7 hours ago
🌍 "እርስዎ ያሰቡትን ጉዞ፣ እኛ ወደ እውነት እንለውጠዋለን!" ✈️ ኔክስት ፖይንት ትራቭል ሶሉሽን (NextPoint Travel Solution) 🇪🇹 በኢትዮጵያ መንግስት ህጋዊ ፈቃድ (License) የተሰጠው ታማኝ እና ሙያዊ የቪዛና የጉዞ አገልግሎት ሰጪ ድርጅት። ከተሞክሮ፣ ከታማኝነት እና ከጥራት ጋር በመስራት ለደንበኞቻችን የተሻለ አገልግሎት መስጠት የእኛ ቁርጠኝነት ነው። ✈️ ወደ ካናዳ፣ ጣሊያን፣ ፈረንሳይ፣ ኔዘርላንድ፣ ቻይና እና ሌሎች በርካታ ሀገራት የVisit Visa አገልግሎት እንሰጣለን። አገልግሎቶቻችን ✔ የቪዛ ማመልከቻ ምክርና ማስተባበር ✔ የሰነድ ዝግጅት እና ማረጋገጥ ✔ የኤምባሲ ቀጠሮ (Appointment) አስያዝ ✔ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ሙያዊ ክትትል ✔ ያለምንም ቅድመ ክፍያ የመጀመሪያ ምክክር 🤝 በህጋዊነት፣ በግልጽነት እና በሙያዊ አገልግሎት የደንበኞቻችንን እምነት ለማስጠበቅ እንሰራለን። 📍 አድራሻ: ቦሌ ብራስ፣ ሴንቸሪ ሪል እስቴት፣ 3ኛ ፎቅ፣ ቢሮ ቁጥር 314 📞 0968 537 878 / 0983 168 989 Next Point Travel Solution "Your Trusted Partner for Global Travel." 🌍
2 days ago
ሴኔጋል በተመሳሳይ ፆታ ወንጀል የጠረጠረቻቸውን 71 ሰዎች አሰረች።
ሁሉም ወንጀለኞች ወንዶች መሆናቸው በክስ መዝገቡ ላይ ተገልጿል።
የሴኔጋል ወንጀል ምርመራ ቢሮ በዚህ ወንጀል ታዋቂ ግለሰቦች መካተታቸውን አስታውቋል።
ቢሮው አክሎም ከተያዙት ውስጥ የፈረንሳይ ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎች መኖራቸውን ገልጿል።
ሀገሪቱ በተመሳሳይ ፆታ የተጠረጠሩ ሰዎች የ10 አመት እስር እንዲፈረድባቸው የሚፈቅደውን አዋጅ ያፀደቀችው ባሳለፍነው መጋቢት ነው።
ህጉ የኤች አይ ቪ ኤድስ እንዲስፋፋ የሚያደርግ ወንጀል ነው ብሎ ፈርጆታል።
Seledadotio
Seledadotio
ሁሉም ወንጀለኞች ወንዶች መሆናቸው በክስ መዝገቡ ላይ ተገልጿል።
የሴኔጋል ወንጀል ምርመራ ቢሮ በዚህ ወንጀል ታዋቂ ግለሰቦች መካተታቸውን አስታውቋል።
ቢሮው አክሎም ከተያዙት ውስጥ የፈረንሳይ ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎች መኖራቸውን ገልጿል።
ሀገሪቱ በተመሳሳይ ፆታ የተጠረጠሩ ሰዎች የ10 አመት እስር እንዲፈረድባቸው የሚፈቅደውን አዋጅ ያፀደቀችው ባሳለፍነው መጋቢት ነው።
ህጉ የኤች አይ ቪ ኤድስ እንዲስፋፋ የሚያደርግ ወንጀል ነው ብሎ ፈርጆታል።
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) አውሮፓ በከባድ የሙቀት ማእበል ውስጥ ወደቀች፡፡ በበርካታ የአውሮፓ አገራት ውስጥ የሙቀት መጠኑ ከ40 ዲግሪ ሰልሺየስ ወይንም ከ104 ዲግሪ ፋራናይት በላይ እየሆነ መምጣቱን ኤኤፍፒ ዛሬ ባቀረበው ዘገባ ገልጿል፡፡ ይህም በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ሰዎች የጤና ማስጠንቀቂያ እስከ መስጠት እንዳደረሳቸው አስታውቋል፡፡ ሳይንቲስቶችና ባለስልጣናት እንዲህ አይነት ከባድ የሙቀት ማእበሎች እየተደጋገሙና እየተለመዱ መምጣታቸውን በመግለፅ ላይ መሆናቸውን የጠቀሰው ዘገባው ይህ ማእበል በማህበረሰብ ጤና ስርአቶች፣ በሀይል ማመንጫዎች፣ በትራንስፖርት ኔትወርኮችና በቱሪዝም መሰረተ ልማቶች ላይ ተፅእኖ መፍጠሩን አስረድቷል፡፡
ከእነዚህ አገራት መካከል በቀዳሚነት የጠቀሰው ጣሊያንን ሲሆን በዚህ አገር ለመጀመሪያ ጊዜ በዋና ዋና ከተሞች የጤና ማስጠንቀቂያ አዋጅ መተላለፉን አስረድቷል፡፡ የጣሊያን ጤና ሚኒስትር ትላንት ባወጣው መግለጫ በ27 ከተሞች ውስጥ ከፍተኛ ሙቀት መከሰቱ መመዝገቡን ገልፆ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል፡፡ ይህ ማስጠንቀቂያ እንደወትሮው አረጋዊያንንና ስር የሰደደ ህመም ያለባቸውን ብቻ የሚመለከት አይደለም፡፡ በማስጠንቀቂያው ሁሉም ነዋሪዎችና ቱሪስቶች ከፍተኛ ሙቀት በሚከሰትበት ወቅት ከፀሀይ ቀጥተኛ ብርሀን እንዲቆጠቡና በተቻለ መጠን ቤት ውስጥ በመቆየት ብዙ ውሀ እንዲጠጡ አሳስቧል፡፡ የተከሰተው ሙቀት በቱሪስት መስህቦች ጉብኝት ላይ ማስተካከያዎች እንዲረጉም ያስገደደ ነው፡፡
የጣሊያን ቱሪዝምና ባህል ቢሮ የሮም ኮሎሲምና ፓንቴዎንን ጨምሮ የትልልቅ መስህቦች በሮች በምሽት እንዲከፈቱ ትእዛዝ ማስተላለፉን ዘገባው ጠቅሷል፡፡ እንደዘገባው ኦስትሪያና ስሎቫኪያ ብሄራዊ የሙቀት ሪከርዳቸውን ሰብረዋል፡፡ ትላንት ሀሙስ በስሎቫኪያ ደቡባዊ ክፍል 42.2 ዲግሪ ሰልሺየስ ሙቀት መከሰቱን የአገሪቱ ሜትሮሎጂ ያረጋገጠ ሲሆን ይህም በአገሪቱ ውስጥ ከተፈጠረው ሙቀት ትልቁ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚህች አገር በጋብቺኮቮ የሚገኘው ትልቁ የሀይድሮ ኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ግድብ በውሀ እጥረት የተነሳ ከስምንቱ ተርባይኖች ሰባቱን መዝጋቱም ተዘግቧል፡፡
በኦስትሪያም ሮብ እለት 41.2 ዲግሪ ሰልሺየስ የሆነ በአገሪቱ ታሪክ ትልቁ የሚባል ሙቀት እንደነበረ ተገልጿል፡፡ በሌላ በኩል በሀንጋሪ ለረጅም ጊዜ የዘለቀው ድርቅ የዳኑቢ ወንዝን የውሀ መጠን በመቀነሱ በአገሪቱ ብቸኛ የሆነው የኒውክሌይር ሀይል ማመንጫ ላይ ተፅእኖ አሳድሯል፡፡ እንደዘገባው ይህ ሀይል ማመንጫ ማብላያዎቹን ለማቀዝቀዝ የሚጠቀመው የዚህን ወንዝ ውሀ ነበር፡፡ በዚህ የተነሳ መንግስት የሀይል ቁጠባን በግዳጅ ማስተዋቅ የጀመረ ሲሆን ከቀኑ 5 ሰአት እስከ ምሽቱ 10 ባለው ጊዜ ኢንዱስትሪዎችና ቤተሰቦች የኤሌክትሪክ ፍጆታቸውን እንዲቀንሱ ማሳሰቢያ ሰጥቷል፡፡ የጭነት ባቡሮች በእነዚህ ሰአታት አገልግሎት እንዳይሰጡም ታግደዋል፡፡
ቡዳፔስት የምታትወቅበት የምሽት ላይ የሚያብለጨልጩ መብራቶችም እንዲጠፉ ተደርገዋል፡፡ በጀርመንም ቢሆን በራይንና በሌሎችም ወንዞች እየተከሰተ ያለው የውሀ መጠን መቀነስ በትራንስፖርትና ኢንዱስትሪ ዘርፎች ላይ ተፅእኖ እያሳደረ ነው፡፡ በፈረንሳይ የተከሰተው ሰደድ እሳትም የዚሁ የሙቀት መጨመሩ ተፅእኖ እንደሚገኝበት ዘገባው ገልጿል፡፡ ጁላይ 20 የጀመረው ሰደድ እሳት ከ60 ኪሎ ሜትር በላይ ስፋት ላይ ቃጠሎ መፍጠሩን ጠቅሶ ይህም ከቅርብ አስርታት ወዲህ በአገሪቱ ከተከሰቱ ትልልቅ ሰደድ እሳቶች አንዱ ሆኖ እንዳስመዘገበው አስረድቷል፡፡ ከአውሮፓ ውስጥ ቀዝቀዝ ያለ ሙቀት ያለው በእንግሊዝ ብቻ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ባለፈው ወር በነበረው ከፍተኛ ሙቀት የደረቁት ሳሮች ላይ ትላንት በተነሳው ቃጠሎ የተነሳ የሂዝሮው አየር ማረፊያ ደቡባዊ አውሮፕላን ማኮብኮቢያ ለጊዜውም ቢሆን እንዲዘጋ አስገድዶ እንደነበር ዘገባው ጠቅሷል፡፡
ከእነዚህ አገራት መካከል በቀዳሚነት የጠቀሰው ጣሊያንን ሲሆን በዚህ አገር ለመጀመሪያ ጊዜ በዋና ዋና ከተሞች የጤና ማስጠንቀቂያ አዋጅ መተላለፉን አስረድቷል፡፡ የጣሊያን ጤና ሚኒስትር ትላንት ባወጣው መግለጫ በ27 ከተሞች ውስጥ ከፍተኛ ሙቀት መከሰቱ መመዝገቡን ገልፆ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል፡፡ ይህ ማስጠንቀቂያ እንደወትሮው አረጋዊያንንና ስር የሰደደ ህመም ያለባቸውን ብቻ የሚመለከት አይደለም፡፡ በማስጠንቀቂያው ሁሉም ነዋሪዎችና ቱሪስቶች ከፍተኛ ሙቀት በሚከሰትበት ወቅት ከፀሀይ ቀጥተኛ ብርሀን እንዲቆጠቡና በተቻለ መጠን ቤት ውስጥ በመቆየት ብዙ ውሀ እንዲጠጡ አሳስቧል፡፡ የተከሰተው ሙቀት በቱሪስት መስህቦች ጉብኝት ላይ ማስተካከያዎች እንዲረጉም ያስገደደ ነው፡፡
የጣሊያን ቱሪዝምና ባህል ቢሮ የሮም ኮሎሲምና ፓንቴዎንን ጨምሮ የትልልቅ መስህቦች በሮች በምሽት እንዲከፈቱ ትእዛዝ ማስተላለፉን ዘገባው ጠቅሷል፡፡ እንደዘገባው ኦስትሪያና ስሎቫኪያ ብሄራዊ የሙቀት ሪከርዳቸውን ሰብረዋል፡፡ ትላንት ሀሙስ በስሎቫኪያ ደቡባዊ ክፍል 42.2 ዲግሪ ሰልሺየስ ሙቀት መከሰቱን የአገሪቱ ሜትሮሎጂ ያረጋገጠ ሲሆን ይህም በአገሪቱ ውስጥ ከተፈጠረው ሙቀት ትልቁ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚህች አገር በጋብቺኮቮ የሚገኘው ትልቁ የሀይድሮ ኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ግድብ በውሀ እጥረት የተነሳ ከስምንቱ ተርባይኖች ሰባቱን መዝጋቱም ተዘግቧል፡፡
በኦስትሪያም ሮብ እለት 41.2 ዲግሪ ሰልሺየስ የሆነ በአገሪቱ ታሪክ ትልቁ የሚባል ሙቀት እንደነበረ ተገልጿል፡፡ በሌላ በኩል በሀንጋሪ ለረጅም ጊዜ የዘለቀው ድርቅ የዳኑቢ ወንዝን የውሀ መጠን በመቀነሱ በአገሪቱ ብቸኛ የሆነው የኒውክሌይር ሀይል ማመንጫ ላይ ተፅእኖ አሳድሯል፡፡ እንደዘገባው ይህ ሀይል ማመንጫ ማብላያዎቹን ለማቀዝቀዝ የሚጠቀመው የዚህን ወንዝ ውሀ ነበር፡፡ በዚህ የተነሳ መንግስት የሀይል ቁጠባን በግዳጅ ማስተዋቅ የጀመረ ሲሆን ከቀኑ 5 ሰአት እስከ ምሽቱ 10 ባለው ጊዜ ኢንዱስትሪዎችና ቤተሰቦች የኤሌክትሪክ ፍጆታቸውን እንዲቀንሱ ማሳሰቢያ ሰጥቷል፡፡ የጭነት ባቡሮች በእነዚህ ሰአታት አገልግሎት እንዳይሰጡም ታግደዋል፡፡
ቡዳፔስት የምታትወቅበት የምሽት ላይ የሚያብለጨልጩ መብራቶችም እንዲጠፉ ተደርገዋል፡፡ በጀርመንም ቢሆን በራይንና በሌሎችም ወንዞች እየተከሰተ ያለው የውሀ መጠን መቀነስ በትራንስፖርትና ኢንዱስትሪ ዘርፎች ላይ ተፅእኖ እያሳደረ ነው፡፡ በፈረንሳይ የተከሰተው ሰደድ እሳትም የዚሁ የሙቀት መጨመሩ ተፅእኖ እንደሚገኝበት ዘገባው ገልጿል፡፡ ጁላይ 20 የጀመረው ሰደድ እሳት ከ60 ኪሎ ሜትር በላይ ስፋት ላይ ቃጠሎ መፍጠሩን ጠቅሶ ይህም ከቅርብ አስርታት ወዲህ በአገሪቱ ከተከሰቱ ትልልቅ ሰደድ እሳቶች አንዱ ሆኖ እንዳስመዘገበው አስረድቷል፡፡ ከአውሮፓ ውስጥ ቀዝቀዝ ያለ ሙቀት ያለው በእንግሊዝ ብቻ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ባለፈው ወር በነበረው ከፍተኛ ሙቀት የደረቁት ሳሮች ላይ ትላንት በተነሳው ቃጠሎ የተነሳ የሂዝሮው አየር ማረፊያ ደቡባዊ አውሮፕላን ማኮብኮቢያ ለጊዜውም ቢሆን እንዲዘጋ አስገድዶ እንደነበር ዘገባው ጠቅሷል፡፡
3 days ago
ምዕራባውያኑ ያላቻ ጋብቻ ያሉት የአርቡ ስምምነት
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅና አካባቢው እየናረ የመጣውን ክልላዊ ውጥረት ተከትሎ የሳዑዲ አረቢያው አልጋ ወራሽ ሙሐመድ ቢን ሰልማን፣ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋን እና የፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሸሪፍ የጋራ የመከላከያ ስምምነት ሊፈራረሙ መሆናቸው ተገለጸ።
ከሳዑዲ ወታደራዊ አካላት ጋር ቅርበት ያለው ምንጭ ለፈረንሳይ የዜና ወኪል (ኤኤፍፒ) እንደገለጸው፣ የሶስቱ ሀገራት መሪዎች ይህንን ታሪካዊ ስምምነት በጅዳ ከተማ በዕለተ አርብ የሚፈራረሙ ይሆናል።
ይህ እርምጃ በክልሉ እየተባባሰ የመጣውን የደህንነት ስጋት በጋራ ለመመከትና የሶስቱን ሀገራት ወታደራዊና ስትራቴጂካዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ያለመ እንደሆነ ተመልክቷል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅና አካባቢው እየናረ የመጣውን ክልላዊ ውጥረት ተከትሎ የሳዑዲ አረቢያው አልጋ ወራሽ ሙሐመድ ቢን ሰልማን፣ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋን እና የፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሸሪፍ የጋራ የመከላከያ ስምምነት ሊፈራረሙ መሆናቸው ተገለጸ።
ከሳዑዲ ወታደራዊ አካላት ጋር ቅርበት ያለው ምንጭ ለፈረንሳይ የዜና ወኪል (ኤኤፍፒ) እንደገለጸው፣ የሶስቱ ሀገራት መሪዎች ይህንን ታሪካዊ ስምምነት በጅዳ ከተማ በዕለተ አርብ የሚፈራረሙ ይሆናል።
ይህ እርምጃ በክልሉ እየተባባሰ የመጣውን የደህንነት ስጋት በጋራ ለመመከትና የሶስቱን ሀገራት ወታደራዊና ስትራቴጂካዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ያለመ እንደሆነ ተመልክቷል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
4 days ago
"ዋንጫውን የሸጥኩት ቁምሳጥኔ ጠቦኝ ነው" - ቤንጃሚን ሜንዲ
#ethiopia | የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ ተጫዋች ቤንጃሚን ሜንዲ በ2018 እ.ኤ.አ ያሸነፈውን የዓለም ዋንጫ ምስለኔ (replica) በጨረታ መሸጡ መነጋገሪያ ሆኗል።
ሜንዲ ይህን ክብር ያለው የዋንጫ ቅጂ በጨረታ ያቀረበው ሲሆን፣ በጨረታውም በግምት 54,000 ዩሮ ገደማ መሸጡ ተገልጿል።
የተጫዋቹ እርምጃ በማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ ከፍተኛ ትችት ያስከተለ ሲሆን በርካቶች ይህንን መሰል ታሪካዊና ክብር ያለው ዋንጫ መሸጥ አልነበረበትም ሲሉ ተቃውሟቸውን ገልጸዋል።
ሆኖም ለተሰነዘሩበት ትችቶች በቀልድ የታጀበ ምላሽ የሰጠው ሜንዲ፣ "ለመሆኑ ዋንጫው የእኔ ነው ወይስ የእናንተ? ዋንጫው የእኔ በመሆኑ በፈለግኩት መንገድ የማድረግ መብት አለኝ፤ ደግሞም በቁምሳጥኔ ውስጥ አላስፈላጊ ቦታ አጥቦብኝ ነበር" ሲል ለተነሳው ውዝግብ ግድ የለሽነቱን አሳይቷል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ ተጫዋች ቤንጃሚን ሜንዲ በ2018 እ.ኤ.አ ያሸነፈውን የዓለም ዋንጫ ምስለኔ (replica) በጨረታ መሸጡ መነጋገሪያ ሆኗል።
