23 days ago
የአገሪቱን የመስኖ ሽፋን ወደ 2.6 ሚሊዮን ሄክታር ለማድረስ የተያዘው ግብ እመርታ እያሳየ መሆኑ ተገለጸ
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር
መግለጫ እነሆ ፥
#ethiopia | አገራዊ የመስኖ ልማት ጉዞ ተስፋ ሰጪ እመርታ የኢትዮጵያ በመስኖ የመልማት አቅሟን፤ ለመጠቀምና ተፈጥሮ የለገሰቻትን ውሃ፣ መሬት፣ ምቹ የአየር ሁኔታ እንደዚሁም አምራች የሰውሃይል በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሏ ለዘመናት የራሷን የምግብ አቅርቦት እንኳን መሸፈን ሳትችልና በችግር ወቅት ለዕርዳታ ወደ ውጪ ስታማትር መኖሯ የቅርብ ጊዜ ታሪካችን ነው፡፡
ኢትዮጵያን በተለያየ ጊዜያት ያስተዳደሩ መንግስታት ምርታማነት ለማሳደግ ያስችለናል ያሏቸውን የተለያዩ ሙከራዎች በመከተል ጥረት ቢያደርጉም በሚጠበቀው ልክ ውጤታማ ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡ በዚህም ሳቢያ አገራችን የራሷን የምግብ አቅርቦት መሸፈን ሳትችል፣ በቢሊዮን የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬ በማውጣት ስንዴን ጨምሮ የተለያዩ የምግብ ምርቶችን ከውጭ ስታስገባ ኖራለች።
እንደ ሃገር ሰፋፊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ከ1960ዎቹ ጀምሮ መተግበር ቢጀምሩም ቁጥራቸው እጅግ ጥቂትና ውጤታቸውም በዛው ልክ ውስን እንደነበር በመስኩ የተደረጉ የዳሰሳዎች ጥናቶች ያሳያሉ ፡፡ ለአብነትም ለስኳር ልማት የተገነቡ ፕሮጀክቶች እንደ ወንጂ፣ መተሃራ፣ ፊንጫ ፣ የአሚባራ፣ የአልዌሮ፣ የጎዴ፣ የተንዳሆ እና የከሰም መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ተጠቃሾች ቢሆኑም በትግበራ ሂደት ግን ለአመታት ባጋጠሙ ተግዳሮቶች ውጤታማ ሳይሆኑ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡
ይህንን አዙሪት በመስበርና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ፣ ከተፈጥሮ ዝናብ ባሻገር የከርሰ-ምድርና የገጸ-ምድር ውኃን በአግባቡ በመጠቀም መስኖን ማስፋፋት ወሳኝ ሆኖ ተገኝቷል። በተለይም ባለፉት የለውጥ አመታት የኢትዮጵያ መንግስት ከዚህ የተለመደና ፈተና የሆነ አዙሪት ለመላቀቅ የሚያስችሉ የተለያዩ እቅዶችን አዘጋጅቶ እና ዘርፉን ራሱን በቻለ ሚኒስቴር መስራቤት ደረጃ በማደራጀት አዲስ የፖሊሲ መር የልማት ጥረትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ስራ መስራት ጀምሯል፡፡
መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ከወሰዳቸው ወሳኝ እርምጃዎች መካከል የመስኖ ልማት ዘርፍን ውጤታማ በሆነ መንገድ በማሻሻል ምርታማነትን ማሳደግ እንዲቻል ዘርፋ ለአጠቃላይ አገራዊ እድገት የሚኖረውን ሚናም በልዩ ትኩረት ለማሳደግ እንዲያስችለው መስኖ በጥናት በተለዩ ቦታዎች ላይ በልዩ ትኩረት እንዲያስፋፋ በማለም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርን በ2014 ዓ/ም እንዲቋቋም አድርጓል፡፡ በዚህም የአገር አቅም በፈቀደ ልክም መንግስት ለዘርፉ ከፍተኛ በጀት እንዲመደብለት እና በዘርፉ ተግባራዊ ለውጥ እንዲመጣ የሚያስችሉ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማትን ወደ ተቀናጀ የልማት አቅጣጫ በመምራት፤ ሀገራችን ያላትን ከፍተኛ የውሃና ሰፊ የመሬት ሀብት ማዕከል በማድረግ፤ የመስኖ ልማትን በማስፋፋት እና በቆላማ አካባቢ የሚገኘውን እምቅ የልማት ፀጋዎችን በማጥናትና ለአርብቶአደሩና ከፊልአርብቶአደሩ ጥቅም እንዲዉል በማድርግ የሀገራችንን የምግብ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ ለማስቻል መተግበር የጀመራቸውም ስራዎች አመርቂ ውጤቶች ማሳየት ጀምረዋል፡፡
መስሪያ ቤቱ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በማስጠናትና በመገንባት፤በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና በክልሎች የሚገቡ አነስተኛ መስኖዎችን በመከታተልና ድጋፍ በመስጠት በሃገሪቱ ምርትና ምርታማነት ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ያስቻሉ ተግባራትን መጀመሩም ከወዲሁ መታዘብ ይቻላል፡፡
በተለይ ደግሞ ባለፋት ሁለት የበጀት አመታት ማለትም በ2017 እና 2018 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ አፈጻጸም ዙርያ የተከናወኑ ስራዎች በአጠቃላይ በዘርፋ የሚታዩ ጅምር ሙከራዎችን ወደ አዲስ ታሪክ ያሸጋገረ ምዕራፍ ላይ መድረሱን መታዘብ ይቻላል።
ዘርፋ ከተሰጠው ልዩ ትኩረትና በአገር አቀፍ ደረጃ የመስኖ ልማት ጥያቄዎች መበራከት ከጅምሩ በቂ ጥናቶችና የዲዛይን ስራዎች ጥልቅ የበጀት ዝግጅትና በከፍተኛ የህዝብና የመንግስት አመራር ማእቀፎች በቂ ውይይት ተደርጎባቸው እንዲሁም የአፈጻጸም ስጋቶችና በተለይም ከአጠቃላይ የበጀት ዝግጅቶች አንጻር በነበሩ ውስንነቶች ጉልህ ችግሮች የነበሩ ቢሆንም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በፍጥነት በመመካከር መሰረታዊ የማጣጣም ስራዎች መከወን በመቻሉ በርካታ ስራዎችን በተከታታይ ወራት በስኬት ሐዲድ ለማስጓዝ ተችሏል።
በዚህም በነዚህ ሁለት አመታት ለበርካታ አመታት ግንባታቸው የተጓተቱ ፣ የዲዛይን ስራ ጉድለቶች የነበሩባቸው ተጠናቀውም ለረጅም ጊዜ ጥገና ያልተደረገላቸው እና ከፍተኛ ብልሽት አጋጥሟቸው የነበሩ ፕሮጀክቶችን ቁርጠኛ በሆነ የፕሮጀክት አመራር ክትትል እና ጥብቅ የኮንትራት አስተዳደር ስርዓትን መሰረት በማድረግ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ አመርቂ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡
ለዚህ ስኬት ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችንም መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ያለውን ፅኑ ፍላጎትና እያደረገ ያለውን ከፍተኛ ድጋፍ ከግንዛቤ በማስገባት ይህንንም በሚመጥን መልኩ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ በጥራት በፍጥነት እና የኮንትራት ስምምነቶችን መሰረት በማድረግ የሰጠው በሳል አመራርም ተጠቃሽ ምክንያት ነው።
በዚህም ምክንያት ለአመታት የዘገዩና የማህበረሰባችን የአመታት የቅሬታ ምንጨ ሆነው የኖሩትን በአጠቃላይ 10 የሚሆኑ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በአጭር ግዜ ከውስብስብ ችግሮች በማላቀቅ በልዩ ትኩረት ቅድሚያ በተሰጣቸው አቅጣጫ መሰረት በተፋጠነ ጊዜ እንዲጠናቀቁ ጥረት ተደርጓል።
እነዚህም የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች የማልማት አቅማቸው እና ተጠቃሚ የሚያደርጉት እማና አባ ወራወዎች በቅደም ተከተላቸው መሰረት የሚከተሉት ናቸው ፡-
1.ጊዳቦ ሎት 2 - የማልማት አቅሙ- 13420 ሄ/ር 26840 እማ/አባወራዎች
2. ጎዴ -የማልማት አቅሙ -10,000 ሄ/ር 20000 እማ/አባወራዎች
3. ወልመል ሎት 1 እና 2 – 12040 ሄ/ር -24080 እማ/አባወራዎች
4. ጨልጨል ሎት 2- 4145 ሄ/ር 8290 እማ/አባወራዎች
5.የቄጦ መስኖ 5000 ሄ/ር 10,000 እማ/አባወራዎች
6. የታችኛው ርብ -3200 ሄ/ር 6400 እማ/አባወራዎች
7. የተንዳሆ - 60,000 ሄ/ርያለማል 120,000 እማ/አባወራዎች
8. የከሰም መስኖ -20 ሺኅ ሄ/ር 40,000 እማ/አባወራዎች
እንዲሁም አርጆ ዲዴሳ እና መገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች መሠረታዊ የግንባታ ሥራቸው አልቆ የማጠናቀቂያ ሥራቸው እየተፋጠነ ከመሆኑም በላይ በቅርቡ በክብር የሚመረቁ ይሆናል፡፡
መገጭ እና አርጆ የመስኖ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ በአጠቃላይ የ10ሩ ፕሮጀክቶች ብቻ ድምር የማልማት አቅማቸው 224,805 ሄክታር ሲሆን 450,000 እማና አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚደርጉ ናቸው፡፡
በሌላ በኩል እንደ ጨልጨል (ሎት1) አጂማጫጫ፣ ካሊድ ዲጆ፣ ሎጊያ፣ ላይኛው ጉደር፣ አንገር ፣ ፈንታሌ፣ ወይቦ፣ ላይኛው ርብ፣ ሽንሌ፣ እና አደኣ በቾ የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች በዕቅዳቸው መሠረት የግንባታ ስራዎቻቸው እየተከናወ ባጠናቀቅናቸው የመስኖ ፕሮጀክቶች በአሁኑ ወቅት ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን በማልማት የማህበረሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተቀናጁ ስራዎች በመተግበር ላይ እንገኛለን፡፡
መንግስት ለመስኖ ልማቱ ዘርፍ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት በተሰሩ ስራዎች ከለውጡ በፊት 490 ሺህ ሄክታር የነበረው የመስኖ ሽፋን ወደ 2.6 ሚሊዮን ሄክታር ከፍ እንዲል አድርጓል፡፡ አሁን የተጀመሩ ፕሮጀክቶችም ሲጠናቀቁ የአገራችን የመስኖ ሽፋን በከፍተኛ መጠን የሚጨምር ይሆናል፡፡ እነዚህ መሰረተ ልማቶችም የተጀመረውን የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት በማረጋገጥ ረገድ የሚኖራቸው ሚና ከፍተኛ ነው፡፡
በ2017 እና በ2018 በጀት አመት ፕሮጀክቶች አጠናቅቀን ለስኬት ስንበቃ ፤ ግንባታዎች ባቀድነው ጊዜ እንዳይጠናቀቁ ስያደርጉ የቆዩትን፣ እንደዚሁም በቀጣይነትም ስራን ሊያስጓጉሉ የሚችሉትን ቁልፍ ማነቆዎች በጥናት በመለየት ውስብስብ ለሆኑና ለቆዩ ችግሮች ተገቢ እና ህጋዊ መፍትሄ እንዲያገኙ በማድረግ ረገድ የተሰሩ ስራዎች ሚናቸው ትልቅ ነው፡፡
በመሆኑም ይህ ፈጣን የፕሮጀክት አፈጻጸም እና ክትትል በቀላሉ የተገኘ እንዳልሆነ መገንዘብ ያሻል።
ለመሆኑ በእነዚህ የግንባታ 2 አመታት እንደማንኛውም የኮንስትራክሽን ዘርፍ የመስኖ ግንባታ ያጋጠሙት ተግዳሮቶች ምንድናቸው? የተሰጣቸው መፍትሔዎችስ ?
በግንባታ ሂደቱ ያጋጠሙንን ተጠባቂና ተጠባቂ ያልሁኑ ተግዳሮቶች ተወጥተን የግንባታ ስራችንን ስናከናውን በግንባታ ሂደቱ ላይ ተፅዕኖ ያሳደሩ ዋና ዋና ተግዳሮቶችን የሚከተሉት ናቸው፦
* የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ከውኃ ጋር የተቆራኙና በካበተ የዘርፍ ጥናት የተደገፋ መሆን የሚገባቸው በመሆናቸው በዘርፉ ልምድ ያላቸው በቂ አገር በቀል የአማካሪና ተቋራጮች አቅም በበቂ አለመኖሩ ከጅምሩ የታዩ ተግዳሮቶች ነበሩ:: በተጨማሪም አብዛኞቹ ፕሮጀክቶች የሚከናወኑት በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሲሆን ተቋማቱ በዘርፋ ለሚደረግ የመሰረተ ልማት ግንባታ የነበራቸው ልምድና አቅምም ውስን ከመሆኑም በላይ ከግሉ ዘርፍ የሚሳተፉት በጣት የሚቆጠሩ ተቋማትም ገና አጥጋቢ ቁመና ያልነበራቸው መሆኑ።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየት፦ ፕሮጀክቶቹ ከፍተኛ ሀብት የሚጠይቁ ቢሆንም በየዓመቱ የሚመደበው በጀት አነስተኛ መሆኑና የተፈቀደው በጀትም በወቅቱ ጥሬ ገንዘብ ሆኖ ባለመለቀቁ ከክፍያዎች መስተጓጎል የተነሱ መጓተቶችና የዋጋ ንረት ፕሮጀክቶች በሚፈለገው ደረጃ ማከናወን አለመቻሉ፣
* ከፍተኛ የገበያ የዋጋ ንረት (Market Inflation)፦ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በዓለም አቀፍና አገር ውስጥ ሁኔታዎች ምክንያት እንደ ሲሚንቶ፣ ብረት፣ ነዳጅ እና የጉልበት ዋጋ ላይ በየግዜው ከፍተኛ ጭማሪ ማጋጠሙ። በዚህም ምክንያት የፕሮጀክት በዘገዩ ቁጥር ወጪዎቻቸው በየግዜው እንዲጨምሩ ምክንያት ሆነዋል ::
* የስትራቴጂካዊ ግንባታ ዕቃዎች አቅርቦት እጥረት፦ ሲሚንቶ፣ ብረትና ነዳጅ በገበያ ላይ በበቂ ሁኔታ በወቅቱ አለመገኘታቸው የግንባታውን ፍጥነት በእጅጉ ገድበውት ቆይተዋል። በዚህም ምክንያት ፕሮጀክቶች በእቅዳቸው ልክ እንዳይከወኑ ምክንያት ሆኖ ቆይቷል ::
* የግድብ እና መስኖ መሰረተ ልማቶች ዲዛይን ስራዎች ጉልህ ክፍተቶችና ያጋጠሙ የጂኦሎጂካል ውስብስብነት ችግሮች :: ምንም እንኳን ፕሮጀክቶች መነሻ የሚሆኑ ጥናትና ዲዛይን ተሠርቶባቸው ቢጀመሩም፣ በትግበራ ወቅት በሚያጋጥሙ የመሬት አቀማመጥና የጂኦሎጂካል ይዘቶች ምክንያት የዲዛይን ክለሳዎችን ማድረግ የግድ ማስፈለጉ የውል ማሻሻያዎችንና የጊዜ ማራዘሚያዎችን እንዲደረጉ የግድ የሚያስብሉ ሁኔታዎች አጋጥመዋል ::
በዚህም ምክንያት ለሚኖሩ ለውጦች ተጨማሪ የኮንትራት ወጪ እና ግዜ መጠየቃቸው የግድ ሆኗል።
የተወሰዱ ስልታዊና መዋቅራዊ የማስተካከያ እርምጃዎች የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ያጋጠሙትን የአሠራር ክፍተቶች፣ የኦዲት ግኝቶችና የባለድርሻ አካላትን አስተያየቶች እንደ ግብዓት በመውሰድ ሰፊ ተቋማዊ ለውጥ (Institutional Reform) አድርጓል።
በዚህም መሠረት የተወሰዱት ቁልፍ ተቋማዊ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው፦
* ልዩ የፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት በአዲስ መልክ በ2017ዓ/ም ተቋቁሟል ፦ከዋናው መሥሪያ ቤት እስከ ፕሮጀክት ሳይት የነበረውን የቁጥጥር እና ክትትል ለማጥበቅና የውል አስተዳደር እንዲሁም የቁጥጥር ሥርዓቱን (Contract Administration & Construction supervision) በዲጂታል ፕላትፎርም ጭምር ለማዘመን ዘርፈ-ብዙ ብቁ ባለሙያዎችን ያቀፈ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ተቋቁሟል።
* ጥብቅ የክትትልና ግምገማ (M&E) ሥርዓት መዘርጋት፦የዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ወርሃዊ፣ ሩብ ዓመት፣ ግማሽ ዓመት እና ዓመታዊ የክትትልና የመስ ክምልከታ ሥርዓት ተዘርግቶ ተግባራዊ ሆኗል።
* በኮንትራት ስምምነት መሰረት ለፕሮጀክቶች ክትትል የሚያስፈልገውን ሎጅስቲክስ እንዲሟላ ተደርጓል፥- በአዲስ መልክ ለተደራጀዉ ፕሮግራም ጽ/ቤት ከማዕከል እስከ ፕሮጀክት ሳይት ለተመደቡ የስራ መሪዎችና ሙያተኞች የሚያስፈልጉ የመስክን ነባራዊ ሁኔታ የሚቋቋሙ የመስክ ተሽከርካሪዎች እና የቢሮ ቁሳቁሶችን በኮንትራት ስምምነት ውስጥ በተቀመጠው መሰረት በማሟላት የክትትል አመራሮች እና ባለሙያዎች በተቀናጀ መልኩ ጉልበታችዉና እውቀታቸዉን ለፕሮጀክቶቹ ስኬት የሚያውሉበትን ሁኔታ በመፍጠር በጊዜና በጥራት ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ውጤታማ ስራ እየተመዘገበ ይገኛል::
* የቁሳቁስ አቅርቦት ሰንሰለትን ማሳለጥ (Supply Chain Optimization)፦ የሲሚንቶ እና የነዳጅ እጥረትን ለመቅረፍ ሚኒስቴሩ በቀጥታ ከአምራች ፋብሪካዎችና አቅራቢዎች ጋር ስልታዊ ትስስር በመፍጠር የግንባታ ግብዓቶች ሳይቆራረጡ ፕሮጀክት ሳይት ላይ እንዲቀርቡ አድርጓል።
* ባለሦስት ወገን ስምምነት (Tri-party Agreement) መተግበር፦ በተቋራጭ፣ በአማካሪ መሐንዲስ፣ በባለቤት(ሚኒስቴሩ) እና በቁሳቁስ አቅራቢዎች መካከል የተቀናጀ የጋራ መግባቢያ ስምምነት በመፈረም ሥራዎች በተቀመጠላቸው ወሰን፣ በጀትና ጥራት ኮንትራት መሰረት አድርገው እንዲከናወኑ ተደርጓል።
* አዳዲስ መመሪያዎችና ስታንዳርዶች ማዘጋጀት፦ ወደፊት ለሚከናወኑ ማናቸውም ግንባታዎች መነሻ የሚሆኑ የፕሮጀክት አስተዳደርን የሚያዘምኑ አዳዲስ የአሠራር ደንቦችና መመሪያዎች ተዘጋጅተዋል።
