ሐምሌ 26 / 2018ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት በቦንጋ ከተማ በICT አዳራሽ በይፋ ይመረቃል።
መጽሐፉ በአምስት ዋና ዋና ክፍሎች የተደራጀ ሲሆን፣ የካፋን ማህበረሰብ ከሙዚቃ፣ ከመናፍስት እምነቶች፣ ከጦረኝነት ባህል፣ ከተፈጥሮ ጋር ካለው ትስስር እንዲሁም ከአዕዋፋት ጋር የተያያዙ በርካታ ባህላዊና ማህበራዊ ጉዳዮችን በሰፊው ይዳስሳል።
በባህል፣ በማህበረሰብ እና በነባር የኑሮ ትስስር ላይ የሚያተኩሩ የኢትኖግራፊ ሥራዎች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ እምብዛም በማይገኙበት ሁኔታ፣ "ኮከል ማሚቶ" በዘርፉ አዲስ አቅጣጫ የሚከፍት እና ለቀጣይ የምርምርና የጽሑፍ ሥራዎች መነሻ የሚሆን መጽሐፍ እንደሚሆን ተስፋ ተጥሎበታል።
የመጽሐፉ ምረቃ ሥነ ሥርዓት የባህል ባለሙያዎችን፣ የሥነ ጽሑፍ ወዳጆችን፣ ተመራማሪዎችን እና የካፋ ባህልን ለማወቅ ፍላጎት ያላቸውን ሁሉ እንዲታደሙ ጥሪ ያቀርባል።
#ethiopia | በካፋ ባህል፣ ታሪክ እና የማህበረሰቡ የኑሮ ዘይቤ ላይ የሚያተኩረው "ኮከል ማሚቶ" የተሰኘ የኢትኖግራፊ መጽሐፍ እሁድ፣ ሐምሌ 26 / 2018ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት በቦንጋ ከተማ በICT አዳራሽ በይፋ ይመረቃል።
መጽሐፉ በአምስት ዋና ዋና ክፍሎች የተደራጀ ሲሆን፣ የካፋን ማህበረሰብ ከሙዚቃ፣ ከመናፍስት እምነቶች፣ ከጦረኝነት ባህል፣ ከተፈጥሮ ጋር ካለው ትስስር እንዲሁም ከአዕዋፋት ጋር የተያያዙ በርካታ ባህላዊና ማህበራዊ ጉዳዮችን በሰፊው ይዳስሳል።
በባህል፣ በማህበረሰብ እና በነባር የኑሮ ትስስር ላይ የሚያተኩሩ የኢትኖግራፊ ሥራዎች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ እምብዛም በማይገኙበት ሁኔታ፣ "ኮከል ማሚቶ" በዘርፉ አዲስ አቅጣጫ የሚከፍት እና ለቀጣይ የምርምርና የጽሑፍ ሥራዎች መነሻ የሚሆን መጽሐፍ እንደሚሆን ተስፋ ተጥሎበታል።
የመጽሐፉ ምረቃ ሥነ ሥርዓት የባህል ባለሙያዎችን፣ የሥነ ጽሑፍ ወዳጆችን፣ ተመራማሪዎችን እና የካፋ ባህልን ለማወቅ ፍላጎት ያላቸውን ሁሉ እንዲታደሙ ጥሪ ያቀርባል።
13 days ago
ሞተር ከአይሱዚ ጭነት መኪና ጋር ተጋጭቶ ሁለት ሰዎች ከባድ ጉዳት ደረሰባቸው
#ቦንጋ | በካፋ ዞን ቢጣ ወረዳ ሸዳ ቀበሌ ውስጥ ባለሁለት እግር ሞተር ከአይሱዚ ጭነት መኪና ጋር በተፈጠረ የትራፊክ አደጋ ሁለት ሰዎች ከባድ ጉዳት ደረሰባቸው።
በአደጋው የሞተር ሳይክሉ አሽከርካሪ እና ከኋላው ተሳፋሪ ሆኖ የነበረው ግለሰብ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፣ ለተጨማሪ ሕክምና ወደ ቦንጋ ገብረፃዲቅ ሆስፒታል መወሰዳቸውን የቢጣ ወረዳ ፖሊስ የትራፊክ አስተባባሪን ጠቅሶ የወረዳው መንግስት ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።
የአደጋው ትክክለኛ መንስኤ በትራፊክ ፖሊስ እየተጣራ እንደሚገኝ ተገልጿል።
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን በበኩሉ፣ ባለሁለት እግር ሞተር አሽከርካሪዎች የአደጋ መከላከያ ሄልሜት መጠቀም በአደጋ ጊዜ የጭንቅላት ጉዳትን ለመቀነስ እጅግ ወሳኝ መሆኑን በድጋሚ አሳስቧል።
#ቦንጋ | በካፋ ዞን ቢጣ ወረዳ ሸዳ ቀበሌ ውስጥ ባለሁለት እግር ሞተር ከአይሱዚ ጭነት መኪና ጋር በተፈጠረ የትራፊክ አደጋ ሁለት ሰዎች ከባድ ጉዳት ደረሰባቸው።
በአደጋው የሞተር ሳይክሉ አሽከርካሪ እና ከኋላው ተሳፋሪ ሆኖ የነበረው ግለሰብ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፣ ለተጨማሪ ሕክምና ወደ ቦንጋ ገብረፃዲቅ ሆስፒታል መወሰዳቸውን የቢጣ ወረዳ ፖሊስ የትራፊክ አስተባባሪን ጠቅሶ የወረዳው መንግስት ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።
የአደጋው ትክክለኛ መንስኤ በትራፊክ ፖሊስ እየተጣራ እንደሚገኝ ተገልጿል።
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን በበኩሉ፣ ባለሁለት እግር ሞተር አሽከርካሪዎች የአደጋ መከላከያ ሄልሜት መጠቀም በአደጋ ጊዜ የጭንቅላት ጉዳትን ለመቀነስ እጅግ ወሳኝ መሆኑን በድጋሚ አሳስቧል።
19 days ago
መሶብ የጊዜና የሀብት ብክነትን አስቀርቶልናል - የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች
******************
የመንግሥት አገልግሎት እና የአስተዳደር ሪፎርም ውጤታማ እንዲሆን በከተሞች የተጀመረው የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት፣ በካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ነባራዊ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍ አይነተኛ አስተዋጽዖ እያበረከተ ይገኛል።
ይህ ዘመናዊ አሠራር በተለይም ከዚህ ቀደም በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የነበረውን ጥርጣሬ በመቀነስ ዜጎች ያጋጥማቸው የነበረውን የጊዜ እና የሀብት ብክነት በከፍተኛ ደረጃ ማስቀረት ችሏል።
የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች እንደገለጹት፤ ማዕከሉ የተለያዩ አገልግሎቶችን በአንድ ቦታ ማስተሳሰሩ ከዚህ ቀደም ከአንድ ቢሮ ወደ ሌላ ቢሮ ለመንከራተት ይዳርግ የነበረውን ከፍተኛ እንግልት አስቀርቶላቸዋል።
የማዕከሉ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ የታገዙ መሆናቸው፣ ማኅበረሰቡ ቴክኖሎጂን በአግባቡና በብቃት እንዲጠቀም አዲስ መነቃቃትን የፈጠረ መሆኑንም ገልጸዋል።
የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተክለአብ ቡሎ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ መንግሥት ነባራዊ የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የተለያዩ ስትራቴጂካዊ ማዕቀፎችን ቀርጾ ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አመላክተዋል።
የቦንጋ መሶብ አንድ ማዕከልም የአገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓቱን በማዘመን፣ ለዜጎች ምቹና ቀልጣፋ ሁኔታዎችን ለመፍጠር እየተካሄደ የሚገኘውን አገራዊ ጥረት የሚያግዝ ተጨማሪ ትልቅ አቅም መሆኑን ከንቲባው አብራርተዋል።
አሁን ላይ በሙሉ አቅሙ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘው ይህ የቦንጋ መሶብ አንድ ማዕከል፤ 3 የፌዴራል ተቋማትን ጨምሮ 8 የተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን በአንድ ጥላ ሥር ያካተተ ሲሆን፣ በአጠቃላይ 44 ልዩ ልዩ የመንግሥት አገልግሎቶችን ለአካባቢው ነዋሪዎች በተደራጀና በተቀናጀ መልኩ ተደራሽ እያደረገ ይገኛል።
በሰለሞን ባረና
******************
የመንግሥት አገልግሎት እና የአስተዳደር ሪፎርም ውጤታማ እንዲሆን በከተሞች የተጀመረው የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት፣ በካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ነባራዊ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍ አይነተኛ አስተዋጽዖ እያበረከተ ይገኛል።
ይህ ዘመናዊ አሠራር በተለይም ከዚህ ቀደም በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የነበረውን ጥርጣሬ በመቀነስ ዜጎች ያጋጥማቸው የነበረውን የጊዜ እና የሀብት ብክነት በከፍተኛ ደረጃ ማስቀረት ችሏል።
የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች እንደገለጹት፤ ማዕከሉ የተለያዩ አገልግሎቶችን በአንድ ቦታ ማስተሳሰሩ ከዚህ ቀደም ከአንድ ቢሮ ወደ ሌላ ቢሮ ለመንከራተት ይዳርግ የነበረውን ከፍተኛ እንግልት አስቀርቶላቸዋል።
የማዕከሉ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ የታገዙ መሆናቸው፣ ማኅበረሰቡ ቴክኖሎጂን በአግባቡና በብቃት እንዲጠቀም አዲስ መነቃቃትን የፈጠረ መሆኑንም ገልጸዋል።
የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተክለአብ ቡሎ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ መንግሥት ነባራዊ የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የተለያዩ ስትራቴጂካዊ ማዕቀፎችን ቀርጾ ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አመላክተዋል።
የቦንጋ መሶብ አንድ ማዕከልም የአገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓቱን በማዘመን፣ ለዜጎች ምቹና ቀልጣፋ ሁኔታዎችን ለመፍጠር እየተካሄደ የሚገኘውን አገራዊ ጥረት የሚያግዝ ተጨማሪ ትልቅ አቅም መሆኑን ከንቲባው አብራርተዋል።
አሁን ላይ በሙሉ አቅሙ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘው ይህ የቦንጋ መሶብ አንድ ማዕከል፤ 3 የፌዴራል ተቋማትን ጨምሮ 8 የተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን በአንድ ጥላ ሥር ያካተተ ሲሆን፣ በአጠቃላይ 44 ልዩ ልዩ የመንግሥት አገልግሎቶችን ለአካባቢው ነዋሪዎች በተደራጀና በተቀናጀ መልኩ ተደራሽ እያደረገ ይገኛል።
በሰለሞን ባረና
1 month ago
በ20 ዓመታት ልዩነት የ2.0 ዶክተሮች እናት 🔥
ይህ መታደልም መባረክም ነው። እናት በ20 ዓመታት ልዩነት እነዚያ ትናንሽ ልጆቿ ከተመሳሳይ ተቋም ዶክተር ሆነው ወጡላት። የቀድሞው የቦንጋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጴጥሮስ ወልደጊዮርጊስ ቤተሰብ።
📷 Vicky Peter(Dr's IG)
Via: ዶች ኤችዲ
ይህ መታደልም መባረክም ነው። እናት በ20 ዓመታት ልዩነት እነዚያ ትናንሽ ልጆቿ ከተመሳሳይ ተቋም ዶክተር ሆነው ወጡላት። የቀድሞው የቦንጋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጴጥሮስ ወልደጊዮርጊስ ቤተሰብ።
📷 Vicky Peter(Dr's IG)
Via: ዶች ኤችዲ
1 month ago
ለድምፃዊ ኤልያስ ገዛኸኝ የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ እና የገንዘብ ሽልማት አበረከተ
በ22ኛው ዙር የፋና ላምሮት የድምፅ ውድድር 3ኛ ደረጃን ይዞ ላጠናቀቀው ወጣት ድምፃዊ ኤልያስ ገዛኸኝ በቦንጋ ከተማ አስተዳደር ደማቅ አቀባበል ተደርጓል።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የካፋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ እንደተናገሩት፣ ኤልያስ ለህዝብ በኪነ ጥበብ ዘርፍ የባህል እሴት ግንባታ ያበረከተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደሆነ ገልፀዋል ።
የአካባቢው ማኅበረሰብ በተፈጥሮው የታመመን የመጠየቅ፣ በደስታ አብሮ የመደሰት፣ በሞትና በችግር ጊዜ ደግሞ የመረዳዳትና የማዘን ትልቅ ባህላዊ እሴትና ፍቅር ያለው መሆኑንም ነው አቶ እንዳሻው።
አቶ እንዳሻው ወደፊት በሙዚቃው ዓለም ያሉ የጥበብ በሮች በራስ አቅም እና ጥበብ እንዲከፈቱ ተጨማሪ የብርታት ድምጽ ለመሆን የተዘጋጀ መሆኑን ገልጸው የእንኳን ደስ አለህ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
በዚህም በዞን መንግስት ስም የ300,000 ብር የገንዘብ ሽልማት ተሰጥቶታል።
የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ዶክተር ተክለዓብ ቡሎ በበኩላቸው በማንኛውም የህይወት ጉዞ ውስጥ ከባድ ፈተናዎች እና ተስፋ የሚያስቆርጡ ተራራዎች ሊገጥሙ እንደሚችሉ ጠቁመው፣ በእንደዚህ አይነት ወቅቶች "አለሁልህ፣ አይዞህ" የሚል አጋዥ ድምጽ ማግኘት ፈተናዎችን ወደ ሜዳ በመቀየር ህልምን ለማሳካት ትልቅ አቅም እንደሚሆን አስገንዝበዋል።
የኤልያስ ስኬት በራስ ጥረት ትልቅ ደረጃ መድረስ እንደሚቻል ለወጣቶች ያሳየ መሆኑን ገልጸው አካባቢውን ለማስተዋወቅ ላበረከተው አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበው ይበልጥ ጠንክሮ እንዲሰራ አሳስበዋል።
ድምፃዊው ለከተማዋ የገነባውን መልካም ስም በማድነቅ የ500 ካ.ሜ የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ስጦታ አበርክተውለታል።
በዚሁ መርሃ ግብር ወጣቶችን ለማብቃት ላደረጉት አስተዋጽኦ መምህር ወሰናቸው አጥናፌ ከዞን መንግስት የ200,000 ብር እንዲሁም ከከተማ አሰተዳደር መንግስት የአንድ መቶ ሀምሳ ሺ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በ22ኛው ዙር የፋና ላምሮት የድምፅ ውድድር 3ኛ ደረጃን ይዞ ላጠናቀቀው ወጣት ድምፃዊ ኤልያስ ገዛኸኝ በቦንጋ ከተማ አስተዳደር ደማቅ አቀባበል ተደርጓል።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የካፋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ እንደተናገሩት፣ ኤልያስ ለህዝብ በኪነ ጥበብ ዘርፍ የባህል እሴት ግንባታ ያበረከተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደሆነ ገልፀዋል ።
የአካባቢው ማኅበረሰብ በተፈጥሮው የታመመን የመጠየቅ፣ በደስታ አብሮ የመደሰት፣ በሞትና በችግር ጊዜ ደግሞ የመረዳዳትና የማዘን ትልቅ ባህላዊ እሴትና ፍቅር ያለው መሆኑንም ነው አቶ እንዳሻው።
አቶ እንዳሻው ወደፊት በሙዚቃው ዓለም ያሉ የጥበብ በሮች በራስ አቅም እና ጥበብ እንዲከፈቱ ተጨማሪ የብርታት ድምጽ ለመሆን የተዘጋጀ መሆኑን ገልጸው የእንኳን ደስ አለህ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
በዚህም በዞን መንግስት ስም የ300,000 ብር የገንዘብ ሽልማት ተሰጥቶታል።
የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ዶክተር ተክለዓብ ቡሎ በበኩላቸው በማንኛውም የህይወት ጉዞ ውስጥ ከባድ ፈተናዎች እና ተስፋ የሚያስቆርጡ ተራራዎች ሊገጥሙ እንደሚችሉ ጠቁመው፣ በእንደዚህ አይነት ወቅቶች "አለሁልህ፣ አይዞህ" የሚል አጋዥ ድምጽ ማግኘት ፈተናዎችን ወደ ሜዳ በመቀየር ህልምን ለማሳካት ትልቅ አቅም እንደሚሆን አስገንዝበዋል።
የኤልያስ ስኬት በራስ ጥረት ትልቅ ደረጃ መድረስ እንደሚቻል ለወጣቶች ያሳየ መሆኑን ገልጸው አካባቢውን ለማስተዋወቅ ላበረከተው አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበው ይበልጥ ጠንክሮ እንዲሰራ አሳስበዋል።
ድምፃዊው ለከተማዋ የገነባውን መልካም ስም በማድነቅ የ500 ካ.ሜ የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ስጦታ አበርክተውለታል።
በዚሁ መርሃ ግብር ወጣቶችን ለማብቃት ላደረጉት አስተዋጽኦ መምህር ወሰናቸው አጥናፌ ከዞን መንግስት የ200,000 ብር እንዲሁም ከከተማ አሰተዳደር መንግስት የአንድ መቶ ሀምሳ ሺ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
መምህሩና አዲስ ተመራቂ ባለቤታቸው ከምረቃ መልስ በደረሰ አደጋ ሕይወታቸው አለፈ::
* መምህር አብሪሃም ግዛው እና
* ባለቤቱ መምህርት ራሄል አክሊ
በካፋ ዞን ሺሾ እንዴ ወረዳ በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ የአንድ መምህርና ከኮሌጅ የተመረቀች ባለቤታቸው ህይወት ማለፉ ተሰማ።
አደጋው የደረሰው ከቦንጋ ወደ ሺሺንዳ በመጓዝ ላይ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ መሆኑ ተገልጿል።
የሺሾ እንዴ ወረዳ እና የካፋ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት እንዳስታወቁት፣ የሰሌዳ ቁጥሩ 00582 የሆነው የዶልፊን የሕዝብ ማመላለሻ መኪና ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከረፋዱ 5 ሰዓት ከ30 ገደማ ሲሆን ዋና ቦላ በተባለ ቀበሌ ላይ መንገድ ስቶ ወደ ገደል ገብቷል።
ተሽከርካሪው በግምት 50 ሜትር ወደሚሆን ገደል በመግባቱ ምክንያት በውስጡ ተሳፍረው ከነበሩት መካከል ሁለት ሰዎች ወዲያውኑ ህይወታቸው አልፏል።
ህይወታቸው ያለፈው እነዚህ ተሳፋሪዎች መምህሩ እና የኮሌጅ ምረቃዋን አጠናቃ በደስታ ወደ ቤት እየተመለሰች የነበረችው ባለቤታቸው መሆናቸው ተረጋግጧል።
በዚሁ አደጋ ምክንያት ሌሎች የተለያዩ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ተሳፋሪዎች በአቅራቢያው በሚገኘው በዲንቢራ ጤና ጣቢያ ገብተው አስፈላጊው የሕክምና እርዳታ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ከመንግስት ኮሙኒኬሽን የወጣው ይፋዊ መረጃ ያመላክታል።gursha
ነብስ ይማር 💔
Seledadotio
Seledadotio
* መምህር አብሪሃም ግዛው እና
* ባለቤቱ መምህርት ራሄል አክሊ
በካፋ ዞን ሺሾ እንዴ ወረዳ በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ የአንድ መምህርና ከኮሌጅ የተመረቀች ባለቤታቸው ህይወት ማለፉ ተሰማ።
አደጋው የደረሰው ከቦንጋ ወደ ሺሺንዳ በመጓዝ ላይ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ መሆኑ ተገልጿል።
የሺሾ እንዴ ወረዳ እና የካፋ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት እንዳስታወቁት፣ የሰሌዳ ቁጥሩ 00582 የሆነው የዶልፊን የሕዝብ ማመላለሻ መኪና ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከረፋዱ 5 ሰዓት ከ30 ገደማ ሲሆን ዋና ቦላ በተባለ ቀበሌ ላይ መንገድ ስቶ ወደ ገደል ገብቷል።