ሜንዲ ይህን ክብር ያለው የዋንጫ ቅጂ በጨረታ ያቀረበው ሲሆን፣ በጨረታውም በግምት 54,000 ዩሮ ገደማ መሸጡ ተገልጿል።
የተጫዋቹ እርምጃ በማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ ከፍተኛ ትችት ያስከተለ ሲሆን በርካቶች ይህንን መሰል ታሪካዊና ክብር ያለው ዋንጫ መሸጥ አልነበረበትም ሲሉ ተቃውሟቸውን ገልጸዋል።
ሆኖም ለተሰነዘሩበት ትችቶች በቀልድ የታጀበ ምላሽ የሰጠው ሜንዲ፣ "ለመሆኑ ዋንጫው የእኔ ነው ወይስ የእናንተ? ዋንጫው የእኔ በመሆኑ በፈለግኩት መንገድ የማድረግ መብት አለኝ፤ ደግሞም በቁምሳጥኔ ውስጥ አላስፈላጊ ቦታ አጥቦብኝ ነበር" ሲል ለተነሳው ውዝግብ ግድ የለሽነቱን አሳይቷል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
4 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዩኤን ዋች ‹‹የኤርትራ በሰብአዊ ምክር ቤት መመረጥ አስከፊ ቀልድ ነው›› አለ፡፡ መቀመጫውን በጄኔቭ ያደረገውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን አሰራር የሚከታተለው ‹ዩኤን ዋች›› ዛሬ ባወጣው መግለጫ ኤርትራ በተመድ ሰብአዊ መብት ምክር ቤት ውስጥ የማህበራዊ መድረክ ሊቀመንበር ሆና መመረጧን አጥብቆ እንደሚቃወም ገለፀ፡፡ ውሳኔውንም ‹‹በአለም ላይ ካሉ ጨቋኝ መንግስታት አንዱን የሰብአዊ መብትን ለማሳደግ በሚጥር አካል ውስጥ ሀላፊነት መስጠር አስከፊ ቀልድ ነው›› ብሎታል፡፡ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሂሌል ኑየር ሲናገሩ ‹‹ኤርትራ በወታደራዊ ሀይል የምትተዳደር የአንድ ፓርቲ አምባገነን አገር ስትሆን በፍሪደም ሀውስ ከ100 ነጥብ ውስጥ 3 ያገኘች ናት፡፡ ይህ ማለት የሰብአዊ መብት ሪከርዷ እጅግ የከፋ ነው›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹የኤርትራ መንግስት እ.ኤ.አ ከ1993 አገሪቱ ነፃ ከወጣችበት ጊዜ አንስቶ ምንም አይነት ብሄራዊ ምርጫ አላካሄደም፡፡
እንደባርነት የሚቆጠር የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎትን ያስፈፅማል፡፡ የሚተቹትንና ጋዜጠኞችን ለአስርት አመታት ያለምንም ክስ ያስራል፡፡ የፖለቲካ እስረኞችንና የሀይማኖት አባቶችን ያሰቃያል፡፡ ይህ የአፍሪካ ሰሜን ኮሪያ ተብሎ የሚጠራው መንግስት ከሰብአዊ መብቶች ጋር ምንም ግንኙነት የለውም፡፡ የኤርትራን መንግስት እዚህ ወንበር ላይ ማስቀመጥ እጅግ መጥፎ ቀልድ ነው›› በማለት አስረድተዋል፡፡ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የራሱን ደንቦች ማክበር እያቃተው ለመሆኑ ይህ ትልቅ ማሳያ መሆኑን ጠቀሱት ዳይሬክተሩ አስከትለውም ‹‹በሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ ውስጥ የተወከሉትን ሁለንተናዊ መብቶች እንደሚከላከሉ የሚናገሩ መንግስታት በተለይም እንደፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ኔዘርላንድስ፣ ጣሊያን፣ ስፔን፣ ብራዚልና ስዊዘርላንድ የመሳሰሉ የምክር ቤቱ አባላት ይህንን የኤርትራን ሹመት አውግዘው መግለጫ እንዲያወጡ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
ይህ አፀያፊ ሹመት እንዲቀለበስ በማድረግም የኤርትራ መንግስት በሰብአዊ መብት ረገድ ምንም እውቅና እንዳይሰጠው ማድረግ ያስፈልጋል›› ብለዋል፡፡ በማጠቃለያቸውም ‹‹ይህ ሹመት አምባገነንነትን የሚሸልምና የሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ የተነሳለትን አላማ የሚክድ ነው፡፡ አለም ይህንን እየተመለከተ ነው፡፡ ዝም የሚሉ ዲሞክራሲዎች ለዚህ አሳፋሪ ውሳኔ ሀላፊነቱን ይወስዳሉ›› በማለት መግለፃቸውን ከመግለጫው ላይ ተመልክተናል፡፡
እንደባርነት የሚቆጠር የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎትን ያስፈፅማል፡፡ የሚተቹትንና ጋዜጠኞችን ለአስርት አመታት ያለምንም ክስ ያስራል፡፡ የፖለቲካ እስረኞችንና የሀይማኖት አባቶችን ያሰቃያል፡፡ ይህ የአፍሪካ ሰሜን ኮሪያ ተብሎ የሚጠራው መንግስት ከሰብአዊ መብቶች ጋር ምንም ግንኙነት የለውም፡፡ የኤርትራን መንግስት እዚህ ወንበር ላይ ማስቀመጥ እጅግ መጥፎ ቀልድ ነው›› በማለት አስረድተዋል፡፡ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የራሱን ደንቦች ማክበር እያቃተው ለመሆኑ ይህ ትልቅ ማሳያ መሆኑን ጠቀሱት ዳይሬክተሩ አስከትለውም ‹‹በሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ ውስጥ የተወከሉትን ሁለንተናዊ መብቶች እንደሚከላከሉ የሚናገሩ መንግስታት በተለይም እንደፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ኔዘርላንድስ፣ ጣሊያን፣ ስፔን፣ ብራዚልና ስዊዘርላንድ የመሳሰሉ የምክር ቤቱ አባላት ይህንን የኤርትራን ሹመት አውግዘው መግለጫ እንዲያወጡ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
ይህ አፀያፊ ሹመት እንዲቀለበስ በማድረግም የኤርትራ መንግስት በሰብአዊ መብት ረገድ ምንም እውቅና እንዳይሰጠው ማድረግ ያስፈልጋል›› ብለዋል፡፡ በማጠቃለያቸውም ‹‹ይህ ሹመት አምባገነንነትን የሚሸልምና የሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ የተነሳለትን አላማ የሚክድ ነው፡፡ አለም ይህንን እየተመለከተ ነው፡፡ ዝም የሚሉ ዲሞክራሲዎች ለዚህ አሳፋሪ ውሳኔ ሀላፊነቱን ይወስዳሉ›› በማለት መግለፃቸውን ከመግለጫው ላይ ተመልክተናል፡፡
Sponsored by
Surafel
4 days ago
ፕሬዝዳንቱ የት ጠፉ?
#ethiopia | የዓለማችን አንጋፋው ሀገር መሪ የሆኑት የካሜሩን ፕሬዚዳንት ፖል ቢያ ለሁለት ወራት ያህል ከህዝብ እይታ ርቀው መቆየታቸው በሀገሪቱ አነጋጋሪ ሆኗል።
ፕሬዚዳንቱ ባለፈው ሰኔ 7 ቀን "ለአጭር ጊዜ የግል እረፍት ወደ አውሮፓ" ማቅናታቸውን የቤተ መንግስት ጽህፈት ቤት አስታውቆ የነበረ ቢሆንም እስካሁን ወደ ሀገራቸው አልተመለሱም።
የካሜሩን የመንግስት ቃል አቀባይ ሬኔ ኢማኑኤል ሳዲ እሁድ ዕለት ለፈረንሳይ አር.ኤፍ.አይ በሰጡት አስተያየት "ፕሬዚዳንቱ በህይወት አሉ" ሲሉ ገልጸው በቅርቡ ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ አስታውቀዋል።
የካሜሩን ገዢ ፓርቲ የፕሬዚዳንት ፖል ቢያ ከሀገር መራቅ ያሳደደረውን ስጋትና እየጨመረ የመጣውን ውቀሳ ተከትሎ ባለፈው ወር የከፍተኛ አመራሮች ስብሰባ አካሂዶ ነበር።
ከ1982 ጀምሮ በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የቆዩት ፖል ቢያ ከዚህ ቀደምም ረጅም ጊዜያት ከሀገር ውጭ ማሳለፍ የተለመደ ባህሪያቸው እንሆነ ተገለጿል።
ግን አሁን ላይ የገጠማቸው የዕድሜ መገፋት ሀገር የመምራት ብቃታቸው ላይ ከፍተኛ ጥርጣሬ እንዲፈጠር አድርጓል።
አሁን ያደረጉት የውጭ ሀገር ጉዞም ከእስከዛሬዎቹ ረጅሙ እንደሆነ ተገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #cameron #president #pualbiya #rfi
#ethiopia | የዓለማችን አንጋፋው ሀገር መሪ የሆኑት የካሜሩን ፕሬዚዳንት ፖል ቢያ ለሁለት ወራት ያህል ከህዝብ እይታ ርቀው መቆየታቸው በሀገሪቱ አነጋጋሪ ሆኗል።
ፕሬዚዳንቱ ባለፈው ሰኔ 7 ቀን "ለአጭር ጊዜ የግል እረፍት ወደ አውሮፓ" ማቅናታቸውን የቤተ መንግስት ጽህፈት ቤት አስታውቆ የነበረ ቢሆንም እስካሁን ወደ ሀገራቸው አልተመለሱም።
የካሜሩን የመንግስት ቃል አቀባይ ሬኔ ኢማኑኤል ሳዲ እሁድ ዕለት ለፈረንሳይ አር.ኤፍ.አይ በሰጡት አስተያየት "ፕሬዚዳንቱ በህይወት አሉ" ሲሉ ገልጸው በቅርቡ ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ አስታውቀዋል።
የካሜሩን ገዢ ፓርቲ የፕሬዚዳንት ፖል ቢያ ከሀገር መራቅ ያሳደደረውን ስጋትና እየጨመረ የመጣውን ውቀሳ ተከትሎ ባለፈው ወር የከፍተኛ አመራሮች ስብሰባ አካሂዶ ነበር።
ከ1982 ጀምሮ በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የቆዩት ፖል ቢያ ከዚህ ቀደምም ረጅም ጊዜያት ከሀገር ውጭ ማሳለፍ የተለመደ ባህሪያቸው እንሆነ ተገለጿል።
ግን አሁን ላይ የገጠማቸው የዕድሜ መገፋት ሀገር የመምራት ብቃታቸው ላይ ከፍተኛ ጥርጣሬ እንዲፈጠር አድርጓል።
አሁን ያደረጉት የውጭ ሀገር ጉዞም ከእስከዛሬዎቹ ረጅሙ እንደሆነ ተገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #cameron #president #pualbiya #rfi
5 days ago
አውሮፓ በእሳት እየተቃጠለች ነው‼
በአውሮፓ የሙቀት መጠኖች አዲስ ሪኮርድ እያሰመዘገቡ ነው፣ ሰደድ እሳቶች እየተስፋፉ ነው፣ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫዎች ምርታቸውን እየቀነሱ ነው
እጅግ በጣም ሞቃታማ እና ደረቅ የሆነው የበጋ ወቅት በግብርና ላይ ከባድ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል
አዲስ የሙቀት ሪኮርድ፦ በአውሮፓ የሙቀት መጠኑ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሮ በኦስትሪያ እስከ 41.2°C ተመዝግቧል።
የኃይል ማመንጫዎች አቅም መቀነስ፦ የዳኑብ እና የሳቫ ወንዞች የውሃ መጠን በመቀነሱ በሃንጋሪ እና በስሎቬንያ የሚገኙ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫዎች ምርታቸውን ለመቀነስ ተገደዋል።
የደን እሳት እና መፈናቀል፦ በፈረንሳይ፣ እስፓንያ፣ አልባንያ እና ግሪክ አጥፊ የእሳት አደጋዎች የተከሰቱ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ሄክታር መሬቶች ተቃጥለው በርካቶች ተፈናቅለዋል።
የኢኮኖሚና የግብርና ጉዳት፦ በራይን ወንዝ የውሃ ማነስ ምክንያት የመርከብ ትራፊክ ሲስተጓጎል፣ በታላቋ ብሪታንያ ደግሞ እ.ኤ.አ. ከ1984 ወዲህ እጅግ አነስተኛው የእህል ምርት እንደሚመዘገብ ተገምቷል።
የሕይወት እልቂት፦ በሙቀት ማዕበሉ ምክንያት በአህጉሩ ከ1,300 በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
በአውሮፓ የሙቀት መጠኖች አዲስ ሪኮርድ እያሰመዘገቡ ነው፣ ሰደድ እሳቶች እየተስፋፉ ነው፣ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫዎች ምርታቸውን እየቀነሱ ነው
እጅግ በጣም ሞቃታማ እና ደረቅ የሆነው የበጋ ወቅት በግብርና ላይ ከባድ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል
አዲስ የሙቀት ሪኮርድ፦ በአውሮፓ የሙቀት መጠኑ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሮ በኦስትሪያ እስከ 41.2°C ተመዝግቧል።
የኃይል ማመንጫዎች አቅም መቀነስ፦ የዳኑብ እና የሳቫ ወንዞች የውሃ መጠን በመቀነሱ በሃንጋሪ እና በስሎቬንያ የሚገኙ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫዎች ምርታቸውን ለመቀነስ ተገደዋል።
የደን እሳት እና መፈናቀል፦ በፈረንሳይ፣ እስፓንያ፣ አልባንያ እና ግሪክ አጥፊ የእሳት አደጋዎች የተከሰቱ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ሄክታር መሬቶች ተቃጥለው በርካቶች ተፈናቅለዋል።
የኢኮኖሚና የግብርና ጉዳት፦ በራይን ወንዝ የውሃ ማነስ ምክንያት የመርከብ ትራፊክ ሲስተጓጎል፣ በታላቋ ብሪታንያ ደግሞ እ.ኤ.አ. ከ1984 ወዲህ እጅግ አነስተኛው የእህል ምርት እንደሚመዘገብ ተገምቷል።
የሕይወት እልቂት፦ በሙቀት ማዕበሉ ምክንያት በአህጉሩ ከ1,300 በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
5 days ago
የፈረንሳይና የብሪታንያ ባለሥልጣናት 173 ስደተኞችን ከመስጠም ታደጉ
በእንግሊዝ ቻናል በኩል ከፈረንሳይ ወደ ብሪታንያ ለመሻገር ሲሞክሩ የተሳፈሩባት ጀልባቸው በእሳት የተያያዘችባቸውን 173 ስደተኞችን የፈረንሳይና የብሪታንያ ባለሥልጣናት ትናንት ታደጉ። ስደተኞቹን የመታደጉ ዘመቻ ከዛሬ ስምንት ዓመት ወዲህ በዚህ መስመር የተደረገ ትልቁ የሕይወት አድን ዘመቻ ተብሏል።
ስደተኞቹን የጫነችው አነስተኛ ጀልባ በእሳት የተያያዘችው በፈረንሳይና በብሪታንያ የውሀ ክልል ድንበር ላይ ነበር። ጀልባዋ በእሳት ስትያያዝ ስደተኞች ዘለው ለመውጣት ተገደው ነበር ። ይሁንና በአንዳንዶቹ ላይ ከመጠነኛ ቃጠሎ በስተቀር ከባድ ጉዳት አልደረሰባቸውም ተብሏል።
የፈረንሳይ ባህር ኃይል ባለሥልጣናት እንዳሉት ስደተኞቹን የጫነችው ጀልባ የተነሳችው ከፈረንሳይዋ ኖርማዲ የባህር ጠረፍ መንደር ቬልዩ ለሮዝ ነው። ጀልባቸው በእሳት እንደተያያዘች የብሪታንያ የባህር ጠረፍ ጠባቂዎች መርከቦችን እና የሕይወት አድን ጀልባዎችን ትንናት ማለዳ ልከውላቸዋል። ስደተኞቹ ከየትኛዎቹ ሀገራት እንደመጡ ዘገባውን ያወጣው የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት አልጠቀሰም።
የፈረንሳይ የባህር ኃይል ባለሥልጣናት እንደተናገሩት በነዚህ ጀልባዎች ተጭነው ወደ ብሪታንያ የሚሰደዱ ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው። ካለፈው ጥር ወዲህ በዚህን መሰል አደገኛ ጉዞ ብሪታንያ የባህር ዳርቻ የደረሱ ሰዎች ቁጥር ከ14, 500 በላይ መሆኑን ባለሥልጣናት ተናግረዋል።
DW Amharic
