2 days ago
❤እንኳን ለፆመ ፍልሰታ ለእመቤታቸን በሰላም አደረሳቹ እያልን❤ ፡:
የእረፍት ቀን ሰንበትን እለተ እሁድን የት ሊያሳልፋ አሰቡ እውነተኛ ሰላም በሚገኝበት በእግዚአብሔር ቤት ኑ እለተ ሰንበትን ወደ ተለያዩ ገዳማት በረከትን በመቀበል በማግኘት እንቀደስ እንላለን፡፡
ማህበራችን ጎዶልያስ የጉዞ ማህበር እና መዝሙር ቤት የፍልሠታ ፆምን አስመልክቶ በልዩ አገልግሎት አብረን እንጓዝ ይላል ፡፡
ትኬቱን በአሉበት ቦታ ሆነው በባንክ መቁርጥ ይችላሉ
ለበለጠ መረጃ 📞 09 47 15 15 15
በማህበሩ ስልክ ቁጥር ደውለው ቦታውን ይያዙ መልካም ሁሉ ከእናንተው ጋር ይሁን ለቤተክርስቲያናችን ሰላሙን አንድነቱን ያድልልን
መነሻ ቦታዎች
👉 ኮዬ ኮንደሚንየም መስቀለኛ
👉 ቱሉ ዲምቱ አደባባይ
👉 ጎሮ አደባባይ
👉 መገናኛ አደባባይ
👉 ጣፎ አደባባይ
ደውለው ይመዝገቡ 09 47 15 15 15
9 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ክርስቲያኖ ሮናልዶ የሰርግ ፕሮግራም መራዘሙ ተገለፀ፡፡ ክርስቲያኖ ሮናልዶና ጆርጂያና ሮዲሪጌዝ አሁን በስፔን ማሎርካ የእረፍት ጊዜያቸውን እያሳለፉ ይገኛሉ፡፡ ጥንዶቹ ቀለበት ማሰራቸውን ካስታወቁ ከአንድ አመት በኋላ አሁን የሰርጋቸው ወሬ የናኘው ሁለቱም የዳይመንድ ቀለበት አስረው በመታየታቸው ብቻ አይደለም፡፡ አንድ የፖርቹጋል ቴሌቪዥን ጣቢያ ለሰርጉ የጥሪ ካርድ መበተኑን የሚገልፅ መረጃ በማሰራጨቱም ጭምር ነው፡፡
እንደመረጃው የጥንዶቹ የሰርግ ፕሮግራም ነገ ኦገስት 1 ቀን በፖርቹጋል የሚከናወን ይሆናል፡፡ ቪ ፕላስ ፋማ የተሰኘው የቴሌቪዥን ፕሮግራም የሰርጉን የጥሪ ካርድ እንደተመለከተ ገልፆ ሰርጉ ኦገስት 1 ቀን በ5 ሰአት በፖርቹጋል ሲንትራ ከተማ በሚገኘው ኩኒታ ደ ሬግሌሪያ ውስጥ እንደሚካሄድ ገልፆም ነበር፡፡ ይህንን ተከትሎ ሰሞኑን በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የዚህ ሰርግ ጉዳይ በስፋት ተሰራጭቷል፡፡ ይሁን እንጂ ሆላ የተሰኘው የፖርቹጋል ጋዜጣ ዛሬ ባቀረበው ዘገባ ቢያንስ በዚህ ሳምንት መጨረሻ የሰርግ ፕሮግራሙ እንደማይካሄድ ማረጋገጡን አስታውቋል፡፡
ምክንያቱም ታሪካዊው ኩኒታ ደ ሬግሌሪያ ቪላ ቅዳሜና እሁድ ለቱሪስቶች ክፍት ነው፡፡ የሰርግ ፕሮግራሙ የሚካሄድ ቢሆን ቪላው ዝግ እንደሚሆንና ትኬትም መሸጥ ይቆም እንደነበር አስረድቷል፡፡ ክሪስቲያኖ ሮናልዶና ሮድሪጌዝ ጥንድ ከሆኑ 10 አመት አልፏቸዋል፡፡ በዚህ ግንኙነታቸውም 5 ልጆችን ለማፍራት የቻሉ ሲሆን ቀለበት ያሰረላት የዛሬ አመት ገደማ ነበር፡፡ ሁለቱም ጥንዶች ሰርግ የማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው በአደባባይ በተደጋጋሚ ጊዜ ተናግረዋል፡፡
ሮናልዶ በአንድ ወቅት በሰጠው ቃለ ምልልስ ‹‹እሷን በሰርግ የማገባት አሁን ትክክለኛው ጊዜ በመሆኑ ነው፡፡ ይህንን ስል የልጆቼ እናት በመሆኗ ሳይሆን በአለም ላይ እጅግ የማፈቅራት ሴት ስለሆነች ነው›› ብሎ ነበር፡፡ ሰሞኑን የሰርጉ ወሬ በስፋት ቢሰራጭም ይህ ቢያንስ ነገ እንደማይሆን ተረጋግጧል፡፡ እንደሆላ ጋዜጣ ዘገባ ሰርጉ በቅርብ ጊዜያት ውስጥ የመሆንም እድል የለውም፡፡
