ሀንታ ቫይረስ አዲሱ የዓለም የጤና ስጋት
#ethiopia | በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ በሚጓዝ የቱሪስት መርከብ ላይ የሀንታ ቫይረስ መገኘቱን የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል።
እንደ አሜሪካ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል (CDC) መረጃ ከሆነ ይህ ቫይረስ በዋነኝነት የሚተላለፈው በአይጦች ሽንት፣ እዳሪ ወይም ምራቅ የተበከለ አየርን ሰዎች ወደ ውስጥ በሚተነፍሱበት ወቅት ነው።
እስካሁን ባለው መረጃ የሦስት ሰዎች ሕይወት ያለፈ ሲሆን ሌሎች ታማሚዎች እና ተጠርጣሪዎች በህክምና ክትትል ላይ ይገኛሉ።
ቫይረሱ ከባድ የመተንፈሻ አካላት ችግር የሚያስከትል ሲሆን ከፍተኛ ትኩሳት፣ የጡንቻ ሕመም እና ሳምባ በፈሳሽ መሞላት ዋና ዋና ምልክቶቹ ናቸው።
ምንም እንኳን ቫይረሱ ከሰው ወደ ሰው የመተላለፍ እድሉ ዝቅተኛ ቢሆንም ድርጅቱ ጥንቃቄን ለማስቀደም ሲል ተጠርጣሪዎች ለ45 ቀናት በለይቶ ማቆያ እንዲቆዩ ወስኗል።
ቫይረሱ ለሞት የመዳረግ እድሉ ከፍተኛ በመሆኑ ተጓዦች እና ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
#hantavirus #globalhealth #who #healthalert #virusoutbreak #cdc #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ በሚጓዝ የቱሪስት መርከብ ላይ የሀንታ ቫይረስ መገኘቱን የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል።
እንደ አሜሪካ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል (CDC) መረጃ ከሆነ ይህ ቫይረስ በዋነኝነት የሚተላለፈው በአይጦች ሽንት፣ እዳሪ ወይም ምራቅ የተበከለ አየርን ሰዎች ወደ ውስጥ በሚተነፍሱበት ወቅት ነው።
እስካሁን ባለው መረጃ የሦስት ሰዎች ሕይወት ያለፈ ሲሆን ሌሎች ታማሚዎች እና ተጠርጣሪዎች በህክምና ክትትል ላይ ይገኛሉ።
ቫይረሱ ከባድ የመተንፈሻ አካላት ችግር የሚያስከትል ሲሆን ከፍተኛ ትኩሳት፣ የጡንቻ ሕመም እና ሳምባ በፈሳሽ መሞላት ዋና ዋና ምልክቶቹ ናቸው።
ምንም እንኳን ቫይረሱ ከሰው ወደ ሰው የመተላለፍ እድሉ ዝቅተኛ ቢሆንም ድርጅቱ ጥንቃቄን ለማስቀደም ሲል ተጠርጣሪዎች ለ45 ቀናት በለይቶ ማቆያ እንዲቆዩ ወስኗል።
ቫይረሱ ለሞት የመዳረግ እድሉ ከፍተኛ በመሆኑ ተጓዦች እና ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
#hantavirus #globalhealth #who #healthalert #virusoutbreak #cdc #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago