5 days ago
የአየር ንብረት ለውጥ አውሮፓን እያመሰ ነው
* በከፍተኛ ሙቀት እና በሰደድ እሳት ሺዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል
#ethiopia | የአየር ንብረት ለውጥ በአውሮፓ ከፍተኛ ሰብዓዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ-ምህዳራዊ ቀውስ እያስከተለ መሆኑን የቅርብ ጊዜ ዓለም አቀፍ መረጃዎች ያመለክታሉ።
በሰኔ መጨረሻ እና በሐምሌ ወር የተከሰቱ ከባድ የሙቀት ማዕበሎች በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሕልፈት ዳርገዋል፤ በበርካታ አገራት ደግሞ ሰደድ እሳቶች መኖሪያ ቤቶችን፣ ደኖችንና የግብርና መሬቶችን አውድመዋል።
የአውሮፓ በሽታ መከላከያ ማዕከል (ECDC) እና የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በሚደግፉት የEuroMOMO የሞት ክትትል መረጃ መሠረት፣ በሰኔ 22 እስከ 28 ቀን 2026 ብቻ ከ10 ሺህ በላይ ተጨማሪ ሞቶች ተመዝግበዋል።
ከእነዚህ ውስጥ ከ9 ሺህ በላይ የሚሆኑት ዕድሜያቸው 65 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች ናቸው። ባለሙያዎች ይህን ያልተለመደ የሞት ጭማሪ በዋነኝነት ከከፍተኛ ሙቀት ጋር ያያይዙታል።
በጀርመን ብቻ በ2026 እስከ ሐምሌ መጨረሻ ድረስ 9,800 የሚጠጉ ከሙቀት ጋር የተያያዙ ሞቶች መመዝገባቸው ተገልጿል።
በእንግሊዝ ደግሞ 2,800 በላይ ሰዎች በሙቀት ምክንያት መሞታቸው ተነግሯል፤ ይህም የ2022 ሪከርድን ሊበልጥ እንደሚችል ባለሥልጣናት አስጠንቅቀዋል።
በፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ግሪክ፣ ጣሊያን እና ፖርቱጋል የተቀሰቀሱ ሰደድ እሳቶች በመቶ ሺዎች ሄክታር የሚቆጠር ደን እንዲቃጠል አድርገዋል።
በፈረንሳይ ብቻ ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፤ በግሪክ ደግሞ ሶስት የአደጋ አደራሽ ሠራተኞች በእሳት ማጥፋት ስራ ላይ ሕይወታቸውን አጥተዋል።
ሳይንቲስቶች እንደሚገልጹት፣ በሰኔ መጨረሻ የተመዘገበው የሙቀት ማዕበል የሰው ልጅ የፈጠረው የአየር ንብረት ለውጥ ባይኖር ሊከሰት ፈጽሞ የማይችል ነበር።
አውሮፓ በዓለም ላይ ከሌሎች አህጉራት በበለጠ ፍጥነት እየሞቀች ያለች አህጉር መሆኗም ችግሩን እያባባሰው ነው።
በዚህ ሁኔታ የአውሮፓ መንግሥታት የሙቀት አደጋ ማስጠንቀቂያ ሥርዓቶችን ማጠናከር፣ ለአረጋውያንና ለተጋላጭ ማኅበረሰቦች የጤና ጥበቃን ማሳደግ፣ እንዲሁም የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ የበለጠ ቁርጠኛ እርምጃ እንዲወስዱ ተጠይቀዋል።
በሌላ በኩል፣ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በ"አረንጓዴ ዐሻራ" መርሃ ግብር ባለፉት ሰባት ዓመታት ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል የደን ሽፋኗን ለማሳደግና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቀነስ ጥረት እያደረገች ትገኛለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
* በከፍተኛ ሙቀት እና በሰደድ እሳት ሺዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል
#ethiopia | የአየር ንብረት ለውጥ በአውሮፓ ከፍተኛ ሰብዓዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ-ምህዳራዊ ቀውስ እያስከተለ መሆኑን የቅርብ ጊዜ ዓለም አቀፍ መረጃዎች ያመለክታሉ።
በሰኔ መጨረሻ እና በሐምሌ ወር የተከሰቱ ከባድ የሙቀት ማዕበሎች በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሕልፈት ዳርገዋል፤ በበርካታ አገራት ደግሞ ሰደድ እሳቶች መኖሪያ ቤቶችን፣ ደኖችንና የግብርና መሬቶችን አውድመዋል።
የአውሮፓ በሽታ መከላከያ ማዕከል (ECDC) እና የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በሚደግፉት የEuroMOMO የሞት ክትትል መረጃ መሠረት፣ በሰኔ 22 እስከ 28 ቀን 2026 ብቻ ከ10 ሺህ በላይ ተጨማሪ ሞቶች ተመዝግበዋል።
ከእነዚህ ውስጥ ከ9 ሺህ በላይ የሚሆኑት ዕድሜያቸው 65 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች ናቸው። ባለሙያዎች ይህን ያልተለመደ የሞት ጭማሪ በዋነኝነት ከከፍተኛ ሙቀት ጋር ያያይዙታል።
በጀርመን ብቻ በ2026 እስከ ሐምሌ መጨረሻ ድረስ 9,800 የሚጠጉ ከሙቀት ጋር የተያያዙ ሞቶች መመዝገባቸው ተገልጿል።
በእንግሊዝ ደግሞ 2,800 በላይ ሰዎች በሙቀት ምክንያት መሞታቸው ተነግሯል፤ ይህም የ2022 ሪከርድን ሊበልጥ እንደሚችል ባለሥልጣናት አስጠንቅቀዋል።
በፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ግሪክ፣ ጣሊያን እና ፖርቱጋል የተቀሰቀሱ ሰደድ እሳቶች በመቶ ሺዎች ሄክታር የሚቆጠር ደን እንዲቃጠል አድርገዋል።
በፈረንሳይ ብቻ ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፤ በግሪክ ደግሞ ሶስት የአደጋ አደራሽ ሠራተኞች በእሳት ማጥፋት ስራ ላይ ሕይወታቸውን አጥተዋል።
ሳይንቲስቶች እንደሚገልጹት፣ በሰኔ መጨረሻ የተመዘገበው የሙቀት ማዕበል የሰው ልጅ የፈጠረው የአየር ንብረት ለውጥ ባይኖር ሊከሰት ፈጽሞ የማይችል ነበር።
አውሮፓ በዓለም ላይ ከሌሎች አህጉራት በበለጠ ፍጥነት እየሞቀች ያለች አህጉር መሆኗም ችግሩን እያባባሰው ነው።
በዚህ ሁኔታ የአውሮፓ መንግሥታት የሙቀት አደጋ ማስጠንቀቂያ ሥርዓቶችን ማጠናከር፣ ለአረጋውያንና ለተጋላጭ ማኅበረሰቦች የጤና ጥበቃን ማሳደግ፣ እንዲሁም የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ የበለጠ ቁርጠኛ እርምጃ እንዲወስዱ ተጠይቀዋል።
በሌላ በኩል፣ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በ"አረንጓዴ ዐሻራ" መርሃ ግብር ባለፉት ሰባት ዓመታት ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል የደን ሽፋኗን ለማሳደግና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቀነስ ጥረት እያደረገች ትገኛለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
5 days ago
As we successfully conclude Year One of our Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, Ethio telecom continues to expand and modernize the critical digital infrastructure powering Ethiopia’s transformation.
During the year, we deployed 603 new mobile sites, expanding our nationwide footprint to 10,613 sites, while adding capacity for 10.2 million customers and scaling total mobile network capacity to 115.1 million. To strengthen network resilience, 44% of our sites are supported by backup generators, while 24% of off-grid sites are powered by solar energy.
We expanded 4G/LTE services to 264 additional towns, bringing the total to 1,200 towns and increasing 4G population coverage to 82.2%. Our 5G network now reaches 33 towns, including seven added during the year accelerating access to high-speed, next-generation digital services.
We also strengthened the high-capacity foundation of Ethiopia’s digital economy. Our national backbone fiber and OPGW network now spans 23,422 km, supported by 15,615 km of metro fiber. Total Optical Distribution Network capacity reached 1.46 million, comprising 708,992 greenfield capacity and 759,735 copper-switch-off capacity.
During the year, we migrated 100,000 customers from copper to fiber, helping the fixed-broadband customer base surpass the historic milestone of one million, of whom 443,298 are connected through fiber.
International gateway and local content-cache capacity increased by 1.8 Tbps to 4.3 Tbps, achieving 172% of the annual target. Expanded caching for leading global platforms, including Google, Meta, Netflix, TikTok and Cloudflare, is bringing content closer to users, improving speed and service experience while reducing international bandwidth dependency.
Together, these achievements reinforce Ethio telecom’s role as a principal architect and catalyst of Digital Ethiopia 2030 building a high-speed, resilient, inclusive and future-ready digital infrastructure that connects citizens, empowers businesses, modernizes institutions and unlocks new opportunities across Ethiopia.
#ethiotelecom #eca #telebirr #eca #digitalinfrustructure #digitalethiopia #gsma #itu #hopr #hof
During the year, we deployed 603 new mobile sites, expanding our nationwide footprint to 10,613 sites, while adding capacity for 10.2 million customers and scaling total mobile network capacity to 115.1 million. To strengthen network resilience, 44% of our sites are supported by backup generators, while 24% of off-grid sites are powered by solar energy.
We expanded 4G/LTE services to 264 additional towns, bringing the total to 1,200 towns and increasing 4G population coverage to 82.2%. Our 5G network now reaches 33 towns, including seven added during the year accelerating access to high-speed, next-generation digital services.
We also strengthened the high-capacity foundation of Ethiopia’s digital economy. Our national backbone fiber and OPGW network now spans 23,422 km, supported by 15,615 km of metro fiber. Total Optical Distribution Network capacity reached 1.46 million, comprising 708,992 greenfield capacity and 759,735 copper-switch-off capacity.
During the year, we migrated 100,000 customers from copper to fiber, helping the fixed-broadband customer base surpass the historic milestone of one million, of whom 443,298 are connected through fiber.
International gateway and local content-cache capacity increased by 1.8 Tbps to 4.3 Tbps, achieving 172% of the annual target. Expanded caching for leading global platforms, including Google, Meta, Netflix, TikTok and Cloudflare, is bringing content closer to users, improving speed and service experience while reducing international bandwidth dependency.
Together, these achievements reinforce Ethio telecom’s role as a principal architect and catalyst of Digital Ethiopia 2030 building a high-speed, resilient, inclusive and future-ready digital infrastructure that connects citizens, empowers businesses, modernizes institutions and unlocks new opportunities across Ethiopia.
