6 days ago
እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከክፉ ነገር ሁሉ ትከልለን፤ ምልጃዋ እና ረድኤቷም አይለየን🙏
ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በትንቢቱ ኢሳ 7፡14 "ድንግል ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች" ብሎ የተናገረላት ያቺ ድንግል በዚህች ዕለት ተወለደች፡፡ ይህች ቀን ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት በመዝ 44÷9 "የወርቅ ልብስ ተጎናጽፋ ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" ብሎ የተናገረላት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተገኘችባት ናት፡፡ ቅዱስ ዮሐንስም በራዕይ 12÷1 "ፀሐይን የተጎናጸፈች፣ ጨረቃን የተጫማች፣ አስራ ሁለት የክዋክብት አክሊል በራሷ ላይ ያላት" ብሎ የመሰከረላት የብርሃን እናቱ ድንግል ማርያም የተወለደችባት ቀን ናት፡፡ የእርስዋም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱስ መጽሐፍ እንዲህ ያስረዳናል፡፡
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ግንቦት አንድ ቀን (የግንቦት ልደታ) የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት የሚከበርበት ዕለት ነው፡፡ ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም ‹‹የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት›› ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡ ጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን በመኃልይ 4÷8 "ንዒ እምሊባኖስ መርዓት ንዒ እምሊባኖስ፡ ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ፡፡" ብሎ እንደተናገረ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት መሰረት የእመቤታችን የትውልድ ስፍራ ሊባኖስ የተባለው ተራራማ ሀገር ነው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም ግንቦት 1 ቀን በ15 ዓ.ዓ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስለእመቤታችን ልደት "ማርያምሰ ተኀቱ እምትካት ውስተ ከርሱ ለአዳም ከመ ባሕርይ ጸዓዳ/ ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች፡፡ በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል።
ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ የተባለው የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ሰሎሞን እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን ስለእመቤታችን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ፡፡ ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላል፡፡ እመቤታችንም በሊባኖስ ተራራ እንድትወለድ ምክንያት የሆነው በማሕፀን ሳለች የአርሳባንን ልጅ ዓይን በማብራቷና ሳሚናስ የሚባለውን የጦሊቅን ልጅ ከሞት በማስነሳቷ አይሁድ በቅናት ተነሳስተውባቸው ስለነበር ሐናና ኢያቄም ወደ ሊባኖስ ተራራ እንዲሄዱ ታላቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ለኢያቄም ተገልጾ ስለነገራቸው እንደሆነ የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡ ስለታላቅ መንፈሳዊ ተልዕኮ ሲባል ከሚያውቁት ቦታ መራቅን፣ ከለመዱት ቀዬ መሰደድን ከእመቤታችን የተረዱት ገዳማውያንም ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገው ይመንናሉ። ገዳማቸውን ስንደግፍ ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በትንቢቱ ኢሳ 7፡14 "ድንግል ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች" ብሎ የተናገረላት ያቺ ድንግል በዚህች ዕለት ተወለደች፡፡ ይህች ቀን ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት በመዝ 44÷9 "የወርቅ ልብስ ተጎናጽፋ ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" ብሎ የተናገረላት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተገኘችባት ናት፡፡ ቅዱስ ዮሐንስም በራዕይ 12÷1 "ፀሐይን የተጎናጸፈች፣ ጨረቃን የተጫማች፣ አስራ ሁለት የክዋክብት አክሊል በራሷ ላይ ያላት" ብሎ የመሰከረላት የብርሃን እናቱ ድንግል ማርያም የተወለደችባት ቀን ናት፡፡ የእርስዋም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱስ መጽሐፍ እንዲህ ያስረዳናል፡፡
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ግንቦት አንድ ቀን (የግንቦት ልደታ) የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት የሚከበርበት ዕለት ነው፡፡ ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም ‹‹የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት›› ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡ ጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን በመኃልይ 4÷8 "ንዒ እምሊባኖስ መርዓት ንዒ እምሊባኖስ፡ ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ፡፡" ብሎ እንደተናገረ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት መሰረት የእመቤታችን የትውልድ ስፍራ ሊባኖስ የተባለው ተራራማ ሀገር ነው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም ግንቦት 1 ቀን በ15 ዓ.ዓ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስለእመቤታችን ልደት "ማርያምሰ ተኀቱ እምትካት ውስተ ከርሱ ለአዳም ከመ ባሕርይ ጸዓዳ/ ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች፡፡ በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል።
ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ የተባለው የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ሰሎሞን እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን ስለእመቤታችን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ፡፡ ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላል፡፡ እመቤታችንም በሊባኖስ ተራራ እንድትወለድ ምክንያት የሆነው በማሕፀን ሳለች የአርሳባንን ልጅ ዓይን በማብራቷና ሳሚናስ የሚባለውን የጦሊቅን ልጅ ከሞት በማስነሳቷ አይሁድ በቅናት ተነሳስተውባቸው ስለነበር ሐናና ኢያቄም ወደ ሊባኖስ ተራራ እንዲሄዱ ታላቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ለኢያቄም ተገልጾ ስለነገራቸው እንደሆነ የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡ ስለታላቅ መንፈሳዊ ተልዕኮ ሲባል ከሚያውቁት ቦታ መራቅን፣ ከለመዱት ቀዬ መሰደድን ከእመቤታችን የተረዱት ገዳማውያንም ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገው ይመንናሉ። ገዳማቸውን ስንደግፍ ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
7 days ago
እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከክፉ ነገር ሁሉ ትከልለን፤ ምልጃዋ እና ረድኤቷም አይለየን🙏
የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት 🙏
የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱሳን መጽሕፍ በሚገባ ያስረዱናል፡፡ አባቷ ንጉስ ሰሎሞን “ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነዪ፣ ከአማና ራስ ከሳኔር ከኤርሞን ራስ ከአንበሶች መኖሪያ ከነብሮችም ተራራ ተመልከች” በማለት የተናገረው ትንቢት ሲፈጸም እመቤታችን ከክርስቶስ ልደት በፊት በ15 ዓ.ዓ ግንቦት 1 ቀን በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ” ይላታል፡፡
“ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላታል፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድም “ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች” በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል። ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም “የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት” ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡
በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት ቀን እጅግ በደመቀ ስነ ስርዓት የሚከበርበት ዋነኛው ምክንያት ከዳዊት አካል የቀረችልን ንጽሕት ዘር በመሆኗ ምክንያት ነው፡፡ ቅዱሳን ሐናና ኢያቄም እመቤታችን ስትወለድ ከቤታቸው ወደ ሊባኖስ ተራራ እንደተሰደዱ ገዳማውያን ከዓለም ተሰደዱ፣ ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገውም መነኑ።
ገዳማቸውን ስንደግፍ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት 🙏
የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱሳን መጽሕፍ በሚገባ ያስረዱናል፡፡ አባቷ ንጉስ ሰሎሞን “ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነዪ፣ ከአማና ራስ ከሳኔር ከኤርሞን ራስ ከአንበሶች መኖሪያ ከነብሮችም ተራራ ተመልከች” በማለት የተናገረው ትንቢት ሲፈጸም እመቤታችን ከክርስቶስ ልደት በፊት በ15 ዓ.ዓ ግንቦት 1 ቀን በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ” ይላታል፡፡
“ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላታል፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድም “ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች” በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል። ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም “የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት” ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡
በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት ቀን እጅግ በደመቀ ስነ ስርዓት የሚከበርበት ዋነኛው ምክንያት ከዳዊት አካል የቀረችልን ንጽሕት ዘር በመሆኗ ምክንያት ነው፡፡ ቅዱሳን ሐናና ኢያቄም እመቤታችን ስትወለድ ከቤታቸው ወደ ሊባኖስ ተራራ እንደተሰደዱ ገዳማውያን ከዓለም ተሰደዱ፣ ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገውም መነኑ።
ገዳማቸውን ስንደግፍ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
11 days ago
ጅቡቲ በዳመርጆግ የነዳጅ ማከማቻ ግንባታ ላይ የኢትዮጵያን ድጋፍና ተሳትፎ እየጠበቀች መሆኑን ገለጸች
የጅቡቲ ወደቦች እና ነፃ ቀጠናዎች ባለስልጣን በሀገሪቱ ደቡብ ምስራቅ በኩል በሚገኘው አዲሱ የዳመርጆግ ፈሳሽ ጭነት ወደብ ላይ የነዳጅ ማከማቻ ዴፖ ግንባታ ለመጀመር በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ላይ የኢትዮጵያን ተሳትፎና የገንዘብ ድጋፍ እየጠበቀ መሆኑን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ሰብሳቢ አቡበከር ኦማር ሀዲ ለካፒታል እንደገለፁት ፣ ዘመናዊው የነዳጅ ወደብ ወደ ስራ እንዲገባ የነዳጅ ማራገፊያ ዴፖ ግንባታ ይቀረዋል።
ለዚህም ባለስልጣኑ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ጋር ድርድር እያደረገ ሲሆን፣ ተቋሙ ሐምሌ 1 ቀን በሚጀምረው አዲስ የበጀት አመት በጀት አፀድቆ ለስራው እንደሚመጣ ይጠበቃል ሲሉ ነው የገለፁት።
Seledadotio
Seledadotio
የጅቡቲ ወደቦች እና ነፃ ቀጠናዎች ባለስልጣን በሀገሪቱ ደቡብ ምስራቅ በኩል በሚገኘው አዲሱ የዳመርጆግ ፈሳሽ ጭነት ወደብ ላይ የነዳጅ ማከማቻ ዴፖ ግንባታ ለመጀመር በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ላይ የኢትዮጵያን ተሳትፎና የገንዘብ ድጋፍ እየጠበቀ መሆኑን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ሰብሳቢ አቡበከር ኦማር ሀዲ ለካፒታል እንደገለፁት ፣ ዘመናዊው የነዳጅ ወደብ ወደ ስራ እንዲገባ የነዳጅ ማራገፊያ ዴፖ ግንባታ ይቀረዋል።
ለዚህም ባለስልጣኑ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ጋር ድርድር እያደረገ ሲሆን፣ ተቋሙ ሐምሌ 1 ቀን በሚጀምረው አዲስ የበጀት አመት በጀት አፀድቆ ለስራው እንደሚመጣ ይጠበቃል ሲሉ ነው የገለፁት።
Seledadotio
Seledadotio
20 days ago
(ዘ-ሐበሻ ነቆራ) ይሄ የኮሪደር ልማት እና የአርሰናል ድል በአንድ ላይ ሲገጣጠሙ ነገሩ ሌላ መልክ ይዟል። ለካስ ካድሬው እና ባለስልጣኑ ሁሉ በውስጥ ታዋቂነት የ'ጋነርስ' ደጋፊ ኖሮዋል! ባለስልጣናቱ አደባባይ ወጥተው በመጨፈር ሳያበቁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ "ፓርቲያችን ጽናትን እና ተስፋ አለመቁረጥን ከአርሰናል ነው የተማረው!" እያሉ ፖለቲካውን ከእግር ኳስ ጋር አዋህደው አሞቁት።
ግን ምን ያደርጋል! የፖለቲከኛው "ጽናት" ከነዋሪው ጥንታዊ "ሶፍትዌር" ጋር ሲላተም ጉድ ፈላ።
ነገሩ እንዲህ ነው። ያ የዘመናት ትዕግስተኛው የአርሰናል ደጋፊ (ባለስልጣኑንም ጨምሮ)፣ ክለቡ ለስንት ዘመን የራቀውን ድል ሲያመጣለት ደስታውን መሸከም አቅቶት ከተማዋን አጥለቀለቃት። የዘመናት ብሶት በቢራ እና በተለያዩ ፈሳሾች ታጅቦ ጉሮሮን አራስ። ማታ ላይ ደስታው ወደ እብደት ሲቀየር፣ የተጠጣው ፈሳሽ መውጫ መፈለግ ጀመረ። የተፈጥሮ ጥሪ መጣ።
እዚህ ላይ ነው እንግዲህ የባለስልጣናቱ የ"ጽናት" ፍልስፍና ገደል የገባው!
መንግስት የሰራው ሽንት ቤት ጥቂት ሜትሮች እርቀት ላይ ቆሞ ይጠራዋል። የኛ ሰው ግን ገና አልዘመነም። ያ "ለ22 ዓመታት ዋንጫ እስኪመጣ በጽናት የጠበቅን ነን" እያለ ፌስቡክ ላይ ሲያቅራራ የዋለው ደጋፊ፣ 50 ሜትር ተራምዶ ሽንት ቤት ለመድረስ ግን ፊኛው "ጽናት" የሚባል ነገር አልፈጠረበትም! የኢትዮጵያዊ ፊኛ ዲሞክራሲ ይወዳል፤ ንጹህ አየር እና ሰፊ ቪው ካላገኘ አይፈስም። ዘመናዊውን ሽንት ቤት ሲያየው መስታወት ቤት ውስጥ ታፍኖ መሽናት እስር ቤት የገባ ያህል ሆኖበታል።
እናም ደጋፊው ምርጫ አደረገ። ‘ሬንጀር’ ልብሱን ለብሶ፣ የጠጣበትን ቦታ ሽንት ቤት ትቶ፣ ራሱ መንግስት በቢሊዮን ብር በሰራው፣ በመብራት ደምቆ በሚታየው ንጹህ የእግረኛ መንገድ እና የሚያምር ግድግዳ ላይ ዚፑን ፈታው። ይህ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ብር የፈሰሰበት ንጹህ አስፋልት እና ግድግዳ፣ በአርሰናል ደጋፊ ‘የደስታ ፏፏቴ’ ተመረቀ።
እንግዲህ አስቡት... ከመንግስት ኮሪደር መስራትን ተምሯል፣ ከአርሰናል ደግሞ "ጽናትን" ተምሬያለሁ ብሏል፤ ግን ከሽንት ቤት ውጪ መንገድ ላይ መሽናትን ከየትኛው የጎዳና ውሻ እንደተማረ አይታወቅም! ለሃያ ዓመት ዋንጫ ጠብቆ ያልፈነዳው አንጀት፣ ሀምሳ ሜትር ታግሶ ሽንት ቤት ለመድረስ እንዴት ያቅተዋል?
ቀን ቀን ሪባን ለመቁረጥ መቀስ የያዘ እጅ፣ ማታ ማታ አርሰናል አሸነፈ ተብሎ በውድ ኮሪደር ላይ ዚፕ ሲፈታ ማየት በእውነትም "የሰውነት ሶፍትዌር" ችግር ነው። አየህ... መንግስት ኮሪደሩን አዘምኗል። ነገር ግን የሰውን ልጅ አእምሮ እና ፊኛ ከድንጋይ ዘመን አውጥቶ ለማዘመን፣ የፓርቲ ጽናት ብቻ ሳይሆን፣ የፊኛ ጽናትም ያስፈልገናል! አሊያማ መንገዳችን የፓሪስ፣ ፊኛችን ግን አሁንም የጥንት ሆኖ ይቀጥላል።
አበጀ በለው የላኩልን
ግን ምን ያደርጋል! የፖለቲከኛው "ጽናት" ከነዋሪው ጥንታዊ "ሶፍትዌር" ጋር ሲላተም ጉድ ፈላ።
ነገሩ እንዲህ ነው። ያ የዘመናት ትዕግስተኛው የአርሰናል ደጋፊ (ባለስልጣኑንም ጨምሮ)፣ ክለቡ ለስንት ዘመን የራቀውን ድል ሲያመጣለት ደስታውን መሸከም አቅቶት ከተማዋን አጥለቀለቃት። የዘመናት ብሶት በቢራ እና በተለያዩ ፈሳሾች ታጅቦ ጉሮሮን አራስ። ማታ ላይ ደስታው ወደ እብደት ሲቀየር፣ የተጠጣው ፈሳሽ መውጫ መፈለግ ጀመረ። የተፈጥሮ ጥሪ መጣ።
እዚህ ላይ ነው እንግዲህ የባለስልጣናቱ የ"ጽናት" ፍልስፍና ገደል የገባው!
መንግስት የሰራው ሽንት ቤት ጥቂት ሜትሮች እርቀት ላይ ቆሞ ይጠራዋል። የኛ ሰው ግን ገና አልዘመነም። ያ "ለ22 ዓመታት ዋንጫ እስኪመጣ በጽናት የጠበቅን ነን" እያለ ፌስቡክ ላይ ሲያቅራራ የዋለው ደጋፊ፣ 50 ሜትር ተራምዶ ሽንት ቤት ለመድረስ ግን ፊኛው "ጽናት" የሚባል ነገር አልፈጠረበትም! የኢትዮጵያዊ ፊኛ ዲሞክራሲ ይወዳል፤ ንጹህ አየር እና ሰፊ ቪው ካላገኘ አይፈስም። ዘመናዊውን ሽንት ቤት ሲያየው መስታወት ቤት ውስጥ ታፍኖ መሽናት እስር ቤት የገባ ያህል ሆኖበታል።
እናም ደጋፊው ምርጫ አደረገ። ‘ሬንጀር’ ልብሱን ለብሶ፣ የጠጣበትን ቦታ ሽንት ቤት ትቶ፣ ራሱ መንግስት በቢሊዮን ብር በሰራው፣ በመብራት ደምቆ በሚታየው ንጹህ የእግረኛ መንገድ እና የሚያምር ግድግዳ ላይ ዚፑን ፈታው። ይህ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ብር የፈሰሰበት ንጹህ አስፋልት እና ግድግዳ፣ በአርሰናል ደጋፊ ‘የደስታ ፏፏቴ’ ተመረቀ።
እንግዲህ አስቡት... ከመንግስት ኮሪደር መስራትን ተምሯል፣ ከአርሰናል ደግሞ "ጽናትን" ተምሬያለሁ ብሏል፤ ግን ከሽንት ቤት ውጪ መንገድ ላይ መሽናትን ከየትኛው የጎዳና ውሻ እንደተማረ አይታወቅም! ለሃያ ዓመት ዋንጫ ጠብቆ ያልፈነዳው አንጀት፣ ሀምሳ ሜትር ታግሶ ሽንት ቤት ለመድረስ እንዴት ያቅተዋል?