ተሽከርካሪው በግምት 50 ሜትር ወደሚሆን ገደል በመግባቱ ምክንያት በውስጡ ተሳፍረው ከነበሩት መካከል ሁለት ሰዎች ወዲያውኑ ህይወታቸው አልፏል።
ህይወታቸው ያለፈው እነዚህ ተሳፋሪዎች መምህሩ እና የኮሌጅ ምረቃዋን አጠናቃ በደስታ ወደ ቤት እየተመለሰች የነበረችው ባለቤታቸው መሆናቸው ተረጋግጧል።
በዚሁ አደጋ ምክንያት ሌሎች የተለያዩ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ተሳፋሪዎች በአቅራቢያው በሚገኘው በዲንቢራ ጤና ጣቢያ ገብተው አስፈላጊው የሕክምና እርዳታ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ከመንግስት ኮሙኒኬሽን የወጣው ይፋዊ መረጃ ያመላክታል።gursha
ነብስ ይማር 💔
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
መምህሩና ተመራቂዋ መምህርት ባለቤቱ ከኮሌጅ ምረቃ ወደ ቤት ሲመለሱ በትራፊክ አደጋ አረፉ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልካፋ ዞን ቢጣ ወረዳ ደጋ-ኬላ የሚኖሩት መምህር አብሪሃም ግዛው እና ባለቤቱ መምህርት ራሄል አክሊሉ በዛሬው ዕለት በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ከዶች ኤችዲ ሰምተናል ።
መምህርት ራሄል አክሊሉ ከትናንት ወዲያ ከቦንጋ ትምህርት ኮሌጅ በስኬት ተመርቃ የነበረ ሲሆን፣ ባለቤቷ መምህር አብሪሃም ግዛው ደስታዋን ለመካፈል በዚያ ተገኝቶ አንድ ላይ በመሆን የምረቃ ሥነ-ስርዓቱን በጋራ አክብረዋል።
ከ2 ቀናት በኋላ ደስታቸውን አጣጥመው ሳይጨርሱ፣ ከምረቃው መልስ ወደ ቤት በመጓዝ ላይ እያሉ በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ሁለቱም ህይወታቸውን ማጣታቸው ብዙሃንን አሳዝኗል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልካፋ ዞን ቢጣ ወረዳ ደጋ-ኬላ የሚኖሩት መምህር አብሪሃም ግዛው እና ባለቤቱ መምህርት ራሄል አክሊሉ በዛሬው ዕለት በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ከዶች ኤችዲ ሰምተናል ።
መምህርት ራሄል አክሊሉ ከትናንት ወዲያ ከቦንጋ ትምህርት ኮሌጅ በስኬት ተመርቃ የነበረ ሲሆን፣ ባለቤቷ መምህር አብሪሃም ግዛው ደስታዋን ለመካፈል በዚያ ተገኝቶ አንድ ላይ በመሆን የምረቃ ሥነ-ስርዓቱን በጋራ አክብረዋል።
ከ2 ቀናት በኋላ ደስታቸውን አጣጥመው ሳይጨርሱ፣ ከምረቃው መልስ ወደ ቤት በመጓዝ ላይ እያሉ በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ሁለቱም ህይወታቸውን ማጣታቸው ብዙሃንን አሳዝኗል።
1 month ago
መምህሩና ተመራቂዋ መምህርት ባለቤቱ ከኮሌጅ ምረቃ ወደ ቤት ሲመለሱ በትራፊክ አደጋ አረፉ
#ethiopia | በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልካፋ ዞን ቢጣ ወረዳ ደጋ-ኬላ የሚኖሩት መምህር አብሪሃም ግዛው እና ባለቤቱ መምህርት ራሄል አክሊሉ በዛሬው ዕለት በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ከዶች ኤችዲ ሰምተናል ።
መምህርት ራሄል አክሊሉ ከትናንት ወዲያ ከቦንጋ ትምህርት ኮሌጅ በስኬት ተመርቃ የነበረ ሲሆን፣ ባለቤቷ መምህር አብሪሃም ግዛው ደስታዋን ለመካፈል በዚያ ተገኝቶ አንድ ላይ በመሆን የምረቃ ሥነ-ስርዓቱን በጋራ አክብረዋል።
ከ2 ቀናት በኋላ ደስታቸውን አጣጥመው ሳይጨርሱ፣ ከምረቃው መልስ ወደ ቤት በመጓዝ ላይ እያሉ በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ሁለቱም ህይወታቸውን ማጣታቸው ብዙሃንን አሳዝኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልካፋ ዞን ቢጣ ወረዳ ደጋ-ኬላ የሚኖሩት መምህር አብሪሃም ግዛው እና ባለቤቱ መምህርት ራሄል አክሊሉ በዛሬው ዕለት በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ከዶች ኤችዲ ሰምተናል ።
መምህርት ራሄል አክሊሉ ከትናንት ወዲያ ከቦንጋ ትምህርት ኮሌጅ በስኬት ተመርቃ የነበረ ሲሆን፣ ባለቤቷ መምህር አብሪሃም ግዛው ደስታዋን ለመካፈል በዚያ ተገኝቶ አንድ ላይ በመሆን የምረቃ ሥነ-ስርዓቱን በጋራ አክብረዋል።
ከ2 ቀናት በኋላ ደስታቸውን አጣጥመው ሳይጨርሱ፣ ከምረቃው መልስ ወደ ቤት በመጓዝ ላይ እያሉ በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ሁለቱም ህይወታቸውን ማጣታቸው ብዙሃንን አሳዝኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በደቡብ አፍሪካ መጤ ጠል ተቃዋሚዎች ላይ ሽጉጥ ያወጣው ኢትዮጵያዊ ክስ ቀረበበት፡፡ በደቡብ አፍሪካ ዶክመንት የሌላቸው የውጭ አገር ዜጎች በሙሉ ከጁን 30 በፊት አገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የሚጠይቅ ሰልፍ እየተካሄደ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህ የተቃውሞ ሰልፍ እሁድ እለት በምፑዋላንጋ ግዛት በሚገኘው ዴልምስ ከተማ ተከናውኗል፡፡
በወቅቱም ወረደ ጂና ጉዬ የተባለ አንድ ኢትዮጵያዊ የሱቅ ባለቤት የአካባቢው ባለስልጣን በሆኑትና በሰልፉ ላይ ተሳታፊ በነበሩት ግለሰብ ላይ ሽጉጥ በማውጣት ማስፈራራቱ ተዘግቧል፡፡ ይህንን ተከትሎ ኢትዮጵያዊው ወዲያውኑ በቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን ትላንት ፍርድ ቤት መቅረቡን ሲትዝን ጋዜጣ ገልጿል፡፡ ተከሳሹ ለፍርድ ቤቱ ድርጊቱን በመፈፀሙን አምኖ በስሜታዊነት እንዳደረገውና ከዚህ ቀደም ምንም አይነት ወንጀል ላይ እንዳልተሰማራ አስታውቋል፡፡ በመሆኑም በዋስ ወጥቶ ለመከራከር እንዲፈቀድለት የጠየቀ ሲሆን ፍርድ ቤቱ በዋስትናው ጥያቄ ላይ ብይን ለመስጠት ለሰኞ ቀጠሮ ሰጥቶታል፡፡
የክሱን ጉዳይ ለማየት ደግሞ መዝገቡን ለጁን 23 እንደቀጠረው ዘገባው አስረድቷል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ተቃውሞ ሰልፉን ከሚያስተባብሩት መካከል አንዱ የሆነው አክሽን ኤስኤ የተሰኘው የመጤ ጠል ድርጅት የኢትዮጵያዊውን ድርጊት አጥብቆ እንደሚቃወም አስታውቋል፡፡ የድርጅቱ መሪ የሆኑት ሜሪ ፋዲ ሲናገሩ ‹‹እንዲህ አይነቱን ድርጊት እንቃወማለን፡፡
የውጭ ዜጎች ወደአገራቸው ይሂዱ የምንለው ለዚህ ነው፡፡ መንግስት የውጭ ዜጎችን ፍልሰት መቆጣጠር ካለመቻሉም በላይ አሁን ደግሞ የውጭ ዜጎች የመንግስትን ስርአት መውደቅ እያሳዩን ነው›› ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል የአፍሪካ ዲያስፖራ ፎረም ቃል አቀባይ ቦንጋኒ ምኳናንዚ ‹‹ማንም ሰው ቢሆን በአመፅ፣ በዛቻ፣ በማስፈራራትና በወንጀል ድርጊት ውስጥ ከተገኘ የሚወገዝ ነው፡፡ እንዲህ አይነቱ ባህርይ በዲሞክራሲያዊ ማህበረሰብ ውስጥ ተቀባይነት የለውም፡፡›› በማለት ገልፀዋል፡፡
በወቅቱም ወረደ ጂና ጉዬ የተባለ አንድ ኢትዮጵያዊ የሱቅ ባለቤት የአካባቢው ባለስልጣን በሆኑትና በሰልፉ ላይ ተሳታፊ በነበሩት ግለሰብ ላይ ሽጉጥ በማውጣት ማስፈራራቱ ተዘግቧል፡፡ ይህንን ተከትሎ ኢትዮጵያዊው ወዲያውኑ በቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን ትላንት ፍርድ ቤት መቅረቡን ሲትዝን ጋዜጣ ገልጿል፡፡ ተከሳሹ ለፍርድ ቤቱ ድርጊቱን በመፈፀሙን አምኖ በስሜታዊነት እንዳደረገውና ከዚህ ቀደም ምንም አይነት ወንጀል ላይ እንዳልተሰማራ አስታውቋል፡፡ በመሆኑም በዋስ ወጥቶ ለመከራከር እንዲፈቀድለት የጠየቀ ሲሆን ፍርድ ቤቱ በዋስትናው ጥያቄ ላይ ብይን ለመስጠት ለሰኞ ቀጠሮ ሰጥቶታል፡፡
የክሱን ጉዳይ ለማየት ደግሞ መዝገቡን ለጁን 23 እንደቀጠረው ዘገባው አስረድቷል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ተቃውሞ ሰልፉን ከሚያስተባብሩት መካከል አንዱ የሆነው አክሽን ኤስኤ የተሰኘው የመጤ ጠል ድርጅት የኢትዮጵያዊውን ድርጊት አጥብቆ እንደሚቃወም አስታውቋል፡፡ የድርጅቱ መሪ የሆኑት ሜሪ ፋዲ ሲናገሩ ‹‹እንዲህ አይነቱን ድርጊት እንቃወማለን፡፡
የውጭ ዜጎች ወደአገራቸው ይሂዱ የምንለው ለዚህ ነው፡፡ መንግስት የውጭ ዜጎችን ፍልሰት መቆጣጠር ካለመቻሉም በላይ አሁን ደግሞ የውጭ ዜጎች የመንግስትን ስርአት መውደቅ እያሳዩን ነው›› ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል የአፍሪካ ዲያስፖራ ፎረም ቃል አቀባይ ቦንጋኒ ምኳናንዚ ‹‹ማንም ሰው ቢሆን በአመፅ፣ በዛቻ፣ በማስፈራራትና በወንጀል ድርጊት ውስጥ ከተገኘ የሚወገዝ ነው፡፡ እንዲህ አይነቱ ባህርይ በዲሞክራሲያዊ ማህበረሰብ ውስጥ ተቀባይነት የለውም፡፡›› በማለት ገልፀዋል፡፡
2 months ago
የ5ቱ ዓመታት ገፆች፦ መደመር ያዋለዳቸው የገበታ ፕሮጀክቶች
**************
ታሪክ በየዘመኑ የራሱን ዐሻራ ጥሎ ያልፋል። ከስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ አንስቶ ወደ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ ስንሸጋገር የተፃፉት የአምስቱ ዓመታት ገፆች ደግሞ፣ ኢትዮጵያ ድብቅ የተፈጥሮ ውበቷንና ፀዳሏን አውጥታ ለዓለም ያሳየችባቸው የውበት አብዮት ድርሳናት ናቸው።
ለዘመናት "የ13 ወር ፀጋ" በሚለው የቱሪዝም መሪ ቃል ብቻ ስትጠራ የነበረችው ሀገራችን፣ ዛሬ ከመፈክር ባለፈ "ምድረ ቀደምት" በሚለው ከፍታዋ ልክ በተጨባጭ በዓለም አቀፍ መድረክ ደምቃ እንድትታይ ያደረጋት አስደናቂ የታሪክ እጥፋት ተፈጥሯል። የዚህ ታላቅ ሀገራዊ ትራንስፎርሜሽን የጀርባ አጥንትና ሞተር ደግሞ ከመደመር እሳቤ የተወለዱት የ"ገበታ" ፕሮጀክቶች ናቸው።
የገበታ ፕሮጀክቶች “ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ” ተራ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች አይደሉም። ይልቁንም ሃብትን አስተባብሮ ከተፈጥሮ ፀጋዎች ጋር በማዋሀድ ኢትዮጵያን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መስህብነት የቀየሩና ከመደመር እሳቤ የፈለቁ እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ትርክቶች ናቸው። የመደመር ትውልድ ሀገርን ማልማት ማለት የውጭ ዕርዳታን መጠበቅ ሳይሆን፣ የራስን እምቅ አቅም፣ የተፈጥሮ ውበትና ታሪክን ወደ ኢኮኖሚያዊ እሴት መቀየር መሆኑን በተግባር አሳይቶበታል።
ይህ የገበታ ጉዞ የተጀመረው በ"ገበታ ለሸገር" ሲሆን፣ ለዘመናት በቆሻሻ ተውጠው የነበሩ የከተማ ቦታዎችንና የተተው ተራራዎችን ወደ ምድር ገነት ቀይሯቸዋል። ጫካና ገደል የነበረው የእንጦጦ ተራራ ወደ ማራኪው "እንጦጦ ፓርክ" ሲቀየር፣ የአዲስ አበባን የልብ ትርታ ያደሰው "ወዳጅነት ፓርክ" እና ታሪክን ከተፈጥሮ ጋር ያዋሀደው ግዙፉ "አንድነት ፓርክ" የዚህ ስኬት በኩር ፍሬዎች ሆነዋል።
ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ አልተገታም፤ የመደመር እሳቤ "ገበታ ለሀገር" በሚል አዲስ ሀገራዊ ንቅናቄ መላዋን ኢትዮጵያ አዳረሰ። ማራኪው የ"ወንጪ" ሐይቅ ከተፈጥሮ አቀማመጡ ጋር በተዋሀደ መልኩ በዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ለቱሪዝም ክፍት ሆነ። የጣናን ሐይቅ ሞገድ የሚያማትረው የ"ጎርጎራ" ፕሮጀክት ታሪካዊቷን ከተማ ዳግም ሲያነቃ፣ በደቡብ ምዕራብ የሚገኘው "ኮይሻ" እና የታላቁ ሸለቆ ድንቅ ስጦታ የሆነው "ሀላላ ኬላ ሎጅ" እንዲሁም በጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ የተገነባው “ጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ” የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበትና የባህል ብዝኃነት ቁልጭ አድርገው አሳይተዋል።
በዚህ ያላቆመው የመደመር ትውልድ "ገበታ ለትውልድ" በማለት ሌላ ምዕራፍ ከፈተ። የደንዲ ሐይቅ፣ የጢስ አባይ ፏፏቴ፣ የጅማ ዞን ቦንጋ አካባቢ እና የሶፍ ኡመር ዋሻን ጨምሮ በርካታ ድንቅ የቱሪስት መዳረሻዎች በተፈጥሮ ላይ ምንም ዓይነት አሉታዊ ተፅዕኖ በማያሳድር (eco-friendly) እና ከዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ጋር በተናበበ አኳኋን እየተገነቡ ይገኛሉ።
እነዚህ ሁሉ የገበታ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሊሆኑ የቻሉበት ትልቁ ምስጢር የሥራ ባህል ለውጥ ነው። ፕሮጀክቶቹ የተመሩት "ጥራትና ፍጥነት"ን ባማከለ ጽኑ መርህ ነው። ለዘመናት ሲንከባለሉና ሲጓተቱ የነበሩ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ልማድ በመስበር፣ የገበታ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው በጀት፣ በተቀመጠላቸው እጅግ አጭር ጊዜ እና ዓለም አቀፍ ጥራታቸውን በጠበቀ መልኩ ተጠናቅቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ከተፈጥሮ ጋር የፈጠሩት አስደናቂ መስተጋብር ሳይነካ የአካባቢን ሥነ-ምህዳር በጠበቀ መልኩ የተከናወኑ በመሆናቸው፣ ሀገራችንን የዓለም ጎብኚዎች ተመራጭ መዳረሻ አድርገዋታል።
የገበታ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን እውነተኛ ፀዳል የገለጡ፣ የመደመር ትውልድ ሀገሩን በዓለም አቀፍ የቱሪዝም ካርታ ላይ ቀዳሚ ለማድረግ ያለውን ብቃት፣ ፍጥነትና የፈጠራ ጥበብ ያረጋገጡ ሕያው ሐውልቶች ናቸው።
ኢትዮጵያም "ምድረ ቀደምት" መሆኗን በኩራት እያወጀች፣ የተፈጥሮና የሰው ልጅ ጥበብ የተዋሀደበትን አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም እየገለጠች ትገኛለች።
በአጠቃላይ፣ ከስድስተኛው እስከ ሰባተኛው ምርጫ የተጓዝንባቸው የአምስቱ ዓመታት ገፆች፣ የኢትዮጵያ ውበት ከግጥምና ከዘፈን ወጥቶ መሬት የነካባቸው የክብር ዘመናት ናቸው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #tourism #ecotourism #greentourism #sustainabletourism #ebc
**************
ታሪክ በየዘመኑ የራሱን ዐሻራ ጥሎ ያልፋል። ከስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ አንስቶ ወደ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ ስንሸጋገር የተፃፉት የአምስቱ ዓመታት ገፆች ደግሞ፣ ኢትዮጵያ ድብቅ የተፈጥሮ ውበቷንና ፀዳሏን አውጥታ ለዓለም ያሳየችባቸው የውበት አብዮት ድርሳናት ናቸው።
ለዘመናት "የ13 ወር ፀጋ" በሚለው የቱሪዝም መሪ ቃል ብቻ ስትጠራ የነበረችው ሀገራችን፣ ዛሬ ከመፈክር ባለፈ "ምድረ ቀደምት" በሚለው ከፍታዋ ልክ በተጨባጭ በዓለም አቀፍ መድረክ ደምቃ እንድትታይ ያደረጋት አስደናቂ የታሪክ እጥፋት ተፈጥሯል። የዚህ ታላቅ ሀገራዊ ትራንስፎርሜሽን የጀርባ አጥንትና ሞተር ደግሞ ከመደመር እሳቤ የተወለዱት የ"ገበታ" ፕሮጀክቶች ናቸው።
የገበታ ፕሮጀክቶች “ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ” ተራ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች አይደሉም። ይልቁንም ሃብትን አስተባብሮ ከተፈጥሮ ፀጋዎች ጋር በማዋሀድ ኢትዮጵያን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መስህብነት የቀየሩና ከመደመር እሳቤ የፈለቁ እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ትርክቶች ናቸው። የመደመር ትውልድ ሀገርን ማልማት ማለት የውጭ ዕርዳታን መጠበቅ ሳይሆን፣ የራስን እምቅ አቅም፣ የተፈጥሮ ውበትና ታሪክን ወደ ኢኮኖሚያዊ እሴት መቀየር መሆኑን በተግባር አሳይቶበታል።
ይህ የገበታ ጉዞ የተጀመረው በ"ገበታ ለሸገር" ሲሆን፣ ለዘመናት በቆሻሻ ተውጠው የነበሩ የከተማ ቦታዎችንና የተተው ተራራዎችን ወደ ምድር ገነት ቀይሯቸዋል። ጫካና ገደል የነበረው የእንጦጦ ተራራ ወደ ማራኪው "እንጦጦ ፓርክ" ሲቀየር፣ የአዲስ አበባን የልብ ትርታ ያደሰው "ወዳጅነት ፓርክ" እና ታሪክን ከተፈጥሮ ጋር ያዋሀደው ግዙፉ "አንድነት ፓርክ" የዚህ ስኬት በኩር ፍሬዎች ሆነዋል።
ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ አልተገታም፤ የመደመር እሳቤ "ገበታ ለሀገር" በሚል አዲስ ሀገራዊ ንቅናቄ መላዋን ኢትዮጵያ አዳረሰ። ማራኪው የ"ወንጪ" ሐይቅ ከተፈጥሮ አቀማመጡ ጋር በተዋሀደ መልኩ በዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ለቱሪዝም ክፍት ሆነ። የጣናን ሐይቅ ሞገድ የሚያማትረው የ"ጎርጎራ" ፕሮጀክት ታሪካዊቷን ከተማ ዳግም ሲያነቃ፣ በደቡብ ምዕራብ የሚገኘው "ኮይሻ" እና የታላቁ ሸለቆ ድንቅ ስጦታ የሆነው "ሀላላ ኬላ ሎጅ" እንዲሁም በጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ የተገነባው “ጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ” የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበትና የባህል ብዝኃነት ቁልጭ አድርገው አሳይተዋል።
በዚህ ያላቆመው የመደመር ትውልድ "ገበታ ለትውልድ" በማለት ሌላ ምዕራፍ ከፈተ። የደንዲ ሐይቅ፣ የጢስ አባይ ፏፏቴ፣ የጅማ ዞን ቦንጋ አካባቢ እና የሶፍ ኡመር ዋሻን ጨምሮ በርካታ ድንቅ የቱሪስት መዳረሻዎች በተፈጥሮ ላይ ምንም ዓይነት አሉታዊ ተፅዕኖ በማያሳድር (eco-friendly) እና ከዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ጋር በተናበበ አኳኋን እየተገነቡ ይገኛሉ።
