20 days ago
"ኔታንያሁ ኒዮርክ ከተማ ከገቡ ይታሰራሉ" - ከንቲባ ማምዳኒ
የኒዮርክ ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ የወጣውን የእስር ትዕዛዝ ተግባራዊ አደርጋለሁ አሉ።
ዓለማቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) እስራኤል በጋዛ ጦርነት የጦር ወንጀል ፈፅማለች በሚል በኔታንያሁና ሌሎች ሁለት ባለስልጣናት ላይ የእስር ትዕዛዝ ማውጣቱ ይታወቃል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጣይ ሳምንት ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ለመወያየት ወደ አሜሪካ ይጓዛሉ።
ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያም ኔታንያሁ በሚመሯት የኒዮርክ ከተማ ከገቡ እንደሚታሰሩ ተናግረዋል።
"በጉዳዩ ዙሪያ እየተወያየን ነው፤ ግን ህግ እንደ አዲስ አይፃፍም" ሲሉ አይሲሲ ያወጣውን መመሪያ እንደሚተገብሩ ጠቁመዋል።
"በኒውዮርክ እስካለው ድረስ የከተማ ህግ አድርገው ብሎ የሚፈቅድልኝን ለማድረግ ዝግጁ ነኝ" ብለዋል። ማምዳኒ "ኔታንያሁ የጦር ወንጀል ፈፅመዋል ብየ አምናለሁ"ሲሉ ገልጸዋል።
"እሱ ባለፉት አመታት በሰራቸው ወንጀሎች መቅረብ ያለበት ሄግ በሚገኘው ፍርድቤት ነው" ብለዋል። ከንቲባ ማምዳኒ ወደ ኃላፊነት እንደመጡ ተመሳሳይ አስተያየት ሰጥተው ነበር።
ኔታንያሁ ከማምዳኒ ሹመት በኋላ ወደ አሜሪካ ቢያቀኑም ኒዮርክ ከተማ ግን አልገቡም።
ነገር ግን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከንቲባው ወደ ሚያስተዳድሯት ኒዮርክ የሚገቡት በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተመድ አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
የኒዮርክ ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ የወጣውን የእስር ትዕዛዝ ተግባራዊ አደርጋለሁ አሉ።
ዓለማቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) እስራኤል በጋዛ ጦርነት የጦር ወንጀል ፈፅማለች በሚል በኔታንያሁና ሌሎች ሁለት ባለስልጣናት ላይ የእስር ትዕዛዝ ማውጣቱ ይታወቃል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጣይ ሳምንት ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ለመወያየት ወደ አሜሪካ ይጓዛሉ።
ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያም ኔታንያሁ በሚመሯት የኒዮርክ ከተማ ከገቡ እንደሚታሰሩ ተናግረዋል።
"በጉዳዩ ዙሪያ እየተወያየን ነው፤ ግን ህግ እንደ አዲስ አይፃፍም" ሲሉ አይሲሲ ያወጣውን መመሪያ እንደሚተገብሩ ጠቁመዋል።
"በኒውዮርክ እስካለው ድረስ የከተማ ህግ አድርገው ብሎ የሚፈቅድልኝን ለማድረግ ዝግጁ ነኝ" ብለዋል። ማምዳኒ "ኔታንያሁ የጦር ወንጀል ፈፅመዋል ብየ አምናለሁ"ሲሉ ገልጸዋል።
"እሱ ባለፉት አመታት በሰራቸው ወንጀሎች መቅረብ ያለበት ሄግ በሚገኘው ፍርድቤት ነው" ብለዋል። ከንቲባ ማምዳኒ ወደ ኃላፊነት እንደመጡ ተመሳሳይ አስተያየት ሰጥተው ነበር።
ኔታንያሁ ከማምዳኒ ሹመት በኋላ ወደ አሜሪካ ቢያቀኑም ኒዮርክ ከተማ ግን አልገቡም።
ነገር ግን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከንቲባው ወደ ሚያስተዳድሯት ኒዮርክ የሚገቡት በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተመድ አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት
ከባህላዊ እና ሃይማኖታዊ የሽምግልና ሥርዓት
#ethiopia | የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተግባራዊ እያደረገ ያለውን የፍርድ ቤት መር አስማሚነት አሰራር ይበልጥ ለማጎልበት እና የህብረተሰቡን ተሳትፎ ከፍ ለማድረግ የሚያስችል የምክክር መድረክ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር ተካሄደ።
በውይይቱ ላይ የድሬዳዋ ከተማ የባህል ሽማግሌዎች፣ የአባ ገዳዎች፣ የኡጋዞች እና የሃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።
በመድረኩ ላይ የሃገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች በፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሥርዓት ውስጥ በንቃት በመሳተፍ የፍትህ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
በተለይም ድሬዳዋ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችና ሃይማኖቶች መኖሪያ እንደመሆኗ፣ ዘመናዊውን የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ከባህላዊ ሽምግልና እና ሃይማኖታዊ እሴቶች ጋር አቀናጅቶ መሄድ አስፈላጊ እንደሆነ ተገልጿል።
በምክክር መድረኩ ላይ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ፉአድ ኪያር እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር ተገኝተዋል።
በቀጣይ ፍርድ ቤቱ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር የመግባቢያ ስምምነት በመፈራረም፣ ለዘርፉ አዲስ ለሚቀላቀሉ አስማሚዎች የህግ እና የአሰራር ሥልጠና በመስጠት ወደ ተግባራዊ ትግበራ እንደሚገባ ታውቋል።
#ፍርድቤት #ፍትህ #ሽምግልና #ባህል #ሃይማኖት #ድሬዳዋ #ኢትዮጵያ #legal #mediation #culture #religion #diredawa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ከባህላዊ እና ሃይማኖታዊ የሽምግልና ሥርዓት
#ethiopia | የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተግባራዊ እያደረገ ያለውን የፍርድ ቤት መር አስማሚነት አሰራር ይበልጥ ለማጎልበት እና የህብረተሰቡን ተሳትፎ ከፍ ለማድረግ የሚያስችል የምክክር መድረክ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር ተካሄደ።
በውይይቱ ላይ የድሬዳዋ ከተማ የባህል ሽማግሌዎች፣ የአባ ገዳዎች፣ የኡጋዞች እና የሃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።
በመድረኩ ላይ የሃገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች በፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሥርዓት ውስጥ በንቃት በመሳተፍ የፍትህ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
በተለይም ድሬዳዋ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችና ሃይማኖቶች መኖሪያ እንደመሆኗ፣ ዘመናዊውን የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ከባህላዊ ሽምግልና እና ሃይማኖታዊ እሴቶች ጋር አቀናጅቶ መሄድ አስፈላጊ እንደሆነ ተገልጿል።
በምክክር መድረኩ ላይ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ፉአድ ኪያር እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር ተገኝተዋል።
በቀጣይ ፍርድ ቤቱ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር የመግባቢያ ስምምነት በመፈራረም፣ ለዘርፉ አዲስ ለሚቀላቀሉ አስማሚዎች የህግ እና የአሰራር ሥልጠና በመስጠት ወደ ተግባራዊ ትግበራ እንደሚገባ ታውቋል።
#ፍርድቤት #ፍትህ #ሽምግልና #ባህል #ሃይማኖት #ድሬዳዋ #ኢትዮጵያ #legal #mediation #culture #religion #diredawa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የአምስት ዓመት ታዳጊ ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀመው የ65 ዓመት ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
በሰገን ዙርያ ወረዳ ውስጥ የስልሳ አምስት አመቱ ግለሰብ በአምስት ዓመትታዳጊ ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀመ መሆኑን የወረዳው ፍርድቤት ገልፀዋል።የሰገን ዙርያ ወረዳ ፍርድ ፕሬዝዳንት አቶ ተመስገን ተስፋዬ እንደገለጹት ተከሳሹ አቶ ሲዳሞ ገልገሎ የተባለ የስልሳ አምስት አመት ግለሰብ የአምስት አመት ልጅ ማንም በሌለበት የአስገድዶ መድፈር ወንጀል እንደፈጸሙባት ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል።
ፖሊስም የአምስት ዓመቷን ታዳጊ በህክምና ምርመራ በማስደገፍ የምርመራ መዝገቡን በማጣራት ለአቃቢ ህግ ልኳል።የሰገን ዙሪያ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ዓቃቤ ህግ ተከሳሹ ወንጀሉን ስለመፈፀሙ የሚያስረዱ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርቧል።
ተከሳሹ መከላከያ ማስረጃ የለኝም በማለቱ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛነቱን አረጋግጧል።በዚሁ መሰረት ፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ ሲዳሞ ገልገሎ በፈፀመው የከፋ ወንጀል ተጸጽቶ እንዲታረም እና ሌሎች መሰል እኩይ ተግባር እንዳይፈጽም ትምህርት እንዲሆን በ19 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል።
የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ተመስገን ተስፋዬ በሰጡት መግለጫ ተቋሙ በሴቶችና በህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን ለመከላከል ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸው፤ ህብረተሰቡ ህፃናትን ከእንዲህ ዓይነት ጥቃት እንዲጠብቅ አሳስበዋል።
seledadotio
seledadotio
በሰገን ዙርያ ወረዳ ውስጥ የስልሳ አምስት አመቱ ግለሰብ በአምስት ዓመትታዳጊ ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀመ መሆኑን የወረዳው ፍርድቤት ገልፀዋል።የሰገን ዙርያ ወረዳ ፍርድ ፕሬዝዳንት አቶ ተመስገን ተስፋዬ እንደገለጹት ተከሳሹ አቶ ሲዳሞ ገልገሎ የተባለ የስልሳ አምስት አመት ግለሰብ የአምስት አመት ልጅ ማንም በሌለበት የአስገድዶ መድፈር ወንጀል እንደፈጸሙባት ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል።
ፖሊስም የአምስት ዓመቷን ታዳጊ በህክምና ምርመራ በማስደገፍ የምርመራ መዝገቡን በማጣራት ለአቃቢ ህግ ልኳል።የሰገን ዙሪያ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ዓቃቤ ህግ ተከሳሹ ወንጀሉን ስለመፈፀሙ የሚያስረዱ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርቧል።
ተከሳሹ መከላከያ ማስረጃ የለኝም በማለቱ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛነቱን አረጋግጧል።በዚሁ መሰረት ፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ ሲዳሞ ገልገሎ በፈፀመው የከፋ ወንጀል ተጸጽቶ እንዲታረም እና ሌሎች መሰል እኩይ ተግባር እንዳይፈጽም ትምህርት እንዲሆን በ19 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል።
የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ተመስገን ተስፋዬ በሰጡት መግለጫ ተቋሙ በሴቶችና በህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን ለመከላከል ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸው፤ ህብረተሰቡ ህፃናትን ከእንዲህ ዓይነት ጥቃት እንዲጠብቅ አሳስበዋል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የባንክ ም/ፕሬዚደንት ክስ ተመሠረተባቸው
በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት የቀረበው ክስ እንደሚያመለክተው 1ኛ ተከሳሽ አቶ ኑሪ ሁሴን ኢንደሳ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው ሲሰሩ፤ ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለማግኘት በማሰብ የባንኩ ደንበኛ ከሆኑት የግል ተበዳይ ቱጂ አማን ኩራ ከ1.7 ሚሊዮን ብር በላይ ተቀብለዋል በሚል ከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ተመስርቶባቸዋል።
የባንኩ ደንበኛ የሆኑት የግል ተበዳይ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሙራባሃ ተገለባባጭ ፋይናንስ አገልግሎት ለጥራጥሬ እህል መግዣ የሚውል 184 ሚሊዮን ብር ብድር ይጠይቃሉ።
ብድሩን ለማግኘት ባንኩ ባስቀመጠው መመሪያ መሠረት የሚጠበቅባቸውን ቅድመ ሁኔታ በሙሉ አሟልተው ፋይሉ ለተገቢው ውሳኔ ሲቀርብ ተከሳሽ በባንኩ ውስጥ ያላቸውን ስልጣን በመጠቀም ቀኑና ወሩ በውል ባልታወቀበት በ2016 ዓ/ም ተበዳይን በማግኘት ብድሩ እንዲፈቀድላቸው በገንዘብ እና በአይነት ያልተገባ ጥቅም እንዲሰጡ መጠየቁንና ይህንንም ካላሟሉ ብድሩን እንዳያገኙ እንደሚያደርጓቸው ስለመግለጻቸው በክስ መዝገቡ ተመላክቷል።
የግል ተበዳይ አቶ ቱጂ አማን ኩራ ተከሳሽ የተጠየቁትን ገንዘብ ገቢ የሚያደርጉበትን የባንክ ሂሳብ ቁጥር በመስጠት እንዲሁም በአይነት የጠየቀውን ንብረት የሚያቀርቡበትን ቦታ በአካል ካሳዩ በኋላ ተበዳይ የጠየቁት ብድር ይፈቀድላቸዋል።
አቶ ቱጂ አማን የጠየቀውን ያልተገባ ጥቅም ካልሰጠሁ ተከሳሽ ይጎዳኛል ብለው በመፍራት ተበዳይ አንድ ሚሊዮን ብር ወደ 1ኛ ተከሳሽ ባለቤት እህት 2ኛ ተከሳሽ ሪሀና ወርቅነህ ዋቆ ድርጅት (አና ትራቭል ኤጀንት) የባንክ ሂሳብ ቁጥር እንዲገባለት ያደረገ በመሆኑ፤ እንዲሁም የ1ኛ ተከሳሽ ባለቤት በሆነችው ወ/ሮ ሀቢባ ወርቅነህ ዋቆ ስም ተመዝግቦ በመገንባት ላይ ለሚገኘው ህንጻ ግንባታ የሚውል ጠቅላላ ዋጋው 740 ሺህ ብር የሆነ 400 ኩንታል ሲሚንቶ ህንጻው በሚገነባበት ቦታ ድረስ እንዲራገፍለት ያደረገ መሆኑን የአቃቤ ህግ የክስ መዝገብ ያስረዳል።
በሌላ በኩል 3ኛ ተከሳሽ ወ/ሮ ሪሀና ወርቅነህ ዋቆ ገንዘቡ የወንጀል ፍሬ መሆኑን እያወቁ ወይም ማወቅ ሲገባቸው ገንዘቡን ህገ-ወጥ ምንጭ ለመደበቅ ወንጀል የፈፀመውን ግለሰብ ከህግ ተጠያቂነት እንዲያመልጥ ለማድረግ በማሰብ 600 ሺህ ብር ወደ 1ኛ ተከሳሽ ሂሳብ ቁጥር እንዲተላለፍ በማድረግ በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ ወንጀል ተጠርጥረውክስ ተመስርቶባቸዋል።
ክሱ የቀረበለት በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድቤት 4ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ከተከሳሽ የክስ መቃወሚያን በፅሁፍ ለመቀበል ለግንቦት 3 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
EBC
በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት የቀረበው ክስ እንደሚያመለክተው 1ኛ ተከሳሽ አቶ ኑሪ ሁሴን ኢንደሳ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው ሲሰሩ፤ ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለማግኘት በማሰብ የባንኩ ደንበኛ ከሆኑት የግል ተበዳይ ቱጂ አማን ኩራ ከ1.7 ሚሊዮን ብር በላይ ተቀብለዋል በሚል ከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ተመስርቶባቸዋል።
የባንኩ ደንበኛ የሆኑት የግል ተበዳይ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሙራባሃ ተገለባባጭ ፋይናንስ አገልግሎት ለጥራጥሬ እህል መግዣ የሚውል 184 ሚሊዮን ብር ብድር ይጠይቃሉ።
ብድሩን ለማግኘት ባንኩ ባስቀመጠው መመሪያ መሠረት የሚጠበቅባቸውን ቅድመ ሁኔታ በሙሉ አሟልተው ፋይሉ ለተገቢው ውሳኔ ሲቀርብ ተከሳሽ በባንኩ ውስጥ ያላቸውን ስልጣን በመጠቀም ቀኑና ወሩ በውል ባልታወቀበት በ2016 ዓ/ም ተበዳይን በማግኘት ብድሩ እንዲፈቀድላቸው በገንዘብ እና በአይነት ያልተገባ ጥቅም እንዲሰጡ መጠየቁንና ይህንንም ካላሟሉ ብድሩን እንዳያገኙ እንደሚያደርጓቸው ስለመግለጻቸው በክስ መዝገቡ ተመላክቷል።
የግል ተበዳይ አቶ ቱጂ አማን ኩራ ተከሳሽ የተጠየቁትን ገንዘብ ገቢ የሚያደርጉበትን የባንክ ሂሳብ ቁጥር በመስጠት እንዲሁም በአይነት የጠየቀውን ንብረት የሚያቀርቡበትን ቦታ በአካል ካሳዩ በኋላ ተበዳይ የጠየቁት ብድር ይፈቀድላቸዋል።
አቶ ቱጂ አማን የጠየቀውን ያልተገባ ጥቅም ካልሰጠሁ ተከሳሽ ይጎዳኛል ብለው በመፍራት ተበዳይ አንድ ሚሊዮን ብር ወደ 1ኛ ተከሳሽ ባለቤት እህት 2ኛ ተከሳሽ ሪሀና ወርቅነህ ዋቆ ድርጅት (አና ትራቭል ኤጀንት) የባንክ ሂሳብ ቁጥር እንዲገባለት ያደረገ በመሆኑ፤ እንዲሁም የ1ኛ ተከሳሽ ባለቤት በሆነችው ወ/ሮ ሀቢባ ወርቅነህ ዋቆ ስም ተመዝግቦ በመገንባት ላይ ለሚገኘው ህንጻ ግንባታ የሚውል ጠቅላላ ዋጋው 740 ሺህ ብር የሆነ 400 ኩንታል ሲሚንቶ ህንጻው በሚገነባበት ቦታ ድረስ እንዲራገፍለት ያደረገ መሆኑን የአቃቤ ህግ የክስ መዝገብ ያስረዳል።
በሌላ በኩል 3ኛ ተከሳሽ ወ/ሮ ሪሀና ወርቅነህ ዋቆ ገንዘቡ የወንጀል ፍሬ መሆኑን እያወቁ ወይም ማወቅ ሲገባቸው ገንዘቡን ህገ-ወጥ ምንጭ ለመደበቅ ወንጀል የፈፀመውን ግለሰብ ከህግ ተጠያቂነት እንዲያመልጥ ለማድረግ በማሰብ 600 ሺህ ብር ወደ 1ኛ ተከሳሽ ሂሳብ ቁጥር እንዲተላለፍ በማድረግ በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ ወንጀል ተጠርጥረውክስ ተመስርቶባቸዋል።
ክሱ የቀረበለት በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድቤት 4ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ከተከሳሽ የክስ መቃወሚያን በፅሁፍ ለመቀበል ለግንቦት 3 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
EBC
4 months ago
ታዬ ደንደአ ላይ የቀረቡት ሦስት ክሶች "ለጊዜው" ተቋረጡ
የቀድሞው የሠላም ሚኒስትር ዲኤታ እና የኦሮሚያ ምክር ቤት አባል አቶ ታዬ ደንደአ ላይ ቀርበው የነበሩ ሦስት አዳዲስ ክሶች "ለጊዜው" ተቋረጡ።
ሕገ ወጥ ጦር መሣሪያ ይዞ በመገኘት እስር የተበየነባቸው አቶ ታዬ መንግሥታዊ ሥርዓትን በኃይል ለመናድ፣ መከላከያ ሠራዊት ላይ ሐሰተኛ ወሬ መንዛት፣ መንግሥትን ማጣጣል እና መስደብ የሚሉ ተደራራቢ ክሶች ቀርበውባቸው ነበር።
አቃቤ ሕግ በታዬ ላይ ያቀረባቸውን ክሶች ማቋረጡን የታወቀው ትናንት ረቡዕ ሚያዚያ 14፣ 2018 ዓ.ም. በነበረው ቀጠሮ መሠረት ጠቅላይ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ይግባኝ ሰሚ ችሎት በተገኙበት ሰዓት እንደሆነ አቶ አበራ ንጉሥ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
በአዳዲሶቹ ክሶች ላይ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበው እንደነበር ያስታወሱት የአቶ ታዬ ጠበቃ፣ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረቡት የዋስትና መብት ጥያቄ ውድቅ በማድረጉ ይግባኝ መጠየቃቸውን ገልጸዋል።
"ዋስትናው ይገባናል። ዋስትና የሚከለክል ጉዳይ አይደለም" ሲሉ ይግባኝ ማለታቸውን የገለጹት ጠበቃው፣ ሁለተኛ ደግሞ አቶ ታዬ ደንደአ የጨፌ አሮሚያ አባል በመሆናቸው ያለመከሰስ መብታቸው ሳይነሳ የቀረበ ክስ ስለሆነ "ውድቅ ይደረግ" ብለው ለከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ቢያቀርቡም እንዳልተቀበላቸው አስታውሰዋል።
"ይህንን ተቃውመን ይግባኝ ብለን በክርክር ሂደት ላይ ነበርን" ያሉት ጠበቃ አበራ፤ ትናንት ረቡዕ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተገኙት ዳኞቹ የተካሄደውን ክርክር ሰምተው የሰጡትን ውሳኔ ለማድመጥ እንደነበር ይናገራሉ።
"በአጋጣሚ ግን . . . ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ እየተከራከርንበት ላለው የይግባኝ መዝገብ ምክንያት የሆነው የሥር ፍርድ ቤት ክስ እንዲነሳ ስለወሰኑ፤ ክሱ ይቋረጥልን ብለው አቅርበዋል።"
ችሎቱም የአቃቤ ሕጉን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የይግባኝ ክርክሩ ውሳኔ መስማት ሳያስፈልግ "ክሱ መቋረጡን አሳውቆ መዝገቡ ተዘግቷል" ብለዋል።
አቃቤ ሕግ ክሱ እንዲቋረጥለት ሲጠይቅ ያቀረበው ምክንያት ምን እንደሆነ የተጠየቁት ጠበቃ አበራ የተሰጠ ምክንያት እንደሌለ በመግለጽ "ለጊዜው ተቋርጧል" መባሉን ለፍርድ ቤት መናገራቸውን ለቢቢሲ አስረድተዋል።
ጠበቃው፤ አቃቤ ሕግ ያቋረጠው ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ክርክር መነሻ የሆነው በሥር ፍርድ ቤት የተመሠረተ ክስ በመሆኑ "ከዚያ ቀጥሎ ያሉት የይግባኝም ይሁን ሌሎች ተያያዥ የክርክር ሂደቶች ይቆማሉ" ሲሉ የፍርድ ቤት ውሳኔውን አብራርተዋል።
"ለዚያ ነው እንግዲህ ይህ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ እየመረመረው ቢቆይም ዋናው የሥር ፍርድ ቤቱ ክስ በመቋረጡ ምክንያት የይግባኝ ክርክሩም ውሳኔ መስጠት ሳያሰፈልግ አቋርጠውታል።"
ክስ ማቋረጥ የጠቅላይ አቃቤ ሕግ ሥልጣን ነው ያሉት ጠበቃው፣ የተቋረጠበት ምክንያት "ተጠቀሰም አልተጠቀሰም ክስ ተቋረጠ ማለት ክስ አይንቀሳቀስም ማለት አይደለም" ብለዋል።
ትናንት በነበረው ቀጠሮ ላይ አቶ ታዬ ደንደአ ቀርበው እንደነበር የተናገሩት ጠበቃቸው "ለምን የእኔ ክስ ይቋረጣል" የሚል ጥያቄ ማቅረባቸውን ተናግረዋል።
"ይግባኝ ባይ እያለ፤ ይግባኝ ባይ ካላቋረጠው አይቋረጥም ተብሎ ስለሚታሰብ እና ይህንን ስለሚያውቁ ነው እንደዚያ በማለት የጠየቁት" ያሉት ጠበቃው ሆኖም ግን የዚህ ይግባኝ አቤቱታ እንዲቋረጥ የተደረገው በስር ፍርድቤት ክስ ከሳሽ አቃቤ ሕግ ስላቋረጠ መሆኑን ሲገባቸው ቅሬታቸውን አንስተዋል ብለዋል።
አቶ ታዬ ሕገወጥ የጦር መሣሪያ ይዞ በመገኘት ባለፈው ታሕሳስ ወር ላይ የሰባት ዓመት ከሁለት ወር እስር ተፈርዶባቸው ነበር።
በዚህ ላይ ይግባኝ ካሉ በኋላ ወደ አራት ዓመት ዝቅ ካለላቸው በኋላ እስር ላይ ሆነው እየተከራከሩ ነው።
BBC