* የዋጋ ማስተካከያ መፍቀድ፦ አገር በቀል ተቋራጮች ፕሮጀክቶች በወቅቱ መጠናቀቅ ባለመቻላቸው ያጋጠመውን የዋጋ ንረት በራሳቸ መቋቋም ባለመቻላቸው፣ በመንግስት የተቀመጡ አሠራሮችን በመከተል ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያን ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን ከ2013 ጀምሮ በተሰጠው የመንግስት ውሳኔ መሰረት ውሎችን በማሻሻል የዋጋ ማስተካከያ በሃገር ደረጃ እንዲደረግ ፈቅዷል።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየትን በተመለከተ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በቅርበት በመወያየት እና በመስራት አስፈላጊው በጀት እና ጥሬ ገንዘብ በወቅቱ ለመስኖ ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እንዲለቀቁ ማድረግ ተችሏል፡፡
የመስኖ ፕሮጀክቶች እንደ ማንኛውም የግንባታ ፕሮጀክቶች መንግስት ባወጣው የግዥ መመሪያዎች፣ ደንቦች እና ውሎች የሚተዳደሩ ናቸው :: የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር መ/ቤት ከሌሎች ተቋማት የተረከባቸውንም ሆነ በራሱ የጀመራቸውን ፕሮጀክቶች የሚያስተዳድረው የመንግስትን ህግና ስርአትን በማክበር በኮንትራት ውል ስምምነት መሰረት ብቻ ነው፡፡
በዚህም መሰረት በየግዜው ልዩ ፍቃድ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ሲያጋጥሙም በህግ የመፍቀድ መብት ያለውን የመንግስት አካል ፍቃድ በማግኘት ብቻ የተፈፀሙ ስራዎችን መከወን ተችሏል ፡፡
ከመስኖ ፕሮጀክቶች ውስብስብ ባህሪ በመነሳት በተቻለ መጠን ባሉ ሀገራዊ አቅሞች እና ልምድና አቅም ባላቸው አማካሪ ድርጅቶች ዝርዝር ጥናትና ዲዛይን ሳይሰራ የመስኖ ፕሮጀክቶች አይጀመሩም፡፡ ሆኖም በትግበራ ወቅት የዲዛይን ክፍተቶች መኖራቸው ሲታወቅ በተቀመጠው የውል አስተዳደር ስምምነት መሰረት የፕሮጀክቶች የዲዛይን ችግር እንዲፈታ በማድረግ የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በዲዛይን
ማሻሻያው መሰረት እንዲቀጥሉ እና እንዲጠናቀቁ ይደረጋሉ፡፡
ምንም እንኳን የዲዛይን ክፍተቶች ችግር ደረጃ ቢለያይም ፕሮጀክቶች በተግባር የዲዛይን ክፍተቶች እንደሚያጋጥማቸው ይታወቃል፡፡ ከፕሮጀክቶች ውል አስተዳደር አንፃርም ተቋራጭ እና አማካሪ ድርጅቶች በገቡት ውል መሰረት ብቻ ሚኒስቴር መ/ቤቱ ውሎችን ያስተዳድራል በዚህም የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ውጤትም ይህንኑ ሀቅ ያረጋግጣል። በመሆኑም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከውል ውጪ የሚፈፀሙ ምንንም አይነት ግዥዎችና ጭማሪዎችም የሉም።
አለማቀፍ ልምዶች እንደሚያሳዩት ማንኛውም ፕሮጀክት ተግባራዊ በሚደረግባት ወቅት በገቢያ ሁኔታ ለሚከሰቱ የዋጋ ጭማሪዎች ተገቢውን አሰራር እና ኮንትራት ስምምነትን በመከተል የሚፈቀዱ የዋጋ ማስተካከያዎችን በማድረግ ፕሮጀክቶች ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡
በአገራችን ከ2013 ዓ.ም. ጀምሮ በከፍተኛ ሁኔታ የግንባታ ግብአቶች በመጨመሩ፣የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ እና በአለማቀፍ ሁኔታዎች መለዋወጥ ምክንያት የግንባታ ሴክተሩ በከፍተኛ ሁኔታ ችግር ውስጥ ገብቶ ቆይተው የነበሩ ፕሮጀክቶች በመኖራቸውም እስካሁንም ከተመሳሳይ ችግሮች ሙሉ በሙሉ ለማገገም የሚያስችል ስራ መስራትም ቀጣይ የቤት ስራችን ይሆናል፡፡
በዚህም ምክንያት አገር በቀል ተቋራጭ ድርጅቶች የተከሰተውን የግንባታ ግብአቶች ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ በራሳቸው መቋቋም እንዳቃታቸው መንግስት በመገንዘቡ የተቀመጡ አሰራሮችን በመከተል የዋጋ ማስተካከያ እንዲደረግ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያ ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን በማሻሻል የዋጋ መስተካከያ መፍቀድ እና ተግባራዊ ማድረግ ከፕሮጀክቱ መጠናቀቅ የሚያስገኘውን ጥቅም ቅድሚያ በመስጠት በተሰጠው ፍቃድ መሰረት ተግባራዊ ተደርጓል፡፡
ኢትዮጵያ በዝናብ ጥገኝነት ላይ የተመሠረተውን የግብርና ክፍለ-ኢኮኖሚ ወደ መስኖ መርና አስተማማኝ ምርታማነት ለመቀየር የጀመረችውን ጉዞ ስኬታማ ሊሆን የሚችለው አሁን የተጀመሩት ተቋማዊ ሪፎርሞች እና ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ወደ ውጤት የመቀየር ጅምሮች ቀጣይነት ሲኖራቸው ብቻ ነው። ይህንን ለማደናቀፍና ኮንትራትና ፕሮጀክት አስተዳደር ስርዓትን በአግባቡ መረዳት ባቃታቸው ወይም ሆን ተብሎ ሂደቶችን ለማጠልሸት የሚሰሩ ስራዎች በፍፁም ተቀባይነት ሊኖራቸው አይችሉም ::
እንደሚታወቀው ሃገራችን በተለያዩ ሴክተሮች አስደናቂ የሆኑ ስኬቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች፡፡ ከዚህ አንጻር እንደ ሃገር የምናስመዘግባቸው ስኬቶች ለህዝባችንን እና ለአጋሮቻችን የሚሰጠው ትርጉም ትልቅ የመሆኑን ያህል ይህ ጅምር እመርታ የማያስደስታቸው በከፍተኛ የአመራር ቁርጠኝነት እና የአጋሮች ጥረት የተገኙ ውጤቶች የሚያቅራቸው ሀይላት መኖራቸው ግን ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡
ከዚህ አንጻር በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በመስኖ ዘረፍ እየተገኘ ያለውን ስኬት ለመገንዘብና እውቅና ለመስጠት ሲቸገሩ ይስተዋላል፡፡ ይሁን እንጂ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ይህንን ሁኔታ ወደ ጎን በመተው የተቋቋመለትን አላማ እና የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉአላዊነት እና የህዝብ ጥቅም ታሳቢ በማድረግ በዘርፉ የሚገኙ አሰራሮችንና ህጎችን መሰረት በማድረግ በሃገሪቱ የጀመራቸውን በውጤት የታጀበ የመስኖ ፕሮጀክቶች የማጠናቀቅ ድሎችን አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
ለኢትዮጵያ የምግብ ሉኣላዊነት መረጋገጥ እንሰራለን!!
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚንስቴር
ሃምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር
መግለጫ እነሆ ፥
#ethiopia | አገራዊ የመስኖ ልማት ጉዞ ተስፋ ሰጪ እመርታ የኢትዮጵያ በመስኖ የመልማት አቅሟን፤ ለመጠቀምና ተፈጥሮ የለገሰቻትን ውሃ፣ መሬት፣ ምቹ የአየር ሁኔታ እንደዚሁም አምራች የሰውሃይል በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሏ ለዘመናት የራሷን የምግብ አቅርቦት እንኳን መሸፈን ሳትችልና በችግር ወቅት ለዕርዳታ ወደ ውጪ ስታማትር መኖሯ የቅርብ ጊዜ ታሪካችን ነው፡፡
ኢትዮጵያን በተለያየ ጊዜያት ያስተዳደሩ መንግስታት ምርታማነት ለማሳደግ ያስችለናል ያሏቸውን የተለያዩ ሙከራዎች በመከተል ጥረት ቢያደርጉም በሚጠበቀው ልክ ውጤታማ ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡ በዚህም ሳቢያ አገራችን የራሷን የምግብ አቅርቦት መሸፈን ሳትችል፣ በቢሊዮን የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬ በማውጣት ስንዴን ጨምሮ የተለያዩ የምግብ ምርቶችን ከውጭ ስታስገባ ኖራለች።
እንደ ሃገር ሰፋፊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ከ1960ዎቹ ጀምሮ መተግበር ቢጀምሩም ቁጥራቸው እጅግ ጥቂትና ውጤታቸውም በዛው ልክ ውስን እንደነበር በመስኩ የተደረጉ የዳሰሳዎች ጥናቶች ያሳያሉ ፡፡ ለአብነትም ለስኳር ልማት የተገነቡ ፕሮጀክቶች እንደ ወንጂ፣ መተሃራ፣ ፊንጫ ፣ የአሚባራ፣ የአልዌሮ፣ የጎዴ፣ የተንዳሆ እና የከሰም መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ተጠቃሾች ቢሆኑም በትግበራ ሂደት ግን ለአመታት ባጋጠሙ ተግዳሮቶች ውጤታማ ሳይሆኑ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡
ይህንን አዙሪት በመስበርና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ፣ ከተፈጥሮ ዝናብ ባሻገር የከርሰ-ምድርና የገጸ-ምድር ውኃን በአግባቡ በመጠቀም መስኖን ማስፋፋት ወሳኝ ሆኖ ተገኝቷል። በተለይም ባለፉት የለውጥ አመታት የኢትዮጵያ መንግስት ከዚህ የተለመደና ፈተና የሆነ አዙሪት ለመላቀቅ የሚያስችሉ የተለያዩ እቅዶችን አዘጋጅቶ እና ዘርፉን ራሱን በቻለ ሚኒስቴር መስራቤት ደረጃ በማደራጀት አዲስ የፖሊሲ መር የልማት ጥረትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ስራ መስራት ጀምሯል፡፡
መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ከወሰዳቸው ወሳኝ እርምጃዎች መካከል የመስኖ ልማት ዘርፍን ውጤታማ በሆነ መንገድ በማሻሻል ምርታማነትን ማሳደግ እንዲቻል ዘርፋ ለአጠቃላይ አገራዊ እድገት የሚኖረውን ሚናም በልዩ ትኩረት ለማሳደግ እንዲያስችለው መስኖ በጥናት በተለዩ ቦታዎች ላይ በልዩ ትኩረት እንዲያስፋፋ በማለም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርን በ2014 ዓ/ም እንዲቋቋም አድርጓል፡፡ በዚህም የአገር አቅም በፈቀደ ልክም መንግስት ለዘርፉ ከፍተኛ በጀት እንዲመደብለት እና በዘርፉ ተግባራዊ ለውጥ እንዲመጣ የሚያስችሉ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማትን ወደ ተቀናጀ የልማት አቅጣጫ በመምራት፤ ሀገራችን ያላትን ከፍተኛ የውሃና ሰፊ የመሬት ሀብት ማዕከል በማድረግ፤ የመስኖ ልማትን በማስፋፋት እና በቆላማ አካባቢ የሚገኘውን እምቅ የልማት ፀጋዎችን በማጥናትና ለአርብቶአደሩና ከፊልአርብቶአደሩ ጥቅም እንዲዉል በማድርግ የሀገራችንን የምግብ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ ለማስቻል መተግበር የጀመራቸውም ስራዎች አመርቂ ውጤቶች ማሳየት ጀምረዋል፡፡
መስሪያ ቤቱ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በማስጠናትና በመገንባት፤በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና በክልሎች የሚገቡ አነስተኛ መስኖዎችን በመከታተልና ድጋፍ በመስጠት በሃገሪቱ ምርትና ምርታማነት ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ያስቻሉ ተግባራትን መጀመሩም ከወዲሁ መታዘብ ይቻላል፡፡
በተለይ ደግሞ ባለፋት ሁለት የበጀት አመታት ማለትም በ2017 እና 2018 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ አፈጻጸም ዙርያ የተከናወኑ ስራዎች በአጠቃላይ በዘርፋ የሚታዩ ጅምር ሙከራዎችን ወደ አዲስ ታሪክ ያሸጋገረ ምዕራፍ ላይ መድረሱን መታዘብ ይቻላል።
ዘርፋ ከተሰጠው ልዩ ትኩረትና በአገር አቀፍ ደረጃ የመስኖ ልማት ጥያቄዎች መበራከት ከጅምሩ በቂ ጥናቶችና የዲዛይን ስራዎች ጥልቅ የበጀት ዝግጅትና በከፍተኛ የህዝብና የመንግስት አመራር ማእቀፎች በቂ ውይይት ተደርጎባቸው እንዲሁም የአፈጻጸም ስጋቶችና በተለይም ከአጠቃላይ የበጀት ዝግጅቶች አንጻር በነበሩ ውስንነቶች ጉልህ ችግሮች የነበሩ ቢሆንም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በፍጥነት በመመካከር መሰረታዊ የማጣጣም ስራዎች መከወን በመቻሉ በርካታ ስራዎችን በተከታታይ ወራት በስኬት ሐዲድ ለማስጓዝ ተችሏል።
በዚህም በነዚህ ሁለት አመታት ለበርካታ አመታት ግንባታቸው የተጓተቱ ፣ የዲዛይን ስራ ጉድለቶች የነበሩባቸው ተጠናቀውም ለረጅም ጊዜ ጥገና ያልተደረገላቸው እና ከፍተኛ ብልሽት አጋጥሟቸው የነበሩ ፕሮጀክቶችን ቁርጠኛ በሆነ የፕሮጀክት አመራር ክትትል እና ጥብቅ የኮንትራት አስተዳደር ስርዓትን መሰረት በማድረግ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ አመርቂ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡
ለዚህ ስኬት ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችንም መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ያለውን ፅኑ ፍላጎትና እያደረገ ያለውን ከፍተኛ ድጋፍ ከግንዛቤ በማስገባት ይህንንም በሚመጥን መልኩ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ በጥራት በፍጥነት እና የኮንትራት ስምምነቶችን መሰረት በማድረግ የሰጠው በሳል አመራርም ተጠቃሽ ምክንያት ነው።
በዚህም ምክንያት ለአመታት የዘገዩና የማህበረሰባችን የአመታት የቅሬታ ምንጨ ሆነው የኖሩትን በአጠቃላይ 10 የሚሆኑ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በአጭር ግዜ ከውስብስብ ችግሮች በማላቀቅ በልዩ ትኩረት ቅድሚያ በተሰጣቸው አቅጣጫ መሰረት በተፋጠነ ጊዜ እንዲጠናቀቁ ጥረት ተደርጓል።
እነዚህም የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች የማልማት አቅማቸው እና ተጠቃሚ የሚያደርጉት እማና አባ ወራወዎች በቅደም ተከተላቸው መሰረት የሚከተሉት ናቸው ፡-
1.ጊዳቦ ሎት 2 - የማልማት አቅሙ- 13420 ሄ/ር 26840 እማ/አባወራዎች
2. ጎዴ -የማልማት አቅሙ -10,000 ሄ/ር 20000 እማ/አባወራዎች
3. ወልመል ሎት 1 እና 2 – 12040 ሄ/ር -24080 እማ/አባወራዎች
4. ጨልጨል ሎት 2- 4145 ሄ/ር 8290 እማ/አባወራዎች
5.የቄጦ መስኖ 5000 ሄ/ር 10,000 እማ/አባወራዎች
6. የታችኛው ርብ -3200 ሄ/ር 6400 እማ/አባወራዎች
7. የተንዳሆ - 60,000 ሄ/ርያለማል 120,000 እማ/አባወራዎች
8. የከሰም መስኖ -20 ሺኅ ሄ/ር 40,000 እማ/አባወራዎች
እንዲሁም አርጆ ዲዴሳ እና መገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች መሠረታዊ የግንባታ ሥራቸው አልቆ የማጠናቀቂያ ሥራቸው እየተፋጠነ ከመሆኑም በላይ በቅርቡ በክብር የሚመረቁ ይሆናል፡፡
መገጭ እና አርጆ የመስኖ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ በአጠቃላይ የ10ሩ ፕሮጀክቶች ብቻ ድምር የማልማት አቅማቸው 224,805 ሄክታር ሲሆን 450,000 እማና አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚደርጉ ናቸው፡፡
በሌላ በኩል እንደ ጨልጨል (ሎት1) አጂማጫጫ፣ ካሊድ ዲጆ፣ ሎጊያ፣ ላይኛው ጉደር፣ አንገር ፣ ፈንታሌ፣ ወይቦ፣ ላይኛው ርብ፣ ሽንሌ፣ እና አደኣ በቾ የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች በዕቅዳቸው መሠረት የግንባታ ስራዎቻቸው እየተከናወ ባጠናቀቅናቸው የመስኖ ፕሮጀክቶች በአሁኑ ወቅት ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን በማልማት የማህበረሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተቀናጁ ስራዎች በመተግበር ላይ እንገኛለን፡፡
መንግስት ለመስኖ ልማቱ ዘርፍ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት በተሰሩ ስራዎች ከለውጡ በፊት 490 ሺህ ሄክታር የነበረው የመስኖ ሽፋን ወደ 2.6 ሚሊዮን ሄክታር ከፍ እንዲል አድርጓል፡፡ አሁን የተጀመሩ ፕሮጀክቶችም ሲጠናቀቁ የአገራችን የመስኖ ሽፋን በከፍተኛ መጠን የሚጨምር ይሆናል፡፡ እነዚህ መሰረተ ልማቶችም የተጀመረውን የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት በማረጋገጥ ረገድ የሚኖራቸው ሚና ከፍተኛ ነው፡፡
በ2017 እና በ2018 በጀት አመት ፕሮጀክቶች አጠናቅቀን ለስኬት ስንበቃ ፤ ግንባታዎች ባቀድነው ጊዜ እንዳይጠናቀቁ ስያደርጉ የቆዩትን፣ እንደዚሁም በቀጣይነትም ስራን ሊያስጓጉሉ የሚችሉትን ቁልፍ ማነቆዎች በጥናት በመለየት ውስብስብ ለሆኑና ለቆዩ ችግሮች ተገቢ እና ህጋዊ መፍትሄ እንዲያገኙ በማድረግ ረገድ የተሰሩ ስራዎች ሚናቸው ትልቅ ነው፡፡
በመሆኑም ይህ ፈጣን የፕሮጀክት አፈጻጸም እና ክትትል በቀላሉ የተገኘ እንዳልሆነ መገንዘብ ያሻል።
ለመሆኑ በእነዚህ የግንባታ 2 አመታት እንደማንኛውም የኮንስትራክሽን ዘርፍ የመስኖ ግንባታ ያጋጠሙት ተግዳሮቶች ምንድናቸው? የተሰጣቸው መፍትሔዎችስ ?