እነዚህ ሁሉ የገበታ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሊሆኑ የቻሉበት ትልቁ ምስጢር የሥራ ባህል ለውጥ ነው። ፕሮጀክቶቹ የተመሩት "ጥራትና ፍጥነት"ን ባማከለ ጽኑ መርህ ነው። ለዘመናት ሲንከባለሉና ሲጓተቱ የነበሩ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ልማድ በመስበር፣ የገበታ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው በጀት፣ በተቀመጠላቸው እጅግ አጭር ጊዜ እና ዓለም አቀፍ ጥራታቸውን በጠበቀ መልኩ ተጠናቅቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ከተፈጥሮ ጋር የፈጠሩት አስደናቂ መስተጋብር ሳይነካ የአካባቢን ሥነ-ምህዳር በጠበቀ መልኩ የተከናወኑ በመሆናቸው፣ ሀገራችንን የዓለም ጎብኚዎች ተመራጭ መዳረሻ አድርገዋታል።
የገበታ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን እውነተኛ ፀዳል የገለጡ፣ የመደመር ትውልድ ሀገሩን በዓለም አቀፍ የቱሪዝም ካርታ ላይ ቀዳሚ ለማድረግ ያለውን ብቃት፣ ፍጥነትና የፈጠራ ጥበብ ያረጋገጡ ሕያው ሐውልቶች ናቸው።
ኢትዮጵያም "ምድረ ቀደምት" መሆኗን በኩራት እያወጀች፣ የተፈጥሮና የሰው ልጅ ጥበብ የተዋሀደበትን አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም እየገለጠች ትገኛለች።
በአጠቃላይ፣ ከስድስተኛው እስከ ሰባተኛው ምርጫ የተጓዝንባቸው የአምስቱ ዓመታት ገፆች፣ የኢትዮጵያ ውበት ከግጥምና ከዘፈን ወጥቶ መሬት የነካባቸው የክብር ዘመናት ናቸው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #tourism #ecotourism #greentourism #sustainabletourism #ebc
2 months ago
በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በሚያስችሉ ስራዎች ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚያስችሉ የሪፎርም ስራዎች ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ።
በክልሉ "የዘመነ ፈተና አስተዳደር ስርዓት፤ ለላቀ የትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ሐሳብ የተዘጋጀ የ2018 ዓ.ም ሀገራዊና ክልላዊ ፈተና አስተዳደር ምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።
በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በዚህ ወቅት÷ ባለፉት ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚያስችሉ የሪፎርም ስራዎች ላይ በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።
የትምህርት ስርዓቱን ለማሻሻል በርካታ የሪፎርም ስራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን ጠቅሰው÷ ጥራት ያለው ትምህርት ለማቅረብ ጥራት ያለው የምዘና ስርዓት ውስጥ ማለፍ አስፈላጊ ነው ብለዋል።
ለዚህም የፈተና ምዘና እና የፈተና አስተዳደር ሥርዓት ማዘመን አስፈላጊ መሆኑን አጽንዖት ሰጥተዋል።
በዘንድሮው ክልላዊ ፈተና የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል 89 ሺህ 538 ተማሪዎችን ለማስፈተን ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል።
የሀገር አቀፍ እና ክልል አቀፍ ደረጃ የሚሰጡ ፈተናዎችን ከኩረጃ የጸዳ እንዲሆኑ እና ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ የሚያስችሉ ተግባራትን ማከናወን መቻሉም ተገልጿል።
በመድረኩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾን (ዶ/ር) ጨምሮ የሚመለከታቸው ባለድርሻዎች መገኘታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ለፋና ዲጂታል ገልጿል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚያስችሉ የሪፎርም ስራዎች ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ።
በክልሉ "የዘመነ ፈተና አስተዳደር ስርዓት፤ ለላቀ የትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ሐሳብ የተዘጋጀ የ2018 ዓ.ም ሀገራዊና ክልላዊ ፈተና አስተዳደር ምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።
በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በዚህ ወቅት÷ ባለፉት ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚያስችሉ የሪፎርም ስራዎች ላይ በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።
የትምህርት ስርዓቱን ለማሻሻል በርካታ የሪፎርም ስራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን ጠቅሰው÷ ጥራት ያለው ትምህርት ለማቅረብ ጥራት ያለው የምዘና ስርዓት ውስጥ ማለፍ አስፈላጊ ነው ብለዋል።
ለዚህም የፈተና ምዘና እና የፈተና አስተዳደር ሥርዓት ማዘመን አስፈላጊ መሆኑን አጽንዖት ሰጥተዋል።
በዘንድሮው ክልላዊ ፈተና የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል 89 ሺህ 538 ተማሪዎችን ለማስፈተን ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል።
የሀገር አቀፍ እና ክልል አቀፍ ደረጃ የሚሰጡ ፈተናዎችን ከኩረጃ የጸዳ እንዲሆኑ እና ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ የሚያስችሉ ተግባራትን ማከናወን መቻሉም ተገልጿል።
በመድረኩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾን (ዶ/ር) ጨምሮ የሚመለከታቸው ባለድርሻዎች መገኘታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ለፋና ዲጂታል ገልጿል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
በቦንጋ ከተማ ለወጣት ስፖርተኛ ንቃተ ህሊና የመሬትና የገንዘብ ስጦታ ተበረከተ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ድብልቅ ማርሻል አርት ወይም MMA ውድድር በማስተዋወቅ ስሙን ላስጠራው ወጣት ስፖርተኛ ንቃተ ህሊና ዮሐንስ ምስክር በቦንጋ ከተማ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል::
ስፖርተኛው ወደ ከተማዋ ሲገባ የካፋ ዞንና የቦንጋ ከተማ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች በመገኘት ደማቅ አቀባበል አድርገውለታል::
በእለቱ የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ስፖርተኛው ዞኑንና ሀገሩን በስፖርቱ ዘርፍ በማስጠራቱ ምስጋና አቅርበው የዞኑ አስተዳደር ለንቃተ ህሊና 300 ሺህ ብር እንዲሁም ለአዘጋጁና ለአሰልጣኙ እያንዳንዳቸው 100 ሺህ ብር በድምሩ የ500 ሺህ ብር ስጦታ ማበርከታቸውን ገልጸዋል::
በተመሳሳይ የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ዶክተር ተክለዓብ ቡሎ ስፖርተኛው በሀገራችን አዲስ የውድድር ምዕራፍ በመክፈቱ ያላቸውን አድናቆት ገልጸው ከተማ አስተዳደሩ 500 ካሬ ሜትር የከተማ መሬት ለስፖርተኛው ንቃተ ህሊና በስጦታ መስጠቱን አብስረዋል::
ከንቲባው አክለውም የከተማው ህዝብ ሁልጊዜም ከስፖርተኛው ጎን እንደሚቆም አረጋግጠዋል::
አሰልጣኝ ማስተር ጌታቸው መለሰ በበኩላቸው ለስፖርተኛው ያላቸውን አድናቆት ገልጸው በቀጣይ ንቃተ ህሊናን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስና ሌሎች የአካባቢውን ወጣቶች በዘርፉ ለማሰልጠን ቃል ገብተዋል::
ስፖርተኛ ንቃተ ህሊናም ለተደረገለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍ ምስጋናውን አቅርቦ ይህ ስኬት ገና ጅምር መሆኑንና በቀጣይ በበለጠ ስራ ሀገሩንና ህዝቡን እንደሚያኮራ ተናግሯል::
በመጨረሻም በወጣት ሰዓሊ አብርሃም ተስፋዬ የተዘጋጀ ውብ የስነ ጥበብ ስራ ለስፖርተኛውና ለአሰልጣኙ በስጦታ ተበርክቶላቸዋል::
ፎቶ÷ በሠለሞን ተስፋዬ
የካፋ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት
#bonga #kaffa #mma #ethiopiansport #nikat_hilina #martialarts #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ድብልቅ ማርሻል አርት ወይም MMA ውድድር በማስተዋወቅ ስሙን ላስጠራው ወጣት ስፖርተኛ ንቃተ ህሊና ዮሐንስ ምስክር በቦንጋ ከተማ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል::
ስፖርተኛው ወደ ከተማዋ ሲገባ የካፋ ዞንና የቦንጋ ከተማ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች በመገኘት ደማቅ አቀባበል አድርገውለታል::
በእለቱ የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ስፖርተኛው ዞኑንና ሀገሩን በስፖርቱ ዘርፍ በማስጠራቱ ምስጋና አቅርበው የዞኑ አስተዳደር ለንቃተ ህሊና 300 ሺህ ብር እንዲሁም ለአዘጋጁና ለአሰልጣኙ እያንዳንዳቸው 100 ሺህ ብር በድምሩ የ500 ሺህ ብር ስጦታ ማበርከታቸውን ገልጸዋል::
በተመሳሳይ የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ዶክተር ተክለዓብ ቡሎ ስፖርተኛው በሀገራችን አዲስ የውድድር ምዕራፍ በመክፈቱ ያላቸውን አድናቆት ገልጸው ከተማ አስተዳደሩ 500 ካሬ ሜትር የከተማ መሬት ለስፖርተኛው ንቃተ ህሊና በስጦታ መስጠቱን አብስረዋል::
ከንቲባው አክለውም የከተማው ህዝብ ሁልጊዜም ከስፖርተኛው ጎን እንደሚቆም አረጋግጠዋል::
አሰልጣኝ ማስተር ጌታቸው መለሰ በበኩላቸው ለስፖርተኛው ያላቸውን አድናቆት ገልጸው በቀጣይ ንቃተ ህሊናን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስና ሌሎች የአካባቢውን ወጣቶች በዘርፉ ለማሰልጠን ቃል ገብተዋል::
ስፖርተኛ ንቃተ ህሊናም ለተደረገለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍ ምስጋናውን አቅርቦ ይህ ስኬት ገና ጅምር መሆኑንና በቀጣይ በበለጠ ስራ ሀገሩንና ህዝቡን እንደሚያኮራ ተናግሯል::
በመጨረሻም በወጣት ሰዓሊ አብርሃም ተስፋዬ የተዘጋጀ ውብ የስነ ጥበብ ስራ ለስፖርተኛውና ለአሰልጣኙ በስጦታ ተበርክቶላቸዋል::
ፎቶ÷ በሠለሞን ተስፋዬ
የካፋ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት
#bonga #kaffa #mma #ethiopiansport #nikat_hilina #martialarts #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 months ago
ጆኒ በ1ኛው ዙር አሸነፈ
* የ1 ሚሊዮን ብር የቦነስ ሽልማትም ተረከበ
* የንቃተ ህሊና ድፍረትና ፍልሚያ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የስፖርት ታሪክ የመጀመሪያው ፕሮፌሽናል የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ውድድር በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በዛሬው ዕለት በከፍተኛ ድምቀት ተካሂዷል። በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የጆኒ ጁጁትና የንቃተ ህሊና ፍልሚያ በጆኒ አሸናፊነት ተደምድሟል።
ጆኒ ውድድሩ በጀመረ ጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ንቃተ ህሊናን መሬት ላይ ጥሎ በመደብደብ የቴክኒክ ብቃቱን አስመስክሯል። ከድሉ በኋላም "ማርሻል አርቲስት ነኝ የምትሉ ሁሉ አስልፌ እቀጠቅጣችኋለሁ" ሲል በኩራት ተደምጧል።
ከቦንጋ ተነስቶ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የቆመው ንቃተ ህሊና፣ ራሱን በኢንተርኔት ቪዲዮዎች አዘጋጅቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሮፌሽናል መድረክ መርገጡ ለብዙዎች መነቃቃትን ፈጥሯል። "ሽንፈት መነሻዬ ነው" በሚል መንፈስ ዳግም እንደሚመለስ ቃል ገብቷል።
ጆኒ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ወርቃማ ታሪኩን ጽፏል።
የዳኞችና የአዘጋጆቹ ከጆኒ ጋር ያላቸው ቅርበት እንዲሁም በንቃተ ላይ የታየው የስነ-ልቦና ጫና በውድድሩ ፍትሃዊነት ላይ ጥርጣሬ ፈጥሯል የሚሉ የስፖርት ቤተሰቦች አስተያየት ነበር።
በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የተካሄደው የታላቁ የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ፍልሚያ በጆኒ አስደናቂ የበላይነት ተጠናቋል።
መላው አዲስ አበባ በጉጉት ሲጠብቀው የነበረው ይህ መድረክ፣ ለጆኒ ታሪካዊ ድልን አጎናጽፎታል። የአሸናፊነት የክብር ቀበቶም ታጥቋል።
ታዛቢዎች ውድድሩ ለውድድሩ ድምቀት የተደረገ "ለኮፍ ለኮፍ" ነው ቢሉም፣ ክስተቱ ግን ለኢትዮጵያ MMA አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
መሸነፍ መጨረሻ አይደለም፤ ለመቧቀስ መድረኩ ላይ መገኘት ራሱ ድል ነው። ንቃተ ህሊና ፍርሃትንና ግፊትን አሸንፎ መድረክ ላይ መቆሙ የጀግንነት አክሊል ነው።
ነገ የታሪክ መጀመሪያ ሊሆን ይችላል!
ውድድሩ በሀገራችን ለሜክስድ ማርሻል አርት (MMA) ስፖርት እድገት አዲስ በር፤ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
#getu #mmaethiopia #johnnyvsnkate #nkatehilina #sweetbox #boxingethiopia #adwavictorymemorial #mixedmartialarts #ጆኒ #ንቃተህሊና #ፍልሚያ #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
* የ1 ሚሊዮን ብር የቦነስ ሽልማትም ተረከበ
* የንቃተ ህሊና ድፍረትና ፍልሚያ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የስፖርት ታሪክ የመጀመሪያው ፕሮፌሽናል የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ውድድር በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በዛሬው ዕለት በከፍተኛ ድምቀት ተካሂዷል። በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የጆኒ ጁጁትና የንቃተ ህሊና ፍልሚያ በጆኒ አሸናፊነት ተደምድሟል።
ጆኒ ውድድሩ በጀመረ ጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ንቃተ ህሊናን መሬት ላይ ጥሎ በመደብደብ የቴክኒክ ብቃቱን አስመስክሯል። ከድሉ በኋላም "ማርሻል አርቲስት ነኝ የምትሉ ሁሉ አስልፌ እቀጠቅጣችኋለሁ" ሲል በኩራት ተደምጧል።
ከቦንጋ ተነስቶ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የቆመው ንቃተ ህሊና፣ ራሱን በኢንተርኔት ቪዲዮዎች አዘጋጅቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሮፌሽናል መድረክ መርገጡ ለብዙዎች መነቃቃትን ፈጥሯል። "ሽንፈት መነሻዬ ነው" በሚል መንፈስ ዳግም እንደሚመለስ ቃል ገብቷል።
ጆኒ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ወርቃማ ታሪኩን ጽፏል።
የዳኞችና የአዘጋጆቹ ከጆኒ ጋር ያላቸው ቅርበት እንዲሁም በንቃተ ላይ የታየው የስነ-ልቦና ጫና በውድድሩ ፍትሃዊነት ላይ ጥርጣሬ ፈጥሯል የሚሉ የስፖርት ቤተሰቦች አስተያየት ነበር።
በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የተካሄደው የታላቁ የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ፍልሚያ በጆኒ አስደናቂ የበላይነት ተጠናቋል።
መላው አዲስ አበባ በጉጉት ሲጠብቀው የነበረው ይህ መድረክ፣ ለጆኒ ታሪካዊ ድልን አጎናጽፎታል። የአሸናፊነት የክብር ቀበቶም ታጥቋል።
ታዛቢዎች ውድድሩ ለውድድሩ ድምቀት የተደረገ "ለኮፍ ለኮፍ" ነው ቢሉም፣ ክስተቱ ግን ለኢትዮጵያ MMA አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
መሸነፍ መጨረሻ አይደለም፤ ለመቧቀስ መድረኩ ላይ መገኘት ራሱ ድል ነው። ንቃተ ህሊና ፍርሃትንና ግፊትን አሸንፎ መድረክ ላይ መቆሙ የጀግንነት አክሊል ነው።
ነገ የታሪክ መጀመሪያ ሊሆን ይችላል!
ውድድሩ በሀገራችን ለሜክስድ ማርሻል አርት (MMA) ስፖርት እድገት አዲስ በር፤ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
#getu #mmaethiopia #johnnyvsnkate #nkatehilina #sweetbox #boxingethiopia #adwavictorymemorial #mixedmartialarts #ጆኒ #ንቃተህሊና #ፍልሚያ #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
አስቸኳይ የሕይወት አድን ጥሪ
የሕጻን ዜማ ያሬድን ሕይወት እንታደግ!
#ethiopia | ቤተሰቦቼና ወዳጆቼ፣ ዛሬ የአንዲት ምስኪን ሕጻን ሕይወት በእኛ እጅ ላይ ነው። የ2 ዓመት ከ8 ወሯ ሕጻን ዜማ ያሬድ በጽኑ የጉበት ሕመም ምክንያት በከፍተኛ ስቃይ ላይ ትገኛለች።
ከቦንጋ ሆስፒታል ወደ አዲስ አበባ በአስቸኳይ ሪፈር የተባለችው ዜማ፣ ሕይወቷን ለማዳን አፋጣኝ ቀዶ ጥገና ያስፈልጋታል።
እናቷ መምህርት ትቅደም ጫካ ልጃቸውን ለማዳን ያላቸውን አቅም ቢጠቀሙም፣ የሕክምናው ወጪ ከመምህርነት ደመወዛቸው በላይ ሆኖ ሰማይ ተደፍቶባቸዋል።
ልጅ ያለው በልጅ አይጨክንም!