ቀን ቀን ሪባን ለመቁረጥ መቀስ የያዘ እጅ፣ ማታ ማታ አርሰናል አሸነፈ ተብሎ በውድ ኮሪደር ላይ ዚፕ ሲፈታ ማየት በእውነትም "የሰውነት ሶፍትዌር" ችግር ነው። አየህ... መንግስት ኮሪደሩን አዘምኗል። ነገር ግን የሰውን ልጅ አእምሮ እና ፊኛ ከድንጋይ ዘመን አውጥቶ ለማዘመን፣ የፓርቲ ጽናት ብቻ ሳይሆን፣ የፊኛ ጽናትም ያስፈልገናል! አሊያማ መንገዳችን የፓሪስ፣ ፊኛችን ግን አሁንም የጥንት ሆኖ ይቀጥላል።
አበጀ በለው የላኩልን
23 days ago
ወደ ምርጫ ጣቢያ የማይገቡ ነገሮች......
ለመሆኑ እነዚህ ነገሮች ምንድንናቸው?
1. ማንኛውም ሰው እንደ በራሪ ወረቀት፣ ፖስተር እና በሌሎች አጭር ጽሑፍ መልክ የተዘጋጁ የምርጫ ቅስቀሳ ሰነዶችን ይዞ ወደ ምርጫ ጣቢያው መግባት አይችልም፡፡
2. ማንኛውም ሰው የጦር መሳሪያ ወይም እንደጩቤና ሴንጢ የመሳሰሉ ስለትነት ያላቸውን ወይም እንደየአካባቢው ሁኔታ ለሀይል መጠቀሚያነት የሚውሉ እንደዱላ፣ አለንጋ ፣ ቁራጭ እንጨት ወይም ብረት ወይም ሌላ ማንኛውንም ተቀጣጣይ ወይም የሚፈነዳ ጠጣር ወይም ፈሳሽ ነገር ይዞ ወደ ምርጫ
ጣቢያ መግባት የለበትም።
3. የተከለከሉ ነገሮች ወደምርጫ ጣቢያ ይዞ የመጣ መራጭ የምርጫ ጣቢያው የሰልፍ አስከባሪ በሚሰጠው መመሪያ መሰረት በአደራ አስቀምጦ መግባት አለበት።
ለመሆኑ እነዚህ ነገሮች ምንድንናቸው?
1. ማንኛውም ሰው እንደ በራሪ ወረቀት፣ ፖስተር እና በሌሎች አጭር ጽሑፍ መልክ የተዘጋጁ የምርጫ ቅስቀሳ ሰነዶችን ይዞ ወደ ምርጫ ጣቢያው መግባት አይችልም፡፡
2. ማንኛውም ሰው የጦር መሳሪያ ወይም እንደጩቤና ሴንጢ የመሳሰሉ ስለትነት ያላቸውን ወይም እንደየአካባቢው ሁኔታ ለሀይል መጠቀሚያነት የሚውሉ እንደዱላ፣ አለንጋ ፣ ቁራጭ እንጨት ወይም ብረት ወይም ሌላ ማንኛውንም ተቀጣጣይ ወይም የሚፈነዳ ጠጣር ወይም ፈሳሽ ነገር ይዞ ወደ ምርጫ
ጣቢያ መግባት የለበትም።
3. የተከለከሉ ነገሮች ወደምርጫ ጣቢያ ይዞ የመጣ መራጭ የምርጫ ጣቢያው የሰልፍ አስከባሪ በሚሰጠው መመሪያ መሰረት በአደራ አስቀምጦ መግባት አለበት።
Sponsored by
Surafel
28 days ago
የኢቦላ ወረርሽኝ በድጋሚ ተቀሰቀሰ
#ethiopia | የአፍሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምስራቃዊ ክፍል በሚገኘው ኢቱሪ በተባለው አካባቢ የኢቦላ ወረርሽኝ በድጋሚ መቀስቀሱን አስታውቋል።
ማዕከሉ ባወጣው መረጃ መሰረት እስካሁን ድረስ 246 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን፣ የ65 ሰዎች ህይወት ደግሞ ለህልፈት ተዳርጓል። አብዛኛዎቹ ሟቾች ወርቅ ማውጫ በሆኑት ሞንግዋሉ እና ርዋምፓራ በተሰኙ መለስተኛ ከተሞች የተመዘገቡ መሆናቸውን የቢቢሲ ዘገባ አመላክቷል።
ቫይረሱ ከሰው ወደ ሰው በሰውነት ንክኪ እና በተጎዳ ቆዳ በሚገባ የሰውነት ፈሳሽ የሚተላለፍ ሲሆን፣ በበሽታው የተያዘ ሰው የመሞት እድሉ 50 በመቶ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት ገልጿል።
ወረርሽኙን ለመግታትም የአፍሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል ከኮንጎ፣ ርዋንዳ፣ ደቡብ ሱዳን እና ከሌሎች ዓለም አቀፍ አጋር አካላት ጋር አስቸኳይ ምክክር ለማድረግ እየተዘጋጀ ይገኛል።
ይህ አደገኛ ወረርሽኝ በፈረንጆቹ 1976 ከተገኘበት ጊዜ ጀምሮ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሲከሰት የአሁኑ ለ17ኛ ጊዜ መሆኑ ተመዝግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ኢቦላ #ኮንጎ #የጤናወረርሽኝ #አፍሪካ #የአፍሪካበሽታመከላከያ #የአለምጤናድርጅት
#ethiopia | የአፍሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምስራቃዊ ክፍል በሚገኘው ኢቱሪ በተባለው አካባቢ የኢቦላ ወረርሽኝ በድጋሚ መቀስቀሱን አስታውቋል።
ማዕከሉ ባወጣው መረጃ መሰረት እስካሁን ድረስ 246 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን፣ የ65 ሰዎች ህይወት ደግሞ ለህልፈት ተዳርጓል። አብዛኛዎቹ ሟቾች ወርቅ ማውጫ በሆኑት ሞንግዋሉ እና ርዋምፓራ በተሰኙ መለስተኛ ከተሞች የተመዘገቡ መሆናቸውን የቢቢሲ ዘገባ አመላክቷል።
ቫይረሱ ከሰው ወደ ሰው በሰውነት ንክኪ እና በተጎዳ ቆዳ በሚገባ የሰውነት ፈሳሽ የሚተላለፍ ሲሆን፣ በበሽታው የተያዘ ሰው የመሞት እድሉ 50 በመቶ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት ገልጿል።
ወረርሽኙን ለመግታትም የአፍሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል ከኮንጎ፣ ርዋንዳ፣ ደቡብ ሱዳን እና ከሌሎች ዓለም አቀፍ አጋር አካላት ጋር አስቸኳይ ምክክር ለማድረግ እየተዘጋጀ ይገኛል።
ይህ አደገኛ ወረርሽኝ በፈረንጆቹ 1976 ከተገኘበት ጊዜ ጀምሮ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሲከሰት የአሁኑ ለ17ኛ ጊዜ መሆኑ ተመዝግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ኢቦላ #ኮንጎ #የጤናወረርሽኝ #አፍሪካ #የአፍሪካበሽታመከላከያ #የአለምጤናድርጅት
29 days ago
ኤምሬትስ የሆርሙዝ ሰርጥን የሚያስቀረው ሁለተኛው የነዳጅ መስመር ግንባታ በ2027 እንደምታጠናቅቅ አስታወቀች
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (ዩኤኢ) ብሔራዊ የነዳጅ ኩባንያ የወደፊት የነዳጅ ኤክስፖርት ፍሰቷን አስተማማኝ ለማድረግና ሊያጋጥሙ የሚችሉ መስተጓጎሎችን ለመከላከል ሲል፣ የሆርሙዝ ወሽመጥን የሚቀይረው ሁለተኛው አዲስ የነዳጅ ቧንቧ መስመር ግንባታ እ.ኤ.አ. በ2027 እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል።
ከዚህ ቀደም ይፋ ያልተደረገውና አሁን በአስቸኳይ እንዲከናወን የተወሰነው ይህ ፕሮጀክት፣ ሀገሪቱ በባህር መስመር የምታደርገውን የነዳጅ ኤክስፖርት አቅም በእጥፍ ያሳድገዋል ተብሎ ይጠበቃል።
ከኢራን ጦርነት መነሳት በፊት ከዓለም አቀፉ የነዳጅ እና የፈሳሽ ጋዝ ምርት 20 በመቶ ያህሉ ይጓጓዝበት የነበረው ወሳኙ የሆርሙዝ ሰርጥ ከተዘጋ አሁን 11ኛ ሳምንቱን ይዟል። ይህ እገዳ በዓለም ዙሪያ የኃይል ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲናር ማድረጉንና የባህረ ሰላጤው ሀገራትን ኢኮኖሚ እያዳከመ መሆኑን ዘገባዎች ያመለክታሉ።
የአቡ ዳቢው አልጋ ወራሽ ሼክ ካሊድ ቢን መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን፣ የሀገሪቱ ብሔራዊ የነዳጅ ኩባንያ ፕሮጀክቱን በፍጥነት አጠናቆ አዲሱ መስመር እ.ኤ.አ. በ2027 ነዳጅ ወደ ፉጃይራ ወደብ ማጓጓዝ እንዲጀምር መመሪያ አስተላልፈዋል።
ይህ ፕሮጀክት በአስቸኳይ እንዲገነባ የተወሰነው ዩኤኢ ለ60 ዓመታት አባል ሆና የቆየችበትን የነዳጅ አምራች ሀገራት ድርጅት መልቀቋን ካስታወቀች ከሳምንታት በኋላ ነው።
አዲሱ የቧንቧ መስመር አሁን ካለውና በቀን 1.8 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ ወደ ኦማን ባህረ ሰላጤ ወደብ ማጓጓዝ ከሚችለው የሃብሻን-ፉጃይራ መስመር ጋር ተዳምሮ የሀገሪቱን የኤክስፖርት አቅም ወደ 3.6 ሚሊዮን በርሜል በማሳደግ በእጥፍ ያሳድገዋል።
አሜሪካና እስራኤል ጥቃት ከሰነዘሩ በኋላ ኢራን በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ የነዳጅ ጫኝ መርከቦችን በዘጋችበት ወቅት፣ ነባሩ የሃብሻን-ፉጃይራ መስመር ዩኤኢ ነዳጅ መላኳን እንድትቀጥል ትልቅ እገዛ አድርጓል። በአሁኑ ወቅት ከጠባቡ የሆርሙዝ ሰርጥ ውጪ ነዳጅ ኤክስፖርት ማድረግ የሚያስችላቸው የቧንቧ መስመር ያላቸው የባህረ ሰላጤው ሀገራት ዩኤኢ እና ሳዑዲ አረቢያ ብቻ መሆናቸው ይታወቃል።
Capital
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (ዩኤኢ) ብሔራዊ የነዳጅ ኩባንያ የወደፊት የነዳጅ ኤክስፖርት ፍሰቷን አስተማማኝ ለማድረግና ሊያጋጥሙ የሚችሉ መስተጓጎሎችን ለመከላከል ሲል፣ የሆርሙዝ ወሽመጥን የሚቀይረው ሁለተኛው አዲስ የነዳጅ ቧንቧ መስመር ግንባታ እ.ኤ.አ. በ2027 እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል።
ከዚህ ቀደም ይፋ ያልተደረገውና አሁን በአስቸኳይ እንዲከናወን የተወሰነው ይህ ፕሮጀክት፣ ሀገሪቱ በባህር መስመር የምታደርገውን የነዳጅ ኤክስፖርት አቅም በእጥፍ ያሳድገዋል ተብሎ ይጠበቃል።
ከኢራን ጦርነት መነሳት በፊት ከዓለም አቀፉ የነዳጅ እና የፈሳሽ ጋዝ ምርት 20 በመቶ ያህሉ ይጓጓዝበት የነበረው ወሳኙ የሆርሙዝ ሰርጥ ከተዘጋ አሁን 11ኛ ሳምንቱን ይዟል። ይህ እገዳ በዓለም ዙሪያ የኃይል ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲናር ማድረጉንና የባህረ ሰላጤው ሀገራትን ኢኮኖሚ እያዳከመ መሆኑን ዘገባዎች ያመለክታሉ።
የአቡ ዳቢው አልጋ ወራሽ ሼክ ካሊድ ቢን መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን፣ የሀገሪቱ ብሔራዊ የነዳጅ ኩባንያ ፕሮጀክቱን በፍጥነት አጠናቆ አዲሱ መስመር እ.ኤ.አ. በ2027 ነዳጅ ወደ ፉጃይራ ወደብ ማጓጓዝ እንዲጀምር መመሪያ አስተላልፈዋል።
ይህ ፕሮጀክት በአስቸኳይ እንዲገነባ የተወሰነው ዩኤኢ ለ60 ዓመታት አባል ሆና የቆየችበትን የነዳጅ አምራች ሀገራት ድርጅት መልቀቋን ካስታወቀች ከሳምንታት በኋላ ነው።
አዲሱ የቧንቧ መስመር አሁን ካለውና በቀን 1.8 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ ወደ ኦማን ባህረ ሰላጤ ወደብ ማጓጓዝ ከሚችለው የሃብሻን-ፉጃይራ መስመር ጋር ተዳምሮ የሀገሪቱን የኤክስፖርት አቅም ወደ 3.6 ሚሊዮን በርሜል በማሳደግ በእጥፍ ያሳድገዋል።
አሜሪካና እስራኤል ጥቃት ከሰነዘሩ በኋላ ኢራን በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ የነዳጅ ጫኝ መርከቦችን በዘጋችበት ወቅት፣ ነባሩ የሃብሻን-ፉጃይራ መስመር ዩኤኢ ነዳጅ መላኳን እንድትቀጥል ትልቅ እገዛ አድርጓል። በአሁኑ ወቅት ከጠባቡ የሆርሙዝ ሰርጥ ውጪ ነዳጅ ኤክስፖርት ማድረግ የሚያስችላቸው የቧንቧ መስመር ያላቸው የባህረ ሰላጤው ሀገራት ዩኤኢ እና ሳዑዲ አረቢያ ብቻ መሆናቸው ይታወቃል።
Capital
29 days ago
ኤምሬትስ የሆርሙዝ ሰርጥን የሚያስቀረው ሁለተኛው የነዳጅ መስመር ግንባታ በ2027 እንደምታጠናቅቅ አስታወቀች!
