12 days ago
ዘንድሮ ከ9 ሺህ በላይ ፍቺዎች ተመዝግበዋል
#ethiopia | የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በ2018 በጀት ዓመት መጨረሻ 9,558 የፍቺ ምዝገባዎች መከናወናቸውን አስታወቀ።
ይህንን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሤ ገልጸዋል።
በሪፖርቱ መሠረት፣ በበጀት ዓመቱ በአምስቱ የኩነት ምዝገባ ዓይነቶች (ልደት፣ ሞት፣ ጋብቻ፣ ፍቺ እና ጉዲፈቻ) በድምሩ 500,363 ምዝገባዎች ተከናውነዋል።
በተመሳሳይ 37,149 የጋብቻ ምዝገባዎችም ተመዝግበዋል።
ኤጀንሲው በዓመቱ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ተገልጋዮችን በማስተናገድ 2.4 ሚሊዮን የሚጠጉ አገልግሎቶችን እንደሰጠ ገልጿል።
እንዲሁም በጤና ተቋማትና በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች 11 ቅርንጫፎች የአንድ መስኮት አገልግሎት በመክፈት የልደት፣ የሞት እና ሌሎች የሲቪል ምዝገባ አገልግሎቶችን ተደራሽ ማድረጉን አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #addisababa #civilregistration #marriage #divorce #news
#ethiopia | የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በ2018 በጀት ዓመት መጨረሻ 9,558 የፍቺ ምዝገባዎች መከናወናቸውን አስታወቀ።
ይህንን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሤ ገልጸዋል።
በሪፖርቱ መሠረት፣ በበጀት ዓመቱ በአምስቱ የኩነት ምዝገባ ዓይነቶች (ልደት፣ ሞት፣ ጋብቻ፣ ፍቺ እና ጉዲፈቻ) በድምሩ 500,363 ምዝገባዎች ተከናውነዋል።
በተመሳሳይ 37,149 የጋብቻ ምዝገባዎችም ተመዝግበዋል።
ኤጀንሲው በዓመቱ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ተገልጋዮችን በማስተናገድ 2.4 ሚሊዮን የሚጠጉ አገልግሎቶችን እንደሰጠ ገልጿል።
እንዲሁም በጤና ተቋማትና በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች 11 ቅርንጫፎች የአንድ መስኮት አገልግሎት በመክፈት የልደት፣ የሞት እና ሌሎች የሲቪል ምዝገባ አገልግሎቶችን ተደራሽ ማድረጉን አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #addisababa #civilregistration #marriage #divorce #news
12 days ago
በ2018 በጀት ዓመት ከ9ሺህ በላይ ፍቺ መመዝገቡን ኤጀንሲው አስታወቀ
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ሰኔ 30 በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት 9 ሺህ 558 ፍቺ መመዝገቡን አስታውቋል፡፡
ኤጀንሲው ይህንን የገለፀው የበጀት ዓመቱን አፈጻጸም አስመልክቶ ዛሬ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ለመገናኛ ብዙኃን በሰጠው ጋዜጣዊ መግልጫ ነው፡፡
በመግለጫው ወቅት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሤ እንደገለፁት በበጀት ዓመቱ በአምስቱ የኩነት የምዝገባ ዓይነቶች ማለትም፡- ልደት፣ ሞት፣ ፍቺ፣ ጋብቻ፣ ጉዲፈቻ 500 ሺህ 363 ምዝገባዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል።
በ2018 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 30 ድረስ 37ሺህ 149 የጋብቻ ምዝገባ ተከናውኗል ተብሏል፡፡
1 ሚሊዮን 500 ሺህ ተገልጋዮች በኤጀንሲው በኩል አገልግሎት ማግኘታቸውን ጠቅሰው፤ 2 ሚሊዮን 400 ሺህ አገልግሎቶች እንደተሰጡ አብራርተዋል።
ኤጀንሲው ይህን አገልግሎት ሲሰጥ በአንድ ቦታ ብቻ ሳይሆን ሳይሆን በጤና ተቋማት እና በሌሎችም ተቋማት በመንቀሳቀስ ጭምር እንደሆነ አስረድተዋል።
በተለይ ከተማዋ ላይ በሚገኙ የጤና ተቋማት ላይ የአንድ መስኮት የአገልግሎት መስጫ በመክፈት የልደት እና የሞት ምዝገባ እያከናወነ መሆኑን አብራርተዋል።
ከዚህ በተጨማሪ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ላይም የአንድ መስኮት አገልግሎት መስጫ በመክፈት በ11 የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ላይ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
በተመስገን ተጋፋው
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ሰኔ 30 በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት 9 ሺህ 558 ፍቺ መመዝገቡን አስታውቋል፡፡
ኤጀንሲው ይህንን የገለፀው የበጀት ዓመቱን አፈጻጸም አስመልክቶ ዛሬ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ለመገናኛ ብዙኃን በሰጠው ጋዜጣዊ መግልጫ ነው፡፡
በመግለጫው ወቅት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሤ እንደገለፁት በበጀት ዓመቱ በአምስቱ የኩነት የምዝገባ ዓይነቶች ማለትም፡- ልደት፣ ሞት፣ ፍቺ፣ ጋብቻ፣ ጉዲፈቻ 500 ሺህ 363 ምዝገባዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል።
በ2018 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 30 ድረስ 37ሺህ 149 የጋብቻ ምዝገባ ተከናውኗል ተብሏል፡፡
1 ሚሊዮን 500 ሺህ ተገልጋዮች በኤጀንሲው በኩል አገልግሎት ማግኘታቸውን ጠቅሰው፤ 2 ሚሊዮን 400 ሺህ አገልግሎቶች እንደተሰጡ አብራርተዋል።
ኤጀንሲው ይህን አገልግሎት ሲሰጥ በአንድ ቦታ ብቻ ሳይሆን ሳይሆን በጤና ተቋማት እና በሌሎችም ተቋማት በመንቀሳቀስ ጭምር እንደሆነ አስረድተዋል።
በተለይ ከተማዋ ላይ በሚገኙ የጤና ተቋማት ላይ የአንድ መስኮት የአገልግሎት መስጫ በመክፈት የልደት እና የሞት ምዝገባ እያከናወነ መሆኑን አብራርተዋል።
ከዚህ በተጨማሪ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ላይም የአንድ መስኮት አገልግሎት መስጫ በመክፈት በ11 የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ላይ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
በተመስገን ተጋፋው
13 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ፖለቲከኛ አቶ ጃዋር መሀመድ ቲክቶክ ላይ በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ላይ ዛሬ ባደረጉት ንግግር፤ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የሚፈጠሩ ጊዜያዊ የፖለቲካ ትብብሮች (Alliances) ያላቸውን አደጋ፣ አሁን ላይ ሀገሪቱ ስለሚያስፈልጋት የፖለቲካ ራዕይ እንዲሁም ከኤርትራ ጋር ስለሚኖረው ቀጠናዊ ትስስር ሰፋ ያለ ትንታኔ ሰጥተዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ንጉሡን፣ በመቀጠልም ደርግን ለመጣል የተፈጠሩት የፖለቲካ ትብብሮች ጊዜያዊ ጠላትን ከማስወገድ ባለፈ ዘላቂ መፍትሄ እንዳላመጡ አቶ ጃዋር ተናግረዋል። ደርግን ለመጣል የተፈጠረው ትብብር የአማራውን ልሂቅ በማግለሉ አዲስ የፖለቲካ ትርክት እንደወለደ ሁሉ፤ ከ2018 እስከ 2020 የነበረው ትብብርም ትግራይን በማግለሉ ሀገሪቱን ወደ ጦርነት ማስገባቱን አስታውሰዋል። በአሁኑ ወቅትም የማዕከላዊ መንግሥቱን ውድቀት ተከትሎ "አብይን ለመጣል" ብቻ ተብለው የሚፈጠሩ ትብብሮች ከፍተኛ አደጋ እንዳላቸው ያስጠነቀቁት ፖለቲከኛው፣ የፖለቲካ ኃይሎች መንግሥትን ከመጣል ባለፈ፣ ከአብይ አህመድ ወይም ከብልጽግና በኋላ የምትመጣው ኢትዮጵያ ምን ዓይነት አስተዳደር እና ማህበራዊ አደረጃጀት ይኖራታል በሚለው ዘላቂ ራዕይ ላይ አስቀድመው ሊወያዩ እና ስምምነት ላይ ሊደርሱ እንደሚገባ አሳስበዋል። ይህ ካልሆነ ግን ሀገሪቱ ወደ ሌላ አዲስ የትርምስ አዙሪት ውስጥ እንደምትገባ አስጠንቅቀዋል።
የፖለቲካ ምህዳሩ መዘጋት እና የውጭ ጣልቃ ገብነትን በተመለከተ ባነሱት ሀሳብ፣ የፖለቲካ መድረኩ ዝግ በሚሆንበት ጊዜ የሰላማዊ ትግል አማራጭ ቦታውን ለጠመንጃ እንደሚያስረክብ ገልጸዋል። የትጥቅ ትግል የጀመረ ማንኛውም ኃይል ደግሞ የጦር መሳሪያ ድጋፍ ለማግኘት ሲል ከሌሎች የውጭ ኃይሎች ጋር ለመተባበር እንደሚገደድ አብራርተዋል። ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት የውስጥ ቀውሶች ለግብጽ የውጭ ፖሊሲ ትልቅ ክፍተት መፍጠራቸውን የጠቆሙት አቶ ጃዋር፣ ግብጽ የኢትዮጵያን የውስጥ ቀውስ የማባባስ፣ ከጎረቤት ጋር የማጋጨት እና ዓለም አቀፍ ፋይናንስ እንዳታገኝ የማድረግ ስትራቴጂን እየተከተለች መሆኗን አስታውቀዋል። በተጨማሪም ኢትዮጵያ በሱዳን ጉዳይ ላይ የተከተለችው የተሳሳተ አካሄድ፣ ሱዳን ከኢትዮጵያ አማጺያን እና ከኤርትራ ጋር እንድትሰለፍ መግፋቱን ተናግረዋል።
ከኤርትራ ጋር ሊኖር ስለሚገባው ልዩ ግንኙነት ሰፊ ማብራሪያ የሰጡት አቶ ጃዋር፣ ኢትዮጵያ እና ኤርትራን እንደ ባዕድ ሀገር ማየት ስህተት መሆኑን ጠቅሰው፣ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ያላለቀ ፍቺ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱ ሀገራት የሀገረ-መንግሥት ግንባታ እና የደህንነት ስጋት እስካልተፈታ ድረስ የኤርትራም ሆነ የኢትዮጵያ ሰላም እውን ሊሆን እንደማይችል አስምረውበታል። የሁለቱ ሀገራት ኢኮኖሚ እና ሰላም በእጅጉ የተሳሰረ መሆኑን በማንሳትም፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እንዲያድግ በምስራቅ አሰብን፣ በሰሜን ደግሞ ምጽዋን ማግኘት ግድ እንደሚለው ሁሉ፤ በኤርትራ በኩልም ኢኮኖሚዋን ለማሳደግ የኢትዮጵያን ሰፊ ገበያ ማግኘት የግድ እንደሚያስፈልጋት አስረድተዋል።
ይህ ትውልድ ከቀድሞዎቹ የኢህአዴግ፣ ኦነግ እና ህወሓት የፖለቲካ ትርክቶች ወጥቶ በሰፊ ሀገራዊ እና ቀጠናዊ ትስስር ላይ ሊያስብ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል። አሜሪካ እና እንግሊዝ እንዳላቸው ዓይነት ልዩ ግንኙነት በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ሊገነባ እንደሚገባ ያሳሰቡት ፖለቲከኛው፣ የሁለቱ ሀገራት ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የደህንነት ጉዳዮች ቀስ በቀስ ካልተሳሰሩ በስተቀር ሁለቱም ሀገራት የህዝባቸውን ህልም ማሳካት እንደማይችሉ አስጠንቅቀዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ንጉሡን፣ በመቀጠልም ደርግን ለመጣል የተፈጠሩት የፖለቲካ ትብብሮች ጊዜያዊ ጠላትን ከማስወገድ ባለፈ ዘላቂ መፍትሄ እንዳላመጡ አቶ ጃዋር ተናግረዋል። ደርግን ለመጣል የተፈጠረው ትብብር የአማራውን ልሂቅ በማግለሉ አዲስ የፖለቲካ ትርክት እንደወለደ ሁሉ፤ ከ2018 እስከ 2020 የነበረው ትብብርም ትግራይን በማግለሉ ሀገሪቱን ወደ ጦርነት ማስገባቱን አስታውሰዋል። በአሁኑ ወቅትም የማዕከላዊ መንግሥቱን ውድቀት ተከትሎ "አብይን ለመጣል" ብቻ ተብለው የሚፈጠሩ ትብብሮች ከፍተኛ አደጋ እንዳላቸው ያስጠነቀቁት ፖለቲከኛው፣ የፖለቲካ ኃይሎች መንግሥትን ከመጣል ባለፈ፣ ከአብይ አህመድ ወይም ከብልጽግና በኋላ የምትመጣው ኢትዮጵያ ምን ዓይነት አስተዳደር እና ማህበራዊ አደረጃጀት ይኖራታል በሚለው ዘላቂ ራዕይ ላይ አስቀድመው ሊወያዩ እና ስምምነት ላይ ሊደርሱ እንደሚገባ አሳስበዋል። ይህ ካልሆነ ግን ሀገሪቱ ወደ ሌላ አዲስ የትርምስ አዙሪት ውስጥ እንደምትገባ አስጠንቅቀዋል።
የፖለቲካ ምህዳሩ መዘጋት እና የውጭ ጣልቃ ገብነትን በተመለከተ ባነሱት ሀሳብ፣ የፖለቲካ መድረኩ ዝግ በሚሆንበት ጊዜ የሰላማዊ ትግል አማራጭ ቦታውን ለጠመንጃ እንደሚያስረክብ ገልጸዋል። የትጥቅ ትግል የጀመረ ማንኛውም ኃይል ደግሞ የጦር መሳሪያ ድጋፍ ለማግኘት ሲል ከሌሎች የውጭ ኃይሎች ጋር ለመተባበር እንደሚገደድ አብራርተዋል። ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት የውስጥ ቀውሶች ለግብጽ የውጭ ፖሊሲ ትልቅ ክፍተት መፍጠራቸውን የጠቆሙት አቶ ጃዋር፣ ግብጽ የኢትዮጵያን የውስጥ ቀውስ የማባባስ፣ ከጎረቤት ጋር የማጋጨት እና ዓለም አቀፍ ፋይናንስ እንዳታገኝ የማድረግ ስትራቴጂን እየተከተለች መሆኗን አስታውቀዋል። በተጨማሪም ኢትዮጵያ በሱዳን ጉዳይ ላይ የተከተለችው የተሳሳተ አካሄድ፣ ሱዳን ከኢትዮጵያ አማጺያን እና ከኤርትራ ጋር እንድትሰለፍ መግፋቱን ተናግረዋል።
ከኤርትራ ጋር ሊኖር ስለሚገባው ልዩ ግንኙነት ሰፊ ማብራሪያ የሰጡት አቶ ጃዋር፣ ኢትዮጵያ እና ኤርትራን እንደ ባዕድ ሀገር ማየት ስህተት መሆኑን ጠቅሰው፣ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ያላለቀ ፍቺ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱ ሀገራት የሀገረ-መንግሥት ግንባታ እና የደህንነት ስጋት እስካልተፈታ ድረስ የኤርትራም ሆነ የኢትዮጵያ ሰላም እውን ሊሆን እንደማይችል አስምረውበታል። የሁለቱ ሀገራት ኢኮኖሚ እና ሰላም በእጅጉ የተሳሰረ መሆኑን በማንሳትም፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እንዲያድግ በምስራቅ አሰብን፣ በሰሜን ደግሞ ምጽዋን ማግኘት ግድ እንደሚለው ሁሉ፤ በኤርትራ በኩልም ኢኮኖሚዋን ለማሳደግ የኢትዮጵያን ሰፊ ገበያ ማግኘት የግድ እንደሚያስፈልጋት አስረድተዋል።
ይህ ትውልድ ከቀድሞዎቹ የኢህአዴግ፣ ኦነግ እና ህወሓት የፖለቲካ ትርክቶች ወጥቶ በሰፊ ሀገራዊ እና ቀጠናዊ ትስስር ላይ ሊያስብ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል። አሜሪካ እና እንግሊዝ እንዳላቸው ዓይነት ልዩ ግንኙነት በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ሊገነባ እንደሚገባ ያሳሰቡት ፖለቲከኛው፣ የሁለቱ ሀገራት ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የደህንነት ጉዳዮች ቀስ በቀስ ካልተሳሰሩ በስተቀር ሁለቱም ሀገራት የህዝባቸውን ህልም ማሳካት እንደማይችሉ አስጠንቅቀዋል።
1 month ago
በአማራ ክልል ፍቺ የሚፈፅሙ ጥንዶች ቁጥር ጭማሪ አሳይቷል ተባለ
በአማራ ክልል ባለፉት 11 ወራት በሁሉም ኩነቶች ከ667 ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎች ምዝገባ ማከናወኑን የክልሉ ሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል ።በአገልግሎቱ የእቅድና በጀት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት አቶ ዋለ ቅዱስ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት ባለፉት 11 ወራት 7 ሺህ 965 ፍቺዎችን ለመመዝገብ ዕቅድ ተይዞ ነበር ።
ይህንን መነሻ በማድረግ በወቅታዊ ፣በዘገየ እና የጊዜ ገደቡ ባለፈ ምዝገባ 3 ሺህ 977 ፍቺዎችን መመዝገብ እንደቻለ የገለፁት አቶ ዋለ በዚህም የዕቅዱን 50 በመቶ ማሳካት ተችሏል ብለዋል ።ባለፈው አመት በተመሳሳይ ወቅት ላይ የተመዘገበው የፍቺ መጠን 1 ሺህ 616 እንደነበር ተገልጿል ።
በዚህ ጊዜ ውስጥ ከአምናው በተሻለ መልኩ ምዝገባ ማካሄድ የተቻለ ቢሆንም ከዚህ የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖር ከፍርድ ቤቶችና ከአጋር አካላት ጋር አገልግሎቱ ተቀራርቦ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግሯል።የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባን አለማስመዝገብ ስለሚያስከትለው ጉዳት ህብረተሰቡ በቂ እውቀት እንዲኖረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ አገልግሎቱ ገልጿል።
ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል እየተደረገ ባለው ጥረት በ570 የምዝገባ ጣቢያዎች ቴክኖሎጂን በመጠቀም ምዝገባ እየተካሄደ ይገኛል ተብሏል።
በመባ ወርቅነህ
Seledadotio
Seledadotio
በአማራ ክልል ባለፉት 11 ወራት በሁሉም ኩነቶች ከ667 ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎች ምዝገባ ማከናወኑን የክልሉ ሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል ።በአገልግሎቱ የእቅድና በጀት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት አቶ ዋለ ቅዱስ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት ባለፉት 11 ወራት 7 ሺህ 965 ፍቺዎችን ለመመዝገብ ዕቅድ ተይዞ ነበር ።
ይህንን መነሻ በማድረግ በወቅታዊ ፣በዘገየ እና የጊዜ ገደቡ ባለፈ ምዝገባ 3 ሺህ 977 ፍቺዎችን መመዝገብ እንደቻለ የገለፁት አቶ ዋለ በዚህም የዕቅዱን 50 በመቶ ማሳካት ተችሏል ብለዋል ።ባለፈው አመት በተመሳሳይ ወቅት ላይ የተመዘገበው የፍቺ መጠን 1 ሺህ 616 እንደነበር ተገልጿል ።