የቀድሞው የሠላም ሚኒስትር ዲኤታ እና የኦሮሚያ ምክር ቤት አባል አቶ ታዬ ደንደአ ላይ ቀርበው የነበሩ ሦስት አዳዲስ ክሶች "ለጊዜው" ተቋረጡ።
ሕገ ወጥ ጦር መሣሪያ ይዞ በመገኘት እስር የተበየነባቸው አቶ ታዬ መንግሥታዊ ሥርዓትን በኃይል ለመናድ፣ መከላከያ ሠራዊት ላይ ሐሰተኛ ወሬ መንዛት፣ መንግሥትን ማጣጣል እና መስደብ የሚሉ ተደራራቢ ክሶች ቀርበውባቸው ነበር።
አቃቤ ሕግ በታዬ ላይ ያቀረባቸውን ክሶች ማቋረጡን የታወቀው ትናንት ረቡዕ ሚያዚያ 14፣ 2018 ዓ.ም. በነበረው ቀጠሮ መሠረት ጠቅላይ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ይግባኝ ሰሚ ችሎት በተገኙበት ሰዓት እንደሆነ አቶ አበራ ንጉሥ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
በአዳዲሶቹ ክሶች ላይ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበው እንደነበር ያስታወሱት የአቶ ታዬ ጠበቃ፣ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረቡት የዋስትና መብት ጥያቄ ውድቅ በማድረጉ ይግባኝ መጠየቃቸውን ገልጸዋል።
"ዋስትናው ይገባናል። ዋስትና የሚከለክል ጉዳይ አይደለም" ሲሉ ይግባኝ ማለታቸውን የገለጹት ጠበቃው፣ ሁለተኛ ደግሞ አቶ ታዬ ደንደአ የጨፌ አሮሚያ አባል በመሆናቸው ያለመከሰስ መብታቸው ሳይነሳ የቀረበ ክስ ስለሆነ "ውድቅ ይደረግ" ብለው ለከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ቢያቀርቡም እንዳልተቀበላቸው አስታውሰዋል።
"ይህንን ተቃውመን ይግባኝ ብለን በክርክር ሂደት ላይ ነበርን" ያሉት ጠበቃ አበራ፤ ትናንት ረቡዕ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተገኙት ዳኞቹ የተካሄደውን ክርክር ሰምተው የሰጡትን ውሳኔ ለማድመጥ እንደነበር ይናገራሉ።
"በአጋጣሚ ግን . . . ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ እየተከራከርንበት ላለው የይግባኝ መዝገብ ምክንያት የሆነው የሥር ፍርድ ቤት ክስ እንዲነሳ ስለወሰኑ፤ ክሱ ይቋረጥልን ብለው አቅርበዋል።"
ችሎቱም የአቃቤ ሕጉን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የይግባኝ ክርክሩ ውሳኔ መስማት ሳያስፈልግ "ክሱ መቋረጡን አሳውቆ መዝገቡ ተዘግቷል" ብለዋል።
አቃቤ ሕግ ክሱ እንዲቋረጥለት ሲጠይቅ ያቀረበው ምክንያት ምን እንደሆነ የተጠየቁት ጠበቃ አበራ የተሰጠ ምክንያት እንደሌለ በመግለጽ "ለጊዜው ተቋርጧል" መባሉን ለፍርድ ቤት መናገራቸውን ለቢቢሲ አስረድተዋል።
ጠበቃው፤ አቃቤ ሕግ ያቋረጠው ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ክርክር መነሻ የሆነው በሥር ፍርድ ቤት የተመሠረተ ክስ በመሆኑ "ከዚያ ቀጥሎ ያሉት የይግባኝም ይሁን ሌሎች ተያያዥ የክርክር ሂደቶች ይቆማሉ" ሲሉ የፍርድ ቤት ውሳኔውን አብራርተዋል።
"ለዚያ ነው እንግዲህ ይህ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ እየመረመረው ቢቆይም ዋናው የሥር ፍርድ ቤቱ ክስ በመቋረጡ ምክንያት የይግባኝ ክርክሩም ውሳኔ መስጠት ሳያሰፈልግ አቋርጠውታል።"
ክስ ማቋረጥ የጠቅላይ አቃቤ ሕግ ሥልጣን ነው ያሉት ጠበቃው፣ የተቋረጠበት ምክንያት "ተጠቀሰም አልተጠቀሰም ክስ ተቋረጠ ማለት ክስ አይንቀሳቀስም ማለት አይደለም" ብለዋል።
ትናንት በነበረው ቀጠሮ ላይ አቶ ታዬ ደንደአ ቀርበው እንደነበር የተናገሩት ጠበቃቸው "ለምን የእኔ ክስ ይቋረጣል" የሚል ጥያቄ ማቅረባቸውን ተናግረዋል።
"ይግባኝ ባይ እያለ፤ ይግባኝ ባይ ካላቋረጠው አይቋረጥም ተብሎ ስለሚታሰብ እና ይህንን ስለሚያውቁ ነው እንደዚያ በማለት የጠየቁት" ያሉት ጠበቃው ሆኖም ግን የዚህ ይግባኝ አቤቱታ እንዲቋረጥ የተደረገው በስር ፍርድቤት ክስ ከሳሽ አቃቤ ሕግ ስላቋረጠ መሆኑን ሲገባቸው ቅሬታቸውን አንስተዋል ብለዋል።
አቶ ታዬ ሕገወጥ የጦር መሣሪያ ይዞ በመገኘት ባለፈው ታሕሳስ ወር ላይ የሰባት ዓመት ከሁለት ወር እስር ተፈርዶባቸው ነበር።
በዚህ ላይ ይግባኝ ካሉ በኋላ ወደ አራት ዓመት ዝቅ ካለላቸው በኋላ እስር ላይ ሆነው እየተከራከሩ ነው።
BBC
4 months ago
ባስኬቶ
1,052 መዝገቦች በ9 ወራት ውሳኔ አገኙ
#ethiopia | የባስኬቶ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የ9 ወራት የሥራ አፈፃፀሙን ይፋ አድርጓል። ፍርድ ቤቱ የዳኝነት አገልግሎቱን ቀልጣፋና ተደራሽ ለማድረግ በሰራቸው ስራዎች አስደናቂ ውጤት ማስመዝገቡን የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ታጋይ ኩምሳ ገልጸዋል።
ከቀረቡ 1,101 መዝገቦች ውስጥ 1,052 (95.54%) ውሳኔ አግኝተዋል።
ከተወሰኑት ውስጥ 85% የሚሆኑት (895 መዝገቦች) ከ2 ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ የተቋጩ ናቸው።
የሴቶችና ህፃናት ቀለብ ጉዳይ (53 መዝገቦች) እና የኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ዕዳ አመላለስ (25 መዝገቦች) ሙሉ በሙሉ ውሳኔ አግኝተዋል።
በኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ በኩል ብር 201,759.45 ለመንግስት ተመላሽ እንዲሆን ተደርጓል።
ለ4,162 ተገልጋዮች የህግ ምክርና ንቃተ ህግ አገልግሎት ተሰጥቷል።
ለ86 አቅመ ደካማ ዜጎች (48 ወንድ እና 38 ሴት) ነፃ የህግ ድጋፍ ተደርጓል።
"ፍትህ መዘግየት ፍትህ መንሳት ነው" የሚለውን መርህ በተግባር እያሳየ ያለው የባስኬቶ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የላቀ ውጤት አስመዝግቧል።
#getu #basketozone #justiceethiopia #legalnews #courtperformance #ethiopia #legalaid #transparency #addisababamedia #ባስኬቶ #ፍትህ #የፍርድቤትዜና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
1,052 መዝገቦች በ9 ወራት ውሳኔ አገኙ
#ethiopia | የባስኬቶ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የ9 ወራት የሥራ አፈፃፀሙን ይፋ አድርጓል። ፍርድ ቤቱ የዳኝነት አገልግሎቱን ቀልጣፋና ተደራሽ ለማድረግ በሰራቸው ስራዎች አስደናቂ ውጤት ማስመዝገቡን የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ታጋይ ኩምሳ ገልጸዋል።
ከቀረቡ 1,101 መዝገቦች ውስጥ 1,052 (95.54%) ውሳኔ አግኝተዋል።
ከተወሰኑት ውስጥ 85% የሚሆኑት (895 መዝገቦች) ከ2 ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ የተቋጩ ናቸው።
የሴቶችና ህፃናት ቀለብ ጉዳይ (53 መዝገቦች) እና የኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ዕዳ አመላለስ (25 መዝገቦች) ሙሉ በሙሉ ውሳኔ አግኝተዋል።
በኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ በኩል ብር 201,759.45 ለመንግስት ተመላሽ እንዲሆን ተደርጓል።
ለ4,162 ተገልጋዮች የህግ ምክርና ንቃተ ህግ አገልግሎት ተሰጥቷል።
ለ86 አቅመ ደካማ ዜጎች (48 ወንድ እና 38 ሴት) ነፃ የህግ ድጋፍ ተደርጓል።
"ፍትህ መዘግየት ፍትህ መንሳት ነው" የሚለውን መርህ በተግባር እያሳየ ያለው የባስኬቶ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የላቀ ውጤት አስመዝግቧል።
#getu #basketozone #justiceethiopia #legalnews #courtperformance #ethiopia #legalaid #transparency #addisababamedia #ባስኬቶ #ፍትህ #የፍርድቤትዜና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
ማዕድ በማጋራት ማህበራዊ ኃላፊነትን መወጣት!
#ethiopia | የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጪውን የትንሳዔ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ1,686 የአስተዳደር ሰራተኞቹ የበዓል ድጋፍ (ማዕድ ማጋራት) አደረገ።
በሁሉም ምድብ ችሎት የሚገኙ 1,686 የአስተዳደር ሰራተኞች።
የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ፎአድ ኪያር እና የበላይ አመራሮች በመገኘት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
መርሃ ግብሩ በዛሬው ዕለት በልደታ ዋና መስሪያ ቤት በይፋ ተጀምሯል።
በዓልን በጋራ ማክበር ፍቅርንና አንድነትን ያጠናክራል!
Federal First Instance Court Of Ethiopia
#getu #eastersupport #socialresponsibility #federalcourt #ethiopia #holidaygift #lideta #የትንሳዔበዓል #ማዕድማጋራት #ልደታ #የፌደራልፍርድቤት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጪውን የትንሳዔ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ1,686 የአስተዳደር ሰራተኞቹ የበዓል ድጋፍ (ማዕድ ማጋራት) አደረገ።
በሁሉም ምድብ ችሎት የሚገኙ 1,686 የአስተዳደር ሰራተኞች።
የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ፎአድ ኪያር እና የበላይ አመራሮች በመገኘት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
መርሃ ግብሩ በዛሬው ዕለት በልደታ ዋና መስሪያ ቤት በይፋ ተጀምሯል።
በዓልን በጋራ ማክበር ፍቅርንና አንድነትን ያጠናክራል!
Federal First Instance Court Of Ethiopia
#getu #eastersupport #socialresponsibility #federalcourt #ethiopia #holidaygift #lideta #የትንሳዔበዓል #ማዕድማጋራት #ልደታ #የፌደራልፍርድቤት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
በዜጎች ላይ የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት ባደረሱት የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት መስራችና ባለቤቶች ላይ ምርመራ አጣርቶ ለዐቃቤ ሕግ በመላክ ክስ መመስረቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ
ፊንቴክ ኢንቬስትመንት የግል ድርጅት መስራችና ባለቤቶች የሆኑት ዳንኤል ዮሃንስ ኢየሱስ እና ግርማይ ገ/ሚካኤል ይህደጎ የተባሉት ተጠርጣሪዎች ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን በመጠቀም ከ1200 በላይ ዜጎችን በማጭበርበር የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት በማድረሳቸው በ19 ዓይነት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ አጣርቶባቸው ለዐቃቤ ሕግ በመላክ ዓቃቤ ሕግ ክስ መመስረቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።
መጀመሪያ ክሱ የቀረበው ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ቢሆንም ምርመራው ውስብስብና ከፍተኛ ልምድ የሚጠይቅ ድንበር ተሻጋሪ በመሆኑ በተደራጀ መልኩ መጣራት ስላለበት ጉዳዩን ወደ ኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማምጣት ምርመራው በስፋት ሲጣራ መቆየቱን ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪ ዳንኤል ዮሃንስ ላይ ክስ ተመስርቶበት ማረሚያ ቤት ሆኖ ክሱን እንዲከታተል መደረጉንና ተጠርጣሪ ግርማይ ገ/ሚካኤልን ደግሞ በቁጥጥር ሥር ለማዋል ክትትል እያደረገ መሆኑን የገለፀው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ግርማይ ገ/ሚካኤል የተባለው ግለሰብ ከዚህ ቀደም እ.ኤ.አ አቆጣጠር በ2010 የደቡብ አፍሪካ የዓለም የእግር ኳስ ሻምፒዮና ወቅት አስካሉካን በተባለ ድርጅት ስም ወደ ደቡብ አፍሪካ ሄዳችሁ የዓለም ዋንጫ እንድትመለከቱ አደርጋለሁ በማለት ዜጎችን አጭበርብሮ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ካሰባሰበ በኋላ ተደብቆ ከሀገር በመውጣቱ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል ጋር በመተባበር ባደረገው ጠንካራ ክትትል ከተደበቀበት ሀገር ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ አድርጎ በሕግ አግባብ ተጠያቂ እንዲሆን ማድረጉን የወንጀል ሪከርዱ እንደሚያመላክት አስረድቷል።
ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ተጎጂዎችን 50% ቅድመ ክፍያ 950 ሺህ ብር በማስከፈል በ90 ቀናት ውስጥ የመኪና ባለቤት እንደሚያደርጓቸውና ቀሪ 950 ሺህ ብር ደግሞ ያለወለድ በ5 ዓመት ተከፍሎ የሚያልቅ የባንክ ብድር እንደሚያመቻቹላቸው በመግለጽ ዜጎችን በማጭበርበር ክፍያውን እንዲፈጽሙ አድርገዋል ሲል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ ኅብረተሰቡን ለማሳመን 148 መኪኖች ከጅቡቲ በማስገባት 100 መኪኖች ለተወሰኑ ግለሰቦች እንዲከፋፈል በማድረግ እና ቀሪ 48 ዘመናዊ መኪኖችን መርጠው በድብቅ መሸጣቸውን እንዲሁም ወደ ሀገር ውስጥ ስለመግባታቸው ምንም አይነት መረጃና ማስረጃ ሳይኖር 350 መኪኖችን ከውጭ እንዳስገቡ በማስመሰል ኅብረተሰቡን ሲያጭበረብሩ እንደነበር ፖሊስ በምርመራው አረጋግጧል፡፡
በተጨማሪም በጅቡቲ ወደብ ምንም ዓይነት መኪና ሳይኖር 400 መኪኖች ጅቡቲ ወደብ ላይ እንደቆሙና ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት በሂደት ላይ እንዳሉ በማስመሰል ለተጎጂዎች ሐሰተኛ መረጃ መስጠታቸውን ፖሊስ ማረጋገጥ ችሏል።
በመስቀል አደባባይ ከተለያዩ ቦታዎች መኪኖችን በትውስት በማሰባሰብ ሕዝብን በሚያሳስት መልኩ ድርጅቱ ከውጭ ሀገር ያስገባቸው መኪኖች እንደሆኑ በማስመሰል እና የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ከሆነው BYD ከተባለ የቻይና ካምፓኒ ጋር ምንም ዓይነት ውል ሳይኖራቸው ውል እንዳላቸው አድርገው የማጭበርበር ወንጀል ሲፈጽሙ መቆየታቸውን ፖሊስ በምርመራ ደርሼበታለሁ ብሏል።
ተጠርጣሪዎቹ በጅቡቲ ውስጥ አልፋቲዞ በሚል ስም ድርጅት በማቋቋም BYD ከተባለ የቻይና ካምፓኒ ጋር አብሮ ከሚሰራ ሌላ ድርጅት ጋር በመነጋገር 10% ቅድመ ክፍያ በመክፈል የመጀመሪያዎቹን 148 መኪኖች ወደ ሀገር ውስጥ አስገብተው እንደነበርና ተጨማሪ 188 መኪኖችን በተመሳሳይ 10% ቅድመ ክፍያ ለድርጅቱ በመክፈል መኪኖቹን ተረክበው ወደ ሀገር ውስጥ ሳያስገቡ ጅቡቲ ላይ እንዲሸጡ ማድረጋቸውንና በአጠቃላይ 336 መኪኖችን 10% ጅቡቲ ለሚገኘው የቻይና ድርጀት በመክፈል ወስደው ቀሪ 90% ክፍያ አለመፈፀማቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባደረገው ምርመራ ደርሶበታል።
ከ1200 በላይ ተጎጅዎችን በማጭበርበር መዝግበው 95 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ፤ 285 ሺህ ብር የመንግስት ታክስ እንዲሁም 130 ሺህ ብር ለኤክትሪክ መኪና ቻርጀር ለማሰራትና ለባለሙያ በሚል ከእያንዳንዳቸው 1 ሚሊየን 365 ሺህ ብር መቀበላቸውን ፖሊስ አረጋግጧል፡፡
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅትን ባልተገባና በተጋነነ መልኩ በማስተዋወቅ በህገወጥ መንገድ ከተሰበሰበው ገንዘብ ተጋሪ በመሆን የተጠረጠሩ ሰለሞን ቦጋለ፣ ሰራዊት ፍቅሬ፣ ዳንኤል ተገኝ፣ አብርሃም ግዛው፣ ይገረም ደጀኔ፣ መንሱር ጀማል እና ካሊድ ናስር የተባሉ ታዋቂ አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎችንም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሎ ፍርድቤት በማቅረብ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆባቸው ፍርድ ቤትም እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም መፍቀዱ ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማጭበርበርና በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና የድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ጨምሮ በ19 የወንጀል ጉዳዮች በተጠረጠሩ የፊንቴክ ኢንቬስትመንት ድርጅት መስራቾችና ባለቤቶች እንዲሁም በህብረተሰቡ ዘንድ ያላቸዉን ዕውቅናና ተቀባይነት በመጠቀም ሆነ ብለው የተጋነነ ማስታወቂያ በመንገር እና በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ የሀሰት መረጃዎችን ለህብረተሰቡ በማሰራጨት ዜጎችን እንዲጭበረበሩ በማድረግ በሕገወጥ መንገድ ከተገኘዉ ገንዘብ እያንዳንዳቸዉ አሁን ባለዉ የገበያ ዋጋ ስምንት ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ቢ.ዋይ.ዲ ሶንግ ፕላስ የመኪና ስጦታ በመቀበል፤ በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና በዜጎች ላይ ከ1.7 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ በተጠረጠሩ አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎች ላይ የጀመረውን ምርመራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
ይህ ውስብስብ የወንጀል ጉዳይ በተሳካ ሁኔታ ተጣርቶ ክስ እንዲመሠረት ከፖሊስ ጋር በትብብር ለሠራው የፍትህ ሚኒስቴር እና በጉዳዩ ላይ መረጃ ሲሰጥ ለነበረው ኅብረተሰብ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ላቅ ያለ ምስጋና ያቀርባል።
ፊንቴክ ኢንቬስትመንት የግል ድርጅት መስራችና ባለቤቶች የሆኑት ዳንኤል ዮሃንስ ኢየሱስ እና ግርማይ ገ/ሚካኤል ይህደጎ የተባሉት ተጠርጣሪዎች ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን በመጠቀም ከ1200 በላይ ዜጎችን በማጭበርበር የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት በማድረሳቸው በ19 ዓይነት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ አጣርቶባቸው ለዐቃቤ ሕግ በመላክ ዓቃቤ ሕግ ክስ መመስረቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።
መጀመሪያ ክሱ የቀረበው ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ቢሆንም ምርመራው ውስብስብና ከፍተኛ ልምድ የሚጠይቅ ድንበር ተሻጋሪ በመሆኑ በተደራጀ መልኩ መጣራት ስላለበት ጉዳዩን ወደ ኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማምጣት ምርመራው በስፋት ሲጣራ መቆየቱን ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪ ዳንኤል ዮሃንስ ላይ ክስ ተመስርቶበት ማረሚያ ቤት ሆኖ ክሱን እንዲከታተል መደረጉንና ተጠርጣሪ ግርማይ ገ/ሚካኤልን ደግሞ በቁጥጥር ሥር ለማዋል ክትትል እያደረገ መሆኑን የገለፀው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ግርማይ ገ/ሚካኤል የተባለው ግለሰብ ከዚህ ቀደም እ.ኤ.አ አቆጣጠር በ2010 የደቡብ አፍሪካ የዓለም የእግር ኳስ ሻምፒዮና ወቅት አስካሉካን በተባለ ድርጅት ስም ወደ ደቡብ አፍሪካ ሄዳችሁ የዓለም ዋንጫ እንድትመለከቱ አደርጋለሁ በማለት ዜጎችን አጭበርብሮ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ካሰባሰበ በኋላ ተደብቆ ከሀገር በመውጣቱ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል ጋር በመተባበር ባደረገው ጠንካራ ክትትል ከተደበቀበት ሀገር ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ አድርጎ በሕግ አግባብ ተጠያቂ እንዲሆን ማድረጉን የወንጀል ሪከርዱ እንደሚያመላክት አስረድቷል።
ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ተጎጂዎችን 50% ቅድመ ክፍያ 950 ሺህ ብር በማስከፈል በ90 ቀናት ውስጥ የመኪና ባለቤት እንደሚያደርጓቸውና ቀሪ 950 ሺህ ብር ደግሞ ያለወለድ በ5 ዓመት ተከፍሎ የሚያልቅ የባንክ ብድር እንደሚያመቻቹላቸው በመግለጽ ዜጎችን በማጭበርበር ክፍያውን እንዲፈጽሙ አድርገዋል ሲል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ ኅብረተሰቡን ለማሳመን 148 መኪኖች ከጅቡቲ በማስገባት 100 መኪኖች ለተወሰኑ ግለሰቦች እንዲከፋፈል በማድረግ እና ቀሪ 48 ዘመናዊ መኪኖችን መርጠው በድብቅ መሸጣቸውን እንዲሁም ወደ ሀገር ውስጥ ስለመግባታቸው ምንም አይነት መረጃና ማስረጃ ሳይኖር 350 መኪኖችን ከውጭ እንዳስገቡ በማስመሰል ኅብረተሰቡን ሲያጭበረብሩ እንደነበር ፖሊስ በምርመራው አረጋግጧል፡፡
በተጨማሪም በጅቡቲ ወደብ ምንም ዓይነት መኪና ሳይኖር 400 መኪኖች ጅቡቲ ወደብ ላይ እንደቆሙና ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት በሂደት ላይ እንዳሉ በማስመሰል ለተጎጂዎች ሐሰተኛ መረጃ መስጠታቸውን ፖሊስ ማረጋገጥ ችሏል።
በመስቀል አደባባይ ከተለያዩ ቦታዎች መኪኖችን በትውስት በማሰባሰብ ሕዝብን በሚያሳስት መልኩ ድርጅቱ ከውጭ ሀገር ያስገባቸው መኪኖች እንደሆኑ በማስመሰል እና የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ከሆነው BYD ከተባለ የቻይና ካምፓኒ ጋር ምንም ዓይነት ውል ሳይኖራቸው ውል እንዳላቸው አድርገው የማጭበርበር ወንጀል ሲፈጽሙ መቆየታቸውን ፖሊስ በምርመራ ደርሼበታለሁ ብሏል።
ተጠርጣሪዎቹ በጅቡቲ ውስጥ አልፋቲዞ በሚል ስም ድርጅት በማቋቋም BYD ከተባለ የቻይና ካምፓኒ ጋር አብሮ ከሚሰራ ሌላ ድርጅት ጋር በመነጋገር 10% ቅድመ ክፍያ በመክፈል የመጀመሪያዎቹን 148 መኪኖች ወደ ሀገር ውስጥ አስገብተው እንደነበርና ተጨማሪ 188 መኪኖችን በተመሳሳይ 10% ቅድመ ክፍያ ለድርጅቱ በመክፈል መኪኖቹን ተረክበው ወደ ሀገር ውስጥ ሳያስገቡ ጅቡቲ ላይ እንዲሸጡ ማድረጋቸውንና በአጠቃላይ 336 መኪኖችን 10% ጅቡቲ ለሚገኘው የቻይና ድርጀት በመክፈል ወስደው ቀሪ 90% ክፍያ አለመፈፀማቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባደረገው ምርመራ ደርሶበታል።