በግንባታ ሂደቱ ያጋጠሙንን ተጠባቂና ተጠባቂ ያልሁኑ ተግዳሮቶች ተወጥተን የግንባታ ስራችንን ስናከናውን በግንባታ ሂደቱ ላይ ተፅዕኖ ያሳደሩ ዋና ዋና ተግዳሮቶችን የሚከተሉት ናቸው፦
* የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ከውኃ ጋር የተቆራኙና በካበተ የዘርፍ ጥናት የተደገፋ መሆን የሚገባቸው በመሆናቸው በዘርፉ ልምድ ያላቸው በቂ አገር በቀል የአማካሪና ተቋራጮች አቅም በበቂ አለመኖሩ ከጅምሩ የታዩ ተግዳሮቶች ነበሩ:: በተጨማሪም አብዛኞቹ ፕሮጀክቶች የሚከናወኑት በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሲሆን ተቋማቱ በዘርፋ ለሚደረግ የመሰረተ ልማት ግንባታ የነበራቸው ልምድና አቅምም ውስን ከመሆኑም በላይ ከግሉ ዘርፍ የሚሳተፉት በጣት የሚቆጠሩ ተቋማትም ገና አጥጋቢ ቁመና ያልነበራቸው መሆኑ።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየት፦ ፕሮጀክቶቹ ከፍተኛ ሀብት የሚጠይቁ ቢሆንም በየዓመቱ የሚመደበው በጀት አነስተኛ መሆኑና የተፈቀደው በጀትም በወቅቱ ጥሬ ገንዘብ ሆኖ ባለመለቀቁ ከክፍያዎች መስተጓጎል የተነሱ መጓተቶችና የዋጋ ንረት ፕሮጀክቶች በሚፈለገው ደረጃ ማከናወን አለመቻሉ፣
* ከፍተኛ የገበያ የዋጋ ንረት (Market Inflation)፦ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በዓለም አቀፍና አገር ውስጥ ሁኔታዎች ምክንያት እንደ ሲሚንቶ፣ ብረት፣ ነዳጅ እና የጉልበት ዋጋ ላይ በየግዜው ከፍተኛ ጭማሪ ማጋጠሙ። በዚህም ምክንያት የፕሮጀክት በዘገዩ ቁጥር ወጪዎቻቸው በየግዜው እንዲጨምሩ ምክንያት ሆነዋል ::
* የስትራቴጂካዊ ግንባታ ዕቃዎች አቅርቦት እጥረት፦ ሲሚንቶ፣ ብረትና ነዳጅ በገበያ ላይ በበቂ ሁኔታ በወቅቱ አለመገኘታቸው የግንባታውን ፍጥነት በእጅጉ ገድበውት ቆይተዋል። በዚህም ምክንያት ፕሮጀክቶች በእቅዳቸው ልክ እንዳይከወኑ ምክንያት ሆኖ ቆይቷል ::
* የግድብ እና መስኖ መሰረተ ልማቶች ዲዛይን ስራዎች ጉልህ ክፍተቶችና ያጋጠሙ የጂኦሎጂካል ውስብስብነት ችግሮች :: ምንም እንኳን ፕሮጀክቶች መነሻ የሚሆኑ ጥናትና ዲዛይን ተሠርቶባቸው ቢጀመሩም፣ በትግበራ ወቅት በሚያጋጥሙ የመሬት አቀማመጥና የጂኦሎጂካል ይዘቶች ምክንያት የዲዛይን ክለሳዎችን ማድረግ የግድ ማስፈለጉ የውል ማሻሻያዎችንና የጊዜ ማራዘሚያዎችን እንዲደረጉ የግድ የሚያስብሉ ሁኔታዎች አጋጥመዋል ::
በዚህም ምክንያት ለሚኖሩ ለውጦች ተጨማሪ የኮንትራት ወጪ እና ግዜ መጠየቃቸው የግድ ሆኗል።
የተወሰዱ ስልታዊና መዋቅራዊ የማስተካከያ እርምጃዎች የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ያጋጠሙትን የአሠራር ክፍተቶች፣ የኦዲት ግኝቶችና የባለድርሻ አካላትን አስተያየቶች እንደ ግብዓት በመውሰድ ሰፊ ተቋማዊ ለውጥ (Institutional Reform) አድርጓል።
በዚህም መሠረት የተወሰዱት ቁልፍ ተቋማዊ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው፦
* ልዩ የፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት በአዲስ መልክ በ2017ዓ/ም ተቋቁሟል ፦ከዋናው መሥሪያ ቤት እስከ ፕሮጀክት ሳይት የነበረውን የቁጥጥር እና ክትትል ለማጥበቅና የውል አስተዳደር እንዲሁም የቁጥጥር ሥርዓቱን (Contract Administration & Construction supervision) በዲጂታል ፕላትፎርም ጭምር ለማዘመን ዘርፈ-ብዙ ብቁ ባለሙያዎችን ያቀፈ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ተቋቁሟል።
* ጥብቅ የክትትልና ግምገማ (M&E) ሥርዓት መዘርጋት፦የዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ወርሃዊ፣ ሩብ ዓመት፣ ግማሽ ዓመት እና ዓመታዊ የክትትልና የመስ ክምልከታ ሥርዓት ተዘርግቶ ተግባራዊ ሆኗል።
* በኮንትራት ስምምነት መሰረት ለፕሮጀክቶች ክትትል የሚያስፈልገውን ሎጅስቲክስ እንዲሟላ ተደርጓል፥- በአዲስ መልክ ለተደራጀዉ ፕሮግራም ጽ/ቤት ከማዕከል እስከ ፕሮጀክት ሳይት ለተመደቡ የስራ መሪዎችና ሙያተኞች የሚያስፈልጉ የመስክን ነባራዊ ሁኔታ የሚቋቋሙ የመስክ ተሽከርካሪዎች እና የቢሮ ቁሳቁሶችን በኮንትራት ስምምነት ውስጥ በተቀመጠው መሰረት በማሟላት የክትትል አመራሮች እና ባለሙያዎች በተቀናጀ መልኩ ጉልበታችዉና እውቀታቸዉን ለፕሮጀክቶቹ ስኬት የሚያውሉበትን ሁኔታ በመፍጠር በጊዜና በጥራት ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ውጤታማ ስራ እየተመዘገበ ይገኛል::
* የቁሳቁስ አቅርቦት ሰንሰለትን ማሳለጥ (Supply Chain Optimization)፦ የሲሚንቶ እና የነዳጅ እጥረትን ለመቅረፍ ሚኒስቴሩ በቀጥታ ከአምራች ፋብሪካዎችና አቅራቢዎች ጋር ስልታዊ ትስስር በመፍጠር የግንባታ ግብዓቶች ሳይቆራረጡ ፕሮጀክት ሳይት ላይ እንዲቀርቡ አድርጓል።
* ባለሦስት ወገን ስምምነት (Tri-party Agreement) መተግበር፦ በተቋራጭ፣ በአማካሪ መሐንዲስ፣ በባለቤት(ሚኒስቴሩ) እና በቁሳቁስ አቅራቢዎች መካከል የተቀናጀ የጋራ መግባቢያ ስምምነት በመፈረም ሥራዎች በተቀመጠላቸው ወሰን፣ በጀትና ጥራት ኮንትራት መሰረት አድርገው እንዲከናወኑ ተደርጓል።
* አዳዲስ መመሪያዎችና ስታንዳርዶች ማዘጋጀት፦ ወደፊት ለሚከናወኑ ማናቸውም ግንባታዎች መነሻ የሚሆኑ የፕሮጀክት አስተዳደርን የሚያዘምኑ አዳዲስ የአሠራር ደንቦችና መመሪያዎች ተዘጋጅተዋል።
* የዋጋ ማስተካከያ መፍቀድ፦ አገር በቀል ተቋራጮች ፕሮጀክቶች በወቅቱ መጠናቀቅ ባለመቻላቸው ያጋጠመውን የዋጋ ንረት በራሳቸ መቋቋም ባለመቻላቸው፣ በመንግስት የተቀመጡ አሠራሮችን በመከተል ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያን ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን ከ2013 ጀምሮ በተሰጠው የመንግስት ውሳኔ መሰረት ውሎችን በማሻሻል የዋጋ ማስተካከያ በሃገር ደረጃ እንዲደረግ ፈቅዷል።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየትን በተመለከተ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በቅርበት በመወያየት እና በመስራት አስፈላጊው በጀት እና ጥሬ ገንዘብ በወቅቱ ለመስኖ ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እንዲለቀቁ ማድረግ ተችሏል፡፡
የመስኖ ፕሮጀክቶች እንደ ማንኛውም የግንባታ ፕሮጀክቶች መንግስት ባወጣው የግዥ መመሪያዎች፣ ደንቦች እና ውሎች የሚተዳደሩ ናቸው :: የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር መ/ቤት ከሌሎች ተቋማት የተረከባቸውንም ሆነ በራሱ የጀመራቸውን ፕሮጀክቶች የሚያስተዳድረው የመንግስትን ህግና ስርአትን በማክበር በኮንትራት ውል ስምምነት መሰረት ብቻ ነው፡፡
በዚህም መሰረት በየግዜው ልዩ ፍቃድ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ሲያጋጥሙም በህግ የመፍቀድ መብት ያለውን የመንግስት አካል ፍቃድ በማግኘት ብቻ የተፈፀሙ ስራዎችን መከወን ተችሏል ፡፡
ከመስኖ ፕሮጀክቶች ውስብስብ ባህሪ በመነሳት በተቻለ መጠን ባሉ ሀገራዊ አቅሞች እና ልምድና አቅም ባላቸው አማካሪ ድርጅቶች ዝርዝር ጥናትና ዲዛይን ሳይሰራ የመስኖ ፕሮጀክቶች አይጀመሩም፡፡ ሆኖም በትግበራ ወቅት የዲዛይን ክፍተቶች መኖራቸው ሲታወቅ በተቀመጠው የውል አስተዳደር ስምምነት መሰረት የፕሮጀክቶች የዲዛይን ችግር እንዲፈታ በማድረግ የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በዲዛይን
ማሻሻያው መሰረት እንዲቀጥሉ እና እንዲጠናቀቁ ይደረጋሉ፡፡
ምንም እንኳን የዲዛይን ክፍተቶች ችግር ደረጃ ቢለያይም ፕሮጀክቶች በተግባር የዲዛይን ክፍተቶች እንደሚያጋጥማቸው ይታወቃል፡፡ ከፕሮጀክቶች ውል አስተዳደር አንፃርም ተቋራጭ እና አማካሪ ድርጅቶች በገቡት ውል መሰረት ብቻ ሚኒስቴር መ/ቤቱ ውሎችን ያስተዳድራል በዚህም የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ውጤትም ይህንኑ ሀቅ ያረጋግጣል። በመሆኑም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከውል ውጪ የሚፈፀሙ ምንንም አይነት ግዥዎችና ጭማሪዎችም የሉም።
አለማቀፍ ልምዶች እንደሚያሳዩት ማንኛውም ፕሮጀክት ተግባራዊ በሚደረግባት ወቅት በገቢያ ሁኔታ ለሚከሰቱ የዋጋ ጭማሪዎች ተገቢውን አሰራር እና ኮንትራት ስምምነትን በመከተል የሚፈቀዱ የዋጋ ማስተካከያዎችን በማድረግ ፕሮጀክቶች ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡
በአገራችን ከ2013 ዓ.ም. ጀምሮ በከፍተኛ ሁኔታ የግንባታ ግብአቶች በመጨመሩ፣የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ እና በአለማቀፍ ሁኔታዎች መለዋወጥ ምክንያት የግንባታ ሴክተሩ በከፍተኛ ሁኔታ ችግር ውስጥ ገብቶ ቆይተው የነበሩ ፕሮጀክቶች በመኖራቸውም እስካሁንም ከተመሳሳይ ችግሮች ሙሉ በሙሉ ለማገገም የሚያስችል ስራ መስራትም ቀጣይ የቤት ስራችን ይሆናል፡፡
በዚህም ምክንያት አገር በቀል ተቋራጭ ድርጅቶች የተከሰተውን የግንባታ ግብአቶች ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ በራሳቸው መቋቋም እንዳቃታቸው መንግስት በመገንዘቡ የተቀመጡ አሰራሮችን በመከተል የዋጋ ማስተካከያ እንዲደረግ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያ ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን በማሻሻል የዋጋ መስተካከያ መፍቀድ እና ተግባራዊ ማድረግ ከፕሮጀክቱ መጠናቀቅ የሚያስገኘውን ጥቅም ቅድሚያ በመስጠት በተሰጠው ፍቃድ መሰረት ተግባራዊ ተደርጓል፡፡
ኢትዮጵያ በዝናብ ጥገኝነት ላይ የተመሠረተውን የግብርና ክፍለ-ኢኮኖሚ ወደ መስኖ መርና አስተማማኝ ምርታማነት ለመቀየር የጀመረችውን ጉዞ ስኬታማ ሊሆን የሚችለው አሁን የተጀመሩት ተቋማዊ ሪፎርሞች እና ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ወደ ውጤት የመቀየር ጅምሮች ቀጣይነት ሲኖራቸው ብቻ ነው። ይህንን ለማደናቀፍና ኮንትራትና ፕሮጀክት አስተዳደር ስርዓትን በአግባቡ መረዳት ባቃታቸው ወይም ሆን ተብሎ ሂደቶችን ለማጠልሸት የሚሰሩ ስራዎች በፍፁም ተቀባይነት ሊኖራቸው አይችሉም ::
እንደሚታወቀው ሃገራችን በተለያዩ ሴክተሮች አስደናቂ የሆኑ ስኬቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች፡፡ ከዚህ አንጻር እንደ ሃገር የምናስመዘግባቸው ስኬቶች ለህዝባችንን እና ለአጋሮቻችን የሚሰጠው ትርጉም ትልቅ የመሆኑን ያህል ይህ ጅምር እመርታ የማያስደስታቸው በከፍተኛ የአመራር ቁርጠኝነት እና የአጋሮች ጥረት የተገኙ ውጤቶች የሚያቅራቸው ሀይላት መኖራቸው ግን ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡
ከዚህ አንጻር በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በመስኖ ዘረፍ እየተገኘ ያለውን ስኬት ለመገንዘብና እውቅና ለመስጠት ሲቸገሩ ይስተዋላል፡፡ ይሁን እንጂ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ይህንን ሁኔታ ወደ ጎን በመተው የተቋቋመለትን አላማ እና የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉአላዊነት እና የህዝብ ጥቅም ታሳቢ በማድረግ በዘርፉ የሚገኙ አሰራሮችንና ህጎችን መሰረት በማድረግ በሃገሪቱ የጀመራቸውን በውጤት የታጀበ የመስኖ ፕሮጀክቶች የማጠናቀቅ ድሎችን አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
ለኢትዮጵያ የምግብ ሉኣላዊነት መረጋገጥ እንሰራለን!!
