ከቦንጋ ወደ ኮንታና ዳውሮ ዞኖች የሚወስደው መንገድ በመሬት መንሸራተት ምክንያት ተቋረጠ
#ethiopia | በካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ሜገራ ቀበሌ በተለምዶ ቦቆ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በጣለው ከባድ ዝናብ ነው መንገዱ የተጎዳው ተብሏል።
በዚህ ምክንያት ቦንጋ፣ ኮንታና ዳውሮ ዞኖችን የሚያገናኘው የትራንስፖርት አገልግሎት ተስተጓጉሏል ።
የጠሎ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አትርሴ ሻታቸዉ የሚመለከታቸዉ አካላት ችግሩን በፍጥነት በመቅረፍ የትራንስፖርት አገልግሎቱን እንዲያስቀጥሉ ጠይቀዋል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን
#ethiopia | በካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ሜገራ ቀበሌ በተለምዶ ቦቆ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በጣለው ከባድ ዝናብ ነው መንገዱ የተጎዳው ተብሏል።
በዚህ ምክንያት ቦንጋ፣ ኮንታና ዳውሮ ዞኖችን የሚያገናኘው የትራንስፖርት አገልግሎት ተስተጓጉሏል ።
የጠሎ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አትርሴ ሻታቸዉ የሚመለከታቸዉ አካላት ችግሩን በፍጥነት በመቅረፍ የትራንስፖርት አገልግሎቱን እንዲያስቀጥሉ ጠይቀዋል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን
1 year ago