እያንዳንዷ ሳንቲም ለዜማ የሕይወት ተስፋ ናት። 50፣ 100 ብር እያልን ብንረባረብ ይህችን አበባ ሕጻን ወደ ጤናዋ መመለስ እንችላለን። ዛሬ የምናደርገው ድጋፍ የአንዲትን እናት ዕንባ ያብሳል፤ የአንዲትን ሕጻን ሕይወት ይታደጋል።
💰 የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ (የእናቷ የባንክ አካውንት)
ባንክ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
የአካውንት ስም፦ ትቅደም ጫካ (Tikidem Chaka)
የአካውንት ቁጥር፦ 1000029097775
📞 ለበለጠ መረጃ (የእናቷ ስልክ)፦
ስልክ፦ 0984894391
📢 ጥሪ ለሁላችሁም፦
ይህንን መልዕክት SHARE በማድረግ ለሌሎች ደግ ልቦች እንዲደርስ በማድረግ የዜማ ሕይወት አድን ተካፋይ ሁኑ።
ጸሎታችሁም አይለያት።
የወገን ደራሽ ወገን ነው!
Via TG Hagos
#የሕይወትአድንጥሪ #ሕጻንዜማያሬድ #የጉበትሕክምና #ኢትዮጵያ #savezema #medicalhelp #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የሕጻን ዜማ ያሬድን ሕይወት እንታደግ!
#ethiopia | ቤተሰቦቼና ወዳጆቼ፣ ዛሬ የአንዲት ምስኪን ሕጻን ሕይወት በእኛ እጅ ላይ ነው። የ2 ዓመት ከ8 ወሯ ሕጻን ዜማ ያሬድ በጽኑ የጉበት ሕመም ምክንያት በከፍተኛ ስቃይ ላይ ትገኛለች።
ከቦንጋ ሆስፒታል ወደ አዲስ አበባ በአስቸኳይ ሪፈር የተባለችው ዜማ፣ ሕይወቷን ለማዳን አፋጣኝ ቀዶ ጥገና ያስፈልጋታል።
እናቷ መምህርት ትቅደም ጫካ ልጃቸውን ለማዳን ያላቸውን አቅም ቢጠቀሙም፣ የሕክምናው ወጪ ከመምህርነት ደመወዛቸው በላይ ሆኖ ሰማይ ተደፍቶባቸዋል።
ልጅ ያለው በልጅ አይጨክንም!
እያንዳንዷ ሳንቲም ለዜማ የሕይወት ተስፋ ናት። 50፣ 100 ብር እያልን ብንረባረብ ይህችን አበባ ሕጻን ወደ ጤናዋ መመለስ እንችላለን። ዛሬ የምናደርገው ድጋፍ የአንዲትን እናት ዕንባ ያብሳል፤ የአንዲትን ሕጻን ሕይወት ይታደጋል።
💰 የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ (የእናቷ የባንክ አካውንት)
ባንክ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
የአካውንት ስም፦ ትቅደም ጫካ (Tikidem Chaka)
የአካውንት ቁጥር፦ 1000029097775
📞 ለበለጠ መረጃ (የእናቷ ስልክ)፦
ስልክ፦ 0984894391
📢 ጥሪ ለሁላችሁም፦
ይህንን መልዕክት SHARE በማድረግ ለሌሎች ደግ ልቦች እንዲደርስ በማድረግ የዜማ ሕይወት አድን ተካፋይ ሁኑ።
ጸሎታችሁም አይለያት።
የወገን ደራሽ ወገን ነው!
Via TG Hagos
#የሕይወትአድንጥሪ #ሕጻንዜማያሬድ #የጉበትሕክምና #ኢትዮጵያ #savezema #medicalhelp #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
የጋምቤላው ነዳጅ ቦንጋ ምን ያደርጋል? አሽከርካሪው እና የ5.2 ሚሊየን ብር ነዳጅ ውሳኔ!
ከጅቡቲ ተነስቶ ጋምቤላ መድረስ የነበረበት 46,649 ሊትር ናፍጣ፣ ባልተፈቀደለት የጅማ ዞን መስመር ወደ ቦንጋ ሲጓዝ እጅ ከፍንጅ ተያዘ!
ጉዳዩ ምንድን ነው?
አሽከርካሪ ክፍሌ ዋቁማ የተባለ ግለሰብ ግምቱ 5,207,902 ብር የሆነ ነዳጅ ጭኖ ሲጓዝ፣ ህጋዊ መስመሩን በመተው በሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ በኩል አቋርጦ ሲሄድ ጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም በቁጥጥር ስር ውሏል።
⚖️ የህግ እይታ (Legal Insight)
በኢትዮጵያ የንግድ ህግ መሰረት፣ ስትራቴጂካዊ የሆኑ ምርቶች (እንደ ነዳጅ) የተፈቀደላቸውን መስመር ስተው መገኘታቸው እንደ ኮንትሮባንድ እና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ እንደተቃጣ ወንጀል ይቆጠራል። ይህም ንብረቱ እንዲወረስና አሽከርካሪው በወንጀል እንዲቀጣ ያደርጋል።
ፍርድ ቤቱ ምን ወሰነ?
የሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ ፍርድ ቤት ትናንት በዋለው ችሎት፦
አሽከርካሪው በ2 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ፣
3,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲከፍል፣
ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ነዳጅ ደግሞ ለጥቅም ሳይውል ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ወስኗል።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23
ከጅቡቲ ተነስቶ ጋምቤላ መድረስ የነበረበት 46,649 ሊትር ናፍጣ፣ ባልተፈቀደለት የጅማ ዞን መስመር ወደ ቦንጋ ሲጓዝ እጅ ከፍንጅ ተያዘ!
ጉዳዩ ምንድን ነው?
አሽከርካሪ ክፍሌ ዋቁማ የተባለ ግለሰብ ግምቱ 5,207,902 ብር የሆነ ነዳጅ ጭኖ ሲጓዝ፣ ህጋዊ መስመሩን በመተው በሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ በኩል አቋርጦ ሲሄድ ጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም በቁጥጥር ስር ውሏል።
⚖️ የህግ እይታ (Legal Insight)
በኢትዮጵያ የንግድ ህግ መሰረት፣ ስትራቴጂካዊ የሆኑ ምርቶች (እንደ ነዳጅ) የተፈቀደላቸውን መስመር ስተው መገኘታቸው እንደ ኮንትሮባንድ እና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ እንደተቃጣ ወንጀል ይቆጠራል። ይህም ንብረቱ እንዲወረስና አሽከርካሪው በወንጀል እንዲቀጣ ያደርጋል።
ፍርድ ቤቱ ምን ወሰነ?
የሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ ፍርድ ቤት ትናንት በዋለው ችሎት፦
አሽከርካሪው በ2 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ፣
3,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲከፍል፣
ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ነዳጅ ደግሞ ለጥቅም ሳይውል ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ወስኗል።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23
6 months ago
የጋምቤላው ነዳጅ ቦንጋ ምን ያደርጋል? አሽከርካሪው እና የ5.2 ሚሊየን ብር ነዳጅ ውሳኔ!
ከጅቡቲ ተነስቶ ጋምቤላ መድረስ የነበረበት 46,649 ሊትር ናፍጣ፣ ባልተፈቀደለት የጅማ ዞን መስመር ወደ ቦንጋ ሲጓዝ እጅ ከፍንጅ ተያዘ!
ጉዳዩ ምንድን ነው?
አሽከርካሪ ክፍሌ ዋቁማ የተባለ ግለሰብ ግምቱ 5,207,902 ብር የሆነ ነዳጅ ጭኖ ሲጓዝ፣ ህጋዊ መስመሩን በመተው በሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ በኩል አቋርጦ ሲሄድ ጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም በቁጥጥር ስር ውሏል።
⚖️ የህግ እይታ (Legal Insight)
በኢትዮጵያ የንግድ ህግ መሰረት፣ ስትራቴጂካዊ የሆኑ ምርቶች (እንደ ነዳጅ) የተፈቀደላቸውን መስመር ስተው መገኘታቸው እንደ ኮንትሮባንድ እና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ እንደተቃጣ ወንጀል ይቆጠራል። ይህም ንብረቱ እንዲወረስና አሽከርካሪው በወንጀል እንዲቀጣ ያደርጋል።
ፍርድ ቤቱ ምን ወሰነ?
የሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ ፍርድ ቤት ትናንት በዋለው ችሎት፦
አሽከርካሪው በ2 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ፣
3,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲከፍል፣
ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ነዳጅ ደግሞ ለጥቅም ሳይውል ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ወስኗል።
ከጅቡቲ ተነስቶ ጋምቤላ መድረስ የነበረበት 46,649 ሊትር ናፍጣ፣ ባልተፈቀደለት የጅማ ዞን መስመር ወደ ቦንጋ ሲጓዝ እጅ ከፍንጅ ተያዘ!
ጉዳዩ ምንድን ነው?
አሽከርካሪ ክፍሌ ዋቁማ የተባለ ግለሰብ ግምቱ 5,207,902 ብር የሆነ ነዳጅ ጭኖ ሲጓዝ፣ ህጋዊ መስመሩን በመተው በሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ በኩል አቋርጦ ሲሄድ ጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም በቁጥጥር ስር ውሏል።
⚖️ የህግ እይታ (Legal Insight)
በኢትዮጵያ የንግድ ህግ መሰረት፣ ስትራቴጂካዊ የሆኑ ምርቶች (እንደ ነዳጅ) የተፈቀደላቸውን መስመር ስተው መገኘታቸው እንደ ኮንትሮባንድ እና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ እንደተቃጣ ወንጀል ይቆጠራል። ይህም ንብረቱ እንዲወረስና አሽከርካሪው በወንጀል እንዲቀጣ ያደርጋል።
ፍርድ ቤቱ ምን ወሰነ?
የሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ ፍርድ ቤት ትናንት በዋለው ችሎት፦
አሽከርካሪው በ2 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ፣
3,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲከፍል፣
ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ነዳጅ ደግሞ ለጥቅም ሳይውል ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ወስኗል።
7 months ago
ተራዝሟል!
ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ባስጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ባሉ ጥቂት ክፍት ቦታዎች ተጨማሪ ተማሪዎችን (አሁን 9ኛ ክፍል ገብተው እየተማሩ ካሉ ተማሪዎች መካከል በማወዳደር) ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
የምዝገባ ጊዜው እንዲጨመር አንዳንድ ክልሎች በጠየቁት መሰረት እስከ ጥር 20/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል፡፡
የነጻ ትምህርት ዕድሉ ጥቅሞች፦
➫ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሸፋን
➫ ነጻ የመኝታ እና የምግብ አገልግሎቶች
➫ ልዩ ስርዓተ ትምህርት የሚከተል ጥራት ያለው ትምህርት
➫ ምቹ የመማሪያ አካባቢ
አመልካቾች ሊያሟሏቸው የሚገቡ መስፈርቶች፦
➫ በ2017 ዓ.ም 8ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ/ች፣
➫ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ያለው/ያላት፣
➫ በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 85% ወይም ከዚያ በላይ አማካይ ውጤት ያለው/ያላትና አሁን 9ኛ ክፍል እየተማረ ያለ/ያለች።
መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች ምዝገባችሁን ባላችሁበት ሆናችሁ በኦንላይን https://sbs.moe.gov.et/app... መመዝገብ እና አስፈላጊ የተባሉ መረጃዎችን ማያያዝ ይጠበቅባችኋል።
የማስተማር ሥራ የተጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ጋምቤል፣ ጅግጅጋ፣ ቡኢ (ወልቂጤ)፣ ቦንጋ እና ወሊሶ ናቸው።
ለፈተና የሚቀርቡ ተማሪዎች ዝርዝር እና የፈተና ጊዜ ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡
seledadotio
seledadotio
ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ባስጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ባሉ ጥቂት ክፍት ቦታዎች ተጨማሪ ተማሪዎችን (አሁን 9ኛ ክፍል ገብተው እየተማሩ ካሉ ተማሪዎች መካከል በማወዳደር) ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
የምዝገባ ጊዜው እንዲጨመር አንዳንድ ክልሎች በጠየቁት መሰረት እስከ ጥር 20/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል፡፡
የነጻ ትምህርት ዕድሉ ጥቅሞች፦
➫ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሸፋን
➫ ነጻ የመኝታ እና የምግብ አገልግሎቶች
➫ ልዩ ስርዓተ ትምህርት የሚከተል ጥራት ያለው ትምህርት
➫ ምቹ የመማሪያ አካባቢ
አመልካቾች ሊያሟሏቸው የሚገቡ መስፈርቶች፦
➫ በ2017 ዓ.ም 8ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ/ች፣
➫ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ያለው/ያላት፣
➫ በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 85% ወይም ከዚያ በላይ አማካይ ውጤት ያለው/ያላትና አሁን 9ኛ ክፍል እየተማረ ያለ/ያለች።
መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች ምዝገባችሁን ባላችሁበት ሆናችሁ በኦንላይን https://sbs.moe.gov.et/app... መመዝገብ እና አስፈላጊ የተባሉ መረጃዎችን ማያያዝ ይጠበቅባችኋል።
የማስተማር ሥራ የተጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ጋምቤል፣ ጅግጅጋ፣ ቡኢ (ወልቂጤ)፣ ቦንጋ እና ወሊሶ ናቸው።
ለፈተና የሚቀርቡ ተማሪዎች ዝርዝር እና የፈተና ጊዜ ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡
seledadotio
seledadotio
7 months ago
የገና ስጦታችንን ለእናታችን ለቅድስት ኪዳነ ምሕረት
ይቺህ ከታች 👇የምትመለከቷት እ የቦንጋ ደብረ ፍስሀ ቅዱ ስት ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን ነው።
በ ከፋ ሀገረ ስብከት በቦንጋ ከተማ የምትገኝው የስዕለት ሰሚዋ የቦንጋ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ናት ምን ይህሎቻችን የኪዳነ ምህረት ውለታ አለብን ታድያ ልጆቼ ስትለን አቤት አለን ልጆችሽ ልንላት ይገባል
ውድ ኦርቶዶክሳውያን፤
ወንድም እህቶቻንን በመላው ዓለም ያላችሁ የእናታችን ቤተመቅደስ ጣሪያው እያፈሰሰ ግርግዳው የፈረሰ ለአገልግሎት በጣም ተቸግረናል ።
ሁላችንም የበረከቱ ተካፋይ እንሁን !
[ 200 ብር ለኪዳነ ምሕረት ]
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደብሩ አካውንት
1000224170126
ቦንጋ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን
ቅድስት ኪዳነ ምህረት አለው ልጆቼ ትበላቹ
እግዚአብሔር ይስጥልን ።
ለበለጠ መረጃ
ለገዳሙ አስተዳዳሪ
+251917824439
ይቺህ ከታች 👇የምትመለከቷት እ የቦንጋ ደብረ ፍስሀ ቅዱ ስት ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን ነው።
በ ከፋ ሀገረ ስብከት በቦንጋ ከተማ የምትገኝው የስዕለት ሰሚዋ የቦንጋ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ናት ምን ይህሎቻችን የኪዳነ ምህረት ውለታ አለብን ታድያ ልጆቼ ስትለን አቤት አለን ልጆችሽ ልንላት ይገባል
ውድ ኦርቶዶክሳውያን፤
ወንድም እህቶቻንን በመላው ዓለም ያላችሁ የእናታችን ቤተመቅደስ ጣሪያው እያፈሰሰ ግርግዳው የፈረሰ ለአገልግሎት በጣም ተቸግረናል ።
ሁላችንም የበረከቱ ተካፋይ እንሁን !
[ 200 ብር ለኪዳነ ምሕረት ]
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደብሩ አካውንት
1000224170126
ቦንጋ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን
ቅድስት ኪዳነ ምህረት አለው ልጆቼ ትበላቹ
እግዚአብሔር ይስጥልን ።
ለበለጠ መረጃ
ለገዳሙ አስተዳዳሪ
+251917824439
Sponsored by
Surafel
7 months ago
🤲 🤲የድረሱልን ጥሪ 🤲 🤲
የገና ስጦታችንን ለእናታችን ለቅድስት ኪዳነ ምሕረት ።
ይቺህ ከላይ 👆የምትመለከቷት እ የቦንጋ ደብረ ፍስሀ ቅዱ ስት ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን ነው።
በ ከፋ ሀገረ ስብከት በቦንጋ ከተማ የምትገኝው የስዕለት ሰሚዋ የቦንጋ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ናት ምን ይህሎቻችን የኪዳነ ምህረት ውለታ አለብን ታድያ ልጆቼ ስትለን አቤት አለን ልጆችሽ ልንላት ይገባል
ውድ ኦርቶዶክሳውያን፤
ወንድም እህቶቻንን በመላው ዓለም ያላችሁ የእናታችን ቤተመቅደስ ጣሪያው እያፈሰሰ ግርግዳው የፈረሰ ለአገልግሎት በጣም ተቸግረናል ።
ሁላችንም የበረከቱ ተካፋይ እንሁን !
[ 200 ብር ለኪዳነ ምሕረት ]
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደብሩ አካውንት
1000224170126
ቦንጋ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን
ቅድስት ኪዳነ ምህረት አለው ልጆቼ ትበላቹ
እግዚአብሔር ይስጥልን ።
ለበለጠ መረጃ
ለገዳሙ አስተዳዳሪ
+251917824439
የገና ስጦታችንን ለእናታችን ለቅድስት ኪዳነ ምሕረት ።
ይቺህ ከላይ 👆የምትመለከቷት እ የቦንጋ ደብረ ፍስሀ ቅዱ ስት ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን ነው።
በ ከፋ ሀገረ ስብከት በቦንጋ ከተማ የምትገኝው የስዕለት ሰሚዋ የቦንጋ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ናት ምን ይህሎቻችን የኪዳነ ምህረት ውለታ አለብን ታድያ ልጆቼ ስትለን አቤት አለን ልጆችሽ ልንላት ይገባል
ውድ ኦርቶዶክሳውያን፤
ወንድም እህቶቻንን በመላው ዓለም ያላችሁ የእናታችን ቤተመቅደስ ጣሪያው እያፈሰሰ ግርግዳው የፈረሰ ለአገልግሎት በጣም ተቸግረናል ።
ሁላችንም የበረከቱ ተካፋይ እንሁን !
[ 200 ብር ለኪዳነ ምሕረት ]
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደብሩ አካውንት
1000224170126
ቦንጋ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን
ቅድስት ኪዳነ ምህረት አለው ልጆቼ ትበላቹ
እግዚአብሔር ይስጥልን ።
ለበለጠ መረጃ
ለገዳሙ አስተዳዳሪ
+251917824439
11 months ago
ታላቁ የጨረቃ ግርዶሽ በኢትዮጵያ ሰማይ !
ዛሬ ጳጉሜን 2 ምሽት ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላው ምስራቅ አፍሪቃ፣ ምስራቅ አውሮጳ ፣ ማዕከላዊ እስያ ፣ ምዕራባዊ ኦሽኒያ እና በከፊል ሩቅ ምስራቅ እስያ አስደናቂ የሆነ ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ ይታያል።
ይህ ክስተት ጨረቃ በመሬት ሙሉ ጥላ ውስጥ ስታልፍ ደማቅ ቀይ ቀለም ስለምትይዝ " ቀይ ጨረቃ " (Blood Moon) በመባል ይታወቃል።
በኢትዮጵያ ውስጥ እንደምንገኝበት አካባቢ የግርዶሹ አተያይ ላይ መጠነኛ ልዩነት ይኖራል። እስቲ ይህ ግርዶሽ እንዴት እንደሚከሰት እና በሀገራችን ክፍሎች ያለው ልዩነት ምን እንደሆነ በትክክለኛው መረጃ ላይ ተመስርተን እንመልከት።
የጨረቃ ግርዶሽ እንዴት ይከሰታል ?