እንደመረጃው የጥንዶቹ የሰርግ ፕሮግራም ነገ ኦገስት 1 ቀን በፖርቹጋል የሚከናወን ይሆናል፡፡ ቪ ፕላስ ፋማ የተሰኘው የቴሌቪዥን ፕሮግራም የሰርጉን የጥሪ ካርድ እንደተመለከተ ገልፆ ሰርጉ ኦገስት 1 ቀን በ5 ሰአት በፖርቹጋል ሲንትራ ከተማ በሚገኘው ኩኒታ ደ ሬግሌሪያ ውስጥ እንደሚካሄድ ገልፆም ነበር፡፡ ይህንን ተከትሎ ሰሞኑን በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የዚህ ሰርግ ጉዳይ በስፋት ተሰራጭቷል፡፡ ይሁን እንጂ ሆላ የተሰኘው የፖርቹጋል ጋዜጣ ዛሬ ባቀረበው ዘገባ ቢያንስ በዚህ ሳምንት መጨረሻ የሰርግ ፕሮግራሙ እንደማይካሄድ ማረጋገጡን አስታውቋል፡፡
ምክንያቱም ታሪካዊው ኩኒታ ደ ሬግሌሪያ ቪላ ቅዳሜና እሁድ ለቱሪስቶች ክፍት ነው፡፡ የሰርግ ፕሮግራሙ የሚካሄድ ቢሆን ቪላው ዝግ እንደሚሆንና ትኬትም መሸጥ ይቆም እንደነበር አስረድቷል፡፡ ክሪስቲያኖ ሮናልዶና ሮድሪጌዝ ጥንድ ከሆኑ 10 አመት አልፏቸዋል፡፡ በዚህ ግንኙነታቸውም 5 ልጆችን ለማፍራት የቻሉ ሲሆን ቀለበት ያሰረላት የዛሬ አመት ገደማ ነበር፡፡ ሁለቱም ጥንዶች ሰርግ የማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው በአደባባይ በተደጋጋሚ ጊዜ ተናግረዋል፡፡
ሮናልዶ በአንድ ወቅት በሰጠው ቃለ ምልልስ ‹‹እሷን በሰርግ የማገባት አሁን ትክክለኛው ጊዜ በመሆኑ ነው፡፡ ይህንን ስል የልጆቼ እናት በመሆኗ ሳይሆን በአለም ላይ እጅግ የማፈቅራት ሴት ስለሆነች ነው›› ብሎ ነበር፡፡ ሰሞኑን የሰርጉ ወሬ በስፋት ቢሰራጭም ይህ ቢያንስ ነገ እንደማይሆን ተረጋግጧል፡፡ እንደሆላ ጋዜጣ ዘገባ ሰርጉ በቅርብ ጊዜያት ውስጥ የመሆንም እድል የለውም፡፡
27 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኮሎምቢያው ተጨዋች በአገሩ በደረሰበት የግድያ ዛቻ ለመደበቅ ተገደደ፡፡ ጉዳዩ የሚጀምረው ባለፈው ሳምንት ጁላይ 8 በቫንኮቨር ስታዲየም ኮሎምቢያና ስዊዘርላንድ ካደረጉት የጥሎ ማለፍ ግጥሚያ ነው፡፡ መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ያለምንም ግብ በመጠናቀቁ ወደተጨማሪ ሰአት ይሸጋገራሉ፡፡ ተጨማሪው ሰአትም ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት የኮሎምቢያው ጃሚንተን ካምፓዝ ከስዊዘርላንድ ግብ ጠባቂ ጋር ብቻ የተገናኘበት አጋጣሚ ተፈጥሮ የነበረ ቢሆንም ጎል ማስቆጠር ሳይችል መቅረቱ ይታወሳል፡፡
በመሆኑም ወደፍፁም ቅጣት ምት ተሸጋግረው ኮሎምቢያ 4 ለ 3 በሆነ ውጤት ተሸንፋ ወደሩብ ፍፃሜው ማለፍ ተስኗታል፡፡ ፍፁም ቅጣት ምቱን ከሳቱት የኮሎምቢያ ሶስት ተጨዋቾች መካከል ደግሞ ካምፓዝ አንዱ ነው፡፡ ለአርጀንቲናው ሮዛሪዮ ሴንትራል ክለብ የሚጫወተው ይህ የ26 አመቱ ተጨዋች ከዚህ ሽንፈት በኋላ ወደአገሩ አልተመለሰም፡፡ ምክንያቱም የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቹ አሉታዊ አስተያየቶችና በግድያ ዛቻዎች ተጥለቅልቀዋል፡፡
