1 month ago
ኢትዮጵያን ወደ ኢንዱስትሪ ማዕከልነት የሚቀይረው አዲሱ የማዕድንና ኢንዱስትሪ ትስስር
********************
ኢትዮጵያ ከተፈጥሮ ያገኘችውን የማዕድን ሀብት በጥሬው ወደ ውጭ ከመላክ ባለፈ፣ እሴት ጨምሮ ለኢንዱስትሪ ግብዓትነት በማዋል ረገድ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ እየጻፈች ትገኛለች።
ከሪፎርሙ በፊት ዘርፉ ለሀገራዊ ምርት ያለው አስተዋጽኦ ከአንድ በመቶ በታች የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን ማዕድንን የኢኮኖሚው ዋነኛ ምሰሶ በማድረግ የኢንዱስትሪ ሽግግር መሠረት እንዲሆን ተደርጓል።
ይህም በየዓመቱ ለነዳጅ፣ ለማዳበሪያና ለብረት ግብዓቶች ግዢ የሚወጣውን ከ8 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጪ ለመቀነስ ትልቅ ፋይዳ አለው።
በተለይም በብረት ማዕድን ዘርፍ ከ1.1 ቢሊዮን ቶን በላይ ክምችት ላይ በመመስረት በዓመት ሦስት ሚሊዮን ቶን ብረት በሀገር ውስጥ ለማምረት ሰፊ ሥራ እየተሠራ ይገኛል።
በወርቅ ምርት ዘርፍም ቢሆን ከ2010 እስከ 2017 ባሉት ዓመታት ውስጥ የ1241.4 በመቶ ከፍተኛ የኤክስፖርት ዕድገት መመዝገቡ የሪፎርሙን ውጤታማነት በተጨባጭ ያሳያል። በተጨማሪም በ"ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ አማካኝነት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ 4.85 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት ተችሏል።
ይህ የማዕድንና ኢንዱስትሪ ትስስር ኢትዮጵያ ከውጭ ጥገኝነት እንድትላቀቅና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነቷን በጽኑ መሠረት ላይ እንድታቆም እያደረገው ያለውን ዘርፈ ብዙ ለውጥ በዝርዝር ለማንበብ ድረ ገጻችንን ይጎብኙ።
#ethiopia #mining #industry #economicsovereignty #ethiopiatamirt #mineralreform #investment
********************
ኢትዮጵያ ከተፈጥሮ ያገኘችውን የማዕድን ሀብት በጥሬው ወደ ውጭ ከመላክ ባለፈ፣ እሴት ጨምሮ ለኢንዱስትሪ ግብዓትነት በማዋል ረገድ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ እየጻፈች ትገኛለች።
ከሪፎርሙ በፊት ዘርፉ ለሀገራዊ ምርት ያለው አስተዋጽኦ ከአንድ በመቶ በታች የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን ማዕድንን የኢኮኖሚው ዋነኛ ምሰሶ በማድረግ የኢንዱስትሪ ሽግግር መሠረት እንዲሆን ተደርጓል።
ይህም በየዓመቱ ለነዳጅ፣ ለማዳበሪያና ለብረት ግብዓቶች ግዢ የሚወጣውን ከ8 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጪ ለመቀነስ ትልቅ ፋይዳ አለው።
በተለይም በብረት ማዕድን ዘርፍ ከ1.1 ቢሊዮን ቶን በላይ ክምችት ላይ በመመስረት በዓመት ሦስት ሚሊዮን ቶን ብረት በሀገር ውስጥ ለማምረት ሰፊ ሥራ እየተሠራ ይገኛል።
በወርቅ ምርት ዘርፍም ቢሆን ከ2010 እስከ 2017 ባሉት ዓመታት ውስጥ የ1241.4 በመቶ ከፍተኛ የኤክስፖርት ዕድገት መመዝገቡ የሪፎርሙን ውጤታማነት በተጨባጭ ያሳያል። በተጨማሪም በ"ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ አማካኝነት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ 4.85 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት ተችሏል።
ይህ የማዕድንና ኢንዱስትሪ ትስስር ኢትዮጵያ ከውጭ ጥገኝነት እንድትላቀቅና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነቷን በጽኑ መሠረት ላይ እንድታቆም እያደረገው ያለውን ዘርፈ ብዙ ለውጥ በዝርዝር ለማንበብ ድረ ገጻችንን ይጎብኙ።
#ethiopia #mining #industry #economicsovereignty #ethiopiatamirt #mineralreform #investment
1 month ago
Ethiopia's Diplomatic Influence on the Rise, Foreign Ministry Reports
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
2 months ago
አኮቦ ሚኒራልስ በሦስት ወራት ውስጥ 23 ኪሎ ግራም ወርቅ ማምረቱን አስታወቀ
#ethiopia | መቀመጫውን ኖርዌይ ያደረገውና በኢትዮጵያ የጋምቤላ ክልልን በማዕድን ልማት ላይ የተሰማራው አኮቦ ሚኒራልስ (Akobo Minerals) ፣ ባለፉት ሦስት ወራት 23 ኪሎ ግራም ወርቅ ማምረት መቻሉን ይፋ አደረገ።