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚንስቴር
ሃምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም
2 months ago
አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ እና አትሌት ዘመናይ አያና የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰት መፈፀማቸው በመረጋገጡ ቅጣት ተጣለባቸው።
አትሌት ጉዳፍ ፀጋየ እና አትሌት ዘመናይ አያና ቀደም ሲል በተደረጉ የአበረታች ቅመሞች (ዶፒንግ) ምርመራዎች የተከለከሉ አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግ በመጠቀም ተጠርጥረው ጉዳያቸው ሲጣራ ቆይቷል።
በዚህም መሰረት የአለም አትሌቲክስ ኢንተግሪቲ ዩኒት(AIU) እ.ኤ.አ ዲሴምበር 05 ቀን 2025 ዓ.ም ከውድድር ጊዜ ውጭ ባካሄደው ምርመራ አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ ‘ሌትሮዞል’ (Letrozole) የተባለውንና በማንኛውም ጊዜ እንዳይሰድ የተከለከለውን መድኃኒት ተጠቅማ መገኘቷ ተረጋግጧል፡፡ ከዚህም ጋር ተያይዞ ባለፉት ጊዜያት ጉዳዩ ሲታይ የቆየ ሲሆን የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) እና የአለም አትሌቲክስ ኢንተግሪቲ ዩኒት (AIU) ከአትሌቷ ጋር በተፈጠረ የጋራ ስምምነት (Case Resolution Agreement) በአትሌቷ ላይ እ.ኤ.አ ከሰኔ 01/2026 ዓ.ም ጀምሮ እስከ መስከረም 30/2026 ዓ.ም የአራት (4) ወር እገዳ (Period of Ineligibility) ቅጣት ተጥሏል፡፡ በተጨማሪም አትሌቷ እ.ኤ.አ ከዲሴምበር 5/2025 ዓ.ም ጀምሮ ያስመዘገበቻቸው የውድድር ውጤቶች በሙሉ እንዲሰረዙ፣ ሜዳሊያዎች እና የገንዘብና ሌሎችም ሽልማቶች እንዲመለሱ ተወስኗል። የህግ ጥሰቱ የተፈፀመው ከአትሌቷ ጤንነት ጋር በተያያዘ በተሰጠ የህክምና ፈቃድ አገልግሎት (Therapeutic Use Exemption) እንደሆነ የተመላከተ ሲሆን የተሰጠው ውሳኔም ይግባኝ የማይቀርብበትና የመጨረሻ ውሳኔ መሆኑ ታውቋል።
በተመሳሳይ መልኩ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) በአትሌት ዘመናይ አያና ላይ እ.ኤ.አ
ግንቦት 4/2025 ዓ.ም ከውድድር ጊዜ ውጪ ባካሄደው የአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራ አትሌቷ 'የአናቦሊክ አንድሮጄኒክ ስቴሮይድ’ (Testosterone) ንጥረ ነገር ተጠቅማ መገኘቷ ታውቋል፡፡ ይህንንም መነሻ በማድረግ ባለፉት ጊዜያት በጉዳዩ ላይ ጥልቅ ምርመራ ሲካሄድ የቆየ ሲሆን አትሌቷ ጥፋተኛ መሆኗ በመረጋገጡ ጊዜያዊ እገዳ ከተጣለበት እ.ኤ.አ ከጥር 21/2026 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥር 22/2030 ዓ.ም ድረስ ለአራት (4) ዓመታት በማንኛውም ስፖርታዊ ውድድሮች ላይ እንዳትሳተፍ እገዳ (Period of Ineligibility) ተጥሎባታል፡፡ በተጨማሪም አትሌት ዘመናይ ምርመራ ከተደረገበት እ.ኤ.አ ከግንቦት 4/2025 ዓ.ም ጀምሮ ያስመዘገበቻቸው ማንኛውም የውድድር ውጤቶች፣ ሜዳሊያዎች እና የገንዘብ ሽልማቶች በሙሉ እንዲሰረዙና ተመላሽ እንዲሆኑ ተወስኗል።
የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) አትሌቶችም ይሁን ሌላ ማንኛውም አካል የስፖርቱን ደህንነትና የአገርን ገጽታ ከሚያበላሹ መሰል የአበረታች ቅመሞች (ዶፒንግ) ወንጀሎች እንዲታቀቡና የግል ኃላፊነት (Strict Liability) መርህን አክብረው እንዲንቀሳቀሱ በድጋሚ ያሳስባል። በየደረጃው የሚደረገው ክትትልና ቁጥጥርም ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን !!!
አትሌት ጉዳፍ ፀጋየ እና አትሌት ዘመናይ አያና ቀደም ሲል በተደረጉ የአበረታች ቅመሞች (ዶፒንግ) ምርመራዎች የተከለከሉ አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግ በመጠቀም ተጠርጥረው ጉዳያቸው ሲጣራ ቆይቷል።
በዚህም መሰረት የአለም አትሌቲክስ ኢንተግሪቲ ዩኒት(AIU) እ.ኤ.አ ዲሴምበር 05 ቀን 2025 ዓ.ም ከውድድር ጊዜ ውጭ ባካሄደው ምርመራ አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ ‘ሌትሮዞል’ (Letrozole) የተባለውንና በማንኛውም ጊዜ እንዳይሰድ የተከለከለውን መድኃኒት ተጠቅማ መገኘቷ ተረጋግጧል፡፡ ከዚህም ጋር ተያይዞ ባለፉት ጊዜያት ጉዳዩ ሲታይ የቆየ ሲሆን የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) እና የአለም አትሌቲክስ ኢንተግሪቲ ዩኒት (AIU) ከአትሌቷ ጋር በተፈጠረ የጋራ ስምምነት (Case Resolution Agreement) በአትሌቷ ላይ እ.ኤ.አ ከሰኔ 01/2026 ዓ.ም ጀምሮ እስከ መስከረም 30/2026 ዓ.ም የአራት (4) ወር እገዳ (Period of Ineligibility) ቅጣት ተጥሏል፡፡ በተጨማሪም አትሌቷ እ.ኤ.አ ከዲሴምበር 5/2025 ዓ.ም ጀምሮ ያስመዘገበቻቸው የውድድር ውጤቶች በሙሉ እንዲሰረዙ፣ ሜዳሊያዎች እና የገንዘብና ሌሎችም ሽልማቶች እንዲመለሱ ተወስኗል። የህግ ጥሰቱ የተፈፀመው ከአትሌቷ ጤንነት ጋር በተያያዘ በተሰጠ የህክምና ፈቃድ አገልግሎት (Therapeutic Use Exemption) እንደሆነ የተመላከተ ሲሆን የተሰጠው ውሳኔም ይግባኝ የማይቀርብበትና የመጨረሻ ውሳኔ መሆኑ ታውቋል።
በተመሳሳይ መልኩ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) በአትሌት ዘመናይ አያና ላይ እ.ኤ.አ
ግንቦት 4/2025 ዓ.ም ከውድድር ጊዜ ውጪ ባካሄደው የአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራ አትሌቷ 'የአናቦሊክ አንድሮጄኒክ ስቴሮይድ’ (Testosterone) ንጥረ ነገር ተጠቅማ መገኘቷ ታውቋል፡፡ ይህንንም መነሻ በማድረግ ባለፉት ጊዜያት በጉዳዩ ላይ ጥልቅ ምርመራ ሲካሄድ የቆየ ሲሆን አትሌቷ ጥፋተኛ መሆኗ በመረጋገጡ ጊዜያዊ እገዳ ከተጣለበት እ.ኤ.አ ከጥር 21/2026 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥር 22/2030 ዓ.ም ድረስ ለአራት (4) ዓመታት በማንኛውም ስፖርታዊ ውድድሮች ላይ እንዳትሳተፍ እገዳ (Period of Ineligibility) ተጥሎባታል፡፡ በተጨማሪም አትሌት ዘመናይ ምርመራ ከተደረገበት እ.ኤ.አ ከግንቦት 4/2025 ዓ.ም ጀምሮ ያስመዘገበቻቸው ማንኛውም የውድድር ውጤቶች፣ ሜዳሊያዎች እና የገንዘብ ሽልማቶች በሙሉ እንዲሰረዙና ተመላሽ እንዲሆኑ ተወስኗል።
የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) አትሌቶችም ይሁን ሌላ ማንኛውም አካል የስፖርቱን ደህንነትና የአገርን ገጽታ ከሚያበላሹ መሰል የአበረታች ቅመሞች (ዶፒንግ) ወንጀሎች እንዲታቀቡና የግል ኃላፊነት (Strict Liability) መርህን አክብረው እንዲንቀሳቀሱ በድጋሚ ያሳስባል። በየደረጃው የሚደረገው ክትትልና ቁጥጥርም ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን !!!
2 months ago
አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ በዶፒንግ ምርመራ የአራት ወር እገዳ ተጣለባት
#fastmereja | የዓለም 5,000 እና 10,000 ሜትር የቀድሞ ሻምፒዮን አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ፣ በዶፒንግ ምርመራ ወቅት በሰውነቷ ውስጥ "ሌትሮዞል" የተባለ ንጥረ ነገር በመገኘቱ የአራት ወር እገዳ ተላልፎባታል።
እንደ አትሌቲክስ ዊክሊ ዘገባ በአትሌቷ የተገኘው ንጥረ ነገር የታዘዘላትን የህክምና ችግር ለመቆጣጠር ትጠቀምበት የነበረ መሆኑን በማስረጃ ማቅረቧን ተከትሎ፣ የዓለም አትሌቲክስ ጥብቅና ክፍል (AIU) ከረዥም ጊዜ ቅጣት ይልቅ የአራት ወር እገዳን እንዲወስን ስምምነት ላይ ተደርሷል።
የ29 ዓመቷ አትሌት ጉዳፍ፣ ይህን ተከትሎ የ2026 የውድድር ዓመትን የትራክ ውድድሮች በሙሉ እንደማትሳተፍ ተገልጿል።
የአትሌቲክስ ጥብቅና ክፍሉ ባወጣው መግለጫ፣ ጉዳፍ ምርመራው መገኘቱን አምና Case Resolution Agreement እንደፈረመች አስታውቋል።
#fastmereja | የዓለም 5,000 እና 10,000 ሜትር የቀድሞ ሻምፒዮን አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ፣ በዶፒንግ ምርመራ ወቅት በሰውነቷ ውስጥ "ሌትሮዞል" የተባለ ንጥረ ነገር በመገኘቱ የአራት ወር እገዳ ተላልፎባታል።
እንደ አትሌቲክስ ዊክሊ ዘገባ በአትሌቷ የተገኘው ንጥረ ነገር የታዘዘላትን የህክምና ችግር ለመቆጣጠር ትጠቀምበት የነበረ መሆኑን በማስረጃ ማቅረቧን ተከትሎ፣ የዓለም አትሌቲክስ ጥብቅና ክፍል (AIU) ከረዥም ጊዜ ቅጣት ይልቅ የአራት ወር እገዳን እንዲወስን ስምምነት ላይ ተደርሷል።
የ29 ዓመቷ አትሌት ጉዳፍ፣ ይህን ተከትሎ የ2026 የውድድር ዓመትን የትራክ ውድድሮች በሙሉ እንደማትሳተፍ ተገልጿል።
የአትሌቲክስ ጥብቅና ክፍሉ ባወጣው መግለጫ፣ ጉዳፍ ምርመራው መገኘቱን አምና Case Resolution Agreement እንደፈረመች አስታውቋል።
3 months ago
አዲስ የሙዚቃ ጉዞ ተጀመረ፤
ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ የአልበም ስምምነት ተፈራረመች
#ethiopia | ታዋቂዋ ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ ከናሆም ሪከርድስ ጋር አዲስ የሙዚቃ አልበም ለማሳተም በይፋ ስምምነት ተፈራረሙ።
ይህ ጥምረት በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ የጥበብ ስራዋን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ታምኖበታል።
ናሆም ሪከርድስ ባለው ሰፊ ልምድ እና በድምፃዊቷ ልዩ ብቃት የታጀበው ይህ አዲስ ስራ የሀገራችንን ባህል እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስልት አጣምሮ የያዘ ጥራት ያለው ስራ ' በጥቂት በአመታት ውስጥ ' ለታዳሚዎች እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ይህ አልበም ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገበት መሆኑም ተጠቁሟል።
A Major Milestone in Music: Artist Dagmawit Tsehaye Joins Nahom Records Inc
#ethiopia | Acclaimed artist Dagmawit Tsehaye has officially entered into an exclusive album production agreement with Nahom Records Inc. (NRI), signaling the start of a transformative era in her professional career.
This collaboration is poised to deliver a significant impact on the music scene, blending her exceptional vocal prowess with the renowned production expertise of NRI.
The upcoming project is expected to be a masterpiece of cultural expression and contemporary sound, driven by a shared vision for artistic excellence. Fans can look forward to a deeply passionate collection of music that highlights both heritage and innovation.
This partnership underscores a commitment to elevating Ethiopian music to new heights, with more details on the high-profile release expected soon.
#dagmawittsehaye #nahomrecords #ethiopianmusic #newalbum #musicindustry #comingsoon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #ዳግማዊትፀሐይ #ናሆምሪከርድስ #የኢትዮጵያሙዚቃ #አዲስአልበም #ጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ የአልበም ስምምነት ተፈራረመች
#ethiopia | ታዋቂዋ ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ ከናሆም ሪከርድስ ጋር አዲስ የሙዚቃ አልበም ለማሳተም በይፋ ስምምነት ተፈራረሙ።
ይህ ጥምረት በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ የጥበብ ስራዋን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ታምኖበታል።
ናሆም ሪከርድስ ባለው ሰፊ ልምድ እና በድምፃዊቷ ልዩ ብቃት የታጀበው ይህ አዲስ ስራ የሀገራችንን ባህል እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስልት አጣምሮ የያዘ ጥራት ያለው ስራ ' በጥቂት በአመታት ውስጥ ' ለታዳሚዎች እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ይህ አልበም ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገበት መሆኑም ተጠቁሟል።
A Major Milestone in Music: Artist Dagmawit Tsehaye Joins Nahom Records Inc
#ethiopia | Acclaimed artist Dagmawit Tsehaye has officially entered into an exclusive album production agreement with Nahom Records Inc. (NRI), signaling the start of a transformative era in her professional career.
This collaboration is poised to deliver a significant impact on the music scene, blending her exceptional vocal prowess with the renowned production expertise of NRI.
The upcoming project is expected to be a masterpiece of cultural expression and contemporary sound, driven by a shared vision for artistic excellence. Fans can look forward to a deeply passionate collection of music that highlights both heritage and innovation.
This partnership underscores a commitment to elevating Ethiopian music to new heights, with more details on the high-profile release expected soon.
#dagmawittsehaye #nahomrecords #ethiopianmusic #newalbum #musicindustry #comingsoon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #ዳግማዊትፀሐይ #ናሆምሪከርድስ #የኢትዮጵያሙዚቃ #አዲስአልበም #ጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
Ethiopia's Diplomatic Influence on the Rise, Foreign Ministry Reports
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
3 months ago
Ethiopian Airlines and Visa have signed an agreement to support the rollout and growth of Visa co-branded payment products. Read more: https://corporate.ethiopia...
#flyethiopian
#flyethiopian
Sponsored by
Surafel
3 months ago
Ethiopian Airlines and Visa have signed an agreement to support the rollout and growth of Visa co-branded payment products. Read more: https://corporate.ethiopia...
#flyethiopian
#flyethiopian
3 months ago
Ethiopian Airlines and Visa have signed an agreement to support the rollout and growth of Visa co-branded payment products. Read more: https://corporate.ethiopia...
#flyethiopian
#flyethiopian
3 months ago
Ethiopian Airlines and Visa have signed an agreement to support the rollout and growth of Visa co-branded payment products. Read more: https://corporate.ethiopia...
#flyethiopian
#flyethiopian
3 months ago
Ethiopian Airlines and Visa have signed an agreement to support the rollout and growth of Visa co-branded payment products. Read more: https://corporate.ethiopia...
#flyethiopian
#flyethiopian
Sponsored by
Surafel
6 months ago
📺🎭 ለአማራ ባህል እና ኪነ-ጥበብ እድገት አዲስ አጋርነት ተፈጠረ! 🤝
#ethiopia | አባይ ቲቪ የቢሮውን የኪነ-ጥበብ እና የማስታወቂያ ስራዎች በነፃ ሊያስተላልፍ ተስማማ
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት (አብክመ) ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ዝክረ-ታሪክ ጽ/ቤት እና አባይ ቴሌቪዥን በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።
የስምምነቱ ዋና ዋና ጥቅሞች:
1️⃣ ነፃ የአየር ሰዓት: አባይ ቴሌቪዥን በጽ/ቤቱ የሚሰሩ የባህል፣ የኪነ-ጥበብ እና የታሪክ ስራዎችን እንዲሁም ማስታወቂያዎችን በነፃ ለማስተላለፍ ቃል ገብቷል።
2️⃣ ተደራሽነት: የክልሉን የባህል ስራዎች ለሰፊው ተመልካች ለማድረስ እና የነበረውን የተመልካች እጥረት ለመቅረፍ ይረዳል።
3️⃣ ሀብት ማፈላለግ: የስነ-ጥበብ ስራዎች ገቢ እንዲያመጡ እና ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የማስታወቂያ እና የሀብት ማፈላለግ ስራውን ያግዛል።
የአመራሮቹ መልዕክት:
የአባይ ቲቪ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ግሩም ይልማ፤ ጣቢያው ለሀገር ባህል እድገት እያደረገ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የጽ/ቤቱ ዳይሬክተሮች (አቶ ሰለሞን ታደሰ፣ ሙላት ዋለ እና ሙላት ገረመው)፤ ይህ ስምምነት ለዘርፉ እድገት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ተናግረዋል።
#amharaculture #abbaytv #partnership #artandculture #history #promotion #agreement #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | አባይ ቲቪ የቢሮውን የኪነ-ጥበብ እና የማስታወቂያ ስራዎች በነፃ ሊያስተላልፍ ተስማማ
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት (አብክመ) ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ዝክረ-ታሪክ ጽ/ቤት እና አባይ ቴሌቪዥን በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።
የስምምነቱ ዋና ዋና ጥቅሞች:
1️⃣ ነፃ የአየር ሰዓት: አባይ ቴሌቪዥን በጽ/ቤቱ የሚሰሩ የባህል፣ የኪነ-ጥበብ እና የታሪክ ስራዎችን እንዲሁም ማስታወቂያዎችን በነፃ ለማስተላለፍ ቃል ገብቷል።
2️⃣ ተደራሽነት: የክልሉን የባህል ስራዎች ለሰፊው ተመልካች ለማድረስ እና የነበረውን የተመልካች እጥረት ለመቅረፍ ይረዳል።
3️⃣ ሀብት ማፈላለግ: የስነ-ጥበብ ስራዎች ገቢ እንዲያመጡ እና ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የማስታወቂያ እና የሀብት ማፈላለግ ስራውን ያግዛል።
የአመራሮቹ መልዕክት:
የአባይ ቲቪ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ግሩም ይልማ፤ ጣቢያው ለሀገር ባህል እድገት እያደረገ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የጽ/ቤቱ ዳይሬክተሮች (አቶ ሰለሞን ታደሰ፣ ሙላት ዋለ እና ሙላት ገረመው)፤ ይህ ስምምነት ለዘርፉ እድገት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ተናግረዋል።
#amharaculture #abbaytv #partnership #artandculture #history #promotion #agreement #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
7 months ago
🛑 "ህገ-ወጥ አልሚዎች የህዝብን ገንዘብ ይዘው የሚሰወሩበት መንገድ ተዘግቷል!" 🏠⚖️
#ethiopia | የሪል ስቴት ገዢዎች ፍርድ ቤት ሳይንገላቱ ፍትህ የሚያገኙበት "የግልግል ዳኝነት" ስምምነት ተፈረመ!
የሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር እና የአዲስ አበባ ንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት፤ በገዢ እና በሻጭ መካከል የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን በግልግል ዳኝነት (Arbitration) ለመፍታት የመግባቢያ ስምምነት አደረጉ።
ስምምነቱ ለምን አስፈለገ?
✅ የገዢዎችን እንግልት ለማስቀረት: ገዢዎች ገንዘባቸውን ከከፈሉ በኋላ አልሚዎች ሲሰወሩ ወይም ውል ሲያፈርሱ፤ ፍርድ ቤት በመመላለስ የሚባክነውን ጊዜ እና ገንዘብ ለማዳን።
✅ ህገ-ወጦችን ለመለየት: ስነ-ምግባር የጎደላቸውን አልሚዎች ከገበያው በማውጣት እና ህዝቡ በዘርፉ ያጣውን እምነት ለመመለስ።
✅ ፍትህ ለማፍጠን: የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ ዘሀራ መሀመድ እንዳሉት፤ "ገዢዎች ለገጠማቸው ችግር ጊዜ የማይሰጠው መፍትሄ ያስፈልጋቸዋል" በሚል እሳቤ።
የሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ አለማየሁ ከተማ፤ "የገዢ መብት ሲጠበቅ የሻጭም መብት ይጠበቃል፤ ዘርፉ በህግ ብቻ እንዲመራ እንሰራለን" ሲሉ አረጋግጠዋል።
ይህ ስምምነት በኢትዮጵያ ጤናማ የሪል ስቴት ግብይት እንዲኖር መሰረት ይጥላል ተብሎ ይታመናል።
#realestate #ethiopia #addisababa #justice #arbitration #homebuyers #agreement
#ethiopia | የሪል ስቴት ገዢዎች ፍርድ ቤት ሳይንገላቱ ፍትህ የሚያገኙበት "የግልግል ዳኝነት" ስምምነት ተፈረመ!
የሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር እና የአዲስ አበባ ንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት፤ በገዢ እና በሻጭ መካከል የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን በግልግል ዳኝነት (Arbitration) ለመፍታት የመግባቢያ ስምምነት አደረጉ።
ስምምነቱ ለምን አስፈለገ?
✅ የገዢዎችን እንግልት ለማስቀረት: ገዢዎች ገንዘባቸውን ከከፈሉ በኋላ አልሚዎች ሲሰወሩ ወይም ውል ሲያፈርሱ፤ ፍርድ ቤት በመመላለስ የሚባክነውን ጊዜ እና ገንዘብ ለማዳን።
✅ ህገ-ወጦችን ለመለየት: ስነ-ምግባር የጎደላቸውን አልሚዎች ከገበያው በማውጣት እና ህዝቡ በዘርፉ ያጣውን እምነት ለመመለስ።
✅ ፍትህ ለማፍጠን: የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ ዘሀራ መሀመድ እንዳሉት፤ "ገዢዎች ለገጠማቸው ችግር ጊዜ የማይሰጠው መፍትሄ ያስፈልጋቸዋል" በሚል እሳቤ።
የሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ አለማየሁ ከተማ፤ "የገዢ መብት ሲጠበቅ የሻጭም መብት ይጠበቃል፤ ዘርፉ በህግ ብቻ እንዲመራ እንሰራለን" ሲሉ አረጋግጠዋል።
ይህ ስምምነት በኢትዮጵያ ጤናማ የሪል ስቴት ግብይት እንዲኖር መሰረት ይጥላል ተብሎ ይታመናል።
#realestate #ethiopia #addisababa #justice #arbitration #homebuyers #agreement
7 months ago
ትራምፕ እና አል-ሲሲ በዳቮስ ስለ ሕዳሴው ግድብ "ጠንከር ያሉ" ነጥቦችን ተለዋወጡ
በዳቮስ የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ጎን ለጎን የተገናኙት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ፕሬዝዳንት አል-ሲሲበታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ካሁን ቀደም ካልተሰሙ አዳዲስ አቋሞች ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል።
በዝግ የተካሄደውን ይህን ስብሰባ ተከትሎ በወጡ መረጃዎች መሠረትስለ ግድቡ የተለያዩ ነጥቦች ተነስተዋል
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ቀደም ሲል በነበራቸው የመጀመሪያ የሥልጣን ዘመን በዋሽንግተን ዲሲ ተጀምሮ የነበረውና ሳይሳካ የቀረው የሦስትዮሽ ድርድር በድጋሚ በአሜሪካ አሸማጋይነት እንዲቀጥል ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
ትራምፕ ጉዳዩን ለዓመታት እንዲንከባለል መተው የለብንም እኔ እዚህ ያለሁት ስምምነት እንዲፈጠር ለማድረግ ነው በማለት ለግብፅ አቋም ድጋፋቸውን አሳይተዋል።
በውይይቱ ላይ ግብፅ በድርቅ ወቅት የሚለቀቀው የውሃ መጠን በሕግ አስገዳጅ በሆነ ስምምነት (Legally Binding Agreement) እንዲረጋገጥ ያቀረበችውን ጥያቄ ትራምፕ ደግፈዋል።
ትራምፕ ግብፅ የውሃ ዋስትና ያስፈልጋታል ይህ ለህልውናዋ ወሳኝ ነው በማለት ኢትዮጵያ ግድቡን በምትሞላበትና በምታንቀሳቅስበት ወቅት የግብፅን የውሃ ድርሻ እንዳይቀንስ ዋስትና እንዲሰጥ ጠይቀዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር "የእርዳታ መሣሪያን" (Financial Leverage) የመጠቀም ዝንባሌያቸውን በድጋሚ አንስተዋል።
አሜሪካ ለሀገራቱ የምትሰጠው እርዳታ ከስምምነቱ ጋር መያያዝ አለበት የሚል አንድምታ ያለው ንግግር ማድረጋቸው ተሰምቷል ይህም ኢትዮጵያ ወደ ድርድር ጠረጴዛ እንድትመለስ ለማድረግ የቀረበ ግልጽ ማስጠንቀቂያ ተደርጎ ተወስዷል።
ምንም እንኳን በግልጽ "ጥቃት" የሚል ቃል ባይጠቀሙም ትራምፕ "ግብፅ ይህንን ሁኔታ ዝም ብላ ልትመለከት አትችልም ጉዳዩ እጅግ አደገኛ ደረጃ ላይ ደርሷል በማለት የሁኔታውን አሳሳቢነት ገልጸዋል።
ይህም ግብፅ ለብሔራዊ ደህንነቷ ስትል ማንኛውንም እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል ትራምፕ እንደሚረዱላት ማሳያ ተደርጎ ተተርጉሟል።
ፕሬዝዳንት አል-ሲሲ በበኩላቸው የናይል ውሃ ለግብፅ ቀይ መስመር ነው የሚለውን አቋማቸውን በድጋሚ በማረጋገጥ፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በጉዳዩ ላይ ለሚያሳዩት ቆራጥ አቋም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ይህ የዳቮስ ስብሰባ ትራምፕ በሁለተኛው የሥልጣን ዘመናቸው በአባይ ጉዳይ ላይ ይበልጥ ወደ ግብፅ ያዘነበለ እና ጥብቅ የሆነ ፖሊሲ እንደሚከተሉ አመላካች ሆኗል ይህም በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ አዲስ ውጥረት ሊያስገባው እንደሚችል ይጠበቃል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ሁለቱ መሪዎች በመካከለኛው ምስራቅ እና በሊቢያ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ አንስተው ተወያይተዋል ፕሬዝዳንት ትራምፕ ግብፅ በቀጣናው ሰላምና መረጋጋትን ለመጠበቅ እንዲሁም ሽብርተኝነትን ለመዋጋት የምታደርገውን ጥረት አድንቀዋል።
አሜሪካ ለግብፅ የምታደርገውን ወታደራዊ እና የደህንነት ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥልም ቃል ገብተዋል።
ከፖለቲካዊ ጉዳዮች ባሻገር በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ማሳደግ በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መሪዎቹ ተወያይተዋል።
ፕሬዝዳንት አል-ሲሲ የአሜሪካ ኩባንያዎች በግብፅ ግዙፍ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ በስፋት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከስብሰባው በኋላ ለጋዜጠኞች በሰጡት አጭር መግለጫ ከፕሬዝዳንት አል-ሲሲ ጋር ያለን ግንኙነት እጅግ ጠንካራ ነው።
ግብፅ ታላቅ ሀገር ናትበመካከላችን ስላለው ወዳጅነትም ደስተኛ ነኝ" ብለዋልፕሬዝዳንት አል-ሲሲ በበኩላቸው አሜሪካ ለግብፅ የምታደርገውን ስልታዊ ድጋፍ አድንቀው በተለይም በአባይ ጉዳይ ላይ የምታሳየውን አቋም አመስግነዋል።
ይህ የዳቮስ ስብሰባ ትራምፕ ወደ ስልጣን ከተመለሱ በኋላ ከአፍሪካ መሪዎች ጋር ከሚያደርጉት ግንኙነት ውስጥ ለግብፅ ቅድሚያ መስጠታቸውን የሚያሳይ እንደሆነ ተንታኞች እየገለጹት ይገኛሉ።
በዳቮስ የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ጎን ለጎን የተገናኙት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ፕሬዝዳንት አል-ሲሲበታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ካሁን ቀደም ካልተሰሙ አዳዲስ አቋሞች ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል።
በዝግ የተካሄደውን ይህን ስብሰባ ተከትሎ በወጡ መረጃዎች መሠረትስለ ግድቡ የተለያዩ ነጥቦች ተነስተዋል
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ቀደም ሲል በነበራቸው የመጀመሪያ የሥልጣን ዘመን በዋሽንግተን ዲሲ ተጀምሮ የነበረውና ሳይሳካ የቀረው የሦስትዮሽ ድርድር በድጋሚ በአሜሪካ አሸማጋይነት እንዲቀጥል ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
ትራምፕ ጉዳዩን ለዓመታት እንዲንከባለል መተው የለብንም እኔ እዚህ ያለሁት ስምምነት እንዲፈጠር ለማድረግ ነው በማለት ለግብፅ አቋም ድጋፋቸውን አሳይተዋል።
በውይይቱ ላይ ግብፅ በድርቅ ወቅት የሚለቀቀው የውሃ መጠን በሕግ አስገዳጅ በሆነ ስምምነት (Legally Binding Agreement) እንዲረጋገጥ ያቀረበችውን ጥያቄ ትራምፕ ደግፈዋል።
ትራምፕ ግብፅ የውሃ ዋስትና ያስፈልጋታል ይህ ለህልውናዋ ወሳኝ ነው በማለት ኢትዮጵያ ግድቡን በምትሞላበትና በምታንቀሳቅስበት ወቅት የግብፅን የውሃ ድርሻ እንዳይቀንስ ዋስትና እንዲሰጥ ጠይቀዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር "የእርዳታ መሣሪያን" (Financial Leverage) የመጠቀም ዝንባሌያቸውን በድጋሚ አንስተዋል።
አሜሪካ ለሀገራቱ የምትሰጠው እርዳታ ከስምምነቱ ጋር መያያዝ አለበት የሚል አንድምታ ያለው ንግግር ማድረጋቸው ተሰምቷል ይህም ኢትዮጵያ ወደ ድርድር ጠረጴዛ እንድትመለስ ለማድረግ የቀረበ ግልጽ ማስጠንቀቂያ ተደርጎ ተወስዷል።
ምንም እንኳን በግልጽ "ጥቃት" የሚል ቃል ባይጠቀሙም ትራምፕ "ግብፅ ይህንን ሁኔታ ዝም ብላ ልትመለከት አትችልም ጉዳዩ እጅግ አደገኛ ደረጃ ላይ ደርሷል በማለት የሁኔታውን አሳሳቢነት ገልጸዋል።
ይህም ግብፅ ለብሔራዊ ደህንነቷ ስትል ማንኛውንም እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል ትራምፕ እንደሚረዱላት ማሳያ ተደርጎ ተተርጉሟል።
ፕሬዝዳንት አል-ሲሲ በበኩላቸው የናይል ውሃ ለግብፅ ቀይ መስመር ነው የሚለውን አቋማቸውን በድጋሚ በማረጋገጥ፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በጉዳዩ ላይ ለሚያሳዩት ቆራጥ አቋም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ይህ የዳቮስ ስብሰባ ትራምፕ በሁለተኛው የሥልጣን ዘመናቸው በአባይ ጉዳይ ላይ ይበልጥ ወደ ግብፅ ያዘነበለ እና ጥብቅ የሆነ ፖሊሲ እንደሚከተሉ አመላካች ሆኗል ይህም በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ አዲስ ውጥረት ሊያስገባው እንደሚችል ይጠበቃል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ሁለቱ መሪዎች በመካከለኛው ምስራቅ እና በሊቢያ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ አንስተው ተወያይተዋል ፕሬዝዳንት ትራምፕ ግብፅ በቀጣናው ሰላምና መረጋጋትን ለመጠበቅ እንዲሁም ሽብርተኝነትን ለመዋጋት የምታደርገውን ጥረት አድንቀዋል።
አሜሪካ ለግብፅ የምታደርገውን ወታደራዊ እና የደህንነት ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥልም ቃል ገብተዋል።
ከፖለቲካዊ ጉዳዮች ባሻገር በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ማሳደግ በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መሪዎቹ ተወያይተዋል።
ፕሬዝዳንት አል-ሲሲ የአሜሪካ ኩባንያዎች በግብፅ ግዙፍ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ በስፋት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከስብሰባው በኋላ ለጋዜጠኞች በሰጡት አጭር መግለጫ ከፕሬዝዳንት አል-ሲሲ ጋር ያለን ግንኙነት እጅግ ጠንካራ ነው።
ግብፅ ታላቅ ሀገር ናትበመካከላችን ስላለው ወዳጅነትም ደስተኛ ነኝ" ብለዋልፕሬዝዳንት አል-ሲሲ በበኩላቸው አሜሪካ ለግብፅ የምታደርገውን ስልታዊ ድጋፍ አድንቀው በተለይም በአባይ ጉዳይ ላይ የምታሳየውን አቋም አመስግነዋል።
ይህ የዳቮስ ስብሰባ ትራምፕ ወደ ስልጣን ከተመለሱ በኋላ ከአፍሪካ መሪዎች ጋር ከሚያደርጉት ግንኙነት ውስጥ ለግብፅ ቅድሚያ መስጠታቸውን የሚያሳይ እንደሆነ ተንታኞች እየገለጹት ይገኛሉ።
7 months ago
ትላንት ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለግብጹ ፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል-ሲሲ በላኩት ደብዳቤ አሜሪካ በህዳሴ ግድብ ድርድር ላይ በድጋሚ በሽምግልና ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኗን ገልጸዋል።
ትራምፕ በደብዳቤያቸው ላይ በዚህ ቀጠና ያለ ማንኛውም ሀገር የዓባይን ሀብት ብቻውን መቆጣጠርና ጎረቤቶቹን መጉዳት የለበትም የሚል አቋም አንጸባርቀዋል።
ኢትዮጵያ ከግድቡ የምታመነጨውን የኤሌክትሪክ ኃይል ለግብፅ እና ለሱዳን በነጻ እንድትሰጥ ወይም እንድትሸጥ የሚል ምክረ-ሃሳብ አቅርበዋል።
በተለይ በድርቅ ወቅት ግብፅ የምታገኘው የውሃ መጠን አስቀድሞ ታውቆ ዋስትና እንዲሰጠው ድርድር እንዲጀመር ፍላጎታቸውን ገልጸዋል።
ግድቡ በይፋ ግንባታው ተጠናቆ ካለፈው መስከረም ወር 2018 ዓ.ም (September 2025) ጀምሮ በሙሉ አቅሙ ስራ መጀመሩ ይታወሳል።
በአሁኑ ወቅት ከ5,000 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም ላይ ደርሷል።
ኢትዮጵያ የግድቡን የውሃ ሙሌት ሙሉ በሙሉ ማጠናቀቋን ገልጻለች ይህም ለግብፅ ከፍተኛ ስጋት ሆኖባታል።
ግብፅ አሁንም ህጋዊ አስገዳጅ ስምምነትBinding Agreement ሳይኖር ኢትዮጵያ የምትወስደው ማንኛውም እርምጃ ተቀባይነት የለውም በማለት ላይ ትገኛለች።
ትራምፕ የላኩትን ደብዳቤም እንደ ትልቅ ዲፕሎማሲያዊ ድል እየተመለከተችው ነው።
ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ትራምፕ በስልጣን ላይ በነበሩበት ወቅት የነበረው ሽምግልና ለግብፅ ያደላ ነበር በሚል ውድቅ ማድረጓ ይታወሳል።
አሁንም አዲሱ የትራምፕ አስተዳደር የሚያሳየው የአንድ ወገን ዝንባሌ በኢትዮጵያ በኩል ጥንቃቄ የተሞላበት ምላሽ እንዲሰጥ እያደረገ ነው።
ትራምፕ በደብዳቤያቸው መጨረሻ ላይ "ይህ በግድቡ ምክንያት የተፈጠረው አለመግባባት ወደ ወታደራዊ ግጭት እንዳያመራ ተስፋ አደርጋለሁ" በማለት ማስጠንቀቂያ አዘል መልዕክት አስተላልፈዋል።
ትራምፕ በደብዳቤያቸው ላይ በዚህ ቀጠና ያለ ማንኛውም ሀገር የዓባይን ሀብት ብቻውን መቆጣጠርና ጎረቤቶቹን መጉዳት የለበትም የሚል አቋም አንጸባርቀዋል።
ኢትዮጵያ ከግድቡ የምታመነጨውን የኤሌክትሪክ ኃይል ለግብፅ እና ለሱዳን በነጻ እንድትሰጥ ወይም እንድትሸጥ የሚል ምክረ-ሃሳብ አቅርበዋል።
በተለይ በድርቅ ወቅት ግብፅ የምታገኘው የውሃ መጠን አስቀድሞ ታውቆ ዋስትና እንዲሰጠው ድርድር እንዲጀመር ፍላጎታቸውን ገልጸዋል።
ግድቡ በይፋ ግንባታው ተጠናቆ ካለፈው መስከረም ወር 2018 ዓ.ም (September 2025) ጀምሮ በሙሉ አቅሙ ስራ መጀመሩ ይታወሳል።
በአሁኑ ወቅት ከ5,000 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም ላይ ደርሷል።
ኢትዮጵያ የግድቡን የውሃ ሙሌት ሙሉ በሙሉ ማጠናቀቋን ገልጻለች ይህም ለግብፅ ከፍተኛ ስጋት ሆኖባታል።
ግብፅ አሁንም ህጋዊ አስገዳጅ ስምምነትBinding Agreement ሳይኖር ኢትዮጵያ የምትወስደው ማንኛውም እርምጃ ተቀባይነት የለውም በማለት ላይ ትገኛለች።
ትራምፕ የላኩትን ደብዳቤም እንደ ትልቅ ዲፕሎማሲያዊ ድል እየተመለከተችው ነው።
ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ትራምፕ በስልጣን ላይ በነበሩበት ወቅት የነበረው ሽምግልና ለግብፅ ያደላ ነበር በሚል ውድቅ ማድረጓ ይታወሳል።
አሁንም አዲሱ የትራምፕ አስተዳደር የሚያሳየው የአንድ ወገን ዝንባሌ በኢትዮጵያ በኩል ጥንቃቄ የተሞላበት ምላሽ እንዲሰጥ እያደረገ ነው።
ትራምፕ በደብዳቤያቸው መጨረሻ ላይ "ይህ በግድቡ ምክንያት የተፈጠረው አለመግባባት ወደ ወታደራዊ ግጭት እንዳያመራ ተስፋ አደርጋለሁ" በማለት ማስጠንቀቂያ አዘል መልዕክት አስተላልፈዋል።
7 months ago
የአፍሪካ ቀንድ አዲስ ስጋት‼️
ሶማሊላንድ ከእስራኤል የሉዓላዊ ሀገርነት እውቅና ለማግኘት ስትል በሶስት ቅድመ ሁኔታዎች ላይ ተስማምታለች።
1. ፍልስጤማውያንን ለማስፈር(the resettlement of Palestinians in Somaliland).
2- በኤደን ባሕረ ሰላጤ ላይ እስራኤል የጦር ሰፈር እንድታቋቁም(An Israeli military base on the Gulf of Aden coast)
3- ሶማሌላንድ በአብርሃም ስምምነት (Abreham Accord agreement) ውስጥ መካተት(Somaliland’s inclusion to the Abraham Accords) ናቸው።
በዚህ ምክንያት የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ወደ አፍሪካ ቀንድ እንዳይስፋፋ ስጋት አስከትሏል። በቀጣይ በርካታ ሀገራት ለሶማሊላንድ እውቅና እንደሚሰጡ የሶማሊላንዱ ፕሬዚዳንት ተናግረዋል።
seledadotio
seledadotio
ሶማሊላንድ ከእስራኤል የሉዓላዊ ሀገርነት እውቅና ለማግኘት ስትል በሶስት ቅድመ ሁኔታዎች ላይ ተስማምታለች።
1. ፍልስጤማውያንን ለማስፈር(the resettlement of Palestinians in Somaliland).
2- በኤደን ባሕረ ሰላጤ ላይ እስራኤል የጦር ሰፈር እንድታቋቁም(An Israeli military base on the Gulf of Aden coast)
3- ሶማሌላንድ በአብርሃም ስምምነት (Abreham Accord agreement) ውስጥ መካተት(Somaliland’s inclusion to the Abraham Accords) ናቸው።
በዚህ ምክንያት የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ወደ አፍሪካ ቀንድ እንዳይስፋፋ ስጋት አስከትሏል። በቀጣይ በርካታ ሀገራት ለሶማሊላንድ እውቅና እንደሚሰጡ የሶማሊላንዱ ፕሬዚዳንት ተናግረዋል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
ራስን በራስ ማስተዳደር እስከ መገንጠል
የሕገመንግስት አንቀጽ 39 እና ዓለም አቀፍ ህጎች
በህግ ባለሙያ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምአቀፍ ደረጃ ራስን በራስ ማስተዳደር /self determination/ ጽነስ ሀሳቡ እስከ የት ድረስ እንደሆነ የተለያየ ትርጉም ሲሰጥበት ይስተዋላል። አንዳንዶች የመገንጠልን ጽንሰ ሀሳብን የሚያካትቱ ሲሆን አንዳንዳቹ ደግሞ የመገንጠልን ጽንሰሀሳብ በፍጹም በህገመንግስታቸው ውስጥ ሳያካትቱ እንደውም መገንጠል ላይ በዝምታም ሆነ በግልጽ የሚከለክሉ ሀገራት አሉ።
ራስን በራስ እስከ ማስተዳደር መገንጠል ስረአት በህገመንግስታቸው የሚያካትቱ ሀገራት ደግሞ በግልጽ እንዴት ሊሆን እንደሚችል በግልጽ አስቀምጠዋል። ከዚህ ውጭ ባለፈም በህጋዊ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ተገንጥለው ሀገር ነን የሚሉ እያስተዋልናቸው ያለ ሲሆን እነዚህ ሀገራት "እጣፋንታቸው ምንድነው?" የሚለውን በዚህ አጭር ጽሁፍ የምንመለከተው ይሆናል
1. ራስን በራስ ማስተዳደር ምንድነው?
(self determination)
ራስን በራስ ማስተዳደር አንድ ሀገር ወይም የአንድ ሀገር ክልል የሀገሩን የህገመንግስት እና የህግ የበላይነት በማክበር ያለማንም ጣልቃ ገብነት ራሳቸውን በራሳቸው እድል የሚያስተዳድረበት ነው። በዚህ ረገድ የተለያየ አይነት ዙርያ ጥምጥም አይነት ትርጉም ቢመላለስም ራስን በራስ ማስተዳደር ማለት ከማንም ከጣልቃገብነት ነጻ በመሆን በህግ የበላይነትና በህዝቦች መፈቃቀድ ላይ የተመሰረተ አስተዳደር ነው።
2. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከመገንጠል እንዴት ይፈጸማል? self determination to succesion
ራስን በራስ ማስዳደር እስከ መገንጠልን ተግባራዊ ለማድረግ የሚፈልግ ሀገር ከነበረበት ሀገር ጋር ለመቀጠል የሚያስችለው ዲሞክሪያሳዊ ፣ ህገመንግስታዊ መብትን ፣ አለምአቀፍ የዲሞክሪያሳዊ እና የሰብአዊ መብቶችን ለመጎናጻፍ ከእናት ሀገሩ ያጣ እንደሆና በህዝቡ ላይ ተደጋጋሚ የመብት ጭቆና እና የመብት ጥሰት እየደረሰበት ከሆነ ነው።
በዚህ ጊዜ ራስን በራስ የማስተዳደር እስከ መገንጠል መብት ጥያቄው ለሀገረ መንግስቱ ለሀገረ መንግስቱ መብት የተሰጠው ሲሆን ይህን በማቅረብ ህጉን ተከትሎ የሚወሰን ይሆናል።
ከዚያም በሀገሩ ህዝብና ህገመንግስት መሠረት በማድረግ አጠቃላይ ውሳኔ መገንጠል የሚፈልገው ህዝብ ጭምር ተጠይቆ የመጨረሻ መልሱ ያለ ልዩነት የመገንጠል መብትን የሚፈቅድ ከሆነ መገንጠል ተግባራዊ ይሆናል።
ይህ የሚሆነውም የመገንጠል መብት በህጉ በግልጽ የተቀመጠ እንደሆነ ነው። አለበለዚያ ግን መገንጠል አይታሰብም ተገነጠልኩ ቢልም የቅዥት ተግባር ይሆናል እንጂ ህጉን የጠበቀ ተግባር አይሆንም።
3. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከ መገንጠል ተግባር እንዴት ይፈጸማል?
በመጀመሪያ ደረጃ የመጀመሪያዋ ሀገር የመገንጠል ጥያቄ የሚቀርብባት ህጋዊ ሀገር ልትሆን ያስፈልጋል። ይህም ማለት በአለም አቀፍ ልምድ ህጎች ውሳኔዎች መሠረት ሀገር ለማለት የምትበቃ ልትሆን ያስፈልጋል።
ሀገር ስትሆን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ህግ አውጪ፣ ህግ አስፈጻሚ ፣ህገመንግስት፣ህዝብ፣ግዛት፣የውጭ ግንኙነት አቅም ፣ ሉአላዊነት ሊኖራት ያስፈልጋል።
ይህቺ ሀገር በዚህ ልክ ህጋዊ ከሆነች በኋላ ነው የመገንጠል ጥያቄን የተወሰነው ሀገረ ግዛት ወይም ክልል ራስን በራስ ማስተዳደር ወይም እስከ መገንጠል የሚለውን በመጠየቅ በጠያቂው ህዝብ፣ ግዛትና እና በተጠያቂው ሀገር ህዝብ ሙሉ ፍቃድ ተፈጻሚ የሚሆነው።
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ መገንጠል የሚፈልግ ክልል የሁሉም ክልሎች ፣ የፌደራል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤ፥ የፌድሬሽን ምክር ቤት እንዲሁም የጠያቂው ክልል ምክር ቤት በሙሉ ያለ ምንም ልዩነት የመገንጠል ይሁንታን ሊገኝ ያስፈልጋል።
አንዱ እንኳን የልዩነት ሀሳብ ካመጣ የመገንጠል ሀሳብ ተግባራዊ ሊሆን አይችልም። ይህ በኢፊድሪ ከመንግሥት አንቀጽ 39 ላይ የተቀመጠ ነው።
ለምሳሌ በኢትዮጵያ ይህ ህገመንግስት ሳይወጣ መንግስት ሳይመረጥ የመገንጠል ስረአት የሚከናወንበት ህግና ህገመንግስት ሳይኖር ሀገርንና ህዝብን ወክሎ የውጭ ግንኙነቶች ጋር የድርድርና የማስፈጸም አቅም ያለው የፖለቲካ ፓርቲ ወደ መንግስት የተቀየረ ሳይኖር ሀገርን በበላይነት የሚገዛ ህመንግስት ሳይመሰረት በተረባበሸ የሀገር ስሜት ውስጥ በመሆን ተገንጥያለው ብሎ በተወሰኑ ቡድኖች ብቻ በተደረገ የማይጸና ውል የመገንጠል ጥያቄ አቅራቢውም ሆነ ተቀባይውም ህጋዊ ቅቡልነት የሌላቸው ናቸው።
3. ቅቡልነት ያለው ህግን ሳይከተሉ መገንጠልን በራሳቸው ህጋዊ ያደረጉ ሀገራት እጣ ፈንታቸው ምን ይሆናል?
እነዚህ ሀገራት by defacfo(ያለ ህግ ቅቡልነት) ያላቸው ቢሆንም ከሌሎች ሀገሮች ጋር በሚያደርጉት ግንኙነቶች የሌላን ሀገርን ብሔራዊ ጥቅም መብት የሚነካ ከሆነ ጥቅሙ የሚነካበት ሀገር በተለይም ሀገር የሆነበት አካሄድ ህጋዊ ጥያቄን የሚያስነሳ ከሆነ ይህንን በመቃወሚያነት በማንሳት ብሔራዊ ጥቅሙ የተነካበት ሀገር መብቱን ማስከበር ይችላል።
4. መደምደሚያ
ይህ እንደ ጸሀፊው የህግ ምርምርና አስተያየት የቀረበ ቢሆንም ዋናው ነገር እንደ ጸሀፊው አስተያየት ሀገራት እንደ ህጋዊ ሀገር ሆነው ህዝባቸውን በማስተዳደር የዜጎችን እና የሀገርን ሉአላዊነት ለማስጠበቅ በመጀመረያ ደረጃ በህግ ቅቡልነት ሊኖራቸው ያስፈልጋል።
References/ዋቢ መጽሀፍት/
1. Crawford, J. (2006). The Creation of States in International Law (2nd ed.). Oxford University Press.
2. International Court of Justice (ICJ). (2010). Accordance with International Law of the Unilateral Declaration of Independence in Respect of Kosovo, Advisory Opinion.
3. International Court of Justice (ICJ). (1986). Frontier Dispute (Burkina Faso/Republic of Mali), Judgment.
4. Montevideo Convention on the Rights and Duties of States. (1933).
5. United Nations Human Rights Council (UNHRC). (2022). Report of the Special Rapporteur on the situation of human rights in Eritrea. A/HRC/50/20.
6. United Nations Security Council (UNSC). (1999). Resolution 1244. S/RES/1244.
7. United Nations Security Council (UNSC). (1961). Resolution 169. S/RES/169.
8. Vaughan, S. (2011). The Ethio-Eritrean Conflict and the Algiers Agreement: A Legal Analysis. In A. Jacquin-Berdal & M. Plaut (Eds.), Unfinished Business: Ethiopia and Eritrea at War. Red Sea Press.
9. Woods, T. (2019). The Law of Territorial Integrity and the Eritrea-Ethiopia Boundary Commission. Cambridge Journal of International and Comparative Law.
የሕገመንግስት አንቀጽ 39 እና ዓለም አቀፍ ህጎች
በህግ ባለሙያ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምአቀፍ ደረጃ ራስን በራስ ማስተዳደር /self determination/ ጽነስ ሀሳቡ እስከ የት ድረስ እንደሆነ የተለያየ ትርጉም ሲሰጥበት ይስተዋላል። አንዳንዶች የመገንጠልን ጽንሰ ሀሳብን የሚያካትቱ ሲሆን አንዳንዳቹ ደግሞ የመገንጠልን ጽንሰሀሳብ በፍጹም በህገመንግስታቸው ውስጥ ሳያካትቱ እንደውም መገንጠል ላይ በዝምታም ሆነ በግልጽ የሚከለክሉ ሀገራት አሉ።
ራስን በራስ እስከ ማስተዳደር መገንጠል ስረአት በህገመንግስታቸው የሚያካትቱ ሀገራት ደግሞ በግልጽ እንዴት ሊሆን እንደሚችል በግልጽ አስቀምጠዋል። ከዚህ ውጭ ባለፈም በህጋዊ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ተገንጥለው ሀገር ነን የሚሉ እያስተዋልናቸው ያለ ሲሆን እነዚህ ሀገራት "እጣፋንታቸው ምንድነው?" የሚለውን በዚህ አጭር ጽሁፍ የምንመለከተው ይሆናል
1. ራስን በራስ ማስተዳደር ምንድነው?
(self determination)
ራስን በራስ ማስተዳደር አንድ ሀገር ወይም የአንድ ሀገር ክልል የሀገሩን የህገመንግስት እና የህግ የበላይነት በማክበር ያለማንም ጣልቃ ገብነት ራሳቸውን በራሳቸው እድል የሚያስተዳድረበት ነው። በዚህ ረገድ የተለያየ አይነት ዙርያ ጥምጥም አይነት ትርጉም ቢመላለስም ራስን በራስ ማስተዳደር ማለት ከማንም ከጣልቃገብነት ነጻ በመሆን በህግ የበላይነትና በህዝቦች መፈቃቀድ ላይ የተመሰረተ አስተዳደር ነው።
2. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከመገንጠል እንዴት ይፈጸማል? self determination to succesion
ራስን በራስ ማስዳደር እስከ መገንጠልን ተግባራዊ ለማድረግ የሚፈልግ ሀገር ከነበረበት ሀገር ጋር ለመቀጠል የሚያስችለው ዲሞክሪያሳዊ ፣ ህገመንግስታዊ መብትን ፣ አለምአቀፍ የዲሞክሪያሳዊ እና የሰብአዊ መብቶችን ለመጎናጻፍ ከእናት ሀገሩ ያጣ እንደሆና በህዝቡ ላይ ተደጋጋሚ የመብት ጭቆና እና የመብት ጥሰት እየደረሰበት ከሆነ ነው።
በዚህ ጊዜ ራስን በራስ የማስተዳደር እስከ መገንጠል መብት ጥያቄው ለሀገረ መንግስቱ ለሀገረ መንግስቱ መብት የተሰጠው ሲሆን ይህን በማቅረብ ህጉን ተከትሎ የሚወሰን ይሆናል።
ከዚያም በሀገሩ ህዝብና ህገመንግስት መሠረት በማድረግ አጠቃላይ ውሳኔ መገንጠል የሚፈልገው ህዝብ ጭምር ተጠይቆ የመጨረሻ መልሱ ያለ ልዩነት የመገንጠል መብትን የሚፈቅድ ከሆነ መገንጠል ተግባራዊ ይሆናል።
ይህ የሚሆነውም የመገንጠል መብት በህጉ በግልጽ የተቀመጠ እንደሆነ ነው። አለበለዚያ ግን መገንጠል አይታሰብም ተገነጠልኩ ቢልም የቅዥት ተግባር ይሆናል እንጂ ህጉን የጠበቀ ተግባር አይሆንም።
3. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከ መገንጠል ተግባር እንዴት ይፈጸማል?