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (ዩኤኢ) ብሔራዊ የነዳጅ ኩባንያ የወደፊት የነዳጅ ኤክስፖርት ፍሰቷን አስተማማኝ ለማድረግና ሊያጋጥሙ የሚችሉ መስተጓጎሎችን ለመከላከል ሲል፣ የሆርሙዝ ወሽመጥን የሚቀይረው ሁለተኛው አዲስ የነዳጅ ቧንቧ መስመር ግንባታ እ.ኤ.አ. በ2027 እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል።
ከዚህ ቀደም ይፋ ያልተደረገውና አሁን በአስቸኳይ እንዲከናወን የተወሰነው ይህ ፕሮጀክት፣ ሀገሪቱ በባህር መስመር የምታደርገውን የነዳጅ ኤክስፖርት አቅም በእጥፍ ያሳድገዋል ተብሎ ይጠበቃል።
ከኢራን ጦርነት መነሳት በፊት ከዓለም አቀፉ የነዳጅ እና የፈሳሽ ጋዝ ምርት 20 በመቶ ያህሉ ይጓጓዝበት የነበረው ወሳኙ የሆርሙዝ ሰርጥ ከተዘጋ አሁን 11ኛ ሳምንቱን ይዟል። ይህ እገዳ በዓለም ዙሪያ የኃይል ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲናር ማድረጉንና የባህረ ሰላጤው ሀገራትን ኢኮኖሚ እያዳከመ መሆኑን ዘገባዎች ያመለክታሉ።
Via Capital
seledadotio
seledadotio
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (ዩኤኢ) ብሔራዊ የነዳጅ ኩባንያ የወደፊት የነዳጅ ኤክስፖርት ፍሰቷን አስተማማኝ ለማድረግና ሊያጋጥሙ የሚችሉ መስተጓጎሎችን ለመከላከል ሲል፣ የሆርሙዝ ወሽመጥን የሚቀይረው ሁለተኛው አዲስ የነዳጅ ቧንቧ መስመር ግንባታ እ.ኤ.አ. በ2027 እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል።
ከዚህ ቀደም ይፋ ያልተደረገውና አሁን በአስቸኳይ እንዲከናወን የተወሰነው ይህ ፕሮጀክት፣ ሀገሪቱ በባህር መስመር የምታደርገውን የነዳጅ ኤክስፖርት አቅም በእጥፍ ያሳድገዋል ተብሎ ይጠበቃል።
ከኢራን ጦርነት መነሳት በፊት ከዓለም አቀፉ የነዳጅ እና የፈሳሽ ጋዝ ምርት 20 በመቶ ያህሉ ይጓጓዝበት የነበረው ወሳኙ የሆርሙዝ ሰርጥ ከተዘጋ አሁን 11ኛ ሳምንቱን ይዟል። ይህ እገዳ በዓለም ዙሪያ የኃይል ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲናር ማድረጉንና የባህረ ሰላጤው ሀገራትን ኢኮኖሚ እያዳከመ መሆኑን ዘገባዎች ያመለክታሉ።
Via Capital
seledadotio
seledadotio
30 days ago
ኢቦላ በኮንጎ ዳግም ተቀሰቀሰ
በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምስራቃዊ ክፍል በኢቦላ ወረርሽኝ ሳቢያ 65 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የአፍሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል አስታወቀ።
ኢቱሪ በተባለው የአገሪቱ ክፍል ወረርሽኙ መቀስቀሱን ማዕከሉ ገልጿል።
በዚህ ሳቢያም ወደ 246 ሰዎች በወረርሽኙ መያዛቸውን ሲገልጽ 65 ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል ብሏል።
አብዛኛዎቹ ሟቾች ወርቅ በሚወጣባቸው ሞንግዋሉ እና ርዋምፓራ በተሰኙ መለስተኛ ከተሞች የተገኙ መሆኑንን የቢቢሲ ዘገባ ያመላክታል።
አሁን ላይም ከኮንጎ፣ ርዋንዳ፣ ደቡብ ሱዳን እና ከሌሎች ዓለም አቀፍ አጋር አካላት ጋር በጉዳዩ ላይ ልመክር ነው ብሏል።
በፈረንጆቹ 1976 የተገኘው ኢቦላ በአገሪቱ ሲከሰት የአሁኑ ለ17ኛ ጊዜ መሆኑን ዘገባው አስታውሷል።
ቫይረሱ በሰውነት ንክኪ እንዲሁም በተጎዳ ቆዳ በሚገባ የሰውነት ፈሳሽ ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍና አደገኛ ገዳይ መሆኑ ይነገራል።
እስካሁን ክትባት አልተገኘለትም በሚባለው በዚህ ቫይረስ የተያዘ ሰው የመሞት እድሉ 50 በመቶ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያመላክታል።
seledadotio
seledadotio
በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምስራቃዊ ክፍል በኢቦላ ወረርሽኝ ሳቢያ 65 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የአፍሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል አስታወቀ።
ኢቱሪ በተባለው የአገሪቱ ክፍል ወረርሽኙ መቀስቀሱን ማዕከሉ ገልጿል።
በዚህ ሳቢያም ወደ 246 ሰዎች በወረርሽኙ መያዛቸውን ሲገልጽ 65 ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል ብሏል።
አብዛኛዎቹ ሟቾች ወርቅ በሚወጣባቸው ሞንግዋሉ እና ርዋምፓራ በተሰኙ መለስተኛ ከተሞች የተገኙ መሆኑንን የቢቢሲ ዘገባ ያመላክታል።
አሁን ላይም ከኮንጎ፣ ርዋንዳ፣ ደቡብ ሱዳን እና ከሌሎች ዓለም አቀፍ አጋር አካላት ጋር በጉዳዩ ላይ ልመክር ነው ብሏል።
በፈረንጆቹ 1976 የተገኘው ኢቦላ በአገሪቱ ሲከሰት የአሁኑ ለ17ኛ ጊዜ መሆኑን ዘገባው አስታውሷል።
ቫይረሱ በሰውነት ንክኪ እንዲሁም በተጎዳ ቆዳ በሚገባ የሰውነት ፈሳሽ ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍና አደገኛ ገዳይ መሆኑ ይነገራል።
እስካሁን ክትባት አልተገኘለትም በሚባለው በዚህ ቫይረስ የተያዘ ሰው የመሞት እድሉ 50 በመቶ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያመላክታል።
seledadotio
seledadotio
1 month ago
የነዳጅ ማከማቻና ስርጭት ዘርፍ ግዙፍ ኩባንያ የሆነው ፉልስቶር (Fuelstor) በጅቡቲ ዳሜርጆግ የ160 ሚሊዮን ዶላር የኢነርጂ ማዕከል ግንባታ መጀመሩን ይፋ አደረገ
#ethiopia | በኢነርጂ እና በሎጂስቲክስ መሰረተ ልማት ግንባታ ላይ የሚንቀሳቀሰው ፉልስቶር (Fuelstor) በጅቡቲ ዳሜርጆግ ቀጣና አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት የነዳጅ ማከማቻ ተርሚናል ግንባታ በይፋ መጀመሩን አስታውቋል።
በድምሩ 30 ቢሊዮን የጅቡቲ ፍራንክ ወይም 160 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስትመንት የሚፈጅበት ይህ ተርሚናል በአንድ ዓመት ከስምንት ወራት ውስጥ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ይጠበቃል።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በተለይ የፈሳሽ ጋዝ (LPG) እና የምግብ ዘይት ምርቶችን በከፍተኛ መጠን ለማከማቸትና ለማሰራጨት ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
ግንባታው ሲጠናቀቅ እስከ 400,000 ሜትሪክ ቶን ምርት የመያዝ አቅም የሚኖረው ሲሆን ይህም ለምስራቅ አፍሪካ የንግድ ትስስር መጠናከርና ለኢነርጂ አቅርቦት ዋስትና ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
የፉልስቶር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሀሰን አህመድ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ ኩባንያው በዘርፉ ያለውን ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ ከመሆኑም ባለፈ ጅቡቲ በዓለም አቀፍ የንግድ መስመር ላይ ያላትን ቁልፍ ሚና ይበልጥ ያጠናክረዋል።
ግንባታውን ሶማጄክ (Somagec) የተሰኘውና በባህር ላይ መሰረተ ልማት ግንባታ ከፍተኛ ልምድ ያለው ዓለም አቀፍ ኩባንያ የሚያከናውነው ሲሆን በሂደቱም ለበርካታ ዜጎች የስራ ዕድል እንደሚፈጥር ተጠቁሟል።
ይህ የሳላም ግሩፕ ድጋፍ ያለው የልማት ስራ በቀጣናው የሚታየውን የነዳጅና የኢነርጂ ፍላጎት በዘላቂነት ለመፍታትና የንግድ እንቅስቃሴን ለማቀላጠፍ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
#djibouti #energy #fuelstor #logistics #trade #eastafrica #economy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኢነርጂ እና በሎጂስቲክስ መሰረተ ልማት ግንባታ ላይ የሚንቀሳቀሰው ፉልስቶር (Fuelstor) በጅቡቲ ዳሜርጆግ ቀጣና አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት የነዳጅ ማከማቻ ተርሚናል ግንባታ በይፋ መጀመሩን አስታውቋል።
በድምሩ 30 ቢሊዮን የጅቡቲ ፍራንክ ወይም 160 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስትመንት የሚፈጅበት ይህ ተርሚናል በአንድ ዓመት ከስምንት ወራት ውስጥ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ይጠበቃል።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በተለይ የፈሳሽ ጋዝ (LPG) እና የምግብ ዘይት ምርቶችን በከፍተኛ መጠን ለማከማቸትና ለማሰራጨት ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
ግንባታው ሲጠናቀቅ እስከ 400,000 ሜትሪክ ቶን ምርት የመያዝ አቅም የሚኖረው ሲሆን ይህም ለምስራቅ አፍሪካ የንግድ ትስስር መጠናከርና ለኢነርጂ አቅርቦት ዋስትና ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
የፉልስቶር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሀሰን አህመድ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ ኩባንያው በዘርፉ ያለውን ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ ከመሆኑም ባለፈ ጅቡቲ በዓለም አቀፍ የንግድ መስመር ላይ ያላትን ቁልፍ ሚና ይበልጥ ያጠናክረዋል።
ግንባታውን ሶማጄክ (Somagec) የተሰኘውና በባህር ላይ መሰረተ ልማት ግንባታ ከፍተኛ ልምድ ያለው ዓለም አቀፍ ኩባንያ የሚያከናውነው ሲሆን በሂደቱም ለበርካታ ዜጎች የስራ ዕድል እንደሚፈጥር ተጠቁሟል።
ይህ የሳላም ግሩፕ ድጋፍ ያለው የልማት ስራ በቀጣናው የሚታየውን የነዳጅና የኢነርጂ ፍላጎት በዘላቂነት ለመፍታትና የንግድ እንቅስቃሴን ለማቀላጠፍ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
#djibouti #energy #fuelstor #logistics #trade #eastafrica #economy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
ሀንታ ቫይረስ አዲሱ የዓለም የጤና ስጋት
#ethiopia | በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ በሚጓዝ የቱሪስት መርከብ ላይ የሀንታ ቫይረስ መገኘቱን የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል።
እንደ አሜሪካ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል (CDC) መረጃ ከሆነ ይህ ቫይረስ በዋነኝነት የሚተላለፈው በአይጦች ሽንት፣ እዳሪ ወይም ምራቅ የተበከለ አየርን ሰዎች ወደ ውስጥ በሚተነፍሱበት ወቅት ነው።
እስካሁን ባለው መረጃ የሦስት ሰዎች ሕይወት ያለፈ ሲሆን ሌሎች ታማሚዎች እና ተጠርጣሪዎች በህክምና ክትትል ላይ ይገኛሉ።
ቫይረሱ ከባድ የመተንፈሻ አካላት ችግር የሚያስከትል ሲሆን ከፍተኛ ትኩሳት፣ የጡንቻ ሕመም እና ሳምባ በፈሳሽ መሞላት ዋና ዋና ምልክቶቹ ናቸው።
ምንም እንኳን ቫይረሱ ከሰው ወደ ሰው የመተላለፍ እድሉ ዝቅተኛ ቢሆንም ድርጅቱ ጥንቃቄን ለማስቀደም ሲል ተጠርጣሪዎች ለ45 ቀናት በለይቶ ማቆያ እንዲቆዩ ወስኗል።
ቫይረሱ ለሞት የመዳረግ እድሉ ከፍተኛ በመሆኑ ተጓዦች እና ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
#hantavirus #globalhealth #who #healthalert #virusoutbreak #cdc #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ በሚጓዝ የቱሪስት መርከብ ላይ የሀንታ ቫይረስ መገኘቱን የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል።
እንደ አሜሪካ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል (CDC) መረጃ ከሆነ ይህ ቫይረስ በዋነኝነት የሚተላለፈው በአይጦች ሽንት፣ እዳሪ ወይም ምራቅ የተበከለ አየርን ሰዎች ወደ ውስጥ በሚተነፍሱበት ወቅት ነው።
እስካሁን ባለው መረጃ የሦስት ሰዎች ሕይወት ያለፈ ሲሆን ሌሎች ታማሚዎች እና ተጠርጣሪዎች በህክምና ክትትል ላይ ይገኛሉ።
ቫይረሱ ከባድ የመተንፈሻ አካላት ችግር የሚያስከትል ሲሆን ከፍተኛ ትኩሳት፣ የጡንቻ ሕመም እና ሳምባ በፈሳሽ መሞላት ዋና ዋና ምልክቶቹ ናቸው።
ምንም እንኳን ቫይረሱ ከሰው ወደ ሰው የመተላለፍ እድሉ ዝቅተኛ ቢሆንም ድርጅቱ ጥንቃቄን ለማስቀደም ሲል ተጠርጣሪዎች ለ45 ቀናት በለይቶ ማቆያ እንዲቆዩ ወስኗል።
ቫይረሱ ለሞት የመዳረግ እድሉ ከፍተኛ በመሆኑ ተጓዦች እና ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
#hantavirus #globalhealth #who #healthalert #virusoutbreak #cdc #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
ዘራፊዎቹ ተያዙ‼️
የግለሰቦች ፊት ላይ ሳኒታይዘር መሠል ፈሳሽ በመርጨት የዝርፊያ ወንጀል የፈጸሙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
የወንጀል ድርጊቱ የተፈጸመው ግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሠዓት በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 4 ልዩ ቦታው ገላን ኮንዶሚኒየም አካባቢ ነው።
ተጠርጣሪዎች የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 2 B 11975 አ/አ የሆነ ኮሮላ ኤክስኪዩቲቭ ተሽከርካሪ በመጠቀም በአንዲት ግለሰብ ፊት ላይ ሳኒታይዘር መሰል ፈሳሽ በመርጨት የወርቅ የአንገት ሀብል፣ የብር የጣት ቀለበትና ተንቀሳቃሽ ስልክ ቅሚያ ይፈጽማሉ።
ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን ፈጽመውም በተሽከርካሪያቸው ለማምለጥ ሙከራ ባደረጉበት ወቅት የግል ተበዳይ ባሠሙት የይድረሱልኝ ጩኸት አንዱ ተጠርጣሪ ሲያመልጥ ሦስቱ በአካባቢው በነበሩ የፖሊስ አባላትና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ ባደረገባቸው ፍተሻ ለወንጀል ተግባር የሚጠቀሙበት ሳኒታይዘር መሠል ፈሳሽ፣ 6 ተንቀሳቃሽ ስልኮችና አንድ ሠዓት ተይዟል።
seledadotio
seledadotio
የግለሰቦች ፊት ላይ ሳኒታይዘር መሠል ፈሳሽ በመርጨት የዝርፊያ ወንጀል የፈጸሙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
የወንጀል ድርጊቱ የተፈጸመው ግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሠዓት በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 4 ልዩ ቦታው ገላን ኮንዶሚኒየም አካባቢ ነው።
ተጠርጣሪዎች የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 2 B 11975 አ/አ የሆነ ኮሮላ ኤክስኪዩቲቭ ተሽከርካሪ በመጠቀም በአንዲት ግለሰብ ፊት ላይ ሳኒታይዘር መሰል ፈሳሽ በመርጨት የወርቅ የአንገት ሀብል፣ የብር የጣት ቀለበትና ተንቀሳቃሽ ስልክ ቅሚያ ይፈጽማሉ።
ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን ፈጽመውም በተሽከርካሪያቸው ለማምለጥ ሙከራ ባደረጉበት ወቅት የግል ተበዳይ ባሠሙት የይድረሱልኝ ጩኸት አንዱ ተጠርጣሪ ሲያመልጥ ሦስቱ በአካባቢው በነበሩ የፖሊስ አባላትና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ ባደረገባቸው ፍተሻ ለወንጀል ተግባር የሚጠቀሙበት ሳኒታይዘር መሠል ፈሳሽ፣ 6 ተንቀሳቃሽ ስልኮችና አንድ ሠዓት ተይዟል።
seledadotio
seledadotio
1 month ago
የግለሰቦች ፊት ላይ ሳኒታይዘር መሠል ፈሳሽ በመርጨት የቅሚያ ወንጀል የፈጸሙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
የወንጀል ድርጊቱ የተፈጸመው ግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሠዓት በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 4 ልዩ ቦታው ገላን ኮንዶሚኒየም አካባቢ ነው።
ተጠርጣሪዎች የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 2 B 11975 አ/አ የሆነ ኮሮላ ኤክስኪዩቲቭ ተሽከርካሪ በመጠቀም በአንዲት ግለሰብ ፊት ላይ ሳኒታይዘር መሰል ፈሳሽ በመርጨት የወርቅ የአንገት ሀብል፣ የብር የጣት ቀለበትና ተንቀሳቃሽ ስልክ ቅሚያ ይፈጽማሉ።
ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን ፈጽመውም በተሽከርካሪያቸው ለማምለጥ ሙከራ ባደረጉበት ወቅት የግል ተበዳይ ባሠሙት የይድረሱልኝ ጩኸት አንዱ ተጠርጣሪ ሲያመልጥ ሦስቱ በአካባቢው በነበሩ የፖሊስ አባላትና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ ባደረገባቸው ፍተሻ ለወንጀል ተግባር የሚጠቀሙበት ሳኒታይዘር መሠል ፈሳሽ፣ 6 ተንቀሳቃሽ ስልኮችና አንድ ሠዓት ተይዟል።
ነዋሪዎች ከምንጊዜውም በላይ የሚፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶችን ከመከላከል ባሻገር ተጠርጣሪዎችን ከፖሊስ ጋር በመተባበር በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ማድረጋቸው ምስጋና የሚቸረው መሆኑን የገለጸው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሠል የወንጀል ድርጊት ሲያጋጥምም በነጻ የመረጃ ስልክ 990 እንዲሁም የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያን (Citizen Engagement Application) በመጠቀም ጥቆማ መስጠት የሚቻል መሆኑን ገልጿል።
Addis Ababa police
የወንጀል ድርጊቱ የተፈጸመው ግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሠዓት በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 4 ልዩ ቦታው ገላን ኮንዶሚኒየም አካባቢ ነው።
ተጠርጣሪዎች የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 2 B 11975 አ/አ የሆነ ኮሮላ ኤክስኪዩቲቭ ተሽከርካሪ በመጠቀም በአንዲት ግለሰብ ፊት ላይ ሳኒታይዘር መሰል ፈሳሽ በመርጨት የወርቅ የአንገት ሀብል፣ የብር የጣት ቀለበትና ተንቀሳቃሽ ስልክ ቅሚያ ይፈጽማሉ።
ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን ፈጽመውም በተሽከርካሪያቸው ለማምለጥ ሙከራ ባደረጉበት ወቅት የግል ተበዳይ ባሠሙት የይድረሱልኝ ጩኸት አንዱ ተጠርጣሪ ሲያመልጥ ሦስቱ በአካባቢው በነበሩ የፖሊስ አባላትና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ ባደረገባቸው ፍተሻ ለወንጀል ተግባር የሚጠቀሙበት ሳኒታይዘር መሠል ፈሳሽ፣ 6 ተንቀሳቃሽ ስልኮችና አንድ ሠዓት ተይዟል።
ነዋሪዎች ከምንጊዜውም በላይ የሚፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶችን ከመከላከል ባሻገር ተጠርጣሪዎችን ከፖሊስ ጋር በመተባበር በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ማድረጋቸው ምስጋና የሚቸረው መሆኑን የገለጸው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሠል የወንጀል ድርጊት ሲያጋጥምም በነጻ የመረጃ ስልክ 990 እንዲሁም የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያን (Citizen Engagement Application) በመጠቀም ጥቆማ መስጠት የሚቻል መሆኑን ገልጿል።
Addis Ababa police
Sponsored by
Surafel
1 month ago
እንኳን ለልደታ ማርያም አደረሳችሁ፤ አደረሰን!
የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት ቅድስት ድንግል ማርያም🙏
የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱሳን መጽሕፍ በሚገባ ያስረዱናል፡፡ አባቷ ንጉስ ሰሎሞን “ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነዪ፣ ከአማና ራስ ከሳኔር ከኤርሞን ራስ ከአንበሶች መኖሪያ ከነብሮችም ተራራ ተመልከች” በማለት የተናገረው ትንቢት ሲፈጸም እመቤታችን ከክርስቶስ ልደት በፊት በ15 ዓ.ዓ ግንቦት 1 ቀን በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ” ይላታል፡፡
“ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላታል፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድም “ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች” በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል። ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም “የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት” ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡
በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት ቀን እጅግ በደመቀ ስነ ስርዓት የሚከበርበት ዋነኛው ምክንያት ከዳዊት አካል የቀረችልን ንጽሕት ዘር በመሆኗ ምክንያት ነው፡፡ ቅዱሳን ሐናና ኢያቄም እመቤታችን ስትወለድ ከቤታቸው ወደ ሊባኖስ ተራራ እንደተሰደዱ ገዳማውያን ከዓለም ተሰደዱ፣ ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገውም መነኑ።
ገዳማቸውን ስንደግፍ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት ቅድስት ድንግል ማርያም🙏
የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱሳን መጽሕፍ በሚገባ ያስረዱናል፡፡ አባቷ ንጉስ ሰሎሞን “ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነዪ፣ ከአማና ራስ ከሳኔር ከኤርሞን ራስ ከአንበሶች መኖሪያ ከነብሮችም ተራራ ተመልከች” በማለት የተናገረው ትንቢት ሲፈጸም እመቤታችን ከክርስቶስ ልደት በፊት በ15 ዓ.ዓ ግንቦት 1 ቀን በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ” ይላታል፡፡
“ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላታል፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድም “ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች” በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል። ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም “የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት” ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡
በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት ቀን እጅግ በደመቀ ስነ ስርዓት የሚከበርበት ዋነኛው ምክንያት ከዳዊት አካል የቀረችልን ንጽሕት ዘር በመሆኗ ምክንያት ነው፡፡ ቅዱሳን ሐናና ኢያቄም እመቤታችን ስትወለድ ከቤታቸው ወደ ሊባኖስ ተራራ እንደተሰደዱ ገዳማውያን ከዓለም ተሰደዱ፣ ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገውም መነኑ።
ገዳማቸውን ስንደግፍ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
1 month ago
የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው🙏
ቅዱስ ዮሐንስ በራዕይ 12÷1 "ፀሐይን የተጎናጸፈች፣ ጨረቃን የተጫማች፣ አስራ ሁለት የክዋክብት አክሊል በራሷ ላይ ያላት" ብሎ የመሰከረላት የብርሃን እናቱ ድንግል ማርያም የተወለደችባት ቀን ልዩ ናት፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በትንቢቱ ኢሳ 7፡14 "ድንግል ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች" ብሎ የተናገረላት ያቺ ድንግል ከቅዱሳኑ ኢያቄምና ወሐና ተወለደች፡፡ እርሷ የተወለደችባት ቀን ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት በመዝ 44÷9 "የወርቅ ልብስ ተጎናጽፋ ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" ብሎ የተናገረላት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተገኘችባት ናት፡፡ የእርስዋም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱሳን መጽሕፍ በሚገባ ያስረዱናል፡፡
አባቷ ንጉስ ሰሎሞን "ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነዪ፣ ከአማና ራስ ከሳኔር ከኤርሞን ራስ ከአንበሶች መኖሪያ ከነብሮችም ተራራ ተመልከች" በማለት ተናግሮ ነበር፡፡ የዚህ ትንቢት ምስጢርም የእመቤታችን መካነ ልደት የሊባኖስ ተራራ ስለመሆኑ የሚያጠይቅ እንደሆነ ምስክርነታቸው የታመነ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ያስረዳሉ፡፡ ትንቢቱም ሲፈጸም ቅድስት ድንግል ማርያም በ15 ዓ.ዓ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ ግንቦት 1 ቀን በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስለእመቤታችን ልደት "ማርያምሰ ተኀቱ እምትካት ውስተ ከርሱ ለአዳም ከመ ባሕርይ ጸዓዳ” ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች፡፡ በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል።
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት ቀን እጅግ በደመቀ ስነ ስርዓት የሚከበርበት ዋነኛው ምክንያት ከዳዊት አካል የቀረችልን ንጽሕት ዘር በመሆኗ ምክንያት ነው፡፡ ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም ‹‹የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት›› ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡ ጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን በመኃልይ 4÷8 "ንዒ እምሊባኖስ መርዓት ንዒ እምሊባኖስ፡ ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ፡፡" ብሎ እንደተናገረ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት መሰረት የእመቤታችን የትውልድ ስፍራ ሊባኖስ የተባለው ተራራማ ሀገር ነው፡፡ ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ የተባለው የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ሰሎሞን እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን ስለእመቤታችን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ” ይላል፡፡
ደግሞም “ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላታል፡፡ እመቤታችንም በሊባኖስ ተራራ እንድትወለድ ምክንያት የሆነው በማሕፀን ሳለች የአርሳባንን ልጅ ዓይን በማብራቷና ሳሚናስ የሚባለውን የጦሊቅን ልጅ ከሞት በማስነሳቷ አይሁድ በቅናት ተነሳስተውባቸው ስለነበር ሐናና ኢያቄም ወደ ሊባኖስ ተራራ እንዲሄዱ ታላቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ለኢያቄም ተገልጾ ስለነገራቸው እንደሆነ የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡ ስለታላቅ መንፈሳዊ ተልዕኮ ሲባል ከሚያውቁት ቦታ መራቅን፣ ከለመዱት ቀዬ መሰደድን ከእመቤታችን የተረዱት ገዳማውያንም ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገው ይመንናሉ። ገዳማቸውን ስንደግፍ ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ቅዱስ ዮሐንስ በራዕይ 12÷1 "ፀሐይን የተጎናጸፈች፣ ጨረቃን የተጫማች፣ አስራ ሁለት የክዋክብት አክሊል በራሷ ላይ ያላት" ብሎ የመሰከረላት የብርሃን እናቱ ድንግል ማርያም የተወለደችባት ቀን ልዩ ናት፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በትንቢቱ ኢሳ 7፡14 "ድንግል ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች" ብሎ የተናገረላት ያቺ ድንግል ከቅዱሳኑ ኢያቄምና ወሐና ተወለደች፡፡ እርሷ የተወለደችባት ቀን ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት በመዝ 44÷9 "የወርቅ ልብስ ተጎናጽፋ ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" ብሎ የተናገረላት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተገኘችባት ናት፡፡ የእርስዋም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱሳን መጽሕፍ በሚገባ ያስረዱናል፡፡
አባቷ ንጉስ ሰሎሞን "ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነዪ፣ ከአማና ራስ ከሳኔር ከኤርሞን ራስ ከአንበሶች መኖሪያ ከነብሮችም ተራራ ተመልከች" በማለት ተናግሮ ነበር፡፡ የዚህ ትንቢት ምስጢርም የእመቤታችን መካነ ልደት የሊባኖስ ተራራ ስለመሆኑ የሚያጠይቅ እንደሆነ ምስክርነታቸው የታመነ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ያስረዳሉ፡፡ ትንቢቱም ሲፈጸም ቅድስት ድንግል ማርያም በ15 ዓ.ዓ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ ግንቦት 1 ቀን በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስለእመቤታችን ልደት "ማርያምሰ ተኀቱ እምትካት ውስተ ከርሱ ለአዳም ከመ ባሕርይ ጸዓዳ” ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች፡፡ በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል።
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት ቀን እጅግ በደመቀ ስነ ስርዓት የሚከበርበት ዋነኛው ምክንያት ከዳዊት አካል የቀረችልን ንጽሕት ዘር በመሆኗ ምክንያት ነው፡፡ ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም ‹‹የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት›› ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡ ጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን በመኃልይ 4÷8 "ንዒ እምሊባኖስ መርዓት ንዒ እምሊባኖስ፡ ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ፡፡" ብሎ እንደተናገረ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት መሰረት የእመቤታችን የትውልድ ስፍራ ሊባኖስ የተባለው ተራራማ ሀገር ነው፡፡ ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ የተባለው የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ሰሎሞን እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን ስለእመቤታችን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ” ይላል፡፡
ደግሞም “ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላታል፡፡ እመቤታችንም በሊባኖስ ተራራ እንድትወለድ ምክንያት የሆነው በማሕፀን ሳለች የአርሳባንን ልጅ ዓይን በማብራቷና ሳሚናስ የሚባለውን የጦሊቅን ልጅ ከሞት በማስነሳቷ አይሁድ በቅናት ተነሳስተውባቸው ስለነበር ሐናና ኢያቄም ወደ ሊባኖስ ተራራ እንዲሄዱ ታላቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ለኢያቄም ተገልጾ ስለነገራቸው እንደሆነ የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡ ስለታላቅ መንፈሳዊ ተልዕኮ ሲባል ከሚያውቁት ቦታ መራቅን፣ ከለመዱት ቀዬ መሰደድን ከእመቤታችን የተረዱት ገዳማውያንም ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገው ይመንናሉ። ገዳማቸውን ስንደግፍ ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
1 month ago
ዓለም አቀፍ የእጅ ንፅህና ቀን በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል በፓናል ውይይት ተከበረ!
#ethiopia | በዓለም አቀፍ ደረጃ የእጅ ንፅህና ቀን ሲታሰብ፤ በጤናችን ላይ የሚያመጣው አስገራሚ ለውጥ ተመላክቷል። በትክክለኛ መንገድ እጅን ማፅድዳት በሽታን ከመከላከል ባለፈ የሕይወት አድን ሚናው ከፍተኛ መሆኑ ተገልጿል።
በውይይቱ ላይ ዶ/ር ሄርጎ አበራ እንዳብራሩት፣ እጅን በሳይንሳዊ መንገድ መታጠብ የሚከተሉትን አስደናቂ ጥቅሞች ያስገኛል፦
የተላላፊ በሽታ ምጣኔን መቀነስ፦ ተላላፊ በሽታዎችን የመተላለፍ ዕድል ከ18% ወደ 2% ዝቅ ያደርጋል።
የበሽታ መከላከል፦ በንክኪና በፈሳሽ የሚተላለፉ በሽታዎችን በ50% ይቀንሳል።
መድኃኒት የመለማመድ ችግር፦ በባክቴሪያዎች ላይ መድኃኒት አለመስራት (Drug Resistance) የሚያመጡ በሽታዎችን እስከ 70% ይከላከላል።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ምንም እንኳን በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ሳይንሳዊውን መንገድ ተከትለው እጃቸውን በተገቢው የሚያፀዱ የጤና ባለሙያዎች 30% ቢሆኑም፣ ይህንን ቁጥር በማሻሻል የሕመምተኞችን ደህንነት ይበልጥ ማረጋገጥ እንደሚቻል ተመላክቷል።
በጤና ተቋማት፣ በምግብ ቤቶችና በሥራ ቦታዎች ንፁህ ውሃ፣ ሳሙናና አልኮልን በበቂ ሁኔታ በማቅረብ እጃችንን የማፅዳት ባህላችንን ካሳደግን፣ ጤናማ ማህበረሰብ መፍጠር እንደምንችል ተመልክቷል።
እጅዎን በትክክለኛ ቅደም ተከተል በማፅዳት ራስዎንና የሚወዱትን ሰው ይጠብቁ!
"የአገልግሎት ጥራት አርማችን"
#ethiopia | በዓለም አቀፍ ደረጃ የእጅ ንፅህና ቀን ሲታሰብ፤ በጤናችን ላይ የሚያመጣው አስገራሚ ለውጥ ተመላክቷል። በትክክለኛ መንገድ እጅን ማፅድዳት በሽታን ከመከላከል ባለፈ የሕይወት አድን ሚናው ከፍተኛ መሆኑ ተገልጿል።
በውይይቱ ላይ ዶ/ር ሄርጎ አበራ እንዳብራሩት፣ እጅን በሳይንሳዊ መንገድ መታጠብ የሚከተሉትን አስደናቂ ጥቅሞች ያስገኛል፦
የተላላፊ በሽታ ምጣኔን መቀነስ፦ ተላላፊ በሽታዎችን የመተላለፍ ዕድል ከ18% ወደ 2% ዝቅ ያደርጋል።
የበሽታ መከላከል፦ በንክኪና በፈሳሽ የሚተላለፉ በሽታዎችን በ50% ይቀንሳል።
መድኃኒት የመለማመድ ችግር፦ በባክቴሪያዎች ላይ መድኃኒት አለመስራት (Drug Resistance) የሚያመጡ በሽታዎችን እስከ 70% ይከላከላል።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ምንም እንኳን በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ሳይንሳዊውን መንገድ ተከትለው እጃቸውን በተገቢው የሚያፀዱ የጤና ባለሙያዎች 30% ቢሆኑም፣ ይህንን ቁጥር በማሻሻል የሕመምተኞችን ደህንነት ይበልጥ ማረጋገጥ እንደሚቻል ተመላክቷል።
በጤና ተቋማት፣ በምግብ ቤቶችና በሥራ ቦታዎች ንፁህ ውሃ፣ ሳሙናና አልኮልን በበቂ ሁኔታ በማቅረብ እጃችንን የማፅዳት ባህላችንን ካሳደግን፣ ጤናማ ማህበረሰብ መፍጠር እንደምንችል ተመልክቷል።
እጅዎን በትክክለኛ ቅደም ተከተል በማፅዳት ራስዎንና የሚወዱትን ሰው ይጠብቁ!
"የአገልግሎት ጥራት አርማችን"
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ሕይወት) ሪሃና እና ኤሳፕ ሮኪ ትላንት ሰኞ ሜይ 4 በተካሄደው የ2026ቱ የሜት ጋላ (Met Gala) ዝግጅት ላይ፣ እንደተለመደው ዘግይተው በመድረስ የዘንድሮውን ቀይ ምንጣፍ በልዩ ድምቀት ዘግተዋል። የ38 ዓመቷ ሪሃና እና የ37 ዓመቱ ኤሳፕ ሮኪ በታላላቅ የፋሽን መድረኮች ላይ አርፍደው መገኘት የዘወትር መለያቸው አድርገውታል።
"የኮስቱዩም ጥበብ" በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው የዘንድሮው ዝግጅት ላይ፣ ሪሃና በሜሶን ማርጄላ የተሰራ እጅግ አስደናቂ ቀሚስ ለብሳ የሜት ጋላውን ደረጃ ስትወጣ የሁሉንም ትኩረት ስባለች። ቀሚሷ ከልብስነቱ ይልቅ ወደ ቅርጻቅርጽ ያደላ ሲሆን፣ ውስብስብ የሆነና የተደራረበ የሰውነት ቅርጽን በተለየ መልኩ የሚያሳይ ንድፍ ነበረው። አብዛኛው የልብሱ ክፍል ፈሳሽ ብረት ከሚመስል የሚያብረቀርቅ ጨርቅ የተሰራ ሲሆን፣ መሃሉ ላይ ደግሞ እውነተኛ ጌጣጌጦች እንደ ፏፏቴ የፈሰሱበት ይመስል ነበር። ያደረገቻቸው ትላልቅ የጆሮ እና የጣት ቀለበቶች፣ እንዲሁም ከልብሷ ቀለም ጋር የሚሄድ የሚያብረቀርቅ የዓይን ሜካፕ እና በጄኒፈር ቤር የወርቅ ጌጦች ያሸበረቀው ጸጉሯ ውበቷን ወደ ላቀ ደረጃ አድርሶታል።
በሌላ በኩል ኤሳፕ ሮኪ በቅርቡ ያገኘውን "የሴት ልጅ አባትነት" ሚናን በሚያስታውስ መልኩ፣ ፈዛዛ ሮዝ ቀለም ያለው ኮት ከላባ ብሩች፣ የቢራቢሮ ክራባት (bow tie) እና ጫማ ጋር አጣምሮ ለብሶ ታይቷል።
የዘንድሮው የሜት ጋላ ከሜትሮፖሊታን የጥበብ ሙዚየም የ2026 የጸደይ ወቅት ኤግዚቢሽን ጋር የተቆራኘ ሲሆን፣ "ፋሽን ጥበብ ነው" የሚል የአለባበስ ደንብ ነበረው። ዝግጅቱም በዋናነት የሰውን ልጅ የተለያየ የሰውነት ቅርጽና ገጽታ፤ ይኸውም የእርጉዝ እና የዕድሜ ባለጸጋ አካላትን ጭምር በአዳዲስ ማኔኪኖች አማካኝነት በማሳየት ላይ ያተኮረ ነበር።
"የኮስቱዩም ጥበብ" በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው የዘንድሮው ዝግጅት ላይ፣ ሪሃና በሜሶን ማርጄላ የተሰራ እጅግ አስደናቂ ቀሚስ ለብሳ የሜት ጋላውን ደረጃ ስትወጣ የሁሉንም ትኩረት ስባለች። ቀሚሷ ከልብስነቱ ይልቅ ወደ ቅርጻቅርጽ ያደላ ሲሆን፣ ውስብስብ የሆነና የተደራረበ የሰውነት ቅርጽን በተለየ መልኩ የሚያሳይ ንድፍ ነበረው። አብዛኛው የልብሱ ክፍል ፈሳሽ ብረት ከሚመስል የሚያብረቀርቅ ጨርቅ የተሰራ ሲሆን፣ መሃሉ ላይ ደግሞ እውነተኛ ጌጣጌጦች እንደ ፏፏቴ የፈሰሱበት ይመስል ነበር። ያደረገቻቸው ትላልቅ የጆሮ እና የጣት ቀለበቶች፣ እንዲሁም ከልብሷ ቀለም ጋር የሚሄድ የሚያብረቀርቅ የዓይን ሜካፕ እና በጄኒፈር ቤር የወርቅ ጌጦች ያሸበረቀው ጸጉሯ ውበቷን ወደ ላቀ ደረጃ አድርሶታል።
በሌላ በኩል ኤሳፕ ሮኪ በቅርቡ ያገኘውን "የሴት ልጅ አባትነት" ሚናን በሚያስታውስ መልኩ፣ ፈዛዛ ሮዝ ቀለም ያለው ኮት ከላባ ብሩች፣ የቢራቢሮ ክራባት (bow tie) እና ጫማ ጋር አጣምሮ ለብሶ ታይቷል።
የዘንድሮው የሜት ጋላ ከሜትሮፖሊታን የጥበብ ሙዚየም የ2026 የጸደይ ወቅት ኤግዚቢሽን ጋር የተቆራኘ ሲሆን፣ "ፋሽን ጥበብ ነው" የሚል የአለባበስ ደንብ ነበረው። ዝግጅቱም በዋናነት የሰውን ልጅ የተለያየ የሰውነት ቅርጽና ገጽታ፤ ይኸውም የእርጉዝ እና የዕድሜ ባለጸጋ አካላትን ጭምር በአዳዲስ ማኔኪኖች አማካኝነት በማሳየት ላይ ያተኮረ ነበር።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የሰውነት ክብደትን በአጭር ጊዜ ውስጥ በፍጥነት ለመቀነስ መሞከር ለሀሞት ጠጠር መፈጠር ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ያውቃሉ?