በእንግሊዝ ቻናል በኩል ከፈረንሳይ ወደ ብሪታንያ ለመሻገር ሲሞክሩ የተሳፈሩባት ጀልባቸው በእሳት የተያያዘችባቸውን 173 ስደተኞችን የፈረንሳይና የብሪታንያ ባለሥልጣናት ትናንት ታደጉ። ስደተኞቹን የመታደጉ ዘመቻ ከዛሬ ስምንት ዓመት ወዲህ በዚህ መስመር የተደረገ ትልቁ የሕይወት አድን ዘመቻ ተብሏል።
ስደተኞቹን የጫነችው አነስተኛ ጀልባ በእሳት የተያያዘችው በፈረንሳይና በብሪታንያ የውሀ ክልል ድንበር ላይ ነበር። ጀልባዋ በእሳት ስትያያዝ ስደተኞች ዘለው ለመውጣት ተገደው ነበር ። ይሁንና በአንዳንዶቹ ላይ ከመጠነኛ ቃጠሎ በስተቀር ከባድ ጉዳት አልደረሰባቸውም ተብሏል።
የፈረንሳይ ባህር ኃይል ባለሥልጣናት እንዳሉት ስደተኞቹን የጫነችው ጀልባ የተነሳችው ከፈረንሳይዋ ኖርማዲ የባህር ጠረፍ መንደር ቬልዩ ለሮዝ ነው። ጀልባቸው በእሳት እንደተያያዘች የብሪታንያ የባህር ጠረፍ ጠባቂዎች መርከቦችን እና የሕይወት አድን ጀልባዎችን ትንናት ማለዳ ልከውላቸዋል። ስደተኞቹ ከየትኛዎቹ ሀገራት እንደመጡ ዘገባውን ያወጣው የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት አልጠቀሰም።
የፈረንሳይ የባህር ኃይል ባለሥልጣናት እንደተናገሩት በነዚህ ጀልባዎች ተጭነው ወደ ብሪታንያ የሚሰደዱ ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው። ካለፈው ጥር ወዲህ በዚህን መሰል አደገኛ ጉዞ ብሪታንያ የባህር ዳርቻ የደረሱ ሰዎች ቁጥር ከ14, 500 በላይ መሆኑን ባለሥልጣናት ተናግረዋል።
DW Amharic
5 days ago
የአነስተኛ ኖቶች እጥረት እና መቀደድ በንግዱ ማህበረሰብ ላይ ከፍተኛ ፈተና ደቀነ
#fastmereja I በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የአነስተኛ የገንዘብ ኖቶች (በተለይም የ10 እና የ50 ብር ኖቶች) በከፍተኛ ሁኔታ መቀደዳቸው፣ ያረጁ መሆናቸው እና ከገበያ መጥፋታቸው በዕለት ተዕለት የንግድ እንቅስቃሴ እና ታክሲ አገልግሎት ላይ ከፍተኛ እንግልት እየፈጠረ ይገኛል።
እንደ ፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ የሱቅ ባለቤት ህሩት አያሌው ያሉ በርካታ አነስተኛ ነጋዴዎች፣ የመልስ ገንዘብ በማጣታቸው ምክንያት ደንበኞቻቸውን በብድር ለማስተናገድ ወይም ምርታቸውን ሳያሸጡ ለመመለስ መገደዳቸውን ገልጸዋል። በገበያው ውስጥ የሚዘዋወሩት የ10 ብር ኖቶች ከጥቅም ውጪ እስከመሆን የደረሱና የተቀደዱ ሲሆን፣ ይህም በአገሪቱ እየታየ ያለው የዋጋ ንረት ገንዘብ በእጅ ወደ እጅ በፍጥነት እንዲዘዋወር በማድረጉ ምክንያት የመጣ አካላዊ መገለጫ እንደሆነ ይነገራል።
ችግሩን የባሰ ያደረገው ከባንክ ውጪ የሚዘዋወረው የገንዘብ መጠን በቢሊዮኖች የሚቆጠር መሆኑ እና የኤሌክትሮኒክስ ክፍያ (Cashless System) ገና ሙሉ በሙሉ ባለመስፋፋቱ ነው የተባለ ሲሆን፣ የተቀደዱና ያረጁ ኖቶች ወደ ብሔራዊ ባንክ ተመልሰው በአዲሶች የመተካት ሂደታቸው ዘገምተኛ መሆን ክፍተቱን አሳድጎታል ሲል ፎርቹን ነው ያስነበበው።
#fastmereja I በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የአነስተኛ የገንዘብ ኖቶች (በተለይም የ10 እና የ50 ብር ኖቶች) በከፍተኛ ሁኔታ መቀደዳቸው፣ ያረጁ መሆናቸው እና ከገበያ መጥፋታቸው በዕለት ተዕለት የንግድ እንቅስቃሴ እና ታክሲ አገልግሎት ላይ ከፍተኛ እንግልት እየፈጠረ ይገኛል።
እንደ ፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ የሱቅ ባለቤት ህሩት አያሌው ያሉ በርካታ አነስተኛ ነጋዴዎች፣ የመልስ ገንዘብ በማጣታቸው ምክንያት ደንበኞቻቸውን በብድር ለማስተናገድ ወይም ምርታቸውን ሳያሸጡ ለመመለስ መገደዳቸውን ገልጸዋል። በገበያው ውስጥ የሚዘዋወሩት የ10 ብር ኖቶች ከጥቅም ውጪ እስከመሆን የደረሱና የተቀደዱ ሲሆን፣ ይህም በአገሪቱ እየታየ ያለው የዋጋ ንረት ገንዘብ በእጅ ወደ እጅ በፍጥነት እንዲዘዋወር በማድረጉ ምክንያት የመጣ አካላዊ መገለጫ እንደሆነ ይነገራል።
ችግሩን የባሰ ያደረገው ከባንክ ውጪ የሚዘዋወረው የገንዘብ መጠን በቢሊዮኖች የሚቆጠር መሆኑ እና የኤሌክትሮኒክስ ክፍያ (Cashless System) ገና ሙሉ በሙሉ ባለመስፋፋቱ ነው የተባለ ሲሆን፣ የተቀደዱና ያረጁ ኖቶች ወደ ብሔራዊ ባንክ ተመልሰው በአዲሶች የመተካት ሂደታቸው ዘገምተኛ መሆን ክፍተቱን አሳድጎታል ሲል ፎርቹን ነው ያስነበበው።
6 days ago
በእንግሊዝ ቻናል ውስጥ እሳት ከተነሳበት ጀልባ ከ150 በላይ ሰዎች ተረፉ
#ethiopia | ከፈረንሳይ ወደ እንግሊዝ ለመሻገር ሲሞክር የነበረ ትንሽ ጀልባ በእንግሊዝ ቻናል ውስጥ በሞተሩ ላይ እሳት ከተነሳ በኋላ 157 ስደተኞች በሕይወት ታድነዋል።
አደጋው ማክሰኞ ጠዋት በፈረንሳይ የፍለጋና የማዳን ቀጠና ውስጥ ተከስቷል።
በማዳን ዘመቻው የፈረንሳይ የባህር ጠባቂዎች፣ የብሪታንያ የድንበር ጥበቃ ጀልባዎች፣ የባህር ሕይወት አድን ቡድኖች (RNLI) እና ሄሊኮፕተሮች ተሳትፈዋል።
ከተረፉት መካከል 103 ሰዎች በፈረንሳይ መርከቦች ሲድኑ፣ 54 ደግሞ በብሪታንያ ኃይሎች ተወስደዋል።
ባለሥልጣናት እስካሁን የሞት ወይም ከባድ ጉዳት መኖሩን አላረጋገጡም። ሁሉም የተረፉት ወደ ሰሜን ፈረንሳይ የሚገኘው ቡሎኝ-ሱር-መር ወደብ ተወስደው የሕክምና ምርመራ ተደርጎላቸዋል።
ይህ ክስተት በእንግሊዝ ቻናል ላይ በትንንሽ ጀልባዎች የሚደረጉ አደገኛ ስደተኞች ጉዞዎች አሁንም ከፍተኛ አደጋ እንዳላቸው በድጋሚ አሳይቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | ከፈረንሳይ ወደ እንግሊዝ ለመሻገር ሲሞክር የነበረ ትንሽ ጀልባ በእንግሊዝ ቻናል ውስጥ በሞተሩ ላይ እሳት ከተነሳ በኋላ 157 ስደተኞች በሕይወት ታድነዋል።
አደጋው ማክሰኞ ጠዋት በፈረንሳይ የፍለጋና የማዳን ቀጠና ውስጥ ተከስቷል።
በማዳን ዘመቻው የፈረንሳይ የባህር ጠባቂዎች፣ የብሪታንያ የድንበር ጥበቃ ጀልባዎች፣ የባህር ሕይወት አድን ቡድኖች (RNLI) እና ሄሊኮፕተሮች ተሳትፈዋል።
ከተረፉት መካከል 103 ሰዎች በፈረንሳይ መርከቦች ሲድኑ፣ 54 ደግሞ በብሪታንያ ኃይሎች ተወስደዋል።
ባለሥልጣናት እስካሁን የሞት ወይም ከባድ ጉዳት መኖሩን አላረጋገጡም። ሁሉም የተረፉት ወደ ሰሜን ፈረንሳይ የሚገኘው ቡሎኝ-ሱር-መር ወደብ ተወስደው የሕክምና ምርመራ ተደርጎላቸዋል።
ይህ ክስተት በእንግሊዝ ቻናል ላይ በትንንሽ ጀልባዎች የሚደረጉ አደገኛ ስደተኞች ጉዞዎች አሁንም ከፍተኛ አደጋ እንዳላቸው በድጋሚ አሳይቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
9 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና ዳሰሳ) የሶማሌላንድ የሀገርነት ጥያቄ እና አለም አቀፍ እውቅና የማግኘት ፍላጎት በዋናነት የተመሰረተው በቅኝ ግዛት ወቅት በነበራት ግልጽ ድንበር፣ እ.ኤ.አ. በ1960 ለተወሰኑ ቀናት አግኝታው በነበረው ነጻነት እና በ1991 ያወጀችው ነጻነት አዲስ የመገንጠል ጥያቄ ሳይሆን የነበረን ሉዓላዊነት የመመለስ እርምጃ ነው በሚለው መከራከሪያ ላይ ነው። እንግሊዝ ከ1884 እስከ 1886 በሰሜን ሶማሊያ ከሚገኙ የጎሳ መሪዎች ጋር ባደረገችው የስምምነት ውል መሰረት የሶማሌላንድን ግዛት የመሰረተች ሲሆን፣ የውጭ ድንበሮቿም ከፈረንሳይ፣ ጣሊያን እና ኢትዮጵያ ጋር በተደረጉ አለም አቀፍ ስምምነቶች የተከለሉ ነበሩ። ሰኔ 26 ቀን 1960 ከእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ነጻነቷን የተቀዳጀችው ሶማሌላንድ፣ ከአምስት ቀናት በኋላ በፈቃደኝነት ከጣሊያን ሶማሊያ ጋር በመዋሃድ የሶማሊያ ሪፐብሊክን መስርታለች። ይሁን እንጂ የሶማሊያ ማዕከላዊ መንግስት በ1991 መውደቁን ተከትሎ፣ ሶማሌላንድ ከውህደቱ በፊት ወደ ነበራት ነጻነት መመለሷን በማወጅ የ1960ዋን ግዛቷን ይዛለች።
የሶማሌላንድ ዋነኛ የህግ መከራከሪያ አዲስ ነጻ የሚወጡ ሀገራት በቅኝ ግዛት ወቅት የነበራቸውን ድንበር ጠብቀው ሊቀጥሉ ይገባል የሚለው መርህ ነው። የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በ1964ቱ የካይሮ ውሳኔው እንዲሁም የአፍሪካ ህብረት የመመስረቻ ሰነዱ ላይ አባል ሀገራት በነጻነት ጊዜ የነበራቸውን ድንበር ሊያከብሩ እንደሚገባ አስፍረዋል። በመሆኑም ሶማሌላንድ አለም አቀፍ እውቅና ማግኘቷ የቅኝ ግዛት ድንበርን ከመጠበቅ ባለፈ አዲስ ድንበር የማካለል ስራ አይደለም በማለት ትከራከራለች። አቋሟም ከዚህ ቀደም ሉዓላዊ ሀገር እንደነበረች፣ የ1960ውን ውህደት በራሷ ፈቃድ እንደፈጸመች እና የ1991ዱ እርምጃዋም የከሸፈን ውህደት ማፍረስ እንጂ አዲስ ግዛትን ከሶማሊያ መገንጠል አይደለም በሚሉ ሶስት ምሶሶዎች ላይ የቆመ ነው። ይህ አቀራረብ ሶማሌላንድን ምንም አይነት የቅኝ ግዛት ወይም አለም አቀፍ ድንበር መሰረት ከሌላቸው የመገንጠል ጥያቄዎች የተለየች ያደርጋታል።
የሶማሌላንድን ሁኔታ ከኤርትራ ጋር ማነጻጸር የጉዳዩን የዲፕሎማሲ ውስብስብነት በደንብ ያሳያል። ሁለቱም ግዛቶች የተለየ የቅኝ ግዛት ታሪክ፣ ከማዕከላዊ መንግስት ጋር የተደረገ የትጥቅ ትግል እና ከ1991 በኋላ ውጤታማ የሆነ ራስን በራስ የማስተዳደር ልምድ አላቸው። ይሁን እንጂ የኤርትራ የነጻነት ጥያቄ የኢትዮጵያን የሽግግር መንግስት ፈቃድ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህዝበ ውሳኔ ታዛቢነትን በማግኘቱ ፈጣን አለም አቀፍ እውቅናን ሊያጎናጽፋት ችሏል። በሶማሌላንድ በኩል ግን ጠንካራ ተቋማትን መገንባት እና ህዝበ ውሳኔ ማካሄድ ብትችልም፣ ከሶማሊያ መንግስት የተገኘ ስምምነትም ሆነ እንደ ኤርትራው አይነት አለም አቀፍ ድጋፍ ባለማግኘቷ የዲፕሎማሲ እውቅናው ሊዘገይባት ችሏል። ይህ የሚያሳየው ውጤታማ አስተዳደር እና ታሪካዊ ድንበር መኖር ብቻውን በቂ እንዳልሆነ እና እውቅና ማግኘት በስምምነት፣ በቀጠናዊ ፖለቲካ እና በዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ላይ በእጅጉ የተመሰረተ መሆኑን ነው።
የአፍሪካ ህብረት በ2005 ወደ አካባቢው አጣሪ ቡድን ልኮ የሶማሌላንድ ጥያቄ በቅኝ ግዛት ድንበር እና በቀድሞ ነጻነቷ ላይ የተመሰረተ ታሪካዊ መነሻ እንዳለው ቢገነዘብም፣ አሁንም ድረስ ለሶማሊያ ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት ቅድሚያ መስጠትን መርጧል። በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ሶማሌላንድን እውቅና መስጠት በሌሎች አካባቢዎች የመገንጠል ጥያቄዎችን ሊያነሳሳ ይችላል የሚል ስጋት አላቸው። ሶማሌላንድ በበኩሏ የድሮውን ድንበር መመለስ እንጂ አዲስ ድንበር መፍጠር አይደለም ስትል ምላሽ ትሰጣለች።
ሶማሌላንድ በቅኝ ግዛት ድንበር እና በቀድሞ ነጻነት ላይ የተመሰረተ ጠንካራ የህግ መከራከሪያ ብታቀርብም፣ የኤርትራን ተሞክሮ ስንመለከት የህግ ትንታኔ ብቻውን እውቅናን እንደማያመጣ መገንዘብ ይቻላል። ሶማሌላንድ ከሶማሊያ ጋር የደረሰችበት ምንም አይነት ስምምነት ባለመኖሩ፣ የእውቅና ጉዳይ አሁንም ድረስ አለም አቀፍ ተቋማት የድሮዋን ሉዓላዊ ሀገር ዳግም መመለስ አድርገው ይቀበሉታል ወይስ የሶማሊያን የግዛት አንድነት የሚፈታተን ድርጊት አድርገው ይቆጥሩታል የሚለው ጉዳይ የፈተና መድረክ ሆኖ ቀጥሏል።
የሶማሌላንድ ዋነኛ የህግ መከራከሪያ አዲስ ነጻ የሚወጡ ሀገራት በቅኝ ግዛት ወቅት የነበራቸውን ድንበር ጠብቀው ሊቀጥሉ ይገባል የሚለው መርህ ነው። የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በ1964ቱ የካይሮ ውሳኔው እንዲሁም የአፍሪካ ህብረት የመመስረቻ ሰነዱ ላይ አባል ሀገራት በነጻነት ጊዜ የነበራቸውን ድንበር ሊያከብሩ እንደሚገባ አስፍረዋል። በመሆኑም ሶማሌላንድ አለም አቀፍ እውቅና ማግኘቷ የቅኝ ግዛት ድንበርን ከመጠበቅ ባለፈ አዲስ ድንበር የማካለል ስራ አይደለም በማለት ትከራከራለች። አቋሟም ከዚህ ቀደም ሉዓላዊ ሀገር እንደነበረች፣ የ1960ውን ውህደት በራሷ ፈቃድ እንደፈጸመች እና የ1991ዱ እርምጃዋም የከሸፈን ውህደት ማፍረስ እንጂ አዲስ ግዛትን ከሶማሊያ መገንጠል አይደለም በሚሉ ሶስት ምሶሶዎች ላይ የቆመ ነው። ይህ አቀራረብ ሶማሌላንድን ምንም አይነት የቅኝ ግዛት ወይም አለም አቀፍ ድንበር መሰረት ከሌላቸው የመገንጠል ጥያቄዎች የተለየች ያደርጋታል።
የሶማሌላንድን ሁኔታ ከኤርትራ ጋር ማነጻጸር የጉዳዩን የዲፕሎማሲ ውስብስብነት በደንብ ያሳያል። ሁለቱም ግዛቶች የተለየ የቅኝ ግዛት ታሪክ፣ ከማዕከላዊ መንግስት ጋር የተደረገ የትጥቅ ትግል እና ከ1991 በኋላ ውጤታማ የሆነ ራስን በራስ የማስተዳደር ልምድ አላቸው። ይሁን እንጂ የኤርትራ የነጻነት ጥያቄ የኢትዮጵያን የሽግግር መንግስት ፈቃድ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህዝበ ውሳኔ ታዛቢነትን በማግኘቱ ፈጣን አለም አቀፍ እውቅናን ሊያጎናጽፋት ችሏል። በሶማሌላንድ በኩል ግን ጠንካራ ተቋማትን መገንባት እና ህዝበ ውሳኔ ማካሄድ ብትችልም፣ ከሶማሊያ መንግስት የተገኘ ስምምነትም ሆነ እንደ ኤርትራው አይነት አለም አቀፍ ድጋፍ ባለማግኘቷ የዲፕሎማሲ እውቅናው ሊዘገይባት ችሏል። ይህ የሚያሳየው ውጤታማ አስተዳደር እና ታሪካዊ ድንበር መኖር ብቻውን በቂ እንዳልሆነ እና እውቅና ማግኘት በስምምነት፣ በቀጠናዊ ፖለቲካ እና በዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ላይ በእጅጉ የተመሰረተ መሆኑን ነው።