ከ1200 በላይ ተጎጅዎችን በማጭበርበር መዝግበው 95 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ፤ 285 ሺህ ብር የመንግስት ታክስ እንዲሁም 130 ሺህ ብር ለኤክትሪክ መኪና ቻርጀር ለማሰራትና ለባለሙያ በሚል ከእያንዳንዳቸው 1 ሚሊየን 365 ሺህ ብር መቀበላቸውን ፖሊስ አረጋግጧል፡፡
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅትን ባልተገባና በተጋነነ መልኩ በማስተዋወቅ በህገወጥ መንገድ ከተሰበሰበው ገንዘብ ተጋሪ በመሆን የተጠረጠሩ ሰለሞን ቦጋለ፣ ሰራዊት ፍቅሬ፣ ዳንኤል ተገኝ፣ አብርሃም ግዛው፣ ይገረም ደጀኔ፣ መንሱር ጀማል እና ካሊድ ናስር የተባሉ ታዋቂ አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎችንም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሎ ፍርድቤት በማቅረብ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆባቸው ፍርድ ቤትም እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም መፍቀዱ ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማጭበርበርና በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና የድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ጨምሮ በ19 የወንጀል ጉዳዮች በተጠረጠሩ የፊንቴክ ኢንቬስትመንት ድርጅት መስራቾችና ባለቤቶች እንዲሁም በህብረተሰቡ ዘንድ ያላቸዉን ዕውቅናና ተቀባይነት በመጠቀም ሆነ ብለው የተጋነነ ማስታወቂያ በመንገር እና በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ የሀሰት መረጃዎችን ለህብረተሰቡ በማሰራጨት ዜጎችን እንዲጭበረበሩ በማድረግ በሕገወጥ መንገድ ከተገኘዉ ገንዘብ እያንዳንዳቸዉ አሁን ባለዉ የገበያ ዋጋ ስምንት ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ቢ.ዋይ.ዲ ሶንግ ፕላስ የመኪና ስጦታ በመቀበል፤ በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና በዜጎች ላይ ከ1.7 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ በተጠረጠሩ አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎች ላይ የጀመረውን ምርመራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
ይህ ውስብስብ የወንጀል ጉዳይ በተሳካ ሁኔታ ተጣርቶ ክስ እንዲመሠረት ከፖሊስ ጋር በትብብር ለሠራው የፍትህ ሚኒስቴር እና በጉዳዩ ላይ መረጃ ሲሰጥ ለነበረው ኅብረተሰብ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ላቅ ያለ ምስጋና ያቀርባል።
5 months ago
በስነምግባር ጉድለት 6 ዳኞችን ከስራ በማገድ ተጠያቂ እንዲሆኑ እየሰራ መሆኑን የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ
ከዳኞች ስነምግባር ጋር ተያይዞ መንግስት በሶስት ዓመት ዕቅድ ላይ በአጠቃላይ የፍትህ ትራንስፎርሜሽን እንዲካሄድ በወሰነዉ መሠረት የፍርድቤቶችን የትራንስፎርሜሽን ትግበራ ዉጤታማ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት አስታውቋል ።
ይህንንም መነሻ በማድረግ እንደ ክልልም ይሁን እንደ ዞን እንዲሁም በታችኛዉ መዋቅር የተጀመሩ በርካታ ስራዎች መኖራቸዉን ለብስራት ሬዲዮ የተናገሩት የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ሳሙኤል በፍቃዱ የተለያዩ መድረኮች ተዘጋጅተው ህዝቡ እንደ ቅሬታ ያነሳቸዉን ጉዳዮች በመለየት በ6 ዳኞች ላይ እገዳ በመጣል የህዝቡን ቅሬታ መነሻ በማድረግ የማጣራት ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል ።
እነዚህ 6 ዳኞች ወደ ተጠያቂነት እንዲገቡ መደረጉንና አንድ ተጨማሪ ረዳት ዳኛ በፈፀመዉ የስነምግባር ጥሰት እንዲጠየቅ መደረጉ ተገልጿል ። አሁን ላይ የ6ቱ ዳኞች ጉዳይ ሂደት ላይ መሆኑንና የዲስፕሊን ክስ ቀርቦ ፣መልስ ሰጥተዉ ፣ማስረጃ እና መከላከያ ተሰምቶ ዉሳኔ እንደሚያገኙ የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት ፕሬዚዳንት አቶ ሳሙኤል በፍቃዱ ለጣቢያችን ተናግረዋል ።
በዞኑ የፍርድ አሰጣጥ ጥራትን ለማረጋገጥ እና በፍርድ ቤቶች ላይ የሚስተዋሉ የውሳኔ አሰጣጥ መስተጓጉሎች በተገቢዉ መንገድ እንዲታዩ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል ።
በመባ ወርቅነህ
#ዳጉ_ጆርናል
ከዳኞች ስነምግባር ጋር ተያይዞ መንግስት በሶስት ዓመት ዕቅድ ላይ በአጠቃላይ የፍትህ ትራንስፎርሜሽን እንዲካሄድ በወሰነዉ መሠረት የፍርድቤቶችን የትራንስፎርሜሽን ትግበራ ዉጤታማ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት አስታውቋል ።
ይህንንም መነሻ በማድረግ እንደ ክልልም ይሁን እንደ ዞን እንዲሁም በታችኛዉ መዋቅር የተጀመሩ በርካታ ስራዎች መኖራቸዉን ለብስራት ሬዲዮ የተናገሩት የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ሳሙኤል በፍቃዱ የተለያዩ መድረኮች ተዘጋጅተው ህዝቡ እንደ ቅሬታ ያነሳቸዉን ጉዳዮች በመለየት በ6 ዳኞች ላይ እገዳ በመጣል የህዝቡን ቅሬታ መነሻ በማድረግ የማጣራት ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል ።
እነዚህ 6 ዳኞች ወደ ተጠያቂነት እንዲገቡ መደረጉንና አንድ ተጨማሪ ረዳት ዳኛ በፈፀመዉ የስነምግባር ጥሰት እንዲጠየቅ መደረጉ ተገልጿል ። አሁን ላይ የ6ቱ ዳኞች ጉዳይ ሂደት ላይ መሆኑንና የዲስፕሊን ክስ ቀርቦ ፣መልስ ሰጥተዉ ፣ማስረጃ እና መከላከያ ተሰምቶ ዉሳኔ እንደሚያገኙ የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት ፕሬዚዳንት አቶ ሳሙኤል በፍቃዱ ለጣቢያችን ተናግረዋል ።
በዞኑ የፍርድ አሰጣጥ ጥራትን ለማረጋገጥ እና በፍርድ ቤቶች ላይ የሚስተዋሉ የውሳኔ አሰጣጥ መስተጓጉሎች በተገቢዉ መንገድ እንዲታዩ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል ።
በመባ ወርቅነህ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
በንግድ ጉዳዮች አስማሚነት ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጀመረ
#ethiopia | የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከታዋቂው የፔፐርዳይን ዩኒቨርሲቲ (Pepperdine University) ጋር በመተባበር፣ በንግድ ጉዳዮች አስማሚነት (Commercial Mediation) ዙሪያ ከመጋቢት 3 እስከ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት የሚቆይ ስልጠና መስጠት ጀምሯል።
የስልጠናው ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፦
የሥልጠናው አስፈላጊነት
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በመክፈቻ ንግግራቸው ላይ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አንስተዋል፦
አማራጭ የሙግት መፍቻ (ADR)፦
አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎችን ማጠናከር ለዳኝነት ሥርዓቱ ቀልጣፋነትና ውጤታማነት ወሳኝ ሚና አለው።
ክህሎትን ማሳደግ፦
ስልጠናው ዳኞችና የሕግ ባለሙያዎች በንግድ ግጭቶች አፈታት ዙሪያ ያላቸውን ዓለም አቀፋዊ እውቀትና ክህሎት እንዲያሳድጉ ይረዳል።
🎓 አሰልጣኞችና ተሳታፊዎች
ስልጠናው በዘርፉ በሰፊው በሚታወቁትና ከፔፐርዳይን ዩኒቨርሲቲ በመጡ ምሁራን እየተሰጠ ይገኛል፦
* የተከበሩ ዳኛ ጆን ኤርሊክ
* ፕሮፌሰር ጆን ናፒየር
* ፕሮፌሰር ኮሪ ናፒየር
ተሳታፊዎች፦
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች፣ ከፌዴራል ጠበቆች ማህበርና ከኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማህበር የተወከሉ ጠበቆችና የሕግ ባለሙያዎች ናቸው።
የንግድ አስማሚነት ፋይዳ
ይህ ዓይነቱ ስልጠና በንግድ ተቋማት መካከል የሚፈጠሩ አለመግባባቶች ወደ ረጅም የፍርድ ቤት ክርክር ከመሄዳቸው በፊት፣ በባለሙያዎች አስማሚነት እንዲፈቱ በማድረግ፦
* ወጪና ጊዜን ይቆጥባል፤
* የንግድ ግንኙነቶች እንዳይቋረጡ ይረዳል፤
* በፍርድ ቤቶች ላይ ያለውን የሥራ ጫና ይቀንሳል።
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ኮሚኒኬሽንና ስትራቴጂያዊ አጋርነት ዳይሬክቶሬት
#የዳኝነትሪፎርም #ንግድአስማሚነት #የፌዴራልጠቅላይፍርድቤት #ኢትዮጵያ #ሕግ #mediation #commerciallaw #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከታዋቂው የፔፐርዳይን ዩኒቨርሲቲ (Pepperdine University) ጋር በመተባበር፣ በንግድ ጉዳዮች አስማሚነት (Commercial Mediation) ዙሪያ ከመጋቢት 3 እስከ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት የሚቆይ ስልጠና መስጠት ጀምሯል።
የስልጠናው ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፦
የሥልጠናው አስፈላጊነት
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በመክፈቻ ንግግራቸው ላይ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አንስተዋል፦
አማራጭ የሙግት መፍቻ (ADR)፦
አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎችን ማጠናከር ለዳኝነት ሥርዓቱ ቀልጣፋነትና ውጤታማነት ወሳኝ ሚና አለው።
ክህሎትን ማሳደግ፦
ስልጠናው ዳኞችና የሕግ ባለሙያዎች በንግድ ግጭቶች አፈታት ዙሪያ ያላቸውን ዓለም አቀፋዊ እውቀትና ክህሎት እንዲያሳድጉ ይረዳል።
🎓 አሰልጣኞችና ተሳታፊዎች
ስልጠናው በዘርፉ በሰፊው በሚታወቁትና ከፔፐርዳይን ዩኒቨርሲቲ በመጡ ምሁራን እየተሰጠ ይገኛል፦
* የተከበሩ ዳኛ ጆን ኤርሊክ
* ፕሮፌሰር ጆን ናፒየር
* ፕሮፌሰር ኮሪ ናፒየር
ተሳታፊዎች፦
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች፣ ከፌዴራል ጠበቆች ማህበርና ከኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማህበር የተወከሉ ጠበቆችና የሕግ ባለሙያዎች ናቸው።
የንግድ አስማሚነት ፋይዳ
ይህ ዓይነቱ ስልጠና በንግድ ተቋማት መካከል የሚፈጠሩ አለመግባባቶች ወደ ረጅም የፍርድ ቤት ክርክር ከመሄዳቸው በፊት፣ በባለሙያዎች አስማሚነት እንዲፈቱ በማድረግ፦
* ወጪና ጊዜን ይቆጥባል፤
* የንግድ ግንኙነቶች እንዳይቋረጡ ይረዳል፤
* በፍርድ ቤቶች ላይ ያለውን የሥራ ጫና ይቀንሳል።
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ኮሚኒኬሽንና ስትራቴጂያዊ አጋርነት ዳይሬክቶሬት
#የዳኝነትሪፎርም #ንግድአስማሚነት #የፌዴራልጠቅላይፍርድቤት #ኢትዮጵያ #ሕግ #mediation #commerciallaw #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
5 months ago
🇩🇰 የዴንማርክ አምባሳደር በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያደረጉት ጉብኝት
#ethiopia | በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ክቡር ሱን ክሮግስትረፕ ዛሬ የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም (March 5, 2026) በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል።
የጉብኝቱና የውይይቱ ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፦
፩. የሪፎርም ሥራዎችና ዲጂታላይዜሽን
የአምባሳደሩ ዕይታ፦ አምባሳደር ሱን ክሮግስትረፕ ፍርድ ቤቱ እያከናወናቸው ያሉ የለውጥ ተግባራት የሚደነቁ መሆናቸውን ገልጸዋል። በተለይም የዳኝነት ሥርዓቱን ግልጽነትና ተጠያቂነት ለማስፈን እየተሰራ ያለው የዲጂታላይዜሽን (Digitalization) ሥራ ለፍትሕ ሥርዓቱ መጠናከር ትልቅ እመርታ መሆኑን ጠቅሰዋል።
መሠረተ ልማት፦ አምባሳደሩ በፍርድ ቤቱ የተገነቡ የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቶችን በአካል ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
፪. የሁለትዮሽ ትብብርና ሥልጠና
የፕሬዝዳንቱ መልዕክት፦ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት፣ በኢትዮጵያና በዴንማርክ መካከል ያለው መልካም ግንኙነት በፍትሕ ዘርፉም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ፍላጎታቸውን ገልጸዋል።
ምስጋና፦ በዴንማርክ የሰብዓዊ መብቶች ተቋም (Danish Institute for Human Rights) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ዳኞች ለተሰጠው የሙያ ሥልጠና ኤምባሲው ላደረገው አስተዋጽኦ ፕሬዝዳንቱ ምስጋና አቅርበዋል።
፫. የቀጣይ የሥራ አቅጣጫ
ዴንማርክ በኢትዮጵያ በበርካታ ዘርፎች ላይ በጋራ እየሰራች መሆኑን የጠቀሱት አምባሳደሩ፣ በቀጣይም ከፍርድ ቤቶች ጋር ያለውን አጋርነት ይበልጥ ለማጠናከርና በትብብር ለመሥራት ያላቸውን ዝግጁነት አረጋግጠዋል።
ምንጭ፦
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኮሚዩኒኬሽንና ስትራቴጂያዊ አጋርነት ዳይሬክቶሬት
#ኢትዮጵያ #ዴንማርክ #ፍትሕ #ፌዴራልጠቅላይፍርድቤት #ዲጂታላይዜሽን #ethiopia #denmark #justicereform #digitaljudiciary #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ክቡር ሱን ክሮግስትረፕ ዛሬ የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም (March 5, 2026) በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል።
የጉብኝቱና የውይይቱ ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፦
፩. የሪፎርም ሥራዎችና ዲጂታላይዜሽን
የአምባሳደሩ ዕይታ፦ አምባሳደር ሱን ክሮግስትረፕ ፍርድ ቤቱ እያከናወናቸው ያሉ የለውጥ ተግባራት የሚደነቁ መሆናቸውን ገልጸዋል። በተለይም የዳኝነት ሥርዓቱን ግልጽነትና ተጠያቂነት ለማስፈን እየተሰራ ያለው የዲጂታላይዜሽን (Digitalization) ሥራ ለፍትሕ ሥርዓቱ መጠናከር ትልቅ እመርታ መሆኑን ጠቅሰዋል።
መሠረተ ልማት፦ አምባሳደሩ በፍርድ ቤቱ የተገነቡ የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቶችን በአካል ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
፪. የሁለትዮሽ ትብብርና ሥልጠና
የፕሬዝዳንቱ መልዕክት፦ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት፣ በኢትዮጵያና በዴንማርክ መካከል ያለው መልካም ግንኙነት በፍትሕ ዘርፉም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ፍላጎታቸውን ገልጸዋል።
ምስጋና፦ በዴንማርክ የሰብዓዊ መብቶች ተቋም (Danish Institute for Human Rights) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ዳኞች ለተሰጠው የሙያ ሥልጠና ኤምባሲው ላደረገው አስተዋጽኦ ፕሬዝዳንቱ ምስጋና አቅርበዋል።
፫. የቀጣይ የሥራ አቅጣጫ
ዴንማርክ በኢትዮጵያ በበርካታ ዘርፎች ላይ በጋራ እየሰራች መሆኑን የጠቀሱት አምባሳደሩ፣ በቀጣይም ከፍርድ ቤቶች ጋር ያለውን አጋርነት ይበልጥ ለማጠናከርና በትብብር ለመሥራት ያላቸውን ዝግጁነት አረጋግጠዋል።
ምንጭ፦
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኮሚዩኒኬሽንና ስትራቴጂያዊ አጋርነት ዳይሬክቶሬት
#ኢትዮጵያ #ዴንማርክ #ፍትሕ #ፌዴራልጠቅላይፍርድቤት #ዲጂታላይዜሽን #ethiopia #denmark #justicereform #digitaljudiciary #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ ላይ የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድቤት እግድ አስተላልፏል።
ምርጫ ቦርድ ወልቃይትና ራያ በፌደራል ስር ለህዝብ ተወካዮች ምርጫ እንዲያደርጉ የፌደሬሽን ምክርቤት በወሰነው መሰረት የራሱን ውሳኔ አስተላልፎ እንደነበረ ይታወሳል
seledadotio
seledadotio
ምርጫ ቦርድ ወልቃይትና ራያ በፌደራል ስር ለህዝብ ተወካዮች ምርጫ እንዲያደርጉ የፌደሬሽን ምክርቤት በወሰነው መሰረት የራሱን ውሳኔ አስተላልፎ እንደነበረ ይታወሳል
seledadotio
seledadotio
6 months ago
በሂርና ከተማ በጅብ ላይ ጉዳት ያደረሰው ግለሰብ የህክምና ወጪውን እንዲሸፍን ተደረገ
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሂርና ከተማ አስተዳደር ሀዬታ ቀበሌ ውስጥ ከጫካ የወጣ ጅብ በሰው ተመቶ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን የፖሊስ ፅ/ቤት አስታውቋል።ጉዳት የደረሰበት ጅብ የህክምና እርዳታ አግኝቶ ወደጫካው መመለሱ ተገልጿል።
የሂርና ከተማ መደሀዮታ ቀበሌ ማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ፅ/ቤት ሃላፊ ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሂም ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት ጅቡ ከጫካ የወጣው ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት ሶስት ሰዓት ላይ ሲሆን አንድ ግለሰብ ቤት አካባቢ ሲጮህ የቤቱ ባለቤት ጅቡን ለማባረር በወረወረው ድንጋይ ጅቡ በሁለት እግሮቹ ላይ ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል ።
ጅቡ ጉዳት ሲደርስበት በአካባቢው ፖሊስ እና ባህላዊ ፍርድቤት ግቢ ገብቶ ጥቅልል ብሎ በመተኛት የደረሰበትን ጉዳት በጩኸት ሲገልጽ እንደነበረ ተጠቁሟል ።የጅቡን ጩኸት የተመለከቱ የፖሊስ አባላትም ግቢያቸው የገባውን የጫካ ጅብ ከማባረር እና ከመጉዳት ይልቅ ምግብ እና ውሃ በመስጠት አሳድረውታል።
በነጋታውም ለጅቡ የሚያስፈልገውን በመስጠት ጉዳቱን እንዲታከም የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሞያ እና ሀኪም አፈላልገው በማሳከም ለሶስት ቀናት ካሳከሙት በኋላ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ መጣበት ጫካ በሰላም ሸኝተውታል።
ፖሊስ ከጫካ የወጣውን ጅብ ላይ ጉዳት ያደረሰውን ግለሰብ ተከታትሎ በመያዝ የህክምናውን ወጭ እንዲሸፍን ያደረጉ ሲሆን የሶስት ቀን የምግብ ወጭውንም ፖሊሶች ስጋ በመግዛት አገግሞ ወደ ጫካው እንዲመለስ ማድረጋቸውን ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሄም ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
seledadotio
seledadotio
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሂርና ከተማ አስተዳደር ሀዬታ ቀበሌ ውስጥ ከጫካ የወጣ ጅብ በሰው ተመቶ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን የፖሊስ ፅ/ቤት አስታውቋል።ጉዳት የደረሰበት ጅብ የህክምና እርዳታ አግኝቶ ወደጫካው መመለሱ ተገልጿል።
የሂርና ከተማ መደሀዮታ ቀበሌ ማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ፅ/ቤት ሃላፊ ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሂም ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት ጅቡ ከጫካ የወጣው ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት ሶስት ሰዓት ላይ ሲሆን አንድ ግለሰብ ቤት አካባቢ ሲጮህ የቤቱ ባለቤት ጅቡን ለማባረር በወረወረው ድንጋይ ጅቡ በሁለት እግሮቹ ላይ ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል ።
ጅቡ ጉዳት ሲደርስበት በአካባቢው ፖሊስ እና ባህላዊ ፍርድቤት ግቢ ገብቶ ጥቅልል ብሎ በመተኛት የደረሰበትን ጉዳት በጩኸት ሲገልጽ እንደነበረ ተጠቁሟል ።የጅቡን ጩኸት የተመለከቱ የፖሊስ አባላትም ግቢያቸው የገባውን የጫካ ጅብ ከማባረር እና ከመጉዳት ይልቅ ምግብ እና ውሃ በመስጠት አሳድረውታል።
በነጋታውም ለጅቡ የሚያስፈልገውን በመስጠት ጉዳቱን እንዲታከም የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሞያ እና ሀኪም አፈላልገው በማሳከም ለሶስት ቀናት ካሳከሙት በኋላ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ መጣበት ጫካ በሰላም ሸኝተውታል።
ፖሊስ ከጫካ የወጣውን ጅብ ላይ ጉዳት ያደረሰውን ግለሰብ ተከታትሎ በመያዝ የህክምናውን ወጭ እንዲሸፍን ያደረጉ ሲሆን የሶስት ቀን የምግብ ወጭውንም ፖሊሶች ስጋ በመግዛት አገግሞ ወደ ጫካው እንዲመለስ ማድረጋቸውን ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሄም ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
⚖️ ለህፃናት ምቹ ፍትህ፦
12ኛው ልዩ የሴቶችና ህፃናት ችሎት በአቃቂ ቃሊቲ ተመረቀ! ⚖️
#ethiopia | በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት፣ ለሴቶችና ለህፃናት ልዩ አገልግሎት የሚሰጥ ችሎት በዛሬው ዕለት በይፋ ሥራ ጀምሯል።
ቁልፍ ነጥቦች፦
🤝 የትብብር ውጤት፦ ይህ ልዩ ችሎት የተደራጀው በ"ፍትህ ለሁሉም" (Justice for All) እና በኔዘርላንዱ Woord en Daad ድርጅት ሙሉ ድጋፍ ነው።
🏢 አራተኛው ማዕከል፦ ከዚህ ቀደም በአራዳ፣ በድሬዳዋ እና በአዲሱ ቦሌ ምቹ የህፃናት ችሎቶች (Child Friendly Bench) የተደራጁ ሲሆን፣ የአቃቂ ቃሊቲው የዛሬው ምርቃት 4ኛ ያደርገዋል።
🎓 የምረቃ ስነ-ሥርዓት፦ በምረቃው ላይ የፍርድ ቤቱ ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ፎዓድ ኪያር፣ የፍትህ ለሁሉም ፕሬዝዳንት ፓስተር ዳንኤል ገ/ስላሴ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
ፋይዳው ምንድነው?