#ethiotelecom #eca #telebirr #eca #digitalinfrustructure #digitalethiopia #gsma #itu #hopr #hof
6 days ago
ብቸኝነት ያለባቸው ሰዎች ለከባድ የልብ በሽታ የመጋለጥ ዕድላቸው በ19 በመቶ እንደሚጨምር በአዲስ ጥናት ተመላከተ
ብቸኝነት የአእምሮ ጤና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፤ የልብን መዋቅር በቀጥታ በመጉዳት ለከፋ የጤና ችግር የሚያጋልጥ አሳሳቢ ችግር መሆኑን በአሜሪካ የልብ ማህበር (AHA) ይፋ የተደረገ አንድ አዲስ ጥናት አመላክቷል።
ጥናቱ እንዳመለከተው፣ ብቸኝነት የሰውነትን የጭንቀት መጠንን በመጨመር የጭንቀት ሆርሞኖች (እንደ ኮርቲሶል ያሉ) በሰውነታችን ውስጥ እንዲጨምሩ ያደርጋል።
ይህ ከብቸኝነት የሚመነጭ ስነ-ልቦናዊ እና ማህበራዊ ጭንቀት ደግሞ፣ በጊዜ ሂደት የልብ ቫልቭን (Heart Valve) በመጉዳት ለከፋ የልብ ጤና መቃወስ እንደሚያጋልጥ በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ የተመራው ይህ የጥናት ቡድንአረጋግጧል።
በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ሀኪም የሆኑት ዶክተር ክሪስታል ዋይሊ ሴኔ እንዳሉት፤ “የህክምና ባለሙያዎች ታካሚዎቻቸውን ስለ ማህበራዊ ግንኙነቶቻቸው ሊጠይቋቸው ይገባል፤ ይህን አለማድረግ ታካሚዎችን ለከፋ የልብ ጤና እክል አልፎ ተርፎም ለሞት ሊያጋልጣቸው ይችላል" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
በተጨማሪም ብቸኛ የሆኑ ሰዎች ሲጋራ ማጨስን፣ ከመጠን በላይ አልኮል መጠጣትን እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግን የመሳሰሉ ጤናማ ያልሆኑ የአኗኗር ዘይቤዎችን በብዛት ስለሚከተሉ፣ ይህ ልምምድ ለልብ እና የደም ስር ጉዳት መፋጠን ተጨማሪ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል።
የአሜሪካ ዋና የቀዶ ጥገና ሀኪም በፈረጆቹ 2023 ብቸኝነትን "የህዝብ ጤና ወረርሽኝ" ሲሉ ያወጁት ሲሆን፤ ችግሩ ያለዕድሜ የመሞት አደጋን በ26 በመቶ ከፍ እንደሚያደርገውና ይህም በቀን 15 ሲጋራዎችን ከማጨስ ጋር እኩል የሚመዘን ጉዳት እንዳለው መግለጻቸው ይታወሳል።
ይህ የችግሩ አሳሳቢነት የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ከአንድ ዓመት በፊት ካወጣው ሪፖርት ያስታወቀ ሲሆን ፣ ድርጅቱ ብቸኝነትን በየዓመቱ ከ871ሺህ በላይ ሰዎችን ያለዕድሜ የሚቀጥፍ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት አድርጎ ፈርጆታል።
በተጨማሪም፤ ከልብ በሽታ፣ ስትሮክ እና ድብርት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው ይህ አሳሳቢ ችግር በየሰዓቱ 100 ሰዎችን ለሞት እንደሚዳርግ መግለጹ አይዘነጋም።
በመሆኑም የህክምና ባለሙያዎች 'የብቸኝነት' እንደ አእምሮ ጤና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፤ የልብ እና የደም ስር የጤና ስጋት በመሆኑ ተገቢውን ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በጥናቱ አጽኖት ተሰጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
ብቸኝነት የአእምሮ ጤና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፤ የልብን መዋቅር በቀጥታ በመጉዳት ለከፋ የጤና ችግር የሚያጋልጥ አሳሳቢ ችግር መሆኑን በአሜሪካ የልብ ማህበር (AHA) ይፋ የተደረገ አንድ አዲስ ጥናት አመላክቷል።
ጥናቱ እንዳመለከተው፣ ብቸኝነት የሰውነትን የጭንቀት መጠንን በመጨመር የጭንቀት ሆርሞኖች (እንደ ኮርቲሶል ያሉ) በሰውነታችን ውስጥ እንዲጨምሩ ያደርጋል።
ይህ ከብቸኝነት የሚመነጭ ስነ-ልቦናዊ እና ማህበራዊ ጭንቀት ደግሞ፣ በጊዜ ሂደት የልብ ቫልቭን (Heart Valve) በመጉዳት ለከፋ የልብ ጤና መቃወስ እንደሚያጋልጥ በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ የተመራው ይህ የጥናት ቡድንአረጋግጧል።
በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ሀኪም የሆኑት ዶክተር ክሪስታል ዋይሊ ሴኔ እንዳሉት፤ “የህክምና ባለሙያዎች ታካሚዎቻቸውን ስለ ማህበራዊ ግንኙነቶቻቸው ሊጠይቋቸው ይገባል፤ ይህን አለማድረግ ታካሚዎችን ለከፋ የልብ ጤና እክል አልፎ ተርፎም ለሞት ሊያጋልጣቸው ይችላል" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
በተጨማሪም ብቸኛ የሆኑ ሰዎች ሲጋራ ማጨስን፣ ከመጠን በላይ አልኮል መጠጣትን እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግን የመሳሰሉ ጤናማ ያልሆኑ የአኗኗር ዘይቤዎችን በብዛት ስለሚከተሉ፣ ይህ ልምምድ ለልብ እና የደም ስር ጉዳት መፋጠን ተጨማሪ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል።
የአሜሪካ ዋና የቀዶ ጥገና ሀኪም በፈረጆቹ 2023 ብቸኝነትን "የህዝብ ጤና ወረርሽኝ" ሲሉ ያወጁት ሲሆን፤ ችግሩ ያለዕድሜ የመሞት አደጋን በ26 በመቶ ከፍ እንደሚያደርገውና ይህም በቀን 15 ሲጋራዎችን ከማጨስ ጋር እኩል የሚመዘን ጉዳት እንዳለው መግለጻቸው ይታወሳል።
ይህ የችግሩ አሳሳቢነት የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ከአንድ ዓመት በፊት ካወጣው ሪፖርት ያስታወቀ ሲሆን ፣ ድርጅቱ ብቸኝነትን በየዓመቱ ከ871ሺህ በላይ ሰዎችን ያለዕድሜ የሚቀጥፍ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት አድርጎ ፈርጆታል።
በተጨማሪም፤ ከልብ በሽታ፣ ስትሮክ እና ድብርት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው ይህ አሳሳቢ ችግር በየሰዓቱ 100 ሰዎችን ለሞት እንደሚዳርግ መግለጹ አይዘነጋም።
በመሆኑም የህክምና ባለሙያዎች 'የብቸኝነት' እንደ አእምሮ ጤና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፤ የልብ እና የደም ስር የጤና ስጋት በመሆኑ ተገቢውን ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በጥናቱ አጽኖት ተሰጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
8 days ago
Every journey has a story. Meet the professionals who make your travels possible. #flyethiopian #behindthewings
Sponsored by
Surafel
8 days ago
Every journey has a story. Meet the professionals who make your travels possible. #flyethiopian #behindthewings
8 days ago
Every journey has a story. Meet the professionals who make your travels possible. #flyethiopian #behindthewings
8 days ago
Every journey has a story. Meet the professionals who make your travels possible. #flyethiopian #behindthewings
8 days ago
Every journey has a story. Meet the professionals who make your travels possible. #flyethiopian #behindthewings
8 days ago
Every journey has a story. Meet the professionals who make your travels possible. #flyethiopian #behindthewings
8 days ago
Every journey has a story. Meet the professionals who make your travels possible. #flyethiopian #behindthewings
8 days ago
Every journey has a story. Meet the professionals who make your travels possible. #flyethiopian #behindthewings
8 days ago
ባሳለፍነው የፈረንጆቹ 2025 አመት ላይ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች የጉበት በሽታ እንዳለባቸው ሳያውቁ ህይወታቸው ማለፉ ተነገረ።
#ethiopia | በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የጣለውና ዝምተኛ ገዳይ በመባል የሚጠራው የሄፓታይቲስ የጉበት በሽታ ስርጭት ከፍተኛ ደረጃ መድረሱ የአለም ጤና ድርጅት ተናግሯል።
የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት 287 ሚሊዮን የሚሆን የዓለም ሕዝብ በከባድ የሄፓታይቲስ "ቢ" እና "ሲ" ቫይረሶች ተይዞ ይገኛል ብሏል።
ሆኖም ግን ከእነዚህ መካከል አብዛኞቹ በደማቸው ውስጥ ቫይረሱ መኖሩን እንኳ እንደማያውቁ ነው የገለፀው።
በሽታው አስቀድሞ መከላከልና መታከም እንዲሁም ሙሉ በሙሉ መዳን የሚችል ቢሆንም ባለፈው ዓመት ብቻ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች በዚሁ በሽታ ምክንያት ሕይወታቸውን ማጣታቸውን ገልጿል።
በፈረንጆቹ 2024 በአለም ዙርያ ከተወለዱ ህፃናት መካከል 45 በመቶ የሚሆኑት ብቻ ናቸው በተወለዱ በ24 ሰዓታት ውስጥ የመጀመሪያ የሄፓታይቲስ "ቢ" ክትባት ያገኙት ቀሪዎቹ አላገኙም ብሏል።
የአለም ጤና ድርጅት በየአመቱ ሃምሌ 21 ቀን የሚያከብረው ዓለም አቀፍ የጉበት በሽታ ቀን በነገው እለት እንደሚከበር ገልጿል።
አዲስ የሚወለዱ ሕፃናት በተወለዱ በ24 ሰዓታት ውስጥ የመጀመርያ ደረጃ ክትባት ማግኘታቸውን ማረጋገጥ እንደሚያስፈልጋ ድርጅቱ አስታውቋል።
ማንኛውም ሰው ቀደም ብሎ በሽታው ተመርምሮ የማያውቅ ከሆነ ወይም ለአደጋው ተጋላጭ ከሆነ አሁኑኑ የሄፓታይቲስ "ቢ" እና "ሲ" ምርመራ እንዲያደርግ አሳስቧል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #who #worldhepatitisday #vaccine
#ethiopia | በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የጣለውና ዝምተኛ ገዳይ በመባል የሚጠራው የሄፓታይቲስ የጉበት በሽታ ስርጭት ከፍተኛ ደረጃ መድረሱ የአለም ጤና ድርጅት ተናግሯል።
የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት 287 ሚሊዮን የሚሆን የዓለም ሕዝብ በከባድ የሄፓታይቲስ "ቢ" እና "ሲ" ቫይረሶች ተይዞ ይገኛል ብሏል።
ሆኖም ግን ከእነዚህ መካከል አብዛኞቹ በደማቸው ውስጥ ቫይረሱ መኖሩን እንኳ እንደማያውቁ ነው የገለፀው።
በሽታው አስቀድሞ መከላከልና መታከም እንዲሁም ሙሉ በሙሉ መዳን የሚችል ቢሆንም ባለፈው ዓመት ብቻ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች በዚሁ በሽታ ምክንያት ሕይወታቸውን ማጣታቸውን ገልጿል።
በፈረንጆቹ 2024 በአለም ዙርያ ከተወለዱ ህፃናት መካከል 45 በመቶ የሚሆኑት ብቻ ናቸው በተወለዱ በ24 ሰዓታት ውስጥ የመጀመሪያ የሄፓታይቲስ "ቢ" ክትባት ያገኙት ቀሪዎቹ አላገኙም ብሏል።
የአለም ጤና ድርጅት በየአመቱ ሃምሌ 21 ቀን የሚያከብረው ዓለም አቀፍ የጉበት በሽታ ቀን በነገው እለት እንደሚከበር ገልጿል።
አዲስ የሚወለዱ ሕፃናት በተወለዱ በ24 ሰዓታት ውስጥ የመጀመርያ ደረጃ ክትባት ማግኘታቸውን ማረጋገጥ እንደሚያስፈልጋ ድርጅቱ አስታውቋል።
ማንኛውም ሰው ቀደም ብሎ በሽታው ተመርምሮ የማያውቅ ከሆነ ወይም ለአደጋው ተጋላጭ ከሆነ አሁኑኑ የሄፓታይቲስ "ቢ" እና "ሲ" ምርመራ እንዲያደርግ አሳስቧል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #who #worldhepatitisday #vaccine