የአፍሪካ ህብረት በ2005 ወደ አካባቢው አጣሪ ቡድን ልኮ የሶማሌላንድ ጥያቄ በቅኝ ግዛት ድንበር እና በቀድሞ ነጻነቷ ላይ የተመሰረተ ታሪካዊ መነሻ እንዳለው ቢገነዘብም፣ አሁንም ድረስ ለሶማሊያ ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት ቅድሚያ መስጠትን መርጧል። በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ሶማሌላንድን እውቅና መስጠት በሌሎች አካባቢዎች የመገንጠል ጥያቄዎችን ሊያነሳሳ ይችላል የሚል ስጋት አላቸው። ሶማሌላንድ በበኩሏ የድሮውን ድንበር መመለስ እንጂ አዲስ ድንበር መፍጠር አይደለም ስትል ምላሽ ትሰጣለች።
ሶማሌላንድ በቅኝ ግዛት ድንበር እና በቀድሞ ነጻነት ላይ የተመሰረተ ጠንካራ የህግ መከራከሪያ ብታቀርብም፣ የኤርትራን ተሞክሮ ስንመለከት የህግ ትንታኔ ብቻውን እውቅናን እንደማያመጣ መገንዘብ ይቻላል። ሶማሌላንድ ከሶማሊያ ጋር የደረሰችበት ምንም አይነት ስምምነት ባለመኖሩ፣ የእውቅና ጉዳይ አሁንም ድረስ አለም አቀፍ ተቋማት የድሮዋን ሉዓላዊ ሀገር ዳግም መመለስ አድርገው ይቀበሉታል ወይስ የሶማሊያን የግዛት አንድነት የሚፈታተን ድርጊት አድርገው ይቆጥሩታል የሚለው ጉዳይ የፈተና መድረክ ሆኖ ቀጥሏል።
9 days ago
ከታላቁ የለሚ ስሚንቶ እስከ ጎርጎራ በአማራ ክልል የተመዘገቡት ግዙፍ የኢንዱስትሪና የቱሪዝም እመርታዎች
**************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንዳብራሩት በለውጡ ዓመታት በአማራ ክልል ከፍተኛ የኢኮኖሚ መነቃቃትን የፈጠሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ተገንብተዋል።
ከእነዚህም መካከል በኢትዮጵያ ትልቁ የሆነው የለሚ ስሚንቶ ፋብሪካ በከፍተኛ የመንግሥት ድጋፍ ተገንብቶ ለአገልግሎት በቅቷል።
ከዚህም ባሻገር በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን እና አረርቲ አዳዲስ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የተገነቡ ሲሆን፣ የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካም በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።
በተለይም በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው ግዙፉ የሴራሚክ ፋብሪካ በደብረ ብርሃን መገንባቱ እንዲሁም በርካታ የዘይትና ሌሎች የግል ኢንዱስትሪዎች በስፋት መሠራታቸው ክልሉን ወደ አዲስ የኢንዱስትሪ ማዕከልነት እያሸጋገረው ይገኛል።
በቱሪዝሙ ዘርፍም ቢሆን ከዚህ ቀደም የነበረውን የመዳረሻ እና የማረፊያ ችግር በመፍታት ታሪካዊ ዐሻራዎች እየተቀመጡ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል።
ለትውልድ የሚሻገረው የጎርጎራ ፕሮጀክት፣ በመፍረስ ላይ የነበረው የፋሲለደስ ቤተመንግሥት አስደናቂ ዕድሳት እና ከኤርፖርት እስከ ፒያሳ የተሠሩት የመሠረተ ልማት ሥራዎች የጎንደርን ውበት ይበልጥ አጉልተውታል።
ከፈረንሳይ መንግሥት ጋር በመተባበር የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን የማደስ ሰፊ ሥራ የተከናወነ ሲሆን፣ እጅግ ማራኪ የሆነው የሎጎ ሀይቅ ሪዞርትም የውጭ ዜጎችን ጭምር ለዓለም አቀፍ ስብሰባዎች እየሳበ ይገኛል።
ወደ ደባርቅ የሚወስዱ መንገዶችን ጨምሮ በቱሪዝም መሠረተ ልማት ላይ የተሠሩት እነዚህ የማይናቁ ሥራዎች የክልሉን ገጽታ በብዙ እጥፍ የቀየሩ ታላላቅ ስኬቶች ናቸው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #amhararegion #lemicement #tourismethiopia #industrialdevelopment
**************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንዳብራሩት በለውጡ ዓመታት በአማራ ክልል ከፍተኛ የኢኮኖሚ መነቃቃትን የፈጠሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ተገንብተዋል።
ከእነዚህም መካከል በኢትዮጵያ ትልቁ የሆነው የለሚ ስሚንቶ ፋብሪካ በከፍተኛ የመንግሥት ድጋፍ ተገንብቶ ለአገልግሎት በቅቷል።
ከዚህም ባሻገር በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን እና አረርቲ አዳዲስ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የተገነቡ ሲሆን፣ የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካም በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።
በተለይም በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው ግዙፉ የሴራሚክ ፋብሪካ በደብረ ብርሃን መገንባቱ እንዲሁም በርካታ የዘይትና ሌሎች የግል ኢንዱስትሪዎች በስፋት መሠራታቸው ክልሉን ወደ አዲስ የኢንዱስትሪ ማዕከልነት እያሸጋገረው ይገኛል።
በቱሪዝሙ ዘርፍም ቢሆን ከዚህ ቀደም የነበረውን የመዳረሻ እና የማረፊያ ችግር በመፍታት ታሪካዊ ዐሻራዎች እየተቀመጡ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል።
ለትውልድ የሚሻገረው የጎርጎራ ፕሮጀክት፣ በመፍረስ ላይ የነበረው የፋሲለደስ ቤተመንግሥት አስደናቂ ዕድሳት እና ከኤርፖርት እስከ ፒያሳ የተሠሩት የመሠረተ ልማት ሥራዎች የጎንደርን ውበት ይበልጥ አጉልተውታል።
ከፈረንሳይ መንግሥት ጋር በመተባበር የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን የማደስ ሰፊ ሥራ የተከናወነ ሲሆን፣ እጅግ ማራኪ የሆነው የሎጎ ሀይቅ ሪዞርትም የውጭ ዜጎችን ጭምር ለዓለም አቀፍ ስብሰባዎች እየሳበ ይገኛል።
ወደ ደባርቅ የሚወስዱ መንገዶችን ጨምሮ በቱሪዝም መሠረተ ልማት ላይ የተሠሩት እነዚህ የማይናቁ ሥራዎች የክልሉን ገጽታ በብዙ እጥፍ የቀየሩ ታላላቅ ስኬቶች ናቸው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #amhararegion #lemicement #tourismethiopia #industrialdevelopment
Sponsored by
Surafel
9 days ago
ስደተኞቹ ሳይገቡ ወጥተዋል
#ethiopia | በትላንትናው እለት ከሞሮኮ መነሻቸውን አድርገው ስፔንን አጥለቅልቀው የነበሩት ስደተኞች ወደ መጡበት እየተመለሱ ይገኛል።
ኪዩታ ወደ ተሰኘችው የስፔን ከተማ የገቡት 60,000 የሚጠጉ ስደተኞቹ በዛሬው እለት ወደ ሞሮኮ በፍቃደኝነት እየተመለሱ መሆናቸውን አልጀዚራ ጽፏል።
የስፔን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆዜ ማኑኤል አልቫሬዝ እንደገለፁት ሀገራቸው የስደተኞች ነፃነትና መብት እንደምታከብር ገልጸው ህገወጥ መንገድ ግን በየትኛውም መንገድ አንቀበልም ብለዋል።
አሁን በወጡ መረጃዎች መሠረት በህገወጥ መንገድ ከገቡት ስደተኞች መካከል 67 የሚሆኑት ህይወታቸው አልፏል ሲሉም ተናግረዋል።
የአውሮፓ ህብረት ሀላፊ ኡርሱላ ቮንደርላይን የስደተኞቹ ድርጊት ተቀባይነት እንደሌለው ተናግረው ሀገራት ድንበራቸውን ጥብቅ እንዲያደርጉ አሳስበዋል።
የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ሚኒስትር በበኩላቸው ሀገራቸውን ከስፔን የምትዋሰንበት ድንበር ማጠናከሯን ገልጸዋል።
የስፔኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ ድንበሮቻቸውን ክፍት አድርገው ስፔንን በስደተኞች እንድትወረር ያደረጉ ሀገራትን ክፍኛ ተችተዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #spain #migrants #ceuta #europeanunion #ursulavonderleyen
#ethiopia | በትላንትናው እለት ከሞሮኮ መነሻቸውን አድርገው ስፔንን አጥለቅልቀው የነበሩት ስደተኞች ወደ መጡበት እየተመለሱ ይገኛል።
ኪዩታ ወደ ተሰኘችው የስፔን ከተማ የገቡት 60,000 የሚጠጉ ስደተኞቹ በዛሬው እለት ወደ ሞሮኮ በፍቃደኝነት እየተመለሱ መሆናቸውን አልጀዚራ ጽፏል።
የስፔን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆዜ ማኑኤል አልቫሬዝ እንደገለፁት ሀገራቸው የስደተኞች ነፃነትና መብት እንደምታከብር ገልጸው ህገወጥ መንገድ ግን በየትኛውም መንገድ አንቀበልም ብለዋል።
አሁን በወጡ መረጃዎች መሠረት በህገወጥ መንገድ ከገቡት ስደተኞች መካከል 67 የሚሆኑት ህይወታቸው አልፏል ሲሉም ተናግረዋል።
የአውሮፓ ህብረት ሀላፊ ኡርሱላ ቮንደርላይን የስደተኞቹ ድርጊት ተቀባይነት እንደሌለው ተናግረው ሀገራት ድንበራቸውን ጥብቅ እንዲያደርጉ አሳስበዋል።
የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ሚኒስትር በበኩላቸው ሀገራቸውን ከስፔን የምትዋሰንበት ድንበር ማጠናከሯን ገልጸዋል።
የስፔኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ ድንበሮቻቸውን ክፍት አድርገው ስፔንን በስደተኞች እንድትወረር ያደረጉ ሀገራትን ክፍኛ ተችተዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #spain #migrants #ceuta #europeanunion #ursulavonderleyen
9 days ago
የዝነኞቹ የጋራ ሀብት የሆነው ቅንጡ ቤት ስጋት ተደቅኖበታል
#ethiopia | በፈረንሳይ በፍጥነት እየተዛመተ የሚገኘው የሰደድ እሳት በዝነኞቹ ቤት አደጋ መደቀኑ ተነገረ።
በፈረንሳይ የተነሳውና በፍጥነት እየተስፋፋ ያለው ከፍተኛ የሰደድ እሳት የሆሊዉድ ዝነኞች አንጀሊና ጆሊ እና ብራድ ፒት የጋራ ሀብታቸው ወደ ሆነው ሻቶ ሚራቨል መኖሪያ ላይ ከፍተኛ አደጋ ደቅኗል።
የሰደድ እሳቱ አካል የሆነው ጥቁር ጢስ ወደ 164 ሚሊዮን ዶላር በሚገመተው የሻቶ ሚራቫል ግቢ እና የወይን እርሻ ቦታ አቅራቢያ እየተቃረበ ይገኛል ተብሏል።
የእሳት አደጋ ሰራተኞች በግቢው ውስጥ የሚገኘውን የሰው ሰራሽ ሐይቅ ውሃ በመጠቀም እሳቱን ለመቆጣጠር በስፋት እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙም ነው የተነገረው።
አንጀሊና ጆሊና ብራድ ፒት በዚህ መኖሪያ ቤት ከተጋቡበት ከ2014 እስከ ተለያዩበት 2021 ድረስ አብረው ኖረውበታል።
በ2021 አንጀሊና ጆሊ ድርሻዋን ለሦስተኛ ወገን ከሸጠች በኋላ በሁለቱ መካከል የተነሳው የባለቤትነት መብት ጋር በተያያዘ የተፈጠረው የህግ ውዝግብ እስካሁን ድረስ መቋጫ አላገኘም።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #france #angelinajolie #bradpitt #wildfires
#ethiopia | በፈረንሳይ በፍጥነት እየተዛመተ የሚገኘው የሰደድ እሳት በዝነኞቹ ቤት አደጋ መደቀኑ ተነገረ።
በፈረንሳይ የተነሳውና በፍጥነት እየተስፋፋ ያለው ከፍተኛ የሰደድ እሳት የሆሊዉድ ዝነኞች አንጀሊና ጆሊ እና ብራድ ፒት የጋራ ሀብታቸው ወደ ሆነው ሻቶ ሚራቨል መኖሪያ ላይ ከፍተኛ አደጋ ደቅኗል።
የሰደድ እሳቱ አካል የሆነው ጥቁር ጢስ ወደ 164 ሚሊዮን ዶላር በሚገመተው የሻቶ ሚራቫል ግቢ እና የወይን እርሻ ቦታ አቅራቢያ እየተቃረበ ይገኛል ተብሏል።
የእሳት አደጋ ሰራተኞች በግቢው ውስጥ የሚገኘውን የሰው ሰራሽ ሐይቅ ውሃ በመጠቀም እሳቱን ለመቆጣጠር በስፋት እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙም ነው የተነገረው።
አንጀሊና ጆሊና ብራድ ፒት በዚህ መኖሪያ ቤት ከተጋቡበት ከ2014 እስከ ተለያዩበት 2021 ድረስ አብረው ኖረውበታል።
በ2021 አንጀሊና ጆሊ ድርሻዋን ለሦስተኛ ወገን ከሸጠች በኋላ በሁለቱ መካከል የተነሳው የባለቤትነት መብት ጋር በተያያዘ የተፈጠረው የህግ ውዝግብ እስካሁን ድረስ መቋጫ አላገኘም።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #france #angelinajolie #bradpitt #wildfires
11 days ago
የአየር ንብረት ለውጥ አውሮፓን እያመሰ ነው
* በከፍተኛ ሙቀት እና በሰደድ እሳት ሺዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል
#ethiopia | የአየር ንብረት ለውጥ በአውሮፓ ከፍተኛ ሰብዓዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ-ምህዳራዊ ቀውስ እያስከተለ መሆኑን የቅርብ ጊዜ ዓለም አቀፍ መረጃዎች ያመለክታሉ።
በሰኔ መጨረሻ እና በሐምሌ ወር የተከሰቱ ከባድ የሙቀት ማዕበሎች በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሕልፈት ዳርገዋል፤ በበርካታ አገራት ደግሞ ሰደድ እሳቶች መኖሪያ ቤቶችን፣ ደኖችንና የግብርና መሬቶችን አውድመዋል።
የአውሮፓ በሽታ መከላከያ ማዕከል (ECDC) እና የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በሚደግፉት የEuroMOMO የሞት ክትትል መረጃ መሠረት፣ በሰኔ 22 እስከ 28 ቀን 2026 ብቻ ከ10 ሺህ በላይ ተጨማሪ ሞቶች ተመዝግበዋል።
ከእነዚህ ውስጥ ከ9 ሺህ በላይ የሚሆኑት ዕድሜያቸው 65 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች ናቸው። ባለሙያዎች ይህን ያልተለመደ የሞት ጭማሪ በዋነኝነት ከከፍተኛ ሙቀት ጋር ያያይዙታል።
በጀርመን ብቻ በ2026 እስከ ሐምሌ መጨረሻ ድረስ 9,800 የሚጠጉ ከሙቀት ጋር የተያያዙ ሞቶች መመዝገባቸው ተገልጿል።
በእንግሊዝ ደግሞ 2,800 በላይ ሰዎች በሙቀት ምክንያት መሞታቸው ተነግሯል፤ ይህም የ2022 ሪከርድን ሊበልጥ እንደሚችል ባለሥልጣናት አስጠንቅቀዋል።
በፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ግሪክ፣ ጣሊያን እና ፖርቱጋል የተቀሰቀሱ ሰደድ እሳቶች በመቶ ሺዎች ሄክታር የሚቆጠር ደን እንዲቃጠል አድርገዋል።
በፈረንሳይ ብቻ ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፤ በግሪክ ደግሞ ሶስት የአደጋ አደራሽ ሠራተኞች በእሳት ማጥፋት ስራ ላይ ሕይወታቸውን አጥተዋል።
ሳይንቲስቶች እንደሚገልጹት፣ በሰኔ መጨረሻ የተመዘገበው የሙቀት ማዕበል የሰው ልጅ የፈጠረው የአየር ንብረት ለውጥ ባይኖር ሊከሰት ፈጽሞ የማይችል ነበር።
አውሮፓ በዓለም ላይ ከሌሎች አህጉራት በበለጠ ፍጥነት እየሞቀች ያለች አህጉር መሆኗም ችግሩን እያባባሰው ነው።
በዚህ ሁኔታ የአውሮፓ መንግሥታት የሙቀት አደጋ ማስጠንቀቂያ ሥርዓቶችን ማጠናከር፣ ለአረጋውያንና ለተጋላጭ ማኅበረሰቦች የጤና ጥበቃን ማሳደግ፣ እንዲሁም የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ የበለጠ ቁርጠኛ እርምጃ እንዲወስዱ ተጠይቀዋል።
በሌላ በኩል፣ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በ"አረንጓዴ ዐሻራ" መርሃ ግብር ባለፉት ሰባት ዓመታት ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል የደን ሽፋኗን ለማሳደግና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቀነስ ጥረት እያደረገች ትገኛለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
* በከፍተኛ ሙቀት እና በሰደድ እሳት ሺዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል
#ethiopia | የአየር ንብረት ለውጥ በአውሮፓ ከፍተኛ ሰብዓዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ-ምህዳራዊ ቀውስ እያስከተለ መሆኑን የቅርብ ጊዜ ዓለም አቀፍ መረጃዎች ያመለክታሉ።
በሰኔ መጨረሻ እና በሐምሌ ወር የተከሰቱ ከባድ የሙቀት ማዕበሎች በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሕልፈት ዳርገዋል፤ በበርካታ አገራት ደግሞ ሰደድ እሳቶች መኖሪያ ቤቶችን፣ ደኖችንና የግብርና መሬቶችን አውድመዋል።
የአውሮፓ በሽታ መከላከያ ማዕከል (ECDC) እና የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በሚደግፉት የEuroMOMO የሞት ክትትል መረጃ መሠረት፣ በሰኔ 22 እስከ 28 ቀን 2026 ብቻ ከ10 ሺህ በላይ ተጨማሪ ሞቶች ተመዝግበዋል።
ከእነዚህ ውስጥ ከ9 ሺህ በላይ የሚሆኑት ዕድሜያቸው 65 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች ናቸው። ባለሙያዎች ይህን ያልተለመደ የሞት ጭማሪ በዋነኝነት ከከፍተኛ ሙቀት ጋር ያያይዙታል።
በጀርመን ብቻ በ2026 እስከ ሐምሌ መጨረሻ ድረስ 9,800 የሚጠጉ ከሙቀት ጋር የተያያዙ ሞቶች መመዝገባቸው ተገልጿል።
በእንግሊዝ ደግሞ 2,800 በላይ ሰዎች በሙቀት ምክንያት መሞታቸው ተነግሯል፤ ይህም የ2022 ሪከርድን ሊበልጥ እንደሚችል ባለሥልጣናት አስጠንቅቀዋል።
በፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ግሪክ፣ ጣሊያን እና ፖርቱጋል የተቀሰቀሱ ሰደድ እሳቶች በመቶ ሺዎች ሄክታር የሚቆጠር ደን እንዲቃጠል አድርገዋል።
በፈረንሳይ ብቻ ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፤ በግሪክ ደግሞ ሶስት የአደጋ አደራሽ ሠራተኞች በእሳት ማጥፋት ስራ ላይ ሕይወታቸውን አጥተዋል።
ሳይንቲስቶች እንደሚገልጹት፣ በሰኔ መጨረሻ የተመዘገበው የሙቀት ማዕበል የሰው ልጅ የፈጠረው የአየር ንብረት ለውጥ ባይኖር ሊከሰት ፈጽሞ የማይችል ነበር።
አውሮፓ በዓለም ላይ ከሌሎች አህጉራት በበለጠ ፍጥነት እየሞቀች ያለች አህጉር መሆኗም ችግሩን እያባባሰው ነው።
በዚህ ሁኔታ የአውሮፓ መንግሥታት የሙቀት አደጋ ማስጠንቀቂያ ሥርዓቶችን ማጠናከር፣ ለአረጋውያንና ለተጋላጭ ማኅበረሰቦች የጤና ጥበቃን ማሳደግ፣ እንዲሁም የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ የበለጠ ቁርጠኛ እርምጃ እንዲወስዱ ተጠይቀዋል።
በሌላ በኩል፣ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በ"አረንጓዴ ዐሻራ" መርሃ ግብር ባለፉት ሰባት ዓመታት ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል የደን ሽፋኗን ለማሳደግና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቀነስ ጥረት እያደረገች ትገኛለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
12 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በጦርነት ምክንያት በተከሰተ የነዳጅ ዋጋ ንረት ሳቢያ፣ የኤር ፍራንስ-ኬኤልኤም አየር መንገድ በሁለተኛው ሩብ ዓመት የተጣራ ትርፉ በ71 በመቶ ማሽቆልቆሉን አስታወቀ። የፈረንሳይ እና ኔዘርላንድስ ጥምረት የሆነው ይህ ግዙፍ አየር መንገድ እንዳስታወቀው፣ በሩብ ዓመቱ ያገኘው የተጣራ ትርፍ ወደ 190 ሚሊዮን ዩሮ (217 ሚሊዮን ዶላር) ዝቅ ብሏል።
በግሩፑ ስር የሚገኙት ሶስቱ አየር መንገዶች ማለትም ኤር ፍራንስ፣ እንዲሁም የኔዘርላንድሶቹ ኬኤልኤም እና ትራንሳቪያ የነዳጅ ወጪያቸው እ.ኤ.አ. ከ2025 ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በበጀት ዓመቱ ሁለተኛ ሩብ ዓመት ብቻ ከ800 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ጭማሪ አሳይቷል።
የአየር መንገድ ግሩፑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቤንጃሚን ስሚዝ ሁኔታውን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፣ "እንደተጠበቀው ሁሉ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ በሁለተኛው ሩብ ዓመት የፋይናንስ ውጤታችን ላይ ጉልህ ተጽዕኖ አሳድሯል። ሆኖም ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን ያገናዘበ ፈጣን የዋጋ ማስተካከያ በማድረጋችን እና ወጪን በመቆጣጠር ረገድ በነበረን ጠንካራ ዲሲፕሊን፣ ይህንን ከባድ ፈተና በከፍተኛ ደረጃ ልንቋቋመው ችለናል" ብለዋል።
በግሩፑ ስር የሚገኙት ሶስቱ አየር መንገዶች ማለትም ኤር ፍራንስ፣ እንዲሁም የኔዘርላንድሶቹ ኬኤልኤም እና ትራንሳቪያ የነዳጅ ወጪያቸው እ.ኤ.አ. ከ2025 ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በበጀት ዓመቱ ሁለተኛ ሩብ ዓመት ብቻ ከ800 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ጭማሪ አሳይቷል።
የአየር መንገድ ግሩፑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቤንጃሚን ስሚዝ ሁኔታውን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፣ "እንደተጠበቀው ሁሉ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ በሁለተኛው ሩብ ዓመት የፋይናንስ ውጤታችን ላይ ጉልህ ተጽዕኖ አሳድሯል። ሆኖም ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን ያገናዘበ ፈጣን የዋጋ ማስተካከያ በማድረጋችን እና ወጪን በመቆጣጠር ረገድ በነበረን ጠንካራ ዲሲፕሊን፣ ይህንን ከባድ ፈተና በከፍተኛ ደረጃ ልንቋቋመው ችለናል" ብለዋል።
12 days ago
አምስት ቋንቋዎች የፌዴራል የሥራ ቋንቋ እንዲሆኑ ምክረ ሀሳብ ከተሳታፊዎች ቀረበ።
👉 የውጭ ቋንቋዎች "የፌዴራል የሥራ ቋንቋ" እንዲሆኑ ምክረ ሀሳብ ቀርቦ "የኛን ቋንቋዎች ያጠፋል" በሚል አከራካሪ ሆኗል።
በምክክር ጉባዔው በ10 እና 50 ሰዎች ደረጃ የተደራጁ ንዑሳን ቡድኖች የተነጋሩባቸው የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች 250 ሰዎችን ለሚይዘው "ስልታዊ" ቡድን የመመራት ሂደት ላይ ደርሰዋል።
ጉባያተኞቹ ከሚመክሩባቸው 8 አጀንዳዎች መካከል "የሀገር ግንባታ" አንዱ ሲሆን፣ በዚሁ አጀንዳ ላይ በ10 እና 50 ሰዎች የተደራጁ ንዑሳን ቡድኖች በውይይታቸው ያቀረቧቸውን ዋና ዋና ምክረ ሀሳቦችን ጉዳዩን በጥልቅ የተከታተሉት የቲክቫህ ኢትዮጵያ ምንጭና ከሰላም ተፅዕኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ማህበር የተወከሉት አቶ ከበደ ፉንዳ አብራርተዋል።
እኝሁ አካላት እንደገለጹት በዚሁ አጀንዳ፦
- ሀገር የማን ናት ? የብሔር ወይስ የዜጋ ?
- የኢትዮጵያ ማንነት ዜግነትን፣ ብሔርን፣ ወይስ መድብለ ብሔራዊ ፌዴራላዊ ማንትነን መሰረት ያደርግ፣
- ከ"እኛ" እና "እነርሱ" ከሚለው ከፋፋይ ትርክት እንዴት ወደ እኩልነትና የጋራ ተጠቃሚነት ስሜት እንደሚመጣ፣
- የሚጋጩ ታሪኮች እንዴት እንደሚታረቁ፣
- የጨቋኝ ተጨቋኝ ትርክት እንዴት እንደሚገመገም፣
- በኢትዮጵያ ባንዲራ ያለው አርማ እንዲወጣና በእርግብና በሌሎች ምልክቶች እንዲተካ፣
- በፌዴራል የሥራ ቋንቋ ጉዳይ እና በሌሎች ጉዳዮች የተለያዩ ምክረ ሀሳቦች ቀርበውበታል።
የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ጉዳይ በሚመለከት ስለቀረቡ ምክረ ሀሳቦች ማብራሪያ የሰጡን ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ታማኝ ምንጭ፣ " 'አማርኛ በብዙ ኢትዮጵያውያን የሚነገር ከመሆኑ አንፃር አሁን ያለው የፌዴራል የሥራ ቋንቋ መሆኑን ይዞ ይቀጥል፤ አማርኛ እና ኦሮምኛ የፌዴራል ቋንቋዎች ይሁኑ' " የሚሉ ምክረ ሀሳቦች መቅረባቸውን ተናግረዋል።
እንዲሁም ፦
° አማርኛ፣
° ኦሮምኛ፣
° ትግርኛ፣
° አፋርኛ፣
° ሶማሊኛ የፌዴራሉ የሥራ ቋንቋ ይሁኑ የሚሉ ሀሳቦች መቅረባቸውን ገልጸው፣ " 'አማርኛ ብሔራዊ ቋንቋ ሆኖ ሌሎቹ ደግሞ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ይሁኑ' የሚልም ሀሳብ አለ " ብለዋል።
• እንግሊዝኛ፣
• አረብኛ፣
• ፈረንሳይኛ፣
• ቻይንኛ የውጭ ሀገራት ቋንቋዎች "በትምህርት ሥርዓት ውስጥ እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ" ቢካተቱ፣ "የፌዴራል የሥራ ቋንቋዎች ቢሆኑ" የሚሉ ሀሳቦች ቀርቦ፣ በሌላ በኩል ደግሞ "የኛን ቋንቋ ያጠፋል" በሚል አከራካሪ መሆኑን ጠቁመዋል።
ከሥራ እድል አኳያ እንዲሁም ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትና የሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ ከመሆኗ አንፃር፣ "ፈረንሳይኛ፣ ስዋህሊኛ፣ እንግሊዝኛ ቋንቋዎች በካሪኩለም ተካተው ኢትዮጵያውያን የሚማሩበት መሆን አለበት" የሚል ሀሳብ መቅረቡንም ምንጫችን ገልጸዋል።
የክልሎች የቋንቋ አጠቃቀምን በተመለከተ፥ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ሊሆኑ ይገባል ከሚባሉት መካከል ቢያንስ ሁለቱን ክልሎቹ ተጨማሪ የክልሉ የሥራ ቋንቋ አድርገው እንዲጠቀሙ ከተሳታፊዎች ምክረ ሀሳብ መሰንዘሩንም አስረድተዋል።
የፌዴራል የሥራ ቋንቋዎች መሆን ያለባቸው የሚመረጡት በክልሎቹ የህዝብ ቁጥር መሰረት እንዲሆን መጠየቁንም ያስረዱት ምንጫችን፣ የቀረቡት ምክረ ሀሳቦች ገና በቀጣዮቹ ቡድኖች ጭምር ምክክር እንደሚደረግባቸውና ገና ድምዳሜ ላይ እንዳልተደረሰባቸው አስገንዝበዋል።
የሀገር ግንባታን በተመለከተው አጀንዳ የተነሱ ሀሳቦች እየተደራጁ መሆኑን የነገሩን የሰላም ተፅዕኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ ከበደ ፉንዳ በበኩላቸው፣ የሥራ ቋንቋን በተመለከተ ከአማርኛ በተጨማሪ ያሉት ቋንቋዎችም እንዲመረጡ ምክረ ሀሳብ መቅረቡን ገልጸዋል።
የተነሱት ምክረ ሀሳቦች ገና በ250 እና 500 ቡድኖች እንዲሁም በ4,ዐዐ0 ተሳታፊዎች የሚመከርባቸው መሆናቸውን ተሳታፊዎቹ አስምረውበታል።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርዓያ፣ " ወገኖቻችን ቅርብ ለቅርብ ሆነው እየተከባበሩ እየተነጋገሩ ነው " ብለዋል።
"በሚቀጥለው ፌዝ መጋጨቶች ይጠበቃሉ። ምክንያቱም ሁላችንም ይዘን የመጣነውን ነው እዚህ የምናራግፈው። ስለዚህ ይሄ የመደማመጥ ፌዝ ነው" ያሉት መስፍን (ፕ/ር)፣ የመኳረፍና መከፋፈል ነገሮች ሊያጋጥሙ እንደሚችሉ ከዚህ ቀደም መናገራቸውን አስታውሰው፣ " ነገር ግን እንደተፈራው አይደለም " ብለዋል።
👉 የውጭ ቋንቋዎች "የፌዴራል የሥራ ቋንቋ" እንዲሆኑ ምክረ ሀሳብ ቀርቦ "የኛን ቋንቋዎች ያጠፋል" በሚል አከራካሪ ሆኗል።
በምክክር ጉባዔው በ10 እና 50 ሰዎች ደረጃ የተደራጁ ንዑሳን ቡድኖች የተነጋሩባቸው የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች 250 ሰዎችን ለሚይዘው "ስልታዊ" ቡድን የመመራት ሂደት ላይ ደርሰዋል።
ጉባያተኞቹ ከሚመክሩባቸው 8 አጀንዳዎች መካከል "የሀገር ግንባታ" አንዱ ሲሆን፣ በዚሁ አጀንዳ ላይ በ10 እና 50 ሰዎች የተደራጁ ንዑሳን ቡድኖች በውይይታቸው ያቀረቧቸውን ዋና ዋና ምክረ ሀሳቦችን ጉዳዩን በጥልቅ የተከታተሉት የቲክቫህ ኢትዮጵያ ምንጭና ከሰላም ተፅዕኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ማህበር የተወከሉት አቶ ከበደ ፉንዳ አብራርተዋል።
እኝሁ አካላት እንደገለጹት በዚሁ አጀንዳ፦
- ሀገር የማን ናት ? የብሔር ወይስ የዜጋ ?