ኩባንያው ባወጣው መረጃ መሠረት፣ ካመረተው አጠቃላይ የወርቅ መጠን ውስጥ 7.5 ኪሎ ግራም የሚሆነው በመጋቢት ወር ብቻ የተመረተ ነው። አኮቦ ሚኒራልስ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወርቅን በቀጥታ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችለውን ፈቃድ ማግኘቱን ተከትሎ፣ በአሁኑ ወቅት ምርቱን ለዓለም አቀፍ ገበያ በማቅረብ ላይ እንደሚገኝ ገልጿል።
ሆኖም ኩባንያው በሥራው ላይ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ስጋቶችን በሚመለከት የሚከተሉትን ነጥቦች አንስቷል፡-
በመካከለኛው ምሥራቅ ካለው ወቅታዊ ጦርነት ጋር ተያይዞ የነዳጅ እጥረት ከተባባሰ፣ በማዕድን ማውጣት ሥራው ላይ መስተጓጎል ሊፈጠር እንደሚችል አመልክቷል።
ኩባንያው ተግዳሮቶች ቢኖሩም ምርቱን ለውጭ ገበያ በማቅረብ የውጭ ምንዛሬ ግኝቱን አጠናክሮ ለመቀጠል እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።
አኮቦ ሚኒራልስ በጋምቤላ ክልል በሚያከናውነው የቁፋሮና የማምረት ተግባር ከፍተኛ ጥራት ያለው ወርቅ በማግኘት ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #mining #gold #akobominerals #gambella #economy #businessnews #ኢትዮጵያ #ማዕድን #ወርቅ #ኢኮኖሚ #አኮቦሚኒራልስ
#ethiopia | መቀመጫውን ኖርዌይ ያደረገውና በኢትዮጵያ የጋምቤላ ክልልን በማዕድን ልማት ላይ የተሰማራው አኮቦ ሚኒራልስ (Akobo Minerals) ፣ ባለፉት ሦስት ወራት 23 ኪሎ ግራም ወርቅ ማምረት መቻሉን ይፋ አደረገ።
ኩባንያው ባወጣው መረጃ መሠረት፣ ካመረተው አጠቃላይ የወርቅ መጠን ውስጥ 7.5 ኪሎ ግራም የሚሆነው በመጋቢት ወር ብቻ የተመረተ ነው። አኮቦ ሚኒራልስ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወርቅን በቀጥታ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችለውን ፈቃድ ማግኘቱን ተከትሎ፣ በአሁኑ ወቅት ምርቱን ለዓለም አቀፍ ገበያ በማቅረብ ላይ እንደሚገኝ ገልጿል።
ሆኖም ኩባንያው በሥራው ላይ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ስጋቶችን በሚመለከት የሚከተሉትን ነጥቦች አንስቷል፡-
በመካከለኛው ምሥራቅ ካለው ወቅታዊ ጦርነት ጋር ተያይዞ የነዳጅ እጥረት ከተባባሰ፣ በማዕድን ማውጣት ሥራው ላይ መስተጓጎል ሊፈጠር እንደሚችል አመልክቷል።
ኩባንያው ተግዳሮቶች ቢኖሩም ምርቱን ለውጭ ገበያ በማቅረብ የውጭ ምንዛሬ ግኝቱን አጠናክሮ ለመቀጠል እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።
አኮቦ ሚኒራልስ በጋምቤላ ክልል በሚያከናውነው የቁፋሮና የማምረት ተግባር ከፍተኛ ጥራት ያለው ወርቅ በማግኘት ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #mining #gold #akobominerals #gambella #economy #businessnews #ኢትዮጵያ #ማዕድን #ወርቅ #ኢኮኖሚ #አኮቦሚኒራልስ
2 months ago
የምስራች ለባለባጃጆች
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ሊቀይር ነው!
#ethiopia | የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በማስመጣትና በመገጣጠም የሚታወቀው አብሪ ሞተርስ (Abri Motors)፣ በሀገራችን ያሉ የነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ከቻይናው Jingshan Mining and Supply Chain Technology PLC ጋር ተፈራርሟል።
አንዲት የነዳጅ ባጃጅ በወር እስከ 24 ሺህ ብር ለነዳጅ የምታወጣውን ወጪ፣ ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር ወደ 10 ሺህ ብር ዝቅ ለማድረግ ታቅዷል።
ባለባጃጆች የኤሌክትሪክ ባትሪውን በመግዛት ወይም በኪራይ መጠቀም ይችላሉ።
ባትሪ ለመሙላት የሚባክነውን 4 ሰዓት ለማስቀረት፣ አንዱን ባትሪ ተጠቅመው ሲጨርሱ ሌላ ተሞልቶ የተዘጋጀ ባትሪ የሚቀይሩበት (Battery Swapping) አሠራር ተመቻችቷል።
የመንግሥትን የነዳጅ ጥገኝነት የመቀነስና የ"ግሪን ሌጋሲ" (Green Legacy) መርሐ ግብርን ዳር ለማድረስ ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ መኪናዎችን ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር፣ አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪናዎችን በማቅረብና ምቹ የብድር አገልግሎቶችን በማመቻቸት የሚታወቅ ሀገር በቀል ድርጅት ነው።
#getu #abrimotors #electricbajaj #greenenergy #ethiopia #transportation #techinnovation #sustainabletransport #addisababa #fueltoelectric #አብሪሞተርስ #የኤሌክትሪክባጃጅ #ቴክኖሎጂ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ሊቀይር ነው!