Sponsored by
Surafel
13 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የታወቁት የኢኮኖሚ ተንታኝ አቶ ክቡር ገና "Who Should Own Ethiopia’s Gold? The IMF’s Dangerous Advice" (የኢትዮጵያ ወርቅ የማን መሆን አለበት? የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አደገኛ ምክር) በሚል ባወጡት አዲስ የሞጋች ሀሳብ ጽሑፍ፣ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከወርቅ ገበያ አሠራር በሂደት እንዲወጣ የሰጠውን ምክር በጥብቅ ተቃወሙ። ተንታኙ የብሔራዊ ባንክ ከወርቅ ገበያ መውጣት አገራዊ የኢኮኖሚ ልዑላኔንና የውጭ ምንዛሬ ማከማቸት አቅምን አደጋ ላይ የሚጥል አደገኛ አካሄድ እንደሆነ ገልጸዋል።
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በቅርቡ ባወጣው የብድር ክለሳ ሪፖርቱ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወርቅ ገበያ አሠራሩን ማሻሻልና በሂደት ከወርቅ ገበያ ገዢነት በሙሉ በመውጣት ቦታውን ለግል ንግድ ባንኮች መልቀቅ እንዳለበት አሳስቧል። አይ ኤም ኤፍ ይህን ያለው ማዕከላዊ ባንኮች መደበኛ የሸቀጥ ነጋዴ መሆን የለባቸውም በሚል የኢኮኖሚ ንድፈ-ሐሳብ መሠረት ቢሆንም፣ አቶ ክቡር ገና እንደሚሞግቱት ግን ይህ ምክር የበለጸጉና የዳበረ የፋይናንስ ሥርዓት ያላቸውን እንደ ስዊዘርላንድና ካናዳ ያሉ አገራትን ታሳቢ ያደረገ እንጂ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እጥረት ውስጥ ለምትገኘው ኢትዮጵያ ፈጽሞ የማይሰራና አደገኛ ነው። ወርቅ ለኢትዮጵያ ተራ የንግድ ሸቀጥ ሳይሆን የአገሪቱን የውጭ ምንዛሬ የመጠባበቂያ ክምችት የሚያጠናክር፣ አስፈላጊ የነዳጅና የመድኃኒት ግዢዎችን የሚሸፍን እና የአገሪቱን የፋይናንስ ሕልውና የሚያስጠብቅ ስልታዊ አገራዊ ሀብት ነው።
አይ ኤም ኤፍ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክን በግል ንግድ ባንኮች ለመተካት የሚያቀርበው መሬት የማይነካ መላምት የግል ባንኮችን እና የብሔራዊ ባንክን መሠረታዊ ዓላማ ያላገናዘበ መሆኑንም ተንታኙ ያብራራሉ። የግል ንግድ ባንኮች የሚሰሩት ለባለአክሲዮኖቻቸው ትርፍ ለማብዛት ሲሆን፣ ቅድሚያ የሚሰጡትም ለወለድና ለአገልግሎት ክፍያ እንጂ ለአገራዊ የኢኮኖሚ ልማት አይደለም። በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተቋቋመው የአገሪቱን ገንዘብ ዋጋ ለማስጠበቅ፣ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ለማሳደግ እና የአገሪቱን የረጅም ጊዜ የልማት ፍላጎቶች ለማረጋገጥ በመሆኑ፣ የአገሪቱን ዋና የውጭ ምንዛሬ ምንጭ ለግል ባንኮች አሳልፎ መስጠት አገራዊ የኢኮኖሚ ጥቅምንም አሳልፎ መስጠት ነው።
በተጨማሪም አይ ኤም ኤፍ ብሔራዊ ባንክ ከዓለም አቀፍ የወርቅ ዋጋ በላይ ጨምሮ ከአገር ውስጥ አምራቾች ወርቅ መግዛቱን እንደ ገበያ ማዛባት ቢነቅፈውም፣ አቶ ክቡር ገና ግን ይህ አሠራር ተግባራዊና አስፈላጊ መሆኑን ይሞግታሉ። ብሔራዊ ባንክ እየተወዳደረ ያለው ድበር ተሻጋሪ ከሆኑ የኮንትሮባንድ መረቦች ጋር በመሆኑ፣ ተጨማሪ ዋጋ ከፍሎ ወርቁን ወደ መደበኛው የሕግ አሠራር ማስገባት ካልቻለ አገሪቱ ወርቁንም፣ የውጭ ምንዛሬውንም ሆነ የታክስ ገቢዋን ሙሉ በሙሉ ታጣለች።
አቶ ክቡር ገና በጽሑፋቸው ማጠቃለያ ላይ እንዳሰመሩበት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወርቅ ግዢ አሠራሩን ግልጽ ማድረግና ማዘመን አለበት እንጂ ከገበያው መውጣት የለበትም። ኢትዮጵያ አሁንም የውጭ ምንዛሬ እጥረት ያለባት፣ የኢንዱስትሪ ሽግግሯ ያልተጠናቀቀ እና የኢኮኖሚ ልዑላኔዋ በግንባታ ላይ ያለች አገር በመሆኗ፣ በዚህ ሁኔታ ውስጥ አገሪቱ ያላትን ብቸኛ ስልታዊ የወርቅ ሀብት ቁጥጥር አሳልፋ እንድትሰጥ የቀረበው የምክር ሀሳብ ልማታዊ ሳይሆን ወደኋላ ማፈግፈግ እንደሆነ በመግለጽ ደምድመዋል።
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በቅርቡ ባወጣው የብድር ክለሳ ሪፖርቱ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወርቅ ገበያ አሠራሩን ማሻሻልና በሂደት ከወርቅ ገበያ ገዢነት በሙሉ በመውጣት ቦታውን ለግል ንግድ ባንኮች መልቀቅ እንዳለበት አሳስቧል። አይ ኤም ኤፍ ይህን ያለው ማዕከላዊ ባንኮች መደበኛ የሸቀጥ ነጋዴ መሆን የለባቸውም በሚል የኢኮኖሚ ንድፈ-ሐሳብ መሠረት ቢሆንም፣ አቶ ክቡር ገና እንደሚሞግቱት ግን ይህ ምክር የበለጸጉና የዳበረ የፋይናንስ ሥርዓት ያላቸውን እንደ ስዊዘርላንድና ካናዳ ያሉ አገራትን ታሳቢ ያደረገ እንጂ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እጥረት ውስጥ ለምትገኘው ኢትዮጵያ ፈጽሞ የማይሰራና አደገኛ ነው። ወርቅ ለኢትዮጵያ ተራ የንግድ ሸቀጥ ሳይሆን የአገሪቱን የውጭ ምንዛሬ የመጠባበቂያ ክምችት የሚያጠናክር፣ አስፈላጊ የነዳጅና የመድኃኒት ግዢዎችን የሚሸፍን እና የአገሪቱን የፋይናንስ ሕልውና የሚያስጠብቅ ስልታዊ አገራዊ ሀብት ነው።
አይ ኤም ኤፍ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክን በግል ንግድ ባንኮች ለመተካት የሚያቀርበው መሬት የማይነካ መላምት የግል ባንኮችን እና የብሔራዊ ባንክን መሠረታዊ ዓላማ ያላገናዘበ መሆኑንም ተንታኙ ያብራራሉ። የግል ንግድ ባንኮች የሚሰሩት ለባለአክሲዮኖቻቸው ትርፍ ለማብዛት ሲሆን፣ ቅድሚያ የሚሰጡትም ለወለድና ለአገልግሎት ክፍያ እንጂ ለአገራዊ የኢኮኖሚ ልማት አይደለም። በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተቋቋመው የአገሪቱን ገንዘብ ዋጋ ለማስጠበቅ፣ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ለማሳደግ እና የአገሪቱን የረጅም ጊዜ የልማት ፍላጎቶች ለማረጋገጥ በመሆኑ፣ የአገሪቱን ዋና የውጭ ምንዛሬ ምንጭ ለግል ባንኮች አሳልፎ መስጠት አገራዊ የኢኮኖሚ ጥቅምንም አሳልፎ መስጠት ነው።
በተጨማሪም አይ ኤም ኤፍ ብሔራዊ ባንክ ከዓለም አቀፍ የወርቅ ዋጋ በላይ ጨምሮ ከአገር ውስጥ አምራቾች ወርቅ መግዛቱን እንደ ገበያ ማዛባት ቢነቅፈውም፣ አቶ ክቡር ገና ግን ይህ አሠራር ተግባራዊና አስፈላጊ መሆኑን ይሞግታሉ። ብሔራዊ ባንክ እየተወዳደረ ያለው ድበር ተሻጋሪ ከሆኑ የኮንትሮባንድ መረቦች ጋር በመሆኑ፣ ተጨማሪ ዋጋ ከፍሎ ወርቁን ወደ መደበኛው የሕግ አሠራር ማስገባት ካልቻለ አገሪቱ ወርቁንም፣ የውጭ ምንዛሬውንም ሆነ የታክስ ገቢዋን ሙሉ በሙሉ ታጣለች።
አቶ ክቡር ገና በጽሑፋቸው ማጠቃለያ ላይ እንዳሰመሩበት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወርቅ ግዢ አሠራሩን ግልጽ ማድረግና ማዘመን አለበት እንጂ ከገበያው መውጣት የለበትም። ኢትዮጵያ አሁንም የውጭ ምንዛሬ እጥረት ያለባት፣ የኢንዱስትሪ ሽግግሯ ያልተጠናቀቀ እና የኢኮኖሚ ልዑላኔዋ በግንባታ ላይ ያለች አገር በመሆኗ፣ በዚህ ሁኔታ ውስጥ አገሪቱ ያላትን ብቸኛ ስልታዊ የወርቅ ሀብት ቁጥጥር አሳልፋ እንድትሰጥ የቀረበው የምክር ሀሳብ ልማታዊ ሳይሆን ወደኋላ ማፈግፈግ እንደሆነ በመግለጽ ደምድመዋል።
14 days ago
14 days ago
14 days ago
Sponsored by
Surafel
19 days ago
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመቱን አከበረ
#ethiopia | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) "የአንድ ክፍለ ዘመን ጥረት ለተሻለ የሕብረተሰብ ጤና" በሚል መሪ ቃል ታሪካዊ የ100ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ዛሬ በከፍተኛ ድምቀት አክብሯል።
ይህ መቶ ዓመታትን የተሻገረው ክብረ በዓል ተቋሙ ላለፉት አሥርት ዓመታት የሀገሪቱን የጤና ደህንነት ለመጠበቅ ያደረገውን ዘርፈ ብዙ ጉዞ የዘከረ ሲሆን፣ በቀጣይም የጤና ሥርዓቱን ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር አዲስ ቃል ኪዳን የተገባበት መድረክ ሆኗል።
በበዓሉ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አፅቀስላሴ ጠንካራ የሕብረተሰብ ጤና ተቋማት የሀገር ደህንነትና ልማት መሠረቶች መሆናቸውን በመግለጽ፣ መንግሥት ተቋሙን ይበልጥ ለማጠናከር ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሠራ አረጋግጠዋል።
ፕሬዚዳንቱ አክለውም ተቋሙ ከጊዜው ጋር እንዲራመድ የዲጂታል ቴክኖሎጂንና የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አጠቃቀምን ማሳደግ እንደሚገባው አሳስበዋል።
በተመሳሳይ መልኩ የጤና ሚኒስትሯ ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ተቋሙ ላለፉት 100 ዓመታት በበሽታ ቅኝት፣ በላቦራቶሪ አገልግሎትና በምርምር ዘርፍ ያበረከተውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያወሱ ሲሆን፣ አዳዲስ ወረርሽኞችንና የአየር ንብረት ለውጥ ያመጣቸውን የጤና ተግዳሮቶች ለመመከት ጠንካራ ተቋማዊ ትብብር እንደሚያስፈልግ በአፅንኦት ገልጸዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በኢትዮጵያ ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ካስሎ በበኩላቸው ኢንስቲትዩቱ በአፍሪካ እጅግ ጠንካራ ከሆኑ የልህቀት ማዕከላት አንዱ መሆኑን ጠቅሰው፣ ተቋሙን የዓለም ጤና ድርጅት የትብብር ማዕከል ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ይፋ አድርገዋል።
የአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጄን ካሴያም በበኩላቸው የወደፊቱ የሕብረተሰብ ጤና ያለ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የማይታሰብ መሆኑን ጠቁመው፣ ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ እያደረገች ያለችው ጥረት ለጤናው ዘርፍ ስኬት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ ተቋሙ ያለፉትን ስኬቶች መሠረት በማድረግ በቀጣዩ መቶ ዓመታት የሀገሪቱን የሳይንስና የጤና ሉዓላዊነት በተሟላ ሁኔታ ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ቃል ገብተዋል።
በበዓሉ ማጠቃለያ ላይም ላለፉት ዓመታት ተቋሙን በምርምርና በአመራርነት ያገለገሉ ባለውለታዎች ከፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ እጅ የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#healthsovereignty #publichealthethiopia
#aiinhealthcare #ethiopia
#ephi #ministryofhealthethiopia
#ethiopia | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) "የአንድ ክፍለ ዘመን ጥረት ለተሻለ የሕብረተሰብ ጤና" በሚል መሪ ቃል ታሪካዊ የ100ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ዛሬ በከፍተኛ ድምቀት አክብሯል።
ይህ መቶ ዓመታትን የተሻገረው ክብረ በዓል ተቋሙ ላለፉት አሥርት ዓመታት የሀገሪቱን የጤና ደህንነት ለመጠበቅ ያደረገውን ዘርፈ ብዙ ጉዞ የዘከረ ሲሆን፣ በቀጣይም የጤና ሥርዓቱን ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር አዲስ ቃል ኪዳን የተገባበት መድረክ ሆኗል።