የማህበራዊ ሚዲያዎቹን አስተያየት መስጫ የዘጋው ይህ ተጨዋች ከቡድን አጋሮቹ ጋር ወደኮሎምቢያ ከመሄድ በመቆጠብ መደበቅን መርጧል፡፡ ካምፓዝ በኢንስታግራም ገፁ ላይ ለአገሩ ደጋፊዎች ባስተላለፈው የይቅርታ መልእክት ‹‹ሁላችንም ተስፋ ያደረግነውን ልሰጣችሁ ባለመቻሌ አዝናለሁ፡፡ ነገር ግን ለዚህ ማሊያ ፍቅር፣ ቁርጠኝነትና ተነሳሽነት አሳንሼበት እንደማላውቅ እንድታውቁልኝ እፈልጋለሁ፡፡ በሜዳ ላይ ያለኝን ሁሉ ሰጥቻለሁ፡፡ ይህንን ደግሞ ለአገሬ ሺህ ጊዜ አደርገዋለሁ፡፡›› ያለ ሲሆን አያይዞም ፍፁም ቅጣት ምት በሳተበት ወቅት ፊቱን በእጁ ሸፍኖ ሲቆጭ የሚያሳየውን ፎቶግራፍ ለጥፏል፡፡ እግር ኳስ አስቸጋሪ በመሆኑ ብስጭትና ሀዘን እንደሚያስከትል ገልፆም ይህንን ወደጥላቻ መቀየር እንደማያስፈልግ አሳስቧል፡፡
የኮሎምቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ በዚህ አማካኝ ተጨዋች ላይ የተደረገው የግድያ ዛቻ እንዲመረመር አሳስቧል፡፡ ፌዴሬሽኑ ጨምሮም አቃቤ ህግ በአስቸኳይ ይህንን ዛቻ ያደረሱትን ግለሰቦች መርምሮ ለፍርድ እንዲያቀርብም ጠይቋል፡፡ እንዲሁም ‹‹የካምፓዝን ህይወትና ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ ዛቻዎችን ፈፅሞ እናወግዛለን›› ያለው መግለጫው ኮሎምቢያን ወክለው በአለም ዋንጫው ላይ የተሰለፉ ተጨዋቾች በሙሉ ለአገራቸው ያላቸውን ፍቅር፣ ቁርጠኝነትና ታማኝነት ማሳየታቸውን ገልጿል፡፡
ይህ ክስተት በኮሎምቢያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ የተፈጠረውን ጥቁር ምእራፍ የሚያስታውስ ነው፡፡ እ.ኤ.አ በ1994 በአሜሪካ በተደረገው የአለም ዋንጫ ወቅት ኮሎምቢያ በአዘጋጇ አገር 2 ለ 1 በተሸነፈችበት ወቅት የኮሎምቢያው ተከላካይ አንድሬስ ስኮባር በራሱ ጎል ላይ ማስቆጠሩ ይታወሳል፡፡ ይሁንና ብሄራዊ ቡድኑ ወደአገሩ ከተመለሰ በኋላ ኢስኮባር በጠራራ ፀሀይ መገደሉ አይዘነጋም፡፡ የኮሎምቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዚህ መግለጫው ‹‹እግር ኳስ ለአንድነት፣ ለአክብሮትና ለተስፋ ክፍተት መስጠት ይኖርበታል እንጂ የጥላቻ፣ የማስፈራራትና የአመፅ መድረክ መሆን የለበትም›› ሲል የገለፀውም ለዚህ ነው፡፡
በመሆኑም ወደፍፁም ቅጣት ምት ተሸጋግረው ኮሎምቢያ 4 ለ 3 በሆነ ውጤት ተሸንፋ ወደሩብ ፍፃሜው ማለፍ ተስኗታል፡፡ ፍፁም ቅጣት ምቱን ከሳቱት የኮሎምቢያ ሶስት ተጨዋቾች መካከል ደግሞ ካምፓዝ አንዱ ነው፡፡ ለአርጀንቲናው ሮዛሪዮ ሴንትራል ክለብ የሚጫወተው ይህ የ26 አመቱ ተጨዋች ከዚህ ሽንፈት በኋላ ወደአገሩ አልተመለሰም፡፡ ምክንያቱም የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቹ አሉታዊ አስተያየቶችና በግድያ ዛቻዎች ተጥለቅልቀዋል፡፡