#ethiopia | የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በማስመጣትና በመገጣጠም የሚታወቀው አብሪ ሞተርስ (Abri Motors)፣ በሀገራችን ያሉ የነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ከቻይናው Jingshan Mining and Supply Chain Technology PLC ጋር ተፈራርሟል።
አንዲት የነዳጅ ባጃጅ በወር እስከ 24 ሺህ ብር ለነዳጅ የምታወጣውን ወጪ፣ ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር ወደ 10 ሺህ ብር ዝቅ ለማድረግ ታቅዷል።
ባለባጃጆች የኤሌክትሪክ ባትሪውን በመግዛት ወይም በኪራይ መጠቀም ይችላሉ።
ባትሪ ለመሙላት የሚባክነውን 4 ሰዓት ለማስቀረት፣ አንዱን ባትሪ ተጠቅመው ሲጨርሱ ሌላ ተሞልቶ የተዘጋጀ ባትሪ የሚቀይሩበት (Battery Swapping) አሠራር ተመቻችቷል።
የመንግሥትን የነዳጅ ጥገኝነት የመቀነስና የ"ግሪን ሌጋሲ" (Green Legacy) መርሐ ግብርን ዳር ለማድረስ ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ መኪናዎችን ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር፣ አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪናዎችን በማቅረብና ምቹ የብድር አገልግሎቶችን በማመቻቸት የሚታወቅ ሀገር በቀል ድርጅት ነው።
#getu #abrimotors #electricbajaj #greenenergy #ethiopia #transportation #techinnovation #sustainabletransport #addisababa #fueltoelectric #አብሪሞተርስ #የኤሌክትሪክባጃጅ #ቴክኖሎጂ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
#አብሪ ሞተርስ ነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጅ ወደ ኤሌክትሪክ ባጃጆች ለመቀየር ስምምነት መፈረሙን አስታወቀ።
የኤሌክትሪክ መኪኖችን ከውጭ በማስመጣትና እዚሁ ሃገር ውስጥም በመገጣጠም ለደንበኞቹ በማቅረብ የሚታወቀውን አብሪ ሞተርስ ዛሬ ደግሞ የነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ ባጃጆች ለመቀየር የሚያስችል አብሮ የመስራት ስምምነት Jingshan mining and supply chain technology PLC ከተባለ የቻይና ኩባንያ መፈራረሙን ገልፀዋል።
ከቅርብ ግዝያት ወዲህ መንግስት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ለማዳንና የነዳጅ ጥገኝነትን ለመቀነስ በሚል ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ብቻ ማስገባት በስራ ላይ የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ደግሞ ወደ የኢሌክትሪክ መኪኖች እንዲቀይሩ መመርያ ማውረዱን የሚታወስ ነው።
ይህንን ትልቅ ሃገራዊ የመንግስት ውሳኔ ተግባራዊ ሲያደርግ የቆየው አብሪ ሞተርስ በተለይ የግሪን ሌጋሲ ፕሮጀክቱ ውጤታማ እንዲሆን አሁን ደግሞ በሃገራችን ያሉ ነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር በዘርፉ የበርካታት ዓመታት ልምድ ካለው ከJingshan mining and supply chain technology PLC ጋር ስምምነት ፈርመዋል።
የአብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስክያጅ (CEO) ወ/ሮ አብርሀት አየለ አንድ ባጃጅ በወር እስከ 24 ሺህ ብር ለነዳጅ እንደሚያወጣ ጥናቶች እንደሚያመላክቱ ገልፀው፡አብሪ ሞተርስ ደግሞ ይሄን ወጪ ከእጥፍ በላይ በመቀነስ ባለ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ እንዲቀይሩ ከተደረገ ብሁዋላ በወር 10 ሺህ ብር የነዳጅ ባትሪ በኪራይ አልያም ባትሪውን ገዝተው መጠቀም የሚያስችል ቴክኖሎጂ እንደሆነ ገልጸዋል።
በተለይ በኪራይ የሚጠቀሙ ባለ ባጃጆች በቀን ሁለት ባትሪ እንዲጠቀሙ የተመቻቸ ሲሆን አንዱን ባትሪ ለመሙላት 4 ሰአት የሚፈጀው ግዜ ለስራ እንዲጠቀሙበት በማሰብ አንደኛውን ተጠቅመው ሲጨርሱ ሌላኛው ይሰጣቸዋል ሲሉ ደግሞ የJingshan mining and supply chain technology PLC ፕረዚደንት ዲንግ ዋን ዩ (Ding Wan You) ገልፀዋል ።
ይህ ደግሞ ባትሪ ለመሙላት የሚያጠፉትን ግዜ ሙሉ ግዝያቸውን በስራ ላይ እንዲያውሉ እንደሚያግዘ ነው ፕረዚደንቱ ጨምረው የገለፁት።
አብሪ ሞተርስ (Abri Motors) የነዳጅ መኪናዎን ወደ ኤሌክትሪክ የሚቀዩርበትን በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራርና በማስተዋወቅና አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪናዎችን በማስመጣት እንዲሁም በሃገር ውስጥ በመገጣጠም ለአከፋፈል ምቹ በሆነ የብድር አገልግሎት ጋር በማቅረብ የሚታወቅ ሃገር በቀል ድርጅት ነው።
የኤሌክትሪክ መኪኖችን ከውጭ በማስመጣትና እዚሁ ሃገር ውስጥም በመገጣጠም ለደንበኞቹ በማቅረብ የሚታወቀውን አብሪ ሞተርስ ዛሬ ደግሞ የነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ ባጃጆች ለመቀየር የሚያስችል አብሮ የመስራት ስምምነት Jingshan mining and supply chain technology PLC ከተባለ የቻይና ኩባንያ መፈራረሙን ገልፀዋል።