በበዓሉ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አፅቀስላሴ ጠንካራ የሕብረተሰብ ጤና ተቋማት የሀገር ደህንነትና ልማት መሠረቶች መሆናቸውን በመግለጽ፣ መንግሥት ተቋሙን ይበልጥ ለማጠናከር ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሠራ አረጋግጠዋል።
ፕሬዚዳንቱ አክለውም ተቋሙ ከጊዜው ጋር እንዲራመድ የዲጂታል ቴክኖሎጂንና የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አጠቃቀምን ማሳደግ እንደሚገባው አሳስበዋል።
በተመሳሳይ መልኩ የጤና ሚኒስትሯ ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ተቋሙ ላለፉት 100 ዓመታት በበሽታ ቅኝት፣ በላቦራቶሪ አገልግሎትና በምርምር ዘርፍ ያበረከተውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያወሱ ሲሆን፣ አዳዲስ ወረርሽኞችንና የአየር ንብረት ለውጥ ያመጣቸውን የጤና ተግዳሮቶች ለመመከት ጠንካራ ተቋማዊ ትብብር እንደሚያስፈልግ በአፅንኦት ገልጸዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በኢትዮጵያ ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ካስሎ በበኩላቸው ኢንስቲትዩቱ በአፍሪካ እጅግ ጠንካራ ከሆኑ የልህቀት ማዕከላት አንዱ መሆኑን ጠቅሰው፣ ተቋሙን የዓለም ጤና ድርጅት የትብብር ማዕከል ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ይፋ አድርገዋል።
የአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጄን ካሴያም በበኩላቸው የወደፊቱ የሕብረተሰብ ጤና ያለ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የማይታሰብ መሆኑን ጠቁመው፣ ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ እያደረገች ያለችው ጥረት ለጤናው ዘርፍ ስኬት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ ተቋሙ ያለፉትን ስኬቶች መሠረት በማድረግ በቀጣዩ መቶ ዓመታት የሀገሪቱን የሳይንስና የጤና ሉዓላዊነት በተሟላ ሁኔታ ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ቃል ገብተዋል።
በበዓሉ ማጠቃለያ ላይም ላለፉት ዓመታት ተቋሙን በምርምርና በአመራርነት ያገለገሉ ባለውለታዎች ከፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ እጅ የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#healthsovereignty #publichealthethiopia
#aiinhealthcare #ethiopia
#ephi #ministryofhealthethiopia
26 days ago
ኢትዮጵያ በህክምና መሳሪያዎች ቁጥጥር ከአፍሪካ የመጀመሪያዋ ለመሆን እየተጋች ነው
#ethiopia | የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በሀገር ውስጥ የሚመረቱና ከውጭ የሚገቡ የህክምና መሳሪያዎችን ጥራትና ደህንነት ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ዘመናዊ አሰራሮችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ።
በባለስልጣኑ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ መሪ ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ቃልአብ ተስፋዬ ወርቁ እንደገለጹት፣ ላብራቶሪው በአዲስ መዋቅር ከተደራጀ በኋላ በህክምና መሳሪያዎች ጥራት ምርመራ፣ በምዝገባ፣ ከገበያ በኋላ በሚደረግ የጥራት ክትትልና ጥርጣሬ የወደቀባቸውን ምርቶች በመመርመር ረገድ ሰፊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ላብራቶሪው በአሁኑ ወቅት ኮንዶም፣ (ሄፐታይተስ) ቢ እና ሲ እንዲሁም የወባ መመርመሪያዎችን ጨምሮ በርካታ የህክምና መሳሪያዎችን በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባገኘበት አግባብ እየመረመረ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብራርተዋል።
ከእነዚህም በተጨማሪ የወንድና የሴት ኮንዶሞች፣ የቀዶ ህክምናና የላብራቶሪ ጓንቶች፣ መርፌ፣ የሴቶች የንጽህና መጠበቂያዎችና ማስኮችን ጥራት በተደራጀ መልኩ የመመርመር አቅም መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ የጥራት ምርመራ አሰራር በዘፈቀደ የሚከናወን ሳይሆን፣ በመንግስት ላይ የሚባክን ወጪን ለመቀነስና የህብረተሰቡን ጤና ይበልጥ ለመጠበቅ ሲባል በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጠና የችግር ዳሰሳ ጥናትን መሰረት ያደረገ "በስጋት ላይ የተመሰረተ አቀራረብ" የተከተለ መሆኑን አስረድተዋል።
የናሙና አወሳሰድ ሂደቱን በተመለከተ አቶ ቃልአብ እንደገለጹት፣ የህክምና መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ በሚገቡባቸው የድንበር ኬላዎችና ወደቦች ላይ ዓለም አቀፍ የአይሶ (ISO 2859-1) ስታንዳርድን የተከተለ ጥብቅ የናሙና አሰባሰብ ይከናወናል።
ከዚህም በተጨማሪ ምርቶች አንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ከገቡ በኋላ በትራንስፖርትና በክምችት ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችሉ መበላሸቶችን ለመቆጣጠር ሲባል፣ በዓመት ሁለት ጊዜ ከገበያ ላይ ራንደምሊ ናሙናዎች ይሰበሰባሉ።
ይህ የገበያ ቅኝት ጥናትም እጅግ ሞቃታማ የሆኑትን እንደ አፋርና ጋምቤላ ያሉ አካባቢዎችን እንዲሁም ቀዝቃዛ የሚባሉትን እንደ ደብረብርሃን ያሉ አካባቢዎችን በማካተት ምርቶቹ በተለያዩ የአየር ንብረቶች ውስጥ ያላቸውን ጥንካሬ ለማረጋገጥ እንደሚረዳ ጠቁመዋል።
በባለስልጣኑ አቅም የማይሰሩ እንደ እርግዝና መመርመሪያ ዩሪን ስትሪፕ ያሉ ምርቶች ላይ የጥራት ጉድለት ጥርጣሬ ሲፈጠርም በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር በመላክ ምርመራ ተደርጎ ፈጣን የእርምት እርምጃ እንደሚወሰድ አብራርተዋል።
የመንግስትን የዜጎች ቻርተር መሰረት በማድረግ የደንበኞችን የአገልግሎት አሰጣጥ ጊዜ ለማሳጠር ሰፊ ማሻሻያ መደረጉን መሪ ስራ አስፈጻሚው ጠቅሰዋል። ቀደም ሲል ለአንድ የኮንዶም ባች ምርመራ 15 ቀናት ይፈጅ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ሰራተኞች ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ በትርፍ ሰዓትና በምሽት ጭምር እንዲሰሩ በማድረግ የምርመራ ጊዜውን እስከ 50 በመቶ በመቀነስ ወደ 7 እና 8 ቀናት ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
በተለይም በሀገር አቀፍ ደረጃ የአቅርቦት እጥረት የሚያጋጥምባቸው አጋጣሚዎች ሲኖሩ ሂደቱን ይበልጥ በማፋጠን በ3 ቀናት ውስጥ ብቻ ምርመራውን አጠናቆ ለህብረተሰቡ ተደራሽ የማድረግ አሰራር መዘርጋቱን አቶ ቃልአብ ጠቁመዋል።
ኮንዶሞች ወደ ገበያ ከመውጣታቸው በፊት እንደ አየር መያዝ አቅም (ከ18 ሊትር በላይ መቻል ያለበት)፣ የግፊት መቋቋም (ከ1 ኪሎ ፓስካል በላይ) እና የቀዳዳ መኖርና አለመኖር (ሆል ቴስት) ምርመራዎች መቶ በመቶ እንደሚሰሩባቸው በማረጋገጥ፣ በግንኙነት ወቅት የሚፈጠሩ መቅረትና መበላሸቶች በአብዛኛው ከአጠቃቀምና ከተጨማሪ ሉብሪካንት አጠቃቀም ችግሮች ጋር የተያያዙ መሆናቸውንና ህብረተሰቡ በጥቅሉ ላይ ያለውን መመሪያ መከተል እንዳለበት አሳስበዋል።
በመጨረሻም፣ ባለስልጣኑ የላብራቶሪውን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የደረጃ ሶስት (Maturity Level 3) እውቅናን ለማግኘት በትጋት እየሰራ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብስረዋል።
በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ደረጃ በህክምና መሳሪያዎች ዘርፍ ይህንን የደረጃ ሶስት እውቅና ያገኘ ሀገር የሌለ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ ይህንን ማሳካት ከቻለች የመጀመሪያዋ ሀገር ትሆናለች።
በቅርቡ በባለስልጣኑ በተደረገ ምርመራ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና (ፕሪኳሊፋይድ) በሰጠው የውጭ ፋብሪካ የተመረተ የማላሪያ መድኃኒት የጥራት ጉድለት ተገኝቶበት ውድቅ መደረጉንና ይህም የባለስልጣኑን የአስፈጻሚነት አቅም ያስመሰከረ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ተግባር የዓለም ጤና ድርጅትን ትኩረት የሳበ ሲሆን፣ በቀጣይ የኢትዮጵያ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና ያገኘ እና ለምስራቅ አፍሪካ (ኢጋድ) ሀገራት እንዲሁም ለአፍሪካ መድኃኒት ኤጀንሲ ዋነኛ የማመሳከሪያ ሆኖ እንዲያገለግል ታስቦ ሰፊ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አቶ ቃልአብ ተስፋዬ አረጋግጠዋል።
በጌትነት ተመስገን
#getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#efda #ethiopia #healthinnovation #qualityassurance #medicalstandards #africanpublichealth
#ethiopia | የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በሀገር ውስጥ የሚመረቱና ከውጭ የሚገቡ የህክምና መሳሪያዎችን ጥራትና ደህንነት ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ዘመናዊ አሰራሮችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ።
በባለስልጣኑ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ መሪ ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ቃልአብ ተስፋዬ ወርቁ እንደገለጹት፣ ላብራቶሪው በአዲስ መዋቅር ከተደራጀ በኋላ በህክምና መሳሪያዎች ጥራት ምርመራ፣ በምዝገባ፣ ከገበያ በኋላ በሚደረግ የጥራት ክትትልና ጥርጣሬ የወደቀባቸውን ምርቶች በመመርመር ረገድ ሰፊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ላብራቶሪው በአሁኑ ወቅት ኮንዶም፣ (ሄፐታይተስ) ቢ እና ሲ እንዲሁም የወባ መመርመሪያዎችን ጨምሮ በርካታ የህክምና መሳሪያዎችን በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባገኘበት አግባብ እየመረመረ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብራርተዋል።
ከእነዚህም በተጨማሪ የወንድና የሴት ኮንዶሞች፣ የቀዶ ህክምናና የላብራቶሪ ጓንቶች፣ መርፌ፣ የሴቶች የንጽህና መጠበቂያዎችና ማስኮችን ጥራት በተደራጀ መልኩ የመመርመር አቅም መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ የጥራት ምርመራ አሰራር በዘፈቀደ የሚከናወን ሳይሆን፣ በመንግስት ላይ የሚባክን ወጪን ለመቀነስና የህብረተሰቡን ጤና ይበልጥ ለመጠበቅ ሲባል በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጠና የችግር ዳሰሳ ጥናትን መሰረት ያደረገ "በስጋት ላይ የተመሰረተ አቀራረብ" የተከተለ መሆኑን አስረድተዋል።
የናሙና አወሳሰድ ሂደቱን በተመለከተ አቶ ቃልአብ እንደገለጹት፣ የህክምና መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ በሚገቡባቸው የድንበር ኬላዎችና ወደቦች ላይ ዓለም አቀፍ የአይሶ (ISO 2859-1) ስታንዳርድን የተከተለ ጥብቅ የናሙና አሰባሰብ ይከናወናል።
