4 days ago
የእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም የሚያስገነባውን ሕንፃ
የፕሮጀክቱ ዓላማ
(Project Overview)
የገዳሙ አበው መነኮሳት እና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ማረፊያ ቤት።
2. ሕንፃው በውስጡ የሚያካታታቸው
(Building Facilities)
* የአበው መነኮሳት እና ሊቃውንት ማረፊያ
* ክርስትና መጠመቂያ ቤት
* ሙዚየም
* የተለያዩ አዳራሾች
* ለቢሮ አገልግሎት የሚሆኑ ክፍሎች
3. የባንክ ሂሳብ ቁጥሮችና መዋጮ ማድረጊያ
(Donation Accounts)
ሀ) የገዳሙ አካውንት
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ 1000003517504
አባይ ባንክ፡ 9841111014325318
አጭር ቁጥር፡ 1612
ለ) የልማት ኮሚቴ አካውንት
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ 1000003780779
አባይ ባንክ፡ 9841011002322017
አጭር ቁጥር፡ 1216
4. ወቅታዊ ሁኔታ
(Current Status)
በስተቀኝ በኩል በሚታዩት ፎቶዎች ላይ እንደሚታየው ሕንፃው አሁን ያለበት የስትራክቸርና የሲቪል ግንባታ ደረጃ ("አሁን ያለበት ደረጃ") ይታያል።
እናታችን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ሁላችሁንም በበረከቷ ትጎብኛችሁ፤ አሜን!
የፕሮጀክቱ ዓላማ
(Project Overview)
የገዳሙ አበው መነኮሳት እና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ማረፊያ ቤት።
2. ሕንፃው በውስጡ የሚያካታታቸው
(Building Facilities)
* የአበው መነኮሳት እና ሊቃውንት ማረፊያ
* ክርስትና መጠመቂያ ቤት
* ሙዚየም
* የተለያዩ አዳራሾች
* ለቢሮ አገልግሎት የሚሆኑ ክፍሎች
3. የባንክ ሂሳብ ቁጥሮችና መዋጮ ማድረጊያ
(Donation Accounts)
ሀ) የገዳሙ አካውንት
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ 1000003517504
አባይ ባንክ፡ 9841111014325318
አጭር ቁጥር፡ 1612
ለ) የልማት ኮሚቴ አካውንት
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ 1000003780779
አባይ ባንክ፡ 9841011002322017
አጭር ቁጥር፡ 1216
4. ወቅታዊ ሁኔታ
(Current Status)
በስተቀኝ በኩል በሚታዩት ፎቶዎች ላይ እንደሚታየው ሕንፃው አሁን ያለበት የስትራክቸርና የሲቪል ግንባታ ደረጃ ("አሁን ያለበት ደረጃ") ይታያል።
እናታችን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ሁላችሁንም በበረከቷ ትጎብኛችሁ፤ አሜን!
8 days ago
ዳንጎቴ የሀብታቸው ሲሶ ለድሆች ሊሰጡ ነው
#ethiopia | የአፍሪካ ቁጥር አንድ ባለሀብት የሆኑት ናይጄሪያዊው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ ከሀብታቸው አንድ ሶስተኛውን ለበጎ አድራጎት ስራዎች ለማዋል ማቀዳቸውን ይፋ አደረጉ።
የቢሊየነሩ ልጅ ሀሊማ ዳንጎቴ ለብሉምበርግ (Bloomberg) በሰጡት ቃለ ምልልስ እንደገረጹት መላው የዳንጎቴ ቤተሰብ በዚህ ውሳኔ ላይ ሙሉ ድጋፋቸውን መስጠታቸውን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት የዳንጎቴ ሀብት ከ35 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንደሚገመት የሚነገር ሲሆን 33 በመቶው ለበጎ አድራጎት ሲውል ከ11 እስከ 12 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ይሆናል።
ይህም በአፍሪካ ታሪክ በግል ባለሀብት ከተደረጉ ትላልቅ የበጎ አድራጎት ስጦታዎች አንዱ ያደርገዋል ነው የተባለው።
ስጦታው በዋናነት በጤና፣ በትምህርት፣ በምግብ ዋስትና እና በሰብአዊ እርዳታዎች ላይ ያተኮሩ የረጅም ጊዜ ፕሮጀክቶችን ለመተግበር ይውላል ነው የተባለው።
ይህ ውሳኔ ይፋ የሆነው ዳንጎቴ የንግድ አቅማቸውን ወደ 100 ቢሊዮን ዶላር ለማሳደግ በሚሰሩበት እና ለልጆቻቸው የኃላፊነት ሽግግር እያደረጉ ባሉበት ወቅት ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #nigeria #alekodangote #donation
#ethiopia | የአፍሪካ ቁጥር አንድ ባለሀብት የሆኑት ናይጄሪያዊው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ ከሀብታቸው አንድ ሶስተኛውን ለበጎ አድራጎት ስራዎች ለማዋል ማቀዳቸውን ይፋ አደረጉ።
የቢሊየነሩ ልጅ ሀሊማ ዳንጎቴ ለብሉምበርግ (Bloomberg) በሰጡት ቃለ ምልልስ እንደገረጹት መላው የዳንጎቴ ቤተሰብ በዚህ ውሳኔ ላይ ሙሉ ድጋፋቸውን መስጠታቸውን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት የዳንጎቴ ሀብት ከ35 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንደሚገመት የሚነገር ሲሆን 33 በመቶው ለበጎ አድራጎት ሲውል ከ11 እስከ 12 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ይሆናል።
ይህም በአፍሪካ ታሪክ በግል ባለሀብት ከተደረጉ ትላልቅ የበጎ አድራጎት ስጦታዎች አንዱ ያደርገዋል ነው የተባለው።
ስጦታው በዋናነት በጤና፣ በትምህርት፣ በምግብ ዋስትና እና በሰብአዊ እርዳታዎች ላይ ያተኮሩ የረጅም ጊዜ ፕሮጀክቶችን ለመተግበር ይውላል ነው የተባለው።
ይህ ውሳኔ ይፋ የሆነው ዳንጎቴ የንግድ አቅማቸውን ወደ 100 ቢሊዮን ዶላር ለማሳደግ በሚሰሩበት እና ለልጆቻቸው የኃላፊነት ሽግግር እያደረጉ ባሉበት ወቅት ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #nigeria #alekodangote #donation
2 months ago
ያለደመወዝ ኢትዮጵያውያንን በማገልገል ላይ የሚገኙት አሜሪካዊቷ የሕፃናት ሕክምና ስፔሻሊስት
#ethiopia | ሕፃኗ ከመወለጃ ጊዜዋ ቀድማ በመወለዷ፣ ኪሎዋ ከሚጠበቀው በታች ሆኗል። ይህም በሕይወት ለመቆየት አስጊ እንደሆነ ይገለጻል። በዚህ ምክንያት የሕፃኗ ቤተሰቦች በጭንቀት ተውጠዋል።
ከዚህ ቀደም መሰል ሕፃናትን ከሞት የታደጉት እነ ዶ/ር ሚሼል፣ የዚህችንም ሕፃን ሕይወት ለማትረፍ ብዙ ለፍተዋል። ደግነቱ የዶ/ር ሚሼልና ባልደረቦቻቸው ልፋት መና አልቀረም፣ ከሳምንታት የልዩ ክትትል ሕክምና በኋላ የሕፃኗ የመኖር ተስፋ ለምልሟል።
ዶ/ር ሚሼል ዬትስ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ ዞን፣ ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሕፃናት ሕክምና ክፍል በበጎ ፈቃደኝነት በማገልገል ላይ ያሉ አሜሪካዊት የሕፃናት ሕክምና ስፔሻሊስት ናቸው። ላለፉት 12 ዓመታት በሆስፒታሉ ያገለገሉት ባለሙያዋ ተሞክሯቸውን አካፍለውናል።
ዶ/ር ሚሼል እንዳጫወቱን፣ 700 ግራም ብቻ ሆና የተወለደችው ሕፃን በሆስፒታሉ በተደረገላት ከፍተኛ ክትትልና እንክብካቤ በቅርቡ ከጨቅላ ሕፃናት ማቆያ (Incubator) ወደ እናቷ እቅፍ የተሸጋገረች ሲሆን፣ በጥሩ ጤንነት ላይ ትገኛለች።
ይህን መሰል የሕክምና ተዓምር ለእነ ዶ/ር ሚሼል የየዕለት ሥራ አካል ነው። የሚገርመው፣ እርሳቸውን ጨምሮ በሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሚያገለግሉ ሁሉም ዓለም አቀፍ ሠራተኞች ለአገልግሎታቸው ከሆስፒታሉም ሆነ ከሀገር ምንም ዓይነት ክፍያ አይቀበሉም።
የዕለት ተዕለት ኑሯቸው የሚደገፈው በትውልድ ሀገራቸው ከሚገኙ ወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ከአብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም ከበጎ አድራጎት ድርጅቶች በሚደረግላቸው የገንዘብ ድጋፍ (donation) ነው።
ከሶስት ልጆቻቸው ሁለቱን በኢትዮጵያ የወለዱት አሜሪካዊቷ በጎ ፈቃደኛ ሐኪም፣ በሙያቸው ኢትዮጵያውያንን እያገለገሉ፣ የሕጻናትና እናቶችን ሕይወት ከሞት እየታደጉ ይገኛሉ።
በዶ/ር ሚሼል እና የሙያ አጋሮቻቸው ነፃ የሕክምና አገልግሎት አማካኝነት፣ የመክፈል አቅም የሌላቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ታክመው ድነዋል። ይህን ማየት ሁሉንም ድካም የሚያስረሳ ትልቅ በረከት መሆኑን ዶ/ር ሚሼል በእርካታ ይገልጻሉ።
ከትውልድ ሀገር ርቆ መኖር፣ የቤተሰብ አባል ሲታመም በቅርብ አለመገኘት እንዲሁም በሠርግና ልቅሶ አለመታደም ከባድ ቢሆንም፣ ፈጣሪ ለዚህ አገልግሎት እንደጠራቸውና ፍላጎታቸውን ሁሉ እርሱ እንደሚያሟላላቸው በጽኑ ያምናሉ።
ይህ ዓይነቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሆስፒታሉ ለኅብረተሰቡ የሚያቀርበውን የሕክምና አገልግሎት በተመጣጣኝ ክፍያ ለማቅረብና አቅመ ደካሞችን ለመርዳት ትልቅ ዕድል ፈጥሯል ያሉን የሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኤፍሬም ገብረሥላሴ ናቸው።
ሆስፒታሉ የላቀ የሕክምና አገልግሎት መስጠት፣ ብቁ የሕክምና ባለሙያዎችን ማፍራት እና ከፍሎ የመታከም አቅም የሌላቸውን ማገዝን ዋነኛ ዓላማዎቹ አድርጎ መነሳቱን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ ዶ/ር ሚሼልን የመሳሰሉ በጎ ሰዎችን በማሰባሰብ እና በየዓመቱ እስከ 40 ሚሊዮን ብር በጀት በመመደብ ከመላው ኢትዮጵያ ለሚመጡ የመክፈል አቅም የሌላቸው ታካሚዎች ነጻ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ebc #ethiopia #soddochristianhospital #communityservice #drmichelleyates
#ethiopia | ሕፃኗ ከመወለጃ ጊዜዋ ቀድማ በመወለዷ፣ ኪሎዋ ከሚጠበቀው በታች ሆኗል። ይህም በሕይወት ለመቆየት አስጊ እንደሆነ ይገለጻል። በዚህ ምክንያት የሕፃኗ ቤተሰቦች በጭንቀት ተውጠዋል።
ከዚህ ቀደም መሰል ሕፃናትን ከሞት የታደጉት እነ ዶ/ር ሚሼል፣ የዚህችንም ሕፃን ሕይወት ለማትረፍ ብዙ ለፍተዋል። ደግነቱ የዶ/ር ሚሼልና ባልደረቦቻቸው ልፋት መና አልቀረም፣ ከሳምንታት የልዩ ክትትል ሕክምና በኋላ የሕፃኗ የመኖር ተስፋ ለምልሟል።
ዶ/ር ሚሼል ዬትስ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ ዞን፣ ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሕፃናት ሕክምና ክፍል በበጎ ፈቃደኝነት በማገልገል ላይ ያሉ አሜሪካዊት የሕፃናት ሕክምና ስፔሻሊስት ናቸው። ላለፉት 12 ዓመታት በሆስፒታሉ ያገለገሉት ባለሙያዋ ተሞክሯቸውን አካፍለውናል።
ዶ/ር ሚሼል እንዳጫወቱን፣ 700 ግራም ብቻ ሆና የተወለደችው ሕፃን በሆስፒታሉ በተደረገላት ከፍተኛ ክትትልና እንክብካቤ በቅርቡ ከጨቅላ ሕፃናት ማቆያ (Incubator) ወደ እናቷ እቅፍ የተሸጋገረች ሲሆን፣ በጥሩ ጤንነት ላይ ትገኛለች።
ይህን መሰል የሕክምና ተዓምር ለእነ ዶ/ር ሚሼል የየዕለት ሥራ አካል ነው። የሚገርመው፣ እርሳቸውን ጨምሮ በሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሚያገለግሉ ሁሉም ዓለም አቀፍ ሠራተኞች ለአገልግሎታቸው ከሆስፒታሉም ሆነ ከሀገር ምንም ዓይነት ክፍያ አይቀበሉም።
የዕለት ተዕለት ኑሯቸው የሚደገፈው በትውልድ ሀገራቸው ከሚገኙ ወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ከአብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም ከበጎ አድራጎት ድርጅቶች በሚደረግላቸው የገንዘብ ድጋፍ (donation) ነው።
ከሶስት ልጆቻቸው ሁለቱን በኢትዮጵያ የወለዱት አሜሪካዊቷ በጎ ፈቃደኛ ሐኪም፣ በሙያቸው ኢትዮጵያውያንን እያገለገሉ፣ የሕጻናትና እናቶችን ሕይወት ከሞት እየታደጉ ይገኛሉ።
በዶ/ር ሚሼል እና የሙያ አጋሮቻቸው ነፃ የሕክምና አገልግሎት አማካኝነት፣ የመክፈል አቅም የሌላቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ታክመው ድነዋል። ይህን ማየት ሁሉንም ድካም የሚያስረሳ ትልቅ በረከት መሆኑን ዶ/ር ሚሼል በእርካታ ይገልጻሉ።
ከትውልድ ሀገር ርቆ መኖር፣ የቤተሰብ አባል ሲታመም በቅርብ አለመገኘት እንዲሁም በሠርግና ልቅሶ አለመታደም ከባድ ቢሆንም፣ ፈጣሪ ለዚህ አገልግሎት እንደጠራቸውና ፍላጎታቸውን ሁሉ እርሱ እንደሚያሟላላቸው በጽኑ ያምናሉ።
ይህ ዓይነቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሆስፒታሉ ለኅብረተሰቡ የሚያቀርበውን የሕክምና አገልግሎት በተመጣጣኝ ክፍያ ለማቅረብና አቅመ ደካሞችን ለመርዳት ትልቅ ዕድል ፈጥሯል ያሉን የሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኤፍሬም ገብረሥላሴ ናቸው።
ሆስፒታሉ የላቀ የሕክምና አገልግሎት መስጠት፣ ብቁ የሕክምና ባለሙያዎችን ማፍራት እና ከፍሎ የመታከም አቅም የሌላቸውን ማገዝን ዋነኛ ዓላማዎቹ አድርጎ መነሳቱን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ ዶ/ር ሚሼልን የመሳሰሉ በጎ ሰዎችን በማሰባሰብ እና በየዓመቱ እስከ 40 ሚሊዮን ብር በጀት በመመደብ ከመላው ኢትዮጵያ ለሚመጡ የመክፈል አቅም የሌላቸው ታካሚዎች ነጻ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ebc #ethiopia #soddochristianhospital #communityservice #drmichelleyates
4 months ago
ቁርባን በድንኳን? ቁርባን በውጭ?