በዚህ ጊዜ ውስጥ ከአምናው በተሻለ መልኩ ምዝገባ ማካሄድ የተቻለ ቢሆንም ከዚህ የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖር ከፍርድ ቤቶችና ከአጋር አካላት ጋር አገልግሎቱ ተቀራርቦ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግሯል።የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባን አለማስመዝገብ ስለሚያስከትለው ጉዳት ህብረተሰቡ በቂ እውቀት እንዲኖረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ አገልግሎቱ ገልጿል።
ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል እየተደረገ ባለው ጥረት በ570 የምዝገባ ጣቢያዎች ቴክኖሎጂን በመጠቀም ምዝገባ እየተካሄደ ይገኛል ተብሏል።
በመባ ወርቅነህ
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በትዳር ፍቺ የተበሳጨው ግለሰብ የራሱን ባለ ሁለት ፎቅ ቤት በኤክስካቫተር መናዱ ተሰማ
#ethiopia | በሮማንያ ባለቤቱ የፍቺና የንብረት ክፍፍል ጥያቄ በማንሳቷ የተበሳጨ አንድ ግለሰብ፣ ንብረቱን ላለማካፈል ሲል ለብዙ ዓመታት የኖሩበትን ባለ ሁለት ፎቅ መኖሪያ ቤት በኤክስካቫተር ሙሉ በሙሉ አፍርሷል።
"የኔ ካልሆነ ለማንም አይሆንም" በሚል እልህ የተፈጸመውና በጎረቤቶች በቪዲዮ የተቀረጸው ይህ ድርጊት በማኅበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል።
ግለሰቡ የአካባቢውን ሰላምና ደህንነት በማናጋቱ በቁጥጥር ሥር የዋለ ሲሆን፣ የሕግ ባለሙያዎች ድርጊቱ ካጋለጠው ከፍተኛ የገንዘብ ኪሳራ በተጨማሪ ለቀድሞ ባለቤቱ የሚከፍለውን የካሳ ክፍያ እንደሚያስከትልበት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#romania #divorcedispute #oddnews #propertydamage #viralnews #oddstory
#ethiopia | በሮማንያ ባለቤቱ የፍቺና የንብረት ክፍፍል ጥያቄ በማንሳቷ የተበሳጨ አንድ ግለሰብ፣ ንብረቱን ላለማካፈል ሲል ለብዙ ዓመታት የኖሩበትን ባለ ሁለት ፎቅ መኖሪያ ቤት በኤክስካቫተር ሙሉ በሙሉ አፍርሷል።
"የኔ ካልሆነ ለማንም አይሆንም" በሚል እልህ የተፈጸመውና በጎረቤቶች በቪዲዮ የተቀረጸው ይህ ድርጊት በማኅበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል።
ግለሰቡ የአካባቢውን ሰላምና ደህንነት በማናጋቱ በቁጥጥር ሥር የዋለ ሲሆን፣ የሕግ ባለሙያዎች ድርጊቱ ካጋለጠው ከፍተኛ የገንዘብ ኪሳራ በተጨማሪ ለቀድሞ ባለቤቱ የሚከፍለውን የካሳ ክፍያ እንደሚያስከትልበት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#romania #divorcedispute #oddnews #propertydamage #viralnews #oddstory
2 months ago
ይህንን ያውቃሉ❓❓
የሲቪል ምዝገባና ነዋሪዎች አገልግሎት ኤጀንሲ በወረዳ ጽሕፈት ቤቶቹ የሚሰጣቸውን የኩነት (የልደት፣ ጋብቻ፣ ፍቺ፣ ሞትና ጉዲፈቻ) ማስረጃዎችን የማረጋገጥ አገልግሎት ለማግኘት ተገልጋዮች ይዘው መቅረብ የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎችንና ደጋፊ ሰነዶችን እንደሚከተለው ያሳውቃል።
ለእያንዳንዱ አገልግሎት የሚያስፈልጉ ልዩ ቅድመ ሁኔታዎች
1. የልደት ሰርተፍኬት ለማረጋገጥ
ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች ለሆኑ፦ በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የልደት ማስረጃ
አገልግሎቱ የሚሰጠው ከሁለቱ አንዱ ወላጅ በአካል ሲገኝ ነው (የወላጆች የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ያስፈልጋል)።
ምዝገባው በሞግዚትነት ከሆነ የፍርድ ቤት የሞግዚትነት ውሳኔ ሰነድ መቅረብ አለበት።
ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በላይ ለሆኑ፦ ባለጉዳዩ በአካል መቅረብ አለበት። በአካል መቅረብ ካልቻለ፣ ጉዳዩን የሚገልጽ ልዩ ውክልና ከወካይና ተወካይ የታደሰ መታወቂያ/ፓስፖርት ጋር ማቅረብ ይኖርበታል።
2. የጋብቻ ማስረጃ ለማረጋገጥ
በክፍለ ከተማ ወይም በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የጋብቻ ማስረጃ መያዝ።
ለግልባጭ ወይም ለእርማት አገልግሎት፦ የተጋቢዎች ሁለት ሁለት (2) ጉርድ ፎቶግራፍ።
በውክልና የሚጠየቅ ከሆነ (ለእርማት፣ ዕድሳትና ግልባጭ)፦ ባልና ሚስት ጉዳዩን በግልጽ የሚያሳይ ውክልና፣ የወካዮች እና የተወካይ የታደሰ መታወቂያ/ፓስፖርት ወይም የታደሰ የመኖሪያ ፈቃድ ማቅረብ አለባቸው።
3. የፍቺ ማስረጃ ለማረጋገጥ
በክፍለ ከተማ ወይም በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የፍቺ ማስረጃ
የህግ አስገዳጅነቱ የተረጋገጠ የፍርድ ቤት የፍቺ ውሳኔ ሰነድ መቅረብ አለበት።
4. የጉዲፈቻ ሰርተፍኬት ለማረጋገጥ
በወረዳ የተመዘገበ የጉዲፈቻ ሰርተፍኬት እና የፍርድ ቤት ውሳኔ ሰነድ
ጉዲፈቻ አድራጊዎች የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት በመያዝ በአካል መቅረብ አለባቸው።
ጉዳዩ በውክልና ከሆነ፣ይህንኑ የሚያስረዳ ልዩ ውክልና መቅረብ አለበት።
5. የሞት ማስረጃ ለማረጋገጥ
በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የሞት ማስረጃ የማረጋገጥ አገልግሎት ለማግኘት
ከሟች ጋር አብሮ ይኖር የነበረ ሰው፣ እርሱ ከሌለ የሟች የስጋ ወይም የጋብቻ ዘመዶች፣ እነዚህም ከሌሉ የቅርብ ጎረቤት ወይም ስለሟቹ መሞት የሚያውቅ ማንኛውም ሰው የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት በማቅረብ ማስመዝገብና ማረጋገጥ ይችላል።
ሟች የውጭ ሀገር ዜጋ ከሆነ ከሆስፒታል የተሰጠ የማሳወቂያ ወረቀት መቅረብ አለበት።
ማሳሰቢያ፡- ለሁሉም ከላይ ለተዘረዘሩት የኩነት አገልግሎቶችን ለማግኘት የሚያስፈልግ ደጋፊ ሰነድ
• የታደሰ ብሔራዊ መታወቂያ / የታደሰ ፓስፖርት / የትውልደ ኢትዮጵያ የውጭ ዜግነት መታወቂያ (የቢጫ ካርድ)።
• ከዝቅተኛው አስተዳደር ጽ/ቤት መደበኛ ነዋሪነቱን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ / የስደተኛነት ማስረጃ / የመኖሪያ ፈቃድ።
• ከሚሰራበት መስሪያ ቤት ባልደረባነቱንና ዜግነቱን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ ከመስሪያ ቤቱ መታወቂያ ጋር / የመከላከያ ሰራዊት ከሆነ የመከላከያ ሰራዊት መታወቂያ መያዝ
• የጠፋ ሰርተፍኬት ግልባጭ ለመውሰድ፦ ከፖሊስ የተሰጠ የጠፋ ሰነድ ማረጋገጫ ማቅረብ ግዴታ ነው።
• ከወረዳ የመጡ ማስረጃዎች፦ ከወረዳው ስለመውጣታቸው የሚገልጽ ማረጋገጫ ደብዳቤ ያስፈልጋቸዋል።
• ከክፍለ ከተማ የመጡ ማስረጃዎች፦ ከሰነዱ በስተጀርባ የማረጋገጫ ማህተም ማረፍ ይኖርበታል።
• ከውጭ ሀገር የሚመጣ ውክልና፦ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በፌደራል ሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ ኤጀንሲ መረጋገጥ አለበት።
Seledadotio
Seledadotio
የሲቪል ምዝገባና ነዋሪዎች አገልግሎት ኤጀንሲ በወረዳ ጽሕፈት ቤቶቹ የሚሰጣቸውን የኩነት (የልደት፣ ጋብቻ፣ ፍቺ፣ ሞትና ጉዲፈቻ) ማስረጃዎችን የማረጋገጥ አገልግሎት ለማግኘት ተገልጋዮች ይዘው መቅረብ የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎችንና ደጋፊ ሰነዶችን እንደሚከተለው ያሳውቃል።
ለእያንዳንዱ አገልግሎት የሚያስፈልጉ ልዩ ቅድመ ሁኔታዎች
1. የልደት ሰርተፍኬት ለማረጋገጥ
ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች ለሆኑ፦ በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የልደት ማስረጃ
አገልግሎቱ የሚሰጠው ከሁለቱ አንዱ ወላጅ በአካል ሲገኝ ነው (የወላጆች የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ያስፈልጋል)።
ምዝገባው በሞግዚትነት ከሆነ የፍርድ ቤት የሞግዚትነት ውሳኔ ሰነድ መቅረብ አለበት።
ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በላይ ለሆኑ፦ ባለጉዳዩ በአካል መቅረብ አለበት። በአካል መቅረብ ካልቻለ፣ ጉዳዩን የሚገልጽ ልዩ ውክልና ከወካይና ተወካይ የታደሰ መታወቂያ/ፓስፖርት ጋር ማቅረብ ይኖርበታል።
2. የጋብቻ ማስረጃ ለማረጋገጥ
በክፍለ ከተማ ወይም በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የጋብቻ ማስረጃ መያዝ።
ለግልባጭ ወይም ለእርማት አገልግሎት፦ የተጋቢዎች ሁለት ሁለት (2) ጉርድ ፎቶግራፍ።
በውክልና የሚጠየቅ ከሆነ (ለእርማት፣ ዕድሳትና ግልባጭ)፦ ባልና ሚስት ጉዳዩን በግልጽ የሚያሳይ ውክልና፣ የወካዮች እና የተወካይ የታደሰ መታወቂያ/ፓስፖርት ወይም የታደሰ የመኖሪያ ፈቃድ ማቅረብ አለባቸው።
3. የፍቺ ማስረጃ ለማረጋገጥ
በክፍለ ከተማ ወይም በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የፍቺ ማስረጃ
የህግ አስገዳጅነቱ የተረጋገጠ የፍርድ ቤት የፍቺ ውሳኔ ሰነድ መቅረብ አለበት።
4. የጉዲፈቻ ሰርተፍኬት ለማረጋገጥ
በወረዳ የተመዘገበ የጉዲፈቻ ሰርተፍኬት እና የፍርድ ቤት ውሳኔ ሰነድ
ጉዲፈቻ አድራጊዎች የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት በመያዝ በአካል መቅረብ አለባቸው።
ጉዳዩ በውክልና ከሆነ፣ይህንኑ የሚያስረዳ ልዩ ውክልና መቅረብ አለበት።
5. የሞት ማስረጃ ለማረጋገጥ
በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የሞት ማስረጃ የማረጋገጥ አገልግሎት ለማግኘት
ከሟች ጋር አብሮ ይኖር የነበረ ሰው፣ እርሱ ከሌለ የሟች የስጋ ወይም የጋብቻ ዘመዶች፣ እነዚህም ከሌሉ የቅርብ ጎረቤት ወይም ስለሟቹ መሞት የሚያውቅ ማንኛውም ሰው የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት በማቅረብ ማስመዝገብና ማረጋገጥ ይችላል።
ሟች የውጭ ሀገር ዜጋ ከሆነ ከሆስፒታል የተሰጠ የማሳወቂያ ወረቀት መቅረብ አለበት።
ማሳሰቢያ፡- ለሁሉም ከላይ ለተዘረዘሩት የኩነት አገልግሎቶችን ለማግኘት የሚያስፈልግ ደጋፊ ሰነድ
• የታደሰ ብሔራዊ መታወቂያ / የታደሰ ፓስፖርት / የትውልደ ኢትዮጵያ የውጭ ዜግነት መታወቂያ (የቢጫ ካርድ)።
• ከዝቅተኛው አስተዳደር ጽ/ቤት መደበኛ ነዋሪነቱን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ / የስደተኛነት ማስረጃ / የመኖሪያ ፈቃድ።
• ከሚሰራበት መስሪያ ቤት ባልደረባነቱንና ዜግነቱን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ ከመስሪያ ቤቱ መታወቂያ ጋር / የመከላከያ ሰራዊት ከሆነ የመከላከያ ሰራዊት መታወቂያ መያዝ
• የጠፋ ሰርተፍኬት ግልባጭ ለመውሰድ፦ ከፖሊስ የተሰጠ የጠፋ ሰነድ ማረጋገጫ ማቅረብ ግዴታ ነው።
• ከወረዳ የመጡ ማስረጃዎች፦ ከወረዳው ስለመውጣታቸው የሚገልጽ ማረጋገጫ ደብዳቤ ያስፈልጋቸዋል።
• ከክፍለ ከተማ የመጡ ማስረጃዎች፦ ከሰነዱ በስተጀርባ የማረጋገጫ ማህተም ማረፍ ይኖርበታል።
• ከውጭ ሀገር የሚመጣ ውክልና፦ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በፌደራል ሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ ኤጀንሲ መረጋገጥ አለበት።
Seledadotio
Seledadotio
3 months ago
ልደት እና ሞት በወቅቱ በማያስመዘግቡ ነዋሪዎች ላይ 5 ሺሕ ብር የገንዘብ ቅጣት ሊጣል ነው
የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ከሚቀጥለው በጀት ዓመት (ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም.) ጀምሮ እንደ ልደት እና ሞት ያሉ የወሳኝ ኩነት ምዝገባዎችን በወቅቱ በማያስመዘግቡ ነዋሪዎች ላይ የ5 ሺሕ ብር ቅጣት ሊጥል እንደሚችል አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ የማኅበረሰቡን የግንዛቤ ማነስ ከግምት ውስጥ በማስገባት እስካሁን አስገዳጅ የቅጣት ውሳኔዎች ሳይተላለፉ መቆየታቸውን ገልጸው፣ አሁን ግን ደንቡን ተግባራዊ ለማድረግ መታቀዱን ተናግረዋል።
እንደ አቶ ጥጋቡ ማብራሪያ፤ ማንኛውም ነዋሪ፦
👉ልደትን ፦ በ90 ቀናት ውስጥ
👉ጋብቻ፣ ፍቺ፣ ሞት እና ጉድፈቻ ኩነቶችን ፦ በ30 ቀናት ውስጥ ማስመዝገብ ግዴታ አለበት።
ነዋሪዎች የተቀመጠውን የጊዜ ቀነ-ገደብ በአግባቡ በመጠቀም ራሳቸውን ካልተፈለገ የገንዘብ ቅጣት እንዲጠብቁም ኤጀንሲው አሳስቧል።
ምንጭ: አሐዱ ራዲዮ
seledadotio
seledadotio
የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ከሚቀጥለው በጀት ዓመት (ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም.) ጀምሮ እንደ ልደት እና ሞት ያሉ የወሳኝ ኩነት ምዝገባዎችን በወቅቱ በማያስመዘግቡ ነዋሪዎች ላይ የ5 ሺሕ ብር ቅጣት ሊጥል እንደሚችል አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ የማኅበረሰቡን የግንዛቤ ማነስ ከግምት ውስጥ በማስገባት እስካሁን አስገዳጅ የቅጣት ውሳኔዎች ሳይተላለፉ መቆየታቸውን ገልጸው፣ አሁን ግን ደንቡን ተግባራዊ ለማድረግ መታቀዱን ተናግረዋል።
እንደ አቶ ጥጋቡ ማብራሪያ፤ ማንኛውም ነዋሪ፦
👉ልደትን ፦ በ90 ቀናት ውስጥ
👉ጋብቻ፣ ፍቺ፣ ሞት እና ጉድፈቻ ኩነቶችን ፦ በ30 ቀናት ውስጥ ማስመዝገብ ግዴታ አለበት።
ነዋሪዎች የተቀመጠውን የጊዜ ቀነ-ገደብ በአግባቡ በመጠቀም ራሳቸውን ካልተፈለገ የገንዘብ ቅጣት እንዲጠብቁም ኤጀንሲው አሳስቧል።
ምንጭ: አሐዱ ራዲዮ
seledadotio
seledadotio
3 months ago
የፍቺ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ከ90 በመቶ በላይ ጭማሪ ማሳየቱ ተገለጸ
በአዲስ አበባ ከተማ ፍቺ የሚፈጽሙ ባለትዳሮች ብዛት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ90 በመቶ በላይ ብልጫ ማሳየቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
ኤጀንሲው በተያዘው በጀት ዓመት 9 ወራት ብቻ 3 ሺህ 340 ፍቺዎች መመዝገባቸውን ይፋ አድርጓል። በጥቅሉ የጋብቻም ሆነ የፍቺ ምዝገባዎች ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸሩ ጭማሪ አሳይተዋል ተብሏል።
seledadotio
seledadotio
በአዲስ አበባ ከተማ ፍቺ የሚፈጽሙ ባለትዳሮች ብዛት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ90 በመቶ በላይ ብልጫ ማሳየቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
ኤጀንሲው በተያዘው በጀት ዓመት 9 ወራት ብቻ 3 ሺህ 340 ፍቺዎች መመዝገባቸውን ይፋ አድርጓል። በጥቅሉ የጋብቻም ሆነ የፍቺ ምዝገባዎች ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸሩ ጭማሪ አሳይተዋል ተብሏል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የፍቺ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ከ90 በመቶ በላይ ጭማሪ ማሳየቱ ተገለጸ
በአዲስ አበባ ከተማ ፍቺ የሚፈጽሙ ባለትዳሮች ብዛት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ90 በመቶ በላይ ብልጫ ማሳየቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
ኤጀንሲው በተያዘው በጀት ዓመት 9 ወራት ብቻ 3 ሺህ 340 ፍቺዎች መመዝገባቸውን ይፋ አድርጓል። በጥቅሉ የጋብቻም ሆነ የፍቺ ምዝገባዎች ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸሩ ጭማሪ አሳይተዋል ተብሏል።
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ፣ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ውስጥ 8 ሺህ 315 ጋብቻዎች ተፈጽመዋልሰ ሲሉ ለአሐዱ ሬድዮ ብለዋል፡፡ የዚህ ዓመቱ የተጋቢዎች ቁጥር ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ16 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ተናግረዋል።
የሚፋቱ ባለትዳሮች ቁጥርም በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀቡ የተገለጸ ሲሆን፤ የተጠቀሰው አሐዝ በወሳኝ ኩነት በኩል ያልተከናወኑ ፍቺዎችን እንደማይጨምር የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ተናግረዋል፡፡
ለፍቺ ምዝገባ ቁጥር መጨመር እንደ ምክንያት ተከጠቀሱት መካከል የኤጀንሲው የአገልግሎት አሰጣጥ መዘመን ይገኝበታል፡፡ በአሁኑ ወቅት በ11ዱም የምድብ ችሎት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ባሉበት ቦታ አገልግሎቱ መሰጠቱ ምዝገባው እንዲቀላጠፍና የተመዝጋቢዎች ቁጥር እንዲጨምር አስተዋጽኦ አድርጓል ተብሏል፡፡
በኢትዮጵያ የፍቺ ሥርዓት የሚመራው በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር 213/1992 መሠረት ሲሆን፣ ፍቺ በሁለት ዋና ዋና መንገዶች ማለትም በባለቤቶቹ የጋራ ስምምነት ወይም በአንዳቸው አመልካችነት በፍርድ ቤት ውሳኔ እንደሚፈጸም ይታወቃል።
(አሐዱ ሬዲዮ)
በአዲስ አበባ ከተማ ፍቺ የሚፈጽሙ ባለትዳሮች ብዛት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ90 በመቶ በላይ ብልጫ ማሳየቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
ኤጀንሲው በተያዘው በጀት ዓመት 9 ወራት ብቻ 3 ሺህ 340 ፍቺዎች መመዝገባቸውን ይፋ አድርጓል። በጥቅሉ የጋብቻም ሆነ የፍቺ ምዝገባዎች ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸሩ ጭማሪ አሳይተዋል ተብሏል።
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ፣ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ውስጥ 8 ሺህ 315 ጋብቻዎች ተፈጽመዋልሰ ሲሉ ለአሐዱ ሬድዮ ብለዋል፡፡ የዚህ ዓመቱ የተጋቢዎች ቁጥር ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ16 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ተናግረዋል።
የሚፋቱ ባለትዳሮች ቁጥርም በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀቡ የተገለጸ ሲሆን፤ የተጠቀሰው አሐዝ በወሳኝ ኩነት በኩል ያልተከናወኑ ፍቺዎችን እንደማይጨምር የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ተናግረዋል፡፡
ለፍቺ ምዝገባ ቁጥር መጨመር እንደ ምክንያት ተከጠቀሱት መካከል የኤጀንሲው የአገልግሎት አሰጣጥ መዘመን ይገኝበታል፡፡ በአሁኑ ወቅት በ11ዱም የምድብ ችሎት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ባሉበት ቦታ አገልግሎቱ መሰጠቱ ምዝገባው እንዲቀላጠፍና የተመዝጋቢዎች ቁጥር እንዲጨምር አስተዋጽኦ አድርጓል ተብሏል፡፡
በኢትዮጵያ የፍቺ ሥርዓት የሚመራው በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር 213/1992 መሠረት ሲሆን፣ ፍቺ በሁለት ዋና ዋና መንገዶች ማለትም በባለቤቶቹ የጋራ ስምምነት ወይም በአንዳቸው አመልካችነት በፍርድ ቤት ውሳኔ እንደሚፈጸም ይታወቃል።
(አሐዱ ሬዲዮ)
3 months ago
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ4 ሺህ በላይ የፍቺ ምዝገባ መከናወኑ ተነገረ
የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት በዘጠኝ ወራት ውስጥ በወቅታዊ፣ በዘገየ፣ጊዜ ገደቡ ባለፈ ልደት 324,363 የጋብቻ 28,604፣ የሞት 19,448፣ የጉዲፈቻ 278 በአጠቃላይ የአምስቱም ኩነቶች 382ሺ309 አፈፃፀም ምዝገባ ማድረጉን አስታውቋል ፡፡
በተጨማሪም በበጀት ዓመቱ በዘጠኝ ወራት ውስጥ 4452 ወቅታዊ የፍቺ ምዝገባ ተደርጓል ። ከጤና ተቋማት በሚመጣ የማሳወቂያ ወረቀት የተመዘገበ የልደት እና የሞት 78.04% ምዝገባ በማድረግ የዕቅዱን 84.63% ለማከናወን መቻሉን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሴ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል። በሌላ በኩል 142,159 ያላገባ ማስረጃ አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን 600,589 ነዋሪዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመመዝገብ አገልግሎት መስጠት ተችሏል። ከተሰጠው የነዋሪነት መታወቂያ ውስጥ ዲጂታል 99.78%፣ ማኑዋል 0.22% ማድረስ መቻሉ ነው የተገለጸው፡፡
በመጨረሻም የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሴ በበጀት ዓመቱ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ያስመዘገባቸውን ውጤቶች እና የነበሩትን ጥንካሬዎች በመያዝ በቀጣይ የመጨረሻ ሩብ ዓመት ውስጥ በዕቅድ ተይዘው ያላለቁ ሥራዎችን የሚያጠናቅቅበት እና ተቋሙ ከማዕከል እስከ ወረዳ ባለው አደረጃጀት የሚገኙ አመራሮች እና ባለሙያዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ሙሉ አቅማቸውን ተጠቅመው በመስራት የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ ይጠበቃል ብለዋል፡፡
seledadotio
seledadotio
የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት በዘጠኝ ወራት ውስጥ በወቅታዊ፣ በዘገየ፣ጊዜ ገደቡ ባለፈ ልደት 324,363 የጋብቻ 28,604፣ የሞት 19,448፣ የጉዲፈቻ 278 በአጠቃላይ የአምስቱም ኩነቶች 382ሺ309 አፈፃፀም ምዝገባ ማድረጉን አስታውቋል ፡፡
በተጨማሪም በበጀት ዓመቱ በዘጠኝ ወራት ውስጥ 4452 ወቅታዊ የፍቺ ምዝገባ ተደርጓል ። ከጤና ተቋማት በሚመጣ የማሳወቂያ ወረቀት የተመዘገበ የልደት እና የሞት 78.04% ምዝገባ በማድረግ የዕቅዱን 84.63% ለማከናወን መቻሉን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሴ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል። በሌላ በኩል 142,159 ያላገባ ማስረጃ አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን 600,589 ነዋሪዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመመዝገብ አገልግሎት መስጠት ተችሏል። ከተሰጠው የነዋሪነት መታወቂያ ውስጥ ዲጂታል 99.78%፣ ማኑዋል 0.22% ማድረስ መቻሉ ነው የተገለጸው፡፡
በመጨረሻም የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ንጉሴ በበጀት ዓመቱ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ያስመዘገባቸውን ውጤቶች እና የነበሩትን ጥንካሬዎች በመያዝ በቀጣይ የመጨረሻ ሩብ ዓመት ውስጥ በዕቅድ ተይዘው ያላለቁ ሥራዎችን የሚያጠናቅቅበት እና ተቋሙ ከማዕከል እስከ ወረዳ ባለው አደረጃጀት የሚገኙ አመራሮች እና ባለሙያዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ሙሉ አቅማቸውን ተጠቅመው በመስራት የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ ይጠበቃል ብለዋል፡፡
seledadotio
seledadotio
4 months ago
የቲክቶክ ንጉስ ካቢ ላሜ የግል አካውንቱ ውስጥ ድንቡሎ የለውም ተባለ
#ethiopia | በቲከቶክ ማኅበራዊ ገጽ ላይ ንግግር ሳይጠቀም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን በማዝናናት የሚታወቀው ካቢ ላሜ፣ አሁን ላይ የግል ህይወቱና የፋይናንስ አያያዙ አነጋጋሪ ሆኗል።
በተለይም ከባለቤቱ ጋር እያደረገ ያለው የፍቺ ሂደት፣ የኮከቡን ያልተጠበቀ የሀብት አያያዝ ምስጢር ይፋ አድርጓል።
ምንም እንኳን የካቢ ላሜ አጠቃላይ የተጣራ ሀብት 20 ሚሊዮን ዶላር እንደሚገመት ቢገለጽም፣ በፍቺ ሂደቱ ወቅት የቀረቡ የፍርድ ቤት ሰነዶች ግን ሌላ እውነትን አመልክተዋል።
እንደ ሰነዶቹ ገለጻ፣ ካቢ ላሜ በራሱ ስም የተመዘገበ ምንም ዓይነት ዋና ንብረት ወይም የባንክ ሂሳብ የለውም።
የምርመራ ውጤቶች እንደሚያሳዩት፣ የካቢ ላሜ የቅንጦት ቤቶችና አብዛኛው የፋይናንስ ይዞታዎች የተመዘገቡት በአባቱ ስም ነው።
ይህ ዓይነቱ አካሄድ በታዋቂ ሰዎች ዘንድ የተለመደ የሀብት መከላከያ ስልት እንደሆነ ይነገራል። ዓላማውም በፍቺ ወቅት የሚመጣን የሀብት ክፍፍል ወይም ከፍተኛ የቀለብ ክፍያን (Alimony) ለመቀነስ ታስቦ የሚደረግ መሆኑ ይገመታል።
ይህ ግኝት በፍርድ ቤቱ ቀጣይ ውሳኔ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል። የፍርድ ቤቱ ባለሙያዎች ይህንን የሀብት ሽግግር እንደ "ንብረትን የመደበቅ ሙከራ" ካዩት፣ ኮከቡ ከባድ የገንዘብ ቅጣት ወይም የሀብት ክፍፍል ሊገጥመው ይችላል።
በማኅበራዊ ገጾቹ ላይ ሁሌም ዝምታን የሚመርጠው ካቢ፣ በዚህ አነጋጋሪ የገንዘብ ጉዳይ ላይ እስካሁን የሰጠው ምላሽ የለም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#መናኸሪያfm #getutemesgen #getu #khabylame #tiktok #celebritynews #finance #divorce #wealthmanagement #internationalnews #ካቢላሜ #ቲከቶክ #ዜና #ኢትዮጵያ
#ethiopia | በቲከቶክ ማኅበራዊ ገጽ ላይ ንግግር ሳይጠቀም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን በማዝናናት የሚታወቀው ካቢ ላሜ፣ አሁን ላይ የግል ህይወቱና የፋይናንስ አያያዙ አነጋጋሪ ሆኗል።
በተለይም ከባለቤቱ ጋር እያደረገ ያለው የፍቺ ሂደት፣ የኮከቡን ያልተጠበቀ የሀብት አያያዝ ምስጢር ይፋ አድርጓል።
ምንም እንኳን የካቢ ላሜ አጠቃላይ የተጣራ ሀብት 20 ሚሊዮን ዶላር እንደሚገመት ቢገለጽም፣ በፍቺ ሂደቱ ወቅት የቀረቡ የፍርድ ቤት ሰነዶች ግን ሌላ እውነትን አመልክተዋል።
እንደ ሰነዶቹ ገለጻ፣ ካቢ ላሜ በራሱ ስም የተመዘገበ ምንም ዓይነት ዋና ንብረት ወይም የባንክ ሂሳብ የለውም።
የምርመራ ውጤቶች እንደሚያሳዩት፣ የካቢ ላሜ የቅንጦት ቤቶችና አብዛኛው የፋይናንስ ይዞታዎች የተመዘገቡት በአባቱ ስም ነው።
ይህ ዓይነቱ አካሄድ በታዋቂ ሰዎች ዘንድ የተለመደ የሀብት መከላከያ ስልት እንደሆነ ይነገራል። ዓላማውም በፍቺ ወቅት የሚመጣን የሀብት ክፍፍል ወይም ከፍተኛ የቀለብ ክፍያን (Alimony) ለመቀነስ ታስቦ የሚደረግ መሆኑ ይገመታል።
ይህ ግኝት በፍርድ ቤቱ ቀጣይ ውሳኔ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል። የፍርድ ቤቱ ባለሙያዎች ይህንን የሀብት ሽግግር እንደ "ንብረትን የመደበቅ ሙከራ" ካዩት፣ ኮከቡ ከባድ የገንዘብ ቅጣት ወይም የሀብት ክፍፍል ሊገጥመው ይችላል።
በማኅበራዊ ገጾቹ ላይ ሁሌም ዝምታን የሚመርጠው ካቢ፣ በዚህ አነጋጋሪ የገንዘብ ጉዳይ ላይ እስካሁን የሰጠው ምላሽ የለም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#መናኸሪያfm #getutemesgen #getu #khabylame #tiktok #celebritynews #finance #divorce #wealthmanagement #internationalnews #ካቢላሜ #ቲከቶክ #ዜና #ኢትዮጵያ
5 months ago
በአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5 ሺህ 800 በላይ ፍቺዎች ተመዝግበዋል
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
AMN
seledadotio
seledadotio
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
AMN
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
5 months ago
በአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5 ሺህ 800 በላይ ፍቺዎች ተመዝግበዋል
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
AMN
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
AMN
5 months ago
በአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5 ሺህ 800 በላይ ፍቺዎች ተመዝግበዋል
#fastmereja I በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
Via: AMN
#fastmereja I በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
Via: AMN
5 months ago
አዲስ አበባ : በስድስት ወራት ውስጥ 5 ሺህ 800 ፍቺዎች ተመዘገቡ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ብቻ 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታወቀ። ይህ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የሁለት ሺህ ብልጫ አሳይቷል።
በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች የተመዘገቡ ሲሆን፣ ከፍቺዎቹ መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ በሕጉ መሠረት ፍቺው በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ናቸው። ቀሪዎቹ ፍቺዎች ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች እንደ ቅድመ ሁኔታ በመጠየቃቸው ምክንያት ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ገልጸዋል።
የፍቺ መንስኤዎችና ማኅበራዊ ቀውሶች
የሕግና ማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪዋ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው እንደገለጹት፣ በትዳር ውስጥ የሚከሰቱ ግጭቶች ድንገተኛ አይደሉም። ይልቁንም "ይስተካከላሉ" በሚል ቸልተኝነት የታለፉ ጥቃቅን ጉዳዮች ተደራርበው ለፍቺ ያበቃሉ።
ፍቺ በቤተሰብና በሀገር ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ከፍተኛ መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፣ በተለይም በልጆች ላይ የሚከተሉትን ችግሮች ያስከትላል ብለዋል፦
* የማንነት ጥያቄ፦ ሕፃናት የወላጆቻቸውን አለመግባባት እያዩ ማደጋቸው በራሳቸው ላይ ጥርጣሬ እንዲያድርባቸው ያደርጋል።
* ግለኝነት፦ ልጆች ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራሳቸውን በማዳን ስሜት ውስጥ እንዲወድቁና ለሀገር ብልጽግና እንቅፋት እንዲሆኑ ያደርጋል።
* ሥነ-ልቦናዊ ቀውስ፦ ጤናማ ያልሆነ የቤተሰብ መዋቅር ለወደፊቱ ጤናማ ዜጋ እንዳይፈጠር ያደርጋል።
መፍትሔው ምንድን ነው?
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና የልጆችን ሥነ-ልቦና ለመጠበቅ ዋነኛው መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑ ተጠቁሟል። ተጋቢዎች ወደ ትዳር ከመግባታቸው በፊት፦
* ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ።
* የግልና የአካባቢ ተጽዕኖዎችን አስቀድሞ መለየት።
* በትዳር ውስጥ ለሚገጥሙ ፈተናዎች በቂ ግንዛቤ መያዝ እንዳለባቸው ተመክሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#amn #getutemesgen #getu #ጌጡ #አዲስአበባ #ማኅበራዊጉዳይ #ፍቺ #ጋብቻ #ኢትዮጵያ #ቤተሰብ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ብቻ 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታወቀ። ይህ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የሁለት ሺህ ብልጫ አሳይቷል።
በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች የተመዘገቡ ሲሆን፣ ከፍቺዎቹ መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ በሕጉ መሠረት ፍቺው በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ናቸው። ቀሪዎቹ ፍቺዎች ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች እንደ ቅድመ ሁኔታ በመጠየቃቸው ምክንያት ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ገልጸዋል።
የፍቺ መንስኤዎችና ማኅበራዊ ቀውሶች
የሕግና ማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪዋ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው እንደገለጹት፣ በትዳር ውስጥ የሚከሰቱ ግጭቶች ድንገተኛ አይደሉም። ይልቁንም "ይስተካከላሉ" በሚል ቸልተኝነት የታለፉ ጥቃቅን ጉዳዮች ተደራርበው ለፍቺ ያበቃሉ።
ፍቺ በቤተሰብና በሀገር ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ከፍተኛ መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፣ በተለይም በልጆች ላይ የሚከተሉትን ችግሮች ያስከትላል ብለዋል፦
* የማንነት ጥያቄ፦ ሕፃናት የወላጆቻቸውን አለመግባባት እያዩ ማደጋቸው በራሳቸው ላይ ጥርጣሬ እንዲያድርባቸው ያደርጋል።
* ግለኝነት፦ ልጆች ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራሳቸውን በማዳን ስሜት ውስጥ እንዲወድቁና ለሀገር ብልጽግና እንቅፋት እንዲሆኑ ያደርጋል።
* ሥነ-ልቦናዊ ቀውስ፦ ጤናማ ያልሆነ የቤተሰብ መዋቅር ለወደፊቱ ጤናማ ዜጋ እንዳይፈጠር ያደርጋል።
መፍትሔው ምንድን ነው?
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና የልጆችን ሥነ-ልቦና ለመጠበቅ ዋነኛው መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑ ተጠቁሟል። ተጋቢዎች ወደ ትዳር ከመግባታቸው በፊት፦
* ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ።
* የግልና የአካባቢ ተጽዕኖዎችን አስቀድሞ መለየት።
* በትዳር ውስጥ ለሚገጥሙ ፈተናዎች በቂ ግንዛቤ መያዝ እንዳለባቸው ተመክሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#amn #getutemesgen #getu #ጌጡ #አዲስአበባ #ማኅበራዊጉዳይ #ፍቺ #ጋብቻ #ኢትዮጵያ #ቤተሰብ
5 months ago
ፎቶዋን በማየት ብቻ የዚህችን ሴት ትክክለኛ ዕድሜ መገመት ይችላሉ?