የጨረቃ ግርዶሽ የሚከሰተው ፀሀይ፣ መሬት እና ጨረቃ በአንድ መስመር ላይ ሲሰለፉና መሬት በፀሀይ እና በጨረቃ መካከል ገብታ ጥላዋን ጨረቃ ላይ ስታሳርፍ ነው።
የመሬት ጥላ ሁለት አይነት ነው ፦
° የመሬት ድብዝዝ ጥላ (Penumbra) የውጪውና ደብዛዛው ሲሆን፣
° የመሬት ጽልም ጥላ (Umbra) ደግሞ ዋናውና ጥቁሩ ጥላ ነው።
ሙሉ ግርዶሽ የሚባለው ጨረቃ ሙሉ በሙሉ በጽልም ጥላ ውስጥ ስትገባ ነው።
በኢትዮጵያ የግርዶሹ አተያይ ልዩነት ፦
1. ምስራቃዊ እና መካከለኛው የኢትዮጵያ ክፍል (ግርዶሹን ሙሉ በሙሉ የሚያዩ)
እነዚህ አካባቢዎች (#አዲስ_አበባን ጨምሮ) ግርዶሹ ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ድረስ ያሉትን ሁሉንም ሂደቶች ያያሉ። ግርዶሹ ሲጀምር ጨረቃ ቀድማ ሰማይ ላይ ወጥታ ስለምትገኝ፣ የመጀመሪያው የብርሃን መደብዘዝ (በድብዝዝ ጥላ)፣ ወደ ጽልም ጥላ መግባቷ፣ ሙሉ በሙሉ ቀይ መሆኗ እና ከጥላ መውጣቷን በሙሉ መመልከት ይችላሉ።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ደብረ ብርሃን፣
- ደሴ፣ መቐለ፣
- አዲግራት፣
- አክሱም፣
- ሰመራ፣
- ድሬዳዋ፣
- ሐረር፣
- ጅግጅጋ፣
- አዳማ፣
- አሰላ፣
- ሻሸመኔ፣
- ሀዋሳ፣
- አርባ ምንጭ፣
- ወልቂጤ፣
- ሮቤ፣
- ጎዴ፣ ሞያሌ እና ሌሎችም።
2. ምዕራባዊ የኢትዮጵያ ክፍል (የግርዶሹ የመጀመሪያ ክፍል የማይታይባቸው ቦታዎች)
እንደ ጋምቤላ፣ ባህር ዳር ፣ ሚዛን ተፈሪ እና አሶሳ ያሉ የምዕራብ ኢትዮጵያ ከተሞች የግርዶሹ ዋና ዋና ክፍሎች የሆኑትን ከፊል ግርዶሹን እና ሙሉ ግርዶሹን በሙሉ ያያሉ።
ልዩነቱ የሚመጣው በመጀመሪያው የድብዝዝ ግርዶሽ (Penumbral Eclipse) ወቅት ነው፦
የድብዝዝ ግርዶሹ የሚጀምረው ምሽት 12:28 ሰዓት (6:28 PM) ላይ ነው።
በዚህ ሰዓት እንደ ጋምቤላ ባሉ ምዕራባዊ ከተሞች ጨረቃ ከአድማስ በታች ስለምትሆን አትታይም።
በጋምቤላ ጨረቃ ከአድማስ በላይ ወጥታ መታየት የምትጀምረው ምሽት 12:39 (6:39 PM) ላይ ነው። ይህ ማለት የጋምቤላ እና ሌሎች የምዕራብ ኢትዮጵያ ተመልካቾች ጨረቃን ማየት ሲጀምሩ፣ እሷ ለ11 ደቂቃ ያህል በድብዝዝ ጥላ ውስጥ ተጉዛለች ማለት ነው። ስለዚህ፣ የሚያመልጣቸው የግርዶሹ የመጀመሪያ 11 ደቂቃ ብቻ ሲሆን፣ ይህ ክፍል ደግሞ በዓይን በቀላሉ የማይለይ የብርሃን መቀነስ ብቻ ነው።
ዋናው ነጥብ በጣም አስደናቂዎቹ የግርዶሹ ክፍሎች (ከፊል እና ሙሉ ግርዶሽ) ከመጀመራቸው በፊት ጨረቃ በሰማይ ላይ በደንብ ከፍ ስለምትል፣ ከነዚህ አስደናቂ ሂደቶች አንድም አያመልጣቸውም።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች፦
- ጋምቤላ፣
- ጎንደር፣
- ባህር ዳር፣
- አሶሳ፣
- መተማ፣
- ደምቢ ዶሎ፣
- ነቀምት፣
- ጅማ፣
- ሚዛን ተፈሪ፣
- ቦንጋ፣
- ጂንካ እና ሌሎችም።
የግርዶሹ የጊዜ ሰሌዳ (በአዲስ አበባ ሰዓት አቆጣጠር) የድብዝዝ ግርዶሽ መጀመሪያ ፦ ምሽት 12:28 (6:28 PM)
ከፊል ግርዶሽ መጀመሪያ (ወደ ጽልም ጥላ ስትገባ) ፦ ምሽት 1:27 (7:27 PM)
ሙሉ ግርዶሽ መጀመሪያ (ቀይ መሆን ስትጀምር)፦ ምሽት 2:30 (8:30 PM)
የግርዶሹ ማክሲመም (ጥልቅ ቀይ ስትሆን) ፦ ማታ 3:11 (9:11 PM)
ሙሉ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 3:52 (9:52 PM)
ከፊል ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 4:56 (10:56 PM)
የድብዝዝ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 5:55 (11:55 PM)
ማሳሰቢያ ፦ ይህንን አስደናቂ የሰማይ ክስተት ለመመልከት ምንም አይነት ልዩ መነጽር አያስፈልግም። ነገር ግን ከሥነ ፈለካዊ ትንበያው በተጨማሪ ያሉበት አካባቢ እንደሚኖረው የደመና ሽፋን ይሄንን ክስተት የማየት ዕድሉ ሊኖርም ላይኖርም ይችላል።
ግርዶሹን በኢ.ስ.ሳ.ሶ የዩቲዩብ ገጽበቀጥታ መመልከት ይቻላል።
Credit - Ethiopian Space Science SocietyEthiopian Space Science SocietyA nonprofit, civil society organization that promotes and advances astronomy, space science, and space technologies in Ethiopia through space awareness activities, educational programs, and a nationwide developmental program.
ዛሬ ጳጉሜን 2 ምሽት ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላው ምስራቅ አፍሪቃ፣ ምስራቅ አውሮጳ ፣ ማዕከላዊ እስያ ፣ ምዕራባዊ ኦሽኒያ እና በከፊል ሩቅ ምስራቅ እስያ አስደናቂ የሆነ ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ ይታያል።
ይህ ክስተት ጨረቃ በመሬት ሙሉ ጥላ ውስጥ ስታልፍ ደማቅ ቀይ ቀለም ስለምትይዝ " ቀይ ጨረቃ " (Blood Moon) በመባል ይታወቃል።
በኢትዮጵያ ውስጥ እንደምንገኝበት አካባቢ የግርዶሹ አተያይ ላይ መጠነኛ ልዩነት ይኖራል። እስቲ ይህ ግርዶሽ እንዴት እንደሚከሰት እና በሀገራችን ክፍሎች ያለው ልዩነት ምን እንደሆነ በትክክለኛው መረጃ ላይ ተመስርተን እንመልከት።
የጨረቃ ግርዶሽ እንዴት ይከሰታል ?
የጨረቃ ግርዶሽ የሚከሰተው ፀሀይ፣ መሬት እና ጨረቃ በአንድ መስመር ላይ ሲሰለፉና መሬት በፀሀይ እና በጨረቃ መካከል ገብታ ጥላዋን ጨረቃ ላይ ስታሳርፍ ነው።
የመሬት ጥላ ሁለት አይነት ነው ፦
° የመሬት ድብዝዝ ጥላ (Penumbra) የውጪውና ደብዛዛው ሲሆን፣
° የመሬት ጽልም ጥላ (Umbra) ደግሞ ዋናውና ጥቁሩ ጥላ ነው።
ሙሉ ግርዶሽ የሚባለው ጨረቃ ሙሉ በሙሉ በጽልም ጥላ ውስጥ ስትገባ ነው።
በኢትዮጵያ የግርዶሹ አተያይ ልዩነት ፦
1. ምስራቃዊ እና መካከለኛው የኢትዮጵያ ክፍል (ግርዶሹን ሙሉ በሙሉ የሚያዩ)
እነዚህ አካባቢዎች (#አዲስ_አበባን ጨምሮ) ግርዶሹ ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ድረስ ያሉትን ሁሉንም ሂደቶች ያያሉ። ግርዶሹ ሲጀምር ጨረቃ ቀድማ ሰማይ ላይ ወጥታ ስለምትገኝ፣ የመጀመሪያው የብርሃን መደብዘዝ (በድብዝዝ ጥላ)፣ ወደ ጽልም ጥላ መግባቷ፣ ሙሉ በሙሉ ቀይ መሆኗ እና ከጥላ መውጣቷን በሙሉ መመልከት ይችላሉ።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ደብረ ብርሃን፣
- ደሴ፣ መቐለ፣
- አዲግራት፣
- አክሱም፣
- ሰመራ፣
- ድሬዳዋ፣
- ሐረር፣
- ጅግጅጋ፣
- አዳማ፣
- አሰላ፣
- ሻሸመኔ፣
- ሀዋሳ፣
- አርባ ምንጭ፣
- ወልቂጤ፣
- ሮቤ፣
- ጎዴ፣ ሞያሌ እና ሌሎችም።
2. ምዕራባዊ የኢትዮጵያ ክፍል (የግርዶሹ የመጀመሪያ ክፍል የማይታይባቸው ቦታዎች)
እንደ ጋምቤላ፣ ባህር ዳር ፣ ሚዛን ተፈሪ እና አሶሳ ያሉ የምዕራብ ኢትዮጵያ ከተሞች የግርዶሹ ዋና ዋና ክፍሎች የሆኑትን ከፊል ግርዶሹን እና ሙሉ ግርዶሹን በሙሉ ያያሉ።
ልዩነቱ የሚመጣው በመጀመሪያው የድብዝዝ ግርዶሽ (Penumbral Eclipse) ወቅት ነው፦
የድብዝዝ ግርዶሹ የሚጀምረው ምሽት 12:28 ሰዓት (6:28 PM) ላይ ነው።
በዚህ ሰዓት እንደ ጋምቤላ ባሉ ምዕራባዊ ከተሞች ጨረቃ ከአድማስ በታች ስለምትሆን አትታይም።
በጋምቤላ ጨረቃ ከአድማስ በላይ ወጥታ መታየት የምትጀምረው ምሽት 12:39 (6:39 PM) ላይ ነው። ይህ ማለት የጋምቤላ እና ሌሎች የምዕራብ ኢትዮጵያ ተመልካቾች ጨረቃን ማየት ሲጀምሩ፣ እሷ ለ11 ደቂቃ ያህል በድብዝዝ ጥላ ውስጥ ተጉዛለች ማለት ነው። ስለዚህ፣ የሚያመልጣቸው የግርዶሹ የመጀመሪያ 11 ደቂቃ ብቻ ሲሆን፣ ይህ ክፍል ደግሞ በዓይን በቀላሉ የማይለይ የብርሃን መቀነስ ብቻ ነው።
ዋናው ነጥብ በጣም አስደናቂዎቹ የግርዶሹ ክፍሎች (ከፊል እና ሙሉ ግርዶሽ) ከመጀመራቸው በፊት ጨረቃ በሰማይ ላይ በደንብ ከፍ ስለምትል፣ ከነዚህ አስደናቂ ሂደቶች አንድም አያመልጣቸውም።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች፦
- ጋምቤላ፣
- ጎንደር፣
- ባህር ዳር፣
- አሶሳ፣
- መተማ፣
- ደምቢ ዶሎ፣
- ነቀምት፣
- ጅማ፣
- ሚዛን ተፈሪ፣
- ቦንጋ፣
- ጂንካ እና ሌሎችም።
የግርዶሹ የጊዜ ሰሌዳ (በአዲስ አበባ ሰዓት አቆጣጠር) የድብዝዝ ግርዶሽ መጀመሪያ ፦ ምሽት 12:28 (6:28 PM)
ከፊል ግርዶሽ መጀመሪያ (ወደ ጽልም ጥላ ስትገባ) ፦ ምሽት 1:27 (7:27 PM)
ሙሉ ግርዶሽ መጀመሪያ (ቀይ መሆን ስትጀምር)፦ ምሽት 2:30 (8:30 PM)
የግርዶሹ ማክሲመም (ጥልቅ ቀይ ስትሆን) ፦ ማታ 3:11 (9:11 PM)
ሙሉ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 3:52 (9:52 PM)
ከፊል ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 4:56 (10:56 PM)
የድብዝዝ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 5:55 (11:55 PM)
ማሳሰቢያ ፦ ይህንን አስደናቂ የሰማይ ክስተት ለመመልከት ምንም አይነት ልዩ መነጽር አያስፈልግም። ነገር ግን ከሥነ ፈለካዊ ትንበያው በተጨማሪ ያሉበት አካባቢ እንደሚኖረው የደመና ሽፋን ይሄንን ክስተት የማየት ዕድሉ ሊኖርም ላይኖርም ይችላል።
ግርዶሹን በኢ.ስ.ሳ.ሶ የዩቲዩብ ገጽበቀጥታ መመልከት ይቻላል።
Credit - Ethiopian Space Science SocietyEthiopian Space Science SocietyA nonprofit, civil society organization that promotes and advances astronomy, space science, and space technologies in Ethiopia through space awareness activities, educational programs, and a nationwide developmental program.
11 months ago
ጥንታዊው የቶንጎላ መስጂድ …
#ethiopia | በካፋ ሚንጅዎ ስርወ መንግስት እንደተቆረቆረ የሚነግርለት የቶንጎላ መስጂድ ከ600 ዓመታት በላይ ዕድሜ አስቆጥሯል።
ይህ ዕድሜ ጠገብ መስጂድ የሚገኘው በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ውስጥ ነው፡፡
እስልምና በካፋ የተዋወቀውና መስፋፋት የጀመረው በካፋ ጠንካራ ራስ ገዝ አስተዳደር በተገነባበት በመካከለኛው ክፍለ ዘመን እንደሆነ ይነገራል።
የታሪክ ባለሙያ አቶ አሰፋ ገ/ማሪያም ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ የካፋ ሚንጅዎ ስርወ መንግስት ከ13ኛው እስከ 19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ ቆይቷል።
ይህ ስርወ መንግስት ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ጋር የተመሰረተውን ጠንካራ የንግድ ግንኙነት ተከትሎ የእስልምና አስተምህሮ ወደ ካፋ ገብቷል ይላሉ።
በወቅቱ የነበረው የካፋ መንግስት ከውጭው ዓለም ጋር ጠንካራ የዲፕሎማሲና የንግድ ግንኙት መመስረቱን አስታውሰው÷ በተለይ ከአረብ ሀገራት ጋር የተዘረጋው የንግድ መስመር ለእስልምና ወደ ካፋ መምጣት ዋናው ምክንያት እንደሆነ ያስረዳሉ።
በርካታ የታሪክ ጸሀፊዎችም በዚህ ጉዳይ ላይ እንደሚስማሙ አቶ አሰፋ ይገልጻሉ።
እስልምናን ወደ ካፋ ለመጀመሪያ ጊዜ ይዘው የመጡት የየመን ዜግነት ያላቸው አብዱልሰላም ቢን ሀጂ ሱሌማን መሆናቸውን ተናግረዋል።
ሌላኛው የታሪክ ባለሙያ አቶ ወንድሙ ማሞ በበኩላቸው÷ አብዱልሰላም ቢን ሀጂ ሱሌማን በካፋው ንጉስ ተቀባይነት እንዳገኙ ያብራራሉ።
የካፋው ንጉስ ዓላማህ እምነትህን ማስተማር ብቻ ከሆነና ሌላ አላማ ከሌለህ እዚህ መቆዬት ትችላለህ ሲሉ ለአብዱልሰላም ቢን ሀጂ ሱሌማን ይሁንታቸውን እንደገለጹላቸው ያስረዳሉ።
በዚህም ከቦንጋ ከተማ በ10 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ማረፊያ ቦታ እንደሰጧቸው ይናገራሉ።
በዚህ ስፍራም አብዱልሰላም ከ600 ዓመታት በላይ ዕድሜ እንዳስቆጠረ የሚነገርለትን ጥንታዊን የቶንጎላ መስጂድን ለመመስረት በቅተዋል።
ጥንታዊው የቶንጎላ መስጂድ ጥንታዊ መንፈሳዊ መጽሀፍትን ጨምሮ በርካታ ቅርሶች የያዘ ነው፡፡
በጥንታዊው የቶንጎላ አብዱልሰላም መስጂድ በየዓመቱ የመውሊድን በዓልን ለማክበር በርካቶች ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ይሰባሰባሉ።
FMC
#ethiopia | በካፋ ሚንጅዎ ስርወ መንግስት እንደተቆረቆረ የሚነግርለት የቶንጎላ መስጂድ ከ600 ዓመታት በላይ ዕድሜ አስቆጥሯል።
ይህ ዕድሜ ጠገብ መስጂድ የሚገኘው በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ውስጥ ነው፡፡
እስልምና በካፋ የተዋወቀውና መስፋፋት የጀመረው በካፋ ጠንካራ ራስ ገዝ አስተዳደር በተገነባበት በመካከለኛው ክፍለ ዘመን እንደሆነ ይነገራል።
የታሪክ ባለሙያ አቶ አሰፋ ገ/ማሪያም ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ የካፋ ሚንጅዎ ስርወ መንግስት ከ13ኛው እስከ 19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ ቆይቷል።
ይህ ስርወ መንግስት ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ጋር የተመሰረተውን ጠንካራ የንግድ ግንኙነት ተከትሎ የእስልምና አስተምህሮ ወደ ካፋ ገብቷል ይላሉ።
በወቅቱ የነበረው የካፋ መንግስት ከውጭው ዓለም ጋር ጠንካራ የዲፕሎማሲና የንግድ ግንኙት መመስረቱን አስታውሰው÷ በተለይ ከአረብ ሀገራት ጋር የተዘረጋው የንግድ መስመር ለእስልምና ወደ ካፋ መምጣት ዋናው ምክንያት እንደሆነ ያስረዳሉ።
በርካታ የታሪክ ጸሀፊዎችም በዚህ ጉዳይ ላይ እንደሚስማሙ አቶ አሰፋ ይገልጻሉ።
እስልምናን ወደ ካፋ ለመጀመሪያ ጊዜ ይዘው የመጡት የየመን ዜግነት ያላቸው አብዱልሰላም ቢን ሀጂ ሱሌማን መሆናቸውን ተናግረዋል።
ሌላኛው የታሪክ ባለሙያ አቶ ወንድሙ ማሞ በበኩላቸው÷ አብዱልሰላም ቢን ሀጂ ሱሌማን በካፋው ንጉስ ተቀባይነት እንዳገኙ ያብራራሉ።
የካፋው ንጉስ ዓላማህ እምነትህን ማስተማር ብቻ ከሆነና ሌላ አላማ ከሌለህ እዚህ መቆዬት ትችላለህ ሲሉ ለአብዱልሰላም ቢን ሀጂ ሱሌማን ይሁንታቸውን እንደገለጹላቸው ያስረዳሉ።
በዚህም ከቦንጋ ከተማ በ10 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ማረፊያ ቦታ እንደሰጧቸው ይናገራሉ።
በዚህ ስፍራም አብዱልሰላም ከ600 ዓመታት በላይ ዕድሜ እንዳስቆጠረ የሚነገርለትን ጥንታዊን የቶንጎላ መስጂድን ለመመስረት በቅተዋል።
ጥንታዊው የቶንጎላ መስጂድ ጥንታዊ መንፈሳዊ መጽሀፍትን ጨምሮ በርካታ ቅርሶች የያዘ ነው፡፡
በጥንታዊው የቶንጎላ አብዱልሰላም መስጂድ በየዓመቱ የመውሊድን በዓልን ለማክበር በርካቶች ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ይሰባሰባሉ።
FMC
12 months ago
#ዜና_እረፍት
#ethiopia | በቢጣ ወረዳ ሸዳ ቀበሌ በስፔን መንግስት ድጋፍ የሴቶች ተጠቃሚነት ላይ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውኑ የቆዩት የቦንጋ ዩንቨርስቲ መምህር እጩ ዶክተር ወርቁ አለሙ በድንገት ማረፋቸው ተገለፀ።
እጩ ዶ/ር ወርቁ አለሙ ሁለገብ መምህር ሲሆን በተለይ ደግሞ በቡና ላይ በሚያደርጋቸው ምርምሮቹ ይታወቃል።
በቅርቡ በስፔን መንግስት ድጋፍ በቢጣ ወረዳ በተጀመረው የተቀናጀ ግብርና ላይ ከማስተማሪያ ማንዋል ዝግጅት ጀምሮ የአካባቢውን ምርትና ምርታማነት በምርምር ለማገዝ እየታተረ የሚገኝ ጉምቱ ምሁር ነው።
የታሪክና ባህል አዋቂው የካፋ ባህላዊ ምክር ቤት /ሚክሬቾ/ አባል ብዙ ብዙ ማለት ይቻላል።
በዛሬው ዕለት በሰማነው ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን ስንገልጽ ለቤተሰቦቹ እንዲሁም ለወዳጅ ዘመዶች በሙሉ ፈጣሪ ፍፁም መፅናናትን እንዲሰጣቸው በመመኘት ነው።
ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ
#ethiopia | በቢጣ ወረዳ ሸዳ ቀበሌ በስፔን መንግስት ድጋፍ የሴቶች ተጠቃሚነት ላይ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውኑ የቆዩት የቦንጋ ዩንቨርስቲ መምህር እጩ ዶክተር ወርቁ አለሙ በድንገት ማረፋቸው ተገለፀ።
እጩ ዶ/ር ወርቁ አለሙ ሁለገብ መምህር ሲሆን በተለይ ደግሞ በቡና ላይ በሚያደርጋቸው ምርምሮቹ ይታወቃል።
በቅርቡ በስፔን መንግስት ድጋፍ በቢጣ ወረዳ በተጀመረው የተቀናጀ ግብርና ላይ ከማስተማሪያ ማንዋል ዝግጅት ጀምሮ የአካባቢውን ምርትና ምርታማነት በምርምር ለማገዝ እየታተረ የሚገኝ ጉምቱ ምሁር ነው።
የታሪክና ባህል አዋቂው የካፋ ባህላዊ ምክር ቤት /ሚክሬቾ/ አባል ብዙ ብዙ ማለት ይቻላል።
በዛሬው ዕለት በሰማነው ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን ስንገልጽ ለቤተሰቦቹ እንዲሁም ለወዳጅ ዘመዶች በሙሉ ፈጣሪ ፍፁም መፅናናትን እንዲሰጣቸው በመመኘት ነው።
ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ
Sponsored by
Surafel
12 months ago
ጥንቃቄ እንዳይለያችሁ - ፖሊስ
#ethiopia | የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አሽከርካሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳሰበ።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ እንደገለፁት ከሚዛን ቦንጋ እና ከቦንጋ ሚዛን በሚወስደዉ መስመር በካፋ ዞን በጊምቦ ወረዳ ዉሽዉሽ ቀበሌ ልዩ ስም ቦጫች ተብሎ የሚጠራበት አከባቢ በከባድ ዝናብ ምክንያት መንገዱ የመንሸራተት አደጋ መድረሱን ተናግረዋል።
ስለዚህ አሽከርካሪዎች በምታሽከረክሩበት ወቅት ፍጥነታችሁን ቀንሳችሁ እንድታሽከረክሩ ሲሉ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኔኬሽን መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል።
#swethiopia #ቦንጋ #ሚዛን #ካፋዞን #ምስራቅ
#ethiopia | የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አሽከርካሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳሰበ።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ እንደገለፁት ከሚዛን ቦንጋ እና ከቦንጋ ሚዛን በሚወስደዉ መስመር በካፋ ዞን በጊምቦ ወረዳ ዉሽዉሽ ቀበሌ ልዩ ስም ቦጫች ተብሎ የሚጠራበት አከባቢ በከባድ ዝናብ ምክንያት መንገዱ የመንሸራተት አደጋ መድረሱን ተናግረዋል።
ስለዚህ አሽከርካሪዎች በምታሽከረክሩበት ወቅት ፍጥነታችሁን ቀንሳችሁ እንድታሽከረክሩ ሲሉ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኔኬሽን መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል።
#swethiopia #ቦንጋ #ሚዛን #ካፋዞን #ምስራቅ
12 months ago
በቦንጋ ከተማ የተገነባው አረንጓዴ ፓርክ ለአግልግሎት ክፍተት ሆነ
#ethiopia | በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት አስተባባሪነት በቦንጋ ከተማ የተገነባው፥ የቦንጋ ከተማ የኮርደር ልማት አካል የኾነው የአረንጓዴ ፓርክ ተመርቀው ለአግልግሎት ክፍት ሆኗል።
በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የቅርብ ክትትል ተገንብተው ለአግልግሎት የበቃው ፓርኩ በውስጡ መናፈሻ፣ የህጻናት መጫወቻ፣ የካፌ አግልግሎት እንዲሁም በፓርኩ ዙሪያ ጌጠኛ የእግረኛ መንገድ እና የመኪና መቆሚያ ያካተተ መኾኑ ተመላክቷል።