ከዚህም በተጨማሪ ምርቶች አንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ከገቡ በኋላ በትራንስፖርትና በክምችት ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችሉ መበላሸቶችን ለመቆጣጠር ሲባል፣ በዓመት ሁለት ጊዜ ከገበያ ላይ ራንደምሊ ናሙናዎች ይሰበሰባሉ።
ይህ የገበያ ቅኝት ጥናትም እጅግ ሞቃታማ የሆኑትን እንደ አፋርና ጋምቤላ ያሉ አካባቢዎችን እንዲሁም ቀዝቃዛ የሚባሉትን እንደ ደብረብርሃን ያሉ አካባቢዎችን በማካተት ምርቶቹ በተለያዩ የአየር ንብረቶች ውስጥ ያላቸውን ጥንካሬ ለማረጋገጥ እንደሚረዳ ጠቁመዋል።
በባለስልጣኑ አቅም የማይሰሩ እንደ እርግዝና መመርመሪያ ዩሪን ስትሪፕ ያሉ ምርቶች ላይ የጥራት ጉድለት ጥርጣሬ ሲፈጠርም በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር በመላክ ምርመራ ተደርጎ ፈጣን የእርምት እርምጃ እንደሚወሰድ አብራርተዋል።
የመንግስትን የዜጎች ቻርተር መሰረት በማድረግ የደንበኞችን የአገልግሎት አሰጣጥ ጊዜ ለማሳጠር ሰፊ ማሻሻያ መደረጉን መሪ ስራ አስፈጻሚው ጠቅሰዋል። ቀደም ሲል ለአንድ የኮንዶም ባች ምርመራ 15 ቀናት ይፈጅ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ሰራተኞች ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ በትርፍ ሰዓትና በምሽት ጭምር እንዲሰሩ በማድረግ የምርመራ ጊዜውን እስከ 50 በመቶ በመቀነስ ወደ 7 እና 8 ቀናት ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
በተለይም በሀገር አቀፍ ደረጃ የአቅርቦት እጥረት የሚያጋጥምባቸው አጋጣሚዎች ሲኖሩ ሂደቱን ይበልጥ በማፋጠን በ3 ቀናት ውስጥ ብቻ ምርመራውን አጠናቆ ለህብረተሰቡ ተደራሽ የማድረግ አሰራር መዘርጋቱን አቶ ቃልአብ ጠቁመዋል።
ኮንዶሞች ወደ ገበያ ከመውጣታቸው በፊት እንደ አየር መያዝ አቅም (ከ18 ሊትር በላይ መቻል ያለበት)፣ የግፊት መቋቋም (ከ1 ኪሎ ፓስካል በላይ) እና የቀዳዳ መኖርና አለመኖር (ሆል ቴስት) ምርመራዎች መቶ በመቶ እንደሚሰሩባቸው በማረጋገጥ፣ በግንኙነት ወቅት የሚፈጠሩ መቅረትና መበላሸቶች በአብዛኛው ከአጠቃቀምና ከተጨማሪ ሉብሪካንት አጠቃቀም ችግሮች ጋር የተያያዙ መሆናቸውንና ህብረተሰቡ በጥቅሉ ላይ ያለውን መመሪያ መከተል እንዳለበት አሳስበዋል።
በመጨረሻም፣ ባለስልጣኑ የላብራቶሪውን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የደረጃ ሶስት (Maturity Level 3) እውቅናን ለማግኘት በትጋት እየሰራ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብስረዋል።
በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ደረጃ በህክምና መሳሪያዎች ዘርፍ ይህንን የደረጃ ሶስት እውቅና ያገኘ ሀገር የሌለ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ ይህንን ማሳካት ከቻለች የመጀመሪያዋ ሀገር ትሆናለች።
በቅርቡ በባለስልጣኑ በተደረገ ምርመራ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና (ፕሪኳሊፋይድ) በሰጠው የውጭ ፋብሪካ የተመረተ የማላሪያ መድኃኒት የጥራት ጉድለት ተገኝቶበት ውድቅ መደረጉንና ይህም የባለስልጣኑን የአስፈጻሚነት አቅም ያስመሰከረ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ተግባር የዓለም ጤና ድርጅትን ትኩረት የሳበ ሲሆን፣ በቀጣይ የኢትዮጵያ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና ያገኘ እና ለምስራቅ አፍሪካ (ኢጋድ) ሀገራት እንዲሁም ለአፍሪካ መድኃኒት ኤጀንሲ ዋነኛ የማመሳከሪያ ሆኖ እንዲያገለግል ታስቦ ሰፊ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አቶ ቃልአብ ተስፋዬ አረጋግጠዋል።
በጌትነት ተመስገን
#getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#efda #ethiopia #healthinnovation #qualityassurance #medicalstandards #africanpublichealth
28 days ago
"ፕሪቶሪያን በሚመለከት፣ ፕሪቶሪያ እንደ ድርድር ብቻ መታየት ያለበት ጉዳይ አይመስለኝም። ብዙ ውጤት ያስገኘ የሰላም ስምምነት ነው። ከሁሉ በላይ አሸናፊና ተሸናፊ እኩል ቁጭ ብለው የተወያዩበት ድርድር ነው። መንግስት ካሸነፈ በኋላ የተሸነፈውን ሃይል አስቀምጦ፣ ተደራድሮ መፈራረም ብቻ አይደለም፤ በችግር ውስጥ የነበሩ የታጠቁ ሃይሎችን ቀልቦ፣ ብዙ ድጋፍ ሰጥቶ፣ ለሰላም ያለውን ቁርጠኝነት ለማሳየት ሙከራ አድርጓል።
"በዚያ ስምምነት ምን ተገኘ ያላችሁ እንደሆነ፣ ቢያንስ በትግራይ ጊዜያዊ መንግስት ማቋቋም ተችሏል። መንግስት ማቋቋም ቀላል ነገር አይደለም። ከስልሳ ሺህ ያላነሱ የታጠቁ ሃይሎች በዲዲአር (DDR) አስፈላጊው ክፍያ ተፈጽሞላቸው ከሰራዊቱ እንዲቀነሱ ሙከራ ተደርጓል። በርካታ የጦር እስረኞች፣ ምርኮኞች ተፈትተዋል። በጦርነቱ የተማረክናቸውን በርካታ ሰዎች ፈትተናል። አንዳንድ ምርኮኞች ናቸው አሁን እዛ ሄደው ዋና ተቆርቋሪ ሆነው የትግራይን ህዝብ እያመሱ ያሉት። ምርኮኞችን መፍታት ብቻ ሳይሆን፣ ሰርቪስ ቆሞ የነበረ፣ በአየር፣ በቴሌኮም፣ በተለያየ መንገድ ሰርቪሶች ተለቀዋል።
'ከዚያ ባሻገር እነዚህ ሃይሎች ሀብታችን፣ ንብረታችን የሚሏቸውን በተለያየ ቦታ ያሉ ሀብቶቻቸውን ጠብቀን አቆይተን ሰጥተናቸዋል። ቤቶች፣ ህንፃዎች እንደምታውቁት ማለት ነው። ከየት መጣ ብለን በቀላሉ ምክንያት ፈጥረን መውረስ የምንችላቸውን ሀብቶች፣ ለሰላም ሲባል አቆይተን መልሰናል። አሁን ዛሬ እዛ ሰላም የሚያውኩ ሃይሎች፣ ሚስቶቻቸው፣ ልጆቻቸው፣ ከፊሉ አዲስ አበባ፣ አብዛኛው ውጭ ሀገር እንዳሉ እናውቃለን። አዲስ አበባ ያሉትን ከፊል ቤተሰብ ያልነካንበት ዋናው ምክንያት፣ በአንድ ሰው ጥፋት ዘ ሆል (the whole) ቤተሰብ መታመሱን እንደ መንግስት በወደ ሰፊነት ማየት ይሻላል ብለን ስላሰብን ነው።"
ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ በፓርላማው ከተናገሩት
"በዚያ ስምምነት ምን ተገኘ ያላችሁ እንደሆነ፣ ቢያንስ በትግራይ ጊዜያዊ መንግስት ማቋቋም ተችሏል። መንግስት ማቋቋም ቀላል ነገር አይደለም። ከስልሳ ሺህ ያላነሱ የታጠቁ ሃይሎች በዲዲአር (DDR) አስፈላጊው ክፍያ ተፈጽሞላቸው ከሰራዊቱ እንዲቀነሱ ሙከራ ተደርጓል። በርካታ የጦር እስረኞች፣ ምርኮኞች ተፈትተዋል። በጦርነቱ የተማረክናቸውን በርካታ ሰዎች ፈትተናል። አንዳንድ ምርኮኞች ናቸው አሁን እዛ ሄደው ዋና ተቆርቋሪ ሆነው የትግራይን ህዝብ እያመሱ ያሉት። ምርኮኞችን መፍታት ብቻ ሳይሆን፣ ሰርቪስ ቆሞ የነበረ፣ በአየር፣ በቴሌኮም፣ በተለያየ መንገድ ሰርቪሶች ተለቀዋል።
'ከዚያ ባሻገር እነዚህ ሃይሎች ሀብታችን፣ ንብረታችን የሚሏቸውን በተለያየ ቦታ ያሉ ሀብቶቻቸውን ጠብቀን አቆይተን ሰጥተናቸዋል። ቤቶች፣ ህንፃዎች እንደምታውቁት ማለት ነው። ከየት መጣ ብለን በቀላሉ ምክንያት ፈጥረን መውረስ የምንችላቸውን ሀብቶች፣ ለሰላም ሲባል አቆይተን መልሰናል። አሁን ዛሬ እዛ ሰላም የሚያውኩ ሃይሎች፣ ሚስቶቻቸው፣ ልጆቻቸው፣ ከፊሉ አዲስ አበባ፣ አብዛኛው ውጭ ሀገር እንዳሉ እናውቃለን። አዲስ አበባ ያሉትን ከፊል ቤተሰብ ያልነካንበት ዋናው ምክንያት፣ በአንድ ሰው ጥፋት ዘ ሆል (the whole) ቤተሰብ መታመሱን እንደ መንግስት በወደ ሰፊነት ማየት ይሻላል ብለን ስላሰብን ነው።"
ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ በፓርላማው ከተናገሩት
1 month ago
ለስድስት ቀናት ተቀብሮ የነበረ ሕፃን በሕይወት ተረፈ
#ethiopia | በቬንዙዌላ በተከሰተው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ በፈራረሱ ሕንጻዎች ፍርስራሽ ውስጥ ለስድስት ቀናት ተቀብሮ የነበረ አንድ የሦስት ዓመት ሕፃን በሕይወት ተገኝቶ ተረፈ።
ክሊበር ሞራን (Klieber Moran) የተባለው ይህ ሕፃን የተገኘው በሰሜናዊ ላ ጉዋይራ (La Guaira) ግዛት በሚገኝ የአፓርታማ ፍርስራሽ ውስጥ ሲሆን፣ የጆርዳን የነፍስ አድን ቡድን አባላት በካሜራ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ሊያወጡት ችለዋል።
የሕፃኑ መተርፍ በሀገሪቱ ከፍተኛ ተስፋን የፈጠረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በካራካስ በሚገኝ የሕክምና ማዕከል ተወስዶ እርዳታ እየተደረገለት ይገኛል።
ሰኔ 24 ቀን 2026 ዓ.ም. ቬንዙዌላን በአንድ ደቂቃ ልዩነት ውስጥ ያናወጧት ሁለት እጅግ ኃይለኛ (7.2 እና 7.5 በሬክተር ስኬል) የመሬት መንቀጥቀጦች ነበሩ።
እስካሁን በተረጋገጠው መረጃ መሠረት የሟቾች ቁጥር 1,943 የደረሰ ሲሆን፣ ከ 10,500 በላይ ሰዎች ደግሞ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) እንደገለጸው እስካሁን ድረስ ወደ 50,000 የሚጠጉ ሰዎች ያሉበት አልታወቀም።
የናሳ (NASA) የሳተላይት መረጃዎች እንደሚያሳዩት በአደጋው ሳቢያ በመላው ሀገሪቱ 60,000 የሚጠጉ ሕንጻዎች ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ወድመዋል።
አደጋው ከተከሰተ ስድስት ቀናት ያለፉ በመሆኑና ወሳኙ የ72 ሰዓታት የነፍስ አድን መስኮት በመዘጋቱ፣ አሁን ላይ ፍለጋው አስከሬኖችን የማውጣት አሳዛኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ከዚህ በተጨማሪም በሕይወት የተረፉት ዜጎች ከፍተኛ ችግር ላይ ይገኛሉ፦
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እንደገለጸው በመላው ሀገሪቱ 38 ሆስፒታሎች የተጎዱ ሲሆን የሕክምና ሥርዓቱ ከፍተኛ ጫና ውስጥ ወድቋል።
የመጠለያ፣ የንጹህ ውሃና የንፅህና መጠበቂያዎች እጥረት እንደ ጉፍኝት (Measles)፣ ዴንጊ እና ወባ ያሉ ተላላፊ በሽታዎች እንዲቀሰቀሱ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ ተገልጿል።
በተለይ በላ ጉዋይራ ግዛት መሰረታዊ አገልግሎቶች የተቋረጡ ሲሆን፣ ዜጎች ለምግብ እርዳታ ረጅም ሰልፎችን በመያዝ ላይ ናቸው።
የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) 47 ቶን የሚመዝን የሕክምናና የአደጋ ጊዜ ቁሳቁስ ያደረሰ ሲሆን፣ ከዩናይትድ ስቴትስ፣ ሜክሲኮ፣ እስራኤልና ከሌሎችም ሀገራት የተላኩ የነፍስ አድን ቡድኖች በቦታው ይገኛሉ።
የአካባቢው ነዋሪዎች የመንግሥትን የዕርዳታ አሰጣጥ ፍጥነት እየተቹ ሲሆን፣ አሁንም ድረስ ዘመዶቻቸውን ለማግኘት በፍርስራሹ ላይ በባዶ እጃቸውና በባህላዊ መሣሪያዎች የሚቆፍሩ ዜጎች ቁጥር በርካታ ነው።
በአሁኑ ወቅት ዩኒሴፍ (UNICEF) 47 ቶን የሚመዝን የአደጋ ጊዜ ቁሳቁስ ያደረሰ ሲሆን፣ ከዩናይትድ ስቴትስ፣ ሜክሲኮና ከሌሎችም ሀገራት የተላኩ የነፍስ አድን ቡድኖች በቦታው ይገኛሉ። ሆኖም የአካባቢው ነዋሪዎች የመንግሥትን የዕርዳታ አሰጣጥ ፍጥነት እየተቹ ይገኛሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #venezuelaearthquake #hope #miraclerescue
#ethiopia | በቬንዙዌላ በተከሰተው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ በፈራረሱ ሕንጻዎች ፍርስራሽ ውስጥ ለስድስት ቀናት ተቀብሮ የነበረ አንድ የሦስት ዓመት ሕፃን በሕይወት ተገኝቶ ተረፈ።
ክሊበር ሞራን (Klieber Moran) የተባለው ይህ ሕፃን የተገኘው በሰሜናዊ ላ ጉዋይራ (La Guaira) ግዛት በሚገኝ የአፓርታማ ፍርስራሽ ውስጥ ሲሆን፣ የጆርዳን የነፍስ አድን ቡድን አባላት በካሜራ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ሊያወጡት ችለዋል።
የሕፃኑ መተርፍ በሀገሪቱ ከፍተኛ ተስፋን የፈጠረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በካራካስ በሚገኝ የሕክምና ማዕከል ተወስዶ እርዳታ እየተደረገለት ይገኛል።