በመቶዎች ከሚቆጠሩ ሰዎች መካከል ትክክለኛውን መልስ መስጠት የሚችሉት አንድ ወይም ሁለት ሰዎች ብቻ መሆናቸውን አስቀድመው ይወቁ።
ይህች የታይዋን ዝነኛ ዘፋኝና ተዋናይ አኒ ይ ስትሆን፣ ትክክለኛ ዕድሜዋ ብዙዎችን አስገርሟል።
በጣም ወጣት ብትመስልም፣ ትክክለኛ ዕድሜዋ ግን አብዛኛው ሰው ከሚጠብቀው በላይ ነው።
የፈለጉትን ያህል ቢገምቱም፣ ትክክለኛ ዕድሜዋ 58 ዓመት ይሆናል ብለው ለመገመት ይቸገራሉ።
በማህበራዊ ሚዲያ ባስተላለፈችው መልዕክት፣ ሴቶች እራሳቸውን ከሌሎች ጋር ማወዳደር ማቆም እንዳለባቸውና 58 ዓመት መሆን የውርደት ምክንያት እንዳልሆነ ገልጻለች።
በተለያዩ ዝግጅቶች ላይ ስትገኝ ሴቶች እርስ በእርሳቸው ሲነፃፀሩ እንደምትመለከትና ይህም በወንዶች ዘንድ እንደማይታይ ተናግራለች።
"ንፅፅር ሴቶችን አሸናፊ አያደርግም፣ ከሌሎች ሴቶች ጋር መወዳደር የለባችሁም" ስትል መክራለች።
አኒ ይ እራሷን በሚገባ እንደምትጠብቅና ከልጇ ጋር ጊዜ ማሳለፍ እንደምትወድ ገልጻለች።
በፈረንጆቹ 1968 የተወለደችው አኒ፣ ዝነኛ መሆን የጀመረችው በ1980ዎቹ ማብቂያ ላይ ነበር።
የመጀመሪያ ትዳሯ ያልተሳካ ሲሆን፣ ከፍቺ በኋላ ከእሷ በ10 ዓመት ከሚያንሰው የታይዋን ተዋናይ ቼን ሃኦ ጋር ተጋብታለች።
በመቶዎች ከሚቆጠሩ ሰዎች መካከል ትክክለኛውን መልስ መስጠት የሚችሉት አንድ ወይም ሁለት ሰዎች ብቻ መሆናቸውን አስቀድመው ይወቁ።
ይህች የታይዋን ዝነኛ ዘፋኝና ተዋናይ አኒ ይ ስትሆን፣ ትክክለኛ ዕድሜዋ ብዙዎችን አስገርሟል።
በጣም ወጣት ብትመስልም፣ ትክክለኛ ዕድሜዋ ግን አብዛኛው ሰው ከሚጠብቀው በላይ ነው።
የፈለጉትን ያህል ቢገምቱም፣ ትክክለኛ ዕድሜዋ 58 ዓመት ይሆናል ብለው ለመገመት ይቸገራሉ።
በማህበራዊ ሚዲያ ባስተላለፈችው መልዕክት፣ ሴቶች እራሳቸውን ከሌሎች ጋር ማወዳደር ማቆም እንዳለባቸውና 58 ዓመት መሆን የውርደት ምክንያት እንዳልሆነ ገልጻለች።
በተለያዩ ዝግጅቶች ላይ ስትገኝ ሴቶች እርስ በእርሳቸው ሲነፃፀሩ እንደምትመለከትና ይህም በወንዶች ዘንድ እንደማይታይ ተናግራለች።
"ንፅፅር ሴቶችን አሸናፊ አያደርግም፣ ከሌሎች ሴቶች ጋር መወዳደር የለባችሁም" ስትል መክራለች።
አኒ ይ እራሷን በሚገባ እንደምትጠብቅና ከልጇ ጋር ጊዜ ማሳለፍ እንደምትወድ ገልጻለች።
በፈረንጆቹ 1968 የተወለደችው አኒ፣ ዝነኛ መሆን የጀመረችው በ1980ዎቹ ማብቂያ ላይ ነበር።
የመጀመሪያ ትዳሯ ያልተሳካ ሲሆን፣ ከፍቺ በኋላ ከእሷ በ10 ዓመት ከሚያንሰው የታይዋን ተዋናይ ቼን ሃኦ ጋር ተጋብታለች።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
አንጀሊና ጆሊ ከብራድ ፒት ጋር በ2024 ከተፋቱ በኋላ ምንም ዓይነት የፍቅር ግንኙነት ውስጥ እንዳልገባች ገለፀች
ለተዋናይቷ ቅርብ የሆኑ ምንጮች እንደገለጹት፣ ጆሊ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ትኩረቷን ሙሉ በሙሉ ስድስት ልጆቿን በማሳደግ ላይ አድርጋለች።
"ለእሷ አዲስ የፍቅር ግንኙነት ቅድሚያ የምትሰጠው ጉዳይ አይደለም፤ ይልቁንም ልጆቿ ደስተኛና ስኬታማ መሆናቸውን ማረጋገጥ ትፈልጋለች" ሲል ምንጩ ለፒፕል መጽሔት ተናግሯል።
አንጀሊና ጆሊ በቅርቡ "Couture" የተሰኘ አዲስ ፊልም ለዕይታ ያበቃች ሲሆን፣ በፊልሙ ላይ የጡት ካንሰርንና ፍቺን የምትጋፈጥ አንዲት ዳይሬክተር ሆና ትተውነዋለች።
ይህ ፊልም ለእሷ የግል ታሪኳን የሚገልጽ መሆኑን ጠቅሳለች። ከዚህ በመቀጠልም "Anxious People" በተሰኘ ተከታታይ ድራማ ላይ ለመሳተፍ ዝግጅቷን ጨርሳለች።
ለተዋናይቷ ቅርብ የሆኑ ምንጮች እንደገለጹት፣ ጆሊ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ትኩረቷን ሙሉ በሙሉ ስድስት ልጆቿን በማሳደግ ላይ አድርጋለች።
"ለእሷ አዲስ የፍቅር ግንኙነት ቅድሚያ የምትሰጠው ጉዳይ አይደለም፤ ይልቁንም ልጆቿ ደስተኛና ስኬታማ መሆናቸውን ማረጋገጥ ትፈልጋለች" ሲል ምንጩ ለፒፕል መጽሔት ተናግሯል።
አንጀሊና ጆሊ በቅርቡ "Couture" የተሰኘ አዲስ ፊልም ለዕይታ ያበቃች ሲሆን፣ በፊልሙ ላይ የጡት ካንሰርንና ፍቺን የምትጋፈጥ አንዲት ዳይሬክተር ሆና ትተውነዋለች።
ይህ ፊልም ለእሷ የግል ታሪኳን የሚገልጽ መሆኑን ጠቅሳለች። ከዚህ በመቀጠልም "Anxious People" በተሰኘ ተከታታይ ድራማ ላይ ለመሳተፍ ዝግጅቷን ጨርሳለች።
5 months ago
ምኩራብ፣ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡
በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡
የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:-
ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-
0918077957 ወይም 0938644444
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡
በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡
የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:-
ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-
0918077957 ወይም 0938644444
5 months ago
ምኩራብ፣ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡ በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡ የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡ በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡ የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
5 months ago
ኪም ጆንግ ኡን ደቡብ ኮሪያን "ልናጠፋት እንችላለን" ሲሉ ዛቱ
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ጎረቤታቸው ደቡብ ኮሪያ የሀገራቸውን ጸጥታ የምታውክ ከሆነ "ደብዛዋን ልናጠፋት እንችላለን" የሚል ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ሰጡ። መሪው ይህንን ያሉት ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚተገበረውን የፖሊሲ አቅጣጫ ይፋ ባደረጉበት የገዥው ፓርቲ ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ ነው።
ከደቡብ ጋር ፍቺ፤ ከዋሽንግተን ጋር ድርድር?
ኪም ጆንግ ኡን ከደቡብ ኮሪያ ጋር የነበረውን የዲፕሎማሲ ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ውድቅ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። እንደ ባለሥልጣናቱ ገለጻ፦
* ከሴኡል (ደቡብ ኮሪያ) መንግሥት ጋር ለመነጋገር ምንም ዓይነት ፍላጎት የላቸውም።
* በተቃራኒው ግን፣ ከዋሽንግተን (አሜሪካ) ጋር ለሚደረግ ንግግር በራቸውን ክፍት አድርገዋል።
ወታደራዊ ዝግጅት እና አዳዲስ መሣሪያዎች
ሰሜን ኮሪያ ወታደራዊ አቅሟን ለማጠናከር ከፍተኛ በጀትና ትኩረት እየሰጠች ትገኛለች። መሪው ኪም የሚከተሉት የጦር መሣሪያዎች እንዲዘረጉ ትእዛዝ አስተላልፈዋል፦
* ከባሕር ውስጥ የሚተኮሱ አህጉር አቀፍ ባሊስቲክ ሚሳኤሎች (ICBMs)።
* ታክቲካል የኑክሌር መሣሪያዎች (በተለይ በደቡብ ኮሪያ ላይ ያነጣጠሩ)።
* የአጭር ርቀት ሚሳኤሎችና ዘመናዊ የመድፍ ጥቃቶች።
የደቡብ ኮሪያ ምላሽ
የደቡብ ኮሪያ የውህደት ሚኒስቴር በበኩሉ ሰሜን ኮሪያ "ጠላትነትን" ምርጫዋ ማድረጓ በእጅጉ እንደሚያሳዝነው ገልጿል። ሆኖም ግን ሴኡል በሁለቱ ሀገራት መካከል ሰላም እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት "በትዕግሥት" እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሰሜን_ኮሪያ #ደቡብ_ኮሪያ #ኪም_ጆንግ_ኡን #የኒውክሌር_ጦር_መሣሪያ #ዓለም_አቀፍ_ዜና #የኮሪያ_ውጥረት
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ጎረቤታቸው ደቡብ ኮሪያ የሀገራቸውን ጸጥታ የምታውክ ከሆነ "ደብዛዋን ልናጠፋት እንችላለን" የሚል ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ሰጡ። መሪው ይህንን ያሉት ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚተገበረውን የፖሊሲ አቅጣጫ ይፋ ባደረጉበት የገዥው ፓርቲ ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ ነው።
ከደቡብ ጋር ፍቺ፤ ከዋሽንግተን ጋር ድርድር?
ኪም ጆንግ ኡን ከደቡብ ኮሪያ ጋር የነበረውን የዲፕሎማሲ ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ውድቅ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። እንደ ባለሥልጣናቱ ገለጻ፦
* ከሴኡል (ደቡብ ኮሪያ) መንግሥት ጋር ለመነጋገር ምንም ዓይነት ፍላጎት የላቸውም።
* በተቃራኒው ግን፣ ከዋሽንግተን (አሜሪካ) ጋር ለሚደረግ ንግግር በራቸውን ክፍት አድርገዋል።
ወታደራዊ ዝግጅት እና አዳዲስ መሣሪያዎች
ሰሜን ኮሪያ ወታደራዊ አቅሟን ለማጠናከር ከፍተኛ በጀትና ትኩረት እየሰጠች ትገኛለች። መሪው ኪም የሚከተሉት የጦር መሣሪያዎች እንዲዘረጉ ትእዛዝ አስተላልፈዋል፦
* ከባሕር ውስጥ የሚተኮሱ አህጉር አቀፍ ባሊስቲክ ሚሳኤሎች (ICBMs)።
* ታክቲካል የኑክሌር መሣሪያዎች (በተለይ በደቡብ ኮሪያ ላይ ያነጣጠሩ)።
* የአጭር ርቀት ሚሳኤሎችና ዘመናዊ የመድፍ ጥቃቶች።
የደቡብ ኮሪያ ምላሽ
የደቡብ ኮሪያ የውህደት ሚኒስቴር በበኩሉ ሰሜን ኮሪያ "ጠላትነትን" ምርጫዋ ማድረጓ በእጅጉ እንደሚያሳዝነው ገልጿል። ሆኖም ግን ሴኡል በሁለቱ ሀገራት መካከል ሰላም እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት "በትዕግሥት" እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሰሜን_ኮሪያ #ደቡብ_ኮሪያ #ኪም_ጆንግ_ኡን #የኒውክሌር_ጦር_መሣሪያ #ዓለም_አቀፍ_ዜና #የኮሪያ_ውጥረት
5 months ago
የጋዛውያን የሰቆቃ ሕይወት
በእስራኤል እና በሃማስ መካከል ለወራት በቀጠለው ጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ፍልስጤማውያን፣ የዘንድሮውን የረመዳን ጾም እጅግ አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ እያሳለፉ ይገኛሉ።
በቅርቡ በካን ዩኒስ ከተማ የተቀረጸ አንድ ተንቀሳቃሽ ምስል (ቪዲዮ) እንደሚያሳየው፣ አንድ የፍልስጤም ቤተሰብ የረመዳን የዕለት ጾማቸውን ከመፍታታቸው (ኢፍጣር) በፊት በመቃብር ስፍራ መካከል ተቀምጠው ዱዓ (ጸሎት) ሲያደርጉ ይታያሉ። ይህ ትዕይንት በጋዛ እየደረሰ ያለውን መጠነ ሰፊ መፈናቀል እና የሰብአዊ ቀውስ አስከፊነት ለዓለም ቁልጭ አድርጎ ያሳየ ሆኗል።
ይህ በመቃብር ስፍራ የታየው የጸሎት እና የጾም ፍቺ ስነ-ሥርዓት፣ የፍልስጤማውያንን የመጽናት አቅም የሚያሳይ ቢሆንም፣ በሌላ በኩል ግን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለችግሩ አስቸኳይ መፍትሄ እንዲያገኝ ድምፁን እያሰማ ይገኛል።
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የቅድመ ጋብቻ ሥልጠና አስገዳጅ አለመሆኑን የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ
አስታወቀ
#ethiopia | ሚኒስቴሩ መ/ቤቱ ባወጣው መግለጫ፤ ጥንዶች ለመጋባት የግድ የሥልጠና የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል ተብሎ የሚናፈሰው ወሬ ከእውነት የራቀ መሆኑን አስታውቋል።
መሥሪያ ቤቱ ይህንን ማብራሪያ የሰጠው "ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ያለ ሥልጠና የምስክር ወረቀት ጋብቻ አይፈቀድም" የሚሉ ዘገባዎች በማኅበራዊ ሚዲያ ሰፊ መነጋገሪያ መሆናቸውን ተከትሎ ነው።
ሚኒስቴሩ ምን ይላል?
ሚኒስቴሩ ምንም እንኳን ሥልጠናውን አስገዳጅ ባያደርገውም፣ ጠንካራ ቤተሰብን ለመገንባት እንዲህ ያሉ የግንዛቤ ማስጨበጫዎች ወሳኝ መሆናቸውን ግን ያምናል
።
* የሚበረታቱ ተግባራት፦ አንዳንድ የሃይማኖት ተቋማትና ድርጅቶች አሁንም ድረስ ለጥንዶች ሥልጠና እንደሚሰጡና ይህም ለሀገር ግንባታ ፋይዳው የጎላ እንደሆነ ገልጿል።
* የቀጣይ እቅድ፦ ሚኒስቴሩ በቀጣይነት ቤተሰብ ላይ ያተኮሩ የምክር አገልግሎቶችን ለማስፋፋትና ጥንዶች በፈቃደኝነት ሥልጠና የሚያገኙበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እንደሚሠራ አስታውቋል።
የፍቺ ቁጥር መጨመር ያሳደረው ስጋት
ምንም እንኳን ይህ ሥልጠና አስገዳጅ አይደለም ቢባልም፣ በሀገሪቱ በተለይም በከተሞች አካባቢ ያለው የፍቺ መጠን መጨመር ግን የመንግሥት ስጋት ሆኖ ቀጥሏል።
ቁልፍ መረጃዎች፦
* የአዲስ አበባ ሁኔታ፦ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መረጃ እንደሚያሳየው፣ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ከ2012 እስከ 2014 ዓ.ም ባሉት ሦስት ዓመታት ውስጥ 16 ሺህ 35 ፍቺዎች ተፈጽመዋል።
* ዋና ምክንያቶች፦ ሚኒስቴሩ ለፍቺዎች መበራከት እንደ ምክንያት ከጠቀሳቸው ነጥቦች መካከል ስለ ትዳር በቂ ግንዛቤ ሳይኖር ወደ ትዳር መግባት ዋነኛው ነው።
ባጭሩ፤ የቅድመ ጋብቻ ሥልጠና በትዳር ውስጥ ለሚገጥሙ ፈተናዎች ዝግጁ ለመሆን የሚረዳ ቢሆንም፣ እስካሁን ድረስ ግን እንደ ሕጋዊ መስፈርት (አስገዳጅ) አልተቀመጠም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ኢትዮጵያ #ጋብቻ #ፍቺ #የሴቶችእናማኅበራዊጉዳይ #ቤተሰብ #አዲስአበባ
አስታወቀ
#ethiopia | ሚኒስቴሩ መ/ቤቱ ባወጣው መግለጫ፤ ጥንዶች ለመጋባት የግድ የሥልጠና የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል ተብሎ የሚናፈሰው ወሬ ከእውነት የራቀ መሆኑን አስታውቋል።
መሥሪያ ቤቱ ይህንን ማብራሪያ የሰጠው "ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ያለ ሥልጠና የምስክር ወረቀት ጋብቻ አይፈቀድም" የሚሉ ዘገባዎች በማኅበራዊ ሚዲያ ሰፊ መነጋገሪያ መሆናቸውን ተከትሎ ነው።
ሚኒስቴሩ ምን ይላል?
ሚኒስቴሩ ምንም እንኳን ሥልጠናውን አስገዳጅ ባያደርገውም፣ ጠንካራ ቤተሰብን ለመገንባት እንዲህ ያሉ የግንዛቤ ማስጨበጫዎች ወሳኝ መሆናቸውን ግን ያምናል
።
* የሚበረታቱ ተግባራት፦ አንዳንድ የሃይማኖት ተቋማትና ድርጅቶች አሁንም ድረስ ለጥንዶች ሥልጠና እንደሚሰጡና ይህም ለሀገር ግንባታ ፋይዳው የጎላ እንደሆነ ገልጿል።
* የቀጣይ እቅድ፦ ሚኒስቴሩ በቀጣይነት ቤተሰብ ላይ ያተኮሩ የምክር አገልግሎቶችን ለማስፋፋትና ጥንዶች በፈቃደኝነት ሥልጠና የሚያገኙበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እንደሚሠራ አስታውቋል።
የፍቺ ቁጥር መጨመር ያሳደረው ስጋት
ምንም እንኳን ይህ ሥልጠና አስገዳጅ አይደለም ቢባልም፣ በሀገሪቱ በተለይም በከተሞች አካባቢ ያለው የፍቺ መጠን መጨመር ግን የመንግሥት ስጋት ሆኖ ቀጥሏል።
ቁልፍ መረጃዎች፦
* የአዲስ አበባ ሁኔታ፦ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መረጃ እንደሚያሳየው፣ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ከ2012 እስከ 2014 ዓ.ም ባሉት ሦስት ዓመታት ውስጥ 16 ሺህ 35 ፍቺዎች ተፈጽመዋል።
* ዋና ምክንያቶች፦ ሚኒስቴሩ ለፍቺዎች መበራከት እንደ ምክንያት ከጠቀሳቸው ነጥቦች መካከል ስለ ትዳር በቂ ግንዛቤ ሳይኖር ወደ ትዳር መግባት ዋነኛው ነው።
ባጭሩ፤ የቅድመ ጋብቻ ሥልጠና በትዳር ውስጥ ለሚገጥሙ ፈተናዎች ዝግጁ ለመሆን የሚረዳ ቢሆንም፣ እስካሁን ድረስ ግን እንደ ሕጋዊ መስፈርት (አስገዳጅ) አልተቀመጠም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ኢትዮጵያ #ጋብቻ #ፍቺ #የሴቶችእናማኅበራዊጉዳይ #ቤተሰብ #አዲስአበባ
6 months ago
የትዳር ፍቺ እና የፍቺ ውጤቶች
የተሻሻለው የቤተሰብ አዋጅ ቁጥር 213/1992
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
0929101037,0983337690
መግቢያ #ethiopia | የዚህ ጽሁፍ ይዘት ፍቺ በምን አይነት መንገድ ሊፈጸም እንደሚችል እንዲሁም ፍቺ ሲፈጸም የፍቺ ህጋዊ ውጤቱ ምን እንደሆነና አሉታዊ ተጽእኖን በማስገንዘብ ከጋብቻ በፊት ቅድመ ግንዛቤ ተጋቢዎች እንዲኖራቸው የቀረበ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ ጽሁፍ ነው።
1. ፍቺ እንዴት ይፈጸማል?
ፍቺ በአራት አይነት መንገድ ወይም ምክንያት የሚፈጸም ሲሆን የመጀመሪያው በፍርድ ቤት ፍቺ ሲወሰን ነው። 2ኛው በሞት ከሁለት አንዳቸው ከዚህ አለም በሞት ሲለይ 3ኛው በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ ሲሰጥ ሲሆን 4ኛው ጋብቻ ሲፈጸም መሟላት የሚገባቸው ነገር ሳይሟላ ሲቀር ነው።
1.1 ፍቺ በፍርድ ቤት
ባልና ሚስት በህጋዊ ጋብቻ ጸንተው እየኖሩ ከሁለት አንዳቸው ወይም ሁለቱ ፍቺን በፈለጉ ጊዜ በፍርድ ቤት በኩል የፍቺ ውሳኔ በመስጠት ይፋታሉ። አንቀጽ 81
1.2 ፍቺ በሞት
ከሁለት አንዳቸው በሞት በተለዩ ጊዜ ፍቺ እንደተደረገ ይቆጠራል። አንቀጽ 75
1.3 በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ ሲሰጥ
ይህ የሚሆነው ከሁለት አንዳቸው አድራሻቸው ስላሉበት መረጃቸው የት እንዳሉ ሳይታወቁ ከሁለት አመት በላይ ሲቆዩ የመጥፋት ውሳኔ በመስጠት ትዳር የሚፈርስ ይሆናል።
1.4 ጋብቻ ሲፈጸም መሟላት ያለበት ሲጎል
ይህ ተጋቢዎች ጋብቻ ሲፈጽሙ መሟላት የሚገባው ሳይሟላ ቢቀር የሚፈርስ ይሆናል። በተሻሻለው ቤተሰብ ህግ ከአንቀጽ 6-16 ድረስ መሟላት ያለባቸው ነገሮች የተዘረዘሩ ሲሆን እነዚህ ካልተሟሉ የሚፈርስ ይሆናል። ለምሳሌ ያህል ለጋብቻ እድሜ ካልደረሰ፣ ያለተጋቢው ፍቃድ፣ በጋብቻ ላይ ጋብቻ ጋብቻን የሚያፈርሱ ምክንያቶች ናቸው።
2. የፍቺ ሂደት በፍርድ ቤት
ፍቺ በአንድኛው ወገን ወይም በስምምነት ፍርድ ቤት በመምጣት የሚጠየቅ ነው። በአንድኛው ወገን ጠያቂነት ሲሆን ፍርድ ቤት ለማስማማት ብርቱ ጥረት የሚያደርግ ሲሆን ሁለቱን ለየብቻ ፣ አንድ ላይ በማድረግ ላለመግባባት መንስኤ የሆነውን ነገር ለይቶ መፍትሄ ለመስጠት ጥረት ያደርጋል።
ከሁለቱ ወገን ሽማግሌ አስታራቂ ወገን በመምረጥ በቂ የሽምግልና ጊዜ በመውሰድ እንዲታረቁ ጥረት ያደርጋል። በዚህ ወጤት አልስማማ ካሉ ቢቻል ድጋሚ በማነጋገር በቂ የማሰላሰያ ጊዜ ሰጥቶ በዚህም እንቢተኛ ከሆኑ የፍቺ ውሳኔ ይሰጣል። በስምምነት ከቀረቡ አጣርቶ መርምሮ ጠይቆ የሚያጸድቀው ይሆናል።
3. ፍቺ የሚያስከትለው ውጤት ምንድነው?
ከፍቺ በኋላ ዘርፈ ብዙ ማህበራዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች የሚከተሉ ሲሆን እኛ በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የባልና ሚስት የንብረት ክፍፍል በተመለከተ ነው። አንቀጽ 83
ባልና ሚስቶች አብረው ያፈሩት ንብረቶች ካሉ እነዚህን ንብረቶች በአይነትም ሆነ በሽያጭ አድርገው እኩል የሚከፋፈሉት ይሆናል።
3.1 ንብረቱ የጋራ ወይም የግል መሆኑ እንዴት ይለያል?
ንብረቱ የግል ወይም የጋራ መሆኑ የሚታወቀው ባላቸው ማስረጃ፣በዚህ ቤተሰብ ህግ ፣ በስምምነት ሲሆን ያልተስማሙ ሆነው ከተገኙ በፍርድ ቤት በማስረጃ እና በህግ የሚለይ ይሆናል። የግል ሀብት አስቀድሞ ከጋብቻ በፊት የአንዳቸው ሆነ ከተገኘ የግል ሀብት ይሆናል። ነገር ግን አብረው በጋብቻ እያሉ የተፈራ ንብረት የጋራ ሆነው ይቆጠራል። በውርስ በስጦታ የተገኘ አስቀድሞ ከጋብቻ በፊት የነበሩ ሀብቶች የግል ሀብቶች ናቸው።
አንቀጽ 85፥86
3.2 የሶስተኛ ወገን እዳ፣ ገንዘብ እንዴት ይሆናል?
ይህ ንብረቱ ክፍፍል ከመደረጉ በፊት ከጋራ ንብረታቸው ላይ ተቀንሶ እዳም ሆነ የሶስተኛ ወገን ገንዘብ ለሶስተኛ ወገን የሚከፈል ይሆናል።
3.3 በክርክሩ ሂደት ንብረቱ የኔ ነው ባይ ሲመጣ መብቱ እንዴት ይከበራል?
ይህ ሰው ሲመጣ በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 41 መሠረት የጣልቃገብ አቤቱታ ከማስረጃ ጭምር በማቅረብ የክርክሩ ተካፋይ ሆኖ በውሳኔው መሠረት የመብት ተጠቃሚ ይሆናል።
4. መንግስት፣ማህበራዊ ፣ የሀይማኖት ተቋማት ትዳርን ለመጠበቅ ምን ይጠበቅባቸዋል?
ጋብቻ በእዳንድ ምሁራን ዘንድ ተቋም የሚባል ሲሆን በአንዳንዶች ዘንድ ደግም የጋብቻ ውል ይባላል። ጋብቻ ተቋም ሲባል ልጆች፣አባት እናት ንብረት፣ቤት፣ተሽከርካረ ሌሎች የውልም ሆነ ከውል ውጭ ግንኙነቶች ጭምር የሚመሰረቱበት የራሱ የሆነ የጋብቻ ውል በህግ ያለው በህግ፣በመንግስት ፣በሀይማኖት በተለያየ ማህበራዊ ተቋም ህጋዊ እውቅና ያለው የማህበረሰብ እና የሀገር መሠረት ነው።
በትዳር ውስጥ የተሻሻለው የቤቸሰብ ህግ አንቀጽ 49 እንደሚያስቀምጠው ባልና ሚስት በመተማመን፣አብሮ በመኖር፣ በመከባበር በመተጋገዝ በመደጋገፍ መንፈስ መኖር እንዳለባቸው ያስቀምጣል። ይህ ቤተሰባቸውን እና ከቤተሰቡ የሚገኘውን መልካም አጋጣሚዎች ለመጠበቅ ሲባል ነው።
ይህ ሲሆን በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩትን ተግዳሮቶችን በእኩል ግዴታ ለመወጣት ባልና ሚስት እኩል ግዴታ አለባቸው። ነገር ግን ግዴታን በመሸሽ መብትን ብቻ ለመጠቀም መፈለግ በባልና ሚስት መካከል መቃቃርን የሚያመጣ ነው።
ይህ እንዳይሆን የትዳር መልካም ፍሬዎችን ለመጠበቅ የመንግስት ማህበራዊ ተቋማት፣የሀይማኖትና ሌሎች የሚመለከታቸው የማህበራዊ ተቋሟት የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ አካላት ይህንን አጠቃላይ በትዳር ውስጥ የሚያጋጥሙ ተግዳሮትና መፍቴዎችን እንዲሁም መልካም በረከቶች ምን እንዴት እንደሆን አስቀድሞም ሆነ በትዳር ውስጥ እያሉ ሊያስገነዝቡ ያስፈልጋል።
ከዚህም አንጻር ሴቶችና ማህበራዊ ሚኒስተር ከጋብቻ በፊት ተጋቢዎች የትዳር ቅድመ ግንዛቤ እንዲኖር ማደረጉ በእጅጉ የሚበረታታ ነው።
5. የህግ ምክር
ተጋቢዎች ወደ ትዳር ከመግባታቸው በፊት የትዳር ምንነት፣በትዳር ውስጥ ሊከሰቱ የሚችሉ ጉዳዮችን፣እንዴት ተከባብረው ተማምነው መኖር እንዳለባቸው፥ ልጆቻቸውን ፣ንብረታቸውን እንዴት ማስተዳደር እንዳለባቸው ሀብት እንዴት በጋራ ማፍራት እንዳለባቸው በትዳር የማህበራዊ እና የኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ እንዴት መሆን እንዳለባቸው አስቀድሞ በቂ ግንዛቤ ሊኖራቸው ያስፈልጋል።
https://www.facebook.com
https://t.me/Fantahunlawye...
የተሻሻለው የቤተሰብ አዋጅ ቁጥር 213/1992
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
0929101037,0983337690
መግቢያ #ethiopia | የዚህ ጽሁፍ ይዘት ፍቺ በምን አይነት መንገድ ሊፈጸም እንደሚችል እንዲሁም ፍቺ ሲፈጸም የፍቺ ህጋዊ ውጤቱ ምን እንደሆነና አሉታዊ ተጽእኖን በማስገንዘብ ከጋብቻ በፊት ቅድመ ግንዛቤ ተጋቢዎች እንዲኖራቸው የቀረበ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ ጽሁፍ ነው።
1. ፍቺ እንዴት ይፈጸማል?
ፍቺ በአራት አይነት መንገድ ወይም ምክንያት የሚፈጸም ሲሆን የመጀመሪያው በፍርድ ቤት ፍቺ ሲወሰን ነው። 2ኛው በሞት ከሁለት አንዳቸው ከዚህ አለም በሞት ሲለይ 3ኛው በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ ሲሰጥ ሲሆን 4ኛው ጋብቻ ሲፈጸም መሟላት የሚገባቸው ነገር ሳይሟላ ሲቀር ነው።
1.1 ፍቺ በፍርድ ቤት
ባልና ሚስት በህጋዊ ጋብቻ ጸንተው እየኖሩ ከሁለት አንዳቸው ወይም ሁለቱ ፍቺን በፈለጉ ጊዜ በፍርድ ቤት በኩል የፍቺ ውሳኔ በመስጠት ይፋታሉ። አንቀጽ 81
1.2 ፍቺ በሞት
ከሁለት አንዳቸው በሞት በተለዩ ጊዜ ፍቺ እንደተደረገ ይቆጠራል። አንቀጽ 75
1.3 በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ ሲሰጥ
ይህ የሚሆነው ከሁለት አንዳቸው አድራሻቸው ስላሉበት መረጃቸው የት እንዳሉ ሳይታወቁ ከሁለት አመት በላይ ሲቆዩ የመጥፋት ውሳኔ በመስጠት ትዳር የሚፈርስ ይሆናል።
1.4 ጋብቻ ሲፈጸም መሟላት ያለበት ሲጎል
ይህ ተጋቢዎች ጋብቻ ሲፈጽሙ መሟላት የሚገባው ሳይሟላ ቢቀር የሚፈርስ ይሆናል። በተሻሻለው ቤተሰብ ህግ ከአንቀጽ 6-16 ድረስ መሟላት ያለባቸው ነገሮች የተዘረዘሩ ሲሆን እነዚህ ካልተሟሉ የሚፈርስ ይሆናል። ለምሳሌ ያህል ለጋብቻ እድሜ ካልደረሰ፣ ያለተጋቢው ፍቃድ፣ በጋብቻ ላይ ጋብቻ ጋብቻን የሚያፈርሱ ምክንያቶች ናቸው።
2. የፍቺ ሂደት በፍርድ ቤት
ፍቺ በአንድኛው ወገን ወይም በስምምነት ፍርድ ቤት በመምጣት የሚጠየቅ ነው። በአንድኛው ወገን ጠያቂነት ሲሆን ፍርድ ቤት ለማስማማት ብርቱ ጥረት የሚያደርግ ሲሆን ሁለቱን ለየብቻ ፣ አንድ ላይ በማድረግ ላለመግባባት መንስኤ የሆነውን ነገር ለይቶ መፍትሄ ለመስጠት ጥረት ያደርጋል።
ከሁለቱ ወገን ሽማግሌ አስታራቂ ወገን በመምረጥ በቂ የሽምግልና ጊዜ በመውሰድ እንዲታረቁ ጥረት ያደርጋል። በዚህ ወጤት አልስማማ ካሉ ቢቻል ድጋሚ በማነጋገር በቂ የማሰላሰያ ጊዜ ሰጥቶ በዚህም እንቢተኛ ከሆኑ የፍቺ ውሳኔ ይሰጣል። በስምምነት ከቀረቡ አጣርቶ መርምሮ ጠይቆ የሚያጸድቀው ይሆናል።
3. ፍቺ የሚያስከትለው ውጤት ምንድነው?
ከፍቺ በኋላ ዘርፈ ብዙ ማህበራዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች የሚከተሉ ሲሆን እኛ በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የባልና ሚስት የንብረት ክፍፍል በተመለከተ ነው። አንቀጽ 83
ባልና ሚስቶች አብረው ያፈሩት ንብረቶች ካሉ እነዚህን ንብረቶች በአይነትም ሆነ በሽያጭ አድርገው እኩል የሚከፋፈሉት ይሆናል።
3.1 ንብረቱ የጋራ ወይም የግል መሆኑ እንዴት ይለያል?
ንብረቱ የግል ወይም የጋራ መሆኑ የሚታወቀው ባላቸው ማስረጃ፣በዚህ ቤተሰብ ህግ ፣ በስምምነት ሲሆን ያልተስማሙ ሆነው ከተገኙ በፍርድ ቤት በማስረጃ እና በህግ የሚለይ ይሆናል። የግል ሀብት አስቀድሞ ከጋብቻ በፊት የአንዳቸው ሆነ ከተገኘ የግል ሀብት ይሆናል። ነገር ግን አብረው በጋብቻ እያሉ የተፈራ ንብረት የጋራ ሆነው ይቆጠራል። በውርስ በስጦታ የተገኘ አስቀድሞ ከጋብቻ በፊት የነበሩ ሀብቶች የግል ሀብቶች ናቸው።
አንቀጽ 85፥86
3.2 የሶስተኛ ወገን እዳ፣ ገንዘብ እንዴት ይሆናል?
ይህ ንብረቱ ክፍፍል ከመደረጉ በፊት ከጋራ ንብረታቸው ላይ ተቀንሶ እዳም ሆነ የሶስተኛ ወገን ገንዘብ ለሶስተኛ ወገን የሚከፈል ይሆናል።
3.3 በክርክሩ ሂደት ንብረቱ የኔ ነው ባይ ሲመጣ መብቱ እንዴት ይከበራል?
ይህ ሰው ሲመጣ በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 41 መሠረት የጣልቃገብ አቤቱታ ከማስረጃ ጭምር በማቅረብ የክርክሩ ተካፋይ ሆኖ በውሳኔው መሠረት የመብት ተጠቃሚ ይሆናል።
4. መንግስት፣ማህበራዊ ፣ የሀይማኖት ተቋማት ትዳርን ለመጠበቅ ምን ይጠበቅባቸዋል?
ጋብቻ በእዳንድ ምሁራን ዘንድ ተቋም የሚባል ሲሆን በአንዳንዶች ዘንድ ደግም የጋብቻ ውል ይባላል። ጋብቻ ተቋም ሲባል ልጆች፣አባት እናት ንብረት፣ቤት፣ተሽከርካረ ሌሎች የውልም ሆነ ከውል ውጭ ግንኙነቶች ጭምር የሚመሰረቱበት የራሱ የሆነ የጋብቻ ውል በህግ ያለው በህግ፣በመንግስት ፣በሀይማኖት በተለያየ ማህበራዊ ተቋም ህጋዊ እውቅና ያለው የማህበረሰብ እና የሀገር መሠረት ነው።
በትዳር ውስጥ የተሻሻለው የቤቸሰብ ህግ አንቀጽ 49 እንደሚያስቀምጠው ባልና ሚስት በመተማመን፣አብሮ በመኖር፣ በመከባበር በመተጋገዝ በመደጋገፍ መንፈስ መኖር እንዳለባቸው ያስቀምጣል። ይህ ቤተሰባቸውን እና ከቤተሰቡ የሚገኘውን መልካም አጋጣሚዎች ለመጠበቅ ሲባል ነው።
ይህ ሲሆን በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩትን ተግዳሮቶችን በእኩል ግዴታ ለመወጣት ባልና ሚስት እኩል ግዴታ አለባቸው። ነገር ግን ግዴታን በመሸሽ መብትን ብቻ ለመጠቀም መፈለግ በባልና ሚስት መካከል መቃቃርን የሚያመጣ ነው።
ይህ እንዳይሆን የትዳር መልካም ፍሬዎችን ለመጠበቅ የመንግስት ማህበራዊ ተቋማት፣የሀይማኖትና ሌሎች የሚመለከታቸው የማህበራዊ ተቋሟት የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ አካላት ይህንን አጠቃላይ በትዳር ውስጥ የሚያጋጥሙ ተግዳሮትና መፍቴዎችን እንዲሁም መልካም በረከቶች ምን እንዴት እንደሆን አስቀድሞም ሆነ በትዳር ውስጥ እያሉ ሊያስገነዝቡ ያስፈልጋል።
ከዚህም አንጻር ሴቶችና ማህበራዊ ሚኒስተር ከጋብቻ በፊት ተጋቢዎች የትዳር ቅድመ ግንዛቤ እንዲኖር ማደረጉ በእጅጉ የሚበረታታ ነው።
5. የህግ ምክር
ተጋቢዎች ወደ ትዳር ከመግባታቸው በፊት የትዳር ምንነት፣በትዳር ውስጥ ሊከሰቱ የሚችሉ ጉዳዮችን፣እንዴት ተከባብረው ተማምነው መኖር እንዳለባቸው፥ ልጆቻቸውን ፣ንብረታቸውን እንዴት ማስተዳደር እንዳለባቸው ሀብት እንዴት በጋራ ማፍራት እንዳለባቸው በትዳር የማህበራዊ እና የኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ እንዴት መሆን እንዳለባቸው አስቀድሞ በቂ ግንዛቤ ሊኖራቸው ያስፈልጋል።
https://www.facebook.com
https://t.me/Fantahunlawye...
6 months ago
መንግስት የቅድመ ጋብቻ ስልጠና "አስገዳጅ ሊሆን ነው" የተባለውን የሸገር102.2 ኤፍኤም ራዲዮን ዘገባ አስተባበለ
የሸገር 102.2 ኤፍኤም ራዲዮን ዘገባን ተከትሎ ትናንት በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች "ማንኛውም ሰው ወደ ጋብቻ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ሰርተፊኬት መያዝ አስገዳጅ ሊሆን ነው" በሚል ሲሰራጭ የነበረው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
📌 ሚኒስቴሩ ምን አለ?
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ባወጣው መግለጫ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አንስቷል፦
መረጃው ስህተት ነው፦ "ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ስልጠናው አስገዳጅ ይሆናል" የሚለው ዘገባ ፍፁም ከእውነት የራቀ ነው።
የስልጠናው አስፈላጊነት፦ ስልጠናው ጠንካራ ቤተሰብ ለመመስረትና የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስ ያለውን ፋይዳ ሚኒስቴሩ ያምናል፤ ሆኖም "አስገዳጅ" የማድረግ ዕቅድ የለውም።
አማራጭ መፍትሔዎች፦ ከስልጠና ባለፈ ለጥንዶች የቤተሰብ ተኮር የምክር አገልግሎት (Counseling) እንዲስፋፋ እየተሰራ ይገኛል።
🔍 የመረጃው መነሻ ምን ነበር?
