1 month ago
ኢትዮጵያን ወደ ኢንዱስትሪ ማዕከልነት የሚቀይረው አዲሱ የማዕድንና ኢንዱስትሪ ትስስር
********************
ኢትዮጵያ ከተፈጥሮ ያገኘችውን የማዕድን ሀብት በጥሬው ወደ ውጭ ከመላክ ባለፈ፣ እሴት ጨምሮ ለኢንዱስትሪ ግብዓትነት በማዋል ረገድ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ እየጻፈች ትገኛለች።
ከሪፎርሙ በፊት ዘርፉ ለሀገራዊ ምርት ያለው አስተዋጽኦ ከአንድ በመቶ በታች የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን ማዕድንን የኢኮኖሚው ዋነኛ ምሰሶ በማድረግ የኢንዱስትሪ ሽግግር መሠረት እንዲሆን ተደርጓል።
ይህም በየዓመቱ ለነዳጅ፣ ለማዳበሪያና ለብረት ግብዓቶች ግዢ የሚወጣውን ከ8 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጪ ለመቀነስ ትልቅ ፋይዳ አለው።
በተለይም በብረት ማዕድን ዘርፍ ከ1.1 ቢሊዮን ቶን በላይ ክምችት ላይ በመመስረት በዓመት ሦስት ሚሊዮን ቶን ብረት በሀገር ውስጥ ለማምረት ሰፊ ሥራ እየተሠራ ይገኛል።
በወርቅ ምርት ዘርፍም ቢሆን ከ2010 እስከ 2017 ባሉት ዓመታት ውስጥ የ1241.4 በመቶ ከፍተኛ የኤክስፖርት ዕድገት መመዝገቡ የሪፎርሙን ውጤታማነት በተጨባጭ ያሳያል። በተጨማሪም በ"ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ አማካኝነት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ 4.85 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት ተችሏል።
ይህ የማዕድንና ኢንዱስትሪ ትስስር ኢትዮጵያ ከውጭ ጥገኝነት እንድትላቀቅና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነቷን በጽኑ መሠረት ላይ እንድታቆም እያደረገው ያለውን ዘርፈ ብዙ ለውጥ በዝርዝር ለማንበብ ድረ ገጻችንን ይጎብኙ።
#ethiopia #mining #industry #economicsovereignty #ethiopiatamirt #mineralreform #investment
********************
ኢትዮጵያ ከተፈጥሮ ያገኘችውን የማዕድን ሀብት በጥሬው ወደ ውጭ ከመላክ ባለፈ፣ እሴት ጨምሮ ለኢንዱስትሪ ግብዓትነት በማዋል ረገድ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ እየጻፈች ትገኛለች።
ከሪፎርሙ በፊት ዘርፉ ለሀገራዊ ምርት ያለው አስተዋጽኦ ከአንድ በመቶ በታች የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን ማዕድንን የኢኮኖሚው ዋነኛ ምሰሶ በማድረግ የኢንዱስትሪ ሽግግር መሠረት እንዲሆን ተደርጓል።
ይህም በየዓመቱ ለነዳጅ፣ ለማዳበሪያና ለብረት ግብዓቶች ግዢ የሚወጣውን ከ8 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጪ ለመቀነስ ትልቅ ፋይዳ አለው።
በተለይም በብረት ማዕድን ዘርፍ ከ1.1 ቢሊዮን ቶን በላይ ክምችት ላይ በመመስረት በዓመት ሦስት ሚሊዮን ቶን ብረት በሀገር ውስጥ ለማምረት ሰፊ ሥራ እየተሠራ ይገኛል።
በወርቅ ምርት ዘርፍም ቢሆን ከ2010 እስከ 2017 ባሉት ዓመታት ውስጥ የ1241.4 በመቶ ከፍተኛ የኤክስፖርት ዕድገት መመዝገቡ የሪፎርሙን ውጤታማነት በተጨባጭ ያሳያል። በተጨማሪም በ"ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ አማካኝነት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ 4.85 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት ተችሏል።
ይህ የማዕድንና ኢንዱስትሪ ትስስር ኢትዮጵያ ከውጭ ጥገኝነት እንድትላቀቅና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነቷን በጽኑ መሠረት ላይ እንድታቆም እያደረገው ያለውን ዘርፈ ብዙ ለውጥ በዝርዝር ለማንበብ ድረ ገጻችንን ይጎብኙ።
#ethiopia #mining #industry #economicsovereignty #ethiopiatamirt #mineralreform #investment
1 month ago
ኢትዮ ቴሌኮም የአምራች ኢንዱስትሪዎችን አቅም ለማሳደግና የገበያ ትስስርን ለማጠናከር የሚያስችሉ የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራረመ
ኩባንያችን በአራተኛው የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖ ላይ ከመሠረታዊ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ፣ ከጨርቃጨርቅና አልባሳት እንዲሁም ከኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማኅበራት ጋር የ(B2G) የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራርሟል።
ስምምነቶቹ ኩባንያችን ለቴሌኮም እና ለኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ሥራዎች የሚውሉ የፋይበር ኦፕቲክስ፣ የኃይል እና የዳታ ኬብሎችን፣ ልዩ ልዩ መለዋወጫዎችን እና የሠራተኞች የደንብ ልብሶችን ከአገር ውስጥ አምራቾች ለመረከብ የሚያስችሉ ናቸው፡፡
ይህም ኩባንያችን አስተማማኝና ጥራት ያላቸውን ግብዓቶች በአገር ውስጥ እንዲያገኝ ከማስቻሉም በላይ፣ አምራቾች ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ምርቶችን እንዲያቀርቡና የአቅርቦት ሰንሰለት ማነቆዎችን እንዲቀርፉ ምቹ ዕድል የሚፈጥር ነው።
በተጨማሪም የሀገር ውስጥ አምራቾችን የማምረት አቅም ለማሳደግ፣ ፈጠራን ለማበረታታትና ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ምርቶች በመተካት የውጭ ምንዛሬን ለመቆጠብ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማሳለጥ እና ዘላቂ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ጉልህ ፋይዳ ይኖራቸዋል።
ኩባንያችን ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለሀገራዊ ዲጂታል ኢኮኖሚው ግንባታ ጉል ፋይዳ ያለው በአምራቾች መካከል ያለውን የገበያ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ "ኢ-ታምርት" የተሰኘ የB2B የኢ-ኮሜርስ ፕላትፎርም ሥራ ላይ ማዋሉ ይታወሳል።
#ethiotelecom #ministryofindustry #telebirr #ethiopiatamirt #b2bplatform #digitaleconomy #localmanufacturing #gsma #itu #worldbank #madeinethiopia Ethiopian Ministry of Industry
ኩባንያችን በአራተኛው የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖ ላይ ከመሠረታዊ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ፣ ከጨርቃጨርቅና አልባሳት እንዲሁም ከኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማኅበራት ጋር የ(B2G) የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራርሟል።
ስምምነቶቹ ኩባንያችን ለቴሌኮም እና ለኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ሥራዎች የሚውሉ የፋይበር ኦፕቲክስ፣ የኃይል እና የዳታ ኬብሎችን፣ ልዩ ልዩ መለዋወጫዎችን እና የሠራተኞች የደንብ ልብሶችን ከአገር ውስጥ አምራቾች ለመረከብ የሚያስችሉ ናቸው፡፡
ይህም ኩባንያችን አስተማማኝና ጥራት ያላቸውን ግብዓቶች በአገር ውስጥ እንዲያገኝ ከማስቻሉም በላይ፣ አምራቾች ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ምርቶችን እንዲያቀርቡና የአቅርቦት ሰንሰለት ማነቆዎችን እንዲቀርፉ ምቹ ዕድል የሚፈጥር ነው።
በተጨማሪም የሀገር ውስጥ አምራቾችን የማምረት አቅም ለማሳደግ፣ ፈጠራን ለማበረታታትና ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ምርቶች በመተካት የውጭ ምንዛሬን ለመቆጠብ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማሳለጥ እና ዘላቂ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ጉልህ ፋይዳ ይኖራቸዋል።
ኩባንያችን ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለሀገራዊ ዲጂታል ኢኮኖሚው ግንባታ ጉል ፋይዳ ያለው በአምራቾች መካከል ያለውን የገበያ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ "ኢ-ታምርት" የተሰኘ የB2B የኢ-ኮሜርስ ፕላትፎርም ሥራ ላይ ማዋሉ ይታወሳል።