#ethiopia | የሀሞት ጠጠር የሚከሰተው በሀሞት ከረጢት ውስጥ የሚገኘው ፈሳሽ ኬሚካላዊ ሚዛኑን ሲያጣ እንደሆነ የዘርፉ ባለሙያዎች ይገልጻሉ።
በተለይም በፈሳሹ ውስጥ ያለው የኮሌስትሮል መጠን ከልክ በላይ መጨመር እና የሀሞት ከረጢት ፈሳሹን በአግባቡ ማፍሰስ አለመቻል ለጠጠር መፈጠር ዋነኛ መንስኤዎች ናቸው።
ጠጠሩ መጠኑ እየጨመረ ሲመጣ ወይም የሀሞት ትቦን ሲዘጋ፤ በላይኛው የሆድ ክፍል ላይ ድንገተኛና ከባድ ሕመም፣ ማቅለሽለሽ፣ ማስታወክ እንዲሁም የቆዳ ወይም የዓይን ቀለም ቢጫ መሆንን የመሳሰሉ ምልክቶችን ሊያሳይ ይችላል።
የሀሞት ጠጠር ተጋላጭነትን ለመቀነስ ምግብን በሰዓቱ መመገብ፣ ጤናማ የሰውነት ክብደትን መጠበቅ እና ፋይበር ያላቸውን እንደ አትክልትና ፍራፍሬ ያሉ ምግቦችን ማዘውተር አስፈላጊ መሆኑ ይመከራል።
በተለይም የሰውነት ክብደትን በአጭር ጊዜ ውስጥ በፍጥነት ለመቀነስ መሞከር ለሀሞት ከረጢት ጠጠር መፈጠር ምክንያት ሊሆን ስለሚችል ልዩ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል።
የሀሞት ጠጠር በብዙዎች ዘንድ የሚታይ የጤና እክል ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ታካሚዎች ሰፊ ቀዶ ጥገና ሳያስፈልጋቸውና ከፍተኛ ሕመም ሳይሰማቸው መታከም የሚያስችላቸው ቴክኖሎጂ ሥራ ላይ መዋሉን ዶ/ር ሱራፌል ሙላቱ ለኤ ኤም ኤን ገልጸዋል።
የሕክምናው ዘርፍ በደረሰበት ከፍተኛ እድገት የላፓሮስኮፒክ ወይም በካሜራ የታገዘ ቀዶ ጥገና ለታካሚዎች ፈጣን ማገገምን ይዞ መጥቷል።
ቀደም ሲል የነበረው የሀሞት ከረጢት ቀዶ ጥገና ከ7 እስከ 8 ሴንቲ ሜትር የሚደርስ ሰፊ የሰውነት ክፍልን በመክፈት የሚከናወን ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅት ይህ አሠራር ተቀይሮ በዘመናዊው የላፓሮስኮፒክ ዘዴ ከአንድ ሴንቲ ሜትር ባነሰ አነስተኛ ቀዳዳ ቀዶ ሕክምናውን በብቃት ማከናወን ተችሏል ነው ያሉት ዶ/ር ሱራፌል።
ይህ ዘመናዊ አሠራር ታካሚው ከቀዶ ህክምናው በኋላ በሰዓታት ውስጥ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴው እንዲመለስ ያስችለዋል።
በተጨማሪም ቀዶ ህክምናው በጣም በትንሽ ቀዳዳ ስለሚከናወን በሰውነት ላይ የሚተወው ጠባሳ እጅግ አነስተኛ ነው።
በመጨረሻም ዶ/ር ሱራፌል፤ በጠጠር ምክንያት ጉዳት የደረሰበትን የሀሞት ከረጢት በቀዶ ጥገና በማውጣት ታካሚው ጤናማ ሕይወቱን መቀጠል እንደሚችል አረጋግጠዋል ሲል ኤ ኤም ኤን ዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | የሀሞት ጠጠር የሚከሰተው በሀሞት ከረጢት ውስጥ የሚገኘው ፈሳሽ ኬሚካላዊ ሚዛኑን ሲያጣ እንደሆነ የዘርፉ ባለሙያዎች ይገልጻሉ።
በተለይም በፈሳሹ ውስጥ ያለው የኮሌስትሮል መጠን ከልክ በላይ መጨመር እና የሀሞት ከረጢት ፈሳሹን በአግባቡ ማፍሰስ አለመቻል ለጠጠር መፈጠር ዋነኛ መንስኤዎች ናቸው።
ጠጠሩ መጠኑ እየጨመረ ሲመጣ ወይም የሀሞት ትቦን ሲዘጋ፤ በላይኛው የሆድ ክፍል ላይ ድንገተኛና ከባድ ሕመም፣ ማቅለሽለሽ፣ ማስታወክ እንዲሁም የቆዳ ወይም የዓይን ቀለም ቢጫ መሆንን የመሳሰሉ ምልክቶችን ሊያሳይ ይችላል።
የሀሞት ጠጠር ተጋላጭነትን ለመቀነስ ምግብን በሰዓቱ መመገብ፣ ጤናማ የሰውነት ክብደትን መጠበቅ እና ፋይበር ያላቸውን እንደ አትክልትና ፍራፍሬ ያሉ ምግቦችን ማዘውተር አስፈላጊ መሆኑ ይመከራል።
በተለይም የሰውነት ክብደትን በአጭር ጊዜ ውስጥ በፍጥነት ለመቀነስ መሞከር ለሀሞት ከረጢት ጠጠር መፈጠር ምክንያት ሊሆን ስለሚችል ልዩ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል።
የሀሞት ጠጠር በብዙዎች ዘንድ የሚታይ የጤና እክል ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ታካሚዎች ሰፊ ቀዶ ጥገና ሳያስፈልጋቸውና ከፍተኛ ሕመም ሳይሰማቸው መታከም የሚያስችላቸው ቴክኖሎጂ ሥራ ላይ መዋሉን ዶ/ር ሱራፌል ሙላቱ ለኤ ኤም ኤን ገልጸዋል።
የሕክምናው ዘርፍ በደረሰበት ከፍተኛ እድገት የላፓሮስኮፒክ ወይም በካሜራ የታገዘ ቀዶ ጥገና ለታካሚዎች ፈጣን ማገገምን ይዞ መጥቷል።
ቀደም ሲል የነበረው የሀሞት ከረጢት ቀዶ ጥገና ከ7 እስከ 8 ሴንቲ ሜትር የሚደርስ ሰፊ የሰውነት ክፍልን በመክፈት የሚከናወን ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅት ይህ አሠራር ተቀይሮ በዘመናዊው የላፓሮስኮፒክ ዘዴ ከአንድ ሴንቲ ሜትር ባነሰ አነስተኛ ቀዳዳ ቀዶ ሕክምናውን በብቃት ማከናወን ተችሏል ነው ያሉት ዶ/ር ሱራፌል።
ይህ ዘመናዊ አሠራር ታካሚው ከቀዶ ህክምናው በኋላ በሰዓታት ውስጥ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴው እንዲመለስ ያስችለዋል።
በተጨማሪም ቀዶ ህክምናው በጣም በትንሽ ቀዳዳ ስለሚከናወን በሰውነት ላይ የሚተወው ጠባሳ እጅግ አነስተኛ ነው።
በመጨረሻም ዶ/ር ሱራፌል፤ በጠጠር ምክንያት ጉዳት የደረሰበትን የሀሞት ከረጢት በቀዶ ጥገና በማውጣት ታካሚው ጤናማ ሕይወቱን መቀጠል እንደሚችል አረጋግጠዋል ሲል ኤ ኤም ኤን ዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
2 months ago
ዓለም አቀፉ ኤኮ (ECCO) ጫማ በኢትዮጵያ ተከፈተ!
#fastmereja : በዓለም አቀፍ ደረጃ በቆዳ ውጤቶችና በጫማ ምርቶቹ ዝነኛ የሆነው የዴንማርኩ ኤኮ (ECCO) ኩባንያ በኢትዮጵያ ገበያ በይፋ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡
ኩባንያው በተለይ የራሱን ቆዳ በማምረትና ዘመናዊ ቴክኖሎጂን ከምቾት ጋር በማዋሃድ የሚታወቅ ሲሆን፣ "ጫማ እግርን መከተል አለበት እንጂ እግር ጫማን መከተል የለበትም'' የሚለውን መርህ እንደሚከተል የድርጅቱ የሥራ ኃላፊዎች ገልጸዋል።
የኤኮ ጫማዎች በዓለም ገበያ ተመራጭ ከሚያደርጓቸው ምክንያቶች መካከል ድርጅቱ የራሱ የቆዳ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች ያሉት መሆኑ ዋነኛው ሲሆን፣ ይህም የቆዳውን ጥራት ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ድረስ በአስተማማኝ ሁኔታ ለመቆጣጠር ያስችለዋል።
በተጨማሪም FLUIDFORM™ የተሰኘውን የላቀ የፈሳሽ ቴክኖሎጂ በመጠቀም የጫማውን ሶል (Sole) እና የላይኛውን ክፍል ያለ ስፌት ወይም ሙጫ በማገናኘት፣ ጫማው ዘላቂ፣ ቀላልና ተለዋዋጭ እንዲሆን እንደሚያደርገው ተገልጿል።
በኢትዮጵያ የኤኮ ጫማዎች ብቸኛ ተወካይ ሆኖ የተሰየመው አውተንቲክ ቢዝነስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር(Authentic Business PLC) ১০: ১০५८ የኤኮ ጫማዎችን በታማኝነትና በከፍተኛ ጥራት ከዚህ ድርጅት ማግኘት እንደሚችሉ ተጠቁሟል።
የአውተንቲክ ቢዝነስ ኃላፊዎች እንዳመለከቱት፣ ኩባንያው የኤኮን ምርቶች ወደ አገር ውስጥ ማስገባት መጀመሩ ለተጠቃሚዎች የጥራት አማራጭ ከመፍጠሩ ባለፈ፣ በቀጣይነት ተጨማሪ ዓለም አቀፍ ብራንዶችን ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡
ይህ የዓለም አቀፍ ብራንድ ወደ ኢትዮጵያ መግባት በአገሪቱ የንግድና የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ላይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረዉ ተገልጿል።
እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1963 በካርል ሄንዝ ዌርነር የተመሠረተው ኤኮ፣ በዓለም ዙሪያ በብዙ አገራት ሰፊ ተቀባይነትና እውቅና ያለው ግዙፍ ተቋም ነው፡፡
📷 ከበደ መክብብ
#fastmereja : በዓለም አቀፍ ደረጃ በቆዳ ውጤቶችና በጫማ ምርቶቹ ዝነኛ የሆነው የዴንማርኩ ኤኮ (ECCO) ኩባንያ በኢትዮጵያ ገበያ በይፋ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡
ኩባንያው በተለይ የራሱን ቆዳ በማምረትና ዘመናዊ ቴክኖሎጂን ከምቾት ጋር በማዋሃድ የሚታወቅ ሲሆን፣ "ጫማ እግርን መከተል አለበት እንጂ እግር ጫማን መከተል የለበትም'' የሚለውን መርህ እንደሚከተል የድርጅቱ የሥራ ኃላፊዎች ገልጸዋል።
የኤኮ ጫማዎች በዓለም ገበያ ተመራጭ ከሚያደርጓቸው ምክንያቶች መካከል ድርጅቱ የራሱ የቆዳ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች ያሉት መሆኑ ዋነኛው ሲሆን፣ ይህም የቆዳውን ጥራት ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ድረስ በአስተማማኝ ሁኔታ ለመቆጣጠር ያስችለዋል።
በተጨማሪም FLUIDFORM™ የተሰኘውን የላቀ የፈሳሽ ቴክኖሎጂ በመጠቀም የጫማውን ሶል (Sole) እና የላይኛውን ክፍል ያለ ስፌት ወይም ሙጫ በማገናኘት፣ ጫማው ዘላቂ፣ ቀላልና ተለዋዋጭ እንዲሆን እንደሚያደርገው ተገልጿል።
በኢትዮጵያ የኤኮ ጫማዎች ብቸኛ ተወካይ ሆኖ የተሰየመው አውተንቲክ ቢዝነስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር(Authentic Business PLC) ১০: ১০५८ የኤኮ ጫማዎችን በታማኝነትና በከፍተኛ ጥራት ከዚህ ድርጅት ማግኘት እንደሚችሉ ተጠቁሟል።
የአውተንቲክ ቢዝነስ ኃላፊዎች እንዳመለከቱት፣ ኩባንያው የኤኮን ምርቶች ወደ አገር ውስጥ ማስገባት መጀመሩ ለተጠቃሚዎች የጥራት አማራጭ ከመፍጠሩ ባለፈ፣ በቀጣይነት ተጨማሪ ዓለም አቀፍ ብራንዶችን ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡
ይህ የዓለም አቀፍ ብራንድ ወደ ኢትዮጵያ መግባት በአገሪቱ የንግድና የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ላይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረዉ ተገልጿል።
እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1963 በካርል ሄንዝ ዌርነር የተመሠረተው ኤኮ፣ በዓለም ዙሪያ በብዙ አገራት ሰፊ ተቀባይነትና እውቅና ያለው ግዙፍ ተቋም ነው፡፡
📷 ከበደ መክብብ
2 months ago
የገላ መጥፎ ጠረን
✅ ላብ በራሱ የሰውነት ሽታን አያመጣም ፣ የሰው ላብ ሽታ የለውም ማለት ይቻላል።በአንድ ሰው ቆዳ ላይ በባክቴሪያ ምክንያት የሰውነት ሽታ የሚከሰተው በላብ ውስጥ የፕሮቲን ሞለኪውሎችን በማፍረስ እና በዚህም ምክንያት ሽታ በማምረት ነው።
✅ የሰውነት ሽታ የተለመደ ችግር ነው ። ምንም እንኳን የእሱ መንስኤዎች ብዙውን ጊዜ በአንድ ሰው ንፅህና አጠባበቅ ልምዶች ላይ ቢሆኑም ፣ የሰውነት ሽታ በአንዳንድ አጋጣሚዎች የበለጠ ከባድ የጤና ሁኔታን ሊያመለክት ይችላል።
✅ ይኸ ችግር ሊከሰት የሚችለው በላብ ውስጥ የበሽታ አምጭ ረቂቅ ህዋሳት ሽታ በሚፈጠሩበት ጊዜ ነው፡፡ ይህ መጥፎ ሽታ በምግብ ፣ በንህጽና ፣በጤና ፣ በጾታ እና በአንዳንድ የመድሃኒት ዓይነቶች አወሳሰድ ላይ ይወሰናል፡፡ ችግሩ የሚነሳው ከእጅ ፣ከእጅ ንፍፊት ፣ ከብልት ፣ ከብብት እና ከፊንጢጣ አካባቢዎች ነው፡፡
✅አጋላጭ ሁኔታዎች (risk factors)
👉የሆድ ድርቀት፣ በቂ ፈሳሽ አለመውሰድ
👉ሁል ጊዜ ፕሮቲን ያላቸውን ምግቦች ማዘውተር
👉አልኮል ፣ሲጋራና ጫት መጠቀም
👉የቫይታሚን እጥረት መኖር
👉ጥሩ ጠረን የሌለው ዶድራንት መጠቀም
👉ስኳር የሚበዛባቸውን ምግቦች እና መጠጦች አዘውትሮ መጠቀም
👉 ከመጠን በላይ ውፍረት
👉ቅመም የበዛባቸው ምግቦችን መመገብ
👉የተወሰኑ የሕክምና ሁኔታዎች - የስኳር በሽታ ፣ የኩላሊት ወይም የጉበት ችግሮች ፣ ከመጠን በላይ እንቅስቃሴ በተለመደው የሰውነትዎ ሽታ ላይ ለውጥ ሊያስከትሉ ይችላሉ።
👉በአንዳንድ አጋጣሚዎች ግን አንድ ያልተለመደ የሰውነት ሽታ የከፋ ነገር ምልክት ሊሆን ይችላል። ለምሳሌ ሽንት መሰል ሽታ የኩላሊት ወይም የጉበት ችግሮች ማለት ሊሆን ይችላል።
👉ውጥረት ወይም መጨናነቅ/stress- ውጥረት የአፖክሪን ዕጢዎችዎ (apocrine glands) የትርፍ ሰዓት ሥራ እንዲሠሩ ያደርጋቸዋል። ያስታውሱ ፣ እነዚህ ሽታ ያለው ላብ የሚያመጡ እጢዎች ናቸው።
👉በዘር/genetics- አንዳንድ ሰዎች ከሌሎች ይልቅ የሰውነት ሽታ ለማዳበር በጣም የተጋለጡ ናቸው።
✔️ጾታ ይህ ችግር ሴቶች ላይ ቢከሰትም ወንዶች ላይ ግን በይበልጥ ይከሰታል፡፡
✔️ የሰውነት ጠረንን ለመቀነስ የሚረዱ ምክሮች
👉 አዘውትሮ ሞቅ ባለ ውሃ መታጠብ ቢያንስ በቀን አንድ ጊዜ (በተለይ በሞቃታማ ፣ እርጥበት አዘል በሆኑ አካባቢዎች ፣ በቀን ሁለት ጊዜ ገላ መታጠብ።)
✍ ፀረ-ባክቴሪያ ሳሙና ይጠቀሙ
✍ የብብትን ንህጽህና መጠበቅ
✍ሽቶ ትክክለኛ የሽቶና የዲዎደረንት ምርቶችን ይምረጡ።
✍ አየር የሚያዘዋውሩ ልብሶችን እና ሰውነት ላይ የማይጣበቁ ልብሶችን ይልበሱ።
✍ ላብ በቆዳ ላይ የሚይዙ ጨርቆችን ያስወግዱ። እነዚህ የሰውነት ሽታ እንዲዳብር የተሻለ የመራቢያ ቦታን ይፈቅዳሉ።
✍ ቅመማ ቅመሞችን ወይም ሚያቃጥሉ ምግቦችን ከአመጋገብዎ ያስወግዱ ወይም ይቀንሱ። እንደ ቃሪያ ፣ ነጭ ሽንኩርት ፣ ቁንዶ በርበሬ ፣ ብሮኮሊ እና ሽንኩርት ያሉ ጠንካራ የሚሸቱ ምግቦች የበለጠ የበዛ ላብ ሊያስከትሉ ይችላሉ።
✍ የአልኮል መጠጥ በላብዎ ሽታ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል።
✍ በቀን 8-10 ብርጭቆ ንፁህ ውሃ መጠጣት
✍ በብብት እና በሌሎች የሰውነት ክፍሎች ያለ ፀጉርን መላጨት ። ፀጉሩ ላብ ይይዛል እና ባክቴሪያዎች ሊበቅሉ የሚችሉበት ጥሩ አከባቢን ይፈጥራል።
- ፀጉርን ማስወገድ የሰውነት ሽታ ለመቆጣጠር ይረዳል።
seledadotio
seledadotio
✅ ላብ በራሱ የሰውነት ሽታን አያመጣም ፣ የሰው ላብ ሽታ የለውም ማለት ይቻላል።በአንድ ሰው ቆዳ ላይ በባክቴሪያ ምክንያት የሰውነት ሽታ የሚከሰተው በላብ ውስጥ የፕሮቲን ሞለኪውሎችን በማፍረስ እና በዚህም ምክንያት ሽታ በማምረት ነው።
✅ የሰውነት ሽታ የተለመደ ችግር ነው ። ምንም እንኳን የእሱ መንስኤዎች ብዙውን ጊዜ በአንድ ሰው ንፅህና አጠባበቅ ልምዶች ላይ ቢሆኑም ፣ የሰውነት ሽታ በአንዳንድ አጋጣሚዎች የበለጠ ከባድ የጤና ሁኔታን ሊያመለክት ይችላል።
✅ ይኸ ችግር ሊከሰት የሚችለው በላብ ውስጥ የበሽታ አምጭ ረቂቅ ህዋሳት ሽታ በሚፈጠሩበት ጊዜ ነው፡፡ ይህ መጥፎ ሽታ በምግብ ፣ በንህጽና ፣በጤና ፣ በጾታ እና በአንዳንድ የመድሃኒት ዓይነቶች አወሳሰድ ላይ ይወሰናል፡፡ ችግሩ የሚነሳው ከእጅ ፣ከእጅ ንፍፊት ፣ ከብልት ፣ ከብብት እና ከፊንጢጣ አካባቢዎች ነው፡፡
✅አጋላጭ ሁኔታዎች (risk factors)
👉የሆድ ድርቀት፣ በቂ ፈሳሽ አለመውሰድ
👉ሁል ጊዜ ፕሮቲን ያላቸውን ምግቦች ማዘውተር
👉አልኮል ፣ሲጋራና ጫት መጠቀም
👉የቫይታሚን እጥረት መኖር
👉ጥሩ ጠረን የሌለው ዶድራንት መጠቀም
👉ስኳር የሚበዛባቸውን ምግቦች እና መጠጦች አዘውትሮ መጠቀም
👉 ከመጠን በላይ ውፍረት
👉ቅመም የበዛባቸው ምግቦችን መመገብ
👉የተወሰኑ የሕክምና ሁኔታዎች - የስኳር በሽታ ፣ የኩላሊት ወይም የጉበት ችግሮች ፣ ከመጠን በላይ እንቅስቃሴ በተለመደው የሰውነትዎ ሽታ ላይ ለውጥ ሊያስከትሉ ይችላሉ።
👉በአንዳንድ አጋጣሚዎች ግን አንድ ያልተለመደ የሰውነት ሽታ የከፋ ነገር ምልክት ሊሆን ይችላል። ለምሳሌ ሽንት መሰል ሽታ የኩላሊት ወይም የጉበት ችግሮች ማለት ሊሆን ይችላል።
👉ውጥረት ወይም መጨናነቅ/stress- ውጥረት የአፖክሪን ዕጢዎችዎ (apocrine glands) የትርፍ ሰዓት ሥራ እንዲሠሩ ያደርጋቸዋል። ያስታውሱ ፣ እነዚህ ሽታ ያለው ላብ የሚያመጡ እጢዎች ናቸው።
👉በዘር/genetics- አንዳንድ ሰዎች ከሌሎች ይልቅ የሰውነት ሽታ ለማዳበር በጣም የተጋለጡ ናቸው።
✔️ጾታ ይህ ችግር ሴቶች ላይ ቢከሰትም ወንዶች ላይ ግን በይበልጥ ይከሰታል፡፡
✔️ የሰውነት ጠረንን ለመቀነስ የሚረዱ ምክሮች
👉 አዘውትሮ ሞቅ ባለ ውሃ መታጠብ ቢያንስ በቀን አንድ ጊዜ (በተለይ በሞቃታማ ፣ እርጥበት አዘል በሆኑ አካባቢዎች ፣ በቀን ሁለት ጊዜ ገላ መታጠብ።)
✍ ፀረ-ባክቴሪያ ሳሙና ይጠቀሙ
✍ የብብትን ንህጽህና መጠበቅ
✍ሽቶ ትክክለኛ የሽቶና የዲዎደረንት ምርቶችን ይምረጡ።
✍ አየር የሚያዘዋውሩ ልብሶችን እና ሰውነት ላይ የማይጣበቁ ልብሶችን ይልበሱ።
✍ ላብ በቆዳ ላይ የሚይዙ ጨርቆችን ያስወግዱ። እነዚህ የሰውነት ሽታ እንዲዳብር የተሻለ የመራቢያ ቦታን ይፈቅዳሉ።
✍ ቅመማ ቅመሞችን ወይም ሚያቃጥሉ ምግቦችን ከአመጋገብዎ ያስወግዱ ወይም ይቀንሱ። እንደ ቃሪያ ፣ ነጭ ሽንኩርት ፣ ቁንዶ በርበሬ ፣ ብሮኮሊ እና ሽንኩርት ያሉ ጠንካራ የሚሸቱ ምግቦች የበለጠ የበዛ ላብ ሊያስከትሉ ይችላሉ።
✍ የአልኮል መጠጥ በላብዎ ሽታ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል።
✍ በቀን 8-10 ብርጭቆ ንፁህ ውሃ መጠጣት
✍ በብብት እና በሌሎች የሰውነት ክፍሎች ያለ ፀጉርን መላጨት ። ፀጉሩ ላብ ይይዛል እና ባክቴሪያዎች ሊበቅሉ የሚችሉበት ጥሩ አከባቢን ይፈጥራል።
- ፀጉርን ማስወገድ የሰውነት ሽታ ለመቆጣጠር ይረዳል።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
#ጤናመረጃ
ለፈጣን የፀጉር እድገት የሚረዱ ተፈጥሯዊ ዘዴዎች!