አጠቃላይ ግንባታውም ከ24.8 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደወጣበት የተገለጸ ሲሆን የቦንጋ የከተማ አስተዳደር በባለቤትነት እንዲያስተዳድረው ተሰጥቷል።
በርክብክብ ስነ-ስርዓት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ የቦንጋ ከተማ እያከናወነ ያለው የከተማ ኮርደር ልማት ሥራ በክልሉ ለሌሎች ምሳሌ የሚሆን እንደሆነ ተናግረዋል።
የአረንጓዴ ፓርኩ ለአግልግሎት መብቃት፥የከተማ አስተዳደሩ በተሻለ አፈጻጸም እያከናወነ ለሚገኘው የክርደር ልማት ስራ ተጨማሪ አቅም የሚፈጠር መኾኑን የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ተሞክሮውን በመቀመር በሌሎች የከተማው ክፍሎች መሰል መዝናኛ ፓርኮች መገንባት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በፓርኩ ግንባታ አስተዋጽኦ ያደረጉ አካላትን ያመሰገኑት የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ካንቲባ አስማማው አደመ፥ የከተማ አስተዳደሩ የፓርኩን ውብት በዘላቂነት በማጠበቅ አግልግሎት እንዲሰጥ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ ተናግረዋል።
በርክብክብ ስነ-ስርዓቱ የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።
የአረንጓዴ ፓርኩ በቀጣዮቹ ቀናት በተሟላ መልኩ ለህዝብ አግልግሎት እንደሚሰጥም ተገልጿል።
Southwest communication
#ethiopia | በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት አስተባባሪነት በቦንጋ ከተማ የተገነባው፥ የቦንጋ ከተማ የኮርደር ልማት አካል የኾነው የአረንጓዴ ፓርክ ተመርቀው ለአግልግሎት ክፍት ሆኗል።
በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የቅርብ ክትትል ተገንብተው ለአግልግሎት የበቃው ፓርኩ በውስጡ መናፈሻ፣ የህጻናት መጫወቻ፣ የካፌ አግልግሎት እንዲሁም በፓርኩ ዙሪያ ጌጠኛ የእግረኛ መንገድ እና የመኪና መቆሚያ ያካተተ መኾኑ ተመላክቷል።
አጠቃላይ ግንባታውም ከ24.8 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደወጣበት የተገለጸ ሲሆን የቦንጋ የከተማ አስተዳደር በባለቤትነት እንዲያስተዳድረው ተሰጥቷል።
በርክብክብ ስነ-ስርዓት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ የቦንጋ ከተማ እያከናወነ ያለው የከተማ ኮርደር ልማት ሥራ በክልሉ ለሌሎች ምሳሌ የሚሆን እንደሆነ ተናግረዋል።
የአረንጓዴ ፓርኩ ለአግልግሎት መብቃት፥የከተማ አስተዳደሩ በተሻለ አፈጻጸም እያከናወነ ለሚገኘው የክርደር ልማት ስራ ተጨማሪ አቅም የሚፈጠር መኾኑን የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ተሞክሮውን በመቀመር በሌሎች የከተማው ክፍሎች መሰል መዝናኛ ፓርኮች መገንባት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በፓርኩ ግንባታ አስተዋጽኦ ያደረጉ አካላትን ያመሰገኑት የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ካንቲባ አስማማው አደመ፥ የከተማ አስተዳደሩ የፓርኩን ውብት በዘላቂነት በማጠበቅ አግልግሎት እንዲሰጥ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ ተናግረዋል።
በርክብክብ ስነ-ስርዓቱ የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።
የአረንጓዴ ፓርኩ በቀጣዮቹ ቀናት በተሟላ መልኩ ለህዝብ አግልግሎት እንደሚሰጥም ተገልጿል።
Southwest communication
1 year ago
ቦንጋን ከታርጫ የሚያገናኘው መንገድ በመሬት መንሸራተት ተቆርጧል
#ethiopia | ሐምሌ 4 ቀን 2017 ዓ.ም ቀን ላይ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የመሬት መንሸራተት ከቦንጋ ወደ ዳውሮ እና ኮንታ ዞኖች የሚወስደው መንገድ መቆረጡን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ኮሚኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
የመንገድ መቆረጡ የተከሰተው በካፋ ዞን፣ ጠሎ ወረዳ፣ ሜገራ ቀበሌ በተለምዶ ቦቆ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው።
3 ቀናት ላስቆጠረው ችግር እልባት ለመስጠት የጠሎ ወረዳ አስተዳደርን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እየሠሩ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ የሺዋስ ዓለሙ ለኢቢሲ ተናግረዋል።
የዳውሮ እና ኮንታ ዞኖች ነዋሪዎች ከጂማ ታርጫ የሚያስኬደውን አማራጭ መንገድ እየተጠቀሙ መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፤ አካባቢው ለመሬት መንሸራተት ተጋላጭ በመሆኑ አስፈላጊው ጥንቃቄ እንዲደረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።
#ethiopia | ሐምሌ 4 ቀን 2017 ዓ.ም ቀን ላይ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የመሬት መንሸራተት ከቦንጋ ወደ ዳውሮ እና ኮንታ ዞኖች የሚወስደው መንገድ መቆረጡን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ኮሚኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
የመንገድ መቆረጡ የተከሰተው በካፋ ዞን፣ ጠሎ ወረዳ፣ ሜገራ ቀበሌ በተለምዶ ቦቆ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው።
3 ቀናት ላስቆጠረው ችግር እልባት ለመስጠት የጠሎ ወረዳ አስተዳደርን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እየሠሩ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ የሺዋስ ዓለሙ ለኢቢሲ ተናግረዋል።
የዳውሮ እና ኮንታ ዞኖች ነዋሪዎች ከጂማ ታርጫ የሚያስኬደውን አማራጭ መንገድ እየተጠቀሙ መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፤ አካባቢው ለመሬት መንሸራተት ተጋላጭ በመሆኑ አስፈላጊው ጥንቃቄ እንዲደረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።
1 year ago
ከቦንጋ ወደ ኮንታና ዳውሮ ዞኖች የሚወስደው መንገድ በመሬት መንሸራተት ምክንያት ተቋረጠ
#ethiopia | በካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ሜገራ ቀበሌ በተለምዶ ቦቆ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በጣለው ከባድ ዝናብ ነው መንገዱ የተጎዳው ተብሏል።
በዚህ ምክንያት ቦንጋ፣ ኮንታና ዳውሮ ዞኖችን የሚያገናኘው የትራንስፖርት አገልግሎት ተስተጓጉሏል ።
የጠሎ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አትርሴ ሻታቸዉ የሚመለከታቸዉ አካላት ችግሩን በፍጥነት በመቅረፍ የትራንስፖርት አገልግሎቱን እንዲያስቀጥሉ ጠይቀዋል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን
#ethiopia | በካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ሜገራ ቀበሌ በተለምዶ ቦቆ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በጣለው ከባድ ዝናብ ነው መንገዱ የተጎዳው ተብሏል።
በዚህ ምክንያት ቦንጋ፣ ኮንታና ዳውሮ ዞኖችን የሚያገናኘው የትራንስፖርት አገልግሎት ተስተጓጉሏል ።
የጠሎ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አትርሴ ሻታቸዉ የሚመለከታቸዉ አካላት ችግሩን በፍጥነት በመቅረፍ የትራንስፖርት አገልግሎቱን እንዲያስቀጥሉ ጠይቀዋል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን
Sponsored by
Surafel
1 year ago
የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህንጻ ተመረቀ
በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ በ120 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህንጻ ግንባታ ተጠናቆ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በተገኙበት ተመረቀ።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ መንግስት የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጸዋል። ክልሉ ከተመሰረተ ወዲህ የቆንዳን ጨምሮ አራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ጠቁመዋል። የሆስፒታሉ መገንባት የህዝብ ለህዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ትልቅ ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸው፣ ሆስፒታሉ የተሟላ የሕክምና አገልግሎት እንዲሰጥ ህብረተሰቡ እና ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።
የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለክልሉ የጤና ሽፋን ዕድገት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል። የክልሉ መንግስት የጤና ተቋማትን ተደራሽነት ለማረጋገጥ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ120 ሚሊየን ብር መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ ሆስፒታል በክልሉ 12ኛው የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሲሆን፣ የሆስፒታል ሽፋንን ከ32 በመቶ ወደ 33.4 በመቶ ከፍ ማድረጉን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ የሕክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።
የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የክልሉ መንግስት የዘገዩ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እንዲበቁ ለማስቻል ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የቆንዳ ሆስፒታልም ከነባር ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች አንዱ በመሆኑ፣ የክልሉ መንግስት በሰጠው ትኩረት ዛሬ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ብቁ መሆኑን አክለዋል።
የገዋታ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አርጋው ኃይሌ በምረቃ መርሐግብሩ ላይ እንደገለጹት ፣ የሆስፒታሉ አስፈላጊነት በሕዝቡ በኩል ከ2008 ዓ.ም ሲቀርብ የነበረ ጥያቄ ነው። አካባቢው ከዞኑ ማዕከል የቦንጋ ከተማ በመራቁ የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት ትልቅ ችግር ነበር። የሕዝቡን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የቀድሞ የደቡብ ክልል ይሁንታ ሰጥቶ በ2009ዓ.ም ግንባታው በይፋ ተጀመረ።
ጂኤንድኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ( G & S bulding contractor plc ) ፕሮጀክቱን ከተረከበ በኋላ ግንባታውን ያለምንም እንከን ማጠናቀቁን አቶ አርጋው አብራርተዋል። የቁሳቁስ ዋጋ ንረት ሳይገድበው ያለምንም መስተጓጎል ሥራውን በአጭር ጊዜ በማጠናቀቁ ክብርና ምስጋና ይሰጠዋል ብለዋል።
አቶ አርጋው ኃይሌ ለሆስፒታሉ አገልግሎት አስፈላጊ የሆኑ ትራንስፎርመርና የውሃ ግንኙነት በውል ውስጥ ባይካተቱም፣ የክልሉ መንግሥት ለቀረበለት ጥያቄ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ችግሩን ለመፍታት ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጸው ፣ አሁንም የውስጥ ሕክምና ቁሳቁሶች ግዥ አለመከናወኑን እና እነዚህ ቁሳቁሶች በፍጥነት ተማልተው አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር ጠይቀዋል።
የገዋታ ወረዳ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱ አባጊዲ፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለዘጠኝ ዓመታት የሕዝቡ ከፍተኛ ጉጉት የነበረው ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸዋል። ግንባታው በ13 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ለዚህም 11 አርሶ አደሮች ይዞታቸውን በፈቃደኝነት ለቀው መስጠታቸውን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ መከፈቱ በአካባቢው ለሚኖሩ እናቶችና ህፃናት በ84 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደሚገኙ የሕክምና ተቋማት ይደረግ የነበረውን የሪፌራል አገልግሎት ችግር በመፍታት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖውን እንደሚቀንስ ተናግረዋል።
አቶ አብዱ አያይዘውም የገዋታ ወረዳ ብቻውን 110 ሺህ የሚሆን ሕዝብ ያለበት ሲሆን፣ ከኦሮሚያ ክልል አጎራባች ቀበሌዎች እንዲሁም ከጌሻ፣ ከሳይለም እና ከደካ ወረዳዎች ነዋሪዎች የሆስፒታሉ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስረድተዋል።
የጂኤንድኤስ ኮንስትራክሽን ጠቅላላ የፕሮጀክቶች አስተባባሪ አቶ ከላሌ ታደሰ በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የ120 ሚሊየን ብር ፕሮጀክት እንደነበር እና የዘጠኝ ወር የጊዜ ገደብ ተሰጥቶት በጥራት እና በሰዓቱ ለማስረከብ መቻሉን ገልጸዋል። ጂኤንዲኤስ ኮንስትራክሽን ከአስር ዓመት በላይ የሥራ ልምድ እንዳለው እና በመንገድ፣ በህንፃ፣ በውሃ እና በሪል እስቴት ግንባታ ዘርፎች እንደሚሰራ ጠቁመዋል።
የጂኤንዲኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ገበረኪሮስ አማረ በበኩላቸው፣ ኩባንያቸው በፕሮጀክቱ ሂደት ውስጥ ያጋጠሙትን የተለያዩ ፈተናዎች በተለይም የቁሳቁስ ዋጋ መናርን ተቋቁሞ፣ የታቀደውን የጊዜ ገደብ በማክበርና በጥራት ሥራውን ማጠናቀቁን ገልጸዋል። ይህ ፕሮጀክት በኩባንያቸው የረጅም ጊዜ የሥራ ልምድ እና ብቃት ማሳያ እንደሆነ ጠቅሰው፣ ለክልሉ ልማት አስተዋፅኦ በማድረጋቸው መደሰታቸውን አሳይተዋል።
የምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የካፋ ዞን አመራሮች፣ የቆንዳ ከተማ የሐይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የከተማው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ በ120 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህንጻ ግንባታ ተጠናቆ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በተገኙበት ተመረቀ።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ መንግስት የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጸዋል። ክልሉ ከተመሰረተ ወዲህ የቆንዳን ጨምሮ አራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ጠቁመዋል። የሆስፒታሉ መገንባት የህዝብ ለህዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ትልቅ ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸው፣ ሆስፒታሉ የተሟላ የሕክምና አገልግሎት እንዲሰጥ ህብረተሰቡ እና ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።
የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለክልሉ የጤና ሽፋን ዕድገት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል። የክልሉ መንግስት የጤና ተቋማትን ተደራሽነት ለማረጋገጥ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ120 ሚሊየን ብር መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ ሆስፒታል በክልሉ 12ኛው የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሲሆን፣ የሆስፒታል ሽፋንን ከ32 በመቶ ወደ 33.4 በመቶ ከፍ ማድረጉን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ የሕክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።
የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የክልሉ መንግስት የዘገዩ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እንዲበቁ ለማስቻል ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የቆንዳ ሆስፒታልም ከነባር ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች አንዱ በመሆኑ፣ የክልሉ መንግስት በሰጠው ትኩረት ዛሬ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ብቁ መሆኑን አክለዋል።
የገዋታ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አርጋው ኃይሌ በምረቃ መርሐግብሩ ላይ እንደገለጹት ፣ የሆስፒታሉ አስፈላጊነት በሕዝቡ በኩል ከ2008 ዓ.ም ሲቀርብ የነበረ ጥያቄ ነው። አካባቢው ከዞኑ ማዕከል የቦንጋ ከተማ በመራቁ የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት ትልቅ ችግር ነበር። የሕዝቡን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የቀድሞ የደቡብ ክልል ይሁንታ ሰጥቶ በ2009ዓ.ም ግንባታው በይፋ ተጀመረ።
ጂኤንድኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ( G & S bulding contractor plc ) ፕሮጀክቱን ከተረከበ በኋላ ግንባታውን ያለምንም እንከን ማጠናቀቁን አቶ አርጋው አብራርተዋል። የቁሳቁስ ዋጋ ንረት ሳይገድበው ያለምንም መስተጓጎል ሥራውን በአጭር ጊዜ በማጠናቀቁ ክብርና ምስጋና ይሰጠዋል ብለዋል።
አቶ አርጋው ኃይሌ ለሆስፒታሉ አገልግሎት አስፈላጊ የሆኑ ትራንስፎርመርና የውሃ ግንኙነት በውል ውስጥ ባይካተቱም፣ የክልሉ መንግሥት ለቀረበለት ጥያቄ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ችግሩን ለመፍታት ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጸው ፣ አሁንም የውስጥ ሕክምና ቁሳቁሶች ግዥ አለመከናወኑን እና እነዚህ ቁሳቁሶች በፍጥነት ተማልተው አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር ጠይቀዋል።