ከቅርብ ግዝያት ወዲህ መንግስት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ለማዳንና የነዳጅ ጥገኝነትን ለመቀነስ በሚል ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ብቻ ማስገባት በስራ ላይ የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ደግሞ ወደ የኢሌክትሪክ መኪኖች እንዲቀይሩ መመርያ ማውረዱን የሚታወስ ነው።
ይህንን ትልቅ ሃገራዊ የመንግስት ውሳኔ ተግባራዊ ሲያደርግ የቆየው አብሪ ሞተርስ በተለይ የግሪን ሌጋሲ ፕሮጀክቱ ውጤታማ እንዲሆን አሁን ደግሞ በሃገራችን ያሉ ነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር በዘርፉ የበርካታት ዓመታት ልምድ ካለው ከJingshan mining and supply chain technology PLC ጋር ስምምነት ፈርመዋል።
የአብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስክያጅ (CEO) ወ/ሮ አብርሀት አየለ አንድ ባጃጅ በወር እስከ 24 ሺህ ብር ለነዳጅ እንደሚያወጣ ጥናቶች እንደሚያመላክቱ ገልፀው፡አብሪ ሞተርስ ደግሞ ይሄን ወጪ ከእጥፍ በላይ በመቀነስ ባለ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ እንዲቀይሩ ከተደረገ ብሁዋላ በወር 10 ሺህ ብር የነዳጅ ባትሪ በኪራይ አልያም ባትሪውን ገዝተው መጠቀም የሚያስችል ቴክኖሎጂ እንደሆነ ገልጸዋል።
በተለይ በኪራይ የሚጠቀሙ ባለ ባጃጆች በቀን ሁለት ባትሪ እንዲጠቀሙ የተመቻቸ ሲሆን አንዱን ባትሪ ለመሙላት 4 ሰአት የሚፈጀው ግዜ ለስራ እንዲጠቀሙበት በማሰብ አንደኛውን ተጠቅመው ሲጨርሱ ሌላኛው ይሰጣቸዋል ሲሉ ደግሞ የJingshan mining and supply chain technology PLC ፕረዚደንት ዲንግ ዋን ዩ (Ding Wan You) ገልፀዋል ።
ይህ ደግሞ ባትሪ ለመሙላት የሚያጠፉትን ግዜ ሙሉ ግዝያቸውን በስራ ላይ እንዲያውሉ እንደሚያግዘ ነው ፕረዚደንቱ ጨምረው የገለፁት።
አብሪ ሞተርስ (Abri Motors) የነዳጅ መኪናዎን ወደ ኤሌክትሪክ የሚቀዩርበትን በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራርና በማስተዋወቅና አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪናዎችን በማስመጣት እንዲሁም በሃገር ውስጥ በመገጣጠም ለአከፋፈል ምቹ በሆነ የብድር አገልግሎት ጋር በማቅረብ የሚታወቅ ሃገር በቀል ድርጅት ነው።
3 months ago
የሰባት ወራት አፈጻጸም የዓምናውን ሙሉ ዓመት በለጠ
#ethiopia | በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት ሰባት ወራት ውስጥ ብቻ ከ50 ኩንታል በላይ ወርቅ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገቢ መደረጉ ተመላከተ።
ይህ አፈጻጸም የ2017 ሙሉ በጀት ዓመትን አጠቃላይ ምርት (47 ኩንታል) በሰባት ወራት ውስጥ መብለጥ የቻለ ከፍተኛ ውጤት ሆኖ ተመዝግቧል።
የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ናስር መሀመድ እንደገለጹት፣ ለዚህ ስኬት መገኘት ዋና ዋና ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው፦
* ጥብቅ የሕግ ማዕቀፍ፡ በዘርፉ ላይ የተዘረጋው ጠንካራ የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት።
* ሕጋዊነትን ማስፈን፡ አምራቾችና አቅራቢዎች በሕጋዊ ፈቃድ እንዲንቀሳቀሱ መደረጉ።
* የአሠራር ማሻሻያ፡ ወርቅ በሕጋዊ መንገድ ተገዝቶ ለባንክ የሚቀርብበት ቀልጣፋ ሥርዓት መዘርጋቱ።
* አስተማማኝ ሰላም፡ በክልሉ መንግሥትና በጸጥታ አካላት ቅንጅት የተፈጠረው አንጻራዊ ሰላም ለምርቱ በሕጋዊ መስመር መቅረብ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ።
ክልሉ እስከ በጀት ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በአጠቃላይ 70 ኩንታል ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ለማቅረብ አቅዶ በቁርጠኝነት እየሠራ እንደሚገኝም ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #benishangulgumuz #mining #goldproduction #economy #nationalbankofethiopia #development
#ethiopia | በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት ሰባት ወራት ውስጥ ብቻ ከ50 ኩንታል በላይ ወርቅ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገቢ መደረጉ ተመላከተ።
ይህ አፈጻጸም የ2017 ሙሉ በጀት ዓመትን አጠቃላይ ምርት (47 ኩንታል) በሰባት ወራት ውስጥ መብለጥ የቻለ ከፍተኛ ውጤት ሆኖ ተመዝግቧል።
የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ናስር መሀመድ እንደገለጹት፣ ለዚህ ስኬት መገኘት ዋና ዋና ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው፦
* ጥብቅ የሕግ ማዕቀፍ፡ በዘርፉ ላይ የተዘረጋው ጠንካራ የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት።
* ሕጋዊነትን ማስፈን፡ አምራቾችና አቅራቢዎች በሕጋዊ ፈቃድ እንዲንቀሳቀሱ መደረጉ።
* የአሠራር ማሻሻያ፡ ወርቅ በሕጋዊ መንገድ ተገዝቶ ለባንክ የሚቀርብበት ቀልጣፋ ሥርዓት መዘርጋቱ።
* አስተማማኝ ሰላም፡ በክልሉ መንግሥትና በጸጥታ አካላት ቅንጅት የተፈጠረው አንጻራዊ ሰላም ለምርቱ በሕጋዊ መስመር መቅረብ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ።
ክልሉ እስከ በጀት ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በአጠቃላይ 70 ኩንታል ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ለማቅረብ አቅዶ በቁርጠኝነት እየሠራ እንደሚገኝም ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #benishangulgumuz #mining #goldproduction #economy #nationalbankofethiopia #development
4 months ago
15th Ethio-Chamber International Trade Fair
February 4–8, 2026
Meskel Square, Addis Ababa
Don’t Miss Africa’s Growing Business Gateway!
The 15th Ethio-Chamber International Trade Fair brings together business leaders, investors, innovators, manufacturers, traders, and entrepreneurs from Ethiopia and around the world under one roof.
This landmark event is your best platform for trade promotion, investment opportunities, market expansion, and high-level business networking.
Buy Ethiopian! Invest in Ethiopia!
________
Sectors
• Manufacturing
• Agro-Processing
• Import & Export
• Wholesale & Retail
• Mining
• Telecommunications & ICT
• Transportation & Logistics
• Automotive
• Coffee & Agribusiness
• Services
• Small & Medium Enterprises (SMEs)
• And many more
________
Why Participate?
✔ Connect with local and international investors
✔ Discover new markets and partnerships
✔ Showcase products, innovations, and services
✔ Explore trade and investment opportunities
✔ Strengthen your brand visibility
Register Now & Secure Your Place!
Email: ethiochambereventgmail.com
Website: event.ethiopianchamber.com
Call: 0993 512 930 | 0912 495 739
Organized by:
Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA)
in collaboration with Ministry of Trade and Regional Integration (MoTRI)
February 4–8, 2026
Meskel Square, Addis Ababa
Don’t Miss Africa’s Growing Business Gateway!
The 15th Ethio-Chamber International Trade Fair brings together business leaders, investors, innovators, manufacturers, traders, and entrepreneurs from Ethiopia and around the world under one roof.
This landmark event is your best platform for trade promotion, investment opportunities, market expansion, and high-level business networking.
Buy Ethiopian! Invest in Ethiopia!
________
Sectors
• Manufacturing
• Agro-Processing
• Import & Export
• Wholesale & Retail
• Mining
• Telecommunications & ICT
• Transportation & Logistics
• Automotive
• Coffee & Agribusiness
• Services
• Small & Medium Enterprises (SMEs)
• And many more
________
Why Participate?
✔ Connect with local and international investors
✔ Discover new markets and partnerships
✔ Showcase products, innovations, and services
✔ Explore trade and investment opportunities
✔ Strengthen your brand visibility
Register Now & Secure Your Place!
