Logo
SeledaPost
ኢትዮጵያ ፌስቡክም ሆነ ዩቲዩብ ሞኒታይዝ የማይደረግባት ሀገር ነች።ይህ ችግር እንዲፈታ የሚመለከተው የመንግስት አካል መፍትሄ ቢፈጥር መልካም ነው።በቅርቡ ዩቲዩብ ተጀምሮ ነበር ቆመ ምክንያቱ አይታወቅም።
ለምሳሌ ፌስቡክ እነዚህ የአፍሪካ ሃገራት ሞነታይዝ ይደረጋሉ።ዜጎቻቸው በፌስቡክ ገንዘብ እንዲሰሩ ተፈቅዶላቸዋል።
1. Egypt 🇪🇬
2. Democratic Republic of Congo 🇨🇩
3. Ghana 🇬🇭
4. Kenya 🇰🇪
5. Morocco 🇲🇦
6. Nigeria 🇳🇬
7. Tanzania 🇹🇿
8. South Africa 🇿🇦
የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ኢትዮጵያ ስለምን ዜጎች በዘርፉ ሰርተው የሚጠቀሙበት የዲጅታል ዘርፍ እንዲያድግ አልፈለገችም? የሚለው የብዙዎች ጥያቄ ነው።መታለፍ ያለባቸው ሂደቶች ታልፈው ተግባራዊ ቢሆን መልካም ነው።
10 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.