#ethiotelecom #ministryofindustry #telebirr #ethiopiatamirt #b2bplatform #digitaleconomy #localmanufacturing #gsma #itu #worldbank #madeinethiopia Ethiopian Ministry of Industry
1 month ago
ኢትዮ ቴሌኮም የአምራች ኢንዱስትሪዎችን አቅም ለማሳደግና የገበያ ትስስርን ለማጠናከር የሚያስችሉ የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራረመ
ኩባንያችን በአራተኛው የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖ ላይ ከመሠረታዊ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ፣ ከጨርቃጨርቅና አልባሳት እንዲሁም ከኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማኅበራት ጋር የ(B2G) የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራርሟል።
ስምምነቶቹ ኩባንያችን ለቴሌኮም እና ለኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ሥራዎች የሚውሉ የፋይበር ኦፕቲክስ፣ የኃይል እና የዳታ ኬብሎችን፣ ልዩ ልዩ መለዋወጫዎችን እና የሠራተኞች የደንብ ልብሶችን ከአገር ውስጥ አምራቾች ለመረከብ የሚያስችሉ ናቸው፡፡
ይህም ኩባንያችን አስተማማኝና ጥራት ያላቸውን ግብዓቶች በአገር ውስጥ እንዲያገኝ ከማስቻሉም በላይ፣ አምራቾች ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ምርቶችን እንዲያቀርቡና የአቅርቦት ሰንሰለት ማነቆዎችን እንዲቀርፉ ምቹ ዕድል የሚፈጥር ነው።
በተጨማሪም የሀገር ውስጥ አምራቾችን የማምረት አቅም ለማሳደግ፣ ፈጠራን ለማበረታታትና ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ምርቶች በመተካት የውጭ ምንዛሬን ለመቆጠብ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማሳለጥ እና ዘላቂ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ጉልህ ፋይዳ ይኖራቸዋል።
ኩባንያችን ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለሀገራዊ ዲጂታል ኢኮኖሚው ግንባታ ጉል ፋይዳ ያለው በአምራቾች መካከል ያለውን የገበያ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ "ኢ-ታምርት" የተሰኘ የB2B የኢ-ኮሜርስ ፕላትፎርም ሥራ ላይ ማዋሉ ይታወሳል።
#ethiotelecom #ministryofindustry #telebirr #ethiopiatamirt #b2bplatform #digitaleconomy #localmanufacturing #gsma #itu #worldbank #madeinethiopia Ethiopian Ministry of Industry
ኩባንያችን በአራተኛው የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖ ላይ ከመሠረታዊ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ፣ ከጨርቃጨርቅና አልባሳት እንዲሁም ከኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማኅበራት ጋር የ(B2G) የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራርሟል።
ስምምነቶቹ ኩባንያችን ለቴሌኮም እና ለኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ሥራዎች የሚውሉ የፋይበር ኦፕቲክስ፣ የኃይል እና የዳታ ኬብሎችን፣ ልዩ ልዩ መለዋወጫዎችን እና የሠራተኞች የደንብ ልብሶችን ከአገር ውስጥ አምራቾች ለመረከብ የሚያስችሉ ናቸው፡፡
ይህም ኩባንያችን አስተማማኝና ጥራት ያላቸውን ግብዓቶች በአገር ውስጥ እንዲያገኝ ከማስቻሉም በላይ፣ አምራቾች ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ምርቶችን እንዲያቀርቡና የአቅርቦት ሰንሰለት ማነቆዎችን እንዲቀርፉ ምቹ ዕድል የሚፈጥር ነው።