Email: ethiochambereventgmail.com
Website: event.ethiopianchamber.com
Call: 0993 512 930 | 0912 495 739
Organized by:
Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA)
in collaboration with Ministry of Trade and Regional Integration (MoTRI)
Sponsored by
Surafel
7 months ago
Rare earths & environmental cost
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
8 months ago
የደሞዝ ክፍያን ወደ የማይረሳ ክስተት የቀየረው የቻይናው ኩባንያ
ሄናን ማይኒንግ ክሬን (Henan Mining Crane Co.) የተባለው የቻይና ኩባንያ፣ የሰራተኞቹን የደሞዝ/የዓመት ቦነስ ክፍያ ወደ ልዩ እና አስደሳች ክስተት ለውጧል።
ከወትሮ የባንክ ዝውውር በተለየ መልኩ፣ ኩባንያው 11 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ጥሬ ገንዘብ በ70 ሜትር ርዝመት ባለው ጠረጴዛ ላይ አከማችቶ፣ ሰራተኞቹ ባገኙት 15 ደቂቃ ውስጥ የቻሉትን ያህል ቆጥረው እንዲወስዱ ፈቅዷል።
ሰራተኞች በቡድን በመሆን በተወካዮቻቸው ዙሪያ ተሰብስበው፣ ተወካዮቹም በፍጥነት ገንዘብ ለመቁጠርና ለመሰብሰብ ሲሮጡ በጩኸት ያበረታቱ ነበር። በዚህ ሂደት ውስጥ፣ አንዳንዶች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ለመሰብሰብ ሲችሉ፣ ሌሎች ደግሞ በውጥረቱ የተነሳ ሲደናገጡ ታይቷል።
ይህ ያልተለመደ የክፍያ ሥርዓት ቪዲዮ በፍጥነት በዓለም ዙሪያ ተሰራጭቷል።
የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ክስተቱን የተመለከቱት በተለያየ አመለካከት ነው። አንዳንድ ሰዎች የኩባንያውን ብልህነት እና የሰራተኛ ሞራል ከፍ የማድረግ ስልት ሲያደንቁ፣ ሌሎች ደግሞ "ትኩረት ለመሳብ የተደረገ ትርኢት" በማለት ተችተውታል።
በአጠቃላይ የሄናን ማይኒንግ ክሬን ኩባንያ የሥራ ሽልማትን ከአስደሳች ደስታ፣ ከቡድን መንፈስና ከበዓል አከባበር ጋር በማዋሃድ ማንም የማይረሳው የደሞዝ ክፍያ ልምድ መፍጠር ችሏል ተብሏል።
seledadotio
seledadotio
ሄናን ማይኒንግ ክሬን (Henan Mining Crane Co.) የተባለው የቻይና ኩባንያ፣ የሰራተኞቹን የደሞዝ/የዓመት ቦነስ ክፍያ ወደ ልዩ እና አስደሳች ክስተት ለውጧል።
ከወትሮ የባንክ ዝውውር በተለየ መልኩ፣ ኩባንያው 11 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ጥሬ ገንዘብ በ70 ሜትር ርዝመት ባለው ጠረጴዛ ላይ አከማችቶ፣ ሰራተኞቹ ባገኙት 15 ደቂቃ ውስጥ የቻሉትን ያህል ቆጥረው እንዲወስዱ ፈቅዷል።
ሰራተኞች በቡድን በመሆን በተወካዮቻቸው ዙሪያ ተሰብስበው፣ ተወካዮቹም በፍጥነት ገንዘብ ለመቁጠርና ለመሰብሰብ ሲሮጡ በጩኸት ያበረታቱ ነበር። በዚህ ሂደት ውስጥ፣ አንዳንዶች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ለመሰብሰብ ሲችሉ፣ ሌሎች ደግሞ በውጥረቱ የተነሳ ሲደናገጡ ታይቷል።
ይህ ያልተለመደ የክፍያ ሥርዓት ቪዲዮ በፍጥነት በዓለም ዙሪያ ተሰራጭቷል።
የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ክስተቱን የተመለከቱት በተለያየ አመለካከት ነው። አንዳንድ ሰዎች የኩባንያውን ብልህነት እና የሰራተኛ ሞራል ከፍ የማድረግ ስልት ሲያደንቁ፣ ሌሎች ደግሞ "ትኩረት ለመሳብ የተደረገ ትርኢት" በማለት ተችተውታል።
በአጠቃላይ የሄናን ማይኒንግ ክሬን ኩባንያ የሥራ ሽልማትን ከአስደሳች ደስታ፣ ከቡድን መንፈስና ከበዓል አከባበር ጋር በማዋሃድ ማንም የማይረሳው የደሞዝ ክፍያ ልምድ መፍጠር ችሏል ተብሏል።