1- ሩዝ መጠቀም
2 የቡና ስኒ ሩዝ በ2 ኩባያ ዉኃ ለ5 ደቂቃ ያህል ማፍላት፣ዉኃዉን አጥልለን ለብ ሲል ፀጉራችንን አዳርሰን በመቀባት ለጥቂት ደቂቃዎች ቆዳችንን ማሳጅ ማድረግ፣ ከ30-45 ደቂቃ ያህል አቆይተን መታጠብ ለፀጉር እድገትና ልስላሴ ተመራጭ ነዉ፡፡
2- ቀይ ሽንኩርት
ሽንኩርት ዉኃ ዉስጥ በመቀቀል በዉኃዉ ፀጉሮን መታጠብ እና አቆይቶ በንጹህ ዉኃ ማለቅለቅ፣ ከዛም ውጤቱን መመልከት፡፡
3- የኮኮናት ዘይት
በየቀኑ የኮኮናት ዘይት በማሞቅ የፀጉርን ቆዳ አዳርሶ በመቀባት የፀጉርን ቆዳ ለ1 ደቂቃ በማሸት ወር ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ዉጤቱን ማየት ይችላሉ፡፡ የፀጉርን ቆዳ በሞቀ የኮኮናት ዘይት ማሸት ሴሎቹ እንዲነቃቁ ያደርጋል፡፡
4- እንቁላል መጠቀም
እንቁላል ነጩን ብቻ በመምታት ፀጉርን በመቀባት ፀጉርዎ ፈጣን እድገት እንዲኖረዉ ማድረግ ይቻላል፡፡ ፀጉርዎን እስከ ጫፉ ድረስ በመቀባት ጠንካራና ጤናማ ፀጉር እንዲኖሮዎት ያድርጉ፡፡
5- የኮክ ቅጠል
100 ግራም የኮክ ቅጠል በ1ሊትር ዉኃ ለ15 ደቂቃ ያህል መቀቀል፣ አዉርደን ለብ ሲል ፀጉራችንን በዉኃዉ መታጠብና ቆዳችንን በማሸት በላስቲክ ሸፍነን ከ1ሰዓት ቡኋላ በንጹህ ዉኃ ማለቅለቅ ለፀጉር እድገትን ያፋጥናል፣ የፀጉር መሳሳትን ይከላከላል፡፡
6- እሬት(ኦሊቬራ) ለፀጉር እድገት
1 የኦሊቬራ ቅጠል በመሰንጠቅ ዉስጡ ያለዉን ዝልግልግ ፈሳሽ በማዉጣት ፀጉራችንን እስከ ስሩ በማዳረስ መቀባት፣ ቆዳችንን ለጥቂት ደቂቃ ማሳጅ ማድረግ፣ ለ30-45 ደቂቃ ያህል በላስቲክ ሸፍኖ ማቆየት፣ ከዛ መታጠብ፡፡
ለፀጉር እድገት፣ ለፀጉር መነቃቀል እና መሳሳት እንዲሁም ለፎረፎር እሬት(ኦሊቬራ) መድኃኒት ነዉ፡፡
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
ለፈጣን የፀጉር እድገት የሚረዱ ተፈጥሯዊ ዘዴዎች!
1- ሩዝ መጠቀም
2 የቡና ስኒ ሩዝ በ2 ኩባያ ዉኃ ለ5 ደቂቃ ያህል ማፍላት፣ዉኃዉን አጥልለን ለብ ሲል ፀጉራችንን አዳርሰን በመቀባት ለጥቂት ደቂቃዎች ቆዳችንን ማሳጅ ማድረግ፣ ከ30-45 ደቂቃ ያህል አቆይተን መታጠብ ለፀጉር እድገትና ልስላሴ ተመራጭ ነዉ፡፡
2- ቀይ ሽንኩርት
ሽንኩርት ዉኃ ዉስጥ በመቀቀል በዉኃዉ ፀጉሮን መታጠብ እና አቆይቶ በንጹህ ዉኃ ማለቅለቅ፣ ከዛም ውጤቱን መመልከት፡፡
3- የኮኮናት ዘይት
በየቀኑ የኮኮናት ዘይት በማሞቅ የፀጉርን ቆዳ አዳርሶ በመቀባት የፀጉርን ቆዳ ለ1 ደቂቃ በማሸት ወር ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ዉጤቱን ማየት ይችላሉ፡፡ የፀጉርን ቆዳ በሞቀ የኮኮናት ዘይት ማሸት ሴሎቹ እንዲነቃቁ ያደርጋል፡፡
4- እንቁላል መጠቀም
እንቁላል ነጩን ብቻ በመምታት ፀጉርን በመቀባት ፀጉርዎ ፈጣን እድገት እንዲኖረዉ ማድረግ ይቻላል፡፡ ፀጉርዎን እስከ ጫፉ ድረስ በመቀባት ጠንካራና ጤናማ ፀጉር እንዲኖሮዎት ያድርጉ፡፡
5- የኮክ ቅጠል
100 ግራም የኮክ ቅጠል በ1ሊትር ዉኃ ለ15 ደቂቃ ያህል መቀቀል፣ አዉርደን ለብ ሲል ፀጉራችንን በዉኃዉ መታጠብና ቆዳችንን በማሸት በላስቲክ ሸፍነን ከ1ሰዓት ቡኋላ በንጹህ ዉኃ ማለቅለቅ ለፀጉር እድገትን ያፋጥናል፣ የፀጉር መሳሳትን ይከላከላል፡፡
6- እሬት(ኦሊቬራ) ለፀጉር እድገት
1 የኦሊቬራ ቅጠል በመሰንጠቅ ዉስጡ ያለዉን ዝልግልግ ፈሳሽ በማዉጣት ፀጉራችንን እስከ ስሩ በማዳረስ መቀባት፣ ቆዳችንን ለጥቂት ደቂቃ ማሳጅ ማድረግ፣ ለ30-45 ደቂቃ ያህል በላስቲክ ሸፍኖ ማቆየት፣ ከዛ መታጠብ፡፡
ለፀጉር እድገት፣ ለፀጉር መነቃቀል እና መሳሳት እንዲሁም ለፎረፎር እሬት(ኦሊቬራ) መድኃኒት ነዉ፡፡
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
2 months ago
የዓይን መቅላት መንስኤዎችና ምልክቶቻቸዉ
⏩ #የአይን መቅላት የተለመደና የብዙ ሰው ችግር ነው የአይን መቅላት አይን ውስጥ ያሉ የደም ስሮች ወደ ላይኛው የአይን ክፍል በተለያዩ ምክንያቶች ተለጥጠው (dilated) በሚወጡበት ወቅት ይፈጠራል፡፡
የዓይን መቅላት ገጽታ ሊለያይ ይችላል።
በነጩ የዓይን ክፍላችን ላይ ሮዝ ወይም ቀይ መስመሮች ያሉ ይመስላሉ ወይም ሙሉውን ሮዝ ወይም ቀይ ሆኖ ሊታይ ይችላል።
👉 #ምልክቶች
🔹 የአይን መቅላት
🔹 ማሳከክ
🔹 አይን ማዝ መያዝ
🔹 ዉሃ የመሰለ የአይን ፈሳሽ( እንባ መብዛት)
🔹 ማቃጠል
🔹 ድርቀት
🔹 ህመም
🔹 ብርሃን አለመቻል
🔹የዓይን ብዥታ
👉 #መንስኤዎቹ
🔹 ለፀሐይ ብርሃን ከመጠን በላይ መጋለጥ
🔹 የዓይን መድረቅ
🔹 የዓይን አለርጂዎች
🔹 የዓይን ብግነቶች (conjunctivitis)
🔹 የአየር ብክለት
🔹 ጭስ (ከእሳት ጋር የተዛመደ ፣ የሲጋራ ጭስ ፣ ወዘተ)
🔹 ደረቅ አየር
🔹 አቧራ
🔹 የኬሚካል ተጋላጭነት (በመዋኛ ገንዳዎች ውስጥ ክሎሪን ፣ ወዘተ)
🔹 ለእረጅም ሰዓት ስክሪኖችን መጠቀም
🔹 በሃኪም ያልታዘዙ የዕይታ መነፅሮችን መጠቀም
👉 #የዐይን መቅላት ካለብዎት የሚከተሉትን ይጠንቀቁ
🔹 ዓይን አለማሸት
🔹 ችግር ያለበት ዓይን ነክቶ ሌላኛዉን ዓይን አለመንካት
🔹 አለርጂ ካለብዎ የአይን መዋቢያዎችን አለመጠቀም
🔹 በሃኪም ያልታዘዘ ምንም አይነት የዓይን ጠብታ አለመጠቀም
🔹 አለርጂ ከሚሆኑቦት ነገሮች መራቅ
seledadotio
seledadotio
⏩ #የአይን መቅላት የተለመደና የብዙ ሰው ችግር ነው የአይን መቅላት አይን ውስጥ ያሉ የደም ስሮች ወደ ላይኛው የአይን ክፍል በተለያዩ ምክንያቶች ተለጥጠው (dilated) በሚወጡበት ወቅት ይፈጠራል፡፡
የዓይን መቅላት ገጽታ ሊለያይ ይችላል።
በነጩ የዓይን ክፍላችን ላይ ሮዝ ወይም ቀይ መስመሮች ያሉ ይመስላሉ ወይም ሙሉውን ሮዝ ወይም ቀይ ሆኖ ሊታይ ይችላል።
👉 #ምልክቶች
🔹 የአይን መቅላት
🔹 ማሳከክ
🔹 አይን ማዝ መያዝ
🔹 ዉሃ የመሰለ የአይን ፈሳሽ( እንባ መብዛት)
🔹 ማቃጠል
🔹 ድርቀት
🔹 ህመም
🔹 ብርሃን አለመቻል
🔹የዓይን ብዥታ
👉 #መንስኤዎቹ
🔹 ለፀሐይ ብርሃን ከመጠን በላይ መጋለጥ
🔹 የዓይን መድረቅ
🔹 የዓይን አለርጂዎች
🔹 የዓይን ብግነቶች (conjunctivitis)
🔹 የአየር ብክለት
🔹 ጭስ (ከእሳት ጋር የተዛመደ ፣ የሲጋራ ጭስ ፣ ወዘተ)
🔹 ደረቅ አየር
🔹 አቧራ
🔹 የኬሚካል ተጋላጭነት (በመዋኛ ገንዳዎች ውስጥ ክሎሪን ፣ ወዘተ)
🔹 ለእረጅም ሰዓት ስክሪኖችን መጠቀም
🔹 በሃኪም ያልታዘዙ የዕይታ መነፅሮችን መጠቀም
👉 #የዐይን መቅላት ካለብዎት የሚከተሉትን ይጠንቀቁ
🔹 ዓይን አለማሸት
🔹 ችግር ያለበት ዓይን ነክቶ ሌላኛዉን ዓይን አለመንካት
🔹 አለርጂ ካለብዎ የአይን መዋቢያዎችን አለመጠቀም
🔹 በሃኪም ያልታዘዘ ምንም አይነት የዓይን ጠብታ አለመጠቀም
🔹 አለርጂ ከሚሆኑቦት ነገሮች መራቅ
seledadotio
seledadotio
2 months ago
ዩኒቨርሲቲው በራስ አቅም የምርት ሥራዎችን ማምረት ጀመረ
07/ 08 /2018 ዓም
****
የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ትምህርትን ከተግባር ጋር በማዋሃድ የተማሪዎችን ክህሎት ለማሳደግ እና የተቋሙን የራስ አቅም ለማጠናከር የሚያስችሉ የተለያዩ የምርቶችን በራሱ አቅም ማምረት ጀምሯል።
ዩኒቨርሲቲው በባለሙያ መምህራንና ተማሪዎች አቅም ተጠናክሮ፣ ጥራት ያለው የፈሳሽ ሳሙና፣ የተቀነባበሩ የእንስሳት መኖ ምርቶች፣ የግንባታ ብሎኬት እና የፋይበር ግላስ ምርቶችን በተግባር በማምረት ለተጠቃሚዎች በማከፋፈል ላይ ይገኛል።
እነዚህ የምርት ሂደቶች ተማሪዎች የተግባር ልምምድ እንዲያደርጉ ፣ የስራ ክህሎታቸውን እና ከትምህርት ያገኙትን እውቀታቸውን እንዲያሳድጉ ያስቻሉ ናቸው። በተጨማሪም ኢኮኖሚያዊ ጥቅምን ለማሻሻል ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
የሚመረቱት የፈሳሽ ሳሙናዎች የተፈለጉ የጥራት መመዘኛ መስፈርቶችን ያሟሉ ናቸው። የመኖ ማቀነባበሪያ ምርቶቹም ለግብርናው ዘርፍ ምርታማነት ተግባራዊ እና ጥራት ያላቸው መሆናቸው ተገልጿል። የግንባታ ብሎኬቶችና የፋይበር ግላስ ምርቶችም በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተመርተው ለግንባታና ለቴክኖሎጂ አገልግሎቶች ዝግጁ ናቸው።
“ከትምህርት ወደ ምርት፣ ከሀሳብ ወደ አቅም” ዩኒቨርሲቲው ከምንጊዜውም በላይ ስንቅ አድርጎ እየተከተለው ያለ መርህ ነው።
የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ተቋማት ለሀገር እድገት በተግባር በርካታ አስተዋፅኦችን ሊያበረክቱ እንደሚችሉ የሚያሳይ ትልቅ ምሳሌ ነው። #ethiopian Defence University #bishoftu #benaol_event_and_promotion
#cleanpower #ጥራት #የአገር_ምርት #benaolevent
3 months ago
Conjunctivitis/ በብዛት እንደሚታወቀው "የአይን መቅላት/ብግነት"
ይህ በሽታ conjunctiva ተብሎ የሚጠራው የአይን ክፍል ሲቆጣ ወይም ሲበከል የሚከሰት ነው።
ኮንጃንክቲቫ ማለት የአይን ሽፋኖቻችንን የውስጥ ክፍል እና የአይናችንን ነጭ ክፍል (ስክሌራ) የሚሸፍን ስስ እና ግልፅ የሆነ የቆዳ ሽፋን ነው።
ዋና ዋና አይነቶች እና መንስኤዎች:
የተለያዩ የኮንጃንክቲቫይተስ አይነቶች አሉ፣ እያንዳንዳቸውም የተለያየ መንስኤ አላቸው፦
በቫይረስ የሚመጣ (Viral Conjunctivitis):
ምልክቶች: ውሀማ ፈሳሽ፣ መቅላት፣ የማቃጠል ስሜት፣ አንዳንዴ አይን ውስጥ እንደቆሻሻ ያለ ስሜት። ብዙውን ጊዜ በአንድ አይን ይጀምርና ወደ ሌላኛው ሊዛመት ይችላል። ከጉንፋን መሰል ምልክቶች ጋር አብሮ ሊታይ ይችላል።
በባክቴሪያ የሚመጣ (Bacterial Conjunctivitis):
ምልክቶች: ወፍራም፣ መግል የመሰለ ፈሳሽ (ብዙውን ጊዜ ቢጫ ወይም አረንጓዴማ) በተለይ ከእንቅልፍ ሲነቁ የዐይን ሽፋኖችን ሊያጣብቅ ይችላል። መቅላት፣ የማቃጠል ስሜት እና አንዳንዴም የዐይን ሽፋኖች ማበጥ።
በአለርጂ የሚመጣ (Allergic Conjunctivitis):
ምልክቶች: ከፍተኛ የማሳከክ ስሜት፣ መቅላት፣ የእንባ መብዛት እና አንዳንዴም የዐይን ሽፋኖች ማበጥ። ብዙውን ጊዜ በሁለቱም አይኖች ላይ ይከሰታል። እንደ ማስነጠስ እና ንፍጥ ካሉ ሌሎች የአለርጂ ምልክቶች ጋር አብሮ ይከሰታል።
Irritant or Chemical Conjunctivitis:
መንስኤ: እንደ ጭስ፣ በመዋኛ ገንዳ ውስጥ ያለ ክሎሪን፣ ትነት፣ አይን ውስጥ የገባ ባዕድ ነገር ወይም ጠንካራ ኬሚካሎች ባሉ irritant ነገሮች ይከሰታል።
የተለመዱ ምልክቶች (እንደ አይነቱ ሊለያዩ ይችላሉ):