የሸገር ራዲዮ ዘገባ እንደጠቆመው ፣ በአዲስ አበባ የፍቺ መጠን በ 54% መጨመሩን ተከትሎ፣ መንግስት የፍቺን ቁጥር ለመቀነስ በ2019 ዓ.ም ስልጠናውን አስገዳጅ ሊያደርግ ነው የሚሉ መረጃዎች ተሰራጭተው ነበር።
💡 ባለሙያዎች ምን ይላሉ?
የሚኒስቴሩን መግለጫው የገመገሙ አካላት እንደሚሉት ስልጠናው አስገዳጅ ካልሆነ ምንድን ነው የሚለውን ጥያቄ መግለጫው አልመለሰም።
መግለጫው የፍቺ መንስኤ የሆኑትን የኢኮኖሚና ማህበራዊ ጫናዎች በዝርዝር አለመዳሰሱና ስልጠናው "አስገዳጅ ካልሆነ" እንዴት ውጤታማ ሊሆን እንደሚችል ግልጽ አለማድረጉ እንደ ድክመት አይተውታል።
የሸገር 102.2 ኤፍኤም ራዲዮን ዘገባን ተከትሎ ትናንት በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች "ማንኛውም ሰው ወደ ጋብቻ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ሰርተፊኬት መያዝ አስገዳጅ ሊሆን ነው" በሚል ሲሰራጭ የነበረው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
📌 ሚኒስቴሩ ምን አለ?
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ባወጣው መግለጫ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አንስቷል፦
መረጃው ስህተት ነው፦ "ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ስልጠናው አስገዳጅ ይሆናል" የሚለው ዘገባ ፍፁም ከእውነት የራቀ ነው።
የስልጠናው አስፈላጊነት፦ ስልጠናው ጠንካራ ቤተሰብ ለመመስረትና የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስ ያለውን ፋይዳ ሚኒስቴሩ ያምናል፤ ሆኖም "አስገዳጅ" የማድረግ ዕቅድ የለውም።
አማራጭ መፍትሔዎች፦ ከስልጠና ባለፈ ለጥንዶች የቤተሰብ ተኮር የምክር አገልግሎት (Counseling) እንዲስፋፋ እየተሰራ ይገኛል።
🔍 የመረጃው መነሻ ምን ነበር?
የሸገር ራዲዮ ዘገባ እንደጠቆመው ፣ በአዲስ አበባ የፍቺ መጠን በ 54% መጨመሩን ተከትሎ፣ መንግስት የፍቺን ቁጥር ለመቀነስ በ2019 ዓ.ም ስልጠናውን አስገዳጅ ሊያደርግ ነው የሚሉ መረጃዎች ተሰራጭተው ነበር።
💡 ባለሙያዎች ምን ይላሉ?
የሚኒስቴሩን መግለጫው የገመገሙ አካላት እንደሚሉት ስልጠናው አስገዳጅ ካልሆነ ምንድን ነው የሚለውን ጥያቄ መግለጫው አልመለሰም።
መግለጫው የፍቺ መንስኤ የሆኑትን የኢኮኖሚና ማህበራዊ ጫናዎች በዝርዝር አለመዳሰሱና ስልጠናው "አስገዳጅ ካልሆነ" እንዴት ውጤታማ ሊሆን እንደሚችል ግልጽ አለማድረጉ እንደ ድክመት አይተውታል።
6 months ago
#ethiopia | ደም መጦ አስከሬን የሚጥል | በካቴና ታስሬ አልቀርብም | ፍቺ ጨመረ | የጦርነት በሮች ይዘጉ | የሮይተርስ ፈቃድ ሰረዘች
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
6 months ago
"ትዳር በዕውቀት ወይስ በሰርተፊኬት? የኢትዮጵያ አዲሱ የቅድመ ጋብቻ ስልጠና መመሪያና ተያያዥ ስጋቶች"
በአዲስ አበባ ከተማ የፍቺ መጠን በ54 በመቶ ማደጉን የሚገልጸው መረጃ፣ የማህበረሰባችንን መሰረት እየናጋ መሆኑን የሚያሳይ አሳሳቢ ምልክት ነው። ይህንን ተከትሎ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር "የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ሰርተፊኬት" ለጋብቻ ምዝገባ እንደ ቅድመ ሁኔታ ለማስቀመጥ ማቀዱ፣ በሀገሪቱ የፖሊሲ አቅጣጫ ላይ አዲስ ክርክር ቀስቅሷል።
ይህ እርምጃ የቤተሰብ መፍረስን ለመከላከል የተዘረጋ የደህንነት መረብ ነው? ወይስ የግል ህይወትን የሚገታ አላስፈላጊ ቢሮክራሲ?
ከስሜታዊ ግፊት ወደ አዕምሯዊ ዝግጁነት
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች እንደሚስማሙበት፣ አብዛኛው ትዳር የሚመሰረተው በ"ፍቅር ስሜት" (Infatuation) ላይ ብቻ ነው። ሆኖም ትዳርን ዘላቂ የሚያደርገው ስሜት ሳይሆን የግጭት አፈታት ክህሎት እና የስነ-ልቦና ብስለት ነው።
የግንኙነት ክህሎት ማነስ፦ ጥናቶች እንደሚያሳዩት 60% የሚሆኑ ፍቺዎች የሚከሰቱት በትዳር አጋሮች መካከል ባለ "የመግባባት ችግር" (Communication Breakdown) ነው። የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ተጋቢዎች ስለ ቁጣ አመራር፣ ስለ ይቅርታ እና ስለ ስሜታዊ ድጋፍ እንዲማሩ እድል ይሰጣል።
የግዴታነት ተጽዕኖ፦ በሌላ በኩል፣ ሳይኮሎጂስቶች "Reactance Theory" በሚሉት ጽንሰ-ሀሳብ መሰረት፣ ሰዎች አንድን ነገር እንዲያደርጉ ሲገደዱ ውስጣዊ ተቃውሞ ያሳያሉ። ስልጠናው "የግዴታ" ከሆነ፣ ጥንዶች ትምህርቱን በልባቸው ከመቀበል ይልቅ ለወረቀቱ ብቻ ብለው ሊያሳልፉት ይችላሉ። ይህ ደግሞ የስልጠናውን ዋና ግብ (ለውጥ ማምጣትን) ጥያቄ ውስጥ ይከተዋል።
ቤተሰብ እንደ ማህበረሰብ ህንፃ
ከሶሾሎጂ አንጻር ቤተሰብ "የማህበረሰብ ትንሿ ሴል" ናት። ቤተሰብ ሲፈርስ ማህበረሰቡ ይፈረካከሳል።
ማህበራዊ ቁጥጥር (Social Control)፦ ቀደም ባሉት ጊዜያት የሃይማኖት ተቋማትና የሀገር ሽማግሌዎች የቅድመ ጋብቻ ምክር በመስጠት ረገድ ትልቅ ሚና ነበራቸው። ዘመናዊነት ይህንን ሚና እያጠፋው በመጣበት ወቅት፣ መንግስት በህግ አማካኝነት ይህንን ክፍተት ለመሙላት መሞከሩ እንደ አዎንታዊ እርምጃ ሊታይ ይችላል።
የባህል ተጽዕኖ፦ ኢትዮጵያ ውስጥ ጋብቻ የሁለት ግለሰቦች ብቻ ሳይሆን የሁለት ቤተሰቦች ትስስር ነው። ሚኒስቴሩ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ለመስራት ማቀዱ፣ ፖሊሲው ከህዝቡ ባህልና እምነት ጋር እንዲዋሃድ ያደርገዋል። ነገር ግን "ሰርተፊኬት" የሚለው ቢሮክራሲያዊ ቃል፣ ትዳርን ከማህበራዊ ቅዱስ ቃል-ኪዳንነት ወደ መንግስታዊ ኮንትራት ዝቅ እንዳያደርገው ስጋት አለ።
የፍቺ ዋጋና የኢንቨስትመንት ስሌት
ኢኮኖሚስቶች ትዳርን እንደ "የረጅም ጊዜ የጋራ ኢንቨስትመንት" ያዩታል።
የፍቺ ኪሳራ፦ ፍቺ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ኪሳራ ያስከትላል። የሀብት መባከን፣ የህጻናት ቀለብ እና በብቸኛ ወላጅ የሚደገፉ ህጻናት ለድህነት የመጋለጥ እድላቸው ከፍተኛ ነው። የፍቺ መጠንን በስልጠና መቀነስ ማለት፣ ለሀገር የሚተርፍ የሰው ኃይልና ሀብት ማዳን ማለት ነው።
የስልጠናው ወጪ፦ ስልጠናውን ለመስጠት የሚወጣው ወጪ፣ ጊዜ እና የሰው ኃይል በራሱ ሌላ የኢኮኖሚ ጫና ነው። በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ስልጠናውን ለመከታተል ከስራ ገበታቸው የሚቀሩ ከሆነ፣ ይህ አሰራር "ለሀብታሞች ብቻ የተተወ ጋብቻ" እንዳይፈጥር መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
4. የአራት ሀገራት ተሞክሮ፡ ጥሩና መጥፎ ልምዶች
ይህንን አሰራር በተሳካና ባልተሳካ ሁኔታ የሞከሩ ሀገራትን መመልከት ለኢትዮጵያ ትልቅ ትምህርት ይሰጣል።
ሀ. ኢንዶኔዥያ (አስገዳጅ ግን የተቀናጀ)
ኢንዶኔዥያ የቅድመ ጋብቻ ስልጠናን የግዴታ ካደረጉ ጥቂት ሀገራት አንዷ ናት። ስልጠናው ስለ ጤና፣ ስለ ኢኮኖሚ እና ስለ ሃይማኖት ያካትታል።
ጥሩ ልምድ፦ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በቅርበት በመስራታቸው በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነት አግኝቷል።
ፈተና፦ ስልጠናውን በብቃት የሚሰጡ ባለሙያዎች እጥረት ማጋጠሙ ጥራቱን ዝቅ አድርጎታል።
ለ. ፊሊፒንስ (በጤና ላይ ያተኮረ)
ፊሊፒንስ ለጋብቻ ፈቃድ የቤተሰብ ምጣኔ ስልጠናን የግዴታ ታደርጋለች።
ጥሩ ልምድ፦ የህዝብ ቁጥርን ለመቆጣጠርና የእናቶችን ጤና ለመጠበቅ ረድቷል።
መጥፎ ልምድ፦ ትኩረቱ በስነ-ልቦና ላይ ስላልሆነ የፍቺ መጠንን በመቀነስ ረገድ የሚጠበቀውን ያህል ውጤት አላመጣም።
ሐ. አሜሪካ - ፍሎሪዳ (የማበረታቻ ሞዴል)
ፍሎሪዳ ስልጠናውን የግዴታ አታደርግም፤ ነገር ግን ስልጠና ለወሰዱ ጥንዶች የጋብቻ ምዝገባ ክፍያን ትቀንሳለች።
ጥሩ ልምድ፦ የሰዎችን ነፃነት ሳይነካ ስልጠናውን እንዲወስዱ ያበረታታል። ይህ "ተለዋጭ መፍትሄ" (Incentive) ውጤታማ መሆኑ ተረጋግጧል።
መጥፎ ልምድ፦ የግዴታ ስላልሆነ ዝቅተኛ ግንዛቤ ያላቸው ሰዎች ስልጠናውን ሳይወስዱ ሊቀሩ ይችላሉ።
መ. ቻይና (የግዴታ የማቀዝቀዣ ጊዜ)
ቻይና ፍቺን ለመቀነስ የ30 ቀን "የማቀዝቀዣ ጊዜ" (Cooling-off period) ደንግጋለች።
ጥሩ ልምድ፦ በስሜታዊነት የሚወሰኑ ፍቺዎችን በእጅጉ ቀንሷል።
መጥፎ ልምድ፦ የግል ነፃነትን በመጋፋት እና ሰዎች ትዳርን እንዲፈሩ በማድረግ ረገድ ተቃውሞ ገጥሞታል።
መፍትሄው የት ነው?
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያቀደው አሰራር በራሱ ክፉ አይደለም፤ ነገር ግን አፈፃፀሙ ላይ ጥንቃቄ ይፈልጋል። የፍቺ መጠን መጨመር "የግንዛቤ እጥረት" ብቻ ሳይሆን የኑሮ ውድነት፣ የስራ አጥነት እና የማህበራዊ እሴቶች መሸርሸር ውጤት መሆኑ መዘንጋት የለበትም።
የሙስና እና የቢሮክራሲ ስጋት
የመንግስት ዝግጅት በፅንሰ-ሀሳብ ደረጃ "ለቤተሰብ መረጋጋት" ቢሆንም፣ በተግባር ግን ከፍተኛ ስጋቶችን ያዘለ ነው። በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ፣ አዳዲስ "አስገዳጅ" መመሪያዎች ሲወጡ በየደረጃው ላሉ አስፈፃሚዎች አዲስ የገቢ ምንጭ (ሙስና) ሆነው የማገልገል ታሪክ አላቸው።
የሰርተፊኬት ገበያ፦ ስልጠናው አስገዳጅ ሲሆን፣ በተለያዩ ምክንያቶች (ጊዜ ማጣት፣ ቸልተኝነት) ስልጠናውን መከታተል የማይችሉ ጥንዶች ሰርተፊኬቱን በገንዘብ ለመግዛት የሚገፋፉበት ሁኔታ ይፈጠራል። ይህ ደግሞ ስልጠናው ሊያመጣ የሚገባውን "የግንዛቤ ለውጥ" ዋጋ አልባ ያደርገዋል።
የአስፈፃሚዎች ብልሹ አሰራር፦ ስልጠናውን የሚሰጡ ተቋማት ወይም ግለሰቦች ሰርተፊኬቱን እንደ "መደራደሪያ" በመጠቀም ከተጋቢዎች ጉቦ የሚጠይቁበት አሰራር ሊዘረጋ ይችላል።
ቢሮክራሲያዊ ጫና፦ ቀድሞውኑ በኑሮ ውድነትና በኑሮ ፈተና ውስጥ ያለውን ወጣት፣ ጋብቻ ደጃፍ ላይ ሲደርስ ሌላ "ወረቀት" እንዲያሳድድ ማስገደድ፣ ተገቢ ያልሆነ ስነ-ልቦናዊና ፋይናንሳዊ ጫና ይፈጥራል። ይህ ደግሞ ዜጎች ህጋዊ ጋብቻን ፈርተው "ያለ ቃል-ኪዳን አብሮ መኖርን" (Co-habitation) እንዲመርጡና ማህበራዊ ቀውሱ ይበልጥ እንዲባባስ ሊያደርገው ይችላል።
ሚዛናዊ የመፍትሄ አቅጣጫዎች
ከማስገደድ ወደ ማበረታታት፦ ስልጠናውን ለወሰዱ ጥንዶች እንደ ፍሎሪዳ ተሞክሮ የማበረታቻ ጥቅማጥቅሞችን (ለምሳሌ፡ የብድር ቅድሚያ ወይም የታክስ ቅናሽ) መስጠት።
ጥራትና ተደራሽነት፦ ስልጠናው በወረቀት ላይ ብቻ የቀረ ሳይሆን፣ በባለሙያዎች የተደገፈ እና በየአካባቢው በቀላሉ የሚገኝ መሆን አለበት።
የይዘት ስፋት፦ ስልጠናው ስለ ፍቅር ብቻ ሳይሆን፣ ስለ ቤተሰብ ፋይናንስ አመራርና ስለ ህግ ግንዛቤ (የንብረት ክፍፍልን ጨምሮ) ትኩረት መስጠት ይኖርበታል።
በአዲስ አበባ ከተማ የፍቺ መጠን በ54 በመቶ ማደጉን የሚገልጸው መረጃ፣ የማህበረሰባችንን መሰረት እየናጋ መሆኑን የሚያሳይ አሳሳቢ ምልክት ነው። ይህንን ተከትሎ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር "የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ሰርተፊኬት" ለጋብቻ ምዝገባ እንደ ቅድመ ሁኔታ ለማስቀመጥ ማቀዱ፣ በሀገሪቱ የፖሊሲ አቅጣጫ ላይ አዲስ ክርክር ቀስቅሷል።
ይህ እርምጃ የቤተሰብ መፍረስን ለመከላከል የተዘረጋ የደህንነት መረብ ነው? ወይስ የግል ህይወትን የሚገታ አላስፈላጊ ቢሮክራሲ?