የህፃናት መብት እንዲከበር፣ ህፃናት በፍርድ ቤት ቆይታቸው ስነ-ልቦናዊ ጫና እንዳይደርስባቸው እና ምቹ በሆነ አካባቢ የፍትህ አገልግሎት እንዲያገኙ ያስችላል።
ክቡር አቶ ፎዓድ ኪያር ድጋፍ ላደረጉት ድርጅቶች ምስጋናቸውን አቅርበው፣ በቀጣይም ትብብሩ እንዲጠናከር ጥሪ አቅርበዋል።
#ፍትህ #ህፃናት #አቃቂቃሊቲ #ፌደራልፍርድቤት #justiceforall #childfriendlyjustice #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
12ኛው ልዩ የሴቶችና ህፃናት ችሎት በአቃቂ ቃሊቲ ተመረቀ! ⚖️
#ethiopia | በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት፣ ለሴቶችና ለህፃናት ልዩ አገልግሎት የሚሰጥ ችሎት በዛሬው ዕለት በይፋ ሥራ ጀምሯል።
ቁልፍ ነጥቦች፦
🤝 የትብብር ውጤት፦ ይህ ልዩ ችሎት የተደራጀው በ"ፍትህ ለሁሉም" (Justice for All) እና በኔዘርላንዱ Woord en Daad ድርጅት ሙሉ ድጋፍ ነው።
🏢 አራተኛው ማዕከል፦ ከዚህ ቀደም በአራዳ፣ በድሬዳዋ እና በአዲሱ ቦሌ ምቹ የህፃናት ችሎቶች (Child Friendly Bench) የተደራጁ ሲሆን፣ የአቃቂ ቃሊቲው የዛሬው ምርቃት 4ኛ ያደርገዋል።
🎓 የምረቃ ስነ-ሥርዓት፦ በምረቃው ላይ የፍርድ ቤቱ ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ፎዓድ ኪያር፣ የፍትህ ለሁሉም ፕሬዝዳንት ፓስተር ዳንኤል ገ/ስላሴ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
ፋይዳው ምንድነው?
የህፃናት መብት እንዲከበር፣ ህፃናት በፍርድ ቤት ቆይታቸው ስነ-ልቦናዊ ጫና እንዳይደርስባቸው እና ምቹ በሆነ አካባቢ የፍትህ አገልግሎት እንዲያገኙ ያስችላል።
ክቡር አቶ ፎዓድ ኪያር ድጋፍ ላደረጉት ድርጅቶች ምስጋናቸውን አቅርበው፣ በቀጣይም ትብብሩ እንዲጠናከር ጥሪ አቅርበዋል።
#ፍትህ #ህፃናት #አቃቂቃሊቲ #ፌደራልፍርድቤት #justiceforall #childfriendlyjustice #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
በሂርና ከተማ በጅብ ላይ ጉዳት ያደረሰው ግለሰብ የህክምና ወጪውን እንዲሸፍን ተደረገ
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሂርና ከተማ አስተዳደር ሀዬታ ቀበሌ ውስጥ ከጫካ የወጣ ጅብ በሰው ተመቶ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን የፖሊስ ፅ/ቤት አስታውቋል።ጉዳት የደረሰበት ጅብ የህክምና እርዳታ አግኝቶ ወደጫካው መመለሱ ተገልጿል።
የሂርና ከተማ መደሀዮታ ቀበሌ ማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ፅ/ቤት ሃላፊ ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሂም ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት ጅቡ ከጫካ የወጣው ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት ሶስት ሰዓት ላይ ሲሆን አንድ ግለሰብ ቤት አካባቢ ሲጮህ የቤቱ ባለቤት ጅቡን ለማባረር በወረወረው ድንጋይ ጅቡ በሁለት እግሮቹ ላይ ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል ።
ጅቡ ጉዳት ሲደርስበት በአካባቢው ፖሊስ እና ባህላዊ ፍርድቤት ግቢ ገብቶ ጥቅልል ብሎ በመተኛት የደረሰበትን ጉዳት በጩኸት ሲገልጽ እንደነበረ ተጠቁሟል ።የጅቡን ጩኸት የተመለከቱ የፖሊስ አባላትም ግቢያቸው የገባውን የጫካ ጅብ ከማባረር እና ከመጉዳት ይልቅ ምግብ እና ውሃ በመስጠት አሳድረውታል።
በነጋታውም ለጅቡ የሚያስፈልገውን በመስጠት ጉዳቱን እንዲታከም የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሞያ እና ሀኪም አፈላልገው በማሳከም ለሶስት ቀናት ካሳከሙት በኋላ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ መጣበት ጫካ በሰላም ሸኝተውታል።
ፖሊስ ከጫካ የወጣውን ጅብ ላይ ጉዳት ያደረሰውን ግለሰብ ተከታትሎ በመያዝ የህክምናውን ወጭ እንዲሸፍን ያደረጉ ሲሆን የሶስት ቀን የምግብ ወጭውንም ፖሊሶች ስጋ በመግዛት አገግሞ ወደ ጫካው እንዲመለስ ማድረጋቸውን ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሄም ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሂርና ከተማ አስተዳደር ሀዬታ ቀበሌ ውስጥ ከጫካ የወጣ ጅብ በሰው ተመቶ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን የፖሊስ ፅ/ቤት አስታውቋል።ጉዳት የደረሰበት ጅብ የህክምና እርዳታ አግኝቶ ወደጫካው መመለሱ ተገልጿል።
የሂርና ከተማ መደሀዮታ ቀበሌ ማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ፅ/ቤት ሃላፊ ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሂም ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት ጅቡ ከጫካ የወጣው ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት ሶስት ሰዓት ላይ ሲሆን አንድ ግለሰብ ቤት አካባቢ ሲጮህ የቤቱ ባለቤት ጅቡን ለማባረር በወረወረው ድንጋይ ጅቡ በሁለት እግሮቹ ላይ ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል ።
ጅቡ ጉዳት ሲደርስበት በአካባቢው ፖሊስ እና ባህላዊ ፍርድቤት ግቢ ገብቶ ጥቅልል ብሎ በመተኛት የደረሰበትን ጉዳት በጩኸት ሲገልጽ እንደነበረ ተጠቁሟል ።የጅቡን ጩኸት የተመለከቱ የፖሊስ አባላትም ግቢያቸው የገባውን የጫካ ጅብ ከማባረር እና ከመጉዳት ይልቅ ምግብ እና ውሃ በመስጠት አሳድረውታል።
በነጋታውም ለጅቡ የሚያስፈልገውን በመስጠት ጉዳቱን እንዲታከም የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሞያ እና ሀኪም አፈላልገው በማሳከም ለሶስት ቀናት ካሳከሙት በኋላ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ መጣበት ጫካ በሰላም ሸኝተውታል።
ፖሊስ ከጫካ የወጣውን ጅብ ላይ ጉዳት ያደረሰውን ግለሰብ ተከታትሎ በመያዝ የህክምናውን ወጭ እንዲሸፍን ያደረጉ ሲሆን የሶስት ቀን የምግብ ወጭውንም ፖሊሶች ስጋ በመግዛት አገግሞ ወደ ጫካው እንዲመለስ ማድረጋቸውን ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሄም ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
7 months ago
የመጽሐፍ ምርቃት ግብዣ እና የደራሲው ማንነት
ካህሳይ አብርሃ ብሰራት (አማኑኤል ማንጁስ)
#ethiopia | በ«የአሲምባ ፍቅር ተወዳጅ መጽሐፍ የምናውቃቸው ደራሲ ካህሳይ አብርሃ ብስራት (አማኑኤል ማንጁስ) ሁለተኛ መጽሐፋቸውን «ያልተመለሱ ዳናዎች» ለመጀመሪያ ጊዜ ያስመርቃሉ።
ታህሳስ 18 ቀን 2018 ዓ.ም
ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ
ለበለጠ መረጃ፦ 0922356430
በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) (ከሬዲዮ ፋና ፊለፊት-ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አጠገብ)
የመጽሐፍ ምርቃት መርሐ-ግብር ላይበክብር በመገኘት እንዲሳተፉ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ነገ ታህሳስ 18 2018 በወመዘክር የሚመረቅ መፅሀፍ አለ። የመፅሀፉ ደራሲ የአሲምባ ፍቅር ደራሲ ሲሆን ካህሳይ ማነው የሚለውንም አቅርበናል።
አባት እናት የሰጡት ስም ካህሳይ አብርሃ ብስራት ይባላል።
የተወለደው በ 1950 ዓ ም በጉሎማክዳ ወረዳ ዓጋሜ አውራጃ በትግራይ ክፍለሃገር ( የአሁኑ ክልል ) ነው ። ወላጆቹ ገበሬዎች እንደመሆናቸው መጠን እንደ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ አስተዳደጉ በድህነት መሆኑን መደበቅ አይቻልም ። በዛላምበሳ ከተማ ዘመናዊ ትምህርት ቤት ተከፍቶ አባቱ ሊያስመዘግበው የትምህርት ቤቱ ዳይሬክተር መምህር ጸሃዬ የአሁኑ ዶክተር የታችኛው ከንፈሩን ከፍቶ ሲያየው ጥርሶቹ ስላልጎረፉ ዕድሜው አልደረሰም በማለት መለሰው። ዳሩ ግን አያቱ ቄስ ገበዝና የቆሎ ተማሪዎች አስተማሪ ስለነበሩ አብሯቸው እንዲማር ተወስኖ ፊደል በመቁጠር አቡጊዳንና ግዕዝን መማር ጀመረ። ዕድሜ ፈቅዶ ወደ ዘመናዊ ትምህርት ሲመለስ ፊደሎችን ቆጠረ።
ዘመናዊ ትምህርት ቤት እየተማረ በማታና ቅዳሜ እሁድ የቤተ ክህነት ትምህርት በመከታተል ውዳሴ ማርያምና አንቀጸ ማርያም ጨርሶ ቅዳሴ ሲጀምር ሰባተኛ ክፍል አልፎ አግአዚ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመግባት ዓዲግራት ተጓዘ።
እንዲህ ይላል ካህሳይ"... በክረምት ወቅት ደግሞ ገጠር መጥቼ አባቴን ለመርዳት በእርሻና በእረኝነት የተቻለኝን ያህል ከማበርከት አልተቆጠብኩም። የእርሻ ዘመን ሳስታውስ በጣም የሚያሳስበኝ ሁኔታዎች ነበሩ። በጣም ጥቂት ግለሰቦች ባላባቶችና ባለርስቶች ነን በማለት ሰፊውን የእርሻ መሬት ይዘው ድሃውን ገበሬ ሲያሰቃዩ ማየት የዕለት ተዕለት ተግባር ነበር ። ፍርድ ቤት ቢከድም አመፀኖችን ስለሚደግፍ ድሃው ገበሬ አቤቱታ ቢያቀርብም ሰሚ ያለው ጀሮ አልነበረውም። በዚህ የተነሳ መሬታቸው የተነጠቁ ገበሬዎች መንደራቸውን ለቀው ለስደት ይዳረጉ ነበር።
አንድ ቀን አባቴ ለክስ አዲግራት መጥቶ ጥዋት ተነስተን ለማላውቀው ወፍራም ከተሜ የጓሮ ቤቱን አንኳክቶ ገንዘብ ሲሰጠው አየሁ። በሁኔታው ግራ ተጋብቼ ለምን ብዬ ስጠይቀው ዛሬ የፍርድቤት ቀጠሮ ስላለኝ ዳኛው ጉቦ ካላገኝ መሬቴን ለጠላቴ አሳልፎ እንዳይሰጥ ብዬ ነው እንጂ ወድጄ አይደለም ። የልቤ ፍላጎት ቢሆንማ ላንተ ብሰጥ ይሻለኝ ነበር እያለ በትካዜና በሃዘን ሲገልጽልኝ በነበረው ሥርዓት ከፍተኛ ጥላቻ አሳደረብኝ ። ከዓቅሜ በላይ ለማሰብ ተገደድኩኝ።
ስምንተኛ ክፍል እንደደረስኩኝ ይህንና ሌሎችም የህዝብ ብሶት መፈክር በመያዝ የተማሪዎች ንቅናቄ ከአዲስ አበባ ጀምሮ እኛም ጋር ሲደርስ እኔም በአቅሜ ድንጋይ መወርወር ጀመርኩኝ ። የተማሪዎች ንቅናቄም የአብዛኛው ህዝብ ድጋፍ በማግኘቱ የንጉሰ ነገስቱ ሥርዓት በፍጥነት እየጠፋ ሄደ።። መለዮ ለባሹም ንቅናቄውን ተከትሎ ንጉሱን ከስልጣን በማውረድ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግስት አቋቁሞ ስልጣኑን አደላደለ። በመቀጠልም ለስልጣኑ የሚቃወሙና የሚያሰጉ ዜጎች የፍየል ወጠጤ በሚል እብሪተኛ ዘፈን በማስቀደም ያለፍርድ የገደላቸውን ሰዎች በመዘርዘር በህዝቡ ላይ ከፍተኛ ሽብር መፍጠር ጀመረ።
የለውጡን አቀንቃኝና ለዓመታት የተዋደቀን ወጣት የጀመረውን ትግል በሀይል በወታደሮች ስለተቀማ ያለው አማራጭ ብረት ይዞ ለመዋጋት ብቻ ስለነበር ወጣቱ ትውልድ በስሜትና በፍላጎት ወደ ጫካ መጉረፍ ጀመረ። በዚህ ወቅት እኔም ትንሽ አድጌ የአቅሜን ለማበርከት የትግል ስሜትና ንጹህ ልቤን በመተማመን ዓሲምባ መሽጎ ወደ ነበረው የኢትዮጵያ ህዝባዊ ኣብዮታዊ ሰራዊት ለመቀላቀል ከአንድ ጓደኛዬ ጋር በድቅድቅ ሌሊት ተነስተን ወደ አሲምባ አመራን ። ከሁለት ቀናት ጉዞም ጋራቢኖ በሚባለው የኢሮብ መንደር ላይ ከሠራዊቱ ተቀላቀልኩኝ ። አብሮኝ የተጓዘው ጓደኛዬ ግን ሃሳቡን ቀይሮ ወደ ቤቱ ተመለሰ። በሠራዊቱ ህግና ደንብ ስም መቀየር ስላለበት መስከረም 28 , 1968 ዓ ም ካህሳይ መሆን ቀርቶ ኣማኑኤል ማንጁስ ተብሎ እንዲጠራ ተወሰነ።
በዚህች ታሪካዊት ዕለት ለሁለተኛው የህይወት ምዕራፍ ለመላው ጭቁኑ የኢትዮጵያ ህዝብ ለእኩልነትና ለዲሞክራሲ መስዋእትነት ለመክፈል ለመራራው ትግል ለመዘጋጀት ከመሰሎቼ ጓዶች በመጨመሬ የተሰማኝን ደስታና ስሜት ለመግለጽ ይከብደኛል ። በሰራዊቱ ታሪክ የመጀመርያ ስልጠና ወስደን በአጭር ወቅት አጥጋቢ ዕደገቶች አሳይተናል ። ይህ በዚህ እንዳለ ሰራዊቱ በሶስት ግንባሮች ተከፋፍልሎ እኔም የወሎውን ግንባር ተመደብኩኝ ።
ረጅሙ ታሪክ በማሳጠር በሰኔ 28 , 1968 ዓ ም በደረሰብን አደጋ እኔም በዞብል ወረዳ በጉራወርቄ በረሃ ይመር ንጉሴ በተባለው ደግ ገበሬ ምርኮኛ ሆንኩኝ ። በጥይት በጩቤ በፋስና በጦር ጓዶች ህይወታቸውን ስታልፍ የዓይን ምስክር ስለነበርኩኝ እኔም የመጨረሻ ህይወት በየትኛው ሰለባ እያልኩኝ ስጠባበቅ የማረከኝ ገበሬ ግን አይዞህ አይዞህ አትፍራ ብሎ ጀሮየ ላይ ቀስ ብሎ ሲነግረኝ ህልም እንጂ እውነትአልመሰለኝም ነበር ።
ከሁለት ቀን ቆይታ በኃላ ፀጉሬን ላጭቶ አገልድም አስታጥቆ ቅቤ ቀብቶ የወሎ ጫማና ዱላ አስይዞ ወሎ ፈረስ የሚባል አውቶብስ አሳፍሮ በሰላም ውደ መቀሌ ሸኘኝ። ከአራት ቀናት የእግር ጉዞ አሲምባ ለቀጣዩ ተልዕኮና ትግል ደረስኩኝ ። በመቀጠልም በተሰጠኝ ተልእኮና ምድብ የምችለውን ያህል አበርክቻለሁ። በነበረኝ የሥራ ምድብ ከጠቅላይ ወታደራዊና ፖለቲካ አመራሮች ለመሥራትና ለመተዋወቅ በነበረኝ ዕድል ስለ ሰራዊቱ ብዙ ሁኔታዎችን ያለ አቅሜ ለማወቅ ችያለሁ። በሰተመጨረሻም 1970 ዓ ም ሰራዊቱ ትግራይን ለቆ ወደ ኤርትራ ሲያፈገፍግ በነበረው ውዥንብርና መከፋፈል ተስፋ በመቁረጥ አሲምባን ተሰናብቼ በኤርትራ አርነት ግምባር ትብብር ሱዳን በመግባት ከታጋይነት ወደ ስደተኛነት ተሽጋገርኩኝ።
ከሁለት ዓመት የሱዳን ቆይታ በአሜርካ ተራድኦ ድጋፍ የፖለቲካ ጥገኝነት ተሰጥቶኝ በ1980 ዓ ም ባላሰብኩትና ባልጠበቅኩት ዕድል አሜርካ ገባሁኝ ። አሜርካ አገር ስገባ የሚያጋጥመኝን ዕድል ምንም አላውቅም ነበር። ሆኖም ግን የትምህርት ምኞቴን ተሳክቶልኝ 1995 ዓ ም ( from the university of Colorado health sciences department, school of pharmacy) በዲግሪ ተመረቅኩኝ ። በትምህርት እያለሁ የቀጠኝ የክሮገር ካምፓኒ ስመረቅም በቀጥታ በመደበኛ staff pharmacist ለ ኣምስት ዓመታት ከሠራሁኝ በኃላ በፋርማሲ ማናጀር ለ25 ዓመታት በመሥራት በክብር በጡረታ ተሰናበትኩኝ ።
ከትግል ከወጣሁኝ በኃላም በአእምሮዬ ውስጥ ሲመላለስ የነበረው የትግሉ ሕይወት የጓዶች ትዝታ ያሉትም የተዉትም እንዲሁም የህዝቡና መልክዓ መሬቱ ፈጽሞ ከዓይነ ህልናየ መሰወር አቃተኝ ። ከዓመታት በፊት የተከነወነውን ልክ ትናንትና እንደሆነ ድቅን ድቅን ይለኛል ። ብተኛም ህልሜ በረሃ ላይ ጓዶች ሲሰዉ ስንጓዝ ስናወራ ስንራብ ስንጠማ ካልሆነ በስተቀር አእምሮየ ሌላ ለማሰብ አቃተው ።
ከዚህና ከዚህ የተነሳ ብቻ የመጻፍ ችሎታና ልምድ ባይኖረኝም ትዝታየን ከጭንቅላቴ ለማውረድ ብቻ ከአሰርት ዓመታት በፊት' የእሲምባ ፍቅር' በሚል ርእስ አማኑኤል በእግሩ የረገጠው በአይኑ ያየው በእጁ የዳሰውና አብሮውኝ የተጓዙትም የተሳተፉትም ጓዶች በመጨመር በግለ ሰብ ታሪክ መልክ ለአንባብያን አቀረብኩኝ ። ንባቡም ባላሰብኩበት ሁኔታ የህዝቡን ቀልብ በመሳብ ተነባቢ ለመሆን ቻለ። በሦስት ቋንቋዎችም ተተርጉሟል ። በዚህ አጋጣሚ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የላቀ ምስጋናየን ማቅረብ እወዳለሁ" በማለታ ደራሲው ካህሳይ ታሪኩን ተርኮልናል።
ካህሳይ አብርሃ ብሰራት (አማኑኤል ማንጁስ)