ይህን ዐይቶ የማይደነግጥ ሰው የለም:: የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም በትንሽዬ ድንኳን ማቀበል ምንኛ ከባድ ነው? ይህ የሆነብን ደግሞ በቂ ቤተ መቅደስ ባለመስራታችን ነው:: ተመልከቱ! ይህ ሕዝብ አያሳዝንም? እኛ እያለንማ ይህ አይሆንም:: ፈጥነን ቤተክርስቲያን ልንሠራላቸው ይገባል:: በሚቀጥለው ዓመት በድንኳን ሳይሆን በቤተመቅደስ እንዲቀበሉ በእመቤታችን ስም የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምርላቸው:: በጸሎተ ሐሙስ ለሥጋ ወደሙ ያለንን ክብር በሥራ እንግለጥ:: በድንኳን ለሚቆርቡት ቤተክርስቲያን እንሥራላቸው::
በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ጎርጎራን አለፍ ብሎ በጣና ሀይቅ ላይ የሚገኘው ጥንታዊውና ታሪካዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ቅዱስ ስጋውንና ክቡር ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶቻችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት አርኣያ ፍኖታቸውን ማስቀጠል ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት:: የእመቤታችንን ቤተክርስቲያን እንሥራ::
ማስተዋል ያለባችሁ አንድ ነገር አለ:: ገዳማውያን አባቶቻችን የሚበሉት የሚጠጡት አላጡም:: የእግዚአብሔር ቃል ምግብና መጠጣቸው ስለሆነ ፊታቸው በጽድቅ ጸዳል የሚያበራ እንቁዎች ናቸው:: ከእኛ የሚፈልጉት እኛ በረከት የምናገኝበትን ቤተክርስቲያን እንድንገነባ ብቻ ነው:: ምዕመናን የሚገለገሉበት የእመቤታችንን የእመ ቅዱሳን ቤተክርስቲያን :: ይህን ብቻ እናድርግላቸው:: በፍጹም ጊዜ ልንሰጠው የሚገባ ጉዳይ አይደለም:: በቻልነው መጠን የአቅማችንን እናድርግ:: ይህንን መልእክትም ለሌሎች በማድረስ ኃላፊነታችንን እንወጣ::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
4 months ago
ድርብ በረከት በጣና ሐይቅ፦ የአቡነ ያሳይ ገዳምን እና እናቶቻችንን እንታደግ! 🙏✨
ዛሬ መድኃኔዓለም ነው! ጥንተ ስቅለቱ ከሆሳዕና በዓል ጋር መገጣጠሙ ልዩ ያደርገዋል። በዚህ በረከት በሞላበት ዕለት፣ በጣና ሐይቅ ላይ የሚገኘው ጥንታዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም የቀረበውን የጽድቅ ጥሪ እናስተውል።
በገዳሙ የእህቶችና የእናቶች መቁረቢያ የሚሆን በቂ ስፍራ ባለመኖሩ፣ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው።
በተለይ በመስከረም 14 እና ዛሬ መጋቢት 27 በዓለ ንግሥ ወቅት፣ ከፍተኛ ሕዝብ ስለሚመጣ አባቶች ቅዱስ ቁርባን የሚያቀብሉት በውጭ ነው። ይህ ሁኔታ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ክብር ሲባል አፋጣኝ መፍትሔ ይሻል።
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ለመገንባት መሠረት ተጥሏል። ይህንን ቤተ መቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም ለመቀነስና ለጣና ሐይቅ ተጨማሪ ሞገስ ለመጨመር የእኛ ርብርብ ያስፈልጋል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000731553134
🔗 በድረ-ገጽ (Online) ለመርዳት፦ https://chapa.link/donatio...
🌐 ድረ-ገጽ፦ www.abuneyasay.com
📞 ስልክ፦ 0918240454 | 0906632367 | 0921612653
ታሪክ መሥራት ባንችል እንኳን፣ አባቶች የሠሩትን ታሪክ ጠብቀን እናቆይ!
ዛሬ በሆሳዕና በረከት ስማችንን በወርቅ መዝገብ እናስፍር።
#getu #abuneyasay #laketana #orthodoxtewahedo #medhanealem #churchbuilding #gorgora #ethiopia #spiritualcall #blessedday #አቡነያሳይ #ጣናሐይቅ #መድኃኔዓለም #ሆሳዕና #የበረከትጥሪ #ጎርጎራ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
በረከት ዐይቶ ማለፍ በረከት ይለፈኝ እንደማለት ይቆጠራልና የገዳማውያኑን መልእክት ቸል አንበል::
ማስተዋል ያለባችሁ አንድ ነገር አለ:: አባቶቻችን የሚበሉት የሚጠጡት አላጡም:: የእግዚአብሔር ቃል ምግብና መጠጣቸው ስለሆነ ፊታቸው በጽድቅ ጸዳል የሚያበራ እንቁዎች ናቸው:: ከእኛ የሚፈልጉት እኛ በረከት የምናገኝበትን ቤተክርስቲያን እንድንገነባ ብቻ ነው:: ምዕመናን የሚገለገሉበት የእመቤታችንን የእመ ቅዱሳን ቤተክርስቲያን ::
በማእከላዊ ጎንደር ጎርጎራን አለፍ ብሎ በጣና ሀይቅ ላይ የሚገኛው ጥንታዊውና ታሪካዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶቻችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት:: የእመቤታችንን ቤተክርስቲያን እንሥራ::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
4 months ago
በውሃው ላይ ልክ እንደ ደረቅ መሬት የሚራመዱትን አባት ታውቋቸዋላችሁ?
ጣናን በሚያክል ሀይቅ በድንጋይ ታንኳ መሻገር ምንኛ ድንቅ ነው? እኚህ ጻድቅ አባት የገደሙት ገዳም ውስጥ አሁን ትልቅ ታሪክ ሊሠራ ነው::
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ እንስላለን::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
4 months ago
በውሃው ላይ ልክ እንደ ደረቅ መሬት የሚራመዱትን አባት ታውቋቸዋላችሁ?
ጣናን በሚያክል ሀይቅ በድንጋይ ታንኳ መሻገር ምንኛ ድንቅ ነው? እኚህ ጻድቅ አባት የገደሙት ገዳም ውስጥ አሁን ትልቅ ታሪክ ሊሠራ ነው::
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ እንስላለን::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
4 months ago
ማነው የእመቤታችን ወዳጅ? ኑ በገዳም ለምትገኘው ቤተክርስቲያን የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምር!
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ አለመሳል ከባድ ነው::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
4 months ago
ማነው የእመቤታችን ወዳጅ? ኑ በገዳም ለምትገኘው የድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምር!
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ አለመሳል ከባድ ነው::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
5 months ago
የዐቢይ ጾም የበረከት ጥሪ
ቅድስት ሃናን አብረን እንገንባ!
#ethiopia | ጥንታዊቷና ታሪካዊቷ የደብረ ደናግል ቅድስት ሃና ካቴድራል በ 837 ዓ.ም የተመሰረተች ቢሆንም፣ በአሁኑ ሰዓት በከፍተኛ የልማት እንቅስቃሴ ላይ ትገኛለች።
ይህንን የተጀመረውን የልማት ስራ ዳር ለማድረስና የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ ቀርቦላችኋል።
🗓 የዝግጅቱ ዝርዝር፦
ቀን፡ የካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም (እሁድ)
ሰዓት፡ ከጠዋቱ 7:30 ጀምሮ
ቦታ፡ አዲስ አበባ፣ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን
✨ የዕለቱ መርሃ-ግብር፦
በዕለቱ የትምህርተ ወንጌል ስርጭት እና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
በዚህ የተቀደሰ ተግባር ላይ በመገኘት የአገልግሎቱ ደጋፊና የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ በቅድስት እናታችን በቅድስት ሃና ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
💰 ድጋፍ ለማድረግ
📍 የባንክ አካውንት፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
📍 የአካውንት ቁጥር፡ 1000709139634
አዘጋጅ፡ የአዲስ አበባ አስተባባሪ ኮሚቴ
"እኛም ለቤታችን፣ እኛም ለእናታችን!"
#ethiopianorthodox #tewahedo #sthanna #spiritualgathers #addisababa #churchdevelopment #orthodoxtewahedo #ethiopia #faith #donation
ቅድስት ሃናን አብረን እንገንባ!
#ethiopia | ጥንታዊቷና ታሪካዊቷ የደብረ ደናግል ቅድስት ሃና ካቴድራል በ 837 ዓ.ም የተመሰረተች ቢሆንም፣ በአሁኑ ሰዓት በከፍተኛ የልማት እንቅስቃሴ ላይ ትገኛለች።
ይህንን የተጀመረውን የልማት ስራ ዳር ለማድረስና የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ ቀርቦላችኋል።
🗓 የዝግጅቱ ዝርዝር፦
ቀን፡ የካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም (እሁድ)
ሰዓት፡ ከጠዋቱ 7:30 ጀምሮ
ቦታ፡ አዲስ አበባ፣ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን
✨ የዕለቱ መርሃ-ግብር፦
በዕለቱ የትምህርተ ወንጌል ስርጭት እና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
በዚህ የተቀደሰ ተግባር ላይ በመገኘት የአገልግሎቱ ደጋፊና የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ በቅድስት እናታችን በቅድስት ሃና ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
💰 ድጋፍ ለማድረግ
📍 የባንክ አካውንት፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
📍 የአካውንት ቁጥር፡ 1000709139634
አዘጋጅ፡ የአዲስ አበባ አስተባባሪ ኮሚቴ
"እኛም ለቤታችን፣ እኛም ለእናታችን!"