የማህበራዊ ሚዲያዎቹን አስተያየት መስጫ የዘጋው ይህ ተጨዋች ከቡድን አጋሮቹ ጋር ወደኮሎምቢያ ከመሄድ በመቆጠብ መደበቅን መርጧል፡፡ ካምፓዝ በኢንስታግራም ገፁ ላይ ለአገሩ ደጋፊዎች ባስተላለፈው የይቅርታ መልእክት ‹‹ሁላችንም ተስፋ ያደረግነውን ልሰጣችሁ ባለመቻሌ አዝናለሁ፡፡ ነገር ግን ለዚህ ማሊያ ፍቅር፣ ቁርጠኝነትና ተነሳሽነት አሳንሼበት እንደማላውቅ እንድታውቁልኝ እፈልጋለሁ፡፡ በሜዳ ላይ ያለኝን ሁሉ ሰጥቻለሁ፡፡ ይህንን ደግሞ ለአገሬ ሺህ ጊዜ አደርገዋለሁ፡፡›› ያለ ሲሆን አያይዞም ፍፁም ቅጣት ምት በሳተበት ወቅት ፊቱን በእጁ ሸፍኖ ሲቆጭ የሚያሳየውን ፎቶግራፍ ለጥፏል፡፡ እግር ኳስ አስቸጋሪ በመሆኑ ብስጭትና ሀዘን እንደሚያስከትል ገልፆም ይህንን ወደጥላቻ መቀየር እንደማያስፈልግ አሳስቧል፡፡
የኮሎምቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ በዚህ አማካኝ ተጨዋች ላይ የተደረገው የግድያ ዛቻ እንዲመረመር አሳስቧል፡፡ ፌዴሬሽኑ ጨምሮም አቃቤ ህግ በአስቸኳይ ይህንን ዛቻ ያደረሱትን ግለሰቦች መርምሮ ለፍርድ እንዲያቀርብም ጠይቋል፡፡ እንዲሁም ‹‹የካምፓዝን ህይወትና ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ ዛቻዎችን ፈፅሞ እናወግዛለን›› ያለው መግለጫው ኮሎምቢያን ወክለው በአለም ዋንጫው ላይ የተሰለፉ ተጨዋቾች በሙሉ ለአገራቸው ያላቸውን ፍቅር፣ ቁርጠኝነትና ታማኝነት ማሳየታቸውን ገልጿል፡፡
ይህ ክስተት በኮሎምቢያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ የተፈጠረውን ጥቁር ምእራፍ የሚያስታውስ ነው፡፡ እ.ኤ.አ በ1994 በአሜሪካ በተደረገው የአለም ዋንጫ ወቅት ኮሎምቢያ በአዘጋጇ አገር 2 ለ 1 በተሸነፈችበት ወቅት የኮሎምቢያው ተከላካይ አንድሬስ ስኮባር በራሱ ጎል ላይ ማስቆጠሩ ይታወሳል፡፡ ይሁንና ብሄራዊ ቡድኑ ወደአገሩ ከተመለሰ በኋላ ኢስኮባር በጠራራ ፀሀይ መገደሉ አይዘነጋም፡፡ የኮሎምቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዚህ መግለጫው ‹‹እግር ኳስ ለአንድነት፣ ለአክብሮትና ለተስፋ ክፍተት መስጠት ይኖርበታል እንጂ የጥላቻ፣ የማስፈራራትና የአመፅ መድረክ መሆን የለበትም›› ሲል የገለፀውም ለዚህ ነው፡፡
27 days ago
አገራዊ የንስሐ የይቅርታና የዕርቅ ሰላም ጥሪ ቀረበ።
የኢትዮጵያ የእምነት እናቶች ሀገራዊ ፈውስና ሰላም ለማምጣት የ3 ቀናት ብሔራዊ የጾምና የንስሐ ጸሎት ጠየቁ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የተለያዩ የእምነት እናቶች፣ ሀገሪቱ ከምትገኝበት ማህበራዊ፣ ሥነ-ምግባራዊና ሰብአዊ ቀውስ እንድትወጣ እንዲሁም ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን በማለም፣ ለሁሉም የሃይማኖት መሪዎች የ3 ቀናት ብሔራዊ የንስሐና የጾም ጸሎት እንዲታወጅ ጥሪ አቅርበዋል።
ዶክተር ኤርጊጎ ተስፋዬ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር በክብር እንግድነት በተገኙበት በዚህ መርሀ ግብር የሀይማኖት አባቶች በፀሎት ፕሮግራሙን እንደከፈቱት ለማወቅ ተችሏል።