በመጀመሪያ ደረጃ የመጀመሪያዋ ሀገር የመገንጠል ጥያቄ የሚቀርብባት ህጋዊ ሀገር ልትሆን ያስፈልጋል። ይህም ማለት በአለም አቀፍ ልምድ ህጎች ውሳኔዎች መሠረት ሀገር ለማለት የምትበቃ ልትሆን ያስፈልጋል።
ሀገር ስትሆን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ህግ አውጪ፣ ህግ አስፈጻሚ ፣ህገመንግስት፣ህዝብ፣ግዛት፣የውጭ ግንኙነት አቅም ፣ ሉአላዊነት ሊኖራት ያስፈልጋል።
ይህቺ ሀገር በዚህ ልክ ህጋዊ ከሆነች በኋላ ነው የመገንጠል ጥያቄን የተወሰነው ሀገረ ግዛት ወይም ክልል ራስን በራስ ማስተዳደር ወይም እስከ መገንጠል የሚለውን በመጠየቅ በጠያቂው ህዝብ፣ ግዛትና እና በተጠያቂው ሀገር ህዝብ ሙሉ ፍቃድ ተፈጻሚ የሚሆነው።
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ መገንጠል የሚፈልግ ክልል የሁሉም ክልሎች ፣ የፌደራል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤ፥ የፌድሬሽን ምክር ቤት እንዲሁም የጠያቂው ክልል ምክር ቤት በሙሉ ያለ ምንም ልዩነት የመገንጠል ይሁንታን ሊገኝ ያስፈልጋል።
አንዱ እንኳን የልዩነት ሀሳብ ካመጣ የመገንጠል ሀሳብ ተግባራዊ ሊሆን አይችልም። ይህ በኢፊድሪ ከመንግሥት አንቀጽ 39 ላይ የተቀመጠ ነው።
ለምሳሌ በኢትዮጵያ ይህ ህገመንግስት ሳይወጣ መንግስት ሳይመረጥ የመገንጠል ስረአት የሚከናወንበት ህግና ህገመንግስት ሳይኖር ሀገርንና ህዝብን ወክሎ የውጭ ግንኙነቶች ጋር የድርድርና የማስፈጸም አቅም ያለው የፖለቲካ ፓርቲ ወደ መንግስት የተቀየረ ሳይኖር ሀገርን በበላይነት የሚገዛ ህመንግስት ሳይመሰረት በተረባበሸ የሀገር ስሜት ውስጥ በመሆን ተገንጥያለው ብሎ በተወሰኑ ቡድኖች ብቻ በተደረገ የማይጸና ውል የመገንጠል ጥያቄ አቅራቢውም ሆነ ተቀባይውም ህጋዊ ቅቡልነት የሌላቸው ናቸው።
3. ቅቡልነት ያለው ህግን ሳይከተሉ መገንጠልን በራሳቸው ህጋዊ ያደረጉ ሀገራት እጣ ፈንታቸው ምን ይሆናል?
እነዚህ ሀገራት by defacfo(ያለ ህግ ቅቡልነት) ያላቸው ቢሆንም ከሌሎች ሀገሮች ጋር በሚያደርጉት ግንኙነቶች የሌላን ሀገርን ብሔራዊ ጥቅም መብት የሚነካ ከሆነ ጥቅሙ የሚነካበት ሀገር በተለይም ሀገር የሆነበት አካሄድ ህጋዊ ጥያቄን የሚያስነሳ ከሆነ ይህንን በመቃወሚያነት በማንሳት ብሔራዊ ጥቅሙ የተነካበት ሀገር መብቱን ማስከበር ይችላል።
4. መደምደሚያ
ይህ እንደ ጸሀፊው የህግ ምርምርና አስተያየት የቀረበ ቢሆንም ዋናው ነገር እንደ ጸሀፊው አስተያየት ሀገራት እንደ ህጋዊ ሀገር ሆነው ህዝባቸውን በማስተዳደር የዜጎችን እና የሀገርን ሉአላዊነት ለማስጠበቅ በመጀመረያ ደረጃ በህግ ቅቡልነት ሊኖራቸው ያስፈልጋል።
References/ዋቢ መጽሀፍት/
1. Crawford, J. (2006). The Creation of States in International Law (2nd ed.). Oxford University Press.
2. International Court of Justice (ICJ). (2010). Accordance with International Law of the Unilateral Declaration of Independence in Respect of Kosovo, Advisory Opinion.
3. International Court of Justice (ICJ). (1986). Frontier Dispute (Burkina Faso/Republic of Mali), Judgment.
4. Montevideo Convention on the Rights and Duties of States. (1933).
5. United Nations Human Rights Council (UNHRC). (2022). Report of the Special Rapporteur on the situation of human rights in Eritrea. A/HRC/50/20.
6. United Nations Security Council (UNSC). (1999). Resolution 1244. S/RES/1244.
7. United Nations Security Council (UNSC). (1961). Resolution 169. S/RES/169.
8. Vaughan, S. (2011). The Ethio-Eritrean Conflict and the Algiers Agreement: A Legal Analysis. In A. Jacquin-Berdal & M. Plaut (Eds.), Unfinished Business: Ethiopia and Eritrea at War. Red Sea Press.
9. Woods, T. (2019). The Law of Territorial Integrity and the Eritrea-Ethiopia Boundary Commission. Cambridge Journal of International and Comparative Law.
8 months ago
የወርቁ አይተነውን የ 15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አንቀበልም
አግማስ የመንግስት አጋዥ ድርጅት ነው ሲሉም በመግለጫቸው ገልፀዋል ::
ሙሉ መግለጫው 👇
አግማስ ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ከኢፌድሪ ሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶት ባለስልጣን ፈቃድ ወስዶ መንቀሳቀስ ከጀመረ አራት አመታትን አስቆጥሯል።
በነዚህ አመታት ውስጥ በርካታ በጎ ተግባራትን የፈጸመና የመንግስት አጋዥም ሆኖ የቆየ ድርጅት ነው። በተለይም ተፈናቃይ ወገኖች ጋር በተያያዘ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን በእለት ደራሽ ድጋፍና በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ወሎ ሀርቡና ደጋን መጠለያ ካምፖች የዘላቂ መፍትሄ መርህን በመከተል በርካታ ወገኖችን እያደራጀ ወደ ስራ አስገብቷል። አግማስ ኢትዮጵያ እያንዳንዱን ስራዎቹን ሲሰራ በየአካባቢው ከሚገኙ የመንግስት መዋቅር ጋር የፕሮጀክት ስምምነት ( project Agreement) በመፈራረም ነው።
ከክልልም ይሁን ከፌደራል መንግስት በሚቀመጡ አቅጣጫዎች መሰረት እየሰራ የቆየ ሲሆን በዚህም ድርጅታችን ከተለያዩ የዞን ሴክተር መስሪያ ቤቶች የእውቅናና የምስጋና ሰርቲፌኬቶችን ተቀብሏል።
አግማስ ኢትዮጵያ ይህንን በጎ ተግባርና ወገኖችን በዘላቂነት ወደ ስራ የማስገባት እንቅስቃሴውን ለመደገፍ ያለመ የቀጥታ ስርጭት ( online) የድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላለፉት ስድስት ቀናት ያደረገ ሲሆን በዚህ ፕሮግራም ላይም አንዳንድ ከድርጅታችን መርህ ጋር አብረው የማይሄዱ አካሄዶችን አይተናል።
ድርጅታችን ከፖለቲካ ከዘርና ሀይማኖት የጸዳና ገለልተኛ ሆኖ የሚሰራ በመሆኑ ምንም አይነት የፖለቲካም ይሁን ሌላ አላማ ካለው ግለሰብም ይሁን ድርጅት ድጋፍን የማይቀበል መሆኑንም ለማረጋገጥ እንወዳለን።
በዚህም መሰረት እንድህ አይነት አመለካከት ያላቸው ጉዳዮን ከድርጅታችን ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌላቸው በማረጋገጥ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብራችንንም በይፋ ማጠናቀቅና መዝጋታችንን እንገልጻለን።
seledadotio
seledadotio
አግማስ የመንግስት አጋዥ ድርጅት ነው ሲሉም በመግለጫቸው ገልፀዋል ::
ሙሉ መግለጫው 👇
አግማስ ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ከኢፌድሪ ሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶት ባለስልጣን ፈቃድ ወስዶ መንቀሳቀስ ከጀመረ አራት አመታትን አስቆጥሯል።
በነዚህ አመታት ውስጥ በርካታ በጎ ተግባራትን የፈጸመና የመንግስት አጋዥም ሆኖ የቆየ ድርጅት ነው። በተለይም ተፈናቃይ ወገኖች ጋር በተያያዘ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን በእለት ደራሽ ድጋፍና በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ወሎ ሀርቡና ደጋን መጠለያ ካምፖች የዘላቂ መፍትሄ መርህን በመከተል በርካታ ወገኖችን እያደራጀ ወደ ስራ አስገብቷል። አግማስ ኢትዮጵያ እያንዳንዱን ስራዎቹን ሲሰራ በየአካባቢው ከሚገኙ የመንግስት መዋቅር ጋር የፕሮጀክት ስምምነት ( project Agreement) በመፈራረም ነው።
ከክልልም ይሁን ከፌደራል መንግስት በሚቀመጡ አቅጣጫዎች መሰረት እየሰራ የቆየ ሲሆን በዚህም ድርጅታችን ከተለያዩ የዞን ሴክተር መስሪያ ቤቶች የእውቅናና የምስጋና ሰርቲፌኬቶችን ተቀብሏል።
አግማስ ኢትዮጵያ ይህንን በጎ ተግባርና ወገኖችን በዘላቂነት ወደ ስራ የማስገባት እንቅስቃሴውን ለመደገፍ ያለመ የቀጥታ ስርጭት ( online) የድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላለፉት ስድስት ቀናት ያደረገ ሲሆን በዚህ ፕሮግራም ላይም አንዳንድ ከድርጅታችን መርህ ጋር አብረው የማይሄዱ አካሄዶችን አይተናል።
ድርጅታችን ከፖለቲካ ከዘርና ሀይማኖት የጸዳና ገለልተኛ ሆኖ የሚሰራ በመሆኑ ምንም አይነት የፖለቲካም ይሁን ሌላ አላማ ካለው ግለሰብም ይሁን ድርጅት ድጋፍን የማይቀበል መሆኑንም ለማረጋገጥ እንወዳለን።
በዚህም መሰረት እንድህ አይነት አመለካከት ያላቸው ጉዳዮን ከድርጅታችን ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌላቸው በማረጋገጥ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብራችንንም በይፋ ማጠናቀቅና መዝጋታችንን እንገልጻለን።
seledadotio
seledadotio
8 months ago
የወርቁ አይተነውን የ 15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አንቀበልም
አግማስ የመንግስት አጋዥ ድርጅት ነው ሲሉም በመግለጫቸው ገልፀዋል ::
ሙሉ መግለጫው 👇
አግማስ ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ከኢፌድሪ ሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶት ባለስልጣን ፈቃድ ወስዶ መንቀሳቀስ ከጀመረ አራት አመታትን አስቆጥሯል።
በነዚህ አመታት ውስጥ በርካታ በጎ ተግባራትን የፈጸመና የመንግስት አጋዥም ሆኖ የቆየ ድርጅት ነው። በተለይም ተፈናቃይ ወገኖች ጋር በተያያዘ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን በእለት ደራሽ ድጋፍና በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ወሎ ሀርቡና ደጋን መጠለያ ካምፖች የዘላቂ መፍትሄ መርህን በመከተል በርካታ ወገኖችን እያደራጀ ወደ ስራ አስገብቷል። አግማስ ኢትዮጵያ እያንዳንዱን ስራዎቹን ሲሰራ በየአካባቢው ከሚገኙ የመንግስት መዋቅር ጋር የፕሮጀክት ስምምነት ( project Agreement) በመፈራረም ነው።
ከክልልም ይሁን ከፌደራል መንግስት በሚቀመጡ አቅጣጫዎች መሰረት እየሰራ የቆየ ሲሆን በዚህም ድርጅታችን ከተለያዩ የዞን ሴክተር መስሪያ ቤቶች የእውቅናና የምስጋና ሰርቲፌኬቶችን ተቀብሏል።
አግማስ ኢትዮጵያ ይህንን በጎ ተግባርና ወገኖችን በዘላቂነት ወደ ስራ የማስገባት እንቅስቃሴውን ለመደገፍ ያለመ የቀጥታ ስርጭት ( online) የድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላለፉት ስድስት ቀናት ያደረገ ሲሆን በዚህ ፕሮግራም ላይም አንዳንድ ከድርጅታችን መርህ ጋር አብረው የማይሄዱ አካሄዶችን አይተናል።
ድርጅታችን ከፖለቲካ ከዘርና ሀይማኖት የጸዳና ገለልተኛ ሆኖ የሚሰራ በመሆኑ ምንም አይነት የፖለቲካም ይሁን ሌላ አላማ ካለው ግለሰብም ይሁን ድርጅት ድጋፍን የማይቀበል መሆኑንም ለማረጋገጥ እንወዳለን።
በዚህም መሰረት እንድህ አይነት አመለካከት ያላቸው ጉዳዮን ከድርጅታችን ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌላቸው በማረጋገጥ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብራችንንም በይፋ ማጠናቀቅና መዝጋታችንን እንገልጻለን።
አግማስ የመንግስት አጋዥ ድርጅት ነው ሲሉም በመግለጫቸው ገልፀዋል ::
ሙሉ መግለጫው 👇
አግማስ ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ከኢፌድሪ ሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶት ባለስልጣን ፈቃድ ወስዶ መንቀሳቀስ ከጀመረ አራት አመታትን አስቆጥሯል።
በነዚህ አመታት ውስጥ በርካታ በጎ ተግባራትን የፈጸመና የመንግስት አጋዥም ሆኖ የቆየ ድርጅት ነው። በተለይም ተፈናቃይ ወገኖች ጋር በተያያዘ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን በእለት ደራሽ ድጋፍና በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ወሎ ሀርቡና ደጋን መጠለያ ካምፖች የዘላቂ መፍትሄ መርህን በመከተል በርካታ ወገኖችን እያደራጀ ወደ ስራ አስገብቷል። አግማስ ኢትዮጵያ እያንዳንዱን ስራዎቹን ሲሰራ በየአካባቢው ከሚገኙ የመንግስት መዋቅር ጋር የፕሮጀክት ስምምነት ( project Agreement) በመፈራረም ነው።
ከክልልም ይሁን ከፌደራል መንግስት በሚቀመጡ አቅጣጫዎች መሰረት እየሰራ የቆየ ሲሆን በዚህም ድርጅታችን ከተለያዩ የዞን ሴክተር መስሪያ ቤቶች የእውቅናና የምስጋና ሰርቲፌኬቶችን ተቀብሏል።
አግማስ ኢትዮጵያ ይህንን በጎ ተግባርና ወገኖችን በዘላቂነት ወደ ስራ የማስገባት እንቅስቃሴውን ለመደገፍ ያለመ የቀጥታ ስርጭት ( online) የድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላለፉት ስድስት ቀናት ያደረገ ሲሆን በዚህ ፕሮግራም ላይም አንዳንድ ከድርጅታችን መርህ ጋር አብረው የማይሄዱ አካሄዶችን አይተናል።
ድርጅታችን ከፖለቲካ ከዘርና ሀይማኖት የጸዳና ገለልተኛ ሆኖ የሚሰራ በመሆኑ ምንም አይነት የፖለቲካም ይሁን ሌላ አላማ ካለው ግለሰብም ይሁን ድርጅት ድጋፍን የማይቀበል መሆኑንም ለማረጋገጥ እንወዳለን።
በዚህም መሰረት እንድህ አይነት አመለካከት ያላቸው ጉዳዮን ከድርጅታችን ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌላቸው በማረጋገጥ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብራችንንም በይፋ ማጠናቀቅና መዝጋታችንን እንገልጻለን።
8 months ago
የወርቁ አይተነውን የ 15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አንቀበልም
አግማስ የመንግስት አጋዥ ድርጅት ነው ሲሉም በመግለጫቸው ገልፀዋል ::
ሙሉ መግለጫው 👇
አግማስ ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ከኢፌድሪ ሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶት ባለስልጣን ፈቃድ ወስዶ መንቀሳቀስ ከጀመረ አራት አመታትን አስቆጥሯል።