#ethiopianorthodox #tewahedo #sthanna #spiritualgathers #addisababa #churchdevelopment #orthodoxtewahedo #ethiopia #faith #donation
6 months ago
ዛሬ ቅዳሜ የካቲት 14 በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ አዳራሽ (4ኛ ፎቅ) ከቀኑ 8:00 ጀምሮ በጣና ሀይቅ ዙሪያ በሚገኘው በማን እንዳባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም ታላቅ ጉባኤ ተዘጋጅቷል::
ከኢትዮጵያ ጥንታዊ ገዳማት አንዱ የሆነው እና በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ፥ በጣና ሀይቅ ዙሪያ የሚገኘው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም ፤ ከ7ቱ የኢትዮጵያ ቅዱሳን ከዋክብት አንዱ በሆኑት በጻድቁ አቡነ ያሳይ በ1326 ዓ/ም የተመሠረተ ሲሆን ፤
* የብዙ የቅዱሳንን ታሪክ ፥
* ቅርሶችን÷ መናንያን እና
* የልማት ሥራዎችን በውስጡ የያዘ ታላቅ ገዳም ነው።
ብዙ ምእመናን በትምህርት የሚያውቋቸው አትማረኝ እያሉ ሲጸልዩ የነበሩ በኋላ አቡነ ያሳይ ወደ ዋሻቸው በመምጣት አቡነ ዘበሰማያት እና ሌሎች ትምህርቶችን አስተምረዋቸው ወደ ባእታቸው ሲመለሱ አባ ያስተማሩኝ ጠፋብኝ እያሉ በጣና ሀይቅ ላይ በውሃው ላይ እየሮጡ የተከተሏቸው “አባ አትማረኝ” የተባሉት ቅዱስ አባት አጽማቸው እና ዋሻቸው የሚገኘው በዚሁ ታላቅ ገዳም ነው።
የዚህን ታላቅ ገዳም ታሪክ ለምእመናን ለማስተዋወቅ ታስቦ የተዘጋጀውን አጭር ዶክመንተሪ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ፤ ቅዳሜ: የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም፤ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ (4ኛ ፎቅ)ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ የገዳሙ አበምኔት ፣ የሌሎችም ገዳማት አባቶች፣ ተጋባዥ መምህራን ፣ዘማርያን እና ምእመናን በሚገኙበት ይመረቃል።
በመርሐ ግብሩ መነኮሳቱ ከሚያገለግሉበት አፄ ፋሲለደስ ካሰራው የመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በተጨማሪ ወደ ገዳሙ የሚመጡ ምእመናን/ት በተለይ ወደ ግዝት ቅፅር የማይገቡ ሴቶች የሚገለገሉበት በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና በአቡነ ያሳይ ስም የቤተ ክርስቲያን ግንባታ እንዲሁም ለሚከናወኑት የልማት ሥራዎ ፍኖተ ካርታ ይፋ ይደረጋል።
ለአገልግሎቱ መሳካት ማኅበረ መነኲሳቱ ዘወትር እግዚአብሔር አምላካችንን በጸሎት እያሳሰቡ ሲሆን ፤ እርስዎ በመርሐ ግብሩ እንዲሳተፉ እና በረከት እንዲያገኙ በማሰብ መንፈሳዊ ጥሪያችንን በማኅበረ መነኲሳት እና በገዳሙ ስም እናቀርባለን::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
አምላከ አቡነ ያሳይ ኢትዮጵያን ይባርክ!
6 months ago
"u12e8u12abu1272u1275 12 u1208u121du1295 u12edu12a8u1260u122bu120d?"
u200bu12e8u12abu1272u1275 12 u1240u1295 1929 u12d3.u121d u1260u1273u122au12abu127du1295 u12cdu1235u1325 u12e8u121bu12edu1228u1233 u12e8u1210u12d8u1295 u1240u1295 u1290u12cdu1362 u1260u1308u1290u1270 u120du12d1u120d u1264u1270u1218u1295u130du1235u1275 (u12e8u12dbu122cu12cd u1235u12f5u1235u1275 u12aau120e u12e9u1292u1268u122du1232u1272) u12e8u1270u1290u1233u12cdu1295 u12a0u1218u133d u1270u12a8u1275u120e u12e8u134bu123au1235u1275 u1323u120au12ebu1295 u1326u122d u1260u1295u1339u1210u1295 u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cdu12ebu1295 u120bu12ed u12e8u1348u1338u1218u12cd u12a0u1230u1243u1242 u132du134du1328u134b u12e8u1273u1230u1260u1260u1275 u12d5u1208u1275 u1290u12cdu1362
u200bud83dudd6fufe0f u1230u121bu12d5u1275u1290u1275u1366
u1260u12a0u12abu134bu1363 u1260u1218u1275u1228u12e8u1235u1293 u1260u1233u1295u1303 u12e8u1270u1328u1348u1328u1349 u1260u123au12ceu127d u12e8u121au1246u1320u1229 u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cdu12ebu1295 u12e8u121au1273u1230u1261u1260u1275 u1240u1295 u1290u12cdu1362
u200bud83cudfe5 u1218u1273u1230u1262u12ebu12ceu127du1366
u12e8u12abu1272u1275 12 u1206u1235u1352u1273u120du1363 u12e8u12abu1272u1275 12 u1275u121du1205u122du1275 u1264u1275 u12a5u1293 u1260u1235u12f5u1235u1275 u12aau120e u12e8u121au1308u1298u12cd u12e8u1230u121bu12d5u1273u1275 u1210u12cdu120du1275 u12e8u12dau1201 u1273u122au12ad u121du1235u12adu122eu127d u1293u1278u12cdu1362
u200bud83dude4f u1218u1295u1348u1233u12ca u12d8u12adu122eu1366
u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u1260u12e8u12d3u1218u1271 u1260u12dau1205 u12d5u1208u1275 u1338u120eu1270 u134du1275u1210u1275 u1260u121bu12f5u1228u130d u12a5u1293 u1260u1218u1295u1260u1228 u120du12d1u120d u1245u12f1u1235 u121bu122du1246u1235 u12c8u1245u12f1u1235 u121au12abu12a4u120d u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u1260u1273u1266u1270 u1295u130du1225 u1240u1291u1295 u1275u12d8u12adu122bu1208u127du1362
u200bu12e8u1290u1308u12f3u1278u12cd u1295u1339u1210u1295 u1290u134du1235 u1260u12a0u121du120bu12a8 u12a0u1260u12cd u12a5u1245u134d u1275u1228u134d!
u200b2. u1218u1295u1348u1233u12ca u1325u122au1366
u12e8u12a0u1261u1290 u12ebu1233u12ed u1308u12f3u121d u12e8u12f6u12adu1218u1295u1270u122a u121du122du1243u1275
u200bu1260u12dau1201 u1233u121du1295u1275 u1245u12f3u121c u12e8u12abu1272u1275 14 u1240u1295 2018 u12d3.u121d u12a8u1240u1291 8:00 u1300u121du122e u1273u120bu1245 u1218u1295u1348u1233u12ca u1309u1263u12a4 u1270u12d8u130bu1305u1277u120d!
u200bud83dudccd u1266u1273u1366
u1260u1245u12f5u1235u1275 u1225u120bu1234 u1218u1295u1348u1233u12ca u12e9u1292u1268u122du1232u1272 u12a0u12f3u122bu123d (4u129b u134eu1245)
u200bu1218u122du1210 u130du1265u1229 u121du1295 u12edu12dfu120d?
u200bu1260u1323u1293 u1210u12edu1245 u12d9u122au12eb u12e8u121au1308u1298u12cd u12e8u1273u122au12abu12cau12cd u12e8u121bu1295 u12a5u1295u12f3u1263 u12a0u1261u1290 u12ebu1233u12ed u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12a0u1295u12f5u1290u1275 u1308u12f3u121d u12a0u132du122d u12f6u12adu1218u1295u1270u122a u121du122du1243u1275u1362
u200bu1260u12a5u1218u1264u1273u127du1295 u1245u12f5u1235u1275 u12f5u1295u130du120d u121bu122du12ebu121d u12a5u1293 u1260u12a0u1261u1290 u12ebu1233u12ed u1235u121d u12e8u121au1308u1290u1263u12cd u12a0u12f2u1235 u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u130du1295u1263u1273 u12edu134b u1218u1206u1295u1362
u200bu12e8u1308u12f3u1219 u12e8u120du121bu1275 u134du1296u1270 u12abu122du1273 u12edu134b u12e8u121au12f0u1228u130du1260u1275 u1218u12f5u1228u12adu1362
u200bu1208u1308u12f3u1219 u12f5u130bu134d u1208u121bu12f5u1228u130du1366
ud83cudfe7 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1295u130du12f5 u1263u1295u12adu1366 1000731553134
ud83cudf10 Online Donation: Chapa Link
ud83dudcde u1235u120du12adu1366 0918240454 / 0906632367 /
0921612653
u200bu1291 u1260u1228u12a8u1271u1295 u12a0u1265u1228u1295 u12a5u1295u1233u1270u134d!
u200b#u12e8u12abu1272u127512 #u1230u121bu12d5u1273u1275 #u12e8u12abu1272u127514 #u12a0u1261u1290u12ebu1233u12ed #u12a2u1275u12eeu1335u12eb #u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 #getutemesgen #getu #u130cu1321 #u130cu1321u1270u1218u1235u1308u1295 ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
\
6 months ago
የካቲት 12, ለምን ይከበራል?
•+============+.
በ1929 ዓ ም የጣልያን ወረራ ገነተ ልዑል ተብሎ በሚታወቀው የንጉሱ ቤተመንግስት (የዛሬው 6ኪሎ ዋና የዩኒቨርስቲ ግቢ) የተነሳው አመጽ ለብዙ ኢትዮጵያውያን እልቂት ምክንያት በመሆኑና በአካፋ በመትረየስ በሳንጃ የብዙ ሰው ህይወትን ያለቀበት እለት ስለሆነ በዚህም ዙሪያ ለመታሰቢያ የካቲት 12 ሆስፒታል እንዲሁም የካቲት 12 ትምህርትቤት መኖሩ ይታወቃል:: ቤተክርስቲያንም በዚህች እለት ጸሎተ ምህላ እና ጸሎተ ፍትሐት በማድረግ በታቦተ ንግስ ቀኑን ትዘክረዋለች::
ከ71 ዓመት በፊት በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ቤተመዘክር ውስጥ ለዘመናት በሙዚየሙ ሲኖር የነበረው የቅዱስ ሚካኤል ታቦት ከገባ እለት ጀምሮ ማለትም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በምዕመናኑ እና በካህናቱ ጥያቄ ለዘጠነኛ ጊዜ ዘንድሮ በመንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስ ወቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ይከበራል:: የንጹሃንን ነፍስ አምላከ አበው እግዚአብሔር ይማርልን::
በዚሁ ሳምንት የፊታችን የካቲት 14 ቅዳሜ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ደግሞ በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ አዳራሽ የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም ገዳም አጭር ዶክመንተሪ ምርቃትና በአበው መነኮሳት ጥሪ ሰፊ ጉባኤ ተዘጋጅቷል::
በመርሐ ግብሩ መነኮሳቱ ከሚያገለግሉበት አፄ ፋሲለደስ ካሰራው የመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በተጨማሪ ወደ ገዳሙ የሚመጡ ምእመናን/ት በተለይ ወደ ግዝት ቅፅር የማይገቡ ሴቶች የሚገለገሉበት በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና በአቡነ ያሳይ ስም የቤተ ክርስቲያን ግንባታ እንዲሁም ለሚከናወኑት የልማት ሥራዎ ፍኖተ ካርታ ይፋ ይደረጋል።
ለአገልግሎቱ መሳካት ማኅበረ መነኲሳቱ ዘወትር እግዚአብሔር አምላካችንን በጸሎት እያሳሰቡ ሲሆን ፤ እርስዎ በመርሐ ግብሩ እንዲሳተፉ እና በረከት እንዲያገኙ በማሰብ መንፈሳዊ ጥሪያችንን በማኅበረ መነኲሳት እና በገዳሙ ስም እናቀርባለን::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
አምላከ አቡነ ያሳይ ኢትዮጵያን ይባርክ!