የገዋታ ወረዳ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱ አባጊዲ፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለዘጠኝ ዓመታት የሕዝቡ ከፍተኛ ጉጉት የነበረው ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸዋል። ግንባታው በ13 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ለዚህም 11 አርሶ አደሮች ይዞታቸውን በፈቃደኝነት ለቀው መስጠታቸውን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ መከፈቱ በአካባቢው ለሚኖሩ እናቶችና ህፃናት በ84 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደሚገኙ የሕክምና ተቋማት ይደረግ የነበረውን የሪፌራል አገልግሎት ችግር በመፍታት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖውን እንደሚቀንስ ተናግረዋል።
አቶ አብዱ አያይዘውም የገዋታ ወረዳ ብቻውን 110 ሺህ የሚሆን ሕዝብ ያለበት ሲሆን፣ ከኦሮሚያ ክልል አጎራባች ቀበሌዎች እንዲሁም ከጌሻ፣ ከሳይለም እና ከደካ ወረዳዎች ነዋሪዎች የሆስፒታሉ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስረድተዋል።
የጂኤንድኤስ ኮንስትራክሽን ጠቅላላ የፕሮጀክቶች አስተባባሪ አቶ ከላሌ ታደሰ በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የ120 ሚሊየን ብር ፕሮጀክት እንደነበር እና የዘጠኝ ወር የጊዜ ገደብ ተሰጥቶት በጥራት እና በሰዓቱ ለማስረከብ መቻሉን ገልጸዋል። ጂኤንዲኤስ ኮንስትራክሽን ከአስር ዓመት በላይ የሥራ ልምድ እንዳለው እና በመንገድ፣ በህንፃ፣ በውሃ እና በሪል እስቴት ግንባታ ዘርፎች እንደሚሰራ ጠቁመዋል።
የጂኤንዲኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ገበረኪሮስ አማረ በበኩላቸው፣ ኩባንያቸው በፕሮጀክቱ ሂደት ውስጥ ያጋጠሙትን የተለያዩ ፈተናዎች በተለይም የቁሳቁስ ዋጋ መናርን ተቋቁሞ፣ የታቀደውን የጊዜ ገደብ በማክበርና በጥራት ሥራውን ማጠናቀቁን ገልጸዋል። ይህ ፕሮጀክት በኩባንያቸው የረጅም ጊዜ የሥራ ልምድ እና ብቃት ማሳያ እንደሆነ ጠቅሰው፣ ለክልሉ ልማት አስተዋፅኦ በማድረጋቸው መደሰታቸውን አሳይተዋል።
የምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የካፋ ዞን አመራሮች፣ የቆንዳ ከተማ የሐይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የከተማው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
1 year ago
የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህንጻ ተመረቀ
በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ በ120 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህንጻ ግንባታ ተጠናቆ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በተገኙበት ተመረቀ።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ መንግስት የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጸዋል። ክልሉ ከተመሰረተ ወዲህ የቆንዳን ጨምሮ አራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ጠቁመዋል። የሆስፒታሉ መገንባት የህዝብ ለህዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ትልቅ ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸው፣ ሆስፒታሉ የተሟላ የሕክምና አገልግሎት እንዲሰጥ ህብረተሰቡ እና ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።
የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለክልሉ የጤና ሽፋን ዕድገት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል። የክልሉ መንግስት የጤና ተቋማትን ተደራሽነት ለማረጋገጥ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ120 ሚሊየን ብር መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ ሆስፒታል በክልሉ 12ኛው የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሲሆን፣ የሆስፒታል ሽፋንን ከ32 በመቶ ወደ 33.4 በመቶ ከፍ ማድረጉን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ የሕክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።
የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የክልሉ መንግስት የዘገዩ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እንዲበቁ ለማስቻል ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የቆንዳ ሆስፒታልም ከነባር ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች አንዱ በመሆኑ፣ የክልሉ መንግስት በሰጠው ትኩረት ዛሬ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ብቁ መሆኑን አክለዋል።
የገዋታ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አርጋው ኃይሌ በምረቃ መርሐግብሩ ላይ እንደገለጹት ፣ የሆስፒታሉ አስፈላጊነት በሕዝቡ በኩል ከ2008 ዓ.ም ሲቀርብ የነበረ ጥያቄ ነው። አካባቢው ከዞኑ ማዕከል የቦንጋ ከተማ በመራቁ የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት ትልቅ ችግር ነበር። የሕዝቡን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የቀድሞ የደቡብ ክልል ይሁንታ ሰጥቶ በ2009ዓ.ም ግንባታው በይፋ ተጀመረ።
ጂኤንድኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ( G & S bulding contractor plc ) ፕሮጀክቱን ከተረከበ በኋላ ግንባታውን ያለምንም እንከን ማጠናቀቁን አቶ አርጋው አብራርተዋል። የቁሳቁስ ዋጋ ንረት ሳይገድበው ያለምንም መስተጓጎል ሥራውን በአጭር ጊዜ በማጠናቀቁ ክብርና ምስጋና ይሰጠዋል ብለዋል።
አቶ አርጋው ኃይሌ ለሆስፒታሉ አገልግሎት አስፈላጊ የሆኑ ትራንስፎርመርና የውሃ ግንኙነት በውል ውስጥ ባይካተቱም፣ የክልሉ መንግሥት ለቀረበለት ጥያቄ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ችግሩን ለመፍታት ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጸው ፣ አሁንም የውስጥ ሕክምና ቁሳቁሶች ግዥ አለመከናወኑን እና እነዚህ ቁሳቁሶች በፍጥነት ተማልተው አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር ጠይቀዋል።
የገዋታ ወረዳ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱ አባጊዲ፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለዘጠኝ ዓመታት የሕዝቡ ከፍተኛ ጉጉት የነበረው ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸዋል። ግንባታው በ13 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ለዚህም 11 አርሶ አደሮች ይዞታቸውን በፈቃደኝነት ለቀው መስጠታቸውን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ መከፈቱ በአካባቢው ለሚኖሩ እናቶችና ህፃናት በ84 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደሚገኙ የሕክምና ተቋማት ይደረግ የነበረውን የሪፌራል አገልግሎት ችግር በመፍታት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖውን እንደሚቀንስ ተናግረዋል።
አቶ አብዱ አያይዘውም የገዋታ ወረዳ ብቻውን 110 ሺህ የሚሆን ሕዝብ ያለበት ሲሆን፣ ከኦሮሚያ ክልል አጎራባች ቀበሌዎች እንዲሁም ከጌሻ፣ ከሳይለም እና ከደካ ወረዳዎች ነዋሪዎች የሆስፒታሉ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስረድተዋል።
የጂኤንድኤስ ኮንስትራክሽን ጠቅላላ የፕሮጀክቶች አስተባባሪ አቶ ከላሌ ታደሰ በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የ120 ሚሊየን ብር ፕሮጀክት እንደነበር እና የዘጠኝ ወር የጊዜ ገደብ ተሰጥቶት በጥራት እና በሰዓቱ ለማስረከብ መቻሉን ገልጸዋል። ጂኤንዲኤስ ኮንስትራክሽን ከአስር ዓመት በላይ የሥራ ልምድ እንዳለው እና በመንገድ፣ በህንፃ፣ በውሃ እና በሪል እስቴት ግንባታ ዘርፎች እንደሚሰራ ጠቁመዋል።
የጂኤንዲኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ገበረኪሮስ አማረ በበኩላቸው፣ ኩባንያቸው በፕሮጀክቱ ሂደት ውስጥ ያጋጠሙትን የተለያዩ ፈተናዎች በተለይም የቁሳቁስ ዋጋ መናርን ተቋቁሞ፣ የታቀደውን የጊዜ ገደብ በማክበርና በጥራት ሥራውን ማጠናቀቁን ገልጸዋል። ይህ ፕሮጀክት በኩባንያቸው የረጅም ጊዜ የሥራ ልምድ እና ብቃት ማሳያ እንደሆነ ጠቅሰው፣ ለክልሉ ልማት አስተዋፅኦ በማድረጋቸው መደሰታቸውን አሳይተዋል።
የምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የካፋ ዞን አመራሮች፣ የቆንዳ ከተማ የሐይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የከተማው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ በ120 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህንጻ ግንባታ ተጠናቆ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በተገኙበት ተመረቀ።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ መንግስት የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጸዋል። ክልሉ ከተመሰረተ ወዲህ የቆንዳን ጨምሮ አራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ጠቁመዋል። የሆስፒታሉ መገንባት የህዝብ ለህዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ትልቅ ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸው፣ ሆስፒታሉ የተሟላ የሕክምና አገልግሎት እንዲሰጥ ህብረተሰቡ እና ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።
የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለክልሉ የጤና ሽፋን ዕድገት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል። የክልሉ መንግስት የጤና ተቋማትን ተደራሽነት ለማረጋገጥ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ120 ሚሊየን ብር መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ ሆስፒታል በክልሉ 12ኛው የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሲሆን፣ የሆስፒታል ሽፋንን ከ32 በመቶ ወደ 33.4 በመቶ ከፍ ማድረጉን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ የሕክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።
የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የክልሉ መንግስት የዘገዩ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እንዲበቁ ለማስቻል ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የቆንዳ ሆስፒታልም ከነባር ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች አንዱ በመሆኑ፣ የክልሉ መንግስት በሰጠው ትኩረት ዛሬ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ብቁ መሆኑን አክለዋል።
የገዋታ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አርጋው ኃይሌ በምረቃ መርሐግብሩ ላይ እንደገለጹት ፣ የሆስፒታሉ አስፈላጊነት በሕዝቡ በኩል ከ2008 ዓ.ም ሲቀርብ የነበረ ጥያቄ ነው። አካባቢው ከዞኑ ማዕከል የቦንጋ ከተማ በመራቁ የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት ትልቅ ችግር ነበር። የሕዝቡን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የቀድሞ የደቡብ ክልል ይሁንታ ሰጥቶ በ2009ዓ.ም ግንባታው በይፋ ተጀመረ።
ጂኤንድኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ( G & S bulding contractor plc ) ፕሮጀክቱን ከተረከበ በኋላ ግንባታውን ያለምንም እንከን ማጠናቀቁን አቶ አርጋው አብራርተዋል። የቁሳቁስ ዋጋ ንረት ሳይገድበው ያለምንም መስተጓጎል ሥራውን በአጭር ጊዜ በማጠናቀቁ ክብርና ምስጋና ይሰጠዋል ብለዋል።
አቶ አርጋው ኃይሌ ለሆስፒታሉ አገልግሎት አስፈላጊ የሆኑ ትራንስፎርመርና የውሃ ግንኙነት በውል ውስጥ ባይካተቱም፣ የክልሉ መንግሥት ለቀረበለት ጥያቄ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ችግሩን ለመፍታት ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጸው ፣ አሁንም የውስጥ ሕክምና ቁሳቁሶች ግዥ አለመከናወኑን እና እነዚህ ቁሳቁሶች በፍጥነት ተማልተው አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር ጠይቀዋል።
የገዋታ ወረዳ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱ አባጊዲ፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለዘጠኝ ዓመታት የሕዝቡ ከፍተኛ ጉጉት የነበረው ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸዋል። ግንባታው በ13 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ለዚህም 11 አርሶ አደሮች ይዞታቸውን በፈቃደኝነት ለቀው መስጠታቸውን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ መከፈቱ በአካባቢው ለሚኖሩ እናቶችና ህፃናት በ84 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደሚገኙ የሕክምና ተቋማት ይደረግ የነበረውን የሪፌራል አገልግሎት ችግር በመፍታት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖውን እንደሚቀንስ ተናግረዋል።
አቶ አብዱ አያይዘውም የገዋታ ወረዳ ብቻውን 110 ሺህ የሚሆን ሕዝብ ያለበት ሲሆን፣ ከኦሮሚያ ክልል አጎራባች ቀበሌዎች እንዲሁም ከጌሻ፣ ከሳይለም እና ከደካ ወረዳዎች ነዋሪዎች የሆስፒታሉ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስረድተዋል።
የጂኤንድኤስ ኮንስትራክሽን ጠቅላላ የፕሮጀክቶች አስተባባሪ አቶ ከላሌ ታደሰ በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የ120 ሚሊየን ብር ፕሮጀክት እንደነበር እና የዘጠኝ ወር የጊዜ ገደብ ተሰጥቶት በጥራት እና በሰዓቱ ለማስረከብ መቻሉን ገልጸዋል። ጂኤንዲኤስ ኮንስትራክሽን ከአስር ዓመት በላይ የሥራ ልምድ እንዳለው እና በመንገድ፣ በህንፃ፣ በውሃ እና በሪል እስቴት ግንባታ ዘርፎች እንደሚሰራ ጠቁመዋል።
የጂኤንዲኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ገበረኪሮስ አማረ በበኩላቸው፣ ኩባንያቸው በፕሮጀክቱ ሂደት ውስጥ ያጋጠሙትን የተለያዩ ፈተናዎች በተለይም የቁሳቁስ ዋጋ መናርን ተቋቁሞ፣ የታቀደውን የጊዜ ገደብ በማክበርና በጥራት ሥራውን ማጠናቀቁን ገልጸዋል። ይህ ፕሮጀክት በኩባንያቸው የረጅም ጊዜ የሥራ ልምድ እና ብቃት ማሳያ እንደሆነ ጠቅሰው፣ ለክልሉ ልማት አስተዋፅኦ በማድረጋቸው መደሰታቸውን አሳይተዋል።
የምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የካፋ ዞን አመራሮች፣ የቆንዳ ከተማ የሐይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የከተማው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
1 year ago
የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህንጻ ተመረቀ
#ethiopia | በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ በ120 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህንጻ ግንባታ ተጠናቆ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በተገኙበት ተመረቀ።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ መንግስት የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጸዋል። ክልሉ ከተመሰረተ ወዲህ የቆንዳን ጨምሮ አራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ጠቁመዋል። የሆስፒታሉ መገንባት የህዝብ ለህዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ትልቅ ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸው፣ ሆስፒታሉ የተሟላ የሕክምና አገልግሎት እንዲሰጥ ህብረተሰቡ እና ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።
የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለክልሉ የጤና ሽፋን ዕድገት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል። የክልሉ መንግስት የጤና ተቋማትን ተደራሽነት ለማረጋገጥ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ120 ሚሊየን ብር መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ ሆስፒታል በክልሉ 12ኛው የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሲሆን፣ የሆስፒታል ሽፋንን ከ32 በመቶ ወደ 33.4 በመቶ ከፍ ማድረጉን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ የሕክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።
የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የክልሉ መንግስት የዘገዩ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እንዲበቁ ለማስቻል ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የቆንዳ ሆስፒታልም ከነባር ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች አንዱ በመሆኑ፣ የክልሉ መንግስት በሰጠው ትኩረት ዛሬ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ብቁ መሆኑን አክለዋል።