seledadotio
seledadotio
8 months ago
የደሞዝ ክፍያን ወደ የማይረሳ ክስተት የቀየረው የቻይናው ኩባንያ
#ethiopia | ሄናን ማይኒንግ ክሬን (Henan Mining Crane Co.) የተባለው የቻይና ኩባንያ፣ የሰራተኞቹን የደሞዝ/የዓመት ቦነስ ክፍያ ወደ ልዩ እና አስደሳች ክስተት ለውጧል።
ከወትሮ የባንክ ዝውውር በተለየ መልኩ፣ ኩባንያው 11 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ጥሬ ገንዘብ በ70 ሜትር ርዝመት ባለው ጠረጴዛ ላይ አከማችቶ፣ ሰራተኞቹ ባገኙት 15 ደቂቃ ውስጥ የቻሉትን ያህል ቆጥረው እንዲወስዱ ፈቅዷል።
ሰራተኞች በቡድን በመሆን በተወካዮቻቸው ዙሪያ ተሰብስበው፣ ተወካዮቹም በፍጥነት ገንዘብ ለመቁጠርና ለመሰብሰብ ሲሮጡ በጩኸት ያበረታቱ ነበር። በዚህ ሂደት ውስጥ፣ አንዳንዶች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ለመሰብሰብ ሲችሉ፣ ሌሎች ደግሞ በውጥረቱ የተነሳ ሲደናገጡ ታይቷል።
ይህ ያልተለመደ የክፍያ ሥርዓት ቪዲዮ በፍጥነት በዓለም ዙሪያ ተሰራጭቷል።
የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ክስተቱን የተመለከቱት በተለያየ አመለካከት ነው። አንዳንድ ሰዎች የኩባንያውን ብልህነት እና የሰራተኛ ሞራል ከፍ የማድረግ ስልት ሲያደንቁ፣ ሌሎች ደግሞ "ትኩረት ለመሳብ የተደረገ ትርኢት" በማለት ተችተውታል።
በአጠቃላይ የሄናን ማይኒንግ ክሬን ኩባንያ የሥራ ሽልማትን ከአስደሳች ደስታ፣ ከቡድን መንፈስና ከበዓል አከባበር ጋር በማዋሃድ ማንም የማይረሳው የደሞዝ ክፍያ ልምድ መፍጠር ችሏል ተብሏል ያለው መናኸሪያ ሬዲዮ ነው።
#ethiopia | ሄናን ማይኒንግ ክሬን (Henan Mining Crane Co.) የተባለው የቻይና ኩባንያ፣ የሰራተኞቹን የደሞዝ/የዓመት ቦነስ ክፍያ ወደ ልዩ እና አስደሳች ክስተት ለውጧል።
ከወትሮ የባንክ ዝውውር በተለየ መልኩ፣ ኩባንያው 11 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ጥሬ ገንዘብ በ70 ሜትር ርዝመት ባለው ጠረጴዛ ላይ አከማችቶ፣ ሰራተኞቹ ባገኙት 15 ደቂቃ ውስጥ የቻሉትን ያህል ቆጥረው እንዲወስዱ ፈቅዷል።
ሰራተኞች በቡድን በመሆን በተወካዮቻቸው ዙሪያ ተሰብስበው፣ ተወካዮቹም በፍጥነት ገንዘብ ለመቁጠርና ለመሰብሰብ ሲሮጡ በጩኸት ያበረታቱ ነበር። በዚህ ሂደት ውስጥ፣ አንዳንዶች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ለመሰብሰብ ሲችሉ፣ ሌሎች ደግሞ በውጥረቱ የተነሳ ሲደናገጡ ታይቷል።
ይህ ያልተለመደ የክፍያ ሥርዓት ቪዲዮ በፍጥነት በዓለም ዙሪያ ተሰራጭቷል።
የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ክስተቱን የተመለከቱት በተለያየ አመለካከት ነው። አንዳንድ ሰዎች የኩባንያውን ብልህነት እና የሰራተኛ ሞራል ከፍ የማድረግ ስልት ሲያደንቁ፣ ሌሎች ደግሞ "ትኩረት ለመሳብ የተደረገ ትርኢት" በማለት ተችተውታል።
በአጠቃላይ የሄናን ማይኒንግ ክሬን ኩባንያ የሥራ ሽልማትን ከአስደሳች ደስታ፣ ከቡድን መንፈስና ከበዓል አከባበር ጋር በማዋሃድ ማንም የማይረሳው የደሞዝ ክፍያ ልምድ መፍጠር ችሏል ተብሏል ያለው መናኸሪያ ሬዲዮ ነው።
11 months ago
የማዕድን እሰጥአገባ፣
የኦሮሚያ ማዕድን ባለስልጣን የሆንግኮንጉ ሺንግሹ ማዕድን እንዲያለማ የተሰጠው ፍቃድ እንዲሰረዝ ጠየቀ
- ሺንግሹ የወርቅ ፕሮጀክቱን አለመሸጡን አስተባብሏ፤ ግዢ የፈጸመው የአውስትራሊያው አስካሪ ዝምታን መርጧል