እናቶቹ «ልዩ ቀን ለኢትዮጵያ» በሚል መሪ ቃል ባወጡት መግለጫ፣ በሀገሪቱ እየተስፋፉ ያሉ የጥላቻ ንግግሮች፣ ቂም፣ በቀልና የእርስ በርስ ግጭቶች የማህበረሰቡን አንድነት እየጎዱ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በተጨማሪም መፈናቀል፣ ሙስና እና ግጭቶች በእናቶችና በቤተሰቦች ላይ ከባድ ስቃይ እያደረሱ መሆኑን በመጠቆም፣ «የሟችም የገዳይም እናት እኔው ነኝ» በሚል መንፈስ የግጭቱ ሰለባዎች ሁሉ ሊደገፉና ሊፅናኑ እንደሚገባ ወይዘሮ ትዕግሥት ታምራት ከአስተባባሪዎቹ አንዷ አሳስበዋል።
በመግለጫቸው የሃይማኖት አባቶች በሀገር ሰላምና እርቅ ሂደት ታሪካዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል።
እናቶቹ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በተመሳሳይ ቀናት በጾም፣ በጸሎትና በንስሐ በመተባበር ለሀገራዊ ፈውስና ለዘላቂ ሰላም ወደ ፈጣሪ እንዲማፀኑ አሳስበዋል።
ወይዘሮ መአዛ በቀለ ከዕለቱ መርሀ ግብር አስተባባሪዎች አንዷ ባሰሙት ንግግር ሰላምን እና ፍቅርን ለማንገስ መፍትሔ በሐይማኖት አባቶች ዘንድ አለ ብለዋል።
በእውነተኛ ንስሐ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ይሆናል በመሆኑም መንፈሳዊ አባቶች ትልቅ አደራ ተጥሎባችኃል ሲሉ ወይዘሮ መኣዛ ንስሀ መግባት ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ የሰላም፣ የእርቅና የመተማመን መንገድን ለመገንባት የጀመረቻቸው የሀገራዊ ምክክርና የሽግግር ፍትህ ሂደቶች ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ወሳኝ እርምጃዎች ተደርገው ይታያሉ።
እነዚህ ሂደቶች የሚፈለገውን ውጤት እንዲያመጡ ግን የህዝቡ ተሳትፎ፣ መተማመን፣ ይቅርታና የሞራል መታደስ ወሳኝ መሠረቶች ናቸው።
በዚህ አውድ የእምነት እናቶች ያቀረቡት የ3 ቀናት ብሔራዊ የንስሐና የጾም ጸሎት ጥሪ፣ ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት፣ የቆዩ ቁስሎችን ለማከም እና የጋራ ሀገራዊ እሴቶችን ለማጠናከር ከሚደረጉ ጥረቶች ጋር የሚስማማ መንፈሳዊ አስተዋፅኦ ነው።
ዘላቂ ሰላም በሕግ ብቻ ወይም በፖለቲካ ስምምነት ብቻ አይገነባም፤ እውነትን በመቀበል፣ ፍትሕን በማክበር፣ ይቅርታን በማጎልበትና በጋራ የወደፊት ተስፋን በመገንባት እንጂ።
ስለዚህ ሀገራዊ ምክክር፣ የሽግግር ፍትህ ሂደት እና የእምነት ተቋማት የሚያበረታቱት የንስሐና የጸሎት መንፈስ ተደጋግፈው ሲጓዙ፣ በመተማመን፣ በእርቅና በአንድነት የተመሠረተች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሠረት የሚፈጥር ነው።