Sponsored by
Surafel
6 months ago
u1260u12d0u1262u12ed u133eu121d u12e8u121au1308u129d u1260u1228u12a8u1275
u12a8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1325u1295u1273u12ca u1308u12f3u121bu1275 u12a0u1295u12f1 u12e8u1206u1290u12cd u12a5u1293 u1260u121bu12a5u12a8u120bu12ca u130eu1295u12f0u122d u1200u1308u1228 u1235u1265u12a8u1275 u1365 u1260u1323u1293 u1200u12edu1245 u12d9u122au12eb u12e8u121au1308u1298u12cd u12e8u121bu1295 u12a5u1295u12f0 u12a0u1263 u12a0u1261u1290 u12ebu1233u12ed u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12a0u1295u12f5u1290u1275 u1308u12f3u121d u1364 u12a87u1271 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1245u12f1u1233u1295 u12a8u12cbu12adu1265u1275 u12a0u1295u12f1 u1260u1206u1291u1275 u1260u133bu12f5u1241 u12a0u1261u1290 u12ebu1233u12ed u12601326 u12d3/u121d u12e8u1270u1218u1220u1228u1270 u1232u1206u1295 u1364
* u12e8u1265u12d9 u12e8u1245u12f1u1233u1295u1295 u1273u122au12ad u1365
* u1245u122du1236u127du1295u00f7 u1218u1293u1295u12ebu1295 u12a5u1293
* u12e8u120du121bu1275 u1225u122bu12ceu127du1295 u1260u12cdu1235u1321 u12e8u12ebu12d8 u1273u120bu1245 u1308u12f3u121d u1290u12cdu1362
u1265u12d9 u121du12a5u1218u1293u1295 u1260u1275u121du1205u122du1275 u12e8u121au12ebu12cdu124bu1278u12cd u12a0u1275u121bu1228u129d u12a5u12ebu1209 u1232u1338u120du12e9 u12e8u1290u1260u1229 u1260u128bu120b u12a0u1261u1290 u12ebu1233u12ed u12c8u12f0 u12cbu123bu1278u12cd u1260u1218u121du1323u1275 u12a0u1261u1290 u12d8u1260u1230u121bu12ebu1275 u12a5u1293 u120cu120eu127d u1275u121du1205u122du1276u127du1295 u12a0u1235u1270u121du1228u12cbu1278u12cd u12c8u12f0 u1263u12a5u1273u1278u12cd u1232u1218u1208u1231 u12a0u1263 u12ebu1235u1270u121bu1229u129d u1320u134bu1265u129d u12a5u12ebu1209 u1260u1323u1293 u1200u12edu1245 u120bu12ed u1260u12cdu1203u12cd u120bu12ed u12a5u12e8u122eu1321 u12e8u1270u12a8u1270u120fu1278u12cd u201cu12a0u1263 u12a0u1275u121bu1228u129du201d u12e8u1270u1263u1209u1275 u1245u12f1u1235 u12a0u1263u1275 u12a0u133du121bu1278u12cd u12a5u1293 u12cbu123bu1278u12cd u12e8u121au1308u1298u12cd u1260u12dau1201 u1273u120bu1245 u1308u12f3u121d u1290u12cdu1362
u12e8u12dau1205u1295 u1273u120bu1245 u1308u12f3u121d u1273u122au12ad u1208u121du12a5u1218u1293u1295 u1208u121bu1235u1270u12cbu12c8u1245 u1273u1235u1266 u12e8u1270u12d8u130bu1300u12cdu1295 u12a0u132du122d u12f6u12adu1218u1295u1270u122a u12a5u1295u12f0 u12a5u130du12dau12a0u1265u1214u122d u1348u1243u12f5u1364 u1245u12f3u121c: u12e8u12abu1272u1275 14 u1240u1295 2018 u12d3.u121du1364 u12a8u1240u1291 8u136100 u1300u121du122e u1260u1245u12f5u1235u1275 u1225u120bu1234 u1218u1295u1348u1233u12ca u12e9u1292u1268u122du1232u1272 u12a0u12f3u122bu123d (4u129b u134eu1245)u1265u1341u12d3u1295 u12a0u1260u12cd u120au1243u1290 u1333u1333u1233u1275 u1363 u12e8u1308u12f3u1219 u12a0u1260u121du1294u1275 u1363 u12e8u120cu120eu127du121d u1308u12f3u121bu1275 u12a0u1263u1276u127du1363 u1270u130bu1263u12e5 u1218u121du1205u122bu1295 u1363u12d8u121bu122du12ebu1295 u12a5u1293 u121du12a5u1218u1293u1295 u1260u121au1308u1299u1260u1275 u12edu1218u1228u1243u120du1362
u1260u1218u122du1210 u130du1265u1229 u1218u1290u12aeu1233u1271 u12a8u121au12ebu1308u1208u130du1209u1260u1275 u12a0u1344 u134bu1232u1208u12f0u1235 u12abu1230u122bu12cd u12e8u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u1260u1270u1328u121bu122a u12c8u12f0 u1308u12f3u1219 u12e8u121au1218u1321 u121du12a5u1218u1293u1295/u1275 u1260u1270u1208u12ed u12c8u12f0 u130du12ddu1275 u1245u1345u122d u12e8u121bu12edu1308u1261 u1234u1276u127d u12e8u121au1308u1208u1308u1209u1260u1275 u1260u12a5u1218u1264u1273u127du1295 u1245u12f5u1235u1275 u12f5u1295u130du120d u121bu122du12ebu121d u12a5u1293 u1260u12a0u1261u1290 u12ebu1233u12ed u1235u121d u12e8u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u130du1295u1263u1273 u12a5u1295u12f2u1201u121d u1208u121au12a8u1293u12c8u1291u1275 u12e8u120du121bu1275 u1225u122bu12ce u134du1296u1270 u12abu122du1273 u12edu134b u12edu12f0u1228u130bu120du1362
u1208u12a0u1308u120du130du120eu1271 u1218u1233u12abu1275 u121bu1285u1260u1228 u1218u1290u12b2u1233u1271 u12d8u12c8u1275u122d u12a5u130du12dau12a0u1265u1214u122d u12a0u121du120bu12abu127du1295u1295 u1260u1338u120eu1275 u12a5u12ebu1233u1230u1261 u1232u1206u1295 u1364 u12a5u122du1235u12ce u1260u1218u122du1210 u130du1265u1229 u12a5u1295u12f2u1233u1270u1349 u12a5u1293 u1260u1228u12a8u1275 u12a5u1295u12f2u12ebu1308u1299 u1260u121bu1230u1265 u1218u1295u1348u1233u12ca u1325u122au12ebu127du1295u1295 u1260u121bu1285u1260u1228 u1218u1290u12b2u1233u1275 u12a5u1293 u1260u1308u12f3u1219 u1235u121d u12a5u1293u1240u122du1263u1208u1295::
u12f5u130bu134d u1208u121bu12f5u1228u130d:
u1295u130du12f5 u1263u1295u12ad: 1000731553134
u1235u120du12ad: -
0918240454
0906632367
0921612653
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
u12a0u121du120bu12a8 u12a0u1261u1290 u12ebu1233u12ed u12a2u1275u12eeu1335u12ebu1295 u12edu1263u122du12ad!","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
በዐቢይ ጾም የሚገኝ በረከት
ከኢትዮጵያ ጥንታዊ ገዳማት አንዱ የሆነው እና በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ፥ በጣና ሀይቅ ዙሪያ የሚገኘው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም ፤ ከ7ቱ የኢትዮጵያ ቅዱሳን ከዋክብት አንዱ በሆኑት በጻድቁ አቡነ ያሳይ በ1326 ዓ/ም የተመሠረተ ሲሆን ፤
* የብዙ የቅዱሳንን ታሪክ ፥
* ቅርሶችን÷ መናንያን እና
* የልማት ሥራዎችን በውስጡ የያዘ ታላቅ ገዳም ነው።
ብዙ ምእመናን በትምህርት የሚያውቋቸው አትማረኝ እያሉ ሲጸልዩ የነበሩ በኋላ አቡነ ያሳይ ወደ ዋሻቸው በመምጣት አቡነ ዘበሰማያት እና ሌሎች ትምህርቶችን አስተምረዋቸው ወደ ባእታቸው ሲመለሱ አባ ያስተማሩኝ ጠፋብኝ እያሉ በጣና ሀይቅ ላይ በውሃው ላይ እየሮጡ የተከተሏቸው “አባ አትማረኝ” የተባሉት ቅዱስ አባት አጽማቸው እና ዋሻቸው የሚገኘው በዚሁ ታላቅ ገዳም ነው።
የዚህን ታላቅ ገዳም ታሪክ ለምእመናን ለማስተዋወቅ ታስቦ የተዘጋጀውን አጭር ዶክመንተሪ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ፤ ቅዳሜ: የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም፤ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ (4ኛ ፎቅ)ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ የገዳሙ አበምኔት ፣ የሌሎችም ገዳማት አባቶች፣ ተጋባዥ መምህራን ፣ዘማርያን እና ምእመናን በሚገኙበት ይመረቃል።
በመርሐ ግብሩ መነኮሳቱ ከሚያገለግሉበት አፄ ፋሲለደስ ካሰራው የመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በተጨማሪ ወደ ገዳሙ የሚመጡ ምእመናን/ት በተለይ ወደ ግዝት ቅፅር የማይገቡ ሴቶች የሚገለገሉበት በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና በአቡነ ያሳይ ስም የቤተ ክርስቲያን ግንባታ እንዲሁም ለሚከናወኑት የልማት ሥራዎ ፍኖተ ካርታ ይፋ ይደረጋል።
ለአገልግሎቱ መሳካት ማኅበረ መነኲሳቱ ዘወትር እግዚአብሔር አምላካችንን በጸሎት እያሳሰቡ ሲሆን ፤ እርስዎ በመርሐ ግብሩ እንዲሳተፉ እና በረከት እንዲያገኙ በማሰብ መንፈሳዊ ጥሪያችንን በማኅበረ መነኲሳት እና በገዳሙ ስም እናቀርባለን::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
አምላከ አቡነ ያሳይ ኢትዮጵያን ይባርክ!
6 months ago
ud83dude4f u1260u12d0u1262u12ed u133eu121d u12e8u1290u134du1233u127du1295u1295 u121du130du1265 u12a5u1295u12f4u1275 u12a5u1293u1265u1235u120d? ud83dudd4aufe0fu2728
u200bu133eu121d u1225u130bu1295 u1260u121bu12f5u12a8u121d u1290u134du1235u1295 u12e8u121bu1208u121du1208u121au12eb u12c8u1245u1275 u1290u12cdu1362 u1260u12dau1205 u12e8u1270u1240u12f0u1230 u130au12dc u12a8u1225u130bu12ca u121du130du1265 u1263u123bu1308u122d u1208u1270u1278u1308u1229 u1260u1218u122bu122bu1275u1363 u1260u1338u120eu1275 u1260u1218u1275u130bu1275u1293 u12e8u1245u12f1u1233u1295 u12a0u1263u1276u127bu127du1295u1295 u1308u12f5u120du1293 u1273u122au12ad u1260u1218u1235u121bu1275 u12e8u1290u134du1235 u121du130du1263u127du1295u1295 u120du1293u1260u1235u120d u12edu1308u1263u120du1362
u200bu12a5u1290u1206 u12e8u1290u134du1235 u121bu12d5u12f5 u1240u122du1266u120bu127du128bu120d! u12e8u1323u1293u12cd u1265u122du1203u1295 u12e8u1206u1290u12cdu1293 u1260u1273u122au12ad u12f5u1295u1245 u1270u130bu12f5u120e u12e8u1270u1348u1338u1218u1260u1275 u12e8u121bu1295 u12a5u1295u12f0 u12a0u1263 u12a0u1261u1290 u12ebu1233u12ed u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12a0u1295u12f5u1290u1275 u1308u12f3u121d u1273u122au12adu1293 u12f6u12adu1218u1295u1270u122a u12edu1218u1228u1243u120du1362
u200bu1218u122du1210-u130du1265u122du1366
u200bud83dudcc5 u1240u1295u1366 u1245u12f3u121c u12e8u12abu1272u1275 14 u1240u1295 2018 u12d3.u121d.