በተጨማሪም የሀገር ውስጥ አምራቾችን የማምረት አቅም ለማሳደግ፣ ፈጠራን ለማበረታታትና ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ምርቶች በመተካት የውጭ ምንዛሬን ለመቆጠብ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማሳለጥ እና ዘላቂ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ጉልህ ፋይዳ ይኖራቸዋል።
ኩባንያችን ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለሀገራዊ ዲጂታል ኢኮኖሚው ግንባታ ጉል ፋይዳ ያለው በአምራቾች መካከል ያለውን የገበያ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ "ኢ-ታምርት" የተሰኘ የB2B የኢ-ኮሜርስ ፕላትፎርም ሥራ ላይ ማዋሉ ይታወሳል።
#ethiotelecom #ministryofindustry #telebirr #ethiopiatamirt #b2bplatform #digitaleconomy #localmanufacturing #gsma #itu #worldbank #madeinethiopia Ethiopian Ministry of Industry
1 month ago
የሀገር ውስጥ ምርቶች የገበያ ድርሻን 46 በመቶ ከፍ ማድረግ የቻለው "ኢትዮጵያ ታምርት" ስኬቶች
*****************
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ይፋ የሆነው ዲጂታል መጽሔት እንደጠቆመው፤ "ኢትዮጵያ ታምርት" ብሔራዊ ንቅናቄ መዋቅራዊ ማነቆዎችን በመፍታት የአምራች ዘርፉን የኢኮኖሚ ምህዳር በአዲስ መልክ እየቀረጸው ይገኛል።
ንቅናቄው ከመጀመሩ በፊት 29 ሚሊዮን ቶን የነበረው የኢንዱስትሪ ግብዓት አቅርቦት በአሁኑ ወቅት ወደ 76 ሚሊዮን ቶን ከፍ ብሏል።
በመሠረተ ልማት ረገድም ባለፉት አራት ዓመታት 3.4 ጊጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የቀረበ ሲሆን፤ በ2018 ዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለባለሀብቶች ተላልፏል።
የፋይናንስ አቅርቦትን በተመለከተ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የሚቀርበው ብድር ከ8.1 ቢሊዮን ወደ 50 ቢሊዮን ብር ሲያድግ፤ ለከፍተኛ አምራቾች የሚቀርበው ደግሞ ከ52 ቢሊዮን ወደ 262 ቢሊዮን ብር ከፍ ብሏል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን ተከትሎ ለከፍተኛ አምራቾች የቀረበው 2.28 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ አሳድጓል። የዘርፉ ዓመታዊ ዕድገትም በ2017 ዓ.ም 10.7 በመቶ በመድረስ የምርት መጠኑን 195.4 ቢሊዮን ብር አድርሶታል።
ኢትዮጵያ በ2018 ዘጠኝ ወራት ውስጥ ስልታዊ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት 4.85 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማዳን የቻለች ሲሆን፤ የሀገር ውስጥ ምርቶች የገበያ ድርሻም ከ30 ወደ 46 በመቶ አድጓል።
በዲፕሎማሲው ረገድ የብሪክስ አባል መሆኗና የተደረጉ ማሻሻያዎች ከ2 ሺህ 800 በላይ አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን ለመሳብ አስችለዋል።
በተጨማሪም ተዘግተው የነበሩ 993 ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ የተመለሱ ሲሆን፤ ዘንድሮ የሚካሄደው "ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2018" በቴክኖሎጂ አጠቃቀምና በስብጥሩ የላቀ ታሪካዊ ሁነት እንደሚሆን ተመላክቷል።
በላሉ ኢታላ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopiatamirt #pmoethiopia #manufacturingethiopia #madeinethiopia
*****************
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ይፋ የሆነው ዲጂታል መጽሔት እንደጠቆመው፤ "ኢትዮጵያ ታምርት" ብሔራዊ ንቅናቄ መዋቅራዊ ማነቆዎችን በመፍታት የአምራች ዘርፉን የኢኮኖሚ ምህዳር በአዲስ መልክ እየቀረጸው ይገኛል።
ንቅናቄው ከመጀመሩ በፊት 29 ሚሊዮን ቶን የነበረው የኢንዱስትሪ ግብዓት አቅርቦት በአሁኑ ወቅት ወደ 76 ሚሊዮን ቶን ከፍ ብሏል።