በዕለቱ በተደረገው መርሀ ግብር መንፈሳዊ አባቶች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ እና እንዲመካከሩ ዕድል የተሰጣቸው ሲሆን እነርሱም ተመካክረው መፍትሔ የሚሉትን ሀሣብ አቅርበዋል።
በዛሬው መርሀ ግብር ላይ የታደሙ እንግዶች ከሻይ ዕረፍት በኃላ የተሰማቸውን ሀሣብ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ የእምነት እናቶች ለሰላም በሚል መሪ ሀሣብ የተካሄደው ይህ ፕሮግራሙ ላለፉት 20 አመታት ቅድመ ዝግጅት ሲደረግበት እንደነበር አስተያየት ሰጪዎች ተናግረዋል።
እናቶች ይህን መርሀ ግብር ዕውን ለማድረግ በትዕግሥት ተሞልተው ለዚህ ቀን በማድረሳቸው ምስጋና ሊቸራቸው ይገባል ሲሉ በመድረኩ ላይ አስተያየት የሰጡ ተናግረዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #የኢትዮጵያየእምነትእናቶች #የፆምናፀሎትፕሮጎራም
የኢትዮጵያ የእምነት እናቶች ሀገራዊ ፈውስና ሰላም ለማምጣት የ3 ቀናት ብሔራዊ የጾምና የንስሐ ጸሎት ጠየቁ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የተለያዩ የእምነት እናቶች፣ ሀገሪቱ ከምትገኝበት ማህበራዊ፣ ሥነ-ምግባራዊና ሰብአዊ ቀውስ እንድትወጣ እንዲሁም ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን በማለም፣ ለሁሉም የሃይማኖት መሪዎች የ3 ቀናት ብሔራዊ የንስሐና የጾም ጸሎት እንዲታወጅ ጥሪ አቅርበዋል።
ዶክተር ኤርጊጎ ተስፋዬ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር በክብር እንግድነት በተገኙበት በዚህ መርሀ ግብር የሀይማኖት አባቶች በፀሎት ፕሮግራሙን እንደከፈቱት ለማወቅ ተችሏል።
እናቶቹ «ልዩ ቀን ለኢትዮጵያ» በሚል መሪ ቃል ባወጡት መግለጫ፣ በሀገሪቱ እየተስፋፉ ያሉ የጥላቻ ንግግሮች፣ ቂም፣ በቀልና የእርስ በርስ ግጭቶች የማህበረሰቡን አንድነት እየጎዱ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በተጨማሪም መፈናቀል፣ ሙስና እና ግጭቶች በእናቶችና በቤተሰቦች ላይ ከባድ ስቃይ እያደረሱ መሆኑን በመጠቆም፣ «የሟችም የገዳይም እናት እኔው ነኝ» በሚል መንፈስ የግጭቱ ሰለባዎች ሁሉ ሊደገፉና ሊፅናኑ እንደሚገባ ወይዘሮ ትዕግሥት ታምራት ከአስተባባሪዎቹ አንዷ አሳስበዋል።
በመግለጫቸው የሃይማኖት አባቶች በሀገር ሰላምና እርቅ ሂደት ታሪካዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል።
እናቶቹ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በተመሳሳይ ቀናት በጾም፣ በጸሎትና በንስሐ በመተባበር ለሀገራዊ ፈውስና ለዘላቂ ሰላም ወደ ፈጣሪ እንዲማፀኑ አሳስበዋል።
ወይዘሮ መአዛ በቀለ ከዕለቱ መርሀ ግብር አስተባባሪዎች አንዷ ባሰሙት ንግግር ሰላምን እና ፍቅርን ለማንገስ መፍትሔ በሐይማኖት አባቶች ዘንድ አለ ብለዋል።