በአይን(ቹ) ነጭ ክፍል ላይ መቅላት ወይም ሮዝማ መሆን።
የኮንጃንክቲቫ እና/ወይም የዐይን ሽፋኖች ማበጥ።
የእንባ መብዛት ወይም ውሀማ አይኖች።
ፈሳሽ (ውሀማ፣ ንፍጥ መሰል ወይም መግል መሰል)።
የማሳከክ፣ የማቃጠል ወይም የመለብለብ ስሜት።
አይን ውስጥ እንደ አሸዋ ያለ ስሜት።
በተለይ ጠዋት ላይ የዐይን ሽፋኖች ወይም የዐይን ሽፋሽፍቶች ላይ ቅርፊት መፈጠር።
አንዳንዴ ብርሃን የመፍራት ስሜት (ፎቶፎቢያ) ሊከሰት ይችላል።
ህክምና:
ህክምናው እንደ መንስኤው ይለያያል፦
መከላከያ መንገዶች:
እጅዎን በተደጋጋሚ እና በደንብ ይታጠቡ
አይንዎን ከመንካት ወይም ከማሸት ይቆጠቡ።
ፎጣ፣ የእጅ መታጠቢያ ጨርቅ፣ ትራስ ልብስ፣ የአይን መዋቢያዎች ወይም የአይን ጠብታዎችን በጋራ አይጠቀሙ።
የአይን መነፅር (contact lenses) የሚጠቀሙ ከሆነ በአይን ሐኪምዎ እንደታዘዘው ያፅዱ እና ይተኩ።
seledadotio
seledadotio
ይህ በሽታ conjunctiva ተብሎ የሚጠራው የአይን ክፍል ሲቆጣ ወይም ሲበከል የሚከሰት ነው።
ኮንጃንክቲቫ ማለት የአይን ሽፋኖቻችንን የውስጥ ክፍል እና የአይናችንን ነጭ ክፍል (ስክሌራ) የሚሸፍን ስስ እና ግልፅ የሆነ የቆዳ ሽፋን ነው።
ዋና ዋና አይነቶች እና መንስኤዎች:
የተለያዩ የኮንጃንክቲቫይተስ አይነቶች አሉ፣ እያንዳንዳቸውም የተለያየ መንስኤ አላቸው፦
በቫይረስ የሚመጣ (Viral Conjunctivitis):
ምልክቶች: ውሀማ ፈሳሽ፣ መቅላት፣ የማቃጠል ስሜት፣ አንዳንዴ አይን ውስጥ እንደቆሻሻ ያለ ስሜት። ብዙውን ጊዜ በአንድ አይን ይጀምርና ወደ ሌላኛው ሊዛመት ይችላል። ከጉንፋን መሰል ምልክቶች ጋር አብሮ ሊታይ ይችላል።
በባክቴሪያ የሚመጣ (Bacterial Conjunctivitis):
ምልክቶች: ወፍራም፣ መግል የመሰለ ፈሳሽ (ብዙውን ጊዜ ቢጫ ወይም አረንጓዴማ) በተለይ ከእንቅልፍ ሲነቁ የዐይን ሽፋኖችን ሊያጣብቅ ይችላል። መቅላት፣ የማቃጠል ስሜት እና አንዳንዴም የዐይን ሽፋኖች ማበጥ።
በአለርጂ የሚመጣ (Allergic Conjunctivitis):
ምልክቶች: ከፍተኛ የማሳከክ ስሜት፣ መቅላት፣ የእንባ መብዛት እና አንዳንዴም የዐይን ሽፋኖች ማበጥ። ብዙውን ጊዜ በሁለቱም አይኖች ላይ ይከሰታል። እንደ ማስነጠስ እና ንፍጥ ካሉ ሌሎች የአለርጂ ምልክቶች ጋር አብሮ ይከሰታል።
Irritant or Chemical Conjunctivitis:
መንስኤ: እንደ ጭስ፣ በመዋኛ ገንዳ ውስጥ ያለ ክሎሪን፣ ትነት፣ አይን ውስጥ የገባ ባዕድ ነገር ወይም ጠንካራ ኬሚካሎች ባሉ irritant ነገሮች ይከሰታል።
የተለመዱ ምልክቶች (እንደ አይነቱ ሊለያዩ ይችላሉ):
በአይን(ቹ) ነጭ ክፍል ላይ መቅላት ወይም ሮዝማ መሆን።
የኮንጃንክቲቫ እና/ወይም የዐይን ሽፋኖች ማበጥ።
የእንባ መብዛት ወይም ውሀማ አይኖች።
ፈሳሽ (ውሀማ፣ ንፍጥ መሰል ወይም መግል መሰል)።
የማሳከክ፣ የማቃጠል ወይም የመለብለብ ስሜት።
አይን ውስጥ እንደ አሸዋ ያለ ስሜት።
በተለይ ጠዋት ላይ የዐይን ሽፋኖች ወይም የዐይን ሽፋሽፍቶች ላይ ቅርፊት መፈጠር።
አንዳንዴ ብርሃን የመፍራት ስሜት (ፎቶፎቢያ) ሊከሰት ይችላል።
ህክምና:
ህክምናው እንደ መንስኤው ይለያያል፦
መከላከያ መንገዶች:
እጅዎን በተደጋጋሚ እና በደንብ ይታጠቡ
አይንዎን ከመንካት ወይም ከማሸት ይቆጠቡ።
ፎጣ፣ የእጅ መታጠቢያ ጨርቅ፣ ትራስ ልብስ፣ የአይን መዋቢያዎች ወይም የአይን ጠብታዎችን በጋራ አይጠቀሙ።
የአይን መነፅር (contact lenses) የሚጠቀሙ ከሆነ በአይን ሐኪምዎ እንደታዘዘው ያፅዱ እና ይተኩ።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ማያ በጎ አድራጎት ድርጅት በህፃናት የአፈጣጠር ችግር ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከማያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ጋር በመተባበር በአፈጣጠር ችግር ምክንያት በሚከሰቱ የጀርባ አጥንት ክፍተት (Spina Bifida) እና የአንጎል ውስጥ ፈሳሽ መከማቸት (Hydrocephalus) ዙሪያ ያተኮረ ልዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ አካሂዷል።
በመድረኩ ላይ እንደተገለጸው በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ44 ሺህ በላይ ህፃናት በእነዚህ የጤና ችግሮች ምክንያት የሚወለዱ ሲሆን፣ ለችግሩ ዋነኛው መንስኤ እናቶች በእርግዝና ወቅት የሚገጥማቸው የፎሊክ አሲድ ወይም የቫይታሚን ቢ9 እጥረት መሆኑ በሰፊው ተብራርቷል።
እነዚህ የአፈጣጠር ችግሮች በህፃናቱ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ የሚያሳድሩ ሲሆን፣ በተለይም ለዕድሜ ልክ የሚዘልቅ የመንቀሳቀስ መገደብ እና ራስን ችሎ የመፀዳዳት ችግር እንደሚገጥማቸው ተመላክቷል።
ይህንን ችግር በዘላቂነት ለመከላከል በመንግስት የተጀመረው ምግቦችን በፎሊክ አሲድ የማበልጸግ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የተገለጸ ሲሆን፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩም ይህንን ሀገራዊ ጥረት በግለሰብ፣ በማህበረሰብ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ ለማገዝ ያለመ እንደሆነ ተጠቁሟል።
በመድረኩ ላይ የአካቶ ትምህርት እና የዜጎች ተጠቃሚነት ጉዳይም በስፋት የተነሳ ሲሆን፣ በእነዚህ የጤና ችግሮች የተጠቁ ህፃናት የማህበረሰቡ አካል መሆናቸው ታምኖበት ትምህርትን ጨምሮ ሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶችን የማግኘት መብታቸው ሊከበር እንደሚገባ ጥሪ ቀርቧል።
መርሃ ግብሩ በእነዚህ ህፃናት ሰብአዊ መብት እና ማህበራዊ ተሳትፎ ዙሪያ ሰፊ ውይይት ያደረገ ሲሆን፣ ህብረተሰቡ ለችግሩ ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ከመገለል እንዲታደግና አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግ አሳስቧል።
በዚህ መርሃ ግብር ላይ የፌዴራል ጤና ሚኒስቴር ፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ፣ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና የማያ በጎ አድራጎት ድርጅት መስራቾች አስተባባሪዎች ተገኝተዋል።
ከእነዚህም በተጨማሪ የጥበብ ባለሙያዎች፣ የሚዲያ አካላት፣ እንዲሁም የችግሩ ተጋላጭ የሆኑ ህፃናትና ወላጆቻቸው በመሳተፍ ስለ በሽታው መከላከያ መንገዶች እና ስላለው ተግዳሮት በቂ ግንዛቤ እንዲጨበጥ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#healthawareness #ethiopia #spinabifida #hydrocephalus #mayacharitableorganization #publichealth #folicacid #inclusion #addisababa
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከማያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ጋር በመተባበር በአፈጣጠር ችግር ምክንያት በሚከሰቱ የጀርባ አጥንት ክፍተት (Spina Bifida) እና የአንጎል ውስጥ ፈሳሽ መከማቸት (Hydrocephalus) ዙሪያ ያተኮረ ልዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ አካሂዷል።
በመድረኩ ላይ እንደተገለጸው በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ44 ሺህ በላይ ህፃናት በእነዚህ የጤና ችግሮች ምክንያት የሚወለዱ ሲሆን፣ ለችግሩ ዋነኛው መንስኤ እናቶች በእርግዝና ወቅት የሚገጥማቸው የፎሊክ አሲድ ወይም የቫይታሚን ቢ9 እጥረት መሆኑ በሰፊው ተብራርቷል።
እነዚህ የአፈጣጠር ችግሮች በህፃናቱ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ የሚያሳድሩ ሲሆን፣ በተለይም ለዕድሜ ልክ የሚዘልቅ የመንቀሳቀስ መገደብ እና ራስን ችሎ የመፀዳዳት ችግር እንደሚገጥማቸው ተመላክቷል።
ይህንን ችግር በዘላቂነት ለመከላከል በመንግስት የተጀመረው ምግቦችን በፎሊክ አሲድ የማበልጸግ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የተገለጸ ሲሆን፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩም ይህንን ሀገራዊ ጥረት በግለሰብ፣ በማህበረሰብ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ ለማገዝ ያለመ እንደሆነ ተጠቁሟል።
በመድረኩ ላይ የአካቶ ትምህርት እና የዜጎች ተጠቃሚነት ጉዳይም በስፋት የተነሳ ሲሆን፣ በእነዚህ የጤና ችግሮች የተጠቁ ህፃናት የማህበረሰቡ አካል መሆናቸው ታምኖበት ትምህርትን ጨምሮ ሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶችን የማግኘት መብታቸው ሊከበር እንደሚገባ ጥሪ ቀርቧል።
መርሃ ግብሩ በእነዚህ ህፃናት ሰብአዊ መብት እና ማህበራዊ ተሳትፎ ዙሪያ ሰፊ ውይይት ያደረገ ሲሆን፣ ህብረተሰቡ ለችግሩ ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ከመገለል እንዲታደግና አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግ አሳስቧል።
በዚህ መርሃ ግብር ላይ የፌዴራል ጤና ሚኒስቴር ፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ፣ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና የማያ በጎ አድራጎት ድርጅት መስራቾች አስተባባሪዎች ተገኝተዋል።
ከእነዚህም በተጨማሪ የጥበብ ባለሙያዎች፣ የሚዲያ አካላት፣ እንዲሁም የችግሩ ተጋላጭ የሆኑ ህፃናትና ወላጆቻቸው በመሳተፍ ስለ በሽታው መከላከያ መንገዶች እና ስላለው ተግዳሮት በቂ ግንዛቤ እንዲጨበጥ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#healthawareness #ethiopia #spinabifida #hydrocephalus #mayacharitableorganization #publichealth #folicacid #inclusion #addisababa
3 months ago
በአዲስ አበባ የህፃናት የአፈጣጠር ችግር የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ !
#fastmereja I የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከማያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ጋር በመተባበር በአፈጣጠር ችግር ምክንያት በሚከሰቱ የጀርባ አጥንት ክፍተት (Spina Bifida) እና የአንጎል ውስጥ ፈሳሽ መከማቸት (Hydrocephalus) ህመሞች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሀ-ግብር አካሂዷል።
በኢትዮጵያ በአመት ከ44 ሺህ በላይ ህፃናት በእነዚህ የጤና ችግሮች ምክንያት እንደሚወለዱ የተገለጸ ሲሆን፣ ለችግሩ ዋነኛው መንስኤ የእናቶች የፎሊክ አሲድ (ቫይታሚን ቢ9) እጥረት መሆኑ ተገልጿል።
እነዚህ ህፃናት በአፈጣጠር ችግሩ ሳቢያ ለዕድሜ ልክ የመንቀሳቀስ መገደብ እና ራስን ችሎ የመፀዳዳት ችግር እንደሚገጥማቸውም ተመላክቷል።
ችግሩን በዘላቂነት ለመከላከል በመንግስት የተጀመረው በፎሊክ አሲድ ወይም በቫይታሚን ቢ9 የበለፀጉ ምግቦችን ለህብረተሰቡ የማቅረብ (Food Fortification) ስራ ያለውን ፋይዳ ማሳደግ እንደሚገባ ተገልጿል።
የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩም ይህንን ሀገራዊ ጥረት በግለሰብ፣ በማህበረሰብ እና በሀገርአቀፍ ደረጃ ለማገዝ ያለመ እንደሆነ ተጠቁሟል።
የአካቶ ትምህርት እና ተጠቃሚነት ከመከላከል ስራው ባሻገር፣ በእነዚህ የጤና ችግሮች የተጠቁ ህፃናት የማህበረሰቡ አካል መሆናቸው ታምኖበት፣ የአካቶ ትምህርት (Inclusive Education) ተጠቃሚ የመሆን መብታቸው ሊከበር እንደሚገባ ጥሪ ቀርቧል፡፡
መድረኩም በእነዚህ ህፃናት ሰብአዊ መብት እና ማህበራዊ ተሳትፎ ዙሪያ ሰፊ ውይይትም አካሂዷል።
በዛሬዉ መርሀ-ግብር የጤና ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎች፣የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አመራሮች፣የጥበብ ባለሙያዎች እና የሚዲያ አካላት፣ እንዲሁም የችግሩ ተጋላጭ የሆኑ ህፃናትና ወላጆቻቸው ተገኝተዋል
#fastmereja I የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከማያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ጋር በመተባበር በአፈጣጠር ችግር ምክንያት በሚከሰቱ የጀርባ አጥንት ክፍተት (Spina Bifida) እና የአንጎል ውስጥ ፈሳሽ መከማቸት (Hydrocephalus) ህመሞች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሀ-ግብር አካሂዷል።
በኢትዮጵያ በአመት ከ44 ሺህ በላይ ህፃናት በእነዚህ የጤና ችግሮች ምክንያት እንደሚወለዱ የተገለጸ ሲሆን፣ ለችግሩ ዋነኛው መንስኤ የእናቶች የፎሊክ አሲድ (ቫይታሚን ቢ9) እጥረት መሆኑ ተገልጿል።
እነዚህ ህፃናት በአፈጣጠር ችግሩ ሳቢያ ለዕድሜ ልክ የመንቀሳቀስ መገደብ እና ራስን ችሎ የመፀዳዳት ችግር እንደሚገጥማቸውም ተመላክቷል።
ችግሩን በዘላቂነት ለመከላከል በመንግስት የተጀመረው በፎሊክ አሲድ ወይም በቫይታሚን ቢ9 የበለፀጉ ምግቦችን ለህብረተሰቡ የማቅረብ (Food Fortification) ስራ ያለውን ፋይዳ ማሳደግ እንደሚገባ ተገልጿል።
የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩም ይህንን ሀገራዊ ጥረት በግለሰብ፣ በማህበረሰብ እና በሀገርአቀፍ ደረጃ ለማገዝ ያለመ እንደሆነ ተጠቁሟል።
የአካቶ ትምህርት እና ተጠቃሚነት ከመከላከል ስራው ባሻገር፣ በእነዚህ የጤና ችግሮች የተጠቁ ህፃናት የማህበረሰቡ አካል መሆናቸው ታምኖበት፣ የአካቶ ትምህርት (Inclusive Education) ተጠቃሚ የመሆን መብታቸው ሊከበር እንደሚገባ ጥሪ ቀርቧል፡፡
መድረኩም በእነዚህ ህፃናት ሰብአዊ መብት እና ማህበራዊ ተሳትፎ ዙሪያ ሰፊ ውይይትም አካሂዷል።
በዛሬዉ መርሀ-ግብር የጤና ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎች፣የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አመራሮች፣የጥበብ ባለሙያዎች እና የሚዲያ አካላት፣ እንዲሁም የችግሩ ተጋላጭ የሆኑ ህፃናትና ወላጆቻቸው ተገኝተዋል
3 months ago
ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ከ670 ኪሎ ግራም በላይ የሚመዝን ኮኬይንና ካናቢስ መያዙ ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት፣ ከጉምሩክ ኮሚሽን የአዲስ አበባ ኤርፖርት ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ጋር በመቀናጀት ከሐምሌ 2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 2018 ዓ.ም ባካሄደ ጥብቅ ክትትልና ፍተሻ ከ80 ኪሎ ግራም በላይ ኮኬይን እና ከ590 ኪሎ ግራም የሚመዝን አደገኛ ዕፅ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ መያዙን ገልጿል፡፡
ዓለም አቀፍ አዘዋዋሪዎቹ አደገኛ ዕፆቹን በአሳ፣ በቸኮሌት፣ በከረሜላ፣ በብስኩት፣ በዱቄት እና በተለያዩ የምግብ አይነቶች በማዘጋጀት፣ በፈሳሽ እና በሳሙና መልክ በማዘጋጀት እንዲሁም የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ሞደስ፣ አሻንጉልት እና የፀጉር ጌጣጌጥ በማስመሰል፣ በሻንጣ ላይ ሻግ በመሥራት፣ በካርቶን በማሸግ፣ በመዋጥ እንዲሁም በፀጉራቸው ውስጥ ደብቀው ለማሳለፍ ቢሞክሩም በዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች እና በአነፍናፊ ውሻ (K9) ታግዘው ከሚሠሩት ብቃት ካላቸው ባለሙያዎች ማምለጥ አልቻሉም።
ባለሙያዎቹ በአዘዋዋሪዎቹ የሰውነት አካል፣ በካርጎዎች እና በሻንጣዎች ላይ ባካሄዱት ጠንካራ ፍተሻ የናይጄሪያ እና የብራዚል ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎችን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ዜግነት ያላቸው 33 አደገኛ ዕፅ አዘዋዋሪዎች ከነ-ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ሥር ማዋል ችለዋል፡፡
Ethiopian Federal Police
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት፣ ከጉምሩክ ኮሚሽን የአዲስ አበባ ኤርፖርት ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ጋር በመቀናጀት ከሐምሌ 2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 2018 ዓ.ም ባካሄደ ጥብቅ ክትትልና ፍተሻ ከ80 ኪሎ ግራም በላይ ኮኬይን እና ከ590 ኪሎ ግራም የሚመዝን አደገኛ ዕፅ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ መያዙን ገልጿል፡፡
ዓለም አቀፍ አዘዋዋሪዎቹ አደገኛ ዕፆቹን በአሳ፣ በቸኮሌት፣ በከረሜላ፣ በብስኩት፣ በዱቄት እና በተለያዩ የምግብ አይነቶች በማዘጋጀት፣ በፈሳሽ እና በሳሙና መልክ በማዘጋጀት እንዲሁም የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ሞደስ፣ አሻንጉልት እና የፀጉር ጌጣጌጥ በማስመሰል፣ በሻንጣ ላይ ሻግ በመሥራት፣ በካርቶን በማሸግ፣ በመዋጥ እንዲሁም በፀጉራቸው ውስጥ ደብቀው ለማሳለፍ ቢሞክሩም በዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች እና በአነፍናፊ ውሻ (K9) ታግዘው ከሚሠሩት ብቃት ካላቸው ባለሙያዎች ማምለጥ አልቻሉም።
ባለሙያዎቹ በአዘዋዋሪዎቹ የሰውነት አካል፣ በካርጎዎች እና በሻንጣዎች ላይ ባካሄዱት ጠንካራ ፍተሻ የናይጄሪያ እና የብራዚል ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎችን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ዜግነት ያላቸው 33 አደገኛ ዕፅ አዘዋዋሪዎች ከነ-ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ሥር ማዋል ችለዋል፡፡
Ethiopian Federal Police
3 months ago
ሁለት የነዳጅ ጫኝ መርከቦች የሆርሙዝ ሰርጥ በሰላም ተሻገሩ
#fastmereja I በሆርሙዝ ሰርጥ አካባቢ የሚታየው የባህር ላይ ትራንስፖርት መስተጓጎል በከፍተኛ ሁኔታ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት፣ ሁለት የህንድ የፈሳሽ ጋዝ (LPG) ጫኝ መርከቦች ቀጠናውን በሰላም ማለፋቸው ተረጋግጧል። BW TYR እና BW ELM የተሰኙት እነዚህ መርከቦች በአጠቃላይ 94,000 ቶን ጋዝ ጭነው ወደ ሙምባይ እና ኒው ማንጋሎር ወደቦች በመጓዝ ላይ ይገኛሉ ሲል ኩዌት ታይምስ ዘግበዋል።
በቀጠናው ባለው የጸጥታ ስጋት ምክንያት የዓለም አቀፍ የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ ተገትቶ በቆየበት በዚህ ወቅት፣ የህንድ መርከቦች ጉዞ ስኬታማ መሆን ለሀገሪቱ የኃይል አቅርቦት ትልቅ እፎይታ ተደርጎ ተወስዷል። ቀደም ሲል አራት ሌሎች የህንድ መርከቦች ተመሳሳይ መስመር ተጠቅመው ያለፉ ቢሆንም፣ አሁንም 485 የህንድ ዜጎችን የያዙ 18 መርከቦች በባህረ ሰላጤው ቀጠና ውስጥ እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ።
ህንድ ለአገር ውስጥ ፍጆታ የምትጠቀመውን የፈሳሽ ጋዝ አብዛኛውን የምታስመጣው ከመካከለኛው ምስራቅ እንደመሆኑ መጠን፣ አሁን ያለው መስተጓጎል በጋዝ አቅርቦት ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩ አልቀረም።
በዚህም ምክንያት መንግስት የጋዝ ስርጭትን በበላይነት ለመቆጣጠር ጥብቅ እርምጃዎችን መውሰድ ጀምሯል። ሀገሪቱ ከአቅርቦት መቆራረጥ ጋር እየታገለች ባለችበት በዚህ ወቅት፣ ከኢራን እና ከእስራኤል ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በንቃትና በሚዛናዊነት ለመያዝ ጥረት እያደረገች ትገኛለች።
መጋቢት 20 ቀን 2018 ዓ.ም
#fastmereja I በሆርሙዝ ሰርጥ አካባቢ የሚታየው የባህር ላይ ትራንስፖርት መስተጓጎል በከፍተኛ ሁኔታ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት፣ ሁለት የህንድ የፈሳሽ ጋዝ (LPG) ጫኝ መርከቦች ቀጠናውን በሰላም ማለፋቸው ተረጋግጧል። BW TYR እና BW ELM የተሰኙት እነዚህ መርከቦች በአጠቃላይ 94,000 ቶን ጋዝ ጭነው ወደ ሙምባይ እና ኒው ማንጋሎር ወደቦች በመጓዝ ላይ ይገኛሉ ሲል ኩዌት ታይምስ ዘግበዋል።
በቀጠናው ባለው የጸጥታ ስጋት ምክንያት የዓለም አቀፍ የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ ተገትቶ በቆየበት በዚህ ወቅት፣ የህንድ መርከቦች ጉዞ ስኬታማ መሆን ለሀገሪቱ የኃይል አቅርቦት ትልቅ እፎይታ ተደርጎ ተወስዷል። ቀደም ሲል አራት ሌሎች የህንድ መርከቦች ተመሳሳይ መስመር ተጠቅመው ያለፉ ቢሆንም፣ አሁንም 485 የህንድ ዜጎችን የያዙ 18 መርከቦች በባህረ ሰላጤው ቀጠና ውስጥ እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ።
ህንድ ለአገር ውስጥ ፍጆታ የምትጠቀመውን የፈሳሽ ጋዝ አብዛኛውን የምታስመጣው ከመካከለኛው ምስራቅ እንደመሆኑ መጠን፣ አሁን ያለው መስተጓጎል በጋዝ አቅርቦት ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩ አልቀረም።
በዚህም ምክንያት መንግስት የጋዝ ስርጭትን በበላይነት ለመቆጣጠር ጥብቅ እርምጃዎችን መውሰድ ጀምሯል። ሀገሪቱ ከአቅርቦት መቆራረጥ ጋር እየታገለች ባለችበት በዚህ ወቅት፣ ከኢራን እና ከእስራኤል ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በንቃትና በሚዛናዊነት ለመያዝ ጥረት እያደረገች ትገኛለች።
መጋቢት 20 ቀን 2018 ዓ.ም
3 months ago
የባህረ ሰላጤው ምክር ቤት ኢራን በሆርሙዝ ወሽመጥ ለሚያልፉ መርከቦች ክፍያ እያስከፈለች ነው ሲል ወቀሰ
የባህረ ሰላጤው የትብብር ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ፤ ኢራን መርከቦች በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል በሰላም እንዲያልፉ ‹‹ክፍያ እየጠየቀች ነው››ሲሉ ከስሰዋል።
ጃሲም መሐመድ አል-ቡዳይዊ ባህሬንን፣ ኩዌትን፣ ኦማንን፣ ኳታርን፣ ሳዑዲ ዓረቢያን እና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስን ያቀፈውን የስድስቱን የባህረ ሰላጤው ሀገራት ጥምረትን ይመራሉ።
ከዓለም የነዳጅ እና የተፈጥሮ ፈሳሽ ጋዝ አቅርቦት ውስጥ ከ20 እስከ 25 በመቶ የሚሆነው አብዛኛውን ጊዜ በዚህ የውሃ መስመር በኩል ያልፋል።
ሆኖም አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ ጦርነት ከጀመሩ ከዛሬ አራት ሳምንታት ገደማ ጀምሮ ቴህራን መስመሩን ዘግታዋለች።
አል-ቡዳይዊ ሲናገሩ፤ ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን በመዝጋት የንግድ መርከቦች እና የነዳጅ ጫኝ መርከቦች እንዳያልፉ በመከልከል እና ወሽመጡን ለመሻገር ክፍያዎችን በመጠየቅ በዓረብ ባህረ ሰላጤ አካባቢ የምታሳየው መረጋጋትን የሚያናጋ ባህሪ ሁሉንም ገደቦች አልፏል ብለዋል።
አል-ቡዳይዊ እገዳውን፤ የተባበሩት መንግሥታት የባሕር ሕግ ስምምነትን በግልጽ የጣሰ ነዉ ሲሉ ገልጸውታል።
ይህ ስምምነት ለዓለም አቀፍ መርከቦች ‹‹ያለ ምንም እንቅፋት››የመተላለፍ መብትን ያረጋግጣል።
ምንም እንኳን ቴህራን ይህንን ስምምነት ባታጸድቅም፤ደንቦቹ በልማዳዊ ዓለም አቀፍ ሕግ ሥር የሚወድቁ በመሆናቸው ለሁሉም አገራት ተፈጻሚ ይሆናሉ።
በአንድ በኩል ኢራን በሌላ በኩል ደግሞ ኦማን እና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በሚገኙበት በዚህ ወሳኝ የባህር መስመር ላይ ኢራን የጉምሩክ ወይም የማለፊያ ክፍያ እያስከፈለች ነው በማለት የከሰሱ የመጀመሪያው ከፍተኛ የቀጣናው ባለሥልጣን ናቸው።
ለአንዳንድ መርከቦች መደበኛ ባልሆነ መንገድ እና እንደ ሁኔታው ታይቶ ለአንድ ጉዞ እስከ 2 ሚሊየን ዶላር የሚደርስ ክፍያ እየተጠየቀ መሆኑ እየተዘገበ ይገኛል።
ሰፊው ቀጣናዊ ግጭት ከተቀሰቀሰ ወዲህ በዚህ የውሃ መስመር በኩል ያለፉት ጥቂት መርከቦች ብቻ ናቸው።
እስከዳር ግርማ
የባህረ ሰላጤው የትብብር ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ፤ ኢራን መርከቦች በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል በሰላም እንዲያልፉ ‹‹ክፍያ እየጠየቀች ነው››ሲሉ ከስሰዋል።
ጃሲም መሐመድ አል-ቡዳይዊ ባህሬንን፣ ኩዌትን፣ ኦማንን፣ ኳታርን፣ ሳዑዲ ዓረቢያን እና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስን ያቀፈውን የስድስቱን የባህረ ሰላጤው ሀገራት ጥምረትን ይመራሉ።
ከዓለም የነዳጅ እና የተፈጥሮ ፈሳሽ ጋዝ አቅርቦት ውስጥ ከ20 እስከ 25 በመቶ የሚሆነው አብዛኛውን ጊዜ በዚህ የውሃ መስመር በኩል ያልፋል።
ሆኖም አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ ጦርነት ከጀመሩ ከዛሬ አራት ሳምንታት ገደማ ጀምሮ ቴህራን መስመሩን ዘግታዋለች።
አል-ቡዳይዊ ሲናገሩ፤ ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን በመዝጋት የንግድ መርከቦች እና የነዳጅ ጫኝ መርከቦች እንዳያልፉ በመከልከል እና ወሽመጡን ለመሻገር ክፍያዎችን በመጠየቅ በዓረብ ባህረ ሰላጤ አካባቢ የምታሳየው መረጋጋትን የሚያናጋ ባህሪ ሁሉንም ገደቦች አልፏል ብለዋል።
አል-ቡዳይዊ እገዳውን፤ የተባበሩት መንግሥታት የባሕር ሕግ ስምምነትን በግልጽ የጣሰ ነዉ ሲሉ ገልጸውታል።
ይህ ስምምነት ለዓለም አቀፍ መርከቦች ‹‹ያለ ምንም እንቅፋት››የመተላለፍ መብትን ያረጋግጣል።
ምንም እንኳን ቴህራን ይህንን ስምምነት ባታጸድቅም፤ደንቦቹ በልማዳዊ ዓለም አቀፍ ሕግ ሥር የሚወድቁ በመሆናቸው ለሁሉም አገራት ተፈጻሚ ይሆናሉ።
በአንድ በኩል ኢራን በሌላ በኩል ደግሞ ኦማን እና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በሚገኙበት በዚህ ወሳኝ የባህር መስመር ላይ ኢራን የጉምሩክ ወይም የማለፊያ ክፍያ እያስከፈለች ነው በማለት የከሰሱ የመጀመሪያው ከፍተኛ የቀጣናው ባለሥልጣን ናቸው።
ለአንዳንድ መርከቦች መደበኛ ባልሆነ መንገድ እና እንደ ሁኔታው ታይቶ ለአንድ ጉዞ እስከ 2 ሚሊየን ዶላር የሚደርስ ክፍያ እየተጠየቀ መሆኑ እየተዘገበ ይገኛል።
ሰፊው ቀጣናዊ ግጭት ከተቀሰቀሰ ወዲህ በዚህ የውሃ መስመር በኩል ያለፉት ጥቂት መርከቦች ብቻ ናቸው።
እስከዳር ግርማ
3 months ago
ኳታር በኢነርጂ ተቋማት ላይ በደረሰ ጥቃት የ20 ቢሊዮን ዶላር ኪሳራ ገጠማት
በኳታር የኢነርጂ ተቋማት ላይ በደረሰ ጥቃት ሀገሪቱ በየዓመቱ የ20 ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንደምታጣ አስታወቀች።
የኳታር የኢነርጂ ሚኒስትር ሳድ ሸሪዳ አል ካቢ እንደገለጹት፣ ጥቃቱ የፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ (LNG) የወጪ ንግድ አቅምን በ17 በመቶ ቀንሶታል።
እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፣ የተጎዱትን የጋዝ ማጣሪያ ተቋማት በሙሉ አቅማቸው ወደ ስራ ለመመለስ እና ጉዳቱን ለመጠገን ከሶስት እስከ አምስት ዓመታት ሊፈጅ ይችላል።
ይህ መስተጓጎል በተለይ ከኳታር ጋዝ በሚያስገቡት እንደ ቻይና፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ጣሊያን እና ቤልጂየም ባሉ ሀገራት ላይ ከፍተኛ የኃይል አቅርቦት ተጽዕኖ ይኖረዋል።
በኳታር የኢነርጂ ተቋማት ላይ በደረሰ ጥቃት ሀገሪቱ በየዓመቱ የ20 ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንደምታጣ አስታወቀች።
የኳታር የኢነርጂ ሚኒስትር ሳድ ሸሪዳ አል ካቢ እንደገለጹት፣ ጥቃቱ የፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ (LNG) የወጪ ንግድ አቅምን በ17 በመቶ ቀንሶታል።
እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፣ የተጎዱትን የጋዝ ማጣሪያ ተቋማት በሙሉ አቅማቸው ወደ ስራ ለመመለስ እና ጉዳቱን ለመጠገን ከሶስት እስከ አምስት ዓመታት ሊፈጅ ይችላል።
ይህ መስተጓጎል በተለይ ከኳታር ጋዝ በሚያስገቡት እንደ ቻይና፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ጣሊያን እና ቤልጂየም ባሉ ሀገራት ላይ ከፍተኛ የኃይል አቅርቦት ተጽዕኖ ይኖረዋል።
Sponsored by
Surafel
Comments