#ethiopia | በ«የአሲምባ ፍቅር ተወዳጅ መጽሐፍ የምናውቃቸው ደራሲ ካህሳይ አብርሃ ብስራት (አማኑኤል ማንጁስ) ሁለተኛ መጽሐፋቸውን «ያልተመለሱ ዳናዎች» ለመጀመሪያ ጊዜ ያስመርቃሉ።
ታህሳስ 18 ቀን 2018 ዓ.ም
ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ
ለበለጠ መረጃ፦ 0922356430
በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) (ከሬዲዮ ፋና ፊለፊት-ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አጠገብ)
የመጽሐፍ ምርቃት መርሐ-ግብር ላይበክብር በመገኘት እንዲሳተፉ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ነገ ታህሳስ 18 2018 በወመዘክር የሚመረቅ መፅሀፍ አለ። የመፅሀፉ ደራሲ የአሲምባ ፍቅር ደራሲ ሲሆን ካህሳይ ማነው የሚለውንም አቅርበናል።
አባት እናት የሰጡት ስም ካህሳይ አብርሃ ብስራት ይባላል።
የተወለደው በ 1950 ዓ ም በጉሎማክዳ ወረዳ ዓጋሜ አውራጃ በትግራይ ክፍለሃገር ( የአሁኑ ክልል ) ነው ። ወላጆቹ ገበሬዎች እንደመሆናቸው መጠን እንደ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ አስተዳደጉ በድህነት መሆኑን መደበቅ አይቻልም ። በዛላምበሳ ከተማ ዘመናዊ ትምህርት ቤት ተከፍቶ አባቱ ሊያስመዘግበው የትምህርት ቤቱ ዳይሬክተር መምህር ጸሃዬ የአሁኑ ዶክተር የታችኛው ከንፈሩን ከፍቶ ሲያየው ጥርሶቹ ስላልጎረፉ ዕድሜው አልደረሰም በማለት መለሰው። ዳሩ ግን አያቱ ቄስ ገበዝና የቆሎ ተማሪዎች አስተማሪ ስለነበሩ አብሯቸው እንዲማር ተወስኖ ፊደል በመቁጠር አቡጊዳንና ግዕዝን መማር ጀመረ። ዕድሜ ፈቅዶ ወደ ዘመናዊ ትምህርት ሲመለስ ፊደሎችን ቆጠረ።
ዘመናዊ ትምህርት ቤት እየተማረ በማታና ቅዳሜ እሁድ የቤተ ክህነት ትምህርት በመከታተል ውዳሴ ማርያምና አንቀጸ ማርያም ጨርሶ ቅዳሴ ሲጀምር ሰባተኛ ክፍል አልፎ አግአዚ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመግባት ዓዲግራት ተጓዘ።
እንዲህ ይላል ካህሳይ"... በክረምት ወቅት ደግሞ ገጠር መጥቼ አባቴን ለመርዳት በእርሻና በእረኝነት የተቻለኝን ያህል ከማበርከት አልተቆጠብኩም። የእርሻ ዘመን ሳስታውስ በጣም የሚያሳስበኝ ሁኔታዎች ነበሩ። በጣም ጥቂት ግለሰቦች ባላባቶችና ባለርስቶች ነን በማለት ሰፊውን የእርሻ መሬት ይዘው ድሃውን ገበሬ ሲያሰቃዩ ማየት የዕለት ተዕለት ተግባር ነበር ። ፍርድ ቤት ቢከድም አመፀኖችን ስለሚደግፍ ድሃው ገበሬ አቤቱታ ቢያቀርብም ሰሚ ያለው ጀሮ አልነበረውም። በዚህ የተነሳ መሬታቸው የተነጠቁ ገበሬዎች መንደራቸውን ለቀው ለስደት ይዳረጉ ነበር።
አንድ ቀን አባቴ ለክስ አዲግራት መጥቶ ጥዋት ተነስተን ለማላውቀው ወፍራም ከተሜ የጓሮ ቤቱን አንኳክቶ ገንዘብ ሲሰጠው አየሁ። በሁኔታው ግራ ተጋብቼ ለምን ብዬ ስጠይቀው ዛሬ የፍርድቤት ቀጠሮ ስላለኝ ዳኛው ጉቦ ካላገኝ መሬቴን ለጠላቴ አሳልፎ እንዳይሰጥ ብዬ ነው እንጂ ወድጄ አይደለም ። የልቤ ፍላጎት ቢሆንማ ላንተ ብሰጥ ይሻለኝ ነበር እያለ በትካዜና በሃዘን ሲገልጽልኝ በነበረው ሥርዓት ከፍተኛ ጥላቻ አሳደረብኝ ። ከዓቅሜ በላይ ለማሰብ ተገደድኩኝ።
ስምንተኛ ክፍል እንደደረስኩኝ ይህንና ሌሎችም የህዝብ ብሶት መፈክር በመያዝ የተማሪዎች ንቅናቄ ከአዲስ አበባ ጀምሮ እኛም ጋር ሲደርስ እኔም በአቅሜ ድንጋይ መወርወር ጀመርኩኝ ። የተማሪዎች ንቅናቄም የአብዛኛው ህዝብ ድጋፍ በማግኘቱ የንጉሰ ነገስቱ ሥርዓት በፍጥነት እየጠፋ ሄደ።። መለዮ ለባሹም ንቅናቄውን ተከትሎ ንጉሱን ከስልጣን በማውረድ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግስት አቋቁሞ ስልጣኑን አደላደለ። በመቀጠልም ለስልጣኑ የሚቃወሙና የሚያሰጉ ዜጎች የፍየል ወጠጤ በሚል እብሪተኛ ዘፈን በማስቀደም ያለፍርድ የገደላቸውን ሰዎች በመዘርዘር በህዝቡ ላይ ከፍተኛ ሽብር መፍጠር ጀመረ።
የለውጡን አቀንቃኝና ለዓመታት የተዋደቀን ወጣት የጀመረውን ትግል በሀይል በወታደሮች ስለተቀማ ያለው አማራጭ ብረት ይዞ ለመዋጋት ብቻ ስለነበር ወጣቱ ትውልድ በስሜትና በፍላጎት ወደ ጫካ መጉረፍ ጀመረ። በዚህ ወቅት እኔም ትንሽ አድጌ የአቅሜን ለማበርከት የትግል ስሜትና ንጹህ ልቤን በመተማመን ዓሲምባ መሽጎ ወደ ነበረው የኢትዮጵያ ህዝባዊ ኣብዮታዊ ሰራዊት ለመቀላቀል ከአንድ ጓደኛዬ ጋር በድቅድቅ ሌሊት ተነስተን ወደ አሲምባ አመራን ። ከሁለት ቀናት ጉዞም ጋራቢኖ በሚባለው የኢሮብ መንደር ላይ ከሠራዊቱ ተቀላቀልኩኝ ። አብሮኝ የተጓዘው ጓደኛዬ ግን ሃሳቡን ቀይሮ ወደ ቤቱ ተመለሰ። በሠራዊቱ ህግና ደንብ ስም መቀየር ስላለበት መስከረም 28 , 1968 ዓ ም ካህሳይ መሆን ቀርቶ ኣማኑኤል ማንጁስ ተብሎ እንዲጠራ ተወሰነ።
በዚህች ታሪካዊት ዕለት ለሁለተኛው የህይወት ምዕራፍ ለመላው ጭቁኑ የኢትዮጵያ ህዝብ ለእኩልነትና ለዲሞክራሲ መስዋእትነት ለመክፈል ለመራራው ትግል ለመዘጋጀት ከመሰሎቼ ጓዶች በመጨመሬ የተሰማኝን ደስታና ስሜት ለመግለጽ ይከብደኛል ። በሰራዊቱ ታሪክ የመጀመርያ ስልጠና ወስደን በአጭር ወቅት አጥጋቢ ዕደገቶች አሳይተናል ። ይህ በዚህ እንዳለ ሰራዊቱ በሶስት ግንባሮች ተከፋፍልሎ እኔም የወሎውን ግንባር ተመደብኩኝ ።
ረጅሙ ታሪክ በማሳጠር በሰኔ 28 , 1968 ዓ ም በደረሰብን አደጋ እኔም በዞብል ወረዳ በጉራወርቄ በረሃ ይመር ንጉሴ በተባለው ደግ ገበሬ ምርኮኛ ሆንኩኝ ። በጥይት በጩቤ በፋስና በጦር ጓዶች ህይወታቸውን ስታልፍ የዓይን ምስክር ስለነበርኩኝ እኔም የመጨረሻ ህይወት በየትኛው ሰለባ እያልኩኝ ስጠባበቅ የማረከኝ ገበሬ ግን አይዞህ አይዞህ አትፍራ ብሎ ጀሮየ ላይ ቀስ ብሎ ሲነግረኝ ህልም እንጂ እውነትአልመሰለኝም ነበር ።
ከሁለት ቀን ቆይታ በኃላ ፀጉሬን ላጭቶ አገልድም አስታጥቆ ቅቤ ቀብቶ የወሎ ጫማና ዱላ አስይዞ ወሎ ፈረስ የሚባል አውቶብስ አሳፍሮ በሰላም ውደ መቀሌ ሸኘኝ። ከአራት ቀናት የእግር ጉዞ አሲምባ ለቀጣዩ ተልዕኮና ትግል ደረስኩኝ ። በመቀጠልም በተሰጠኝ ተልእኮና ምድብ የምችለውን ያህል አበርክቻለሁ። በነበረኝ የሥራ ምድብ ከጠቅላይ ወታደራዊና ፖለቲካ አመራሮች ለመሥራትና ለመተዋወቅ በነበረኝ ዕድል ስለ ሰራዊቱ ብዙ ሁኔታዎችን ያለ አቅሜ ለማወቅ ችያለሁ። በሰተመጨረሻም 1970 ዓ ም ሰራዊቱ ትግራይን ለቆ ወደ ኤርትራ ሲያፈገፍግ በነበረው ውዥንብርና መከፋፈል ተስፋ በመቁረጥ አሲምባን ተሰናብቼ በኤርትራ አርነት ግምባር ትብብር ሱዳን በመግባት ከታጋይነት ወደ ስደተኛነት ተሽጋገርኩኝ።
ከሁለት ዓመት የሱዳን ቆይታ በአሜርካ ተራድኦ ድጋፍ የፖለቲካ ጥገኝነት ተሰጥቶኝ በ1980 ዓ ም ባላሰብኩትና ባልጠበቅኩት ዕድል አሜርካ ገባሁኝ ። አሜርካ አገር ስገባ የሚያጋጥመኝን ዕድል ምንም አላውቅም ነበር። ሆኖም ግን የትምህርት ምኞቴን ተሳክቶልኝ 1995 ዓ ም ( from the university of Colorado health sciences department, school of pharmacy) በዲግሪ ተመረቅኩኝ ። በትምህርት እያለሁ የቀጠኝ የክሮገር ካምፓኒ ስመረቅም በቀጥታ በመደበኛ staff pharmacist ለ ኣምስት ዓመታት ከሠራሁኝ በኃላ በፋርማሲ ማናጀር ለ25 ዓመታት በመሥራት በክብር በጡረታ ተሰናበትኩኝ ።
ከትግል ከወጣሁኝ በኃላም በአእምሮዬ ውስጥ ሲመላለስ የነበረው የትግሉ ሕይወት የጓዶች ትዝታ ያሉትም የተዉትም እንዲሁም የህዝቡና መልክዓ መሬቱ ፈጽሞ ከዓይነ ህልናየ መሰወር አቃተኝ ። ከዓመታት በፊት የተከነወነውን ልክ ትናንትና እንደሆነ ድቅን ድቅን ይለኛል ። ብተኛም ህልሜ በረሃ ላይ ጓዶች ሲሰዉ ስንጓዝ ስናወራ ስንራብ ስንጠማ ካልሆነ በስተቀር አእምሮየ ሌላ ለማሰብ አቃተው ።
ከዚህና ከዚህ የተነሳ ብቻ የመጻፍ ችሎታና ልምድ ባይኖረኝም ትዝታየን ከጭንቅላቴ ለማውረድ ብቻ ከአሰርት ዓመታት በፊት' የእሲምባ ፍቅር' በሚል ርእስ አማኑኤል በእግሩ የረገጠው በአይኑ ያየው በእጁ የዳሰውና አብሮውኝ የተጓዙትም የተሳተፉትም ጓዶች በመጨመር በግለ ሰብ ታሪክ መልክ ለአንባብያን አቀረብኩኝ ። ንባቡም ባላሰብኩበት ሁኔታ የህዝቡን ቀልብ በመሳብ ተነባቢ ለመሆን ቻለ። በሦስት ቋንቋዎችም ተተርጉሟል ። በዚህ አጋጣሚ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የላቀ ምስጋናየን ማቅረብ እወዳለሁ" በማለታ ደራሲው ካህሳይ ታሪኩን ተርኮልናል።
Sponsored by
Surafel
8 months ago
የእርስዎ ምርጫ ማነው?
የፌደራል ጠበቆች የፕሬዝዳንትነት ምርጫ በመራጮች ሚዛን
ጦማሪው ጠበቃ እንደከተበው
#ethiopia | አንድ ነገር ወዳጄ በቴሌግራም ሹክ አለኝ!
"መሠረት ናት የምታሸንፈው!"
"መሠረት የቷ ሁለት እኮ ናቸው" አልኩት
እንዲህም አለኝ " አንተ በቃ ሰው አታውቅም ማለት ነው!! የሴቶቾ ኮኮብ ከኮኮብም የንጋት የሆነችው በየሄደችበት የምትፈካ በጨለማ አብሪ በንጋትም የማትጠፋ ውብ ደማቅ የመብት ነጋሪ ከሀገር ውስጥ እስከ አለም መድረክ የፍትህን ጉዳይ ፍንትው አድርጋ እውነቱን የምትገልጥ አቀራረቧ ማራኪ አመራርዋ አስደናቂ ልምድዋ በግምባርዋ ብእርዋ ከእጆችዋ የማይለያት ረጅም ልምድ ያላት እሷ ናት መሠረት የምጠቅም ብትመረጥ ለሀገር ጥቅም የምትበጅ ማህበሩን የምትማግር ዋልታ ሆና በምሰሶ ችግር አርቃ መፍትሄ የምታቀርብ ፥ ከቅርብ እሩቅ ስልት ነድፋ የታጠቀች ጠበቃውን ቀልብ የሳበች በአመራሩ የተካነች በአለሞች አይን ልብ የሆነች በህግ ሙያ በእውቀቱ የረቀቀች እሷ ናት መሠረት ፥ መሠረት ስዩም ገባህ አደለ 🤩" አለኝ የሳቅ ምልክቶችን በሳቅ በመደርደር
ባይገባኝም ገብቶኛል አልኩትና እሺ እካ ተቀበል አልኩት የቴሌግራም መጻፊያ ኪይቦርዱን በልብ ማንጠልጠያ መገናኛ እያነጣጠርኩበት...
1..2...ተጀመረ የአመራርነትን ካባ የለበሰችው የአነጋገርን ለዛ የታጠቀችው ገና ከጅምሩ የውጭ ሀገር አጋጣሚውን የህግ ክርክር በአለም መድረክ ባታገኝም በዚህ በሀገር ውስጥ ባላት ከፌደራል ፍትህ አካላት በወሰደችው ልምድ ምግባር ዲስፕሊን በመጀመሪያ ባገኘችው የህግ ድግሪ የህግ አጠቃላይ ክህሎትን ዝናሯ ያደረገች ከአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ ባገኘችው የፖለቲካ ሳይንስ ትምህርት በሳል የአመራርነትን ክህሎት የተጎናጸፈች በህግ ባለሙያዎች ማህበር ቀንደኛ የመሪነትን ቁንጮ የታጠቀች በፊቷ ግምባሯ ላይ የቆራጥ አመራርነት ስልት የታቀፈች ለእያንዳንዱ ችግር መፈትሄን ለመዘየድ የምታትር በፌደራል ፍርድቤት ብሎም በሌሎች የፍትህ ስረአት አካሄድ በልኩ የተረዳች የጠበቆችን ሙያዊ መብት ለማስጠበቅ ዘዴዎቹን በእጆቿ መዳፍ ጨብጣ የያዘች እሷ መ..ሰ..ረ..ት አያሌው ናት " ብዬ ላኩለት
በዚህ የጹህፍ ምስክርነታችን የብልጫ ድምጽ ድጋፍ ለማገኘት ወዳጄ ወደ አንድ ወዳጁ በቴሌግራም ቻት ይልክለታል ይደግፈው ይመስል ጠብቋል ነገሩ ግን ተገለባብጧል።
" ሁለት አይናቹ ሰነድ ቢያነጣጥር ልባችው ታሪክ ቢያመሰጥር የከበረውን ፋሲል በዳኝነትና በብዙ የጥብቅና አገልግግሎት ልምድ ላይ የቆየውን ወንድማችንን ወዴት አድርጋችሁት??! ቆፎጠን ያለ የችሎት አመራርነቱን ጥበብ ፣ የዳበረ የእውቀትና የምግባር ክህሎት ፣የአስተዳደር ጹሁፎች የምንባብ ልምድና ስራዎቹ ፣ የፍርድ ቤት አገልግሎት ዘመንና የዚህ ትሩፋቶች የተረጋጋ ማንነት ካለው የማህበሩ ተቆርቋሪነትና የጠበቃዎች ሙያዊ መብት መጠበቅ ልዩ ስትራቴጂካዊ እቅዶችን ስትመለከት ማን እንደ ፋሲል!! ደግሞስ አሁን ላይ ለውድድሩ ያቀረባቸውን ማህበሩ ለጠበቃውም ሆነ ለፍትህ ስረአቱ ሊያስገኝ የሚችለውን አበርክቶት በተጋበዙበት የማህበራዊ ሚዲያ ቴሌቨዥን ስንሰማ ከእሳቸው የጥንካሬ ስብእና ጋር ተደምሮ ለመፈጸም የበቁ ቆራጥ እጩ ፕሬዝዳንት ናቸው ከመረጥንማ እንዲጠቅሙን እሳቸውን😘" ብሎ የመለሰለትን ወደ እኔ አሸቅቦት ኖሯል
አሀ ብዬ የኔ መመዘኛ ሀሳብ ሚዛን እንዲደፋለኝ እኔም ወደ አንዱ ባልደረባዬ ብልክለት "ሊመረጥ የሚገባውንማ ለይተን እንወቅ " ካለኝ በኋላ ደቂቃ አስጠበቆኝ" ግን አቶ በሻዳ እያሉ እንዴት ሌላው ይታሰባል?! በህግ አገልግሎት ዘርፍ ረጅም ዘመን የቆዩ በጥብቅና አገልግሎት ረጅም ልምድ እወቀትን ያካበቱ በጠበቆች ማህበር ፕሬዝዳንትንተና ምክትል ፕሬዝዳንትነት የሰሩ እና ታዲያ እሳቸው ያላቸውን ልምድ ያህል ያለው ማን ይኖራል ተብሎ ይታሰባል!? ማህበሩ እንዲጠነክርና እና እንዲጎለብት የጠበቆች ሙያዊ መብትና የማህበሩ አወቃቀር ከሀገሪቱ የፍትህ ስረአት ጋር አዳምሮ ሊመጥን የሚችል ስትራቴጅካዊ ንድፍ በማስቀመጥ የማህበሩን እና የጠበቆችን እድገት ብልጽግና ሊያስጠብቁ የሚችሉት አቶ በሻዳ ብቻ ናቸው " በማለት መልእክቱን አጫረብኝ፥ አቤት የሠው እይታና የድጋፍ ምክንያት አስደማሚ መሆኑን በዚህ ምርጫ እየታዘብኩ ሳለ" ይመረጥ ከተባለማ ተስፋዬ ደረሰ ነው" የሚል የቴሌግራም ሹክሹክታ ተላከበኝ " በሳል ናቸው በዳኝነታቸው ብዙ ያገለገሉ ረጋ ሰከን ብለው ጉዳዮችን በጥበብ፣በእውቀት መመርመር ልማዳቸው ነው።
ውሳኔያቸው ደግሞ የሚፈጸም እንጂ የሚያስደግም አይደለም። አጠቃላይ ስብእናቸው ከአጠቃላይ ረጅም የዳኝነት እና የጥብቅና አገልግሎት እንዲሁም ከጥብቅ ትስስር የፍትህ አካላት ቁርኝት ጋር ተያይዞ እሳቸው የጠበቃውን መብት የሚያስጠብቁ የማህበሩን እድገት እና የፍትህ አስተዋጽኦ ከፍ የሚያደርጉ ከጊዜው ጋር የሚሄዱ ዘመናዊ ሰው ናቸው እሳቸው በጥብቅናውም ሆነ በዳኝነቱ አለም መቆየታቸው በጠበቆች ማህበርም አባል ሆነው መቆየታቸው እንዲሁም ከኢትዮጲያ ፍትህ ስረአት ጋር ቅርብ ትስስር ያላቸው በመሆኑ የማህበሩን ስትራቴጅካዊ እቅድ ፣ ስልት፣አወቃቀር፣ የጠበቆችን አገልግሎትና መብት በላቀ ደረጃ ከፍ በማድረግ ረገድ እሳቸውን የሚስተካከል የለም እሳቸው በፕሬዝዳንትነት ሊመረጡ ይገባል "የሚለውን ንባብ አይኖቼን ያለእርግቢት አንብቤ ከጨረስኩ በኋላ "ማን ይመረጥ" ስል ወደ ልቦናዬ ዳግም አቃጨልኩኝ💀
ማን ይመረጥ 💀💀💀
ጦማሪው ጠበቃ መራጩን ሊወስን ዳግም የአምስቱን እጩ ተወዳዳሪ መለያ ነጥቦችን ነድፎ ከመዘነ በኋላ አንዱ ድምጽ ለማን እንደሚጥል ሊወስን ለዛሬ ምሽት 4:00 ሰአት ቀጠሮ ይዞል።
የጠበቃው ምናባዊ አጥር ያለ ንባቢት የታህሳስ 04/2018 ዓ.ም የትውስታው አካል እንድትሆንለት ይህችን ክታብ አስቀመጠ
የፌደራል ጠበቆች የፕሬዝዳንትነት ምርጫ በመራጮች ሚዛን
ጦማሪው ጠበቃ እንደከተበው
#ethiopia | አንድ ነገር ወዳጄ በቴሌግራም ሹክ አለኝ!
"መሠረት ናት የምታሸንፈው!"
"መሠረት የቷ ሁለት እኮ ናቸው" አልኩት
እንዲህም አለኝ " አንተ በቃ ሰው አታውቅም ማለት ነው!! የሴቶቾ ኮኮብ ከኮኮብም የንጋት የሆነችው በየሄደችበት የምትፈካ በጨለማ አብሪ በንጋትም የማትጠፋ ውብ ደማቅ የመብት ነጋሪ ከሀገር ውስጥ እስከ አለም መድረክ የፍትህን ጉዳይ ፍንትው አድርጋ እውነቱን የምትገልጥ አቀራረቧ ማራኪ አመራርዋ አስደናቂ ልምድዋ በግምባርዋ ብእርዋ ከእጆችዋ የማይለያት ረጅም ልምድ ያላት እሷ ናት መሠረት የምጠቅም ብትመረጥ ለሀገር ጥቅም የምትበጅ ማህበሩን የምትማግር ዋልታ ሆና በምሰሶ ችግር አርቃ መፍትሄ የምታቀርብ ፥ ከቅርብ እሩቅ ስልት ነድፋ የታጠቀች ጠበቃውን ቀልብ የሳበች በአመራሩ የተካነች በአለሞች አይን ልብ የሆነች በህግ ሙያ በእውቀቱ የረቀቀች እሷ ናት መሠረት ፥ መሠረት ስዩም ገባህ አደለ 🤩" አለኝ የሳቅ ምልክቶችን በሳቅ በመደርደር
ባይገባኝም ገብቶኛል አልኩትና እሺ እካ ተቀበል አልኩት የቴሌግራም መጻፊያ ኪይቦርዱን በልብ ማንጠልጠያ መገናኛ እያነጣጠርኩበት...