ሰኔ 24 ቀን 2026 ዓ.ም. ቬንዙዌላን በአንድ ደቂቃ ልዩነት ውስጥ ያናወጧት ሁለት እጅግ ኃይለኛ (7.2 እና 7.5 በሬክተር ስኬል) የመሬት መንቀጥቀጦች ነበሩ።
እስካሁን በተረጋገጠው መረጃ መሠረት የሟቾች ቁጥር 1,943 የደረሰ ሲሆን፣ ከ 10,500 በላይ ሰዎች ደግሞ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) እንደገለጸው እስካሁን ድረስ ወደ 50,000 የሚጠጉ ሰዎች ያሉበት አልታወቀም።
የናሳ (NASA) የሳተላይት መረጃዎች እንደሚያሳዩት በአደጋው ሳቢያ በመላው ሀገሪቱ 60,000 የሚጠጉ ሕንጻዎች ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ወድመዋል።
አደጋው ከተከሰተ ስድስት ቀናት ያለፉ በመሆኑና ወሳኙ የ72 ሰዓታት የነፍስ አድን መስኮት በመዘጋቱ፣ አሁን ላይ ፍለጋው አስከሬኖችን የማውጣት አሳዛኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ከዚህ በተጨማሪም በሕይወት የተረፉት ዜጎች ከፍተኛ ችግር ላይ ይገኛሉ፦
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እንደገለጸው በመላው ሀገሪቱ 38 ሆስፒታሎች የተጎዱ ሲሆን የሕክምና ሥርዓቱ ከፍተኛ ጫና ውስጥ ወድቋል።
የመጠለያ፣ የንጹህ ውሃና የንፅህና መጠበቂያዎች እጥረት እንደ ጉፍኝት (Measles)፣ ዴንጊ እና ወባ ያሉ ተላላፊ በሽታዎች እንዲቀሰቀሱ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ ተገልጿል።
በተለይ በላ ጉዋይራ ግዛት መሰረታዊ አገልግሎቶች የተቋረጡ ሲሆን፣ ዜጎች ለምግብ እርዳታ ረጅም ሰልፎችን በመያዝ ላይ ናቸው።
የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) 47 ቶን የሚመዝን የሕክምናና የአደጋ ጊዜ ቁሳቁስ ያደረሰ ሲሆን፣ ከዩናይትድ ስቴትስ፣ ሜክሲኮ፣ እስራኤልና ከሌሎችም ሀገራት የተላኩ የነፍስ አድን ቡድኖች በቦታው ይገኛሉ።
የአካባቢው ነዋሪዎች የመንግሥትን የዕርዳታ አሰጣጥ ፍጥነት እየተቹ ሲሆን፣ አሁንም ድረስ ዘመዶቻቸውን ለማግኘት በፍርስራሹ ላይ በባዶ እጃቸውና በባህላዊ መሣሪያዎች የሚቆፍሩ ዜጎች ቁጥር በርካታ ነው።
በአሁኑ ወቅት ዩኒሴፍ (UNICEF) 47 ቶን የሚመዝን የአደጋ ጊዜ ቁሳቁስ ያደረሰ ሲሆን፣ ከዩናይትድ ስቴትስ፣ ሜክሲኮና ከሌሎችም ሀገራት የተላኩ የነፍስ አድን ቡድኖች በቦታው ይገኛሉ። ሆኖም የአካባቢው ነዋሪዎች የመንግሥትን የዕርዳታ አሰጣጥ ፍጥነት እየተቹ ይገኛሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #venezuelaearthquake #hope #miraclerescue
1 month ago
የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ያከናወናቸውን አዳዲስ የጥራት መቆጣጠሪያና የላብራቶሪ ሥራዎች አስተዋወቀ!
#fastmereja :-የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን (EFDA) ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡና በሀገር ውስጥ የሚመረቱ የሕክምና ግብዓቶችን ጥራት በላቀ ደረጃ ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የላብራቶሪ ምርመራ ሥራዎቹን አስተዋወቀ።
ጥራቱን ያልጠበቀ እና ሀሰተኛ መድኃኒት ወደ ሕብረተሰቡ እንዳይደርስ የሚያደርገውን የቁጥጥር ሥርዓት ይበልጥ ግልጽ ለማድረግ አጠቃላይ ዕድሳት የተደረገለትና ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያገኘው የመድኃኒት ጥራት መቆጣጠሪያ ላብራቶሪ በይፋ ሥራ መጀመሩ ተገልጿል።
የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሄራን ገርባ እንደገለጹት፣ ተቋሙ ባከናወናቸው ሰፊ ሥራዎች ዉጤታማ መሆናቸዉን ገልፀዉ የቁጥጥር ሥርዓቷን የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ML Maturity Level 3 (ML3) ደረጃ ላይ ማድረስ ተችሏል ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ የ-ML3 ደረጃ ተቋሙ የተረጋጋና በሚገባ የሚሠራ የቁጥጥር ሥርዓት እንዳለው ማረጋገጫ ሲሆን፣ በመላው ዓለም 70 የሚጠጉ፣ በአፍሪካ ደግሞ ኢትዮጵያን ጨምሮ 9 አገራት ብቻ ናቸው ይህንን ማሟላት የቻሉት። ይህም አገሪቱ በዘርፉ የአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ለመሆን ለጀመረችው ጉዞ ትልቅ እምርታ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የ-WHO Maturity Level 3 (ML3) የብቃት ደረጃ ተቋሙ አስተማማኝ፣ በሚገባ የተደራጀና ውጤታማ የቁጥጥር ስርአት (Stable and well-functioning regulatory system) እንዳለው የሚያረጋግጥ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ ጠንካራ አሠራር የሕዝብን ጤና ከመጠበቅ ባለፈ የአገር ውስጥ ምርትን በማበረታታት ለውጭ ንግድና ለኢንቨስትመንት በር የሚከፍት ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ እንዳለዉ ተነግሯል።
እንዲሁም የተቀነባበሩ ምግቦች፣ መድኃኒቶች፣ የሕክምና መሣሪያዎች፣ የውበት መጠበቂያዎች እና የትንባሆ ምርቶች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ የባለሥልጣኑ ቀዳሚ ኃላፊነት መሆኑ ተገልፆ በአሁኑ ወቅት ምርቶች ወደ ገበያ ከመግባታቸው በፊት ጥብቅ ፍተሻ እንዲሁም ክትትል እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል።
እንዲሁም ህብረተሰቡ''የእኔ ጤና፣ በእኔ እጅ" የሚለውን መርህ በመከተል ራሱን ጥራታቸውን ካልጠበቁና አስመስለው ከተሠሩ (Falsified) የሕክምና ምርቶች እንዲጠብቅ አሳስቧል።
#ጤና
#fastmereja :-የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን (EFDA) ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡና በሀገር ውስጥ የሚመረቱ የሕክምና ግብዓቶችን ጥራት በላቀ ደረጃ ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የላብራቶሪ ምርመራ ሥራዎቹን አስተዋወቀ።
ጥራቱን ያልጠበቀ እና ሀሰተኛ መድኃኒት ወደ ሕብረተሰቡ እንዳይደርስ የሚያደርገውን የቁጥጥር ሥርዓት ይበልጥ ግልጽ ለማድረግ አጠቃላይ ዕድሳት የተደረገለትና ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያገኘው የመድኃኒት ጥራት መቆጣጠሪያ ላብራቶሪ በይፋ ሥራ መጀመሩ ተገልጿል።
የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሄራን ገርባ እንደገለጹት፣ ተቋሙ ባከናወናቸው ሰፊ ሥራዎች ዉጤታማ መሆናቸዉን ገልፀዉ የቁጥጥር ሥርዓቷን የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ML Maturity Level 3 (ML3) ደረጃ ላይ ማድረስ ተችሏል ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ የ-ML3 ደረጃ ተቋሙ የተረጋጋና በሚገባ የሚሠራ የቁጥጥር ሥርዓት እንዳለው ማረጋገጫ ሲሆን፣ በመላው ዓለም 70 የሚጠጉ፣ በአፍሪካ ደግሞ ኢትዮጵያን ጨምሮ 9 አገራት ብቻ ናቸው ይህንን ማሟላት የቻሉት። ይህም አገሪቱ በዘርፉ የአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ለመሆን ለጀመረችው ጉዞ ትልቅ እምርታ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የ-WHO Maturity Level 3 (ML3) የብቃት ደረጃ ተቋሙ አስተማማኝ፣ በሚገባ የተደራጀና ውጤታማ የቁጥጥር ስርአት (Stable and well-functioning regulatory system) እንዳለው የሚያረጋግጥ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ ጠንካራ አሠራር የሕዝብን ጤና ከመጠበቅ ባለፈ የአገር ውስጥ ምርትን በማበረታታት ለውጭ ንግድና ለኢንቨስትመንት በር የሚከፍት ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ እንዳለዉ ተነግሯል።
እንዲሁም የተቀነባበሩ ምግቦች፣ መድኃኒቶች፣ የሕክምና መሣሪያዎች፣ የውበት መጠበቂያዎች እና የትንባሆ ምርቶች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ የባለሥልጣኑ ቀዳሚ ኃላፊነት መሆኑ ተገልፆ በአሁኑ ወቅት ምርቶች ወደ ገበያ ከመግባታቸው በፊት ጥብቅ ፍተሻ እንዲሁም ክትትል እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል።
እንዲሁም ህብረተሰቡ''የእኔ ጤና፣ በእኔ እጅ" የሚለውን መርህ በመከተል ራሱን ጥራታቸውን ካልጠበቁና አስመስለው ከተሠሩ (Falsified) የሕክምና ምርቶች እንዲጠብቅ አሳስቧል።
#ጤና
Sponsored by
Surafel
1 month ago
Get ready, Minnesota! 🔥 On Friday, July 3rd, a massive superstar will be hitting the stage to perform alongside the one and only Bizuayehu Demissie. We’ll be dropping the mystery artist's name very soon. Until then... can you guess who it is? 👀... Let us know!
1 month ago
ትልቅ ሽልማት ከ UAE
የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ! 🇦🇪 ✨
ከምወዳት ሀገሬ ተነስቼ አለምን ለማየት ጉዞ ስጀምር፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የተጓዝኩባት ሁለተኛዋ ሀገር ነበረች። ከብዙ ሀገራት ጉዞ በኋላ UAE በኮንተንት ክሬተር (Content Creator) ዘርፍ የ 10 አመት ጎልደን ቪዛ ሰታኛለች 🌍✨
በሄድኩበት ሁሉ ሞገስ ሆኖ ከፊቴ እየቀደመ መንገድ ለሚያቀናልኝ በወቅቱ ቅዠት የሚመስለውን ( አለምን ዞራለሁ ) የሚለው የልጅነት መሻቴን ላልከለከለኝ አምላኬ ቅዱስ እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን።
ይህ የጎልደን ቪዛ ወደፊት ለምሰራቸው በርካታ አለም ዓቀፍ የጉዞ የዶክመንተሪ እና ተያያዥ ስራዎች ከፍተኛ በር ይከፍትልኛል። ሁሌም ከጀርባዬ ሆናችሁ ለኔ ቆሞ መታየት የደከማችሁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቼን የምትከታተሉ በሙሉ በስም የማልጠቅሳችሁ ሁሉ ከልብ በመነጨ ምስጋና አመሰግናለሁ🙏
ሽልማቱ እና ስኬቱ የእናንተም ጭምር ነው!! ይህንን እድል የሰጠኝንም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት አመሰግናለሁ።
አሁንም ጉዟችን ይቀጥላል! 🙏🏾
A 10-Year Golden Visa from the United Arab Emirates! 🇦🇪 ✨
When I left my beloved country and started my journey to see the world, the United Arab Emirates (UAE) was the second country I ever visited. Now, after traveling to many countries, the UAE has granted me a 10-Year Golden Visa in the Content Creator category! 🌍✨
All glory and praise be to my Holy God, who goes before me to clear my path with grace wherever I go, and who made my childhood dream of "traveling the world" which once seemed like an impossible fantasy a reality.