u200bud83dudd52 u1230u12d3u1275u1366 u12a8u1240u1291 8u136100 u1300u121du122e
u200bud83dudccd u1266u1273u1366 u12604 u12aau120e u1245u12f5u1235u1275 u1225u120bu1234 u12e9u1292u1268u122du1232u1272 u12a0u12f3u122bu123d
u200bu1265u1341u12d3u1295 u12a0u1260u12cd u120au1243u1290 u1333u1333u1233u1275u1363 u12e8u1308u12f3u1219 u12a0u1260u121du1294u1275u1363 u120au1243u12cdu1295u1270 u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295u1293 u12d8u121bu122du12ebu1295 u1260u121au1308u1299u1260u1275 u1260u12dau1205 u1273u120bu1245 u1309u1263u12a4 u120bu12ed u1270u1308u129du1273u127du1201 u1260u1228u12a8u1275 u12a5u1295u12f5u1275u1240u1260u1209 u1218u1295u1348u1233u12ca u1325u122au12ebu127du1295u1295 u12a5u1293u1240u122du1263u1208u1295u1362
u200bu12e8u1308u12f3u1219u1295 u120du121bu1275 u1208u1218u12f0u1308u134du1366
ud83dudd39 u1295u130du12f5 u1263u1295u12adu1366 1000731553134
ud83dudd39 u12a6u1295u120bu12edu1295 u12f5u130bu134du1366 https://chapa.link/donatio...
ud83dudd39 u12f5u1228-u1308u133du1366 www.abuneyasay.com
u200bu260eufe0f u1208u1260u1208u1320 u1218u1228u1303u1366
0918240454 / 0906632367 / 0921612653
u200b"u12a0u121du120bu12a8 u12a0u1261u1290 u12ebu1233u12ed u12a2u1275u12eeu1335u12ebu1295 u12edu1263u122du12ad!"
u200b#u12d0u1262u12edu133eu121d #u12a0u1261u1290u12ebu1233u12ed #u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 #u12a2u1275u12eeu1335u12eb #u12d8u12c8u1228u12f0 #u1308u12f3u121bu1275 #getutemesgen #getu #u130cu1321 #u130cu1321u1270u1218u1235u1308u1295 ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ud83dude4f u1260u12d0u1262u12ed u133eu121d u12e8u1290u134du1233u127du1295u1295 u121du130du1265 u12a5u1295u12f4u1275 u12a5u1293u1265u1235u120d? ud83dudd4aufe0fu2728
u200bu133eu121d u1225u130bu1295 u1260u121bu12f5u12a8u121d u1290u134du1235u1295 u12e8u121bu1208u121du1208u121au12eb u12c8u1245u1275 u1290u12cdu1362 u1260u12dau1205 u12e8u1270u1240u12f0u1230 u130au12dc u12a8u1225u130bu12ca u121du130du1265 u1263u123bu1308u122d u1208u1270u1278u1308u1229 u1260u1218u122bu122bu1275u1363 u1260u1338u120eu1275 u1260u1218u1275u130bu1275u1293 u12e8u1245u12f1u1233u1295 u12a0u1263u1276u127bu127du1295u1295 u1308u12f5u120du1293 u1273u122au12ad u1260u1218u1235u121bu1275 u12e8u1290u134du1235 u121du130du1263u127du1295u1295 u120du1293u1260u1235u120d u12edu1308u1263u120du1362
u200bu12a5u1290u1206 u12e8u1290u134du1235 u121bu12d5u12f5 u1240u122du1266u120bu127du128bu120d! u12e8u1323u1293u12cd u1265u122du1203u1295 u12e8u1206u1290u12cdu1293 u1260u1273u122au12ad u12f5u1295u1245 u1270u130bu12f5u120e u12e8u1270u1348u1338u1218u1260u1275 u12e8u121bu1295 u12a5u1295u12f0 u12a0u1263 u12a0u1261u1290 u12ebu1233u12ed u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12a0u1295u12f5u1290u1275 u1308u12f3u121d u1273u122au12adu1293 u12f6u12adu1218u1295u1270u122a u12edu1218u1228u1243u120du1362
u200bu1218u122du1210-u130du1265u122du1366
u200bud83dudcc5 u1240u1295u1366 u1245u12f3u121c u12e8u12abu1272u1275 14 u1240u1295 2018 u12d3.u121d.
u200bud83dudd52 u1230u12d3u1275u1366 u12a8u1240u1291 8u136100 u1300u121du122e
u200bud83dudccd u1266u1273u1366 u12604 u12aau120e u1245u12f5u1235u1275 u1225u120bu1234 u12e9u1292u1268u122du1232u1272 u12a0u12f3u122bu123d
u200bu1265u1341u12d3u1295 u12a0u1260u12cd u120au1243u1290 u1333u1333u1233u1275u1363 u12e8u1308u12f3u1219 u12a0u1260u121du1294u1275u1363 u120au1243u12cdu1295u1270 u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295u1293 u12d8u121bu122du12ebu1295 u1260u121au1308u1299u1260u1275 u1260u12dau1205 u1273u120bu1245 u1309u1263u12a4 u120bu12ed u1270u1308u129du1273u127du1201 u1260u1228u12a8u1275 u12a5u1295u12f5u1275u1240u1260u1209 u1218u1295u1348u1233u12ca u1325u122au12ebu127du1295u1295 u12a5u1293u1240u122du1263u1208u1295u1362
u200bu12e8u1308u12f3u1219u1295 u120du121bu1275 u1208u1218u12f0u1308u134du1366
ud83dudd39 u1295u130du12f5 u1263u1295u12adu1366 1000731553134
ud83dudd39 u12a6u1295u120bu12edu1295 u12f5u130bu134du1366 https://chapa.link/donatio...
ud83dudd39 u12f5u1228-u1308u133du1366 www.abuneyasay.com
u200bu260eufe0f u1208u1260u1208u1320 u1218u1228u1303u1366
0918240454 / 0906632367 / 0921612653
u200b\
7 months ago
🎁 የበዓል ስጦታ ለ608 ህጻናት! 👗👕
"ግዮን ፋሽን፡ በ95% ሴቶች የሚመራው ሀገር በቀል ተቋም በጎ ተግባር!"
#ethiopia | ለጥምቀት በዓል ስጦታ ይሆን ዘንድ፤ በልጆች አልባሳት ምርት ላይ የተሰማራው ሀገር በቀል ድርጅት ግዮን ፋሽን (Ghion Fashion)፤ ለሙዳይ በጎ አድራጎት ማህበር የ608 ህጻናት አዳዲስ አልባሳትን በድጋፍ አበርክቷል።
ስለ ድጋፉ እና ተቋሙ:
ዛሬ ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም በተደረገው የድጋፍ መርሐግብር ላይ የተቋሙ ስራ አስኪያጅ አቶ ናትናኤል ሲሳይ እንደገለጹት፤ እነዚህ አልባሳት በተለይ ለሙዳይ ልጆች ታስበው በፋብሪካው የተመረቱ ናቸው።
ግዮን ፋሽን ከ50 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል የፈጠረ ሲሆን፤ ከነዚህ ውስጥ 95 ከመቶው ሴቶች መሆናቸው ተቋሙን ልዩ ያደርገዋል!
ወ/ሮ ሙዳይ ምን አሉ?
የማህበሩ መስራች ወ/ሮ ሙዳይ ምትኩ፤ "ግዮን ፋሽኖች እዚሁ ተገኝተው፣ ልጆቻችንን ጎብኝተውና በልዩ ሁኔታ ልብስ አምርተው ስላመጡልን እናመሰግናለን" ሲሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
እንዲህ ያሉ ሀገር በቀል እና ለወገን የሚደርሱ ተቋማት ይብዙልን!
መልካም በዓል! 🇪🇹🌼
#ghionfashion #mudaycharity #donation #timket #madeinethiopia #womenempowerment #charity #muday #charity #ethiopia
"ግዮን ፋሽን፡ በ95% ሴቶች የሚመራው ሀገር በቀል ተቋም በጎ ተግባር!"
#ethiopia | ለጥምቀት በዓል ስጦታ ይሆን ዘንድ፤ በልጆች አልባሳት ምርት ላይ የተሰማራው ሀገር በቀል ድርጅት ግዮን ፋሽን (Ghion Fashion)፤ ለሙዳይ በጎ አድራጎት ማህበር የ608 ህጻናት አዳዲስ አልባሳትን በድጋፍ አበርክቷል።
ስለ ድጋፉ እና ተቋሙ:
ዛሬ ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም በተደረገው የድጋፍ መርሐግብር ላይ የተቋሙ ስራ አስኪያጅ አቶ ናትናኤል ሲሳይ እንደገለጹት፤ እነዚህ አልባሳት በተለይ ለሙዳይ ልጆች ታስበው በፋብሪካው የተመረቱ ናቸው።
ግዮን ፋሽን ከ50 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል የፈጠረ ሲሆን፤ ከነዚህ ውስጥ 95 ከመቶው ሴቶች መሆናቸው ተቋሙን ልዩ ያደርገዋል!
ወ/ሮ ሙዳይ ምን አሉ?
የማህበሩ መስራች ወ/ሮ ሙዳይ ምትኩ፤ "ግዮን ፋሽኖች እዚሁ ተገኝተው፣ ልጆቻችንን ጎብኝተውና በልዩ ሁኔታ ልብስ አምርተው ስላመጡልን እናመሰግናለን" ሲሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
እንዲህ ያሉ ሀገር በቀል እና ለወገን የሚደርሱ ተቋማት ይብዙልን!
መልካም በዓል! 🇪🇹🌼
#ghionfashion #mudaycharity #donation #timket #madeinethiopia #womenempowerment #charity #muday #charity #ethiopia
7 months ago
በቀጥታ ስርጭት (Live) ላይ አደገኛ ፈተና ሲሞክር የነበረው ወጣት ህይወቱ አለፈ
#ethiopia | በዲጂታል ዓለም ውስጥ ገንዘብ ለማግኘት ሲባል የሚደረጉ አደገኛ "ቻሌንጆች" (Challenges) ዋጋ እያስከፈሉ ነው።
"ሳንቾ" (Sancho) በሚል መጠሪያው የሚታወቀው የ37 ዓመቱ ስፔናዊ ስትሪመር ሰርጂዮ ጂሜኔዝ፤ በአዲስ ዓመት ዋዜማ በተከታዮቹ ለሚከፈለው ገንዘብ ብሎ ባደረገው አደገኛ ሙከራ በቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ ህይወቱ አልፏል።
የነገሩ መነሻ ምንድን ነው?
ሰርጂዮ በ Kick የተሰኘው ፕላትፎርም ላይ በቀጥታ ስርጭት እያለ፤ ተመልካቾች ለሚልኩለት ገንዘብ (Donation) ምትክ ግማሽ ሊትር ውስኪ እና 6 ግራም ኮኬይን በአጭር ጊዜ ወስዶ ለመጨረስ ቃል ይገባል። ይህንኑ መርዛማ ውህድ እየወሰደ እያለ ነው ድንገት ህይወቱ ያለፈው።
ልብ የሚነካው አጋጣሚ
በጣም የሚያሳዝነው፤ ልጇ ካለበት ክፍል ድምፅ ሲጠፋ የተጨነቀችው እናቱ፤ በሩን ከፍታ ስትገባ ልጇ በስርጭት ላይ እያለ ተንበርክኮ ህይወቱ አልፎ አግኝታዋለች። በወቅቱ ኮምፒውተሩ እንደበራ ነበር፤ ተመልካቾችም በኮሜንት መስጫው ላይ "ተኝቶ ይሆን?" እያሉ ይጠይቁ ነበር።
የህግ ጉዳይ
የስፔን ፖሊስ ይህንን ጉዳይ በከፍተኛ ሁኔታ እየመረመረ ሲሆን፤ ወጣቱ ይህን አደገኛ ድርጊት እንዲፈጽም ገንዘብ የከፈሉ እና ያበረታቱ ተመልካቾች በህግ ሊጠየቁ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጥቷል።
ይህ በ2026 መባቻ ላይ የተሰማው አደጋ፤ በማህበራዊ ሚዲያ የሚደረጉ አደገኛ ፉክክሮች ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆኑ ማሳያ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#socialmediadanger #kickstreamer #sancho #spain #awareness #livestreamtraged
#ethiopia | በዲጂታል ዓለም ውስጥ ገንዘብ ለማግኘት ሲባል የሚደረጉ አደገኛ "ቻሌንጆች" (Challenges) ዋጋ እያስከፈሉ ነው።
"ሳንቾ" (Sancho) በሚል መጠሪያው የሚታወቀው የ37 ዓመቱ ስፔናዊ ስትሪመር ሰርጂዮ ጂሜኔዝ፤ በአዲስ ዓመት ዋዜማ በተከታዮቹ ለሚከፈለው ገንዘብ ብሎ ባደረገው አደገኛ ሙከራ በቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ ህይወቱ አልፏል።
የነገሩ መነሻ ምንድን ነው?
ሰርጂዮ በ Kick የተሰኘው ፕላትፎርም ላይ በቀጥታ ስርጭት እያለ፤ ተመልካቾች ለሚልኩለት ገንዘብ (Donation) ምትክ ግማሽ ሊትር ውስኪ እና 6 ግራም ኮኬይን በአጭር ጊዜ ወስዶ ለመጨረስ ቃል ይገባል። ይህንኑ መርዛማ ውህድ እየወሰደ እያለ ነው ድንገት ህይወቱ ያለፈው።
ልብ የሚነካው አጋጣሚ
በጣም የሚያሳዝነው፤ ልጇ ካለበት ክፍል ድምፅ ሲጠፋ የተጨነቀችው እናቱ፤ በሩን ከፍታ ስትገባ ልጇ በስርጭት ላይ እያለ ተንበርክኮ ህይወቱ አልፎ አግኝታዋለች። በወቅቱ ኮምፒውተሩ እንደበራ ነበር፤ ተመልካቾችም በኮሜንት መስጫው ላይ "ተኝቶ ይሆን?" እያሉ ይጠይቁ ነበር።
የህግ ጉዳይ
የስፔን ፖሊስ ይህንን ጉዳይ በከፍተኛ ሁኔታ እየመረመረ ሲሆን፤ ወጣቱ ይህን አደገኛ ድርጊት እንዲፈጽም ገንዘብ የከፈሉ እና ያበረታቱ ተመልካቾች በህግ ሊጠየቁ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጥቷል።
ይህ በ2026 መባቻ ላይ የተሰማው አደጋ፤ በማህበራዊ ሚዲያ የሚደረጉ አደገኛ ፉክክሮች ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆኑ ማሳያ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#socialmediadanger #kickstreamer #sancho #spain #awareness #livestreamtraged
9 months ago
🚨 አስቸኳይ ጥሪ | Let’s Stand With Hagos 🚨
#ethiopia | ወጣት ሀጎስ ናይዝጊ በኩላሊት ችግኝ የተነሳ በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ነው።
ቀድሞ የተለያዩ የንግድ ስራዎችን በግሉ ይሰራ ራሱን የሚያስተዳድር ነበር፣ ነገር ግን በድንገት የተያዘው የኩላሊት በሽታ ሁለቱም ኩላሊቶቹን ከስራ አወጥቶታል።
💉 ባለፉት 2 ዓመታት ዳያሊስስ በመቀበል ቆይቷል፣ ነገር ግን ወጪው ከተሰበሰበ ድጋፍ በላይ ሆኗል።
🛑 የገንዘብ እገዛው ከአንድ ዓመት በፊት ተቋርጧል፣ እና በአሁኑ ሁኔታ ስራ መስራት አይችልም።
🏠 የቤት ክራይ፣ የምግብ፣ የሕክምና ወጪ ሁሉ በችግኝ ሁኔታ ነው።
👨⚕️ ሀኪሞች ዳያሊሲስ የረጅም ጊዜ መፍትሄ አይደለም መትከል እንዳስፈልገው ነግረውታል፤ ወጪውም እስከ $50,000 ይደርሳል።
🙏 በዚህ አስቸኳይ ሁኔታ ውስጥ፣ እኛ ኤርትራውያንና ኢትዮጵያውያን በልባዊ ድጋፍ በመተባበር እንታገዘው።
የምትሰጡት ድጋፍ ለሀጎስ ተስፋ ነው። ❤️
🆘 የእገዛ መለያ | Donation Details
CBE (Commercial Bank of Ethiopia)
📌 Account: 1000071534891
👤 Name: Hagos Nayzgi
🌍 Fundraiser Link
👉 Support for Brother Hagos:
https://share.google/9hgSs...
💬 Message from Hagos:
“ሁለቱም ኩላሊቶቼ ወደ ስራ ወይም ወደ ኑሮ ማስችሌ አይችሉም፣ በሳምንት 2 ጊዜ ዳያሊሲስ እየወሰድኩ ነበር፣ አሁን ግን ወጪው ከእኔ ችሎታ በላይ ሆኗል። ሀኪሞች መትከል ይፈልጋል እያሉኝ ናቸው፣ ወጪውም እስከ $50,000 ይደርሳል። እባካችሁ በትህትና ድጋፋችሁን እጠይቃለሁ።”
💛 በትንሹ ድጋፍ አንድ ሰው በህይወት ይመለሳል። እንተባበር፣ እንድናድነው። 🌿🙌
#ethiopia | ወጣት ሀጎስ ናይዝጊ በኩላሊት ችግኝ የተነሳ በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ነው።
ቀድሞ የተለያዩ የንግድ ስራዎችን በግሉ ይሰራ ራሱን የሚያስተዳድር ነበር፣ ነገር ግን በድንገት የተያዘው የኩላሊት በሽታ ሁለቱም ኩላሊቶቹን ከስራ አወጥቶታል።
💉 ባለፉት 2 ዓመታት ዳያሊስስ በመቀበል ቆይቷል፣ ነገር ግን ወጪው ከተሰበሰበ ድጋፍ በላይ ሆኗል።
🛑 የገንዘብ እገዛው ከአንድ ዓመት በፊት ተቋርጧል፣ እና በአሁኑ ሁኔታ ስራ መስራት አይችልም።
🏠 የቤት ክራይ፣ የምግብ፣ የሕክምና ወጪ ሁሉ በችግኝ ሁኔታ ነው።
👨⚕️ ሀኪሞች ዳያሊሲስ የረጅም ጊዜ መፍትሄ አይደለም መትከል እንዳስፈልገው ነግረውታል፤ ወጪውም እስከ $50,000 ይደርሳል።
🙏 በዚህ አስቸኳይ ሁኔታ ውስጥ፣ እኛ ኤርትራውያንና ኢትዮጵያውያን በልባዊ ድጋፍ በመተባበር እንታገዘው።
የምትሰጡት ድጋፍ ለሀጎስ ተስፋ ነው። ❤️
🆘 የእገዛ መለያ | Donation Details
CBE (Commercial Bank of Ethiopia)
📌 Account: 1000071534891
👤 Name: Hagos Nayzgi
🌍 Fundraiser Link
👉 Support for Brother Hagos:
https://share.google/9hgSs...
💬 Message from Hagos:
“ሁለቱም ኩላሊቶቼ ወደ ስራ ወይም ወደ ኑሮ ማስችሌ አይችሉም፣ በሳምንት 2 ጊዜ ዳያሊሲስ እየወሰድኩ ነበር፣ አሁን ግን ወጪው ከእኔ ችሎታ በላይ ሆኗል። ሀኪሞች መትከል ይፈልጋል እያሉኝ ናቸው፣ ወጪውም እስከ $50,000 ይደርሳል። እባካችሁ በትህትና ድጋፋችሁን እጠይቃለሁ።”
💛 በትንሹ ድጋፍ አንድ ሰው በህይወት ይመለሳል። እንተባበር፣ እንድናድነው። 🌿🙌
9 months ago
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
9 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
Sponsored by
Surafel
12 months ago
ፍልሰታ የኦርቶዶክሳውያን የደስታ በዓል ነው።
የፆሙ ወቅት በክረምት ወራት ብሎም ትምህርት በሚዘጋበት ወቅት እንደመሆኑ በበርካታ ታዳጊዎችና ወጣቶች ዘንድ ተወዳጅና ከሌሎች አፅዋማት በተለየ ልዩ ትዝታ የያዘ ነው።
ፆመ ፍልሰታ የእናታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን እረፍት፣ የቅዱስ ሥጋዋን ማረፍ፣ ደግሞም ትንሳዔዋና እርገቷን እያሰብን የምንፆመውና በስተመጨረሻም ሐዋርያት ያዩትን ክብር እያሰብን የምናከብረው በዓል ነው።
በቅድስት ድንግል ማርያም ሞትና ትንሳኤ እንዲሁም እርገት ውስጥ እግዚአብሔር ምን ያህል አብዝቶ እንደወደደንና እርሱ የኛን ሥጋ ነስቶ ሞታችንን በመሞት በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ማረጋገጡን የምናረጋግጥበትም ነው። ለዚህም ነው ቤተክርስቲያን ትንሳኤዋን እንደ ልጇ ትንሳኤ እናከብር ዘንድ የምታስታውሰን።
ስለ ትንሣኤ ሲነሳ ከዋናው ትንሳኤ ሙታን እስቀድሞ በሰው ልጅ የቀንተቀን እንቅስቃሴ ውስጥ ብዙ ትንሳኤዎች ያስተናገዳሉ። ሞት ከተሰኘች ሃጢአት በንስሃ ይነሳል። እንዲሁም ከድካምና ከስንፍና የመንፈስ ትንሳኤን ገንዘብ በማድረግ ወደ ብርታቱ ይመለሳል።
በዘመናችንም ለኦርቶዶክሳውያን በተለይም ለወጣቱ ትውልድ ትንሳኤ ከሚሰሩ ተቋማት አንዱ የመክሊት ግብረሰናይ ማኅበር ነው። ማኅበሩ የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም በማሳደግ የወጣቱን፣ የቤተክርስቲያንንና የኢትዮጵያን ትንሳኤ የማየት ርዕይ ይዞ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስአበባ ሀገረ ስብከት የማህበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር ዋና ክፍል በመዝገብ ቁጥር 004/16 የካቲት 1 2016ዓ.ም የተመዘገበ ማህበር ነው።
የማኅበሩ የክብር አምባሳደር ሊቀ መዘምራን ይልማ በቅርቡ በራሱ የዩቲዩብ ቻናል Yilma Hailu የለቀቀውን ደሀ ራሱን ላንተ ይተዋል የሚል መጠሪያ ያለውን አዲስ አልበም ሙሉ ገቢ ለማኅበሩ የሰጠ ሲሆን በወጣቶችና ህፃናት ዘንድ ተወዳጅ የሆነውን ፆመ ፍልሰታ ዝማሬዎቹን በማዳመጥ እና ከታች ባሉ ማስፈንጠሪያዎች ማኅበሩን በመደገፍ አዲሱ ዓመት በወጣቶች ህይወት ላይ ትንሳኤ የሚታይበት እንዲሆን ያድርጉ።
በብር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
በዶላር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
CBE: 1000625419348
Ahadu Bank: 0005202010101
ለበለጠ መረጃ፡ https://meklitha.org/join
የፆሙ ወቅት በክረምት ወራት ብሎም ትምህርት በሚዘጋበት ወቅት እንደመሆኑ በበርካታ ታዳጊዎችና ወጣቶች ዘንድ ተወዳጅና ከሌሎች አፅዋማት በተለየ ልዩ ትዝታ የያዘ ነው።
ፆመ ፍልሰታ የእናታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን እረፍት፣ የቅዱስ ሥጋዋን ማረፍ፣ ደግሞም ትንሳዔዋና እርገቷን እያሰብን የምንፆመውና በስተመጨረሻም ሐዋርያት ያዩትን ክብር እያሰብን የምናከብረው በዓል ነው።
በቅድስት ድንግል ማርያም ሞትና ትንሳኤ እንዲሁም እርገት ውስጥ እግዚአብሔር ምን ያህል አብዝቶ እንደወደደንና እርሱ የኛን ሥጋ ነስቶ ሞታችንን በመሞት በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ማረጋገጡን የምናረጋግጥበትም ነው። ለዚህም ነው ቤተክርስቲያን ትንሳኤዋን እንደ ልጇ ትንሳኤ እናከብር ዘንድ የምታስታውሰን።
ስለ ትንሣኤ ሲነሳ ከዋናው ትንሳኤ ሙታን እስቀድሞ በሰው ልጅ የቀንተቀን እንቅስቃሴ ውስጥ ብዙ ትንሳኤዎች ያስተናገዳሉ። ሞት ከተሰኘች ሃጢአት በንስሃ ይነሳል። እንዲሁም ከድካምና ከስንፍና የመንፈስ ትንሳኤን ገንዘብ በማድረግ ወደ ብርታቱ ይመለሳል።
በዘመናችንም ለኦርቶዶክሳውያን በተለይም ለወጣቱ ትውልድ ትንሳኤ ከሚሰሩ ተቋማት አንዱ የመክሊት ግብረሰናይ ማኅበር ነው። ማኅበሩ የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም በማሳደግ የወጣቱን፣ የቤተክርስቲያንንና የኢትዮጵያን ትንሳኤ የማየት ርዕይ ይዞ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስአበባ ሀገረ ስብከት የማህበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር ዋና ክፍል በመዝገብ ቁጥር 004/16 የካቲት 1 2016ዓ.ም የተመዘገበ ማህበር ነው።
የማኅበሩ የክብር አምባሳደር ሊቀ መዘምራን ይልማ በቅርቡ በራሱ የዩቲዩብ ቻናል Yilma Hailu የለቀቀውን ደሀ ራሱን ላንተ ይተዋል የሚል መጠሪያ ያለውን አዲስ አልበም ሙሉ ገቢ ለማኅበሩ የሰጠ ሲሆን በወጣቶችና ህፃናት ዘንድ ተወዳጅ የሆነውን ፆመ ፍልሰታ ዝማሬዎቹን በማዳመጥ እና ከታች ባሉ ማስፈንጠሪያዎች ማኅበሩን በመደገፍ አዲሱ ዓመት በወጣቶች ህይወት ላይ ትንሳኤ የሚታይበት እንዲሆን ያድርጉ።
በብር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
በዶላር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
CBE: 1000625419348
Ahadu Bank: 0005202010101
ለበለጠ መረጃ፡ https://meklitha.org/join
12 months ago
ፍልሰታ የኦርቶዶክሳውያን የደስታ በዓል ነው።
የፆሙ ወቅት በክረምት ወራት ብሎም ትምህርት በሚዘጋበት ወቅት እንደመሆኑ በበርካታ ታዳጊዎችና ወጣቶች ዘንድ ተወዳጅና ከሌሎች አፅዋማት በተለየ ልዩ ትዝታ የያዘ ነው።
ፆመ ፍልሰታ የእናታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን እረፍት፣ የቅዱስ ሥጋዋን ማረፍ፣ ደግሞም ትንሳዔዋና እርገቷን እያሰብን የምንፆመውና በስተመጨረሻም ሐዋርያት ያዩትን ክብር እያሰብን የምናከብረው በዓል ነው።