በነዚህ አመታት ውስጥ በርካታ በጎ ተግባራትን የፈጸመና የመንግስት አጋዥም ሆኖ የቆየ ድርጅት ነው። በተለይም ተፈናቃይ ወገኖች ጋር በተያያዘ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን በእለት ደራሽ ድጋፍና በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ወሎ ሀርቡና ደጋን መጠለያ ካምፖች የዘላቂ መፍትሄ መርህን በመከተል በርካታ ወገኖችን እያደራጀ ወደ ስራ አስገብቷል። አግማስ ኢትዮጵያ እያንዳንዱን ስራዎቹን ሲሰራ በየአካባቢው ከሚገኙ የመንግስት መዋቅር ጋር የፕሮጀክት ስምምነት ( project Agreement) በመፈራረም ነው።
ከክልልም ይሁን ከፌደራል መንግስት በሚቀመጡ አቅጣጫዎች መሰረት እየሰራ የቆየ ሲሆን በዚህም ድርጅታችን ከተለያዩ የዞን ሴክተር መስሪያ ቤቶች የእውቅናና የምስጋና ሰርቲፌኬቶችን ተቀብሏል።
አግማስ ኢትዮጵያ ይህንን በጎ ተግባርና ወገኖችን በዘላቂነት ወደ ስራ የማስገባት እንቅስቃሴውን ለመደገፍ ያለመ የቀጥታ ስርጭት ( online) የድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላለፉት ስድስት ቀናት ያደረገ ሲሆን በዚህ ፕሮግራም ላይም አንዳንድ ከድርጅታችን መርህ ጋር አብረው የማይሄዱ አካሄዶችን አይተናል።
ድርጅታችን ከፖለቲካ ከዘርና ሀይማኖት የጸዳና ገለልተኛ ሆኖ የሚሰራ በመሆኑ ምንም አይነት የፖለቲካም ይሁን ሌላ አላማ ካለው ግለሰብም ይሁን ድርጅት ድጋፍን የማይቀበል መሆኑንም ለማረጋገጥ እንወዳለን።
በዚህም መሰረት እንድህ አይነት አመለካከት ያላቸው ጉዳዮን ከድርጅታችን ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌላቸው በማረጋገጥ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብራችንንም በይፋ ማጠናቀቅና መዝጋታችንን እንገልጻለን።
አግማስ የመንግስት አጋዥ ድርጅት ነው ሲሉም በመግለጫቸው ገልፀዋል ::
ሙሉ መግለጫው 👇
አግማስ ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ከኢፌድሪ ሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶት ባለስልጣን ፈቃድ ወስዶ መንቀሳቀስ ከጀመረ አራት አመታትን አስቆጥሯል።
በነዚህ አመታት ውስጥ በርካታ በጎ ተግባራትን የፈጸመና የመንግስት አጋዥም ሆኖ የቆየ ድርጅት ነው። በተለይም ተፈናቃይ ወገኖች ጋር በተያያዘ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን በእለት ደራሽ ድጋፍና በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ወሎ ሀርቡና ደጋን መጠለያ ካምፖች የዘላቂ መፍትሄ መርህን በመከተል በርካታ ወገኖችን እያደራጀ ወደ ስራ አስገብቷል። አግማስ ኢትዮጵያ እያንዳንዱን ስራዎቹን ሲሰራ በየአካባቢው ከሚገኙ የመንግስት መዋቅር ጋር የፕሮጀክት ስምምነት ( project Agreement) በመፈራረም ነው።
ከክልልም ይሁን ከፌደራል መንግስት በሚቀመጡ አቅጣጫዎች መሰረት እየሰራ የቆየ ሲሆን በዚህም ድርጅታችን ከተለያዩ የዞን ሴክተር መስሪያ ቤቶች የእውቅናና የምስጋና ሰርቲፌኬቶችን ተቀብሏል።
አግማስ ኢትዮጵያ ይህንን በጎ ተግባርና ወገኖችን በዘላቂነት ወደ ስራ የማስገባት እንቅስቃሴውን ለመደገፍ ያለመ የቀጥታ ስርጭት ( online) የድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላለፉት ስድስት ቀናት ያደረገ ሲሆን በዚህ ፕሮግራም ላይም አንዳንድ ከድርጅታችን መርህ ጋር አብረው የማይሄዱ አካሄዶችን አይተናል።
ድርጅታችን ከፖለቲካ ከዘርና ሀይማኖት የጸዳና ገለልተኛ ሆኖ የሚሰራ በመሆኑ ምንም አይነት የፖለቲካም ይሁን ሌላ አላማ ካለው ግለሰብም ይሁን ድርጅት ድጋፍን የማይቀበል መሆኑንም ለማረጋገጥ እንወዳለን።
በዚህም መሰረት እንድህ አይነት አመለካከት ያላቸው ጉዳዮን ከድርጅታችን ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌላቸው በማረጋገጥ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብራችንንም በይፋ ማጠናቀቅና መዝጋታችንን እንገልጻለን።
8 months ago
"ድርጅታችን ከፖለቲካ ከዘርና ሀይማኖት የጸዳና ገለልተኛ ሆኖ የሚሰራ በመሆኑ ምንም አይነት የፖለቲካም ይሁን ሌላ አላማ ካለው ግለሰብም ይሁን ድርጅት ድጋፍን የማይቀበል መሆኑንም ለማረጋገጥ እንወዳለን።"
አግማስ ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ከኢፌድሪ ሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶት ባለስልጣን ፈቃድ ወስዶ መንቀሳቀስ ከጀመረ አራት አመታትን አስቆጥሯል። በነዚህ አመታት ውስጥ በርካታ በጎ ተግባራትን የፈጸመና የመንግስት አጋዥም ሆኖ የቆየ ድርጅት ነው። በተለይም ተፈናቃይ ወገኖች ጋር በተያያዘ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን በእለት ደራሽ ድጋፍና በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ወሎ ሀርቡና ደጋን መጠለያ ካምፖች የዘላቂ መፍትሄ መርህን በመከተል በርካታ ወገኖችን እያደራጀ ወደ ስራ አስገብቷል። አግማስ ኢትዮጵያ እያንዳንዱን ስራዎቹን ሲሰራ በየአካባቢው ከሚገኙ የመንግስት መዋቅር ጋር የፕሮጀክት ስምምነት ( project Agreement) በመፈራረም ነው። ከክልልም ይሁን ከፌደራል መንግስት በሚቀመጡ አቅጣጫዎች መሰረት እየሰራ የቆየ ሲሆን በዚህም ድርጅታችን ከተለያዩ የዞን ሴክተር መስሪያ ቤቶች የእውቅናና የምስጋና ሰርቲፌኬቶችን ተቀብሏል።
አግማስ ኢትዮጵያ ይህንን በጎ ተግባርና ወገኖችን በዘላቂነት ወደ ስራ የማስገባት እንቅስቃሴውን ለመደገፍ ያለመ የቀጥታ ስርጭት ( online) የድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላለፉት ስድስት ቀናት ያደረገ ሲሆን በዚህ ፕሮግራም ላይም አንዳንድ ከድርጅታችን መርህ ጋር አብረው የማይሄዱ አካሄዶችን አይተናል። ድርጅታችን ከፖለቲካ ከዘርና ሀይማኖት የጸዳና ገለልተኛ ሆኖ የሚሰራ በመሆኑ ምንም አይነት የፖለቲካም ይሁን ሌላ አላማ ካለው ግለሰብም ይሁን ድርጅት ድጋፍን የማይቀበል መሆኑንም ለማረጋገጥ እንወዳለን። በዚህም መሰረት እንድህ አይነት አመለካከት ያላቸው ጉዳዮን ከድርጅታችን ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌላቸው በማረጋገጥ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብራችንንም በይፋ ማጠናቀቅና መዝጋታችንን እንገልጻለን።
አግማስ ኢትዮጵያ
የሰብዓዊነት እልፍኝ
ሰላም ለሀገራችን !!
አግማስ ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ከኢፌድሪ ሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶት ባለስልጣን ፈቃድ ወስዶ መንቀሳቀስ ከጀመረ አራት አመታትን አስቆጥሯል። በነዚህ አመታት ውስጥ በርካታ በጎ ተግባራትን የፈጸመና የመንግስት አጋዥም ሆኖ የቆየ ድርጅት ነው። በተለይም ተፈናቃይ ወገኖች ጋር በተያያዘ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን በእለት ደራሽ ድጋፍና በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ወሎ ሀርቡና ደጋን መጠለያ ካምፖች የዘላቂ መፍትሄ መርህን በመከተል በርካታ ወገኖችን እያደራጀ ወደ ስራ አስገብቷል። አግማስ ኢትዮጵያ እያንዳንዱን ስራዎቹን ሲሰራ በየአካባቢው ከሚገኙ የመንግስት መዋቅር ጋር የፕሮጀክት ስምምነት ( project Agreement) በመፈራረም ነው። ከክልልም ይሁን ከፌደራል መንግስት በሚቀመጡ አቅጣጫዎች መሰረት እየሰራ የቆየ ሲሆን በዚህም ድርጅታችን ከተለያዩ የዞን ሴክተር መስሪያ ቤቶች የእውቅናና የምስጋና ሰርቲፌኬቶችን ተቀብሏል።
አግማስ ኢትዮጵያ ይህንን በጎ ተግባርና ወገኖችን በዘላቂነት ወደ ስራ የማስገባት እንቅስቃሴውን ለመደገፍ ያለመ የቀጥታ ስርጭት ( online) የድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላለፉት ስድስት ቀናት ያደረገ ሲሆን በዚህ ፕሮግራም ላይም አንዳንድ ከድርጅታችን መርህ ጋር አብረው የማይሄዱ አካሄዶችን አይተናል። ድርጅታችን ከፖለቲካ ከዘርና ሀይማኖት የጸዳና ገለልተኛ ሆኖ የሚሰራ በመሆኑ ምንም አይነት የፖለቲካም ይሁን ሌላ አላማ ካለው ግለሰብም ይሁን ድርጅት ድጋፍን የማይቀበል መሆኑንም ለማረጋገጥ እንወዳለን። በዚህም መሰረት እንድህ አይነት አመለካከት ያላቸው ጉዳዮን ከድርጅታችን ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌላቸው በማረጋገጥ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብራችንንም በይፋ ማጠናቀቅና መዝጋታችንን እንገልጻለን።
አግማስ ኢትዮጵያ
የሰብዓዊነት እልፍኝ
ሰላም ለሀገራችን !!
Sponsored by
Surafel
9 months ago
ግለሰብ እና ብሔራዊ ጥቅም...
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ የግል ሀሳብ)
#ethiopia | እውቁ የፖለቲካ ሳይንቲስት እና የአለምአቀፍ ግንኙነት ሊቃውንት ጆሴፍ ፍራንከል "International Relations in a Changing World " በሚለው መጽሐፉ እና በአጠቃላይ፣ይህ ርዕስ በዓለም አቀፍ ግንኙነት ጥናት (International Relations) ትምህርት መስክ በሁሉም ህልዬቶች ከመጀመሪያው የንድፈ-ሀሳብ ትንተና "የብሔራዊ ጥቅምን (National Interest ) ጉዳይ በሚገባ ያስረዳል።
ብሔራዊ ጥቅም በአንድ ሉዓላዊ ሀገር መንግስት ዘላቂነት ባለው መልኩ ሊያሳካቸው የሚፈልጋቸው ዋና ዋና ግቦች፣ዓላማዎች እና ፍላጎቶች ድምር ውጤት ነው።እነዚህ ፍላጎቶች የሀገሪቱን ህልውና፣ደህንነት ፣ልማትና እና ብልጽግን ለማረጋገጥ ወሳኝ ናቸው።
ብሔራዊ ጥቅምን የሚወስኑት መሠረታዊ ነገሮች ደህንነት እና ሕልውና (Survival and Security) የግዛት ሉዓላዊነት እና አንድነት (Sovereignty and Territorial Integrity) የሀገሪቱን ድንበሮች ማስጠበቅ እና የውስጥ አስተዳደር በውጭ ጣልቃ ገብነት አለመወሰኑን ማረጋገጥ በጥብቅ መከታተል እና የፀጥታ እና የደህንነት ተቋማትን የመከላከያ፣ደህነት ዘርፍን ማዘመን እና ዘመናዊነቱን ማጠናከርንም ይጨምራል።ይህ ሂደት የዜጎች ሰላም አስተማማኝነት የሀገሪቱን ዜጎች ከውስጥም ሆነ ከውጭ አደጋዎች መጠበቅ ያጠቃልላል ።
ብልጽግና እና ደኅንነት (Prosperity and Welfare) ኢኮኖሚያዊ ልማት፤የዜጎችን ኑሮ ማሻሻል፣ድህነትን መቀነስ፣ዘላቂና ሁሉን ያካተተ ዕድገት በተለያዩ ዘርፎች ማስመዝገብ እና በበቂ ሁኔታ የውጭ እና አለምአቀፍ ንግድ (Foreign Trade)ፍላጎቶችን ሚዛናዊነት በመጠበቅ ለሀገር ብሔራዊ ልማት ግቦች የሚረዱ የኢኮኖሚ ምንጮችንና መውጫዎችን ማረጋገጥ (እንደ ወደብና የትራንስፖርት መስመሮች፣የየብስ እና የአየር ትራንስፖርትን ይጨምራል)።
በተጨማሪም ክብርና እሴቶች (Prestige and Values) በዓለም አቀፍ ደረጃ የሀገርን ክብርና ሞራል ከፍ ማድረግ ሲሆን በሕገ-መንግስቱ የተደነገጉ እሴቶችንና መርሆችን ማስጠበቅ (እንደ ሕብረ-ብሔራዊ አንድነት፣ዲሞክራሲ፣መልካም አስተዳደር ብልጽግና መሰል የታሪክ፣የዲፕሎማሲ ግንኙነት ከትውልድ ወደ ትውልድ ማፅናት)ይሆናል።
እንደ መውጫ :-
በየትኛውም የአለም ክፍል የሚገኝ የሀገር እና ህዝብ የብሔራዊ ጥቅምን ጉዳይ በጋራና ትብብር በአንድነት ይሰራል።ይህ ማለት"የፖለቲካ ሀሳብ ልዩነት" (Political Differences) በግለሰቦች፣በቡድኖች ወይም በአካባቢዎች መካከል ባሉ የፖለቲካ እምነቶች፣አስተሳሰቦች (Ideologies) እና ስርዓቶች ውስጥ የሚታዩ ልዩነቶች ቢኖሩም የአገር ብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ ውስብስብ የሆነውን የፖለቲካ ልዩነት (Political Difference) እና የፖለቲካ አለመግባባት (Political Disagreement) ወደ ጎን በመተው ለዘላቂ ጥቅም ይሰራሉ።
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መሳካት የድርሻዬን እወጣለሁ !
#ethiopia 🇪🇹
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ የግል ሀሳብ)
#ethiopia | እውቁ የፖለቲካ ሳይንቲስት እና የአለምአቀፍ ግንኙነት ሊቃውንት ጆሴፍ ፍራንከል "International Relations in a Changing World " በሚለው መጽሐፉ እና በአጠቃላይ፣ይህ ርዕስ በዓለም አቀፍ ግንኙነት ጥናት (International Relations) ትምህርት መስክ በሁሉም ህልዬቶች ከመጀመሪያው የንድፈ-ሀሳብ ትንተና "የብሔራዊ ጥቅምን (National Interest ) ጉዳይ በሚገባ ያስረዳል።
ብሔራዊ ጥቅም በአንድ ሉዓላዊ ሀገር መንግስት ዘላቂነት ባለው መልኩ ሊያሳካቸው የሚፈልጋቸው ዋና ዋና ግቦች፣ዓላማዎች እና ፍላጎቶች ድምር ውጤት ነው።እነዚህ ፍላጎቶች የሀገሪቱን ህልውና፣ደህንነት ፣ልማትና እና ብልጽግን ለማረጋገጥ ወሳኝ ናቸው።
ብሔራዊ ጥቅምን የሚወስኑት መሠረታዊ ነገሮች ደህንነት እና ሕልውና (Survival and Security) የግዛት ሉዓላዊነት እና አንድነት (Sovereignty and Territorial Integrity) የሀገሪቱን ድንበሮች ማስጠበቅ እና የውስጥ አስተዳደር በውጭ ጣልቃ ገብነት አለመወሰኑን ማረጋገጥ በጥብቅ መከታተል እና የፀጥታ እና የደህንነት ተቋማትን የመከላከያ፣ደህነት ዘርፍን ማዘመን እና ዘመናዊነቱን ማጠናከርንም ይጨምራል።ይህ ሂደት የዜጎች ሰላም አስተማማኝነት የሀገሪቱን ዜጎች ከውስጥም ሆነ ከውጭ አደጋዎች መጠበቅ ያጠቃልላል ።
ብልጽግና እና ደኅንነት (Prosperity and Welfare) ኢኮኖሚያዊ ልማት፤የዜጎችን ኑሮ ማሻሻል፣ድህነትን መቀነስ፣ዘላቂና ሁሉን ያካተተ ዕድገት በተለያዩ ዘርፎች ማስመዝገብ እና በበቂ ሁኔታ የውጭ እና አለምአቀፍ ንግድ (Foreign Trade)ፍላጎቶችን ሚዛናዊነት በመጠበቅ ለሀገር ብሔራዊ ልማት ግቦች የሚረዱ የኢኮኖሚ ምንጮችንና መውጫዎችን ማረጋገጥ (እንደ ወደብና የትራንስፖርት መስመሮች፣የየብስ እና የአየር ትራንስፖርትን ይጨምራል)።
በተጨማሪም ክብርና እሴቶች (Prestige and Values) በዓለም አቀፍ ደረጃ የሀገርን ክብርና ሞራል ከፍ ማድረግ ሲሆን በሕገ-መንግስቱ የተደነገጉ እሴቶችንና መርሆችን ማስጠበቅ (እንደ ሕብረ-ብሔራዊ አንድነት፣ዲሞክራሲ፣መልካም አስተዳደር ብልጽግና መሰል የታሪክ፣የዲፕሎማሲ ግንኙነት ከትውልድ ወደ ትውልድ ማፅናት)ይሆናል።
እንደ መውጫ :-
በየትኛውም የአለም ክፍል የሚገኝ የሀገር እና ህዝብ የብሔራዊ ጥቅምን ጉዳይ በጋራና ትብብር በአንድነት ይሰራል።ይህ ማለት"የፖለቲካ ሀሳብ ልዩነት" (Political Differences) በግለሰቦች፣በቡድኖች ወይም በአካባቢዎች መካከል ባሉ የፖለቲካ እምነቶች፣አስተሳሰቦች (Ideologies) እና ስርዓቶች ውስጥ የሚታዩ ልዩነቶች ቢኖሩም የአገር ብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ ውስብስብ የሆነውን የፖለቲካ ልዩነት (Political Difference) እና የፖለቲካ አለመግባባት (Political Disagreement) ወደ ጎን በመተው ለዘላቂ ጥቅም ይሰራሉ።
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መሳካት የድርሻዬን እወጣለሁ !
#ethiopia 🇪🇹
Comments