This Golden Visa will open huge doors for the many international travel documentaries and related projects I will be working on in the future. To everyone who has always had my back, worked hard to see me stand tall, and followed my work on social media even though I can't name you all individually, I thank you from the bottom of my heart. 🙏
This award and success belong to you too!! I also want to thank the government of the United Arab Emirates for granting me this opportunity.
Our journey continues! 🙏🏾
የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ! 🇦🇪 ✨
ከምወዳት ሀገሬ ተነስቼ አለምን ለማየት ጉዞ ስጀምር፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የተጓዝኩባት ሁለተኛዋ ሀገር ነበረች። ከብዙ ሀገራት ጉዞ በኋላ UAE በኮንተንት ክሬተር (Content Creator) ዘርፍ የ 10 አመት ጎልደን ቪዛ ሰታኛለች 🌍✨
በሄድኩበት ሁሉ ሞገስ ሆኖ ከፊቴ እየቀደመ መንገድ ለሚያቀናልኝ በወቅቱ ቅዠት የሚመስለውን ( አለምን ዞራለሁ ) የሚለው የልጅነት መሻቴን ላልከለከለኝ አምላኬ ቅዱስ እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን።
ይህ የጎልደን ቪዛ ወደፊት ለምሰራቸው በርካታ አለም ዓቀፍ የጉዞ የዶክመንተሪ እና ተያያዥ ስራዎች ከፍተኛ በር ይከፍትልኛል። ሁሌም ከጀርባዬ ሆናችሁ ለኔ ቆሞ መታየት የደከማችሁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቼን የምትከታተሉ በሙሉ በስም የማልጠቅሳችሁ ሁሉ ከልብ በመነጨ ምስጋና አመሰግናለሁ🙏
ሽልማቱ እና ስኬቱ የእናንተም ጭምር ነው!! ይህንን እድል የሰጠኝንም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት አመሰግናለሁ።
አሁንም ጉዟችን ይቀጥላል! 🙏🏾
A 10-Year Golden Visa from the United Arab Emirates! 🇦🇪 ✨
When I left my beloved country and started my journey to see the world, the United Arab Emirates (UAE) was the second country I ever visited. Now, after traveling to many countries, the UAE has granted me a 10-Year Golden Visa in the Content Creator category! 🌍✨
All glory and praise be to my Holy God, who goes before me to clear my path with grace wherever I go, and who made my childhood dream of "traveling the world" which once seemed like an impossible fantasy a reality.
This Golden Visa will open huge doors for the many international travel documentaries and related projects I will be working on in the future. To everyone who has always had my back, worked hard to see me stand tall, and followed my work on social media even though I can't name you all individually, I thank you from the bottom of my heart. 🙏
This award and success belong to you too!! I also want to thank the government of the United Arab Emirates for granting me this opportunity.
Our journey continues! 🙏🏾
1 month ago
በጅማ ዩኒቨርስቲ ታሪክ የመጀመሪያ ሴት ሙሉ ፕሮፌሰር ፅጌ ከተማ
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት ሙሉ ፕሮፌሰር እና በባዮሜዲካል ሳይንስ (Biomedical Sciences) ዘርፍ የታወቁ አንጋፋ ኢትዮጵያዊት ተመራማሪ ናቸው። እ.ኤ.አ. በነሐሴ 2020 የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያገኙት እኚህ ምሁር፣ በዩኒቨርሲቲው በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንትነትም ጭምር አገልግለዋል።
የትምህርትና የህይወት ታሪክ
የትውልድ ቦታ፦ በአርሲ ዞን፣ ዲክሲስ/ሀምዳ ከተማ ተወለዱ።
የመጀመሪያ ዲግሪ፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2005) ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የፒን (Pin) ሽልማት አግኝተዋል።
ሁለተኛ ዲግሪ፦ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2008) በባዮሜዲካል ሳይንስ ማስተርሳቸውን ሰርተዋል።
የዶክትሬት ዲግሪ (PhD)፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የባዮሎጂ ትምህርት ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ መምህርና ተመራማሪ በመሆን ፒኤችዲያቸውን አጠናቀዋል።
ዋና ዋና የምርምር ዘርፎች
ፕሮፌሰር ፅጌ በዋናነት በወባ በሽታ (Malaria) ዙሪያ በርካታ ዓለም አቀፍ ምርምሮችን አድርገዋል። በተለይም
በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጠቁ አካባቢዎች የአኖፊሊስ ስቴፈንሲ (Anopheles stephensi) የወባ ትንኝ ስርጭትን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት (Early Warning System) በመቅረጽ ላይ ይገኛሉ።
በፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ (P. vivax) ወባ ሳቢያ በሚከሰት የደም ማነስ (Anemia) እና ተያያዥ የጤና ችግሮች ላይ ሰፊ ጥናት አሳትመዋል።
ሽልማቶችና ዓለም አቀፍ እውቅናዎች
ባበረከቱት ከፍተኛ የሳይንስ አስተዋፅኦ በርካታ ዓለም አቀፍ የክብር ሽልማቶችንና የምርምር ፈንዶችን አግኝተዋል
የኦደብሊውኤስዲ (OWSD) ሽልማት፦ በታዳጊ ሀገራት ውስጥ ካሉ 15 ድንቅ ሴት ሳይንቲስቶች አንዷ በመሆን የ2024 የቅድመ-ሥራ ዘመን ፌሎውሺፕ (Early Career Fellowship) አሸናፊ ሆነዋል።
የሎሪያል-ዩኔስኮ (L'Oréal-UNESCO) ሽልማት፦ እ.ኤ.አ. በ2012 ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ለውጤታማ ሴት ሳይንቲስቶች የሚሰጠውን ሽልማት በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ተቀብለዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO/TDR) ፌሎውሺፕ፦ በስፔን ባርሴሎና ግሎባል ጤና ኢንስቲትዩት የክሊኒካዊ ምርምር ፌሎውሺፕ አጠናቀዋል።
የጀርመን አካዳሚክ ልውውጥ (DAAD)፦ የ ProGrant እና የሀገር ውስጥ ስኮላርሺፕ አሸናፊ ነበሩ።
Via: Doch HD
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት ሙሉ ፕሮፌሰር እና በባዮሜዲካል ሳይንስ (Biomedical Sciences) ዘርፍ የታወቁ አንጋፋ ኢትዮጵያዊት ተመራማሪ ናቸው። እ.ኤ.አ. በነሐሴ 2020 የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያገኙት እኚህ ምሁር፣ በዩኒቨርሲቲው በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንትነትም ጭምር አገልግለዋል።
የትምህርትና የህይወት ታሪክ
የትውልድ ቦታ፦ በአርሲ ዞን፣ ዲክሲስ/ሀምዳ ከተማ ተወለዱ።
የመጀመሪያ ዲግሪ፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2005) ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የፒን (Pin) ሽልማት አግኝተዋል።
ሁለተኛ ዲግሪ፦ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2008) በባዮሜዲካል ሳይንስ ማስተርሳቸውን ሰርተዋል።
የዶክትሬት ዲግሪ (PhD)፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የባዮሎጂ ትምህርት ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ መምህርና ተመራማሪ በመሆን ፒኤችዲያቸውን አጠናቀዋል።
ዋና ዋና የምርምር ዘርፎች
ፕሮፌሰር ፅጌ በዋናነት በወባ በሽታ (Malaria) ዙሪያ በርካታ ዓለም አቀፍ ምርምሮችን አድርገዋል። በተለይም
በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጠቁ አካባቢዎች የአኖፊሊስ ስቴፈንሲ (Anopheles stephensi) የወባ ትንኝ ስርጭትን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት (Early Warning System) በመቅረጽ ላይ ይገኛሉ።
በፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ (P. vivax) ወባ ሳቢያ በሚከሰት የደም ማነስ (Anemia) እና ተያያዥ የጤና ችግሮች ላይ ሰፊ ጥናት አሳትመዋል።
ሽልማቶችና ዓለም አቀፍ እውቅናዎች
ባበረከቱት ከፍተኛ የሳይንስ አስተዋፅኦ በርካታ ዓለም አቀፍ የክብር ሽልማቶችንና የምርምር ፈንዶችን አግኝተዋል
የኦደብሊውኤስዲ (OWSD) ሽልማት፦ በታዳጊ ሀገራት ውስጥ ካሉ 15 ድንቅ ሴት ሳይንቲስቶች አንዷ በመሆን የ2024 የቅድመ-ሥራ ዘመን ፌሎውሺፕ (Early Career Fellowship) አሸናፊ ሆነዋል።
የሎሪያል-ዩኔስኮ (L'Oréal-UNESCO) ሽልማት፦ እ.ኤ.አ. በ2012 ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ለውጤታማ ሴት ሳይንቲስቶች የሚሰጠውን ሽልማት በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ተቀብለዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO/TDR) ፌሎውሺፕ፦ በስፔን ባርሴሎና ግሎባል ጤና ኢንስቲትዩት የክሊኒካዊ ምርምር ፌሎውሺፕ አጠናቀዋል።
የጀርመን አካዳሚክ ልውውጥ (DAAD)፦ የ ProGrant እና የሀገር ውስጥ ስኮላርሺፕ አሸናፊ ነበሩ።
Via: Doch HD
2 months ago
🇪🇹 A milestone. A movement. A shared responsibility.
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
2 months ago
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አፀደቀ
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ማኔጅመንት ቦርድ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታውቋል።
ኮሌጁ የባለሙያውን ሰነዶችና የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ከገመገመ በኋላ ይህንን ከፍተኛ የትምህርት ማዕረግ አፅድቆላቸዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በህክምና ምርምርና በማይክሮባዮሎጂ ዘርፍ በስፋት የሚታወቁ አንጋፋ ስፔሻሊስት ናቸው።
የምርምር ስራዎቻቸውም በዋናነት በተላላፊ በሽታዎች፣ በፀረ ጀርም መድኃኒቶች መላመድ እንዲሁም አዲስና ዳግም በሚቀሰቀሱ የቫይረስ አይነቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው።
ፕሮፌሰሩ ባለፉት 20 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅና በጅማ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በመምህርነት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት አገራቸውን በቅንነት ያገለገሉ ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ምሁር ናቸው።
በማስተማር ስራቸውም በርካታ የሕክምና፣ የጤና ሳይንስ፣ የማይክሮባዮሎጂና የክሊኒካል ሬዚደንት የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎችን አፍርተዋል።
እስካሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባላቸው የምርምር መጽሔቶች ላይ 56 የምርምር ውጤቶችን ያሳተሙ ሲሆን ስድስት ታላላቅ ዓለም አቀፍ የትብብር የምርምር ፈንዶችንም ማሸነፍ ችለዋል።
በተጨማሪም ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ የሀገሪቱን የምርምርና የማይክሮባዮሎጂ አገልግሎት መሠረተ ልማት ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የመጀመሪያውን የጤና ምርምር መጽሔት፣ ዘመናዊ የተላላፊ በሽታዎች የዘረመል ምርምር ላቦራቶሪ፣ ለቀጣይ ጥናቶች የሚሆኑ ናሙናዎችን ለረጅም ጊዜ ማቆያ ማዕከልና የማይክሮባዮሎጂ መረጃዎችን በዲጂታል መንገድ የማደራጃ ሥርዓት መስርተዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በጤናው ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ ሙያዊ አስተዋፅኦ በቅርቡ ከጤና ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ እውቅና ሽልማት መበርከቱ ይታወሳል።
The Managing Board of Saint Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC), at its regular meeting held today, June 16, 2026, approved the promotion of Dr. Solomon Ali to the rank of Full Professor.
After carefully reviewing her academic, clinical, research, and service achievements, the Board endorsed his promotion in recognition of his outstanding contributions to medical education, research, and institutional leadership
Professor Solomon Ali is a distinguished microbiologist and medical research specialist whose work focuses on infectious diseases, antimicrobial resistance, and emerging/reemerging viral pathogens.
He has served his country for over 20 years at St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) and Jimma University (JU), contributing extensively to academic, clinical, and research activities.
Professor Solomon has trained, mentored, and supervised undergraduate, Master’s, and PhD students, guiding numerous research theses. Throughout his academic and research career, he has published more than 56 articles in reputable international journals and has secured six major competitive international research grants. Prof. Solomon has also played a pivotal role in strengthening research and health service infrastructures.
He has established Millennium Journal of Health, the first scholarly journal in SPHMMC, Infectious Diseases Research and Molecular Laboratory (IDReaM Lab) with integrated bio-banking system, and digitalizing hospital microbiology service laboratory data management system through a DHIS2 based platform.