የገዋታ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አርጋው ኃይሌ በምረቃ መርሐግብሩ ላይ እንደገለጹት ፣ የሆስፒታሉ አስፈላጊነት በሕዝቡ በኩል ከ2008 ዓ.ም ሲቀርብ የነበረ ጥያቄ ነው። አካባቢው ከዞኑ ማዕከል የቦንጋ ከተማ በመራቁ የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት ትልቅ ችግር ነበር። የሕዝቡን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የቀድሞ የደቡብ ክልል ይሁንታ ሰጥቶ በ2009ዓ.ም ግንባታው በይፋ ተጀመረ።
ጂኤንድኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ( G & S bulding contractor plc ) ፕሮጀክቱን ከተረከበ በኋላ ግንባታውን ያለምንም እንከን ማጠናቀቁን አቶ አርጋው አብራርተዋል። የቁሳቁስ ዋጋ ንረት ሳይገድበው ያለምንም መስተጓጎል ሥራውን በአጭር ጊዜ በማጠናቀቁ ክብርና ምስጋና ይሰጠዋል ብለዋል።
አቶ አርጋው ኃይሌ ለሆስፒታሉ አገልግሎት አስፈላጊ የሆኑ ትራንስፎርመርና የውሃ ግንኙነት በውል ውስጥ ባይካተቱም፣ የክልሉ መንግሥት ለቀረበለት ጥያቄ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ችግሩን ለመፍታት ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጸው ፣ አሁንም የውስጥ ሕክምና ቁሳቁሶች ግዥ አለመከናወኑን እና እነዚህ ቁሳቁሶች በፍጥነት ተማልተው አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር ጠይቀዋል።
የገዋታ ወረዳ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱ አባጊዲ፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለዘጠኝ ዓመታት የሕዝቡ ከፍተኛ ጉጉት የነበረው ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸዋል። ግንባታው በ13 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ለዚህም 11 አርሶ አደሮች ይዞታቸውን በፈቃደኝነት ለቀው መስጠታቸውን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ መከፈቱ በአካባቢው ለሚኖሩ እናቶችና ህፃናት በ84 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደሚገኙ የሕክምና ተቋማት ይደረግ የነበረውን የሪፌራል አገልግሎት ችግር በመፍታት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖውን እንደሚቀንስ ተናግረዋል።
አቶ አብዱ አያይዘውም የገዋታ ወረዳ ብቻውን 110 ሺህ የሚሆን ሕዝብ ያለበት ሲሆን፣ ከኦሮሚያ ክልል አጎራባች ቀበሌዎች እንዲሁም ከጌሻ፣ ከሳይለም እና ከደካ ወረዳዎች ነዋሪዎች የሆስፒታሉ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስረድተዋል።
የጂኤንድኤስ ኮንስትራክሽን ጠቅላላ የፕሮጀክቶች አስተባባሪ አቶ ከላሌ ታደሰ በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የ120 ሚሊየን ብር ፕሮጀክት እንደነበር እና የዘጠኝ ወር የጊዜ ገደብ ተሰጥቶት በጥራት እና በሰዓቱ ለማስረከብ መቻሉን ገልጸዋል። ጂኤንዲኤስ ኮንስትራክሽን ከአስር ዓመት በላይ የሥራ ልምድ እንዳለው እና በመንገድ፣ በህንፃ፣ በውሃ እና በሪል እስቴት ግንባታ ዘርፎች እንደሚሰራ ጠቁመዋል።
የጂኤንዲኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ገበረኪሮስ አማረ በበኩላቸው፣ ኩባንያቸው በፕሮጀክቱ ሂደት ውስጥ ያጋጠሙትን የተለያዩ ፈተናዎች በተለይም የቁሳቁስ ዋጋ መናርን ተቋቁሞ፣ የታቀደውን የጊዜ ገደብ በማክበርና በጥራት ሥራውን ማጠናቀቁን ገልጸዋል። ይህ ፕሮጀክት በኩባንያቸው የረጅም ጊዜ የሥራ ልምድ እና ብቃት ማሳያ እንደሆነ ጠቅሰው፣ ለክልሉ ልማት አስተዋፅኦ በማድረጋቸው መደሰታቸውን አሳይተዋል።
የምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የካፋ ዞን አመራሮች፣ የቆንዳ ከተማ የሐይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የከተማው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
#ethiopia | በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ በ120 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህንጻ ግንባታ ተጠናቆ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በተገኙበት ተመረቀ።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ መንግስት የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጸዋል። ክልሉ ከተመሰረተ ወዲህ የቆንዳን ጨምሮ አራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ጠቁመዋል። የሆስፒታሉ መገንባት የህዝብ ለህዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ትልቅ ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸው፣ ሆስፒታሉ የተሟላ የሕክምና አገልግሎት እንዲሰጥ ህብረተሰቡ እና ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።
የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለክልሉ የጤና ሽፋን ዕድገት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል። የክልሉ መንግስት የጤና ተቋማትን ተደራሽነት ለማረጋገጥ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ120 ሚሊየን ብር መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ ሆስፒታል በክልሉ 12ኛው የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሲሆን፣ የሆስፒታል ሽፋንን ከ32 በመቶ ወደ 33.4 በመቶ ከፍ ማድረጉን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ የሕክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።
የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የክልሉ መንግስት የዘገዩ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እንዲበቁ ለማስቻል ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የቆንዳ ሆስፒታልም ከነባር ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች አንዱ በመሆኑ፣ የክልሉ መንግስት በሰጠው ትኩረት ዛሬ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ብቁ መሆኑን አክለዋል።
የገዋታ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አርጋው ኃይሌ በምረቃ መርሐግብሩ ላይ እንደገለጹት ፣ የሆስፒታሉ አስፈላጊነት በሕዝቡ በኩል ከ2008 ዓ.ም ሲቀርብ የነበረ ጥያቄ ነው። አካባቢው ከዞኑ ማዕከል የቦንጋ ከተማ በመራቁ የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት ትልቅ ችግር ነበር። የሕዝቡን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የቀድሞ የደቡብ ክልል ይሁንታ ሰጥቶ በ2009ዓ.ም ግንባታው በይፋ ተጀመረ።
ጂኤንድኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ( G & S bulding contractor plc ) ፕሮጀክቱን ከተረከበ በኋላ ግንባታውን ያለምንም እንከን ማጠናቀቁን አቶ አርጋው አብራርተዋል። የቁሳቁስ ዋጋ ንረት ሳይገድበው ያለምንም መስተጓጎል ሥራውን በአጭር ጊዜ በማጠናቀቁ ክብርና ምስጋና ይሰጠዋል ብለዋል።
አቶ አርጋው ኃይሌ ለሆስፒታሉ አገልግሎት አስፈላጊ የሆኑ ትራንስፎርመርና የውሃ ግንኙነት በውል ውስጥ ባይካተቱም፣ የክልሉ መንግሥት ለቀረበለት ጥያቄ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ችግሩን ለመፍታት ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጸው ፣ አሁንም የውስጥ ሕክምና ቁሳቁሶች ግዥ አለመከናወኑን እና እነዚህ ቁሳቁሶች በፍጥነት ተማልተው አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር ጠይቀዋል።
የገዋታ ወረዳ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱ አባጊዲ፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለዘጠኝ ዓመታት የሕዝቡ ከፍተኛ ጉጉት የነበረው ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸዋል። ግንባታው በ13 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ለዚህም 11 አርሶ አደሮች ይዞታቸውን በፈቃደኝነት ለቀው መስጠታቸውን አስረድተዋል። ሆስፒታሉ መከፈቱ በአካባቢው ለሚኖሩ እናቶችና ህፃናት በ84 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደሚገኙ የሕክምና ተቋማት ይደረግ የነበረውን የሪፌራል አገልግሎት ችግር በመፍታት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖውን እንደሚቀንስ ተናግረዋል።
አቶ አብዱ አያይዘውም የገዋታ ወረዳ ብቻውን 110 ሺህ የሚሆን ሕዝብ ያለበት ሲሆን፣ ከኦሮሚያ ክልል አጎራባች ቀበሌዎች እንዲሁም ከጌሻ፣ ከሳይለም እና ከደካ ወረዳዎች ነዋሪዎች የሆስፒታሉ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስረድተዋል።
የጂኤንድኤስ ኮንስትራክሽን ጠቅላላ የፕሮጀክቶች አስተባባሪ አቶ ከላሌ ታደሰ በበኩላቸው፣ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የ120 ሚሊየን ብር ፕሮጀክት እንደነበር እና የዘጠኝ ወር የጊዜ ገደብ ተሰጥቶት በጥራት እና በሰዓቱ ለማስረከብ መቻሉን ገልጸዋል። ጂኤንዲኤስ ኮንስትራክሽን ከአስር ዓመት በላይ የሥራ ልምድ እንዳለው እና በመንገድ፣ በህንፃ፣ በውሃ እና በሪል እስቴት ግንባታ ዘርፎች እንደሚሰራ ጠቁመዋል።
የጂኤንዲኤስ ቢውልዲንግ ኮንስትራክሽን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ገበረኪሮስ አማረ በበኩላቸው፣ ኩባንያቸው በፕሮጀክቱ ሂደት ውስጥ ያጋጠሙትን የተለያዩ ፈተናዎች በተለይም የቁሳቁስ ዋጋ መናርን ተቋቁሞ፣ የታቀደውን የጊዜ ገደብ በማክበርና በጥራት ሥራውን ማጠናቀቁን ገልጸዋል። ይህ ፕሮጀክት በኩባንያቸው የረጅም ጊዜ የሥራ ልምድ እና ብቃት ማሳያ እንደሆነ ጠቅሰው፣ ለክልሉ ልማት አስተዋፅኦ በማድረጋቸው መደሰታቸውን አሳይተዋል።
የምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የካፋ ዞን አመራሮች፣ የቆንዳ ከተማ የሐይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የከተማው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
1 year ago
ስለ ቀድሞው የወመዘክር ዋና ዳይሬክተር ይኩኖአምላክ መዝገቡማ ይሄን ማወቅ አለባችሁ።
ይኩኖአምላክ ዝም ብሎ ሹም አልነበረም
ተጓዡ ጋዜጠኛ ሄኖክ ስዩም
#ethiopia | ይኩኖአምላክ መዝገቡን አለማመስገን በፍርድ ቀን ያስፈርድብኛል። የማውቀው ሳይሾም በፊት ነበር፣ ሲሾም ያልተቀየረ ትሁት ኾኖ ቀጠለ። ደግሞ ከመሾሙ በፊት "የተሾመ ለምን ይሄንን አይሰራም?" ሲል ቁጭቱን ሰምቻለሁ። እንደተሾመ በተቆጨበት ላይ ሲዘምት ያየሁ ምስክር ነኝ።
ለመሆኑ ዝም ብሎ ሹም አለ? ትሉኝ ይሆናል። በደንብ ነዋ እላችኋለሁ። ልጆቹን ለማሳደግ የሚሾም። የተሾመበትን ደብዳቤ ያኽል ሲሻር ትርጉም የሌለው። ዳሩ ምን ያደርጋል! ባህል ነው እና ሲሄድ ወይም ሲሞት እንደምንለው የሄደ ሰው ላደንቅ መጣሁ።
ከበደ ሚካኤል፣ ሲልቪያ ፓንክረስት፣ ተክለፃድቅ መኩሪያ እያልን ወመዘክርን የመሩ ባለውለታዎች ስንቆጥር ይኩኖአምላክ መዝገቡ የሚለው ስም በክብር የሚቆጠር፣ ሊዘለል የማይችል እንደሆነ አልጠራጠርም።
ይኮኖአምላክ ወጣት መሪ ነው። ብዙዎች ዘንድ ባልተለመደ መልኩ ወደ ሕይወቱ የመጣው የሹመት ኑሮ፤ ብርቅ ሆኖ አላሳከረውም። ለንባብ ተሾመ፣ ስለ ንባብ ኖረ። ሲመስለኝ ደግሞ ፓርቲና ስብሰባ ይሸሻል።
በግሌ ከየትኛውም የኢትዮጵያ አካባቢ መጻሕፍት ድጋፍ ፍለጋ "እስቲ የሰውዬውን ስልክ" ለሚሉኝ ደረቴን ነፍቼ አቀብላለሁ። "አላነሳ አለ" ካሉ “መልእክት ላኩለት” እላለሁ። ተልኮ ሜዳ የቀረ መልእክት የለም። ይኩኖ ይደውላል-ውጤቱ ደግሞ የኾነ አካባቢ መጻሕፍትን በድጋፍ ማድረስ ይሆናል።
ይኩኖአምላክ አንድ መጽሐፍ ላነበበ ታራሚ፤ ለምን ከእስር ቀኑ አንድ ቀን አይቀነስም ሲል ንቅናቄ የጀመረ ሰው ነው፤ ይኩኖአምላክ ነው መጽሐፍ ለማድረስ ሄዶ ጨንቻ ቀርቀሃ ላይ የሚያድረው፤ በእርግጥም ሰውዬውን አለማድነቅ፣ ማን እንደለቀቀ አለመናገር በፈጣሪ ስም ያስጠይቃል።
ይሄ በግሉ የተደረገለት ሰው ምስክርነት አይደለም። ስለ ሀገር ለተደረገ አበርክቶ የቀረበ እማኝነት ነው። ጎንደር መጻሕፍት ጭነን ሄደናል፣ ቦንጋም እንዲሁ፣ መቀሌ ገብተናል። ሀረርም በተመሳሳይ ደብረ ታቦር ዘልቀናል። ድሬድዋም፤ የት ነው ያልተደረሰው ጅግጅጋ ወይስ ጅንካ? ታርጫ ወይስ ሚዛን አማን፤ ከማርቆስ እስከ ሰመራ ከባህር ዳር እስከ ሮቤ ብቻ በመላ ኢትዮጵያ ተቋሙ ደርሷል። በዚህ ይኩኖአምላክም ሆነ መላው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመጻሕፍት እና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ ሰራተኞች ሊመሰገኑ ይገባል።
ዋና ከተማ ብቻ የሚፏልል አይደለም፤ ያ ቢሆን ጋሞ ኤዞ ቤተመጻሕፍት ባልደረሰ፤ እንፍራንዝ ባልገባ፣ ስልጤ ገርቢበር ባልሄደ፣ ይርጋጨፌ ታንብብ ብሎ ባልወሰነ፣
ደግሞ ይኩኖአምላክ ተጀምሮ ቆመ ሲሉት የማይወድ ሰው ነው። ለምሳሌ የግዕዝ ጉባዔ በባህል ሚኒስቴር መሪነት እንደ ሀገር ጀመርን ውሎ አድሮ አመላችን ተነሳበትና ሰው ሲቀየር ይቁም ተባለ። ይኩኖአምላክ ምን ሲደረግ ብሎ ቀጠለው። እነኛ ያስቆሙት ዛሬ በስልጣን ቦታቸው የሉም፣ ይኩኖአምላክም እንዲሁ፤ ታሪካቸው ግን "ማስቆም" እና "ማስቀጠል" ተብሎ እየወገኑ ቆሞ ይኖራል።
እርግጥ ነው ይኩኖአምላክ መዝገቡ የቤተክህነትም ሰው ነው፤ የቤተመንግሥት ሰው ሲኾን ግዕዝ ጉባኤ ብሎ ወደ ጉዳዩ የገባ እንዳይመስለን፤ እንደ ሀገር የመንዙማ ኩነትን የደገሰ ልዩ ሰው ነው። ደግሞ እንደ ብራናው ለኪታቡ ልቡ የደነገጠ፤ ለዚህ ዘቢሞላ ምስክሬ ናት።
ይኩኖአምላክ በትብብር ስራ ያምናል። የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ከብሔራዊ ቤተመዛግብት እና ቤተ መጻሕፍት ጋር በመተባበር የሚል ዜና ብርቅ አይደለም። ይኩኖአምላክ በማስቀጠል ያምናል፤ የተቋሙን ህንፃ ግንባታ ጨምሮ ከእሱ ቀደም የተጀመሩትን ሁሉ አስፍቶ አስቀጥሏቸዋል።
ደግሞም በመጀመር ያምናል "የወር ወንበር" በሚል በየወሩ በቤተ መጻሕፍቱ የሚካሄደው መደበኛ ጉባኤ በእሱ የጀመረ ነው። ወመዘክር 24 ሰዓት እንዲሰራ ያስጀመረ ባለ አሻራ። አንብቡ ሲል አንብቦ፤ ስለ ንባብ ሲያወራ ተሰጥቶ ነው።
ይኩኖአምላክ መዝገቡ በወመዘክር ታሪክ መጣ ሄደ የሚባል ሰው አይደለም። ይሄ ሰው ሰኔ 25 ቀን 2017 ዓ.ም. በሰርፀ ፍሬስብሐት ተተክቷል። እንዲህ ያለ ህያው ታሪክ ለተካው ሹመኛም እመኝለታለሁ።
ይኩኖአምላክ ዝም ብሎ ሹም አልነበረም
ተጓዡ ጋዜጠኛ ሄኖክ ስዩም
#ethiopia | ይኩኖአምላክ መዝገቡን አለማመስገን በፍርድ ቀን ያስፈርድብኛል። የማውቀው ሳይሾም በፊት ነበር፣ ሲሾም ያልተቀየረ ትሁት ኾኖ ቀጠለ። ደግሞ ከመሾሙ በፊት "የተሾመ ለምን ይሄንን አይሰራም?" ሲል ቁጭቱን ሰምቻለሁ። እንደተሾመ በተቆጨበት ላይ ሲዘምት ያየሁ ምስክር ነኝ።
ለመሆኑ ዝም ብሎ ሹም አለ? ትሉኝ ይሆናል። በደንብ ነዋ እላችኋለሁ። ልጆቹን ለማሳደግ የሚሾም። የተሾመበትን ደብዳቤ ያኽል ሲሻር ትርጉም የሌለው። ዳሩ ምን ያደርጋል! ባህል ነው እና ሲሄድ ወይም ሲሞት እንደምንለው የሄደ ሰው ላደንቅ መጣሁ።
ከበደ ሚካኤል፣ ሲልቪያ ፓንክረስት፣ ተክለፃድቅ መኩሪያ እያልን ወመዘክርን የመሩ ባለውለታዎች ስንቆጥር ይኩኖአምላክ መዝገቡ የሚለው ስም በክብር የሚቆጠር፣ ሊዘለል የማይችል እንደሆነ አልጠራጠርም።
ይኮኖአምላክ ወጣት መሪ ነው። ብዙዎች ዘንድ ባልተለመደ መልኩ ወደ ሕይወቱ የመጣው የሹመት ኑሮ፤ ብርቅ ሆኖ አላሳከረውም። ለንባብ ተሾመ፣ ስለ ንባብ ኖረ። ሲመስለኝ ደግሞ ፓርቲና ስብሰባ ይሸሻል።
በግሌ ከየትኛውም የኢትዮጵያ አካባቢ መጻሕፍት ድጋፍ ፍለጋ "እስቲ የሰውዬውን ስልክ" ለሚሉኝ ደረቴን ነፍቼ አቀብላለሁ። "አላነሳ አለ" ካሉ “መልእክት ላኩለት” እላለሁ። ተልኮ ሜዳ የቀረ መልእክት የለም። ይኩኖ ይደውላል-ውጤቱ ደግሞ የኾነ አካባቢ መጻሕፍትን በድጋፍ ማድረስ ይሆናል።
ይኩኖአምላክ አንድ መጽሐፍ ላነበበ ታራሚ፤ ለምን ከእስር ቀኑ አንድ ቀን አይቀነስም ሲል ንቅናቄ የጀመረ ሰው ነው፤ ይኩኖአምላክ ነው መጽሐፍ ለማድረስ ሄዶ ጨንቻ ቀርቀሃ ላይ የሚያድረው፤ በእርግጥም ሰውዬውን አለማድነቅ፣ ማን እንደለቀቀ አለመናገር በፈጣሪ ስም ያስጠይቃል።
ይሄ በግሉ የተደረገለት ሰው ምስክርነት አይደለም። ስለ ሀገር ለተደረገ አበርክቶ የቀረበ እማኝነት ነው። ጎንደር መጻሕፍት ጭነን ሄደናል፣ ቦንጋም እንዲሁ፣ መቀሌ ገብተናል። ሀረርም በተመሳሳይ ደብረ ታቦር ዘልቀናል። ድሬድዋም፤ የት ነው ያልተደረሰው ጅግጅጋ ወይስ ጅንካ? ታርጫ ወይስ ሚዛን አማን፤ ከማርቆስ እስከ ሰመራ ከባህር ዳር እስከ ሮቤ ብቻ በመላ ኢትዮጵያ ተቋሙ ደርሷል። በዚህ ይኩኖአምላክም ሆነ መላው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመጻሕፍት እና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ ሰራተኞች ሊመሰገኑ ይገባል።
ዋና ከተማ ብቻ የሚፏልል አይደለም፤ ያ ቢሆን ጋሞ ኤዞ ቤተመጻሕፍት ባልደረሰ፤ እንፍራንዝ ባልገባ፣ ስልጤ ገርቢበር ባልሄደ፣ ይርጋጨፌ ታንብብ ብሎ ባልወሰነ፣
ደግሞ ይኩኖአምላክ ተጀምሮ ቆመ ሲሉት የማይወድ ሰው ነው። ለምሳሌ የግዕዝ ጉባዔ በባህል ሚኒስቴር መሪነት እንደ ሀገር ጀመርን ውሎ አድሮ አመላችን ተነሳበትና ሰው ሲቀየር ይቁም ተባለ። ይኩኖአምላክ ምን ሲደረግ ብሎ ቀጠለው። እነኛ ያስቆሙት ዛሬ በስልጣን ቦታቸው የሉም፣ ይኩኖአምላክም እንዲሁ፤ ታሪካቸው ግን "ማስቆም" እና "ማስቀጠል" ተብሎ እየወገኑ ቆሞ ይኖራል።
እርግጥ ነው ይኩኖአምላክ መዝገቡ የቤተክህነትም ሰው ነው፤ የቤተመንግሥት ሰው ሲኾን ግዕዝ ጉባኤ ብሎ ወደ ጉዳዩ የገባ እንዳይመስለን፤ እንደ ሀገር የመንዙማ ኩነትን የደገሰ ልዩ ሰው ነው። ደግሞ እንደ ብራናው ለኪታቡ ልቡ የደነገጠ፤ ለዚህ ዘቢሞላ ምስክሬ ናት።
ይኩኖአምላክ በትብብር ስራ ያምናል። የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ከብሔራዊ ቤተመዛግብት እና ቤተ መጻሕፍት ጋር በመተባበር የሚል ዜና ብርቅ አይደለም። ይኩኖአምላክ በማስቀጠል ያምናል፤ የተቋሙን ህንፃ ግንባታ ጨምሮ ከእሱ ቀደም የተጀመሩትን ሁሉ አስፍቶ አስቀጥሏቸዋል።
ደግሞም በመጀመር ያምናል "የወር ወንበር" በሚል በየወሩ በቤተ መጻሕፍቱ የሚካሄደው መደበኛ ጉባኤ በእሱ የጀመረ ነው። ወመዘክር 24 ሰዓት እንዲሰራ ያስጀመረ ባለ አሻራ። አንብቡ ሲል አንብቦ፤ ስለ ንባብ ሲያወራ ተሰጥቶ ነው።
ይኩኖአምላክ መዝገቡ በወመዘክር ታሪክ መጣ ሄደ የሚባል ሰው አይደለም። ይሄ ሰው ሰኔ 25 ቀን 2017 ዓ.ም. በሰርፀ ፍሬስብሐት ተተክቷል። እንዲህ ያለ ህያው ታሪክ ለተካው ሹመኛም እመኝለታለሁ።
Sponsored by
Surafel
Comments