ከስሜታዊ ግፊት ወደ አዕምሯዊ ዝግጁነት
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች እንደሚስማሙበት፣ አብዛኛው ትዳር የሚመሰረተው በ"ፍቅር ስሜት" (Infatuation) ላይ ብቻ ነው። ሆኖም ትዳርን ዘላቂ የሚያደርገው ስሜት ሳይሆን የግጭት አፈታት ክህሎት እና የስነ-ልቦና ብስለት ነው።
የግንኙነት ክህሎት ማነስ፦ ጥናቶች እንደሚያሳዩት 60% የሚሆኑ ፍቺዎች የሚከሰቱት በትዳር አጋሮች መካከል ባለ "የመግባባት ችግር" (Communication Breakdown) ነው። የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ተጋቢዎች ስለ ቁጣ አመራር፣ ስለ ይቅርታ እና ስለ ስሜታዊ ድጋፍ እንዲማሩ እድል ይሰጣል።
የግዴታነት ተጽዕኖ፦ በሌላ በኩል፣ ሳይኮሎጂስቶች "Reactance Theory" በሚሉት ጽንሰ-ሀሳብ መሰረት፣ ሰዎች አንድን ነገር እንዲያደርጉ ሲገደዱ ውስጣዊ ተቃውሞ ያሳያሉ። ስልጠናው "የግዴታ" ከሆነ፣ ጥንዶች ትምህርቱን በልባቸው ከመቀበል ይልቅ ለወረቀቱ ብቻ ብለው ሊያሳልፉት ይችላሉ። ይህ ደግሞ የስልጠናውን ዋና ግብ (ለውጥ ማምጣትን) ጥያቄ ውስጥ ይከተዋል።
ቤተሰብ እንደ ማህበረሰብ ህንፃ
ከሶሾሎጂ አንጻር ቤተሰብ "የማህበረሰብ ትንሿ ሴል" ናት። ቤተሰብ ሲፈርስ ማህበረሰቡ ይፈረካከሳል።
ማህበራዊ ቁጥጥር (Social Control)፦ ቀደም ባሉት ጊዜያት የሃይማኖት ተቋማትና የሀገር ሽማግሌዎች የቅድመ ጋብቻ ምክር በመስጠት ረገድ ትልቅ ሚና ነበራቸው። ዘመናዊነት ይህንን ሚና እያጠፋው በመጣበት ወቅት፣ መንግስት በህግ አማካኝነት ይህንን ክፍተት ለመሙላት መሞከሩ እንደ አዎንታዊ እርምጃ ሊታይ ይችላል።
የባህል ተጽዕኖ፦ ኢትዮጵያ ውስጥ ጋብቻ የሁለት ግለሰቦች ብቻ ሳይሆን የሁለት ቤተሰቦች ትስስር ነው። ሚኒስቴሩ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ለመስራት ማቀዱ፣ ፖሊሲው ከህዝቡ ባህልና እምነት ጋር እንዲዋሃድ ያደርገዋል። ነገር ግን "ሰርተፊኬት" የሚለው ቢሮክራሲያዊ ቃል፣ ትዳርን ከማህበራዊ ቅዱስ ቃል-ኪዳንነት ወደ መንግስታዊ ኮንትራት ዝቅ እንዳያደርገው ስጋት አለ።
የፍቺ ዋጋና የኢንቨስትመንት ስሌት
ኢኮኖሚስቶች ትዳርን እንደ "የረጅም ጊዜ የጋራ ኢንቨስትመንት" ያዩታል።
የፍቺ ኪሳራ፦ ፍቺ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ኪሳራ ያስከትላል። የሀብት መባከን፣ የህጻናት ቀለብ እና በብቸኛ ወላጅ የሚደገፉ ህጻናት ለድህነት የመጋለጥ እድላቸው ከፍተኛ ነው። የፍቺ መጠንን በስልጠና መቀነስ ማለት፣ ለሀገር የሚተርፍ የሰው ኃይልና ሀብት ማዳን ማለት ነው።
የስልጠናው ወጪ፦ ስልጠናውን ለመስጠት የሚወጣው ወጪ፣ ጊዜ እና የሰው ኃይል በራሱ ሌላ የኢኮኖሚ ጫና ነው። በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ስልጠናውን ለመከታተል ከስራ ገበታቸው የሚቀሩ ከሆነ፣ ይህ አሰራር "ለሀብታሞች ብቻ የተተወ ጋብቻ" እንዳይፈጥር መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
4. የአራት ሀገራት ተሞክሮ፡ ጥሩና መጥፎ ልምዶች
ይህንን አሰራር በተሳካና ባልተሳካ ሁኔታ የሞከሩ ሀገራትን መመልከት ለኢትዮጵያ ትልቅ ትምህርት ይሰጣል።
ሀ. ኢንዶኔዥያ (አስገዳጅ ግን የተቀናጀ)
ኢንዶኔዥያ የቅድመ ጋብቻ ስልጠናን የግዴታ ካደረጉ ጥቂት ሀገራት አንዷ ናት። ስልጠናው ስለ ጤና፣ ስለ ኢኮኖሚ እና ስለ ሃይማኖት ያካትታል።
ጥሩ ልምድ፦ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በቅርበት በመስራታቸው በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነት አግኝቷል።
ፈተና፦ ስልጠናውን በብቃት የሚሰጡ ባለሙያዎች እጥረት ማጋጠሙ ጥራቱን ዝቅ አድርጎታል።
ለ. ፊሊፒንስ (በጤና ላይ ያተኮረ)
ፊሊፒንስ ለጋብቻ ፈቃድ የቤተሰብ ምጣኔ ስልጠናን የግዴታ ታደርጋለች።
ጥሩ ልምድ፦ የህዝብ ቁጥርን ለመቆጣጠርና የእናቶችን ጤና ለመጠበቅ ረድቷል።
መጥፎ ልምድ፦ ትኩረቱ በስነ-ልቦና ላይ ስላልሆነ የፍቺ መጠንን በመቀነስ ረገድ የሚጠበቀውን ያህል ውጤት አላመጣም።
ሐ. አሜሪካ - ፍሎሪዳ (የማበረታቻ ሞዴል)
ፍሎሪዳ ስልጠናውን የግዴታ አታደርግም፤ ነገር ግን ስልጠና ለወሰዱ ጥንዶች የጋብቻ ምዝገባ ክፍያን ትቀንሳለች።
ጥሩ ልምድ፦ የሰዎችን ነፃነት ሳይነካ ስልጠናውን እንዲወስዱ ያበረታታል። ይህ "ተለዋጭ መፍትሄ" (Incentive) ውጤታማ መሆኑ ተረጋግጧል።
መጥፎ ልምድ፦ የግዴታ ስላልሆነ ዝቅተኛ ግንዛቤ ያላቸው ሰዎች ስልጠናውን ሳይወስዱ ሊቀሩ ይችላሉ።
መ. ቻይና (የግዴታ የማቀዝቀዣ ጊዜ)
ቻይና ፍቺን ለመቀነስ የ30 ቀን "የማቀዝቀዣ ጊዜ" (Cooling-off period) ደንግጋለች።
ጥሩ ልምድ፦ በስሜታዊነት የሚወሰኑ ፍቺዎችን በእጅጉ ቀንሷል።
መጥፎ ልምድ፦ የግል ነፃነትን በመጋፋት እና ሰዎች ትዳርን እንዲፈሩ በማድረግ ረገድ ተቃውሞ ገጥሞታል።
መፍትሄው የት ነው?
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያቀደው አሰራር በራሱ ክፉ አይደለም፤ ነገር ግን አፈፃፀሙ ላይ ጥንቃቄ ይፈልጋል። የፍቺ መጠን መጨመር "የግንዛቤ እጥረት" ብቻ ሳይሆን የኑሮ ውድነት፣ የስራ አጥነት እና የማህበራዊ እሴቶች መሸርሸር ውጤት መሆኑ መዘንጋት የለበትም።
የሙስና እና የቢሮክራሲ ስጋት
የመንግስት ዝግጅት በፅንሰ-ሀሳብ ደረጃ "ለቤተሰብ መረጋጋት" ቢሆንም፣ በተግባር ግን ከፍተኛ ስጋቶችን ያዘለ ነው። በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ፣ አዳዲስ "አስገዳጅ" መመሪያዎች ሲወጡ በየደረጃው ላሉ አስፈፃሚዎች አዲስ የገቢ ምንጭ (ሙስና) ሆነው የማገልገል ታሪክ አላቸው።
የሰርተፊኬት ገበያ፦ ስልጠናው አስገዳጅ ሲሆን፣ በተለያዩ ምክንያቶች (ጊዜ ማጣት፣ ቸልተኝነት) ስልጠናውን መከታተል የማይችሉ ጥንዶች ሰርተፊኬቱን በገንዘብ ለመግዛት የሚገፋፉበት ሁኔታ ይፈጠራል። ይህ ደግሞ ስልጠናው ሊያመጣ የሚገባውን "የግንዛቤ ለውጥ" ዋጋ አልባ ያደርገዋል።
የአስፈፃሚዎች ብልሹ አሰራር፦ ስልጠናውን የሚሰጡ ተቋማት ወይም ግለሰቦች ሰርተፊኬቱን እንደ "መደራደሪያ" በመጠቀም ከተጋቢዎች ጉቦ የሚጠይቁበት አሰራር ሊዘረጋ ይችላል።
ቢሮክራሲያዊ ጫና፦ ቀድሞውኑ በኑሮ ውድነትና በኑሮ ፈተና ውስጥ ያለውን ወጣት፣ ጋብቻ ደጃፍ ላይ ሲደርስ ሌላ "ወረቀት" እንዲያሳድድ ማስገደድ፣ ተገቢ ያልሆነ ስነ-ልቦናዊና ፋይናንሳዊ ጫና ይፈጥራል። ይህ ደግሞ ዜጎች ህጋዊ ጋብቻን ፈርተው "ያለ ቃል-ኪዳን አብሮ መኖርን" (Co-habitation) እንዲመርጡና ማህበራዊ ቀውሱ ይበልጥ እንዲባባስ ሊያደርገው ይችላል።
ሚዛናዊ የመፍትሄ አቅጣጫዎች
ከማስገደድ ወደ ማበረታታት፦ ስልጠናውን ለወሰዱ ጥንዶች እንደ ፍሎሪዳ ተሞክሮ የማበረታቻ ጥቅማጥቅሞችን (ለምሳሌ፡ የብድር ቅድሚያ ወይም የታክስ ቅናሽ) መስጠት።
ጥራትና ተደራሽነት፦ ስልጠናው በወረቀት ላይ ብቻ የቀረ ሳይሆን፣ በባለሙያዎች የተደገፈ እና በየአካባቢው በቀላሉ የሚገኝ መሆን አለበት።
የይዘት ስፋት፦ ስልጠናው ስለ ፍቅር ብቻ ሳይሆን፣ ስለ ቤተሰብ ፋይናንስ አመራርና ስለ ህግ ግንዛቤ (የንብረት ክፍፍልን ጨምሮ) ትኩረት መስጠት ይኖርበታል።
6 months ago
💍 የፍቺን ቁጥር ለመቀነስ አዲስ ስልት፡ በኢትዮጵያ የቅድመ ጋብቻ ስልጠና የግዴታ ሊሆን ነው
ከጊዜ ወደ ጊዜ በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ የመጣውን የፍቺ ቁጥር ለመቀነስ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲስ አስገዳጅ አሰራር ይፋ አደረገ።
የግዴታ ስልጠና፦ ማንኛውም ሰው ወደ ጋብቻ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ወስዶ ሰርተፊኬት መያዝ ይኖርበታል።
መቼ ይጀመራል?፦ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የአረጋውያንና ቤተሰብ ጉዳዮች ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተስፋዬ ሮበሌ እንደገለጹት፣ አሰራሩ በ2019 ዓ.ም በይፋ ስራ ላይ ይውላል።
ትብብር፦ ስራው ከሃይማኖት ተቋማት እና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ ታውቋል።
📉 የፍቺው መጠን መጨመር
የአዲስ አበባ ከተማ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጄንሲ በቅርቡ ባወጣው መረጃ መሰረት፣ የፍቺ መጠን ካለፉት ዓመታት አንፃር የ 54 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። ይህ አሃዝ የቤተሰብ መፍረስ ለሀገር ደህንነት ስጋት እየሆነ መምጣቱን ያሳያል።
💡 መፍትሔው ምንድነው?
ሚኒስቴሩ ለትዳር መፍረስ ዋነኛው ምክንያት "ስለ ትዳር ያለው የግንዛቤ እጥረት" መሆኑን በመለየት የሚከተሉትን እርምጃዎች ወስዷል፦
የስልጠና ማኗሎች፦ ጥምር ጥናትን መሰረት ያደረጉ የማስተማሪያ ሰነዶች ተዘጋጅተዋል።
የጋራ ፎረም፦ በቤተሰብ ጉዳይ ላይ የሚሰሩ ተቋማት በጋራ የሚመክሩበት ፎረም ተመስርቷል።
"ለሀገር ለውጥ ከቤተሰብ መጀመር አለብን፤ በኢትዮጵያ ከ20 ሚሊየን በላይ ቤተሰቦች አሉ" — አቶ ተስፋዬ ሮበሌ
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ምስል
ከጊዜ ወደ ጊዜ በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ የመጣውን የፍቺ ቁጥር ለመቀነስ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲስ አስገዳጅ አሰራር ይፋ አደረገ።
የግዴታ ስልጠና፦ ማንኛውም ሰው ወደ ጋብቻ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ወስዶ ሰርተፊኬት መያዝ ይኖርበታል።
መቼ ይጀመራል?፦ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የአረጋውያንና ቤተሰብ ጉዳዮች ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተስፋዬ ሮበሌ እንደገለጹት፣ አሰራሩ በ2019 ዓ.ም በይፋ ስራ ላይ ይውላል።
ትብብር፦ ስራው ከሃይማኖት ተቋማት እና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ ታውቋል።
📉 የፍቺው መጠን መጨመር
የአዲስ አበባ ከተማ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጄንሲ በቅርቡ ባወጣው መረጃ መሰረት፣ የፍቺ መጠን ካለፉት ዓመታት አንፃር የ 54 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። ይህ አሃዝ የቤተሰብ መፍረስ ለሀገር ደህንነት ስጋት እየሆነ መምጣቱን ያሳያል።
💡 መፍትሔው ምንድነው?
ሚኒስቴሩ ለትዳር መፍረስ ዋነኛው ምክንያት "ስለ ትዳር ያለው የግንዛቤ እጥረት" መሆኑን በመለየት የሚከተሉትን እርምጃዎች ወስዷል፦
የስልጠና ማኗሎች፦ ጥምር ጥናትን መሰረት ያደረጉ የማስተማሪያ ሰነዶች ተዘጋጅተዋል።
የጋራ ፎረም፦ በቤተሰብ ጉዳይ ላይ የሚሰሩ ተቋማት በጋራ የሚመክሩበት ፎረም ተመስርቷል።
"ለሀገር ለውጥ ከቤተሰብ መጀመር አለብን፤ በኢትዮጵያ ከ20 ሚሊየን በላይ ቤተሰቦች አሉ" — አቶ ተስፋዬ ሮበሌ
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ምስል
Sponsored by
Surafel
6 months ago
አዲስ መመሪያ‼️
"ያለ ስልጠና ሰርተፊኬት ጋብቻ አይፈቀድም!"‼️
የኢፌድሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የፍቺ ቁጥር ለመቀነስ አዲስና ጠንከር ያለ መመሪያ ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ።
📌 ዋና ዋና ነጥቦች፦
👉መስፈርቱ፡ ማንኛውም ተጋቢ ወደ ትዳር ዓለም ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ወስዶ 'የሰርተፊኬት' ባለቤት መሆን ይኖርበታል።
መቼ ይጀመራል? አሰራሩን በቀጣዩ አመት ስራ ላይ ለማዋል ዝግጅት መጠናቀቁን የሚኒስቴሩ የአረጋውያንና ቤተሰብ ጉዳዮች ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተስፋዬ ሮበሌ ገልጸዋል።
👉አጋር አካላት፡ ስራው ከሀይማኖት ተቋማት፣ ከሀገር ሽማግሌዎች እና ከሚመለከታቸው የፍትህ አካላት ጋር በቅንጅት ይከናወናል።
📉 ለምን አስፈለገ?
በአዲስ አበባ ከተማ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ መረጃ መሰረት፣ በከተማዋ የፍቺ መጠን ካለፉት ዓመታት አንጻር የ54 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። ለትዳሮች መፍረስ ዋነኛው ምክንያት "የግንዛቤ እጥረት" መሆኑን ያመነው ሚኒስቴሩ፣ ይህንን ለመፍታት ስልጠናውን አስገዳጅ አድርጎታል።
💡 ምን ተዘጋጅቷል?
ለሰልጣኞች የሚያገለግሉ የማስተማሪያ ማኑዋሎች ተዘጋጅተዋል።
በቤተሰብ ጉዳይ ላይ የሚሰሩ ተቋማት በቅንጅት የሚሰሩበት የጋራ ፎረም ተመስርቷል።
"ትዳር በስሜት ብቻ ሳይሆን በዕውቀትም ሊመራ ይገባል" የሚለው ይህ መመሪያ፣ በሀገሪቱ የማህበራዊ ትስስር ላይ ትልቅ ለውጥ ያመጣል ተብሎ ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
"ያለ ስልጠና ሰርተፊኬት ጋብቻ አይፈቀድም!"‼️
የኢፌድሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የፍቺ ቁጥር ለመቀነስ አዲስና ጠንከር ያለ መመሪያ ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ።
📌 ዋና ዋና ነጥቦች፦
👉መስፈርቱ፡ ማንኛውም ተጋቢ ወደ ትዳር ዓለም ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ወስዶ 'የሰርተፊኬት' ባለቤት መሆን ይኖርበታል።
መቼ ይጀመራል? አሰራሩን በቀጣዩ አመት ስራ ላይ ለማዋል ዝግጅት መጠናቀቁን የሚኒስቴሩ የአረጋውያንና ቤተሰብ ጉዳዮች ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተስፋዬ ሮበሌ ገልጸዋል።
👉አጋር አካላት፡ ስራው ከሀይማኖት ተቋማት፣ ከሀገር ሽማግሌዎች እና ከሚመለከታቸው የፍትህ አካላት ጋር በቅንጅት ይከናወናል።
📉 ለምን አስፈለገ?
በአዲስ አበባ ከተማ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ መረጃ መሰረት፣ በከተማዋ የፍቺ መጠን ካለፉት ዓመታት አንጻር የ54 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። ለትዳሮች መፍረስ ዋነኛው ምክንያት "የግንዛቤ እጥረት" መሆኑን ያመነው ሚኒስቴሩ፣ ይህንን ለመፍታት ስልጠናውን አስገዳጅ አድርጎታል።
💡 ምን ተዘጋጅቷል?
ለሰልጣኞች የሚያገለግሉ የማስተማሪያ ማኑዋሎች ተዘጋጅተዋል።
በቤተሰብ ጉዳይ ላይ የሚሰሩ ተቋማት በቅንጅት የሚሰሩበት የጋራ ፎረም ተመስርቷል።
"ትዳር በስሜት ብቻ ሳይሆን በዕውቀትም ሊመራ ይገባል" የሚለው ይህ መመሪያ፣ በሀገሪቱ የማህበራዊ ትስስር ላይ ትልቅ ለውጥ ያመጣል ተብሎ ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
አዲስ መመሪያ፡ ያለ ስልጠና ሰርተፊኬት ጋብቻ አይፈቀድም!