- የኢትዮጵያ ማንነት ዜግነትን፣ ብሔርን፣ ወይስ መድብለ ብሔራዊ ፌዴራላዊ ማንትነን መሰረት ያደርግ፣
- ከ"እኛ" እና "እነርሱ" ከሚለው ከፋፋይ ትርክት እንዴት ወደ እኩልነትና የጋራ ተጠቃሚነት ስሜት እንደሚመጣ፣
- የሚጋጩ ታሪኮች እንዴት እንደሚታረቁ፣
- የጨቋኝ ተጨቋኝ ትርክት እንዴት እንደሚገመገም፣
- በኢትዮጵያ ባንዲራ ያለው አርማ እንዲወጣና በእርግብና በሌሎች ምልክቶች እንዲተካ፣
- በፌዴራል የሥራ ቋንቋ ጉዳይ እና በሌሎች ጉዳዮች የተለያዩ ምክረ ሀሳቦች ቀርበውበታል።
የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ጉዳይ በሚመለከት ስለቀረቡ ምክረ ሀሳቦች ማብራሪያ የሰጡን ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ታማኝ ምንጭ፣ " 'አማርኛ በብዙ ኢትዮጵያውያን የሚነገር ከመሆኑ አንፃር አሁን ያለው የፌዴራል የሥራ ቋንቋ መሆኑን ይዞ ይቀጥል፤ አማርኛ እና ኦሮምኛ የፌዴራል ቋንቋዎች ይሁኑ' " የሚሉ ምክረ ሀሳቦች መቅረባቸውን ተናግረዋል።
እንዲሁም ፦
° አማርኛ፣
° ኦሮምኛ፣
° ትግርኛ፣
° አፋርኛ፣
° ሶማሊኛ የፌዴራሉ የሥራ ቋንቋ ይሁኑ የሚሉ ሀሳቦች መቅረባቸውን ገልጸው፣ " 'አማርኛ ብሔራዊ ቋንቋ ሆኖ ሌሎቹ ደግሞ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ይሁኑ' የሚልም ሀሳብ አለ " ብለዋል።
• እንግሊዝኛ፣
• አረብኛ፣
• ፈረንሳይኛ፣
• ቻይንኛ የውጭ ሀገራት ቋንቋዎች "በትምህርት ሥርዓት ውስጥ እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ" ቢካተቱ፣ "የፌዴራል የሥራ ቋንቋዎች ቢሆኑ" የሚሉ ሀሳቦች ቀርቦ፣ በሌላ በኩል ደግሞ "የኛን ቋንቋ ያጠፋል" በሚል አከራካሪ መሆኑን ጠቁመዋል።
ከሥራ እድል አኳያ እንዲሁም ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትና የሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ ከመሆኗ አንፃር፣ "ፈረንሳይኛ፣ ስዋህሊኛ፣ እንግሊዝኛ ቋንቋዎች በካሪኩለም ተካተው ኢትዮጵያውያን የሚማሩበት መሆን አለበት" የሚል ሀሳብ መቅረቡንም ምንጫችን ገልጸዋል።
የክልሎች የቋንቋ አጠቃቀምን በተመለከተ፥ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ሊሆኑ ይገባል ከሚባሉት መካከል ቢያንስ ሁለቱን ክልሎቹ ተጨማሪ የክልሉ የሥራ ቋንቋ አድርገው እንዲጠቀሙ ከተሳታፊዎች ምክረ ሀሳብ መሰንዘሩንም አስረድተዋል።
የፌዴራል የሥራ ቋንቋዎች መሆን ያለባቸው የሚመረጡት በክልሎቹ የህዝብ ቁጥር መሰረት እንዲሆን መጠየቁንም ያስረዱት ምንጫችን፣ የቀረቡት ምክረ ሀሳቦች ገና በቀጣዮቹ ቡድኖች ጭምር ምክክር እንደሚደረግባቸውና ገና ድምዳሜ ላይ እንዳልተደረሰባቸው አስገንዝበዋል።
የሀገር ግንባታን በተመለከተው አጀንዳ የተነሱ ሀሳቦች እየተደራጁ መሆኑን የነገሩን የሰላም ተፅዕኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ ከበደ ፉንዳ በበኩላቸው፣ የሥራ ቋንቋን በተመለከተ ከአማርኛ በተጨማሪ ያሉት ቋንቋዎችም እንዲመረጡ ምክረ ሀሳብ መቅረቡን ገልጸዋል።
የተነሱት ምክረ ሀሳቦች ገና በ250 እና 500 ቡድኖች እንዲሁም በ4,ዐዐ0 ተሳታፊዎች የሚመከርባቸው መሆናቸውን ተሳታፊዎቹ አስምረውበታል።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርዓያ፣ " ወገኖቻችን ቅርብ ለቅርብ ሆነው እየተከባበሩ እየተነጋገሩ ነው " ብለዋል።
"በሚቀጥለው ፌዝ መጋጨቶች ይጠበቃሉ። ምክንያቱም ሁላችንም ይዘን የመጣነውን ነው እዚህ የምናራግፈው። ስለዚህ ይሄ የመደማመጥ ፌዝ ነው" ያሉት መስፍን (ፕ/ር)፣ የመኳረፍና መከፋፈል ነገሮች ሊያጋጥሙ እንደሚችሉ ከዚህ ቀደም መናገራቸውን አስታውሰው፣ " ነገር ግን እንደተፈራው አይደለም " ብለዋል።
13 days ago
ከውኃ ኃይል ባሻገር፤ የኢትዮጵያ አዲሱ የኒዩክሌር ኃይል ጉዞ እና የብልጽግና ተስፋ
****************
ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት የኃይል አቅርቦትና ፍላጎቷን ለማመጣጠን ከውኃ እስከ ንፋስ፣ ከጂኦተርማል እስከ ፀሐይ ኃይል ማመንጫዎችን በመገንባት በአፍሪካ አህጉር ተምሳሌታዊ ሥራዎችን እያከናወነች ትገኛለች።
ከጊቤ I እስከ ኮይሻ ያሉ ግዙፍ የውኃ ኃይል ማመንጫዎች እንዲሁም ከአባ ሳሙኤል እስከ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የተዘረጉት መሠረተ ልማቶች ማኅበረሰቡንና የአምራች ኢንዱስትሪዎችን በማንቀሳቀስ ለሀገራችን ኢኮኖሚ ትልቅ አቅም ሆነዋል።
ሆኖም ዘላቂ የኃይል ፍላጎትን በተወሰኑ አማራጮች ብቻ ማሟላት አዋጭ አለመሆኑን የተረዳው መንግሥት፣ በቴክኖሎጂ የታገዘ የኒዩክሌር ኃይል አስፈላጊነትን በመገንዘብ ስትራቴጂካዊ የኃይል አቅርቦት ፍኖተ ካርታ በማዘጋጀት ወደ ተግባር ገብቷል።
የኒዩክሌር ቴክኖሎጂ እንደ ፀሐይና ንፋስ ከአየር ንብረት ጋር የማይቀያየርና በቀን 24 ሰዓት በሳምንት 7 ቀን ያለማቋረጥ ኃይል የማመንጨት አቅም ያለው በመሆኑ ለትላልቅ ኢንዱስትሪዎች፣ ለአምራች ሴክተሮችና ለቴክኖሎጂ ማዕከላት የማይንቀሳቀስ መሠረት ይጥላል።
ይህ ቴክኖሎጂ ኤሌክትሪክ በሚያመነጭበት ወቅት ምንም ዓይነት የካርቦን ልቀት የሌለው በመሆኑ ለአየር ንብረት ለውጥ ትግልና ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
በተጨማሪም ከቅሪተ አካል ነዳጆች የዋጋ መዋዥቅና ጥገኝነት ነፃ የሚያደርግ ሲሆን፣ ከኃይል ማመንጨት ባለፈ በሕክምና፣ በግብርና፣ በኢንዱስትሪና ውኃ ማጣራት እንዲሁም ለብዙ ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ ፋይዳ አለው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ፈረንሳይ 70 በመቶ የኤሌክትሪክ ፍላጎቷን በኒዩክሌር በመሸፈን አነስተኛ የካርቦን ልቀት ማረጋገጥ ስትችል፤ አሜሪካ፣ ቻይና፣ ደቡብ ኮሪያ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶችም በዘርፉ ትልቅ ስኬት አስመዝግበዋል።
ኢትዮጵያም ይህንን ዓለም አቀፍ ተሞክሮ በመቅሰም ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የሚያስችል የኒዩክሌር ኃይል ፍኖተ ካርታ ቀርጻለች።
ሀገራችን በዘርፉ የተሻለ ልምድና ተሞክሮ ካለው የሩሲያው ሮሳቶም (Rosatom) ስቴት ኮርፖሬሽን ጋር ስትራቴጂካዊ ስምምነት ያደረገች ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅትም ጠንካራ የደህንነት መሠረተ ልማትና የፋይናንስ ዝግጅት በማጠናከር ቴክኖሎጂውን ለኢንዱስትሪ፣ ለሕክምናና ለሳይንስ ዕድገት ለማዋል የጀመረችውን ጉዞ አጠናክራ ቀጥላለች።
በመሐመድ ፊጣሞ
#ethiopia #nuclearenergy #greeneconomy #sustainabledevelopment #energytransition
****************
ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት የኃይል አቅርቦትና ፍላጎቷን ለማመጣጠን ከውኃ እስከ ንፋስ፣ ከጂኦተርማል እስከ ፀሐይ ኃይል ማመንጫዎችን በመገንባት በአፍሪካ አህጉር ተምሳሌታዊ ሥራዎችን እያከናወነች ትገኛለች።
ከጊቤ I እስከ ኮይሻ ያሉ ግዙፍ የውኃ ኃይል ማመንጫዎች እንዲሁም ከአባ ሳሙኤል እስከ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የተዘረጉት መሠረተ ልማቶች ማኅበረሰቡንና የአምራች ኢንዱስትሪዎችን በማንቀሳቀስ ለሀገራችን ኢኮኖሚ ትልቅ አቅም ሆነዋል።
ሆኖም ዘላቂ የኃይል ፍላጎትን በተወሰኑ አማራጮች ብቻ ማሟላት አዋጭ አለመሆኑን የተረዳው መንግሥት፣ በቴክኖሎጂ የታገዘ የኒዩክሌር ኃይል አስፈላጊነትን በመገንዘብ ስትራቴጂካዊ የኃይል አቅርቦት ፍኖተ ካርታ በማዘጋጀት ወደ ተግባር ገብቷል።
የኒዩክሌር ቴክኖሎጂ እንደ ፀሐይና ንፋስ ከአየር ንብረት ጋር የማይቀያየርና በቀን 24 ሰዓት በሳምንት 7 ቀን ያለማቋረጥ ኃይል የማመንጨት አቅም ያለው በመሆኑ ለትላልቅ ኢንዱስትሪዎች፣ ለአምራች ሴክተሮችና ለቴክኖሎጂ ማዕከላት የማይንቀሳቀስ መሠረት ይጥላል።
ይህ ቴክኖሎጂ ኤሌክትሪክ በሚያመነጭበት ወቅት ምንም ዓይነት የካርቦን ልቀት የሌለው በመሆኑ ለአየር ንብረት ለውጥ ትግልና ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
በተጨማሪም ከቅሪተ አካል ነዳጆች የዋጋ መዋዥቅና ጥገኝነት ነፃ የሚያደርግ ሲሆን፣ ከኃይል ማመንጨት ባለፈ በሕክምና፣ በግብርና፣ በኢንዱስትሪና ውኃ ማጣራት እንዲሁም ለብዙ ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ ፋይዳ አለው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ፈረንሳይ 70 በመቶ የኤሌክትሪክ ፍላጎቷን በኒዩክሌር በመሸፈን አነስተኛ የካርቦን ልቀት ማረጋገጥ ስትችል፤ አሜሪካ፣ ቻይና፣ ደቡብ ኮሪያ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶችም በዘርፉ ትልቅ ስኬት አስመዝግበዋል።
ኢትዮጵያም ይህንን ዓለም አቀፍ ተሞክሮ በመቅሰም ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የሚያስችል የኒዩክሌር ኃይል ፍኖተ ካርታ ቀርጻለች።
ሀገራችን በዘርፉ የተሻለ ልምድና ተሞክሮ ካለው የሩሲያው ሮሳቶም (Rosatom) ስቴት ኮርፖሬሽን ጋር ስትራቴጂካዊ ስምምነት ያደረገች ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅትም ጠንካራ የደህንነት መሠረተ ልማትና የፋይናንስ ዝግጅት በማጠናከር ቴክኖሎጂውን ለኢንዱስትሪ፣ ለሕክምናና ለሳይንስ ዕድገት ለማዋል የጀመረችውን ጉዞ አጠናክራ ቀጥላለች።
በመሐመድ ፊጣሞ
#ethiopia #nuclearenergy #greeneconomy #sustainabledevelopment #energytransition
18 days ago
በፈረንሳይ በሰደድ እሳት ምክንያት ከ20 ሺሕ በላይ ሰዎች ተፈናቀሉ
በደቡብ ምዕራብ ፈረንሳይ ዢሮንድ (Gironde) በተባለው ክልል እየተስፋፋ ባለው የበረታ የሰደድ እሳት ምክንያት ከ12 ሺሕ በላይ ሰዎች ከአካባቢው የተፈናቀሉ ሲሆን፣ ባለሥልጣናት ተጨማሪ 8,800 ሰዎችን ደግሞ ወደ ደኅና ቦታ ለማዛወር ላይ ይገኛሉ።
በአካባቢው የነፍስ አድን ሠራተኞች ዘገባ መሠረት በአርካሾን የባሕር ወሽመጥ (Bay of Arcachon) ዙሪያ እስካሁን ከ3,400 ሄክታር በላይ ደንና መሬት በወረረው እሳት የወደመ ሲሆን፣ ወደ 700 የሚጠጉ የእሳት አደጋ ሠራተኞች እሳቱን ለመቆጣጠር በመታገል ላይ ናቸው።
ከአካባቢው ለቅቀው እንዲወጡ ከተደረጉት መካከል አብዛኞቹ በሌዥ-ካፕ-ፌሬ (Lège-Cap-Ferret) ባሕረ ገብ መሬት አቅራቢያ በነበሩ የካምፕ ማረፊያዎች ያረፉ ጎብኚዎች ናቸው። የዢሮንድ ክልል ፕሪፌክት (ወኪል) ሶፊ ብሮካስ ሌሊቱን ከተፈናቀሉት መካከል 10 ሺሕ ያህሉ የካምፕ ጎብኚዎች እንደሆኑ ገልጸው፣ በክላዌ (Claouey) መንደር የሚካሄደው የማፈናቀል ሂደት በረጋ ሁኔታ እየተከናወነ እንደሚገኝና እስካሁን በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን አረጋግጠዋል።
የዢሮንድ የእሳት አደጋ መከላከል አገልግሎት ሃላፊ ማርክ ቨርሜለን እንደገለጹት፣ የእሳት አደጋ ሠራተኞች ሌሊቱን በሙሉ እሳቱን ለመቆጣጠር ሳያቋርጡ ሲታገሉ አድረዋል። የሙቀት መጠኑ እየጨመረ እና የነፋሱ ሃይል እየበረታ መምጣቱ አደጋውን ይበልጥ አስቸጋሪ እንዳደረገው የጠቆሙት ሃላፊው፣ የነፋሱ አቅጣጫ ሊገመት የማይችል በመሆኑ ጥንቃቄው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።
በዚሁ ሳምንት መጀመሪያ ላይ በቦርዶ ኤርፖርት አቅራቢያ የተነሳን እሳት ለመቆጣጠር ሲታገሉ የነበሩ ሁለት የአካባቢው እሳት አደጋ ሠራተኞች ሕይወታቸው ማለፉ የሚታወስ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅትም ለከፍተኛ አደጋ የተጋለጡ የደን አካባቢዎች እና መንገዶች እንዲዘጋ ተደርጓል።
በአካባቢው ነዋሪ የሆነችው የ19 ዓመቷ ያሲሚና ደ ፍሬታስ እንደገለጸችው፣ በምስራቅ አካባቢ የጭስ እና የቃጠሎ ጠረን ከተሰማ በኋላ አየሩ በካሪ እና በድቅድቅ ጭስ መሸፈኑን ተናግራለች። ፖሊስ ቤተሰቧን አስገዳጅ በሆነ ሁኔታ አፈናቅሎ አቅራቢያ ወደሚገኝ የቤት ውስጥ ስፖርት መስሪያ እንደወሰዳቸውና በእከካው ሽብር ምክንያት የቤት እንስሶቻቸውን ጥለው ለመውጣት መገደዳቸውን ገልጻለች።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የሰደድ እሳት አደጋው በደቡባዊ አውሮፓ ሀገራትም እየተስፋፋ ይገኛል። በስፔን ከማድሪድ ደቡብ በኩል ከሚገኘው ቶሌዶ አቅራቢያ ነዋሪዎች የተፈናቀሉ ሲሆን፣ በጣሊያን ሲሲሊ ደግሞ አንድ የእሳት አደጋ ሠራተኛ እሳቱን ለመቆጣጠር በሚያደርገው ጥረት ወቅት ሕይወቱ ማለፉ ታውቋል
በደቡብ ምዕራብ ፈረንሳይ ዢሮንድ (Gironde) በተባለው ክልል እየተስፋፋ ባለው የበረታ የሰደድ እሳት ምክንያት ከ12 ሺሕ በላይ ሰዎች ከአካባቢው የተፈናቀሉ ሲሆን፣ ባለሥልጣናት ተጨማሪ 8,800 ሰዎችን ደግሞ ወደ ደኅና ቦታ ለማዛወር ላይ ይገኛሉ።
በአካባቢው የነፍስ አድን ሠራተኞች ዘገባ መሠረት በአርካሾን የባሕር ወሽመጥ (Bay of Arcachon) ዙሪያ እስካሁን ከ3,400 ሄክታር በላይ ደንና መሬት በወረረው እሳት የወደመ ሲሆን፣ ወደ 700 የሚጠጉ የእሳት አደጋ ሠራተኞች እሳቱን ለመቆጣጠር በመታገል ላይ ናቸው።
ከአካባቢው ለቅቀው እንዲወጡ ከተደረጉት መካከል አብዛኞቹ በሌዥ-ካፕ-ፌሬ (Lège-Cap-Ferret) ባሕረ ገብ መሬት አቅራቢያ በነበሩ የካምፕ ማረፊያዎች ያረፉ ጎብኚዎች ናቸው። የዢሮንድ ክልል ፕሪፌክት (ወኪል) ሶፊ ብሮካስ ሌሊቱን ከተፈናቀሉት መካከል 10 ሺሕ ያህሉ የካምፕ ጎብኚዎች እንደሆኑ ገልጸው፣ በክላዌ (Claouey) መንደር የሚካሄደው የማፈናቀል ሂደት በረጋ ሁኔታ እየተከናወነ እንደሚገኝና እስካሁን በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን አረጋግጠዋል።
የዢሮንድ የእሳት አደጋ መከላከል አገልግሎት ሃላፊ ማርክ ቨርሜለን እንደገለጹት፣ የእሳት አደጋ ሠራተኞች ሌሊቱን በሙሉ እሳቱን ለመቆጣጠር ሳያቋርጡ ሲታገሉ አድረዋል። የሙቀት መጠኑ እየጨመረ እና የነፋሱ ሃይል እየበረታ መምጣቱ አደጋውን ይበልጥ አስቸጋሪ እንዳደረገው የጠቆሙት ሃላፊው፣ የነፋሱ አቅጣጫ ሊገመት የማይችል በመሆኑ ጥንቃቄው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።
በዚሁ ሳምንት መጀመሪያ ላይ በቦርዶ ኤርፖርት አቅራቢያ የተነሳን እሳት ለመቆጣጠር ሲታገሉ የነበሩ ሁለት የአካባቢው እሳት አደጋ ሠራተኞች ሕይወታቸው ማለፉ የሚታወስ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅትም ለከፍተኛ አደጋ የተጋለጡ የደን አካባቢዎች እና መንገዶች እንዲዘጋ ተደርጓል።
በአካባቢው ነዋሪ የሆነችው የ19 ዓመቷ ያሲሚና ደ ፍሬታስ እንደገለጸችው፣ በምስራቅ አካባቢ የጭስ እና የቃጠሎ ጠረን ከተሰማ በኋላ አየሩ በካሪ እና በድቅድቅ ጭስ መሸፈኑን ተናግራለች። ፖሊስ ቤተሰቧን አስገዳጅ በሆነ ሁኔታ አፈናቅሎ አቅራቢያ ወደሚገኝ የቤት ውስጥ ስፖርት መስሪያ እንደወሰዳቸውና በእከካው ሽብር ምክንያት የቤት እንስሶቻቸውን ጥለው ለመውጣት መገደዳቸውን ገልጻለች።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የሰደድ እሳት አደጋው በደቡባዊ አውሮፓ ሀገራትም እየተስፋፋ ይገኛል። በስፔን ከማድሪድ ደቡብ በኩል ከሚገኘው ቶሌዶ አቅራቢያ ነዋሪዎች የተፈናቀሉ ሲሆን፣ በጣሊያን ሲሲሊ ደግሞ አንድ የእሳት አደጋ ሠራተኛ እሳቱን ለመቆጣጠር በሚያደርገው ጥረት ወቅት ሕይወቱ ማለፉ ታውቋል
19 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የ25 ዓመቱ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን እና የአርሰናል ማዕከላዊ ተከላካይ ዊሊያም ሳሊባ በዓለም ዋንጫ ውድድር ላይ የገጠመውን ጉዳት ለማከም ቀዶ ሕክምና (ቀዶ ጥገና) እንደማያስፈልገው ተረጋገጠ።
ሳሊባ ፈረንሳይ በስፔን 2 ለ 0 በተረታችበት የዓለም ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ላይ ተሰልፎ በጨዋታው የመጀመሪያ 30 ደቂቃዎች ውስጥ በጉዳት ምክንያት ለመቀየር መገደዱ ይታወሳል። ተጫዋቹ በውድድሩ ላይ ከአንድ ጨዋታ ውጭ በሁሉም ጨዋታዎች በቋሚነት ተሰልፎ ተጫውቷል።
ክለቡ አርሰናል ባወጣው መግለጫ ተከላካዩ ቀዶ ሕክምና የማያደርግ ቢሆንም ለተወሰነ ጊዜ ግን ከመጫወቻ ሜዳ ውጭ ሆኖ የሕክምናና የእረፍት ጊዜ እንደሚያሳልፍ አረጋግጧል።
ሳሊባ ፈረንሳይ በስፔን 2 ለ 0 በተረታችበት የዓለም ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ላይ ተሰልፎ በጨዋታው የመጀመሪያ 30 ደቂቃዎች ውስጥ በጉዳት ምክንያት ለመቀየር መገደዱ ይታወሳል። ተጫዋቹ በውድድሩ ላይ ከአንድ ጨዋታ ውጭ በሁሉም ጨዋታዎች በቋሚነት ተሰልፎ ተጫውቷል።
ክለቡ አርሰናል ባወጣው መግለጫ ተከላካዩ ቀዶ ሕክምና የማያደርግ ቢሆንም ለተወሰነ ጊዜ ግን ከመጫወቻ ሜዳ ውጭ ሆኖ የሕክምናና የእረፍት ጊዜ እንደሚያሳልፍ አረጋግጧል።
19 days ago
በአልጄሪያ በተነሳ የሰደድ እሳት አደጋ ስድስት ሰዎች መሞታቸውን የሐገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ።
የአደጋው መንስኤ በአካባቢው በተከሰተው ከፍተኛ የሙቀት ማዕበል ነው ተብሏል።
የአልጀሪያ የሐገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ ባሰራጨው መግለጫ ባለፉት ቀናት በተለያዩ የሐገሪቱ አካባቢዎች የተነሳው ሰደድ እሳት ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ገና በቁጥጥር ሥር አልዋለም።
በአደጋው ስድስት ሰዎች መሞታቸውን የገለጸው ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ለተጎጂዎች አስፈላጊውን ካሣ ለመስጠት የሚያስችል ዝርዝር የጉዳት መጠን እየተጠና መሆኑን አክሏል።
የተነሳው ሰደድ እሳትን በቁጥጥር ሥር ለማዋል በርካታ የእሳት አደጋ መከላከያ ሠራተኞች መሰማራታቸውን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል።
Seledadotio
Seledadotio
የአደጋው መንስኤ በአካባቢው በተከሰተው ከፍተኛ የሙቀት ማዕበል ነው ተብሏል።
የአልጀሪያ የሐገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ ባሰራጨው መግለጫ ባለፉት ቀናት በተለያዩ የሐገሪቱ አካባቢዎች የተነሳው ሰደድ እሳት ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ገና በቁጥጥር ሥር አልዋለም።
በአደጋው ስድስት ሰዎች መሞታቸውን የገለጸው ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ለተጎጂዎች አስፈላጊውን ካሣ ለመስጠት የሚያስችል ዝርዝር የጉዳት መጠን እየተጠና መሆኑን አክሏል።
የተነሳው ሰደድ እሳትን በቁጥጥር ሥር ለማዋል በርካታ የእሳት አደጋ መከላከያ ሠራተኞች መሰማራታቸውን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
20 days ago
የፑቲን "ስውሯ ልጅ" በፓሪስ መሸታ ቤቶች እየሰራች ነው ተባለ
#ethiopia | የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ድብቅ ልጅ እንደሆነች የሚነገርላት ኤሊዛቬታ ክሪቮኖጊክ (ሉኢዛ ሮዞቫ) ከሞስኮ የሥልጣን ማዕከል ርቃ በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ ውስጥ ፍጹም የተለየ ሕይወት እየመራች ይገኛል።
ምንም እንኳን ፕሬዝዳንቱ በይፋ አባትነታቸውን አምነው ተቀብለው ባያውቁም እና ጉዳዩ በይፋ ባይረጋገጥም የተሾለኩ ሰነዶችና የምርመራ ዘገባዎች ግን የጉዞ መረጃዎቿን ዋቢ በማድረግ ደምድመዋል።
የክሬምሊን ቤተ መንግሥት ለጉዳዩ ምንም ዓይነት ማረጋገጫ አለመስጠቱም የታሪኩን ምስጢራዊነት ይበልጥ አጉልቶታል።
ይህች አወዛጋቢ ወጣት በፓሪስ የስነ-ጥበብ እና የባህል አስተዳደር ትምህርቷን የተከታተለች ሲሆን በምሽት ቤቶች ውስጥ ከመስራቷም በላይ በተለያዩ ስሞች በዲጄነት የሙዚቃ አጫዋችነት ሙያ ላይ ተሰማርታ ትገኛለች።
አባቷ ተብሎ የሚገመቱት ፑቲን የዓለማችንን ኃያል ሀገር ሩሲያን ከክሬምሊን ሆነው በብረት እጅ ሲመሩ እሷ ግን ማንነቷን ደብቃ በፓሪስ የምሽት ክለቦችና በስነ-ጥበብ ዓለም ውስጥ አዲስ ሕይወት መገንባቷ እጅግ አስደናቂ ንፅፅርን ፈጥሯል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ድብቅ ልጅ እንደሆነች የሚነገርላት ኤሊዛቬታ ክሪቮኖጊክ (ሉኢዛ ሮዞቫ) ከሞስኮ የሥልጣን ማዕከል ርቃ በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ ውስጥ ፍጹም የተለየ ሕይወት እየመራች ይገኛል።
ምንም እንኳን ፕሬዝዳንቱ በይፋ አባትነታቸውን አምነው ተቀብለው ባያውቁም እና ጉዳዩ በይፋ ባይረጋገጥም የተሾለኩ ሰነዶችና የምርመራ ዘገባዎች ግን የጉዞ መረጃዎቿን ዋቢ በማድረግ ደምድመዋል።
የክሬምሊን ቤተ መንግሥት ለጉዳዩ ምንም ዓይነት ማረጋገጫ አለመስጠቱም የታሪኩን ምስጢራዊነት ይበልጥ አጉልቶታል።
ይህች አወዛጋቢ ወጣት በፓሪስ የስነ-ጥበብ እና የባህል አስተዳደር ትምህርቷን የተከታተለች ሲሆን በምሽት ቤቶች ውስጥ ከመስራቷም በላይ በተለያዩ ስሞች በዲጄነት የሙዚቃ አጫዋችነት ሙያ ላይ ተሰማርታ ትገኛለች።
አባቷ ተብሎ የሚገመቱት ፑቲን የዓለማችንን ኃያል ሀገር ሩሲያን ከክሬምሊን ሆነው በብረት እጅ ሲመሩ እሷ ግን ማንነቷን ደብቃ በፓሪስ የምሽት ክለቦችና በስነ-ጥበብ ዓለም ውስጥ አዲስ ሕይወት መገንባቷ እጅግ አስደናቂ ንፅፅርን ፈጥሯል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
22 days ago
ስፔን ~ "የአዲሱ ትውልድ ንጉሥ"
Ethiopia | በኒው ጀርሲ የሚገኘው ሜትላይፍ ስታዲየም የ2026 የፊፋ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜን በማስተናገድ የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ገጽ ጻፈ።
ስፔን አርጀንቲናን 1ለ0 ከተጨማሪ ሰዓት በኋላ በማሸነፍ ሁለተኛዋን የዓለም ዋንጫ አነሳች። የድሉን ግብ ፌራን ቶሬስ በ106ኛው ደቂቃ አስቆጠረ።
ይህ ፍጻሜ የተገለጸው "የታክቲክ፣ የፍጥነት እና የጥራት ውጊያ" በሚል ነበር። ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በአማካይ ክፍል ብልጫ እና በፈጣን የጎን ጥቃት ጨዋታውን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረች፤ አርጀንቲና ደግሞ በጠንካራ መከላከል እና በኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ድንቅ ብቃት ረጅም ጊዜ ጨዋታውን አቆየች።
የስፔን የበላይነት
ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በትክክለኛ ቅብብሎች እና በማያቋርጥ ግፊት ጨዋታውን አስተዳደረች። የሮድሪ የመሀል ሜዳ ብቃት፣ የላሚን ያማል ፈጣን እንቅስቃሴ፣ የፓው ኩባርሲ መከላከል እና የኡናይ ሲሞን የግብ ጥበቃ ስፔንን ወደ ክብሩ አድርሰዋል።
በአንጻሩ አርጀንቲና በሊዮኔል ሜሲ እና ባልደረቦቹ ጥረት ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም። የኤንዞ ፈርናንዴዝ ቀይ ካርድ ደግሞ የቡድኑን ተስፋ አዳከመ።
የ2026 የዓለም ዋንጫ የውድድሩ ኮከቦች
የፊፋ የውድድሩ ሽልማቶች እንዲህ ተሰጥተዋል፦
🏆 የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች (Golden Ball): ሮድሪ (ስፔን)
🧤 የውድድሩ ምርጥ ግብ ጠባቂ (Golden Glove): ኡናይ ሲሞን (ስፔን)
⭐ የውድድሩ ምርጥ ወጣት ተጫዋች: ፓው ኩባርሲ (ስፔን)
⚽ የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አግቢ (Golden Boot): ኪሊያን ምባፔ (ፈረንሳይ)
የዓለም ሚዲያዎች ምን አሉ?
ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስፔንን እንደ "የአዲሱ ትውልድ ንጉሥ" ገልጸዋታል። በተለይ የመሀል ሜዳ ቁጥጥር፣ የቡድን ቅንጅት እና የወጣት ተጫዋቾቿ ጥራት የድሉ ቁልፍ መሆናቸው ተወድሷል። አርጀንቲና በመከላከል ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም ብለዋል።
የ2026 የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ እግር ኳስ የታክቲክ፣ የቴክኒክ እና የአዲስ ትውልድ ብልጫ የተንጸባረቀበት ታሪካዊ ምሽት ሆኖ በዓለም የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ይታወሳል።
አለባቸው ደሳለኝ ( ከኢትዮጵያ )
Ethiopia | በኒው ጀርሲ የሚገኘው ሜትላይፍ ስታዲየም የ2026 የፊፋ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜን በማስተናገድ የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ገጽ ጻፈ።
ስፔን አርጀንቲናን 1ለ0 ከተጨማሪ ሰዓት በኋላ በማሸነፍ ሁለተኛዋን የዓለም ዋንጫ አነሳች። የድሉን ግብ ፌራን ቶሬስ በ106ኛው ደቂቃ አስቆጠረ።
ይህ ፍጻሜ የተገለጸው "የታክቲክ፣ የፍጥነት እና የጥራት ውጊያ" በሚል ነበር። ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በአማካይ ክፍል ብልጫ እና በፈጣን የጎን ጥቃት ጨዋታውን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረች፤ አርጀንቲና ደግሞ በጠንካራ መከላከል እና በኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ድንቅ ብቃት ረጅም ጊዜ ጨዋታውን አቆየች።
የስፔን የበላይነት
ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በትክክለኛ ቅብብሎች እና በማያቋርጥ ግፊት ጨዋታውን አስተዳደረች። የሮድሪ የመሀል ሜዳ ብቃት፣ የላሚን ያማል ፈጣን እንቅስቃሴ፣ የፓው ኩባርሲ መከላከል እና የኡናይ ሲሞን የግብ ጥበቃ ስፔንን ወደ ክብሩ አድርሰዋል።
በአንጻሩ አርጀንቲና በሊዮኔል ሜሲ እና ባልደረቦቹ ጥረት ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም። የኤንዞ ፈርናንዴዝ ቀይ ካርድ ደግሞ የቡድኑን ተስፋ አዳከመ።
የ2026 የዓለም ዋንጫ የውድድሩ ኮከቦች
የፊፋ የውድድሩ ሽልማቶች እንዲህ ተሰጥተዋል፦
🏆 የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች (Golden Ball): ሮድሪ (ስፔን)
🧤 የውድድሩ ምርጥ ግብ ጠባቂ (Golden Glove): ኡናይ ሲሞን (ስፔን)
⭐ የውድድሩ ምርጥ ወጣት ተጫዋች: ፓው ኩባርሲ (ስፔን)
⚽ የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አግቢ (Golden Boot): ኪሊያን ምባፔ (ፈረንሳይ)
የዓለም ሚዲያዎች ምን አሉ?
ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስፔንን እንደ "የአዲሱ ትውልድ ንጉሥ" ገልጸዋታል። በተለይ የመሀል ሜዳ ቁጥጥር፣ የቡድን ቅንጅት እና የወጣት ተጫዋቾቿ ጥራት የድሉ ቁልፍ መሆናቸው ተወድሷል። አርጀንቲና በመከላከል ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም ብለዋል።
የ2026 የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ እግር ኳስ የታክቲክ፣ የቴክኒክ እና የአዲስ ትውልድ ብልጫ የተንጸባረቀበት ታሪካዊ ምሽት ሆኖ በዓለም የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ይታወሳል።
አለባቸው ደሳለኝ ( ከኢትዮጵያ )
22 days ago
የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የኮከቦች ሽልማት
የውድድሩ ምርጥ ወጣት ተጫዋች - ፓዎ ኩባርሲ (ስፔን)
የውድድሩ ኮከብ ግብ ጠባቂ - ኡናይ ሲሞን (ስፔን)
የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች - ሮድሪ (ስፔን)
የውድድሩ ኮከብ ግብ አግቢ - ኪሊያን ምባፔ (ፈረንሳይ)
የውድድሩ ምርጥ ወጣት ተጫዋች - ፓዎ ኩባርሲ (ስፔን)
የውድድሩ ኮከብ ግብ ጠባቂ - ኡናይ ሲሞን (ስፔን)
የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች - ሮድሪ (ስፔን)
የውድድሩ ኮከብ ግብ አግቢ - ኪሊያን ምባፔ (ፈረንሳይ)
23 days ago
በዓለም ዋንጫ የደረጃ ጨዋታ እንግሊዝ ፈረንሳይን አሸነፈች
**********************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ 3ኛ ደረጃን ይዞ ለማጠናቀቅ በግማሽ ፍፃሜ ተፋላሚዎቹ ሀገራት መካከል የተካሄደው የደረጃ ጨዋታ፤ በእንግሊዝ 6 ለ 4 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
አስር ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ፤ ለእንግሊዝ ዲክላን ራይስ፣ ኤዝሪ ኮንሳህ፣ ጁድ ቤሊንግሃም እንዲሁም ቡካዮ ሳካ(ሦስት) አስቆጥረዋል።
የፈረንሳይን ግቦች ደግሞ ኪሊያን ምባፔ(ሁለት)፣ ብራድሊ ባርኮላ እና ኡስማን ዴምቤሌ ከመረብ አሳርፈዋል።
በዚህም 3ኛ ደረጃን ያገኘችው እንግሊዝ የነሀስ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች።
በጨዋታው ሁለት ግቦችን ያስቆጠረው ኪሊያን ምባፔ ደግሞ፤ በምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት 22ኛውን በዚህ ዓለም ዋንጫ ደግሞ 10ኛውን በማስመዝገብ የወርቅ ጫማ ሽልማት ፉክክሩን ከሊዮኔል ሜሲ በመላቅ አስቀድሞ መምራት ጀምሯል።
ማይክል ኦሊሴ በዓለም ዋንጫ ሰባት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል በፔሌ ተይዞ የነበረውን ክብረወሰን አሻሽሏል።
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #3rdplaceplayoff #england #france #football #sports
**********************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ 3ኛ ደረጃን ይዞ ለማጠናቀቅ በግማሽ ፍፃሜ ተፋላሚዎቹ ሀገራት መካከል የተካሄደው የደረጃ ጨዋታ፤ በእንግሊዝ 6 ለ 4 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
አስር ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ፤ ለእንግሊዝ ዲክላን ራይስ፣ ኤዝሪ ኮንሳህ፣ ጁድ ቤሊንግሃም እንዲሁም ቡካዮ ሳካ(ሦስት) አስቆጥረዋል።
የፈረንሳይን ግቦች ደግሞ ኪሊያን ምባፔ(ሁለት)፣ ብራድሊ ባርኮላ እና ኡስማን ዴምቤሌ ከመረብ አሳርፈዋል።
በዚህም 3ኛ ደረጃን ያገኘችው እንግሊዝ የነሀስ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች።
በጨዋታው ሁለት ግቦችን ያስቆጠረው ኪሊያን ምባፔ ደግሞ፤ በምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት 22ኛውን በዚህ ዓለም ዋንጫ ደግሞ 10ኛውን በማስመዝገብ የወርቅ ጫማ ሽልማት ፉክክሩን ከሊዮኔል ሜሲ በመላቅ አስቀድሞ መምራት ጀምሯል።
ማይክል ኦሊሴ በዓለም ዋንጫ ሰባት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል በፔሌ ተይዞ የነበረውን ክብረወሰን አሻሽሏል።
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #3rdplaceplayoff #england #france #football #sports
Sponsored by
Surafel
23 days ago
ከስንብት ሐዘን ማግስት የሚደረግ የክብር ፍልሚያ
*******************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ዋዜማ ላይ ቆመናል። ዓለም ዋንጫ በግማሽ ፍፃሜ በለስ ያልቀናቸውን፣ ድል ከነርሱ ጋር ያልነበረውን እንዲሁ አያሰናብትም። ለሦስተኝነት ማዕረግ ዳግም ያፋልማል።
23ኛው ዓለም ዋንጫ ፍሎሪዳ ላይ የግማሽ ፍፃሜ ተሸናፊዎቹን ዛሬ እኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ፍሎሪዳ ሚያሚ ላይ ያፎካክራል። በእርግጥ በብዙዎች፣ በተለይም በተሸናፊ ብሔራዊ ቡድኖች ዘንድ የደረጃው ጨዋታ ለመጫወት የተመረጠ አይደለም።
የዛሬው መርኃ ግብር ግን ብሔራዊ ቡድኖቹ ከሚያደርጉት ፉክክር ባልተናነሰ፣ በኮከብ ግብ አስቆጣሪነት በመላቅ የወርቅ ኳስ ሽልማቱን ለማግኘት ባለው ፉክክር ለውጥ እንደሚያስከትል ይጠበቃል። ከሊዮኔል ሜሲ ጋር የኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ፉክክሩን በ8 ግቦች እየመራ የሚገኘው ኪሊያን ምባፔ እንዲሁም እያንዳንዳቸው ስድስት ግቦች ያስቆጠሩት ጁድ ቤሊንግሃም እና ሀሪኬን ከባለ አምስት ግቡ የዓለም ኮከብ ኡስማን ዴምቤሌ ጋር በሚያደርጉት የኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ፉክክር ላይ አንዳች ለውጥ ሊያስከትል የሚችል ጨዋታ እንደሚሆን ታምኗል።
በዚህ መሀል ግን ከሽንፈት ማግስት የሚደረግ፤ ከዓለም ዋንጫ ስንብት ሀዘንም ሳያገግሙ የሚመጣ መርኃ ግብር መሆኑ የተጫዋቾችን ተነሳሽነት መቀነሱ፣ የተመልካቾችን ጉጉትም ማሳነሱ አይቀርም። ቶማስ ቱሄል ይህን የሚያስረግጥ ሃሳብ ነው የሰነዘሩት። "የእኛም ሆነ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ይህን ጨዋታ የማድረግ ፍላጎት የላቸውም" በማለት በውድድሩ ሙሉ የለፉትና የተዘጋጁት ለዓለም ሻምፒዮንነት በመሆኑና፤ ያም ባለመሳካቱ ለዚህ ጨዋታ የሚኖራቸውን ጉጉትና ፍላጎት እንደቀነሰው ተናግረዋል።
ቱሄል ይህንን ቢሉም የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዲዲየር ዴሻው ግን ከዚህ በአንፃራዊነት የተለየ ሃሳብ ነው የሰነዘሩት። 3ኛ ደረጃም ቢሆን የተሻለ መሆኑን በማንሳት፤ እርሱን ለማሳካት የቻሉትን ሁሉ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል። አክለውም የተፈጠረው ሀዘን የዓለም ሻምፒዮን ከመሆን ፅኑ መሻት የመጣ መሆኑን ጠቅሰው፤ የሆነውን ከመቀበል ውጪ አማራጭ የለንም ብለዋል።
በግማሽ ፍፃሜው እንግሊዝ እየመራች የነበረችውን ጨዋታ የኋላ ኋላ በአርጀንቲና 2 ለ 1 ተሸንፋ የፍፃሜ መንገዷ ሲቋረጥ፤ በአንፃሩ ፈረንሳይ ባልተጠበቀ ሁኔታ በስፔን ፍፁም ብልጫ ተወስዶባት 2 ለ 0 ተረታ ነው ከፍፃሜው የቀረችው።
የ23ኛው ዓለም ዋንጫ 103ኛው ጨዋታ በሁለት ሃሳቦች መሀል፤ የጨዋታውን አስፈላጊነት ተጠይቅ ውስጥ በሚከቱና የኮከብ ግብ አግቢነት ፉክክሩ ላይ የሚኖረውን ሚና በሚያጎሉ መሀል ሆኖ፤ እኩለ ሌሊት 6፡00 ሰዓት በሚያሚ ጋርደን ሀርድ ሮክ ስታዲየም ይካሄዳል።
በእድሪስ አህመድ
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #3rdplaceplayoff #england #france #football #sports
*******************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ዋዜማ ላይ ቆመናል። ዓለም ዋንጫ በግማሽ ፍፃሜ በለስ ያልቀናቸውን፣ ድል ከነርሱ ጋር ያልነበረውን እንዲሁ አያሰናብትም። ለሦስተኝነት ማዕረግ ዳግም ያፋልማል።
23ኛው ዓለም ዋንጫ ፍሎሪዳ ላይ የግማሽ ፍፃሜ ተሸናፊዎቹን ዛሬ እኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ፍሎሪዳ ሚያሚ ላይ ያፎካክራል። በእርግጥ በብዙዎች፣ በተለይም በተሸናፊ ብሔራዊ ቡድኖች ዘንድ የደረጃው ጨዋታ ለመጫወት የተመረጠ አይደለም።
የዛሬው መርኃ ግብር ግን ብሔራዊ ቡድኖቹ ከሚያደርጉት ፉክክር ባልተናነሰ፣ በኮከብ ግብ አስቆጣሪነት በመላቅ የወርቅ ኳስ ሽልማቱን ለማግኘት ባለው ፉክክር ለውጥ እንደሚያስከትል ይጠበቃል። ከሊዮኔል ሜሲ ጋር የኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ፉክክሩን በ8 ግቦች እየመራ የሚገኘው ኪሊያን ምባፔ እንዲሁም እያንዳንዳቸው ስድስት ግቦች ያስቆጠሩት ጁድ ቤሊንግሃም እና ሀሪኬን ከባለ አምስት ግቡ የዓለም ኮከብ ኡስማን ዴምቤሌ ጋር በሚያደርጉት የኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ፉክክር ላይ አንዳች ለውጥ ሊያስከትል የሚችል ጨዋታ እንደሚሆን ታምኗል።
በዚህ መሀል ግን ከሽንፈት ማግስት የሚደረግ፤ ከዓለም ዋንጫ ስንብት ሀዘንም ሳያገግሙ የሚመጣ መርኃ ግብር መሆኑ የተጫዋቾችን ተነሳሽነት መቀነሱ፣ የተመልካቾችን ጉጉትም ማሳነሱ አይቀርም። ቶማስ ቱሄል ይህን የሚያስረግጥ ሃሳብ ነው የሰነዘሩት። "የእኛም ሆነ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ይህን ጨዋታ የማድረግ ፍላጎት የላቸውም" በማለት በውድድሩ ሙሉ የለፉትና የተዘጋጁት ለዓለም ሻምፒዮንነት በመሆኑና፤ ያም ባለመሳካቱ ለዚህ ጨዋታ የሚኖራቸውን ጉጉትና ፍላጎት እንደቀነሰው ተናግረዋል።
ቱሄል ይህንን ቢሉም የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዲዲየር ዴሻው ግን ከዚህ በአንፃራዊነት የተለየ ሃሳብ ነው የሰነዘሩት። 3ኛ ደረጃም ቢሆን የተሻለ መሆኑን በማንሳት፤ እርሱን ለማሳካት የቻሉትን ሁሉ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል። አክለውም የተፈጠረው ሀዘን የዓለም ሻምፒዮን ከመሆን ፅኑ መሻት የመጣ መሆኑን ጠቅሰው፤ የሆነውን ከመቀበል ውጪ አማራጭ የለንም ብለዋል።
በግማሽ ፍፃሜው እንግሊዝ እየመራች የነበረችውን ጨዋታ የኋላ ኋላ በአርጀንቲና 2 ለ 1 ተሸንፋ የፍፃሜ መንገዷ ሲቋረጥ፤ በአንፃሩ ፈረንሳይ ባልተጠበቀ ሁኔታ በስፔን ፍፁም ብልጫ ተወስዶባት 2 ለ 0 ተረታ ነው ከፍፃሜው የቀረችው።
የ23ኛው ዓለም ዋንጫ 103ኛው ጨዋታ በሁለት ሃሳቦች መሀል፤ የጨዋታውን አስፈላጊነት ተጠይቅ ውስጥ በሚከቱና የኮከብ ግብ አግቢነት ፉክክሩ ላይ የሚኖረውን ሚና በሚያጎሉ መሀል ሆኖ፤ እኩለ ሌሊት 6፡00 ሰዓት በሚያሚ ጋርደን ሀርድ ሮክ ስታዲየም ይካሄዳል።
በእድሪስ አህመድ
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #3rdplaceplayoff #england #france #football #sports
Comments