Logo
SeledaPost
ሴኔጋል በተመሳሳይ ፆታ ወንጀል የጠረጠረቻቸውን 71 ሰዎች አሰረች።

ሁሉም ወንጀለኞች ወንዶች መሆናቸው በክስ መዝገቡ ላይ ተገልጿል።

የሴኔጋል ወንጀል ምርመራ ቢሮ በዚህ ወንጀል ታዋቂ ግለሰቦች መካተታቸውን አስታውቋል።

ቢሮው አክሎም ከተያዙት ውስጥ የፈረንሳይ ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎች መኖራቸውን ገልጿል።

ሀገሪቱ በተመሳሳይ ፆታ የተጠረጠሩ ሰዎች የ10 አመት እስር እንዲፈረድባቸው የሚፈቅደውን አዋጅ ያፀደቀችው ባሳለፍነው መጋቢት ነው።

ህጉ የኤች አይ ቪ ኤድስ እንዲስፋፋ የሚያደርግ ወንጀል ነው ብሎ ፈርጆታል። 

Seledadotio
Seledadotio
2 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.