#fastmereja የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የፍቺ ቁጥር ለመቀነስ አዲስ የአሰራር ስርዓት ሊዘረጋ መሆኑን አስታወቀ። በዚህም መሰረት ማንኛውም ተጋቢ የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ሰርተፊኬት ሳይዝ ወደ ጋብቻ መግባት የማይችልበት አሰራር ተግባራዊ ይሆናል።
ተፈጻሚነት፦ አሰራሩ በሚቀጥለው ዓመት ስራ ላይ እንዲውል ዝግጅት መጠናቀቁን የሚኒስቴሩ የአረጋውያንና ቤተሰብ ጉዳዮች ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተስፋዬ ሮበሌ ገልጸዋል።
ስራው ከሃይማኖት ተቋማትና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር በመመካከር የሚከናወን ይሆናል። ለትዳሮች መፍረስ ዋነኛው ምክንያት የግንዛቤ እጥረት በመሆኑ፣ ይህንን ለመፍታት የስልጠና ማኑዋሎች ተዘጋጅተዋል። በቤተሰብ ጉዳይ ላይ የሚሰሩ ተቋማት ስራቸውን በቅንጅት ለመስራት የጋራ ፎረም መስርተዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በቅርቡ ባወጣው መረጃ መሰረት፣ የፍቺ መጠን ካለፉት ዓመታት አንጻር የ 54 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። ይህ አሃዝ ሚኒስቴሩ መሰል ጥብቅ እርምጃዎችን እንዲወስድ ምክንያት ሆኗል ሲል ሸገር ሬዲዮ ነው የዘገበው።
#fastmereja የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የፍቺ ቁጥር ለመቀነስ አዲስ የአሰራር ስርዓት ሊዘረጋ መሆኑን አስታወቀ። በዚህም መሰረት ማንኛውም ተጋቢ የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ሰርተፊኬት ሳይዝ ወደ ጋብቻ መግባት የማይችልበት አሰራር ተግባራዊ ይሆናል።
ተፈጻሚነት፦ አሰራሩ በሚቀጥለው ዓመት ስራ ላይ እንዲውል ዝግጅት መጠናቀቁን የሚኒስቴሩ የአረጋውያንና ቤተሰብ ጉዳዮች ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተስፋዬ ሮበሌ ገልጸዋል።
ስራው ከሃይማኖት ተቋማትና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር በመመካከር የሚከናወን ይሆናል። ለትዳሮች መፍረስ ዋነኛው ምክንያት የግንዛቤ እጥረት በመሆኑ፣ ይህንን ለመፍታት የስልጠና ማኑዋሎች ተዘጋጅተዋል። በቤተሰብ ጉዳይ ላይ የሚሰሩ ተቋማት ስራቸውን በቅንጅት ለመስራት የጋራ ፎረም መስርተዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በቅርቡ ባወጣው መረጃ መሰረት፣ የፍቺ መጠን ካለፉት ዓመታት አንጻር የ 54 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። ይህ አሃዝ ሚኒስቴሩ መሰል ጥብቅ እርምጃዎችን እንዲወስድ ምክንያት ሆኗል ሲል ሸገር ሬዲዮ ነው የዘገበው።
6 months ago
ከቃልኪዳን እስከ ክስ መዝገብ፦ የኢትዮጵያ ትዳሮች ዝምተኛው ፍርክስክስ
በኢትዮጵያ የፍትሐ ብሔር ችሎቶች ደጃፍ ላይ በየቀኑ የሚታየው ትዕይንት አለ፦ ቀይ ያበጡ ዓይኖች፣ የተሰበሩ ልቦች እና በሁለት ጎራ ተከፍለው የሚወራወሩ የጥላቻ ቃላት። ያ ትላንት "በሞት ካልሆነ አንለይም" ተብሎ የተገቡት ቃላቶች ዛሬ "መዝገቡ ተዘግቷል" በሚል ደረቅ የዳኛ ድምፅ ይደመደማሉ። ይህ ጽሁፍ በኢትዮጵያ ሰማይ ስር እየፈረሱ ስላሉ ቤቶች፣ ስለጠፉ ህልሞች እና በዘመናዊነት ማዕበል ስለሚናወጠው የቤተሰብ መዋቅር በባለሙያዎች እይታና በልብ ሰባሪ እውነታዎች ይተነትናል።
የወደቀው ማዕዘን፦ የማኅበረሰቡ ቁስል
ሶሾሎጂስቶች እንደሚሉት፣ ቤተሰብ የማኅበረሰብ መሠረት ነው። ነገር ግን ዛሬ ይህ መሠረት እየተሸረሸረ ነው። በኢትዮጵያ የፍቺ መጠን ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ በሦስት እጥፍ አድጓል። በአዲስ አበባ ብቻ በዓመት በአማካይ ከ 8,000 በላይ የፍቺ ጥያቄዎች ይቀርባሉ።
የኢኮኖሚ ባለሙያው አበበ ካሰሁን እንደሚሉት፣ በሀገር ውስጥ የሚከሰት የኢኮኖሚ ለውጥ በትዳር ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ አለው። "ሴቶች ኢኮኖሚያዊ ነፃነት ሲያገኙ፣ ለዓመታት ሲታገሱት የነበረውን ጭቆና ለመሸከም ፈቃደኛ አይሆኑም" ይላሉ። ይህ በዓለም አቀፍ ደረጃ "The Independence Effect" ይባላል። ነገር ግን በኢትዮጵያ ይህ ለውጥ የታጀበው በወንዶች የስነ-ልቦና ዝግጁነት ማጣት ነው።
2የተሰበረው የአባወራነት ኩራት
፦ የጽጌና የግርማ የጨለመ ቤት
ጽጌና ግርማ(ስማቸው የተቀየረ) ለ18 ዓመታት በትዳር ኖረዋል። ግርማ "የቤቱ አምድ" ነበር። ጽጌ ግን አነስተኛ ሱቅ ከፍታ በትጋት ሰርታ የቤቱን ገቢ እጥፍ አደረገችው። ግርማ ግን ይህንን እንደ ስኬት ሳይሆን እንደ ሽንፈት ቆጠረው።
"አንድ ቀን ማታ፣" ትላለች ጽጌ በእንባ እየታነቀች፣ "ግርማ ሰክሮ መጣና 'በገንዘብሽ ልትገዢኝ ነው? እኔን ልታዝዢኝ ነው?' ብሎ የልጆቹን ደብተርና ልብስ በእሳት አቃጠለው። እኔ ገንዘብ ያመጣሁት ልጆቻችን እንዲማሩ እንጂ እሱን ለማዋረድ አልነበረም። ግን እሱ በውስጡ የሞተ መሰለው።" ግርማ የራሱን የበታችነት ስሜት ለመሸፈን ወደ መጠጥና ወደ አካላዊ ጥቃት ተሰደደ። በመጨረሻም ጽጌ ህይወቷን ለማዳን ስትል የ18 ዓመት ትዳሯን በክስ መዝገብ አጠናቀቀች። ዛሬ ግርማ ባዶ ቤት ውስጥ ይኖራል፤ ጽጌ ደግሞ ልጆቿን ብቻዋን ታሳድጋለች። ትዳራቸው የፈረሰው በገንዘብ ማጣት ሳይሆን፣ በገንዘብ መገኘት በፈጠረው "የወንድነት ስብራት" ነበር።
የሳይካትሪስቶች ምልከታ፦ ስሜታዊ መፈታታት (Emotional Divorce)
ሳይካትሪስቶች እንደሚሉት፣ ብዙዎች ትዳር ውስጥ ሆነው ግን ተፋተዋል። ይህ "Functional Marriage" ይባላል—ለልጅ፣ ለሰው፣ ለሃይማኖት ተብሎ በአንድ ጣራ ስር የሚኖር ግን የሞተ ግንኙነት።
የሄለን እና የዳዊት "ዝምተኛው ጦርነት"
ሄለንና ዳዊት በሰው ዘንድ "ምርጥ ጥንዶች" ናቸው። ነገር ግን ቤታቸው ውስጥ ያለው ዝምታ ይጮኻል። ዳዊት ሁልጊዜ ስልኩ ላይ ነው፣ ሄለን ደግሞ መኝታ ክፍል ገብታ ታለቅሳለች። "አብረን እንበላለን፣ ግን አንተነፋፈስም" ትላለች ሄለን።
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ በዘመናዊው ኑሮ ውስጥ ባለትዳሮች ለስሜታዊ ቅርበት ጊዜ የላቸውም። በጃፓን "Naritakon" እንደሚባለው ሁሉ፣ በኢትዮጵያም ጥንዶች በትዳር መጀመሪያው አካባቢ ያለውን ግለት ይዘው መዝለቅ ያቅታቸዋል። ዳዊትና ሄለን በመጨረሻ የተፋቱት ማንም ሳይሰማ ነበር። "የሚገደል ፍቅር ስላልነበረን መለያየቱ አልከበደንም" ይላል ዳዊት። ይህ ግን እጅግ አስለቃሽ እውነት ነው—አብሮ እየኖሩ መሞት።
የኑሮ ውድነት እና "የፍቅር ጠላት"
የኢኮኖሚ ባለሙያው አድሚር ቻቫሊች እንዳሉት፣ የኑሮ ውድነት በትዳር ውስጥ ያለውን ትዕግስት ይበላዋል። "ገንዘብ ሲጠፋ፣ ፍቅር በመስኮት ይወጣል" የሚለው አባባል ዛሬ በኢትዮጵያ ምድር እውነት ሆኗል። የቤት ኪራይ መናር፣ የጤፍ ዋጋ መጨመር እና የልጆች ወጪ ባልና ሚስትን ለጭንቀት (Depression) ይዳርጋቸዋል።
ዓለም አቀፍ ልምድ፦ እንደ ስዊድን ባሉ ሀገራት መንግስት ለቤተሰብ የሚሰጠው ድጋፍ ከፍተኛ ነው። በኢትዮጵያ ግን "የእንክብካቤ ኢኮኖሚ" (Care Economy) የለም። አንዲት ሴት ሰርታ ስትመጣ የቤት ስራውም፣ የልጁም ሸክም እሷ ላይ ነው። ይህ "Double Burden" (ድርብ ሸክም) ሴቶችን ለከፍተኛ የስነ-አእምሮ ቀውስና ለፍቺ ውሳኔ ይዳርጋቸዋል።
የልጆች እንባ፦ የመጨረሻው ተጎጂ
በትዳር መፍረስ ውስጥ ትልቁን ዋጋ የሚከፍሉት ህፃናት ናቸው። በኢትዮጵያ የፍቺ ህግ "የልጆች ጥቅም" ቀዳሚ ቢሆንም፣ በስነ-ልቦና ደረጃ የሚደርስባቸውን ጠባሳ ማንም አይጠግነውም።
የ7 ዓመቷ ቅድስት
አባቷና እናቷ በፍርድ ቤት ሲለያዩ ቅድስት እዚያው ነበረች። "አባቴ ወደ ቀኝ፣ እናቴ ወደ ግራ ሲሄዱ መሃል ላይ ቀረሁ" ትላለች። ዛሬ ቅድስት በትምህርት ቤት ውጤቷ ቀንሷል፣ ከሰው ጋር አትግባባም። አባቷ አዲስ ትዳር መስርቷል፣ እናቷም በኑሮ ትታገላለች። ቅድስት ግን በየቀኑ ማታ "አባዬ መቼ ነው ቤት የሚመጣው?" ብላ ትጠይቃለች። ይህ ጥያቄ መልስ የለውም። የፍቺ መዝገብ ይዘጋል፣ የልጆች ቁስል ግን ለዘላለም ይከፈታል።
መፍትሄ
ይህንን ቀውስ ለመቀነስ የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፦
የአመለካከት ለውጥ፦ ወንዶች የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ እንደ በረከት ማየት አለባቸው።
የእንክብካቤ ኢኮኖሚ፦ መንግስትና ድርጅቶች የመዋዕለ ሕፃናትን በማስፋፋት በቤተሰብ ላይ ያለውን ጫና መቀነስ አለባቸው።
የቅድመ ጋብቻ ምክር፦ ጥንዶች ስለ ኢኮኖሚና ስሜታዊ ግንኙነት በቂ ግንዛቤ ሊኖራቸው ይገባል።
ማጠቃለያ
ትዳር የሚፈርሰው ማኅበረሰቡ ሊሸከመው ከሚችለው በላይ ፈጣን ለውጥ ስለመጣ ነው። ቃልኪዳን የሚታሰረው በደስታ ቀን ቢሆንም፣ የሚፀናው ግን በፈተና ቀን ነው። ዛሬ በየቤቱ የሚሰማው የዝምታ ጩኸት ነገ ሀገርን እንዳያፈርስ፣ ቆም ብለን ማሰብ አለብን። ትዳር የሁለት ሰዎች ስምምነት ብቻ ሳይሆን የሀገር ህልውና መሠረት ነው።
በኢትዮጵያ የፍትሐ ብሔር ችሎቶች ደጃፍ ላይ በየቀኑ የሚታየው ትዕይንት አለ፦ ቀይ ያበጡ ዓይኖች፣ የተሰበሩ ልቦች እና በሁለት ጎራ ተከፍለው የሚወራወሩ የጥላቻ ቃላት። ያ ትላንት "በሞት ካልሆነ አንለይም" ተብሎ የተገቡት ቃላቶች ዛሬ "መዝገቡ ተዘግቷል" በሚል ደረቅ የዳኛ ድምፅ ይደመደማሉ። ይህ ጽሁፍ በኢትዮጵያ ሰማይ ስር እየፈረሱ ስላሉ ቤቶች፣ ስለጠፉ ህልሞች እና በዘመናዊነት ማዕበል ስለሚናወጠው የቤተሰብ መዋቅር በባለሙያዎች እይታና በልብ ሰባሪ እውነታዎች ይተነትናል።
የወደቀው ማዕዘን፦ የማኅበረሰቡ ቁስል
ሶሾሎጂስቶች እንደሚሉት፣ ቤተሰብ የማኅበረሰብ መሠረት ነው። ነገር ግን ዛሬ ይህ መሠረት እየተሸረሸረ ነው። በኢትዮጵያ የፍቺ መጠን ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ በሦስት እጥፍ አድጓል። በአዲስ አበባ ብቻ በዓመት በአማካይ ከ 8,000 በላይ የፍቺ ጥያቄዎች ይቀርባሉ።
የኢኮኖሚ ባለሙያው አበበ ካሰሁን እንደሚሉት፣ በሀገር ውስጥ የሚከሰት የኢኮኖሚ ለውጥ በትዳር ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ አለው። "ሴቶች ኢኮኖሚያዊ ነፃነት ሲያገኙ፣ ለዓመታት ሲታገሱት የነበረውን ጭቆና ለመሸከም ፈቃደኛ አይሆኑም" ይላሉ። ይህ በዓለም አቀፍ ደረጃ "The Independence Effect" ይባላል። ነገር ግን በኢትዮጵያ ይህ ለውጥ የታጀበው በወንዶች የስነ-ልቦና ዝግጁነት ማጣት ነው።
2የተሰበረው የአባወራነት ኩራት
፦ የጽጌና የግርማ የጨለመ ቤት
ጽጌና ግርማ(ስማቸው የተቀየረ) ለ18 ዓመታት በትዳር ኖረዋል። ግርማ "የቤቱ አምድ" ነበር። ጽጌ ግን አነስተኛ ሱቅ ከፍታ በትጋት ሰርታ የቤቱን ገቢ እጥፍ አደረገችው። ግርማ ግን ይህንን እንደ ስኬት ሳይሆን እንደ ሽንፈት ቆጠረው።
"አንድ ቀን ማታ፣" ትላለች ጽጌ በእንባ እየታነቀች፣ "ግርማ ሰክሮ መጣና 'በገንዘብሽ ልትገዢኝ ነው? እኔን ልታዝዢኝ ነው?' ብሎ የልጆቹን ደብተርና ልብስ በእሳት አቃጠለው። እኔ ገንዘብ ያመጣሁት ልጆቻችን እንዲማሩ እንጂ እሱን ለማዋረድ አልነበረም። ግን እሱ በውስጡ የሞተ መሰለው።" ግርማ የራሱን የበታችነት ስሜት ለመሸፈን ወደ መጠጥና ወደ አካላዊ ጥቃት ተሰደደ። በመጨረሻም ጽጌ ህይወቷን ለማዳን ስትል የ18 ዓመት ትዳሯን በክስ መዝገብ አጠናቀቀች። ዛሬ ግርማ ባዶ ቤት ውስጥ ይኖራል፤ ጽጌ ደግሞ ልጆቿን ብቻዋን ታሳድጋለች። ትዳራቸው የፈረሰው በገንዘብ ማጣት ሳይሆን፣ በገንዘብ መገኘት በፈጠረው "የወንድነት ስብራት" ነበር።
የሳይካትሪስቶች ምልከታ፦ ስሜታዊ መፈታታት (Emotional Divorce)
ሳይካትሪስቶች እንደሚሉት፣ ብዙዎች ትዳር ውስጥ ሆነው ግን ተፋተዋል። ይህ "Functional Marriage" ይባላል—ለልጅ፣ ለሰው፣ ለሃይማኖት ተብሎ በአንድ ጣራ ስር የሚኖር ግን የሞተ ግንኙነት።
የሄለን እና የዳዊት "ዝምተኛው ጦርነት"
ሄለንና ዳዊት በሰው ዘንድ "ምርጥ ጥንዶች" ናቸው። ነገር ግን ቤታቸው ውስጥ ያለው ዝምታ ይጮኻል። ዳዊት ሁልጊዜ ስልኩ ላይ ነው፣ ሄለን ደግሞ መኝታ ክፍል ገብታ ታለቅሳለች። "አብረን እንበላለን፣ ግን አንተነፋፈስም" ትላለች ሄለን።
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ በዘመናዊው ኑሮ ውስጥ ባለትዳሮች ለስሜታዊ ቅርበት ጊዜ የላቸውም። በጃፓን "Naritakon" እንደሚባለው ሁሉ፣ በኢትዮጵያም ጥንዶች በትዳር መጀመሪያው አካባቢ ያለውን ግለት ይዘው መዝለቅ ያቅታቸዋል። ዳዊትና ሄለን በመጨረሻ የተፋቱት ማንም ሳይሰማ ነበር። "የሚገደል ፍቅር ስላልነበረን መለያየቱ አልከበደንም" ይላል ዳዊት። ይህ ግን እጅግ አስለቃሽ እውነት ነው—አብሮ እየኖሩ መሞት።
የኑሮ ውድነት እና "የፍቅር ጠላት"
የኢኮኖሚ ባለሙያው አድሚር ቻቫሊች እንዳሉት፣ የኑሮ ውድነት በትዳር ውስጥ ያለውን ትዕግስት ይበላዋል። "ገንዘብ ሲጠፋ፣ ፍቅር በመስኮት ይወጣል" የሚለው አባባል ዛሬ በኢትዮጵያ ምድር እውነት ሆኗል። የቤት ኪራይ መናር፣ የጤፍ ዋጋ መጨመር እና የልጆች ወጪ ባልና ሚስትን ለጭንቀት (Depression) ይዳርጋቸዋል።
ዓለም አቀፍ ልምድ፦ እንደ ስዊድን ባሉ ሀገራት መንግስት ለቤተሰብ የሚሰጠው ድጋፍ ከፍተኛ ነው። በኢትዮጵያ ግን "የእንክብካቤ ኢኮኖሚ" (Care Economy) የለም። አንዲት ሴት ሰርታ ስትመጣ የቤት ስራውም፣ የልጁም ሸክም እሷ ላይ ነው። ይህ "Double Burden" (ድርብ ሸክም) ሴቶችን ለከፍተኛ የስነ-አእምሮ ቀውስና ለፍቺ ውሳኔ ይዳርጋቸዋል።
የልጆች እንባ፦ የመጨረሻው ተጎጂ
በትዳር መፍረስ ውስጥ ትልቁን ዋጋ የሚከፍሉት ህፃናት ናቸው። በኢትዮጵያ የፍቺ ህግ "የልጆች ጥቅም" ቀዳሚ ቢሆንም፣ በስነ-ልቦና ደረጃ የሚደርስባቸውን ጠባሳ ማንም አይጠግነውም።
የ7 ዓመቷ ቅድስት
አባቷና እናቷ በፍርድ ቤት ሲለያዩ ቅድስት እዚያው ነበረች። "አባቴ ወደ ቀኝ፣ እናቴ ወደ ግራ ሲሄዱ መሃል ላይ ቀረሁ" ትላለች። ዛሬ ቅድስት በትምህርት ቤት ውጤቷ ቀንሷል፣ ከሰው ጋር አትግባባም። አባቷ አዲስ ትዳር መስርቷል፣ እናቷም በኑሮ ትታገላለች። ቅድስት ግን በየቀኑ ማታ "አባዬ መቼ ነው ቤት የሚመጣው?" ብላ ትጠይቃለች። ይህ ጥያቄ መልስ የለውም። የፍቺ መዝገብ ይዘጋል፣ የልጆች ቁስል ግን ለዘላለም ይከፈታል።
መፍትሄ
ይህንን ቀውስ ለመቀነስ የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፦
የአመለካከት ለውጥ፦ ወንዶች የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ እንደ በረከት ማየት አለባቸው።
የእንክብካቤ ኢኮኖሚ፦ መንግስትና ድርጅቶች የመዋዕለ ሕፃናትን በማስፋፋት በቤተሰብ ላይ ያለውን ጫና መቀነስ አለባቸው።
የቅድመ ጋብቻ ምክር፦ ጥንዶች ስለ ኢኮኖሚና ስሜታዊ ግንኙነት በቂ ግንዛቤ ሊኖራቸው ይገባል።
ማጠቃለያ
ትዳር የሚፈርሰው ማኅበረሰቡ ሊሸከመው ከሚችለው በላይ ፈጣን ለውጥ ስለመጣ ነው። ቃልኪዳን የሚታሰረው በደስታ ቀን ቢሆንም፣ የሚፀናው ግን በፈተና ቀን ነው። ዛሬ በየቤቱ የሚሰማው የዝምታ ጩኸት ነገ ሀገርን እንዳያፈርስ፣ ቆም ብለን ማሰብ አለብን። ትዳር የሁለት ሰዎች ስምምነት ብቻ ሳይሆን የሀገር ህልውና መሠረት ነው።
Comments