በኢትዮጵያ የማዕድን ዘርፍ ላይ ሰፊ አንድምታ ባለው አኳኋን የኦሮሚያ ማዕድን ልማት ባለስልጣን (OMDA) የፌደራል መንግስት በምዕራብ ወለጋ ዞን ማዕድን እንዲያለማ ሶስት ፈቃዶች የተሰጠው ሆንግኮንግ ዢንግሹ ማዕድን ኢንተርናሽናል ኢንቨስትመንት ኩባንያ (Hong Kong Xingxu Mining International Investment Co. Ltd) ፈቃዶቹ እንዲሰረዙ መጠየቁ ተገለጸ።
ባለስልጣኑ ለማዕድን ሚኒስቴር ሐምሌ ቀን 2017 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ ሆንግ ኮንግ ሺንግሹ ኩባንያ የፌደራል እና የክልሉን መንግስት አዋጆች ባለማክበር፣ ስራውን ባግባቡ ባለማከናወን እና የአካሄድ ጥሰቶችን በመፈጸም “የገባውን ውል አላከበረምል” ሲል በመግለጽ የተሰጠው የማዕድን ፍለጋ ፈቃድ እንዲሰረዝ ጠይቋል።
ባለስለጣኑ በተጨማሪም “በሆንግ ኮንግ ሺንግሹ ማዕድን ያገኘውን የታደሰ የማዕድን ፍለጋ ፈቃድ “እውቅና እንደማይሰጠው” አስታውቋል።
አስካሪ ሜታልስ የነጆ ወርቅ ፕሮጀክትን ሙሉ በሙሉ ጠቀለለው በሚል የቀረበውን መረጃ በተመለከተ አዲስ ስታንዳርድ ያነጋገራቸው የሆንግኮንጉ ኩባንያ ሺንግሹ ማዕድን የሀገር ውስጥ ስራ አስኪያጅ ሱራፌል ወንድማገኝ የመገናኛ ብዙሃኑ ዘገባዎች ትክክል አይደሉም ሲሉ አስተባብለዋል።
በአውስትራልያው አስካሪ ሜታልስ እና በሆንግ ኮንግ ሺንግሹ ማዕድን ኢንተርናሽናል ኢንቨስትመንት ኩባንያ መካከል የተደረገውን ስምምነት በተመለከተ እና አንድምታውን በተሻለ ለመረዳት አዲስ ስታንዳርድ ለአስካሪ ሜታልስ በይፋዊው የኢሜይል አድራሻ እንዲሁም በቀጥታ ለአስካሪ ሜታልስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጂኖ ዲአና ጥያቄ ቢልክም ምላሽ አላገኘም።
Seledadotio
Seledadotio
የኦሮሚያ ማዕድን ባለስልጣን የሆንግኮንጉ ሺንግሹ ማዕድን እንዲያለማ የተሰጠው ፍቃድ እንዲሰረዝ ጠየቀ
- ሺንግሹ የወርቅ ፕሮጀክቱን አለመሸጡን አስተባብሏ፤ ግዢ የፈጸመው የአውስትራሊያው አስካሪ ዝምታን መርጧል
በኢትዮጵያ የማዕድን ዘርፍ ላይ ሰፊ አንድምታ ባለው አኳኋን የኦሮሚያ ማዕድን ልማት ባለስልጣን (OMDA) የፌደራል መንግስት በምዕራብ ወለጋ ዞን ማዕድን እንዲያለማ ሶስት ፈቃዶች የተሰጠው ሆንግኮንግ ዢንግሹ ማዕድን ኢንተርናሽናል ኢንቨስትመንት ኩባንያ (Hong Kong Xingxu Mining International Investment Co. Ltd) ፈቃዶቹ እንዲሰረዙ መጠየቁ ተገለጸ።
ባለስልጣኑ ለማዕድን ሚኒስቴር ሐምሌ ቀን 2017 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ ሆንግ ኮንግ ሺንግሹ ኩባንያ የፌደራል እና የክልሉን መንግስት አዋጆች ባለማክበር፣ ስራውን ባግባቡ ባለማከናወን እና የአካሄድ ጥሰቶችን በመፈጸም “የገባውን ውል አላከበረምል” ሲል በመግለጽ የተሰጠው የማዕድን ፍለጋ ፈቃድ እንዲሰረዝ ጠይቋል።
ባለስለጣኑ በተጨማሪም “በሆንግ ኮንግ ሺንግሹ ማዕድን ያገኘውን የታደሰ የማዕድን ፍለጋ ፈቃድ “እውቅና እንደማይሰጠው” አስታውቋል።
አስካሪ ሜታልስ የነጆ ወርቅ ፕሮጀክትን ሙሉ በሙሉ ጠቀለለው በሚል የቀረበውን መረጃ በተመለከተ አዲስ ስታንዳርድ ያነጋገራቸው የሆንግኮንጉ ኩባንያ ሺንግሹ ማዕድን የሀገር ውስጥ ስራ አስኪያጅ ሱራፌል ወንድማገኝ የመገናኛ ብዙሃኑ ዘገባዎች ትክክል አይደሉም ሲሉ አስተባብለዋል።
በአውስትራልያው አስካሪ ሜታልስ እና በሆንግ ኮንግ ሺንግሹ ማዕድን ኢንተርናሽናል ኢንቨስትመንት ኩባንያ መካከል የተደረገውን ስምምነት በተመለከተ እና አንድምታውን በተሻለ ለመረዳት አዲስ ስታንዳርድ ለአስካሪ ሜታልስ በይፋዊው የኢሜይል አድራሻ እንዲሁም በቀጥታ ለአስካሪ ሜታልስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጂኖ ዲአና ጥያቄ ቢልክም ምላሽ አላገኘም።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel