Logo
SeledaPost
የፍቺ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ከ90 በመቶ በላይ ጭማሪ ማሳየቱ ተገለጸ

በአዲስ አበባ ከተማ ፍቺ የሚፈጽሙ ባለትዳሮች ብዛት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ90 በመቶ በላይ ብልጫ ማሳየቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።

ኤጀንሲው በተያዘው በጀት ዓመት 9 ወራት ብቻ 3 ሺህ 340 ፍቺዎች መመዝገባቸውን ይፋ አድርጓል። በጥቅሉ የጋብቻም ሆነ የፍቺ ምዝገባዎች ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸሩ ጭማሪ አሳይተዋል ተብሏል።

seledadotio
seledadotio
3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.