በቅድስት ድንግል ማርያም ሞትና ትንሳኤ እንዲሁም እርገት ውስጥ እግዚአብሔር ምን ያህል አብዝቶ እንደወደደንና እርሱ የኛን ሥጋ ነስቶ ሞታችንን በመሞት በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ማረጋገጡን የምናረጋግጥበትም ነው። ለዚህም ነው ቤተክርስቲያን ትንሳኤዋን እንደ ልጇ ትንሳኤ እናከብር ዘንድ የምታስታውሰን።
ስለ ትንሣኤ ሲነሳ ከዋናው ትንሳኤ ሙታን እስቀድሞ በሰው ልጅ የቀንተቀን እንቅስቃሴ ውስጥ ብዙ ትንሳኤዎች ያስተናገዳሉ። ሞት ከተሰኘች ሃጢአት በንስሃ ይነሳል። እንዲሁም ከድካምና ከስንፍና የመንፈስ ትንሳኤን ገንዘብ በማድረግ ወደ ብርታቱ ይመለሳል።
በዘመናችንም ለኦርቶዶክሳውያን በተለይም ለወጣቱ ትውልድ ትንሳኤ ከሚሰሩ ተቋማት አንዱ የመክሊት ግብረሰናይ ማኅበር ነው። ማኅበሩ የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም በማሳደግ የወጣቱን፣ የቤተክርስቲያንንና የኢትዮጵያን ትንሳኤ የማየት ርዕይ ይዞ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስአበባ ሀገረ ስብከት የማህበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር ዋና ክፍል በመዝገብ ቁጥር 004/16 የካቲት 1 2016ዓ.ም የተመዘገበ ማህበር ነው።
የማኅበሩ የክብር አምባሳደር ሊቀ መዘምራን ይልማ በቅርቡ በራሱ የዩቲዩብ ቻናል Yilma Hailu የለቀቀውን ደሀ ራሱን ላንተ ይተዋል የሚል መጠሪያ ያለውን አዲስ አልበም ሙሉ ገቢ ለማኅበሩ የሰጠ ሲሆን በወጣቶችና ህፃናት ዘንድ ተወዳጅ የሆነውን ፆመ ፍልሰታ ዝማሬዎቹን በማዳመጥ እና ከታች ባሉ ማስፈንጠሪያዎች ማኅበሩን በመደገፍ አዲሱ ዓመት በወጣቶች ህይወት ላይ ትንሳኤ የሚታይበት እንዲሆን ያድርጉ።
በብር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
በዶላር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
CBE: 1000625419348
Ahadu Bank: 0005202010101
ለበለጠ መረጃ፡ https://meklitha.org/join
የፆሙ ወቅት በክረምት ወራት ብሎም ትምህርት በሚዘጋበት ወቅት እንደመሆኑ በበርካታ ታዳጊዎችና ወጣቶች ዘንድ ተወዳጅና ከሌሎች አፅዋማት በተለየ ልዩ ትዝታ የያዘ ነው።
ፆመ ፍልሰታ የእናታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን እረፍት፣ የቅዱስ ሥጋዋን ማረፍ፣ ደግሞም ትንሳዔዋና እርገቷን እያሰብን የምንፆመውና በስተመጨረሻም ሐዋርያት ያዩትን ክብር እያሰብን የምናከብረው በዓል ነው።
በቅድስት ድንግል ማርያም ሞትና ትንሳኤ እንዲሁም እርገት ውስጥ እግዚአብሔር ምን ያህል አብዝቶ እንደወደደንና እርሱ የኛን ሥጋ ነስቶ ሞታችንን በመሞት በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ማረጋገጡን የምናረጋግጥበትም ነው። ለዚህም ነው ቤተክርስቲያን ትንሳኤዋን እንደ ልጇ ትንሳኤ እናከብር ዘንድ የምታስታውሰን።
ስለ ትንሣኤ ሲነሳ ከዋናው ትንሳኤ ሙታን እስቀድሞ በሰው ልጅ የቀንተቀን እንቅስቃሴ ውስጥ ብዙ ትንሳኤዎች ያስተናገዳሉ። ሞት ከተሰኘች ሃጢአት በንስሃ ይነሳል። እንዲሁም ከድካምና ከስንፍና የመንፈስ ትንሳኤን ገንዘብ በማድረግ ወደ ብርታቱ ይመለሳል።
በዘመናችንም ለኦርቶዶክሳውያን በተለይም ለወጣቱ ትውልድ ትንሳኤ ከሚሰሩ ተቋማት አንዱ የመክሊት ግብረሰናይ ማኅበር ነው። ማኅበሩ የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም በማሳደግ የወጣቱን፣ የቤተክርስቲያንንና የኢትዮጵያን ትንሳኤ የማየት ርዕይ ይዞ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስአበባ ሀገረ ስብከት የማህበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር ዋና ክፍል በመዝገብ ቁጥር 004/16 የካቲት 1 2016ዓ.ም የተመዘገበ ማህበር ነው።
የማኅበሩ የክብር አምባሳደር ሊቀ መዘምራን ይልማ በቅርቡ በራሱ የዩቲዩብ ቻናል Yilma Hailu የለቀቀውን ደሀ ራሱን ላንተ ይተዋል የሚል መጠሪያ ያለውን አዲስ አልበም ሙሉ ገቢ ለማኅበሩ የሰጠ ሲሆን በወጣቶችና ህፃናት ዘንድ ተወዳጅ የሆነውን ፆመ ፍልሰታ ዝማሬዎቹን በማዳመጥ እና ከታች ባሉ ማስፈንጠሪያዎች ማኅበሩን በመደገፍ አዲሱ ዓመት በወጣቶች ህይወት ላይ ትንሳኤ የሚታይበት እንዲሆን ያድርጉ።
በብር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
በዶላር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
CBE: 1000625419348
Ahadu Bank: 0005202010101
ለበለጠ መረጃ፡ https://meklitha.org/join
1 year ago
”ብዙ ሰዎች የተቸገሩ አረጋውያንና ህጻናት ይረዳሉ እሱ ልክአይደለም ማለቴ አይደለም ነገር ግን ወጣቱ ላይ ማተኮርያስፈልጋል ብዬ አምናለሁ”
ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዝማሬ ውስጥ ያሉ ሰዎችን ስም ሲጠራ ሁሉም ሰው ቀድሞ ከሚጠራቸውከመጀመሪያዎቹ ሰዎች መሐል አንዱ ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ መሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም፡፡
ዘማሪው ከዚህ ቀደም 17 የዝማሬ አልበሞችን(11 የቸብቸቦና 5 የመዲና፣ ዘለሰኛና የበገና አልበሞችን) እንዲሁም በርካታ ነጠላዝማሬዎችን ለአድማጭ ተመልካቾቹ ማቅረቡ የሚታወስ ሲሆን አሁን ደግሞ ከረጅም የዓመታት ቆይታ በኋላ ደሃ ራሱን ላንተ ይተዋል የሚል መጠሪ ያለውን 17ኛ የዝማሬ አልበሙን በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ባሳለፍነው ሳምንት እሁድ በዩቲዩብ ቻናሉ ይዞ ብቅ ብሏል፡፡
የነገዋን ቤተ ክርስቲያን ዕውን ለማድረግ ሰው ላይ በተለይም ወጣቱ ላይ መሰራት እንዳለበት የሚያምነው አንጋፋው ዘማሪ ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ ይህን የአዲሱን አልበም ሙሉ ገቢወጣቶች ሁለንተናቸው የተገነባ፤ መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ አቅማቸው የዳበረ እንዲሆን በማሰብ በመክሊትግብረሰናይ ማኅበር የተጀመረውን ጥረት ለመደገፍእንደሚውልም አስታውቋል፡፡
ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ እሁድ እለት ከሰይፉ ኢቢኤስጋር ባደረገው ቆይታ ላይ ብዙ ሰዎች የተቸገሩ አረጋውያንናህጻናት ይረዳሉ እሱ ልክ አይደለም ማለቴ አይደለም ነገር ግን ወጣቱ ላይ ማተኮር ያስፈልጋልብዬ አምናለሁ ብሏል፡፡ ወጣቱ እንዲሰራ ማድረግ ይገባል የሚለው አንጋፋው ዘማሪ ለዚህም ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ወጣቶች የመሰረቱትን መክሊት ግበረሰናይን መደገፍ እንደመረጠና የሚታዩ ለውጦችንም በወጣቶች ህይወት ላይ ማስመዝገቡን ጠቅሷል፡፡
የመክሊት ግብረ ሰናይ ማኅበር የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም የማሳደግ አላማ ይዞ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የማኅበራት አስተዳደር ደንብ ቁጥር 3/2015 አንቀፅ 3 መሠረት በአዲስአበባ ሀገረ ስብከት የማህበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር ዋና ክፍል በመዝገብ ቁጥር 004/16 የካቲት 1 2016ዓ.ም የተመዘገበ ማህበር ሲሆን ሊቀ መዘምራንይልማ የማኅበሩ አነሳሽና የክብር አምባሳደር መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡
ምዕመናን Yilma Hailu በሚለው የዩቲዩብ ቻናል በመግባትዝማሬዎቹን እንዲያዳምጡ፣ ለወዳጆቻቸው እንዲያጋሩና ከቪዲዮው ሥር በሚቀመጡ ማስፈንጠሪያዎች የማኅበሩንአገልግሎት እንዲደግፉ ተጠይቋል፡፡
በብር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
በዶላር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
ለበለጠ መረጃ፡ https://meklitha.org/join
ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዝማሬ ውስጥ ያሉ ሰዎችን ስም ሲጠራ ሁሉም ሰው ቀድሞ ከሚጠራቸውከመጀመሪያዎቹ ሰዎች መሐል አንዱ ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ መሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም፡፡
ዘማሪው ከዚህ ቀደም 17 የዝማሬ አልበሞችን(11 የቸብቸቦና 5 የመዲና፣ ዘለሰኛና የበገና አልበሞችን) እንዲሁም በርካታ ነጠላዝማሬዎችን ለአድማጭ ተመልካቾቹ ማቅረቡ የሚታወስ ሲሆን አሁን ደግሞ ከረጅም የዓመታት ቆይታ በኋላ ደሃ ራሱን ላንተ ይተዋል የሚል መጠሪ ያለውን 17ኛ የዝማሬ አልበሙን በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ባሳለፍነው ሳምንት እሁድ በዩቲዩብ ቻናሉ ይዞ ብቅ ብሏል፡፡
የነገዋን ቤተ ክርስቲያን ዕውን ለማድረግ ሰው ላይ በተለይም ወጣቱ ላይ መሰራት እንዳለበት የሚያምነው አንጋፋው ዘማሪ ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ ይህን የአዲሱን አልበም ሙሉ ገቢወጣቶች ሁለንተናቸው የተገነባ፤ መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ አቅማቸው የዳበረ እንዲሆን በማሰብ በመክሊትግብረሰናይ ማኅበር የተጀመረውን ጥረት ለመደገፍእንደሚውልም አስታውቋል፡፡
ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ እሁድ እለት ከሰይፉ ኢቢኤስጋር ባደረገው ቆይታ ላይ ብዙ ሰዎች የተቸገሩ አረጋውያንናህጻናት ይረዳሉ እሱ ልክ አይደለም ማለቴ አይደለም ነገር ግን ወጣቱ ላይ ማተኮር ያስፈልጋልብዬ አምናለሁ ብሏል፡፡ ወጣቱ እንዲሰራ ማድረግ ይገባል የሚለው አንጋፋው ዘማሪ ለዚህም ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ወጣቶች የመሰረቱትን መክሊት ግበረሰናይን መደገፍ እንደመረጠና የሚታዩ ለውጦችንም በወጣቶች ህይወት ላይ ማስመዝገቡን ጠቅሷል፡፡
የመክሊት ግብረ ሰናይ ማኅበር የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም የማሳደግ አላማ ይዞ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የማኅበራት አስተዳደር ደንብ ቁጥር 3/2015 አንቀፅ 3 መሠረት በአዲስአበባ ሀገረ ስብከት የማህበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር ዋና ክፍል በመዝገብ ቁጥር 004/16 የካቲት 1 2016ዓ.ም የተመዘገበ ማህበር ሲሆን ሊቀ መዘምራንይልማ የማኅበሩ አነሳሽና የክብር አምባሳደር መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡
ምዕመናን Yilma Hailu በሚለው የዩቲዩብ ቻናል በመግባትዝማሬዎቹን እንዲያዳምጡ፣ ለወዳጆቻቸው እንዲያጋሩና ከቪዲዮው ሥር በሚቀመጡ ማስፈንጠሪያዎች የማኅበሩንአገልግሎት እንዲደግፉ ተጠይቋል፡፡
በብር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
በዶላር ለመለገስ፡ https://chapa.link/donatio...