በመሠረተ ልማት ረገድም ባለፉት አራት ዓመታት 3.4 ጊጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የቀረበ ሲሆን፤ በ2018 ዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለባለሀብቶች ተላልፏል።
የፋይናንስ አቅርቦትን በተመለከተ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የሚቀርበው ብድር ከ8.1 ቢሊዮን ወደ 50 ቢሊዮን ብር ሲያድግ፤ ለከፍተኛ አምራቾች የሚቀርበው ደግሞ ከ52 ቢሊዮን ወደ 262 ቢሊዮን ብር ከፍ ብሏል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን ተከትሎ ለከፍተኛ አምራቾች የቀረበው 2.28 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ አሳድጓል። የዘርፉ ዓመታዊ ዕድገትም በ2017 ዓ.ም 10.7 በመቶ በመድረስ የምርት መጠኑን 195.4 ቢሊዮን ብር አድርሶታል።
ኢትዮጵያ በ2018 ዘጠኝ ወራት ውስጥ ስልታዊ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት 4.85 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማዳን የቻለች ሲሆን፤ የሀገር ውስጥ ምርቶች የገበያ ድርሻም ከ30 ወደ 46 በመቶ አድጓል።
በዲፕሎማሲው ረገድ የብሪክስ አባል መሆኗና የተደረጉ ማሻሻያዎች ከ2 ሺህ 800 በላይ አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን ለመሳብ አስችለዋል።
በተጨማሪም ተዘግተው የነበሩ 993 ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ የተመለሱ ሲሆን፤ ዘንድሮ የሚካሄደው "ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2018" በቴክኖሎጂ አጠቃቀምና በስብጥሩ የላቀ ታሪካዊ ሁነት እንደሚሆን ተመላክቷል።
በላሉ ኢታላ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopiatamirt #pmoethiopia #manufacturingethiopia #madeinethiopia
1 month ago
"ኢትዮጵያ ታምርት" የጎዳና ላይ ሩጫ
ነገ በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል
#ethiopia | የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር "ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ኢትዮጵያ ታምርት" በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው 4ኛው የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ፣ ነገ እሁድ ሚያዝያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ በድምቀት ይካሄዳል።
ዓላማው
የሀገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ማነቃቃት፣ የሀገር ውስጥ ምርትን ማስተዋወቅና በራስ አቅም የተመረቱ የስፖርት ትጥቆችን ለገበያ ማሳየት ነው።
ተሳታፊዎ
ከተለያዩ ክለቦች የተውጣጡ አትሌቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ዲፕሎማቶችና በግል የሚወዳደሩ ከ15,000 በላይ ተሳታፊዎች ይጠበቃሉ።
የገንዘብ ሽልማት
በሁለቱም ጾታዎች አሸናፊ ለሚሆኑ አትሌቶች ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማት ተዘጋጅቷል፦
1ኛ፦ 550,000 (አምስት መቶ ሃምሳ ሺህ) ብር
2ኛ፦ 300,000 (ሶስት መቶ ሺህ) ብር
3ኛ፦ 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ) ብር
ይሄ ሩጫ ተራ ስፖርታዊ ውድድር አይደለም፤ የኢኮኖሚ ነጻነታችንን የምናውጅበት መድረክ ነው። 'ኢትዮጵያ ታምርት' በሚል መሪ ቃል የምናደርገው ይሄ ንቅናቄ፣ የሀገር ውስጥ ምርትን የመጠቀም ባህላችንን ያሳድጋል። ነገ መስቀል አደባባይ የሚገኙ 15 ሺህ ሯጮች የሀገራቸውን ምርት እየለበሱ ለሀገራዊ ብልጽግና እንደሚሮጡ ጥርጥር የለኝም።
ነገ መስቀል አደባባይ ለሀገር ምርትና ለጤና እንሮጣለን
#getu #ethiopiatamirt #industryethiopia #10krun #addisababaevents #localproduction #economicgrowth #ethiopianathletics #ኢትዮጵያታምርት #የጎዳናላይሩጫ #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ነገ በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል
#ethiopia | የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር "ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ኢትዮጵያ ታምርት" በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው 4ኛው የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ፣ ነገ እሁድ ሚያዝያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ በድምቀት ይካሄዳል።
ዓላማው
የሀገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ማነቃቃት፣ የሀገር ውስጥ ምርትን ማስተዋወቅና በራስ አቅም የተመረቱ የስፖርት ትጥቆችን ለገበያ ማሳየት ነው።
ተሳታፊዎ
ከተለያዩ ክለቦች የተውጣጡ አትሌቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ዲፕሎማቶችና በግል የሚወዳደሩ ከ15,000 በላይ ተሳታፊዎች ይጠበቃሉ።
የገንዘብ ሽልማት
በሁለቱም ጾታዎች አሸናፊ ለሚሆኑ አትሌቶች ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማት ተዘጋጅቷል፦
1ኛ፦ 550,000 (አምስት መቶ ሃምሳ ሺህ) ብር
2ኛ፦ 300,000 (ሶስት መቶ ሺህ) ብር
3ኛ፦ 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ) ብር
ይሄ ሩጫ ተራ ስፖርታዊ ውድድር አይደለም፤ የኢኮኖሚ ነጻነታችንን የምናውጅበት መድረክ ነው። 'ኢትዮጵያ ታምርት' በሚል መሪ ቃል የምናደርገው ይሄ ንቅናቄ፣ የሀገር ውስጥ ምርትን የመጠቀም ባህላችንን ያሳድጋል። ነገ መስቀል አደባባይ የሚገኙ 15 ሺህ ሯጮች የሀገራቸውን ምርት እየለበሱ ለሀገራዊ ብልጽግና እንደሚሮጡ ጥርጥር የለኝም።
ነገ መስቀል አደባባይ ለሀገር ምርትና ለጤና እንሮጣለን
#getu #ethiopiatamirt #industryethiopia #10krun #addisababaevents #localproduction #economicgrowth #ethiopianathletics #ኢትዮጵያታምርት #የጎዳናላይሩጫ #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል የ"ኢትዮጵያ ታምርት" 2018 ንቅናቄን በይፋ አስጀምሩ
📌"ኢትዮጵያ ታምርት" ከግንዛቤ ወደ ተግባር ምዕራፍ ተሸጋገረ፤የሀገሪቱ የማምረት አቅም ወደ 66 በመቶ አድጓል
#ethiopia | የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ለማነቃቃት የተጀመረው ሀገር አቀፍ የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ፣ የመጀመራውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ምዕራፍ አጠናቆ ወደ "ድርጊት ምዕራፍ" መሸጋገሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል አስታወቁ።
ሚኒስትሩ ይህን የገለጹት የ2018 በጀት ዓመት የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ሲሆን፣ ንቅናቄው በሶስት ዋና ዋና የትግበራ ምዕራፎች ተከፋፍሎ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። ባለፉት ሦስት ዓመታት ከከፍተኛ አመራር እስከ ሰፊው ህዝብ ድረስ የነበረውን የአመለካከት ክፍተት ለመሙላት ሲሰራ መቆየቱን እና ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የተመዘገቡ ውጤቶች
መንግስት የወሰዳቸው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች የግል ዘርፉን በማነቃቃት ረገድ ታይቶ የማይታወቅ ለውጥ ማምጣታቸውን አቶ መላኩ አብራርተዋል።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም እና በ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ውስጥ ለአምራች ኢንዱስትሪው የተሰጠው ትኩረት ዘርፉን ከነበረበት ዝቅተኛ አፈጻጸም እያወጣው ይገኛል ተብሏል።