1..2...ተጀመረ የአመራርነትን ካባ የለበሰችው የአነጋገርን ለዛ የታጠቀችው ገና ከጅምሩ የውጭ ሀገር አጋጣሚውን የህግ ክርክር በአለም መድረክ ባታገኝም በዚህ በሀገር ውስጥ ባላት ከፌደራል ፍትህ አካላት በወሰደችው ልምድ ምግባር ዲስፕሊን በመጀመሪያ ባገኘችው የህግ ድግሪ የህግ አጠቃላይ ክህሎትን ዝናሯ ያደረገች ከአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ ባገኘችው የፖለቲካ ሳይንስ ትምህርት በሳል የአመራርነትን ክህሎት የተጎናጸፈች በህግ ባለሙያዎች ማህበር ቀንደኛ የመሪነትን ቁንጮ የታጠቀች በፊቷ ግምባሯ ላይ የቆራጥ አመራርነት ስልት የታቀፈች ለእያንዳንዱ ችግር መፈትሄን ለመዘየድ የምታትር በፌደራል ፍርድቤት ብሎም በሌሎች የፍትህ ስረአት አካሄድ በልኩ የተረዳች የጠበቆችን ሙያዊ መብት ለማስጠበቅ ዘዴዎቹን በእጆቿ መዳፍ ጨብጣ የያዘች እሷ መ..ሰ..ረ..ት አያሌው ናት " ብዬ ላኩለት
በዚህ የጹህፍ ምስክርነታችን የብልጫ ድምጽ ድጋፍ ለማገኘት ወዳጄ ወደ አንድ ወዳጁ በቴሌግራም ቻት ይልክለታል ይደግፈው ይመስል ጠብቋል ነገሩ ግን ተገለባብጧል።
" ሁለት አይናቹ ሰነድ ቢያነጣጥር ልባችው ታሪክ ቢያመሰጥር የከበረውን ፋሲል በዳኝነትና በብዙ የጥብቅና አገልግግሎት ልምድ ላይ የቆየውን ወንድማችንን ወዴት አድርጋችሁት??! ቆፎጠን ያለ የችሎት አመራርነቱን ጥበብ ፣ የዳበረ የእውቀትና የምግባር ክህሎት ፣የአስተዳደር ጹሁፎች የምንባብ ልምድና ስራዎቹ ፣ የፍርድ ቤት አገልግሎት ዘመንና የዚህ ትሩፋቶች የተረጋጋ ማንነት ካለው የማህበሩ ተቆርቋሪነትና የጠበቃዎች ሙያዊ መብት መጠበቅ ልዩ ስትራቴጂካዊ እቅዶችን ስትመለከት ማን እንደ ፋሲል!! ደግሞስ አሁን ላይ ለውድድሩ ያቀረባቸውን ማህበሩ ለጠበቃውም ሆነ ለፍትህ ስረአቱ ሊያስገኝ የሚችለውን አበርክቶት በተጋበዙበት የማህበራዊ ሚዲያ ቴሌቨዥን ስንሰማ ከእሳቸው የጥንካሬ ስብእና ጋር ተደምሮ ለመፈጸም የበቁ ቆራጥ እጩ ፕሬዝዳንት ናቸው ከመረጥንማ እንዲጠቅሙን እሳቸውን😘" ብሎ የመለሰለትን ወደ እኔ አሸቅቦት ኖሯል
አሀ ብዬ የኔ መመዘኛ ሀሳብ ሚዛን እንዲደፋለኝ እኔም ወደ አንዱ ባልደረባዬ ብልክለት "ሊመረጥ የሚገባውንማ ለይተን እንወቅ " ካለኝ በኋላ ደቂቃ አስጠበቆኝ" ግን አቶ በሻዳ እያሉ እንዴት ሌላው ይታሰባል?! በህግ አገልግሎት ዘርፍ ረጅም ዘመን የቆዩ በጥብቅና አገልግሎት ረጅም ልምድ እወቀትን ያካበቱ በጠበቆች ማህበር ፕሬዝዳንትንተና ምክትል ፕሬዝዳንትነት የሰሩ እና ታዲያ እሳቸው ያላቸውን ልምድ ያህል ያለው ማን ይኖራል ተብሎ ይታሰባል!? ማህበሩ እንዲጠነክርና እና እንዲጎለብት የጠበቆች ሙያዊ መብትና የማህበሩ አወቃቀር ከሀገሪቱ የፍትህ ስረአት ጋር አዳምሮ ሊመጥን የሚችል ስትራቴጅካዊ ንድፍ በማስቀመጥ የማህበሩን እና የጠበቆችን እድገት ብልጽግና ሊያስጠብቁ የሚችሉት አቶ በሻዳ ብቻ ናቸው " በማለት መልእክቱን አጫረብኝ፥ አቤት የሠው እይታና የድጋፍ ምክንያት አስደማሚ መሆኑን በዚህ ምርጫ እየታዘብኩ ሳለ" ይመረጥ ከተባለማ ተስፋዬ ደረሰ ነው" የሚል የቴሌግራም ሹክሹክታ ተላከበኝ " በሳል ናቸው በዳኝነታቸው ብዙ ያገለገሉ ረጋ ሰከን ብለው ጉዳዮችን በጥበብ፣በእውቀት መመርመር ልማዳቸው ነው።
ውሳኔያቸው ደግሞ የሚፈጸም እንጂ የሚያስደግም አይደለም። አጠቃላይ ስብእናቸው ከአጠቃላይ ረጅም የዳኝነት እና የጥብቅና አገልግሎት እንዲሁም ከጥብቅ ትስስር የፍትህ አካላት ቁርኝት ጋር ተያይዞ እሳቸው የጠበቃውን መብት የሚያስጠብቁ የማህበሩን እድገት እና የፍትህ አስተዋጽኦ ከፍ የሚያደርጉ ከጊዜው ጋር የሚሄዱ ዘመናዊ ሰው ናቸው እሳቸው በጥብቅናውም ሆነ በዳኝነቱ አለም መቆየታቸው በጠበቆች ማህበርም አባል ሆነው መቆየታቸው እንዲሁም ከኢትዮጲያ ፍትህ ስረአት ጋር ቅርብ ትስስር ያላቸው በመሆኑ የማህበሩን ስትራቴጅካዊ እቅድ ፣ ስልት፣አወቃቀር፣ የጠበቆችን አገልግሎትና መብት በላቀ ደረጃ ከፍ በማድረግ ረገድ እሳቸውን የሚስተካከል የለም እሳቸው በፕሬዝዳንትነት ሊመረጡ ይገባል "የሚለውን ንባብ አይኖቼን ያለእርግቢት አንብቤ ከጨረስኩ በኋላ "ማን ይመረጥ" ስል ወደ ልቦናዬ ዳግም አቃጨልኩኝ💀
ማን ይመረጥ 💀💀💀
ጦማሪው ጠበቃ መራጩን ሊወስን ዳግም የአምስቱን እጩ ተወዳዳሪ መለያ ነጥቦችን ነድፎ ከመዘነ በኋላ አንዱ ድምጽ ለማን እንደሚጥል ሊወስን ለዛሬ ምሽት 4:00 ሰአት ቀጠሮ ይዞል።
የጠበቃው ምናባዊ አጥር ያለ ንባቢት የታህሳስ 04/2018 ዓ.ም የትውስታው አካል እንድትሆንለት ይህችን ክታብ አስቀመጠ
8 months ago
#japan
የጃፓን ከፍተኛ ፍርድቤት በሀገሪቱ የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻን በህገመንግስት ከለከለ።
ፍርድ ቤቱ አዲሱን ህግ በ2026 የመጀመሪያ አመት ላይ ተፈፃሚ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የሀገሪቱ ህገመንግስት አንቀጽ 24 " ትዳር በሁለቱ ፆታዎች (ሴት እና ወንድ) መግባባት ላይ ሲደረስ ይፈፀማል " ይላል።
seledadotio
seledadotio
የጃፓን ከፍተኛ ፍርድቤት በሀገሪቱ የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻን በህገመንግስት ከለከለ።
ፍርድ ቤቱ አዲሱን ህግ በ2026 የመጀመሪያ አመት ላይ ተፈፃሚ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የሀገሪቱ ህገመንግስት አንቀጽ 24 " ትዳር በሁለቱ ፆታዎች (ሴት እና ወንድ) መግባባት ላይ ሲደረስ ይፈፀማል " ይላል።
seledadotio
seledadotio
8 months ago
አካልጉዳተኛ በመምሰል በልመና ህብረተሰቡን ሲያጭበረብሩ የነበሩ ሁለት ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የጀሙ ከተማ ፖሊስ አስታወቀ
#ethiopia | በምዕራብ ኦሞ ዞን ጀሙ ከተማ የከተማዉ አስተዳደርና ወረዳዉ የከተማዉን መሠረተ ልማት ለማሟላት ያዘጋጁትን የገቢ ማሰባሰቢያ ባዛር እንደ ምቹ አጋጣሚ በመጠቀም በልመና ላይ ተሰማርተዉ ህብረተሰቡን ሲያጭበረብሩ የነበሩ ሁለት ግለሰቦች ህዳር 17 ቀን 2018 ዓ.ም በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን የጀሙ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አስታዉቋል ።
የአስተዳደሩ ፖሊሲ አዛዥ ዋና ሳጂን እንዳየው ወርቁ ለብስራት ሬዲዮ ከዚህ ቀደም እንደዚህ አይነት የማጭበርበር ተግባር በከተማዉ አለማጋጠሙን ገልፀዉ ከህብረተሰቡ በተገኘ ጥቆማ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር ዉለዉ ምርመራ ሲደረግባቸዉ ምንም አይነት የአካል ጉዳት የሌለባቸዉ መሆኑ ተረጋግጧል ብለዋል ።
አንዷ ግለሰብ ይህን የማጭበርበር ተግባር ለምን እንደሰራች ስትጠየቅ ከዚህ ቀደም አዲስ አበባ በምትኖርበት ወቅት በዚህ የማጭበርበር ዘዴ ብር ሰርተሽ ታገኚበታለሽ ተብላ ይህን ተግባር መፈፀሟን ተናግራለቸ ሲሉ ዋና ሳጅን እንዳየዉ ለጣቢያችን ተናግረዋል ።
የፈፀሙት የማጭበርበር ድርጊት ወንጀል በመሆኑ ጉዳያቸዉ በፍርድቤት እየታየ መሆኑንና ለጥፋታቸው የሚመጥን ተገቢዉን ቅጣት እንደሚቀጡ ተገልጿል ያለው ዳጉ ጆርናል ነው።
#ethiopia | በምዕራብ ኦሞ ዞን ጀሙ ከተማ የከተማዉ አስተዳደርና ወረዳዉ የከተማዉን መሠረተ ልማት ለማሟላት ያዘጋጁትን የገቢ ማሰባሰቢያ ባዛር እንደ ምቹ አጋጣሚ በመጠቀም በልመና ላይ ተሰማርተዉ ህብረተሰቡን ሲያጭበረብሩ የነበሩ ሁለት ግለሰቦች ህዳር 17 ቀን 2018 ዓ.ም በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን የጀሙ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አስታዉቋል ።
የአስተዳደሩ ፖሊሲ አዛዥ ዋና ሳጂን እንዳየው ወርቁ ለብስራት ሬዲዮ ከዚህ ቀደም እንደዚህ አይነት የማጭበርበር ተግባር በከተማዉ አለማጋጠሙን ገልፀዉ ከህብረተሰቡ በተገኘ ጥቆማ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር ዉለዉ ምርመራ ሲደረግባቸዉ ምንም አይነት የአካል ጉዳት የሌለባቸዉ መሆኑ ተረጋግጧል ብለዋል ።
አንዷ ግለሰብ ይህን የማጭበርበር ተግባር ለምን እንደሰራች ስትጠየቅ ከዚህ ቀደም አዲስ አበባ በምትኖርበት ወቅት በዚህ የማጭበርበር ዘዴ ብር ሰርተሽ ታገኚበታለሽ ተብላ ይህን ተግባር መፈፀሟን ተናግራለቸ ሲሉ ዋና ሳጅን እንዳየዉ ለጣቢያችን ተናግረዋል ።
የፈፀሙት የማጭበርበር ድርጊት ወንጀል በመሆኑ ጉዳያቸዉ በፍርድቤት እየታየ መሆኑንና ለጥፋታቸው የሚመጥን ተገቢዉን ቅጣት እንደሚቀጡ ተገልጿል ያለው ዳጉ ጆርናል ነው።
9 months ago
የቀድሞዋ የባንግላዴሽ ጠቅላይ ሚኒስትር የሞት ፍርድ ተፈረደባቸው።
በሽሽት በህንድ የሚገኙት ሼክ ሀሲና "በሰብዓዊነት ላይ በተፈፀመ ወንጀል" ተከሰው በሌሉበት ፍርድ ተላልፎባቸዋል ተብሏል።
የባንግላዴሽ ከፍተኛ ፍርድቤት ጠቅላይ ሚኒስትሯ በስልጣን በነበሩበት ወቅት በመንግሥታቸው ላይ ተቃውሞ ባስነሱ ዜጎች ላይ ግድያ እንድፈፀም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል ብሏል።
ጠቅላይ ሚኒስትሯ ተማሪዎች ባስነሱት አመፅ ተገደው ከስልጣን ከተነሱ በኋላ ወደህንድ ሸሽተዋል።
ከሼክ ሀሲና በተጨማሪ የቀድሞው የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር አሳዱዝማን ከማል እና የሀገሪቱ የፖሊስ አዛዥ ቾውዱሪ አብዱላህ ላይም ተመሳሳይ የሞት ፍርድ ማስተላለፉን ገልጿል።
seledadotio
seledadotio
በሽሽት በህንድ የሚገኙት ሼክ ሀሲና "በሰብዓዊነት ላይ በተፈፀመ ወንጀል" ተከሰው በሌሉበት ፍርድ ተላልፎባቸዋል ተብሏል።
የባንግላዴሽ ከፍተኛ ፍርድቤት ጠቅላይ ሚኒስትሯ በስልጣን በነበሩበት ወቅት በመንግሥታቸው ላይ ተቃውሞ ባስነሱ ዜጎች ላይ ግድያ እንድፈፀም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል ብሏል።
ጠቅላይ ሚኒስትሯ ተማሪዎች ባስነሱት አመፅ ተገደው ከስልጣን ከተነሱ በኋላ ወደህንድ ሸሽተዋል።
ከሼክ ሀሲና በተጨማሪ የቀድሞው የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር አሳዱዝማን ከማል እና የሀገሪቱ የፖሊስ አዛዥ ቾውዱሪ አብዱላህ ላይም ተመሳሳይ የሞት ፍርድ ማስተላለፉን ገልጿል።
seledadotio
seledadotio
9 months ago
የጽሑፍ ወይም የሰነድ ማስረጃዎች በፍ/ር ክርክር መቼ ይቀርባሉ?
የኢትዮጵያ ፍ/ስ/ስ/ሕግ ቁጥር 145
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ 0929101037/0983337690
መግቢያ #ethiopia | የማስረጃ አቀራረብ በተመለከተ በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 137 ጀምሮ እንዴት መቅረብ እንዳለበት እስከ 146 ድረስ ተደንግጎ የተቀመጠ ቢሆንም በዚህ ህግ በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 223 እንዲሁም 234 ላይ ተደንግጎ የተቀመጠ ሲሆን በዚህ ሕግ በሌሎች አንቀጾች ወይም ክፍሎች ተቀምጠዋል።
ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነው ግን በፍ/ስ/ስ/ሕግ ቁጥር 145 መሠረት የሚቀርቡ ማስረጃዎች በተመለከተ ነው።
1. በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 145 መሠረት የሚቀርቡ ማስረጃዎች በአንዳቸው ተከራካሪ ወገን የሚቀርብ የጹህፍ ማስረጃ ሲሆን ፍርድ ቤቱም ካመነበት በራሱ ስልጣን ትክክለኛውን ፍርድ ለመስጠት ሲባል በትእዛዝ አስቀርቦ የሚመለከተው ማስረጃ ነው። ተከራካሪው ወገን በራሱ ስልጣን አቅም የጹህፍ ማስረጃውን አስቀርቦ በማስረጃነት በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 223 መሠረት አስቀርቦ ለማያያዝ ያልቻለ እንደሆነ በፍርድ ቤቱ በኩል በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 145 መሠረት በማስረጃነት ተቆጥሮለት እንዲያያዝለት ሊጠይቅ ያስፈልጋል። ፍርድ ቤቱም በፍ/ስ/ስ ህግ ቁጥር 231 መሰረት የክሱን ተቀባይነት ከተመለከተ በኋላ በ145 መሠረት እንዲቀርብለት የጠየቀውን ማስረጃ አስረጅነቱን ካመነበት በኀላ ተከሳሽ መልሱን ከማቅረቡ በፊት ፍርድ ቤቱ በትእዛዝ ማስረጃውን ካስቀረበ በኃላ ለተከሳሽ ከክሱ ጋር ደርሶት መልሱን ሊያቀርብ ያስፈልጋል። ምክንያቱም ተከሳሽ መልሱን ሲያቀርብ ከዚህ ማስረጃም ጭምር በመነሳት ነው።
አለበለዚያ ግን ይህ ማስረጃ የሚቀርበው ክስ ተሰምቶ ካለቀ በኋላ ለምርመራ ተቀጥሮ በሆነ ጊዜ ፍርድቤቱ በመጨረሻ ይህ ማስረጃ እንዲቀርብ የታዘዘ እንደሆነ ይህ ማስጃ በሚለው ላይ መልስ፣አስተያየት፣ ክርክር የመሥጠት እድሉ የሚታጣ ይሆናል። ይህ ሲሆን ተከራካሪዎች የመከራከራ መብት ከማጣታቸው በተጨማሪ የሚሰጠው ፍርድም ፍትሀዊነቱ ላይ ሚዛኑን ያጣል።
2. በተከሳሽ በኩሉም ይህ በማስረጃነት ተቆጥሮ እንደቀርብ ከተቆጠረም ፍርድቤት የክስ መስማት ሂደቱን ከመጀመሩ በፊት ይህንን በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 145 መረረት በማስረጃነት በማስቀረብ ለከሳሽ ደርሶት ለክስ መስማት ሂደቱ እንዲዘጋጁበት ማድረግ ያስፈልጋል።
3. ይህ ሂደት ከማስረጃ አቀራብ አላማ አንጻር ጭብጥ በመያዝ ተገቢውን ክርክር ለመያዝ ስለሚረዳ ነው። የፍ/ስ/ስ/ ህ ቁጥር 137 እንኳን የተመለከትነው እንደሆነ የሰነድ ወይም የጹህፍ ማስረጃ ከመጀመሪያ ቀነ ቀጠሮ ወይም በፊት መቅረብ እንዳለበት ያስቀምጣል። ይህ የሚሆንበት ምክንያት ተከራካሪ በፈለገበት ጊዜ ማስረጃ ቢያቀርብ አዲስ ጭብጥ ወይም ክርክር እየተነሳ የክስ መስማት ሂደቱ እንዳይበላሽ ነው።
4. ፍርድ ቤቱም ቢሆን በራሱ አነሳሽነት እንኳን ይህ ማስረጃ በ145 መሠረት እንዲቀርብ ትእዛዝ ቢሰጥ እንኳን ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት ቢሆን የተሻለ ነው። ይህ ቀደም ሲል እንደ ተገለጸው የክስ መስማቱ ሂደት የተንዛዛ እንዳይሆን አዲስ ማስረጃ በተፈጠረ ቁጥር አዲስ ክርክር አዲስ ጭብጥ በመያዝ የክርክሩ ሂደት እንዳይቀየር ነው። ጭብጥ ወይም ክርክር ከክስ መልስ ማስረጃ አንጻር ሊያዝ እንደሚቻል ከ246 _ 255 ድረስ ያሉትን የፍ/ስ/ስ/ህግ ድንጋጌዎችን መመልከት ይቻላል። ከእነዚህ ድንጋጌ አንጻር ጭብጥ የሚያዘው ከላይ እንዳስቀመጥነው ማስረጃ ለጭብጥ አያያዝ መሠረታዊ ምክንያት ያለው ሲሆን ለአቤቱታ መሻሻልም ምክንያት ሊኖረው ይችላል።
5. ማስረጃን በክርክር ውስጥ በተፈለገበት ጊዜ ሁሉ ማቅረብ እንደማይገባ ከላይ የተገለጹት ድንጋጌዎች የሚያስረዱ ሲሆን የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 256 ንም መመልከት የሚቻል ነው። በዚህም ድንጋጌ ከፍርድ በፊት ቀድሞ በስነስረአቱ አግባብ በጊዜው ለማቅረብ ከአቅም በላይ የሆነውን ማስረጃ እንደደተገኘ ማቅረብ የሚቻል ሲሆን ይህም ከአቤቱታው ጋር ወይም በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ወይም በፊት ማቅረብ ያልተቻለው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ማግኘት ያልተቻለ መሆኑን በማስረዳት ከፍርድ በፊት በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 256 መሠረት ማቅረብ እንደሚቻል ተደንግጓል።
ይህ ማስረጃ ተቀባይነት ከተገኘ ፍርድ ቤቱ በነገሩ ላይ ለመስማት ቀጠሮ ይዞ ይሰማል።
6. ይህ አጠቃላይ የማስረጃ አቀራረብ ስነስርአት በክስ መስማት ሂደቱ ላይ ትልቅ ድርሻ ያለው ሲሆን ከጭብጥ አመሰራረት ጋር እንኳን ጉልህ ሚና አለው። የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 249 ን እንኳን ስንመለከት ጭብጥ ለመመሥረት አስፈላጊ ሲሆን የሠነድ እና የሠው ማስረጃዎችን መመርመር አስፈላጊ የሚሆንበት ሁኔታ እንዳለ ያስቀምጣል።
7. ስለሆነም ክርክር ወደ ኋላ እንዳይመለስ በመለወጥ ወይም በማሻሻል የክስ መስማቱ ሂደት እንዳይጓተት ወይም ስህተት እንዳይፈጠር ማስረጃዎች በሙሉ በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 137 መሠረት ቢዘገይ በመጀመሪያ ቀነ ቀጠሮ ሊቀርቡ ወይም ከዚህ ቀጠሮ በፊት መቅረብ ያለባቸው ሲሆን በፍ/ስ/ስ/ህ/ቁጥር 145 በፍርድ ቤት በኩል ሊቀርቡ የሚገባቸው ማስረጃዎችም ለክርክሩ ሂደት አመቺነት ቀድሞ ክስ መስማት ከመጀመሩ በፊት አስቀድመው ሊቀርቡ የሚገቡ ናቸው።
Fantahun Delelew, lawyer, LLB,LL.M
https://t.me/Fantahunlawye...
https://www.facebook.com
የኢትዮጵያ ፍ/ስ/ስ/ሕግ ቁጥር 145
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ 0929101037/0983337690
መግቢያ #ethiopia | የማስረጃ አቀራረብ በተመለከተ በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 137 ጀምሮ እንዴት መቅረብ እንዳለበት እስከ 146 ድረስ ተደንግጎ የተቀመጠ ቢሆንም በዚህ ህግ በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 223 እንዲሁም 234 ላይ ተደንግጎ የተቀመጠ ሲሆን በዚህ ሕግ በሌሎች አንቀጾች ወይም ክፍሎች ተቀምጠዋል።
ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነው ግን በፍ/ስ/ስ/ሕግ ቁጥር 145 መሠረት የሚቀርቡ ማስረጃዎች በተመለከተ ነው።
1. በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 145 መሠረት የሚቀርቡ ማስረጃዎች በአንዳቸው ተከራካሪ ወገን የሚቀርብ የጹህፍ ማስረጃ ሲሆን ፍርድ ቤቱም ካመነበት በራሱ ስልጣን ትክክለኛውን ፍርድ ለመስጠት ሲባል በትእዛዝ አስቀርቦ የሚመለከተው ማስረጃ ነው። ተከራካሪው ወገን በራሱ ስልጣን አቅም የጹህፍ ማስረጃውን አስቀርቦ በማስረጃነት በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 223 መሠረት አስቀርቦ ለማያያዝ ያልቻለ እንደሆነ በፍርድ ቤቱ በኩል በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 145 መሠረት በማስረጃነት ተቆጥሮለት እንዲያያዝለት ሊጠይቅ ያስፈልጋል። ፍርድ ቤቱም በፍ/ስ/ስ ህግ ቁጥር 231 መሰረት የክሱን ተቀባይነት ከተመለከተ በኋላ በ145 መሠረት እንዲቀርብለት የጠየቀውን ማስረጃ አስረጅነቱን ካመነበት በኀላ ተከሳሽ መልሱን ከማቅረቡ በፊት ፍርድ ቤቱ በትእዛዝ ማስረጃውን ካስቀረበ በኃላ ለተከሳሽ ከክሱ ጋር ደርሶት መልሱን ሊያቀርብ ያስፈልጋል። ምክንያቱም ተከሳሽ መልሱን ሲያቀርብ ከዚህ ማስረጃም ጭምር በመነሳት ነው።
አለበለዚያ ግን ይህ ማስረጃ የሚቀርበው ክስ ተሰምቶ ካለቀ በኋላ ለምርመራ ተቀጥሮ በሆነ ጊዜ ፍርድቤቱ በመጨረሻ ይህ ማስረጃ እንዲቀርብ የታዘዘ እንደሆነ ይህ ማስጃ በሚለው ላይ መልስ፣አስተያየት፣ ክርክር የመሥጠት እድሉ የሚታጣ ይሆናል። ይህ ሲሆን ተከራካሪዎች የመከራከራ መብት ከማጣታቸው በተጨማሪ የሚሰጠው ፍርድም ፍትሀዊነቱ ላይ ሚዛኑን ያጣል።
2. በተከሳሽ በኩሉም ይህ በማስረጃነት ተቆጥሮ እንደቀርብ ከተቆጠረም ፍርድቤት የክስ መስማት ሂደቱን ከመጀመሩ በፊት ይህንን በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 145 መረረት በማስረጃነት በማስቀረብ ለከሳሽ ደርሶት ለክስ መስማት ሂደቱ እንዲዘጋጁበት ማድረግ ያስፈልጋል።
3. ይህ ሂደት ከማስረጃ አቀራብ አላማ አንጻር ጭብጥ በመያዝ ተገቢውን ክርክር ለመያዝ ስለሚረዳ ነው። የፍ/ስ/ስ/ ህ ቁጥር 137 እንኳን የተመለከትነው እንደሆነ የሰነድ ወይም የጹህፍ ማስረጃ ከመጀመሪያ ቀነ ቀጠሮ ወይም በፊት መቅረብ እንዳለበት ያስቀምጣል። ይህ የሚሆንበት ምክንያት ተከራካሪ በፈለገበት ጊዜ ማስረጃ ቢያቀርብ አዲስ ጭብጥ ወይም ክርክር እየተነሳ የክስ መስማት ሂደቱ እንዳይበላሽ ነው።
4. ፍርድ ቤቱም ቢሆን በራሱ አነሳሽነት እንኳን ይህ ማስረጃ በ145 መሠረት እንዲቀርብ ትእዛዝ ቢሰጥ እንኳን ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት ቢሆን የተሻለ ነው። ይህ ቀደም ሲል እንደ ተገለጸው የክስ መስማቱ ሂደት የተንዛዛ እንዳይሆን አዲስ ማስረጃ በተፈጠረ ቁጥር አዲስ ክርክር አዲስ ጭብጥ በመያዝ የክርክሩ ሂደት እንዳይቀየር ነው። ጭብጥ ወይም ክርክር ከክስ መልስ ማስረጃ አንጻር ሊያዝ እንደሚቻል ከ246 _ 255 ድረስ ያሉትን የፍ/ስ/ስ/ህግ ድንጋጌዎችን መመልከት ይቻላል። ከእነዚህ ድንጋጌ አንጻር ጭብጥ የሚያዘው ከላይ እንዳስቀመጥነው ማስረጃ ለጭብጥ አያያዝ መሠረታዊ ምክንያት ያለው ሲሆን ለአቤቱታ መሻሻልም ምክንያት ሊኖረው ይችላል።
5. ማስረጃን በክርክር ውስጥ በተፈለገበት ጊዜ ሁሉ ማቅረብ እንደማይገባ ከላይ የተገለጹት ድንጋጌዎች የሚያስረዱ ሲሆን የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 256 ንም መመልከት የሚቻል ነው። በዚህም ድንጋጌ ከፍርድ በፊት ቀድሞ በስነስረአቱ አግባብ በጊዜው ለማቅረብ ከአቅም በላይ የሆነውን ማስረጃ እንደደተገኘ ማቅረብ የሚቻል ሲሆን ይህም ከአቤቱታው ጋር ወይም በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ወይም በፊት ማቅረብ ያልተቻለው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ማግኘት ያልተቻለ መሆኑን በማስረዳት ከፍርድ በፊት በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 256 መሠረት ማቅረብ እንደሚቻል ተደንግጓል።
ይህ ማስረጃ ተቀባይነት ከተገኘ ፍርድ ቤቱ በነገሩ ላይ ለመስማት ቀጠሮ ይዞ ይሰማል።
6. ይህ አጠቃላይ የማስረጃ አቀራረብ ስነስርአት በክስ መስማት ሂደቱ ላይ ትልቅ ድርሻ ያለው ሲሆን ከጭብጥ አመሰራረት ጋር እንኳን ጉልህ ሚና አለው። የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 249 ን እንኳን ስንመለከት ጭብጥ ለመመሥረት አስፈላጊ ሲሆን የሠነድ እና የሠው ማስረጃዎችን መመርመር አስፈላጊ የሚሆንበት ሁኔታ እንዳለ ያስቀምጣል።
7. ስለሆነም ክርክር ወደ ኋላ እንዳይመለስ በመለወጥ ወይም በማሻሻል የክስ መስማቱ ሂደት እንዳይጓተት ወይም ስህተት እንዳይፈጠር ማስረጃዎች በሙሉ በፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 137 መሠረት ቢዘገይ በመጀመሪያ ቀነ ቀጠሮ ሊቀርቡ ወይም ከዚህ ቀጠሮ በፊት መቅረብ ያለባቸው ሲሆን በፍ/ስ/ስ/ህ/ቁጥር 145 በፍርድ ቤት በኩል ሊቀርቡ የሚገባቸው ማስረጃዎችም ለክርክሩ ሂደት አመቺነት ቀድሞ ክስ መስማት ከመጀመሩ በፊት አስቀድመው ሊቀርቡ የሚገቡ ናቸው።
Fantahun Delelew, lawyer, LLB,LL.M
https://t.me/Fantahunlawye...