ለበለጠ መረጃ፡ https://meklitha.org/join
1 year ago
ለዩኒቨርሲቲ መምህሩ አስናቀ ብርሃኑ እንድረስለት
Lets support Our Teacher
Yilkal Andualem is organizing this fundraiser.
Donation protected
መምህራችን_ታሞብናል
ወደ ካንሰር ሊቀየር ይችላል....ሀኪሞች
ወጣት መ/ር አስናቀ ብርሃኑ አላምነህ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በቅንነትና በታማኝነት እያገለገለ ያለ በሙያውም አንቱታን ያተረፈ በሥነ ምግባሩ ምስጉን ሰው አክባሪ፣ ለተቸገሩ ፈጥኖ ደራሽ ወንድማችን ነው::
በሒሳብ ትምህርት ክፍል የኑሜሪካል አናላይሲስ መምህር ሲሆን በዩኒቨርሲቲ ቆይታውም ከማስተማር ስራው ጎን ለጎን በጥናትና ምርምር ዘርፍ በሙያው አለም አቀፍ ተቀባይነት ያላቸው 6 (ስድስት) ጥናትና ምርምሮችን በማሳተም ለአንባቢያን አድርሷል::
ወንድማችን መ/ር አስናቀ ድንገት በገጠመው የጤና እክል በህይወት እና በሞት መካከል ሆኖ የድረሱልኝ ተማፅኖውን እያሰማ ይገኛል:: በገጠመው የጤና ዕክል በተለያዩ ስድስት (6) ሆስፒታሎች ህክምና ሲያደርግ ቆይቷል::
ከነዚህም ውስጥ በአንዱ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ሰርጀሪ ተሰርቶ ሊሻለው ባለመቻሉ ወደ አዲስ አበባ አለርት ኮምፕርሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሪፈር ተፅፎለት ክትትል እያደረገ ይገኛል::
በመሆኑም የአለርት ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህክምና ቦርድ 30% አጠቃላይ ቋሚ የአካል ጉዳተኛ እንደሆነና የሚከተሉትን ውሳኔዎችን ወስኗል::
1ኛ. በግራ እግሩ ላይ ስድስት (6) ዓመት የቆየ ከባድ ቁስለት ወደ ካንሰር የመቀየር እድሉ እጅግ በጣም ከፍተኛ መሆኑን፣
2ኛ. ሁለቱም እግሮቹ ነርቫቸው የተጎዳና ስሜት አልባ መሆናቸውን፣
3ኛ. የግራ እግሩ ሙሉ አጥንቶቹ የተጎዱና ይዘታቸውን የቀየሩ መሆናቸውን
4ኛ. ቁሞ ማስተማርም ሆነ በእግሩ መንቀሳቀስ እንደማይችል የአለርት ሆስፒታል ሜዲካል ቦርዱ አረጋግጧል
መምህር አስናቀ ባለብዙ ተስፋና ብዙ ህልም የነበረዉ ሩጦ ያልጠገበ ወንድማችን እግሮቹ ደክመው እቤት እንዲውል ተገዷል::
የህመሙ ሁኔታ አሳሳቢ እና ለህይወቱም አስጊ ደረጃ ላይ በመድረሱ ወደ ህንድ አገር ሂዶ ህክምና እንዲያደርግ ሪፈር ተፅፎለታል:: የህክምና ወጭውም ከሁለት ሚሊየን (2,000,000) ብር በላይ እንደሚያስፈልገው ተነግሮታል::
ወንድማችንን ለማገዝ አነሰ በዛ ሳንል በአገር ውስጥና በውጭ ያላችሁ ትዉልደ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የእርዳታ እጃችሁን ትዘርጉ ዘንድ በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን::
Asinake Birihanu Alamneh
ስልክ_ቁጥር 09 23 53 45 01
Lecturer Asnake Berhanu, who has been serving Hawassa University with integrity and honesty, is a respected, respectful, and helpful person who has earned a reputation in his profession.
He is a Numerical Analysis Lecturer in the Department of Mathematics.
During his time at the university, he has published 6 (six) internationally recognized studies and research papers in his field, and has reached readers.
Our brother,Teacher Asnake is suddenly in the middle of life and death due to a health problem he encountered.
He has been receiving treatment in six (6) different hospitals for his health problem. In one of them, he underwent surgery at Hawassa University Referral Hospital and was referred to Addis Ababa Alert Compressive Specialized Hospital for follow-up.
Therefore, the Alert Specialized Hospital Medical Board has determined that he is 30% permanently disabled and has made the following decisions:
1st. The six (6) year old severe ulcer on his left leg has a very high chance of turning into cancer,
2nd. Both his legs are nerve damaged and numb,
3rd. The entire bones of his left leg are damaged and their contents have changed,
4th. The Alert Hospital Medical Board has confirmed that he cannot stand or walk.
Our brother, Teacher Asnake, who had many hopes and dreams, has been forced to stay home due to tired legs. His condition is serious and life-threatening, so he has been referred to India for treatment. He has been told that the medical expenses will cost more than $15000 .
Please help support this visionary teacher as they navigate through an incredibly difficult time. The funds raised will go towards the cost of surgical treatment , and to help to cover the loss of income while taking some much needed time to recover.
Thank you for your generosity.
I am grateful for your help and wishes.
Thank you
"Let's save the life of the visionary teacher with sincere hearts and united hands!
Show your support for this GoFundMe
Lets support Our Teacher
Yilkal Andualem is organizing this fundraiser.
Donation protected
መምህራችን_ታሞብናል
ወደ ካንሰር ሊቀየር ይችላል....ሀኪሞች
ወጣት መ/ር አስናቀ ብርሃኑ አላምነህ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በቅንነትና በታማኝነት እያገለገለ ያለ በሙያውም አንቱታን ያተረፈ በሥነ ምግባሩ ምስጉን ሰው አክባሪ፣ ለተቸገሩ ፈጥኖ ደራሽ ወንድማችን ነው::
በሒሳብ ትምህርት ክፍል የኑሜሪካል አናላይሲስ መምህር ሲሆን በዩኒቨርሲቲ ቆይታውም ከማስተማር ስራው ጎን ለጎን በጥናትና ምርምር ዘርፍ በሙያው አለም አቀፍ ተቀባይነት ያላቸው 6 (ስድስት) ጥናትና ምርምሮችን በማሳተም ለአንባቢያን አድርሷል::
ወንድማችን መ/ር አስናቀ ድንገት በገጠመው የጤና እክል በህይወት እና በሞት መካከል ሆኖ የድረሱልኝ ተማፅኖውን እያሰማ ይገኛል:: በገጠመው የጤና ዕክል በተለያዩ ስድስት (6) ሆስፒታሎች ህክምና ሲያደርግ ቆይቷል::
ከነዚህም ውስጥ በአንዱ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ሰርጀሪ ተሰርቶ ሊሻለው ባለመቻሉ ወደ አዲስ አበባ አለርት ኮምፕርሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሪፈር ተፅፎለት ክትትል እያደረገ ይገኛል::
በመሆኑም የአለርት ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህክምና ቦርድ 30% አጠቃላይ ቋሚ የአካል ጉዳተኛ እንደሆነና የሚከተሉትን ውሳኔዎችን ወስኗል::
1ኛ. በግራ እግሩ ላይ ስድስት (6) ዓመት የቆየ ከባድ ቁስለት ወደ ካንሰር የመቀየር እድሉ እጅግ በጣም ከፍተኛ መሆኑን፣
2ኛ. ሁለቱም እግሮቹ ነርቫቸው የተጎዳና ስሜት አልባ መሆናቸውን፣
3ኛ. የግራ እግሩ ሙሉ አጥንቶቹ የተጎዱና ይዘታቸውን የቀየሩ መሆናቸውን
4ኛ. ቁሞ ማስተማርም ሆነ በእግሩ መንቀሳቀስ እንደማይችል የአለርት ሆስፒታል ሜዲካል ቦርዱ አረጋግጧል
መምህር አስናቀ ባለብዙ ተስፋና ብዙ ህልም የነበረዉ ሩጦ ያልጠገበ ወንድማችን እግሮቹ ደክመው እቤት እንዲውል ተገዷል::
የህመሙ ሁኔታ አሳሳቢ እና ለህይወቱም አስጊ ደረጃ ላይ በመድረሱ ወደ ህንድ አገር ሂዶ ህክምና እንዲያደርግ ሪፈር ተፅፎለታል:: የህክምና ወጭውም ከሁለት ሚሊየን (2,000,000) ብር በላይ እንደሚያስፈልገው ተነግሮታል::
ወንድማችንን ለማገዝ አነሰ በዛ ሳንል በአገር ውስጥና በውጭ ያላችሁ ትዉልደ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የእርዳታ እጃችሁን ትዘርጉ ዘንድ በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን::
Asinake Birihanu Alamneh
ስልክ_ቁጥር 09 23 53 45 01
Lecturer Asnake Berhanu, who has been serving Hawassa University with integrity and honesty, is a respected, respectful, and helpful person who has earned a reputation in his profession.
He is a Numerical Analysis Lecturer in the Department of Mathematics.
During his time at the university, he has published 6 (six) internationally recognized studies and research papers in his field, and has reached readers.
Our brother,Teacher Asnake is suddenly in the middle of life and death due to a health problem he encountered.
He has been receiving treatment in six (6) different hospitals for his health problem. In one of them, he underwent surgery at Hawassa University Referral Hospital and was referred to Addis Ababa Alert Compressive Specialized Hospital for follow-up.
Therefore, the Alert Specialized Hospital Medical Board has determined that he is 30% permanently disabled and has made the following decisions:
1st. The six (6) year old severe ulcer on his left leg has a very high chance of turning into cancer,
2nd. Both his legs are nerve damaged and numb,
3rd. The entire bones of his left leg are damaged and their contents have changed,
4th. The Alert Hospital Medical Board has confirmed that he cannot stand or walk.
Our brother, Teacher Asnake, who had many hopes and dreams, has been forced to stay home due to tired legs. His condition is serious and life-threatening, so he has been referred to India for treatment. He has been told that the medical expenses will cost more than $15000 .
Please help support this visionary teacher as they navigate through an incredibly difficult time. The funds raised will go towards the cost of surgical treatment , and to help to cover the loss of income while taking some much needed time to recover.
Thank you for your generosity.
I am grateful for your help and wishes.
Thank you
"Let's save the life of the visionary teacher with sincere hearts and united hands!
Show your support for this GoFundMe
Comments