Recently, Prof. Solomon Ali received national recognition from the Federal Ministry of Health of Ethiopia as the recipient of the 2026 Award for outstanding professional contribution in the health sector.
#stpaulshospital #medicalresearch #microbiology #educationethiopia #healthethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ማኔጅመንት ቦርድ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታውቋል።
ኮሌጁ የባለሙያውን ሰነዶችና የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ከገመገመ በኋላ ይህንን ከፍተኛ የትምህርት ማዕረግ አፅድቆላቸዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በህክምና ምርምርና በማይክሮባዮሎጂ ዘርፍ በስፋት የሚታወቁ አንጋፋ ስፔሻሊስት ናቸው።
የምርምር ስራዎቻቸውም በዋናነት በተላላፊ በሽታዎች፣ በፀረ ጀርም መድኃኒቶች መላመድ እንዲሁም አዲስና ዳግም በሚቀሰቀሱ የቫይረስ አይነቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው።
ፕሮፌሰሩ ባለፉት 20 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅና በጅማ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በመምህርነት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት አገራቸውን በቅንነት ያገለገሉ ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ምሁር ናቸው።
በማስተማር ስራቸውም በርካታ የሕክምና፣ የጤና ሳይንስ፣ የማይክሮባዮሎጂና የክሊኒካል ሬዚደንት የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎችን አፍርተዋል።
እስካሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባላቸው የምርምር መጽሔቶች ላይ 56 የምርምር ውጤቶችን ያሳተሙ ሲሆን ስድስት ታላላቅ ዓለም አቀፍ የትብብር የምርምር ፈንዶችንም ማሸነፍ ችለዋል።
በተጨማሪም ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ የሀገሪቱን የምርምርና የማይክሮባዮሎጂ አገልግሎት መሠረተ ልማት ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የመጀመሪያውን የጤና ምርምር መጽሔት፣ ዘመናዊ የተላላፊ በሽታዎች የዘረመል ምርምር ላቦራቶሪ፣ ለቀጣይ ጥናቶች የሚሆኑ ናሙናዎችን ለረጅም ጊዜ ማቆያ ማዕከልና የማይክሮባዮሎጂ መረጃዎችን በዲጂታል መንገድ የማደራጃ ሥርዓት መስርተዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በጤናው ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ ሙያዊ አስተዋፅኦ በቅርቡ ከጤና ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ እውቅና ሽልማት መበርከቱ ይታወሳል።
The Managing Board of Saint Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC), at its regular meeting held today, June 16, 2026, approved the promotion of Dr. Solomon Ali to the rank of Full Professor.
After carefully reviewing her academic, clinical, research, and service achievements, the Board endorsed his promotion in recognition of his outstanding contributions to medical education, research, and institutional leadership
Professor Solomon Ali is a distinguished microbiologist and medical research specialist whose work focuses on infectious diseases, antimicrobial resistance, and emerging/reemerging viral pathogens.
He has served his country for over 20 years at St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) and Jimma University (JU), contributing extensively to academic, clinical, and research activities.
Professor Solomon has trained, mentored, and supervised undergraduate, Master’s, and PhD students, guiding numerous research theses. Throughout his academic and research career, he has published more than 56 articles in reputable international journals and has secured six major competitive international research grants. Prof. Solomon has also played a pivotal role in strengthening research and health service infrastructures.
He has established Millennium Journal of Health, the first scholarly journal in SPHMMC, Infectious Diseases Research and Molecular Laboratory (IDReaM Lab) with integrated bio-banking system, and digitalizing hospital microbiology service laboratory data management system through a DHIS2 based platform.
Recently, Prof. Solomon Ali received national recognition from the Federal Ministry of Health of Ethiopia as the recipient of the 2026 Award for outstanding professional contribution in the health sector.
#stpaulshospital #medicalresearch #microbiology #educationethiopia #healthethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
Behind every extraordinary journey is our dedicated team, whose unwavering passion, commitment, and collaboration drive our success and elevate every travel experience. #flyethiopian #dedication
2 months ago
Behind every extraordinary journey is our dedicated team, whose unwavering passion, commitment, and collaboration drive our success and elevate every travel experience. #flyethiopian #dedication
2 months ago
14ኛው ሀገራዊ እና የመጀመሪያው የምስራቅ አፍሪካ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀን ተከበረ!
#fastmereja : የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች መላመድ ወይም መቋቋም (AMR) እያደረሰ ያለው ዘርፈ-ብዙ ጉዳት በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ስጋት መደቀኑ ተገለፀ።
ይህ የተገለጸው በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ፣ በምስራቅ አፍሪካ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከበረውን ብሔራዊ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀው ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ መድረክ ላይ ነው።
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ በየዓመቱ ከ750 ሺህ በላይ ሰዎች በዚህ ችግር ሳቢያ ሕይወታቸውን እንደሚያጡ የተገለፀ ሲሆን አፋጣኝ እርምጃ ካልተወሰደ ግን እ.ኤ.አ በ2050 የሟቾች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊጠጋ እንደሚችልና በዓለም ኢኮኖሚ ላይም እስከ 10 ትሪሊዮን ዶላር (ከ2% እስከ 3%) ኪሳራ ሊያደርስ እንደሚችል እና ይህ የኢኮኖሚ ኪሳራ በተለይ በታዳጊ አገራት ላይ ከ5% በላይ ሊበልጥ እንደሚችል ተነግሯል።
በኢትዮጵያ አሁንም ተላላፊ በሽታዎች ከፍተኛውን ቁጥር ይዘው እንደሚገኙ የተገለፀ ሲሆን፣ ጀርሞች መድኃኒቶችን የመቋቋም አቅም እንዲያዳብሩ የሚያደርጉ ዋና ዋና መንስኤዎች የታዘዘን መድኃኒት ሳይጨርሱ ማቋረጥ፣የመውሰጃ ሰዓትን ማዛባት፣ያለሀኪም ትዕዛዝ መድኃኒት ገዝቶ መውሰድ፣እና የሌላ ሰውን መድኃኒት "ያድናል" በሚል እሳቤ መውሰድ ዋነኞቹ መሆናቸው ተጠቅሷል።
ይህ አሠራር በበሽታዎች የመዳን ዕድልን ከመቀነሱም በላይ የሆስፒታል ቆይታንና የሕክምና ወጪን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረው እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ይህንን ችግር ለመከላከል ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ዓመታት "ሀገር አቀፍ የማህበረሰብ ፋርማሲ አስገዳጅ ደረጃ መመሪያ" ያወጣ ሲሆን፣ የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱን ባለፈው ግንቦት 2026 ዓ.ም ከወጣው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የ10 ዓመት የAMR መከላከያ ዕቅድ ጋር የማስማማት ሥራ መሠራቱ ተረጋግጧል።
የኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር (EPA) ከዩኬ የጤና ደኅንነት ኤጀንሲ (UKHSA)፣ ከዓለም አቀፍ የፋርማሲዩቲካል ፌዴሬሽን (FIP)፣ ከአፍሪካ ፋርማሲዩቲካል ፎረምና ከዩኒዶ (UNIDO) ጋር በመሆን የ"አንድ ጤና" (One Health) አካሄድን ለማጠናከር እየሠራ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ችግሩን ለመከላከል መላው ማኅበረሰብ፣ የጤና ባለሙያዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎችና በተለይም ሕዝብ ዘንድ የመድረስ ከፍተኛ አቅም ያላቸው መገናኛ ብዙኃን (ሚዲያዎች) የተቀናጀ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል።
#fastmereja : የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች መላመድ ወይም መቋቋም (AMR) እያደረሰ ያለው ዘርፈ-ብዙ ጉዳት በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ስጋት መደቀኑ ተገለፀ።
ይህ የተገለጸው በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ፣ በምስራቅ አፍሪካ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከበረውን ብሔራዊ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀው ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ መድረክ ላይ ነው።
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ በየዓመቱ ከ750 ሺህ በላይ ሰዎች በዚህ ችግር ሳቢያ ሕይወታቸውን እንደሚያጡ የተገለፀ ሲሆን አፋጣኝ እርምጃ ካልተወሰደ ግን እ.ኤ.አ በ2050 የሟቾች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊጠጋ እንደሚችልና በዓለም ኢኮኖሚ ላይም እስከ 10 ትሪሊዮን ዶላር (ከ2% እስከ 3%) ኪሳራ ሊያደርስ እንደሚችል እና ይህ የኢኮኖሚ ኪሳራ በተለይ በታዳጊ አገራት ላይ ከ5% በላይ ሊበልጥ እንደሚችል ተነግሯል።
በኢትዮጵያ አሁንም ተላላፊ በሽታዎች ከፍተኛውን ቁጥር ይዘው እንደሚገኙ የተገለፀ ሲሆን፣ ጀርሞች መድኃኒቶችን የመቋቋም አቅም እንዲያዳብሩ የሚያደርጉ ዋና ዋና መንስኤዎች የታዘዘን መድኃኒት ሳይጨርሱ ማቋረጥ፣የመውሰጃ ሰዓትን ማዛባት፣ያለሀኪም ትዕዛዝ መድኃኒት ገዝቶ መውሰድ፣እና የሌላ ሰውን መድኃኒት "ያድናል" በሚል እሳቤ መውሰድ ዋነኞቹ መሆናቸው ተጠቅሷል።
ይህ አሠራር በበሽታዎች የመዳን ዕድልን ከመቀነሱም በላይ የሆስፒታል ቆይታንና የሕክምና ወጪን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረው እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ይህንን ችግር ለመከላከል ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ዓመታት "ሀገር አቀፍ የማህበረሰብ ፋርማሲ አስገዳጅ ደረጃ መመሪያ" ያወጣ ሲሆን፣ የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱን ባለፈው ግንቦት 2026 ዓ.ም ከወጣው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የ10 ዓመት የAMR መከላከያ ዕቅድ ጋር የማስማማት ሥራ መሠራቱ ተረጋግጧል።
የኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር (EPA) ከዩኬ የጤና ደኅንነት ኤጀንሲ (UKHSA)፣ ከዓለም አቀፍ የፋርማሲዩቲካል ፌዴሬሽን (FIP)፣ ከአፍሪካ ፋርማሲዩቲካል ፎረምና ከዩኒዶ (UNIDO) ጋር በመሆን የ"አንድ ጤና" (One Health) አካሄድን ለማጠናከር እየሠራ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ችግሩን ለመከላከል መላው ማኅበረሰብ፣ የጤና ባለሙያዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎችና በተለይም ሕዝብ ዘንድ የመድረስ ከፍተኛ አቅም ያላቸው መገናኛ ብዙኃን (ሚዲያዎች) የተቀናጀ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል።
2 months ago
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝ ወደ አዳዲስ አካባቢዎችና የስደተኞች መጠለያ እየተስፋፋ ነው
አርብ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ባወጣው መግለጫ፤ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ በሰዎች ወደተጨናነቀ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ጭምር በመስፋፋት ይበልጥ አደገኛ ምዕራፍ ላይ መድረሱን አስታውቋል።
ወረርሽኙ ከተከሰተበት ግንቦት 7 ቀን ጀምሮ በሀገሪቱ 676 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ፣ የ136 ሰዎች ሕይወት አልፏል።
«ቡንዲቡግዮ» በተባለውና እስካሁን ክትባትም ሆነ ሕክምና በሌለው የቫይረሱ ዝርያ ሳቢያ በኢቱሪ ግዛት በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች መሞታቸው ተረጋግጧል።
በአካባቢው ያለው የቆየ የእርስ በርስ ግጭት፣ የሕዝቡ ከፍተኛ መፈናቀልና የንጽህና መሠረተ ልማት መውደም ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት እጅግ ፈታኝ አድርጎታል።
Seledadotio
Seledadotio
አርብ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ባወጣው መግለጫ፤ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ በሰዎች ወደተጨናነቀ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ጭምር በመስፋፋት ይበልጥ አደገኛ ምዕራፍ ላይ መድረሱን አስታውቋል።
ወረርሽኙ ከተከሰተበት ግንቦት 7 ቀን ጀምሮ በሀገሪቱ 676 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ፣ የ136 ሰዎች ሕይወት አልፏል።
«ቡንዲቡግዮ» በተባለውና እስካሁን ክትባትም ሆነ ሕክምና በሌለው የቫይረሱ ዝርያ ሳቢያ በኢቱሪ ግዛት በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች መሞታቸው ተረጋግጧል።
በአካባቢው ያለው የቆየ የእርስ በርስ ግጭት፣ የሕዝቡ ከፍተኛ መፈናቀልና የንጽህና መሠረተ ልማት መውደም ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት እጅግ ፈታኝ አድርጎታል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
Comments