2 days ago
በሞትና በህይወት መካከል ናቸው
#ethiopia | የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ከካንሰር ህመም ጋር ትግል እያደረጉ መሆናቸው ተገለፀ።
የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በደረጃ 4 የፕሮስቴት ካንሰር ጋር እያደረጉት ባለው ህክምና ላይ ባለቤታቸው ዶ/ር ጂል ባይደን ልብ የሚነካ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የቀድሞው ፕሬዚዳንት ከኋይት ሀውስ ከተለዩ በኋላ በ2025 ህመሙ እንደተገኘባቸው ይታወሳል።
በጊዜው ካንሰሩ ከፍተኛ የጉዳት ደረጃ ያለውና አጥንት ላይ የደረሰ እንደሆነ ተገልጾ ነበር።
ጂል ባይደን ከኬሊ ሪፓ ጋር በነበራቸው የፖድካስት ቆይታ ወቅት እንደገለጹት የካንሰሩ ህመም ወደ አጥንታቸው በመሰራጨቱ ሙሉ በሙሉ ማዳን የማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሷል ብለዋል።
ካንሰሩ ወደ አጥንት በመሰራጨቱ ምክንያት ሙሉ በሙሉ ሊድን እንደማይችል የተናገሩት ጂል ባይደን
ጆ ባይደን እስከ ህይወቱ ፍፃሜ ድረስ ከካንሰር ጋር ይኖራል ብለዋል።
አሁን ላይ በየሶስት ወሩ በሚደረጉ የህክምና ክትትሎች እና መድኃኒቶች ህመሙን የመቆጣጠር ስራ እየተሰራ ይገኛል ሲሉም አክለዋል።
ጂል ባይደን በኋይት ሀውስ በነበሩበት ወቅት የፕሬዚዳንቱን የጤና ሁኔታ ደብቀዋል በሚል ወቀሳ ደርሷቸው ነበር።
ካንሰሩ እድገቱን ለማዘገየት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑ እየተደረገ እንደሚገኝና አሁን ባለው ሁኔታ ባይደን በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #usapresident #cancer #joebiden #jilebiden
#ethiopia | የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ከካንሰር ህመም ጋር ትግል እያደረጉ መሆናቸው ተገለፀ።
የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በደረጃ 4 የፕሮስቴት ካንሰር ጋር እያደረጉት ባለው ህክምና ላይ ባለቤታቸው ዶ/ር ጂል ባይደን ልብ የሚነካ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የቀድሞው ፕሬዚዳንት ከኋይት ሀውስ ከተለዩ በኋላ በ2025 ህመሙ እንደተገኘባቸው ይታወሳል።
በጊዜው ካንሰሩ ከፍተኛ የጉዳት ደረጃ ያለውና አጥንት ላይ የደረሰ እንደሆነ ተገልጾ ነበር።
ጂል ባይደን ከኬሊ ሪፓ ጋር በነበራቸው የፖድካስት ቆይታ ወቅት እንደገለጹት የካንሰሩ ህመም ወደ አጥንታቸው በመሰራጨቱ ሙሉ በሙሉ ማዳን የማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሷል ብለዋል።
ካንሰሩ ወደ አጥንት በመሰራጨቱ ምክንያት ሙሉ በሙሉ ሊድን እንደማይችል የተናገሩት ጂል ባይደን
ጆ ባይደን እስከ ህይወቱ ፍፃሜ ድረስ ከካንሰር ጋር ይኖራል ብለዋል።
አሁን ላይ በየሶስት ወሩ በሚደረጉ የህክምና ክትትሎች እና መድኃኒቶች ህመሙን የመቆጣጠር ስራ እየተሰራ ይገኛል ሲሉም አክለዋል።
ጂል ባይደን በኋይት ሀውስ በነበሩበት ወቅት የፕሬዚዳንቱን የጤና ሁኔታ ደብቀዋል በሚል ወቀሳ ደርሷቸው ነበር።
ካንሰሩ እድገቱን ለማዘገየት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑ እየተደረገ እንደሚገኝና አሁን ባለው ሁኔታ ባይደን በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #usapresident #cancer #joebiden #jilebiden
Comments