https://www.facebook.com
9 months ago
በቤተሰቦቼ ሀብት አትንደላቀቂም በማለት የወንድሙን ሚስት እና ልጅ በስለት ወግቶ የገደለው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
በምዕራብ ወለጋ ዞን ቤጊ ወረዳ ሀሙስ ገብያ የተባለ አካባቢ ነዋሪ የሆኑት ጃፋር አብድልከሪም እና ኑረሻ አብድር አማን በትዳር ለዓመታት አብረው መኖራቸው ተገልጿል ።
አብረው የሚኖሩት በጃፋር አብድል ከሪም ቤተሰቦች ግቢ ውስጥ ሲሆን ቤተሰቦቹ የልጃቸውን ሚስትና ትዳሩን አክብረው አብረው በሰላም ይኖሩ እንደነበረ የምዕራብ ወለጋ ዞን ፖሊስ ዋና መምርያ የኮሙኒኬሽን ክፍል ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ቹቹ ኢቶ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
የሰይድ ቤተሰቦች የልጃቸው ሚስት ስትወልድ ይበልጥ እንደወደዷት እና የፈለገችው እንድታደርግ የፈቀዱላት እንደሆነም ተገልጿል ።ከቤተሰቡ መካከል የጃፋር ታናሽ ወንድም ሰይድ አብድል ከሪም ግን የወንድሙ ሚስት በቤተሰቡ መወደድ አላስደሰተውም።በተለያዩ ግዚያት እየጠበቀ ትንኮሳ ቢፈጽምባትም በሁለት ወንድማማቾች መካከል ፀብ ላለመጫር በማሰብ ሚስት ነገሮችን በትዕግስት ማለፏ ተነግሯል።
በቤተሰቦቼ ሀብት እና ንብረት አትንደላቀቂም በማለት ወደ ዛቻ ሲያመራ ጉዳዩን ለባለቤቷ ለማሳወቅ ትገደዳለች። በዚህም ቂም በመያዝ መጋቢት13 ቀን2017 ዓ.ም ከቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ በግቢው ማንም አለመኖሩን አረጋግጦ ስለታም ቢላ በመያዝ በመጀመርያ የወንድሙን ሚስት የተለያዩ የሰውነቷን ክፍሏን ወግቶ ከገደለ በኋላ የሁለት አመት ልጃቸውን በተመሳሳይይ በስለት ቢላ ወግቶ ህይወቷ እንዲያልፍ አድርጓል።
ተከሳሽ ድርጊቱን ፈፅሞ ሊሰወር ሲሞክር ፖሊስ ክትትል በማድረግ በቁጥጥር ስር ያዋለው መሆኑን ዋና ኢንስፔክተር ቹቹ ኢቱ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።ፖሊስም የወንጀል ድርጊቱን በማጣራት የእናት እና ልጅን አስክሬን ምርመራ በማድረግ ውጤቱን ተቀብሎ በበቂ ማስረጃ በማጠናከር ለአቃቢ ህግ ይልካል። አቃቢ ህግም ከፖሊስ የቀረበውን የምርመራ መዝገብ ተመልክቶ በወንጀል ሕግ ቁጥር 539 /1 በከባድ የሰው መግደል ወንጀል ክስ መስርቷል።
በአቃቢ ህግ የተመሰረተውን ክስ የተመለከተው የምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት ጥቅምት 14 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ ሰይድ አብድል ከሪም ሰውን ለመግደል አስቀድሞ በነበረው ሃሳብ ስለት መሣርያ አዘጋጅቶ በጭካኔ ተግባር እናት እና ልጅን መግደሉ በማስረጃ በመረጋገጡ ነውረኛ እና አደገኛ በመሆኑ በእድሜ ልክ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
በምዕራብ ወለጋ ዞን ቤጊ ወረዳ ሀሙስ ገብያ የተባለ አካባቢ ነዋሪ የሆኑት ጃፋር አብድልከሪም እና ኑረሻ አብድር አማን በትዳር ለዓመታት አብረው መኖራቸው ተገልጿል ።
አብረው የሚኖሩት በጃፋር አብድል ከሪም ቤተሰቦች ግቢ ውስጥ ሲሆን ቤተሰቦቹ የልጃቸውን ሚስትና ትዳሩን አክብረው አብረው በሰላም ይኖሩ እንደነበረ የምዕራብ ወለጋ ዞን ፖሊስ ዋና መምርያ የኮሙኒኬሽን ክፍል ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ቹቹ ኢቶ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
የሰይድ ቤተሰቦች የልጃቸው ሚስት ስትወልድ ይበልጥ እንደወደዷት እና የፈለገችው እንድታደርግ የፈቀዱላት እንደሆነም ተገልጿል ።ከቤተሰቡ መካከል የጃፋር ታናሽ ወንድም ሰይድ አብድል ከሪም ግን የወንድሙ ሚስት በቤተሰቡ መወደድ አላስደሰተውም።በተለያዩ ግዚያት እየጠበቀ ትንኮሳ ቢፈጽምባትም በሁለት ወንድማማቾች መካከል ፀብ ላለመጫር በማሰብ ሚስት ነገሮችን በትዕግስት ማለፏ ተነግሯል።
በቤተሰቦቼ ሀብት እና ንብረት አትንደላቀቂም በማለት ወደ ዛቻ ሲያመራ ጉዳዩን ለባለቤቷ ለማሳወቅ ትገደዳለች። በዚህም ቂም በመያዝ መጋቢት13 ቀን2017 ዓ.ም ከቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ በግቢው ማንም አለመኖሩን አረጋግጦ ስለታም ቢላ በመያዝ በመጀመርያ የወንድሙን ሚስት የተለያዩ የሰውነቷን ክፍሏን ወግቶ ከገደለ በኋላ የሁለት አመት ልጃቸውን በተመሳሳይይ በስለት ቢላ ወግቶ ህይወቷ እንዲያልፍ አድርጓል።
ተከሳሽ ድርጊቱን ፈፅሞ ሊሰወር ሲሞክር ፖሊስ ክትትል በማድረግ በቁጥጥር ስር ያዋለው መሆኑን ዋና ኢንስፔክተር ቹቹ ኢቱ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።ፖሊስም የወንጀል ድርጊቱን በማጣራት የእናት እና ልጅን አስክሬን ምርመራ በማድረግ ውጤቱን ተቀብሎ በበቂ ማስረጃ በማጠናከር ለአቃቢ ህግ ይልካል። አቃቢ ህግም ከፖሊስ የቀረበውን የምርመራ መዝገብ ተመልክቶ በወንጀል ሕግ ቁጥር 539 /1 በከባድ የሰው መግደል ወንጀል ክስ መስርቷል።
በአቃቢ ህግ የተመሰረተውን ክስ የተመለከተው የምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት ጥቅምት 14 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ ሰይድ አብድል ከሪም ሰውን ለመግደል አስቀድሞ በነበረው ሃሳብ ስለት መሣርያ አዘጋጅቶ በጭካኔ ተግባር እናት እና ልጅን መግደሉ በማስረጃ በመረጋገጡ ነውረኛ እና አደገኛ በመሆኑ በእድሜ ልክ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
9 months ago
ከሚስቱ ጋር በተፈጠረ አለመግባባት የ9ወር ልጁን የገደለው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
#ethiopia | በቢሾፍቱ ከተማ ዲባዩ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆነው እሸቱ ነገሰ ቢሾፍቱ ከተማ ቢፍቱ የተባለ አካባቢ ከአንዲት ወጣት ጋር በመተዋወቅ ትዳር መስርተዋል፡፡እሸቱ እና ባለቤቱ በትዳር ለተወሰነ ጊዚያት ከቆዩ በኋላ ትዳራቸው በጥርጣሬ እና በቅናት አለመግባባት ይፈጠር እንደነበረ የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር አቃቢ ህግ ፅ/ቤት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ ቡድን መሪ አቃቢ ህግ ሰኚ ነሙምሳ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በሁለቱ ጥንዶች መካከል በቅናት የተነሳ አለመግባባቶች ቢኖሩም ሚስት አርግዛ ወንድ ልጅ ትወልዳለች። ህጻኑ ከተወለደ በኋላ ግጭታቸው የተረጋጋ ቢመስልም እሸቱ ከውጭ በሚሰማው ተጨባጭ ያልሆነ ወሬ በመካከል የተረጋጋው ትዳር ተመልሶ በቅናት ስሜት ወደ ግጭት ማምራቱ ነው የተገለፀው።ይሁን እንጂ በድጋሚ በተፈጠረ አለመግባባት ሚያዝያ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በባል እና ሚስት መካከል ግጭት ተፈጥሮ ሚስት የዘጠኝ ወር ህፃን የሆነውን ጉዲና እሸቱን ይዛ ከቤት ትወጣለች። በዚህ ግዜ ባል እሸቱ ነገሰ ሚስትን ተከትሎ ወደ ቤት ተመለሺ የሚል ትዕዛዝ በመስጠት ሲጨቃጨቁ የአካባቢ ጎረቤት ሰምተው ሲያገላግሉ ልጄን አምጪ በማለት የዘጠኝ ወሩን ህፃን ልጅ ከእናቱ እቅፍ ነጥቆ ወደ ቤት ይገባል።
በዚህ ግዜ እናት ልጄን ተቀበሉልኝ እያለች ስትጮህ የጎረቤት ሰው አይዞሽ ለሱም ልጁ ነው ምንም አያደርገውም ብለው አረጋግተው ይይዟታል።የአካባቢው ሰው በዚህ መልክ ነገሮችን ካረጋጉ በኋላ ጥቂት ቆይተው ባለቤቷ አነጋግረው ለማስታረቅ ወደ መኖርያው ቤት ሲገቡ የዘጠኝ ወር ልጁን ከእናቱ ነጥቆ ስለት ባለው ብረት አንገቱን በመምታት መግደሉ ተገልጿል ።የድርጊቱ ፈጻሚ እሸቱ ነጋሳ በጨቅላው ህፃን ላይ ድርጊቱን የፈጸመበት ምክንያት ያልተጨበጠ ወሬ እና ቅናት እንደሆነ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ሲውል በሰጠው ቃል አረጋግጠዋል ሲሉ አቃቢ ህግ ሰኚ ነሞምሳ ገልፀዋ።
ፖሊስ የምርመራ መዝገቡ በህጻኑ የአስክሬን የምርመራ መዝገብ እና በወቅቱ በነበሩ ሰዎች በማጠናከር ለአቃቢ ህግ ልኳል፡፡ አቃቢ ህግም ከፖሊስ የቀረበውን የምርመራ መዝገብ ተመልክቶ በወንጀል ሕግ ቁጥር 539 በከባድ የሰው መግደል ወንጀል ክስ መስርቷል።በአቃቢ ህግ የተከፈተውን የክስ መዝገብ የተመለከተው የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድቤት ጥቅምት 10 ቀን 2018ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ እሸቱ ነገሰ በምንም መንገድ ከሰው ልጅ በማይመነጭ ጭካኔ እና ነውረኛ በሆነ መልኩ እራሱን መከላከል የማይችል ጨቅላ ልጁን መግደሉ አደገኛነቱን የሚያሳይ በመሆኑ በ22 ዓመት እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል ያለው ብስራት ኤፍ ኤም ነው ።
#ethiopia | በቢሾፍቱ ከተማ ዲባዩ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆነው እሸቱ ነገሰ ቢሾፍቱ ከተማ ቢፍቱ የተባለ አካባቢ ከአንዲት ወጣት ጋር በመተዋወቅ ትዳር መስርተዋል፡፡እሸቱ እና ባለቤቱ በትዳር ለተወሰነ ጊዚያት ከቆዩ በኋላ ትዳራቸው በጥርጣሬ እና በቅናት አለመግባባት ይፈጠር እንደነበረ የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር አቃቢ ህግ ፅ/ቤት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ ቡድን መሪ አቃቢ ህግ ሰኚ ነሙምሳ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በሁለቱ ጥንዶች መካከል በቅናት የተነሳ አለመግባባቶች ቢኖሩም ሚስት አርግዛ ወንድ ልጅ ትወልዳለች። ህጻኑ ከተወለደ በኋላ ግጭታቸው የተረጋጋ ቢመስልም እሸቱ ከውጭ በሚሰማው ተጨባጭ ያልሆነ ወሬ በመካከል የተረጋጋው ትዳር ተመልሶ በቅናት ስሜት ወደ ግጭት ማምራቱ ነው የተገለፀው።ይሁን እንጂ በድጋሚ በተፈጠረ አለመግባባት ሚያዝያ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በባል እና ሚስት መካከል ግጭት ተፈጥሮ ሚስት የዘጠኝ ወር ህፃን የሆነውን ጉዲና እሸቱን ይዛ ከቤት ትወጣለች። በዚህ ግዜ ባል እሸቱ ነገሰ ሚስትን ተከትሎ ወደ ቤት ተመለሺ የሚል ትዕዛዝ በመስጠት ሲጨቃጨቁ የአካባቢ ጎረቤት ሰምተው ሲያገላግሉ ልጄን አምጪ በማለት የዘጠኝ ወሩን ህፃን ልጅ ከእናቱ እቅፍ ነጥቆ ወደ ቤት ይገባል።
በዚህ ግዜ እናት ልጄን ተቀበሉልኝ እያለች ስትጮህ የጎረቤት ሰው አይዞሽ ለሱም ልጁ ነው ምንም አያደርገውም ብለው አረጋግተው ይይዟታል።የአካባቢው ሰው በዚህ መልክ ነገሮችን ካረጋጉ በኋላ ጥቂት ቆይተው ባለቤቷ አነጋግረው ለማስታረቅ ወደ መኖርያው ቤት ሲገቡ የዘጠኝ ወር ልጁን ከእናቱ ነጥቆ ስለት ባለው ብረት አንገቱን በመምታት መግደሉ ተገልጿል ።የድርጊቱ ፈጻሚ እሸቱ ነጋሳ በጨቅላው ህፃን ላይ ድርጊቱን የፈጸመበት ምክንያት ያልተጨበጠ ወሬ እና ቅናት እንደሆነ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ሲውል በሰጠው ቃል አረጋግጠዋል ሲሉ አቃቢ ህግ ሰኚ ነሞምሳ ገልፀዋ።
ፖሊስ የምርመራ መዝገቡ በህጻኑ የአስክሬን የምርመራ መዝገብ እና በወቅቱ በነበሩ ሰዎች በማጠናከር ለአቃቢ ህግ ልኳል፡፡ አቃቢ ህግም ከፖሊስ የቀረበውን የምርመራ መዝገብ ተመልክቶ በወንጀል ሕግ ቁጥር 539 በከባድ የሰው መግደል ወንጀል ክስ መስርቷል።በአቃቢ ህግ የተከፈተውን የክስ መዝገብ የተመለከተው የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድቤት ጥቅምት 10 ቀን 2018ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ እሸቱ ነገሰ በምንም መንገድ ከሰው ልጅ በማይመነጭ ጭካኔ እና ነውረኛ በሆነ መልኩ እራሱን መከላከል የማይችል ጨቅላ ልጁን መግደሉ አደገኛነቱን የሚያሳይ በመሆኑ በ22 ዓመት እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል ያለው ብስራት ኤፍ ኤም ነው ።
Sponsored by
Surafel
10 months ago
የወለደችውን ልጅ ወንዝ ዳር ጥላ ህይወቱ እንዲያልፍ ያደረገችው ግለሰብ በእስራት ተቀጣች
በሰሜን ጎንደር ዞን አብነት ወረዳ አብነት ከተማ ነዋሪ የሆነቸው መሰሉ ንጉሴ የተባለች የሃያ አንድ አመት ወጣት የወለደችው ልጅ ጥላ ህይወቱ እንዲጠፋ በማድረጓ በቁጥጥር ስር ዉላለች።
ግለሰቧ ከጎንደር ወደ አዲስ አበባ በእንግድነት በመምጣት የቆይችበት ቤት አካባቢ ከአንድ ወጣት ጋር ተቀራርባ እንደነበረ ተገልጿል ።ወደ አረብ ሀገራት ወጥታ የመስራት ፍላጎት እንዳላት እና ለዚህም እንዲረዳት ስትነግረው በዚህ ጉዳይ የሚሰሩ ደላሎች እንደሚያውቅ እና እንደሚረዳት ነግሯት ግንኙነታቸውን ወደ ፍቅር አድጎ ነፍሰጡር መሆኗን ትረዳለች፡፡ይሁን እና እርግዝናዋን ስትነግረው ከአካባቢዉ ይሰወራል፡፡ መሰሉ የተፈጠረውን ነገር ተቀብላ ቀጥታ ስራ ፍለጋ ወደ ሻሸመኔ ከተማ በመሄድ ነገሌ አርሲ ስራ ተገኝቶላት ነገሌ ከተማ ቀርሣ መጂ ቀበሌ በአንድ ግለሰብ ቤት በሰራተኛነት የአራት ወር እርጉዝ ሆና መቀጠሯን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል።
መሰሉ የቤት ሰራተኛ ሆና ስትቀጠር ምንም አይነት የእርግዝና ምልክቶች እና የሰውነት ለውጥ ሰይታይባት መቆየቷን የነገሌ አርሲ ወረዳ ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ክፍል ሃላፊ ኢንስፔክተር ወርቁ ሁሪሳ ገልጸዋል።ሃምሌ 29 ቀን 2017 ዓ.ም መሰሉ ሳይታሰብ የመውለጃዋ ምጥ ሲመጣባት ምሽት 12 ሰዓት ላይ በከተማው ወደሚገኝ አዋዴ የተባለ ትልቅ ወንዝ በመሄድ ለብቻዋ ወንድ ልጅ ትገላገላለች።
የተገላገለችውን ወንድ ልጅ ማንም ሳያያት ወንዝ ዳር አስቀምጣ ለሁለት ሰዓታት ከወንዙ አካባቢ ሳትርቅ ቆይታ በአካባቢው ሰዎች አማካይነት ወንዝ ዳር የተጣለውን ልጅ የሚያነሳ ሰውን ስትከታተል በቁጥጥር ስር ውላለች።ፖሊስም ወዲያው የተጣለውን ልጅ ሲመለከት መሞቱን በመረጋገጡ ወደ ኩዮራ ሆስፒታል የህፃኑን አስክሬን በመላክ የምርመራ ውጤት ተቀብሎ የምርመራ መዝገቡን በበቂ ሁኔታ በማስረጃ በማጠናከር ለአቃቢ ህግ ልኳል።
አቃቢ ህግም ከፖሊስ የተላከውን የምርመራ መዝገብ ተመልክቶ ህፃን ልጅን ወልዶ በመጣል ወንጀል ክስ መስርቷል።በአቃቢ ህግ የተመሰረውን ክስ ሲከታተል የቆየው የምዕራብ አርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት ጥቅምት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ መሰሉ ንጉሴ በቀረበባት ክስ ሙሉ በሙሉ ጥፋተኛ መሆኗ በመረጋገጡ 15 ዓመት እስራት እንድትቀጣ ወስኖባታል።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
በሰሜን ጎንደር ዞን አብነት ወረዳ አብነት ከተማ ነዋሪ የሆነቸው መሰሉ ንጉሴ የተባለች የሃያ አንድ አመት ወጣት የወለደችው ልጅ ጥላ ህይወቱ እንዲጠፋ በማድረጓ በቁጥጥር ስር ዉላለች።
ግለሰቧ ከጎንደር ወደ አዲስ አበባ በእንግድነት በመምጣት የቆይችበት ቤት አካባቢ ከአንድ ወጣት ጋር ተቀራርባ እንደነበረ ተገልጿል ።ወደ አረብ ሀገራት ወጥታ የመስራት ፍላጎት እንዳላት እና ለዚህም እንዲረዳት ስትነግረው በዚህ ጉዳይ የሚሰሩ ደላሎች እንደሚያውቅ እና እንደሚረዳት ነግሯት ግንኙነታቸውን ወደ ፍቅር አድጎ ነፍሰጡር መሆኗን ትረዳለች፡፡ይሁን እና እርግዝናዋን ስትነግረው ከአካባቢዉ ይሰወራል፡፡ መሰሉ የተፈጠረውን ነገር ተቀብላ ቀጥታ ስራ ፍለጋ ወደ ሻሸመኔ ከተማ በመሄድ ነገሌ አርሲ ስራ ተገኝቶላት ነገሌ ከተማ ቀርሣ መጂ ቀበሌ በአንድ ግለሰብ ቤት በሰራተኛነት የአራት ወር እርጉዝ ሆና መቀጠሯን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል።
መሰሉ የቤት ሰራተኛ ሆና ስትቀጠር ምንም አይነት የእርግዝና ምልክቶች እና የሰውነት ለውጥ ሰይታይባት መቆየቷን የነገሌ አርሲ ወረዳ ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ክፍል ሃላፊ ኢንስፔክተር ወርቁ ሁሪሳ ገልጸዋል።ሃምሌ 29 ቀን 2017 ዓ.ም መሰሉ ሳይታሰብ የመውለጃዋ ምጥ ሲመጣባት ምሽት 12 ሰዓት ላይ በከተማው ወደሚገኝ አዋዴ የተባለ ትልቅ ወንዝ በመሄድ ለብቻዋ ወንድ ልጅ ትገላገላለች።
የተገላገለችውን ወንድ ልጅ ማንም ሳያያት ወንዝ ዳር አስቀምጣ ለሁለት ሰዓታት ከወንዙ አካባቢ ሳትርቅ ቆይታ በአካባቢው ሰዎች አማካይነት ወንዝ ዳር የተጣለውን ልጅ የሚያነሳ ሰውን ስትከታተል በቁጥጥር ስር ውላለች።ፖሊስም ወዲያው የተጣለውን ልጅ ሲመለከት መሞቱን በመረጋገጡ ወደ ኩዮራ ሆስፒታል የህፃኑን አስክሬን በመላክ የምርመራ ውጤት ተቀብሎ የምርመራ መዝገቡን በበቂ ሁኔታ በማስረጃ በማጠናከር ለአቃቢ ህግ ልኳል።
አቃቢ ህግም ከፖሊስ የተላከውን የምርመራ መዝገብ ተመልክቶ ህፃን ልጅን ወልዶ በመጣል ወንጀል ክስ መስርቷል።በአቃቢ ህግ የተመሰረውን ክስ ሲከታተል የቆየው የምዕራብ አርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት ጥቅምት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ መሰሉ ንጉሴ በቀረበባት ክስ ሙሉ በሙሉ ጥፋተኛ መሆኗ በመረጋገጡ 15 ዓመት እስራት እንድትቀጣ ወስኖባታል።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
10 months ago
የ65 አመት አዛውንት በ23 ዓመት እስራት ተቀጣ
#ethiopia | በሲዳማ ክልል በይጋለም ከተማ የ12 አመት ታዳጊን የ65 አመቱ አዛውንት አቶ ካሳሁን ናስር አስገድዶ መድፈሩ የአቃቤ ህግ ማስረጀ ያስረዳል ።
ግለሰቡ አስገድዶ ከመድፈሩም በላይ በደሙ የHIV ቫይረስ እንዳለበት እያወቀ እንዲሁም ለ14 አመታት የጸረ ኤች አይ ቪ መዳኒት ይጠቀም እንደነበር ይርጋለም ሆስፒታል ያረጋገጠ መሆኑ ተገልጿል ።
ጉዳዩ በከተማው መጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት እየታየ ቆይቶ በጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ወንጀል ችሎት ግለሰቡ ጥፋተኛ ነው ተብሏል ።
ግለሰቡ ለቅጣት ማቅለያ ተጠይቆ የHIV ቫይረስ በደሙ እንደሚገኝ የስኳር እና የደም ግፊት ታማሚ መሆኑን የሚገልጽ የህክምና ማስረጃ ለፍርድ ቤቱ በማቅረብ እንዲሁም ቤተሰቡን እና ህጻናት ልጆቹን የሚያስተዳድረው ሊስትሮ እየሰራ መሆኑን በመጥቀስ በጥፋት ማቅለያነት ለፍርድቤቱ አቅርቦ በመጨረሻም ፍርድቤቱ እሱን ያስተምራል ለሌሎቹ ትህምርት እንዲሆን 23 አመት ከ6 ወር እንዲቀጣ ፈርዶበታል።
ይህ እንዲህ እንዳለ በወቅቱ ህጻኗ እንደተደፈረች የድንገተኛ የኤች አይቪ ቫይረስ መከላከያ በይርጋለም ሆስፒታል (ፕሮፍላክሲስ) የተሰጣት ሲሆን በዚህ ግዜ ተመርምራ ከቫይረሱ ነጻ መሆኗ ተረጋግጧል ሲል የዘገበው ብስራት ኤፍ ኤም ነው ።
#ethiopia | በሲዳማ ክልል በይጋለም ከተማ የ12 አመት ታዳጊን የ65 አመቱ አዛውንት አቶ ካሳሁን ናስር አስገድዶ መድፈሩ የአቃቤ ህግ ማስረጀ ያስረዳል ።
ግለሰቡ አስገድዶ ከመድፈሩም በላይ በደሙ የHIV ቫይረስ እንዳለበት እያወቀ እንዲሁም ለ14 አመታት የጸረ ኤች አይ ቪ መዳኒት ይጠቀም እንደነበር ይርጋለም ሆስፒታል ያረጋገጠ መሆኑ ተገልጿል ።
ጉዳዩ በከተማው መጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት እየታየ ቆይቶ በጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ወንጀል ችሎት ግለሰቡ ጥፋተኛ ነው ተብሏል ።