በተለይም ከፖሊሲ፣ ከህግ ማዕቀፍ እና ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዘው የነበሩ ስር የሰደዱ ማነቆዎችን ለመፍታት በተወሰደው እርምጃ ተጨባጭ ለውጦች ተመዝግበዋል።
በዚህም መሰረት፡-
* በ2014 ዓ.ም፡ ከ50 በመቶ በታች (46%) ወርዶ የነበረው የማምረት አቅም፤
* በ2018 ዓ.ም (የመጀመሪያ 6 ወራት)፡ ወደ 66.3 በመቶ ማደግ ችሏል።
የመገናኛ ብዙሃን ሚና
የንቅናቄውን ዓላማና የተገኙ ለውጦችን ለህዝብ በማድረስ ረገድ የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን ሚኒስትሩ ተናግረዋል። በተለይም "ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖን ጨምሮ ሌሎች ኹነቶችን ለህብረተሰቡ በማስተዋወቅ ስኬታማ ስራ በመሰራቱ ምስጋና አቅርበዋል።
ቀጣዩ የ"ድርጊት ምዕራፍ" የአምራች ኢንዱስትሪውን ችግሮች በተግባር በመፍታትና ምርታማነትን በላቀ ደረጃ በማሳደግ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopiatamirt #industryminister #melakualebel #manufacturing #ethiopianeconomy #actionphase #ኢትዮጵያታምርት #ኢንዱስትሪ #ኢትዮጵያ
📌"ኢትዮጵያ ታምርት" ከግንዛቤ ወደ ተግባር ምዕራፍ ተሸጋገረ፤የሀገሪቱ የማምረት አቅም ወደ 66 በመቶ አድጓል
#ethiopia | የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ለማነቃቃት የተጀመረው ሀገር አቀፍ የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ፣ የመጀመራውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ምዕራፍ አጠናቆ ወደ "ድርጊት ምዕራፍ" መሸጋገሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል አስታወቁ።
ሚኒስትሩ ይህን የገለጹት የ2018 በጀት ዓመት የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ሲሆን፣ ንቅናቄው በሶስት ዋና ዋና የትግበራ ምዕራፎች ተከፋፍሎ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። ባለፉት ሦስት ዓመታት ከከፍተኛ አመራር እስከ ሰፊው ህዝብ ድረስ የነበረውን የአመለካከት ክፍተት ለመሙላት ሲሰራ መቆየቱን እና ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የተመዘገቡ ውጤቶች
መንግስት የወሰዳቸው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች የግል ዘርፉን በማነቃቃት ረገድ ታይቶ የማይታወቅ ለውጥ ማምጣታቸውን አቶ መላኩ አብራርተዋል።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም እና በ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ውስጥ ለአምራች ኢንዱስትሪው የተሰጠው ትኩረት ዘርፉን ከነበረበት ዝቅተኛ አፈጻጸም እያወጣው ይገኛል ተብሏል።
በተለይም ከፖሊሲ፣ ከህግ ማዕቀፍ እና ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዘው የነበሩ ስር የሰደዱ ማነቆዎችን ለመፍታት በተወሰደው እርምጃ ተጨባጭ ለውጦች ተመዝግበዋል።
በዚህም መሰረት፡-
* በ2014 ዓ.ም፡ ከ50 በመቶ በታች (46%) ወርዶ የነበረው የማምረት አቅም፤
* በ2018 ዓ.ም (የመጀመሪያ 6 ወራት)፡ ወደ 66.3 በመቶ ማደግ ችሏል።
የመገናኛ ብዙሃን ሚና
የንቅናቄውን ዓላማና የተገኙ ለውጦችን ለህዝብ በማድረስ ረገድ የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን ሚኒስትሩ ተናግረዋል። በተለይም "ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖን ጨምሮ ሌሎች ኹነቶችን ለህብረተሰቡ በማስተዋወቅ ስኬታማ ስራ በመሰራቱ ምስጋና አቅርበዋል።
ቀጣዩ የ"ድርጊት ምዕራፍ" የአምራች ኢንዱስትሪውን ችግሮች በተግባር በመፍታትና ምርታማነትን በላቀ ደረጃ በማሳደግ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopiatamirt #industryminister #melakualebel #manufacturing #ethiopianeconomy #actionphase #ኢትዮጵያታምርት #ኢንዱስትሪ #ኢትዮጵያ
Sponsored by
Surafel