ግለሰቡ ለቅጣት ማቅለያ ተጠይቆ የHIV ቫይረስ በደሙ እንደሚገኝ የስኳር እና የደም ግፊት ታማሚ መሆኑን የሚገልጽ የህክምና ማስረጃ ለፍርድ ቤቱ በማቅረብ እንዲሁም ቤተሰቡን እና ህጻናት ልጆቹን የሚያስተዳድረው ሊስትሮ እየሰራ መሆኑን በመጥቀስ በጥፋት ማቅለያነት ለፍርድቤቱ አቅርቦ በመጨረሻም ፍርድቤቱ እሱን ያስተምራል ለሌሎቹ ትህምርት እንዲሆን 23 አመት ከ6 ወር እንዲቀጣ ፈርዶበታል።
ይህ እንዲህ እንዳለ በወቅቱ ህጻኗ እንደተደፈረች የድንገተኛ የኤች አይቪ ቫይረስ መከላከያ በይርጋለም ሆስፒታል (ፕሮፍላክሲስ) የተሰጣት ሲሆን በዚህ ግዜ ተመርምራ ከቫይረሱ ነጻ መሆኗ ተረጋግጧል ሲል የዘገበው ብስራት ኤፍ ኤም ነው ።
11 months ago
የጋዜጠኞች ማህበር የታሰሩ የሸገር ራዲዮ ጋዜጠኞች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠየቀ
ሦስት የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ራዲዮ ጋዜጠኞች ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም 11:00 አካባቢ በስራ ገበታቸው ላይ እንዳሉ በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ተወስደው መታሰራቸውን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር ከባልደረቦቻቸው አረጋግጧል፡፡
ሦስቱ ጋዜጠኞች በፖሊስ የተያዙት ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን ጋዜጠኛ እሽቴ አስፋ በዕለቱ ሲለቀቅ ትዕግሥት ዘሪሁን እና ጋዜጠኛ ምንታምር ፀጋው አሁንም በእስር ላይ ይገኛሉ፡፡
በቁጥጥር ስር የዋሉት ነሐሴ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ከጤና ባለሙያዎች ጋር በተያያዘ የወጣውን ዘገባ ተከትሎ መሆኑን ባልደረቦቻቸው አረጋግጠዋል። ዘገባውን ተከትሎ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዘገባው "አድሎአዊ' እና 'አመፅ ቀስቃሽ ነው" በሚል ከጣቢያው የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች እንዲነሳ ትዕዛዝ መስጠቱን ለማወቅ ችለናል::
ዘገባው ከተጠቀሱት ገፆች የተነሳ ቢሆንም ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም የጸጥታ ሃይሎች ወደ ጣቢያው በኃይል በመግባት የፕሬስ ነፃነት እና የሙያ ደኀንነት ላይ ከፍተኛ ስጋት በሚፈጥር መልኩ ጋዜጠኞችን አስረዋል። እስከ ዛሬ ማለትም ጳጉሜ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ፍርድቤት እንዳልቀረቡም ጋዜጠኞች ሙያዊ ተግባራቸውን በመጣታቸው በወንጀል ሊጠየቁ እንደማይገባ ያምናል፡፡
በኤዲቶሪያል ይዘት ላይ ያሉ ልዩነቶች መፈታት ያለባቸው በህጋዊ እና ግልጽ በሆነ የቁጥጥር ሂደቶች ሊሆን እንደሚገባም ማህበሩ በአፅንኦት ይገልፃል::
በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት የተደነገገውን ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እና የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ ተክብረው ጋዜጠኛ ትዕግስት ዘሪሁን እና ምንታምር ፀጋው በእስቸኳይ እንዲፈቱ ማህበሩ ይጠይቃል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኀበር
ሦስት የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ራዲዮ ጋዜጠኞች ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም 11:00 አካባቢ በስራ ገበታቸው ላይ እንዳሉ በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ተወስደው መታሰራቸውን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር ከባልደረቦቻቸው አረጋግጧል፡፡
ሦስቱ ጋዜጠኞች በፖሊስ የተያዙት ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን ጋዜጠኛ እሽቴ አስፋ በዕለቱ ሲለቀቅ ትዕግሥት ዘሪሁን እና ጋዜጠኛ ምንታምር ፀጋው አሁንም በእስር ላይ ይገኛሉ፡፡
በቁጥጥር ስር የዋሉት ነሐሴ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ከጤና ባለሙያዎች ጋር በተያያዘ የወጣውን ዘገባ ተከትሎ መሆኑን ባልደረቦቻቸው አረጋግጠዋል። ዘገባውን ተከትሎ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዘገባው "አድሎአዊ' እና 'አመፅ ቀስቃሽ ነው" በሚል ከጣቢያው የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች እንዲነሳ ትዕዛዝ መስጠቱን ለማወቅ ችለናል::
ዘገባው ከተጠቀሱት ገፆች የተነሳ ቢሆንም ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም የጸጥታ ሃይሎች ወደ ጣቢያው በኃይል በመግባት የፕሬስ ነፃነት እና የሙያ ደኀንነት ላይ ከፍተኛ ስጋት በሚፈጥር መልኩ ጋዜጠኞችን አስረዋል። እስከ ዛሬ ማለትም ጳጉሜ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ፍርድቤት እንዳልቀረቡም ጋዜጠኞች ሙያዊ ተግባራቸውን በመጣታቸው በወንጀል ሊጠየቁ እንደማይገባ ያምናል፡፡
በኤዲቶሪያል ይዘት ላይ ያሉ ልዩነቶች መፈታት ያለባቸው በህጋዊ እና ግልጽ በሆነ የቁጥጥር ሂደቶች ሊሆን እንደሚገባም ማህበሩ በአፅንኦት ይገልፃል::
በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት የተደነገገውን ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እና የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ ተክብረው ጋዜጠኛ ትዕግስት ዘሪሁን እና ምንታምር ፀጋው በእስቸኳይ እንዲፈቱ ማህበሩ ይጠይቃል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኀበር
12 months ago
በደብረሊባኖስ ገዳም ለሚከበረው ዓመታዊ ክብረ በዓል 1 ሚሊዮን የሚሆኑ ምዕመናን ይገኛሉ ተባለ
#ethiopia | አመታዊው የደብረ ሊባኖስ ገዳም ለማክበር የገዳሙ አስተዳደር እና የፀጥታ አካላት በጥምረት እየሰሩ እደሚገኝ ተገለፀ። ነሀሴ 24 በድምቀት የሚከበረው የአቡነ ተክለሃይማኖት እረፍት ምክንያት በማድረግ የበአሉ ተሳታፊ ምዕመናን በሰላም አክብረው እንዲመለሱ የገዳሙ አስተዳደር እና የፀጥታ አካላት በጥምረት እየሰሩ እንደሆነ ተገልጿል።
በየዓመቱ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች የሚመጡ በርካታ ምዕመናን ፣ቱሪስቶች እና ካህናትን ደህንነት ለማስጠበቅና የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰት በሰላም እንዲከበር እየተሰራ መሆኑን የደብረ ሊባኖስ ወረዳ ፖሊስ ፅ/ቤት ኢንስፔክተር ሀብታሙ ንጉሴ ተናግረዋል።
በበዓሉ ላይ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የሆኑ ምእመናን እንደሚገኙ የገለጹት ሃላፊው የስርቆት እና የማጭበርበር ተግባራት ከተፈጸመ በአፋጣኝ ችሎት ውሳኔ ለማሰጠት ጊዚያዊ የአቃቢህግና ፍርድቤት ተቋቁሞ አገልግሎት እንደሚሰጥ ገልፀዋል።
ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም እና ጎንደር የተዘረጋው የፌደራል መንገድ ቁልቁለታማ፣ ጠመዝማዛና በአብዛኛው የተበላሸ በመሆኑ አሽከርካሪዎች ተገቢ የሆነ ጥንቃቄ እንዲያደርጉም አሳስበዋል። በገዳሙ ውስጥ ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ እና ከእምነቱ አውድ ውጭ የሚደረጉ አላስፈላጊ ነገሮችን እንዳይፈፀሙ ማሳሰቢያ መሰጠቱን የደብረ ሊባኖስ ገዳም አስተዳዳሪ ፀባቴ አባ ሀብተማርያም ገልጸዋል ሲል ፊደል ፖስት ዘግቧል።
#ethiopia | አመታዊው የደብረ ሊባኖስ ገዳም ለማክበር የገዳሙ አስተዳደር እና የፀጥታ አካላት በጥምረት እየሰሩ እደሚገኝ ተገለፀ። ነሀሴ 24 በድምቀት የሚከበረው የአቡነ ተክለሃይማኖት እረፍት ምክንያት በማድረግ የበአሉ ተሳታፊ ምዕመናን በሰላም አክብረው እንዲመለሱ የገዳሙ አስተዳደር እና የፀጥታ አካላት በጥምረት እየሰሩ እንደሆነ ተገልጿል።
በየዓመቱ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች የሚመጡ በርካታ ምዕመናን ፣ቱሪስቶች እና ካህናትን ደህንነት ለማስጠበቅና የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰት በሰላም እንዲከበር እየተሰራ መሆኑን የደብረ ሊባኖስ ወረዳ ፖሊስ ፅ/ቤት ኢንስፔክተር ሀብታሙ ንጉሴ ተናግረዋል።
በበዓሉ ላይ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የሆኑ ምእመናን እንደሚገኙ የገለጹት ሃላፊው የስርቆት እና የማጭበርበር ተግባራት ከተፈጸመ በአፋጣኝ ችሎት ውሳኔ ለማሰጠት ጊዚያዊ የአቃቢህግና ፍርድቤት ተቋቁሞ አገልግሎት እንደሚሰጥ ገልፀዋል።
ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም እና ጎንደር የተዘረጋው የፌደራል መንገድ ቁልቁለታማ፣ ጠመዝማዛና በአብዛኛው የተበላሸ በመሆኑ አሽከርካሪዎች ተገቢ የሆነ ጥንቃቄ እንዲያደርጉም አሳስበዋል። በገዳሙ ውስጥ ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ እና ከእምነቱ አውድ ውጭ የሚደረጉ አላስፈላጊ ነገሮችን እንዳይፈፀሙ ማሳሰቢያ መሰጠቱን የደብረ ሊባኖስ ገዳም አስተዳዳሪ ፀባቴ አባ ሀብተማርያም ገልጸዋል ሲል ፊደል ፖስት ዘግቧል።
12 months ago
በደብረሊባኖስ ገዳም ለሚከበረው ዓመታዊ ክብረ በዓል 1 ሚሊዮን የሚሆኑ ምዕመናን ይገኛሉ ተባለ
አመታዊው የደብረ ሊባኖስ ገዳም ለማክበር የገዳሙ አስተዳደር እና የፀጥታ አካላት በጥምረት እየሰሩ እደሚገኝ ተገለፀ። ነሀሴ 24 በድምቀት የሚከበረው የአቡነ ተክለሃይማኖት እረፍት ምክንያት በማድረግ የበአሉ ተሳታፊ ምዕመናን በሰላም አክብረው እንዲመለሱ የገዳሙ አስተዳደር እና የፀጥታ አካላት በጥምረት እየሰሩ እንደሆነ ተገልጿል።
በየዓመቱ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች የሚመጡ በርካታ ምዕመናን ፣ቱሪስቶች እና ካህናትን ደህንነት ለማስጠበቅና የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰት በሰላም እንዲከበር እየተሰራ መሆኑን የደብረ ሊባኖስ ወረዳ ፖሊስ ፅ/ቤት ኢንስፔክተር ሀብታሙ ንጉሴ ተናግረዋል።
በበዓሉ ላይ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የሆኑ ምእመናን እንደሚገኙ የገለጹት ሃላፊው የስርቆት እና የማጭበርበር ተግባራት ከተፈጸመ በአፋጣኝ ችሎት ውሳኔ ለማሰጠት ጊዚያዊ የአቃቢህግና ፍርድቤት ተቋቁሞ አገልግሎት እንደሚሰጥ ገልፀዋል።
ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም እና ጎንደር የተዘረጋው የፌደራል መንገድ ቁልቁለታማ፣ ጠመዝማዛና በአብዛኛው የተበላሸ በመሆኑ አሽከርካሪዎች ተገቢ የሆነ ጥንቃቄ እንዲያደርጉም አሳስበዋል። በገዳሙ ውስጥ ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ እና ከእምነቱ አውድ ውጭ የሚደረጉ አላስፈላጊ ነገሮችን እንዳይፈፀሙ ማሳሰቢያ መሰጠቱን የደብረ ሊባኖስ ገዳም አስተዳዳሪ ፀባቴ አባ ሀብተማርያም ገልጸዋል።
አመታዊው የደብረ ሊባኖስ ገዳም ለማክበር የገዳሙ አስተዳደር እና የፀጥታ አካላት በጥምረት እየሰሩ እደሚገኝ ተገለፀ። ነሀሴ 24 በድምቀት የሚከበረው የአቡነ ተክለሃይማኖት እረፍት ምክንያት በማድረግ የበአሉ ተሳታፊ ምዕመናን በሰላም አክብረው እንዲመለሱ የገዳሙ አስተዳደር እና የፀጥታ አካላት በጥምረት እየሰሩ እንደሆነ ተገልጿል።
በየዓመቱ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች የሚመጡ በርካታ ምዕመናን ፣ቱሪስቶች እና ካህናትን ደህንነት ለማስጠበቅና የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰት በሰላም እንዲከበር እየተሰራ መሆኑን የደብረ ሊባኖስ ወረዳ ፖሊስ ፅ/ቤት ኢንስፔክተር ሀብታሙ ንጉሴ ተናግረዋል።
በበዓሉ ላይ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የሆኑ ምእመናን እንደሚገኙ የገለጹት ሃላፊው የስርቆት እና የማጭበርበር ተግባራት ከተፈጸመ በአፋጣኝ ችሎት ውሳኔ ለማሰጠት ጊዚያዊ የአቃቢህግና ፍርድቤት ተቋቁሞ አገልግሎት እንደሚሰጥ ገልፀዋል።
ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም እና ጎንደር የተዘረጋው የፌደራል መንገድ ቁልቁለታማ፣ ጠመዝማዛና በአብዛኛው የተበላሸ በመሆኑ አሽከርካሪዎች ተገቢ የሆነ ጥንቃቄ እንዲያደርጉም አሳስበዋል። በገዳሙ ውስጥ ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ እና ከእምነቱ አውድ ውጭ የሚደረጉ አላስፈላጊ ነገሮችን እንዳይፈፀሙ ማሳሰቢያ መሰጠቱን የደብረ ሊባኖስ ገዳም አስተዳዳሪ ፀባቴ አባ ሀብተማርያም ገልጸዋል።
Sponsored by
Surafel
1 year ago
“ የሲዳማ ቡና ይግባኝ ተቀባይነት አላገኘም “ የኢ/እ ፌዴሬሽን
#ethiopia | ሲዳማ ቡና ለአለም አቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድ ቤት ያቀረበው ይግባኝ ተቀባይነት ሳያገኝ መቅረቱን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ ፕርምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ የፋይናንስ መመሪያን ተላልፈው የተገኙ ክለቦች እና ተጨዋቾች ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ ማፅናቱ ይታወሳል።
ክለቦቹ በበኩላቸው ጉዳዩን ወደ መደበኛ ፍርድቤት በመውሰድ የተጫዋቾቹን እግድ አስነስተናል በሚል ተጨዋቾቹን መጠቀም ቀጥለው ነበር።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በበኩሉ የኢትዮጵያ ዋንጫን ጨምሮ ክለቦቹ ያልተገቡ ተጫዋቾችን ያሰለፉባቸው ጨዋታዎች በሙሉ በፎርፌ ተሸናፊ እንዲሆኑ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።
ይህንን ተከትሎ የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ጉዳዩን ወደ ዓለምአቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድቤት (CAS) በመውሰድ ይግባኝ ጠይቋል።
ሲዳማ ቡና የክስ ሂደቱ በሚታይበት ወቅት የፌዴሬሽኑ ውሳኔ በጊዜያዊነት እንዲታገድ ያቀረበውን ጥያቄ የካስ (CAS) የይግባኝ ግልግል ክፍል ተመልክቶ በምክትል ፕሬዘዳንቱ በኩል በወጣ ደብዳቤ ጥያቄውን ውድቅ እንዳደረገ ፌዴሬሽኑ አሳውቋል። #ts #sport #gtmc
#ethiopia | ሲዳማ ቡና ለአለም አቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድ ቤት ያቀረበው ይግባኝ ተቀባይነት ሳያገኝ መቅረቱን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ ፕርምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ የፋይናንስ መመሪያን ተላልፈው የተገኙ ክለቦች እና ተጨዋቾች ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ ማፅናቱ ይታወሳል።
ክለቦቹ በበኩላቸው ጉዳዩን ወደ መደበኛ ፍርድቤት በመውሰድ የተጫዋቾቹን እግድ አስነስተናል በሚል ተጨዋቾቹን መጠቀም ቀጥለው ነበር።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በበኩሉ የኢትዮጵያ ዋንጫን ጨምሮ ክለቦቹ ያልተገቡ ተጫዋቾችን ያሰለፉባቸው ጨዋታዎች በሙሉ በፎርፌ ተሸናፊ እንዲሆኑ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።
ይህንን ተከትሎ የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ጉዳዩን ወደ ዓለምአቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድቤት (CAS) በመውሰድ ይግባኝ ጠይቋል።
ሲዳማ ቡና የክስ ሂደቱ በሚታይበት ወቅት የፌዴሬሽኑ ውሳኔ በጊዜያዊነት እንዲታገድ ያቀረበውን ጥያቄ የካስ (CAS) የይግባኝ ግልግል ክፍል ተመልክቶ በምክትል ፕሬዘዳንቱ በኩል በወጣ ደብዳቤ ጥያቄውን ውድቅ እንዳደረገ ፌዴሬሽኑ አሳውቋል። #ts #sport #gtmc
1 year ago
ጠያቂ በመምሰል ሆስፒታል ከታካሚ ላይ አልባሳትን የሰረቀው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
በባሌ ዞን ጉባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ ታካሚ ጠያቂ በመምሰል የተለያዩ ንብረቶችን የሰረቀው ግለሰብ በፈጣን ችሎት በእስራት መቀጣቱን የጎባ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ፅ/ቤት አስታዉቋል።
የጎባ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ሃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ዘነበ ታዬ እንደገለጹት ተከሳሽ አብዲ ሃጂ ሀምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ላይ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ ጠያቂ በመምሰል አልጋ ይዘው በኦክስጂን ከሚረዱ ታካሚ ላይ የተለያዩ አልባሳትን መስረቁን ገልጸዋል።
ተከሳሹ የቀን እና የለሊት አልባሳት ፣ ምንጣፍ ሰርቆ ሊወጣ ሲል በሆስፒታሉ የጥበቃ አካላት በቁጥጥር ስር ውሎ መዝገቡ በፈጣን ምርመራ ተጣርቶ የምርመራ መዝገቡ ለአቃቢ ህግ መላኩ ተገልጿል ።
ዓቃቢ ህግ ከፖሊስ የቀረበውን የምርመራ መዝገብ በፈጣን ችሎት እንዲታይ በስርቆት ወንጀል ክስ መስርቶ ለጎባ ከተማ ወረዳ ፍርድቤት ያቀርባል ። በዚህም ፍርድ ቤቱ ተከሳሽ በሶስት ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ የወሰነበት መሆኑን ምክትል ኢንስፔክሩ ገልፀዋል ።
በባሌ ዞን ጉባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ ታካሚ ጠያቂ በመምሰል የተለያዩ ንብረቶችን የሰረቀው ግለሰብ በፈጣን ችሎት በእስራት መቀጣቱን የጎባ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ፅ/ቤት አስታዉቋል።
የጎባ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ሃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ዘነበ ታዬ እንደገለጹት ተከሳሽ አብዲ ሃጂ ሀምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ላይ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ ጠያቂ በመምሰል አልጋ ይዘው በኦክስጂን ከሚረዱ ታካሚ ላይ የተለያዩ አልባሳትን መስረቁን ገልጸዋል።
ተከሳሹ የቀን እና የለሊት አልባሳት ፣ ምንጣፍ ሰርቆ ሊወጣ ሲል በሆስፒታሉ የጥበቃ አካላት በቁጥጥር ስር ውሎ መዝገቡ በፈጣን ምርመራ ተጣርቶ የምርመራ መዝገቡ ለአቃቢ ህግ መላኩ ተገልጿል ።
ዓቃቢ ህግ ከፖሊስ የቀረበውን የምርመራ መዝገብ በፈጣን ችሎት እንዲታይ በስርቆት ወንጀል ክስ መስርቶ ለጎባ ከተማ ወረዳ ፍርድቤት ያቀርባል ። በዚህም ፍርድ ቤቱ ተከሳሽ በሶስት ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ የወሰነበት መሆኑን ምክትል ኢንስፔክሩ ገልፀዋል ።
Comments