በእውነተኛ ንስሐ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ይሆናል በመሆኑም መንፈሳዊ አባቶች ትልቅ አደራ ተጥሎባችኃል ሲሉ ወይዘሮ መኣዛ ንስሀ መግባት ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ የሰላም፣ የእርቅና የመተማመን መንገድን ለመገንባት የጀመረቻቸው የሀገራዊ ምክክርና የሽግግር ፍትህ ሂደቶች ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ወሳኝ እርምጃዎች ተደርገው ይታያሉ።
እነዚህ ሂደቶች የሚፈለገውን ውጤት እንዲያመጡ ግን የህዝቡ ተሳትፎ፣ መተማመን፣ ይቅርታና የሞራል መታደስ ወሳኝ መሠረቶች ናቸው።
በዚህ አውድ የእምነት እናቶች ያቀረቡት የ3 ቀናት ብሔራዊ የንስሐና የጾም ጸሎት ጥሪ፣ ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት፣ የቆዩ ቁስሎችን ለማከም እና የጋራ ሀገራዊ እሴቶችን ለማጠናከር ከሚደረጉ ጥረቶች ጋር የሚስማማ መንፈሳዊ አስተዋፅኦ ነው።
ዘላቂ ሰላም በሕግ ብቻ ወይም በፖለቲካ ስምምነት ብቻ አይገነባም፤ እውነትን በመቀበል፣ ፍትሕን በማክበር፣ ይቅርታን በማጎልበትና በጋራ የወደፊት ተስፋን በመገንባት እንጂ።
ስለዚህ ሀገራዊ ምክክር፣ የሽግግር ፍትህ ሂደት እና የእምነት ተቋማት የሚያበረታቱት የንስሐና የጸሎት መንፈስ ተደጋግፈው ሲጓዙ፣ በመተማመን፣ በእርቅና በአንድነት የተመሠረተች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሠረት የሚፈጥር ነው።
በዕለቱ በተደረገው መርሀ ግብር መንፈሳዊ አባቶች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ እና እንዲመካከሩ ዕድል የተሰጣቸው ሲሆን እነርሱም ተመካክረው መፍትሔ የሚሉትን ሀሣብ አቅርበዋል።
በዛሬው መርሀ ግብር ላይ የታደሙ እንግዶች ከሻይ ዕረፍት በኃላ የተሰማቸውን ሀሣብ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ የእምነት እናቶች ለሰላም በሚል መሪ ሀሣብ የተካሄደው ይህ ፕሮግራሙ ላለፉት 20 አመታት ቅድመ ዝግጅት ሲደረግበት እንደነበር አስተያየት ሰጪዎች ተናግረዋል።
እናቶች ይህን መርሀ ግብር ዕውን ለማድረግ በትዕግሥት ተሞልተው ለዚህ ቀን በማድረሳቸው ምስጋና ሊቸራቸው ይገባል ሲሉ በመድረኩ ላይ አስተያየት የሰጡ ተናግረዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #የኢትዮጵያየእምነትእናቶች #የፆምናፀሎትፕሮጎራም
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) አዲዳስ የአለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ያዘጋጀውን ኳስ ይፋ አደረገ፡፡ አዲዳስ ኩባንያ ለ2026 የአለም ዋንጫ የፍፃሜ ግጥሚያ በአይነቱ ለየትና አዲስ ኳስ ማዘጋጀቱን ገለፀ፡፡ ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ ይህ ኳስ በፍፃሜውና ለደረጃ በሚደረገው ጨዋታ ላይ ጥቅም ላይ እንደሚውል ጠቅሶ ኳሱ ዲዛይን የተደረገው የጨዋታውን ትልቅነት ከግምት ውስጥ ባስገባ መልኩ መሆኑን አስረድቷል፡፡
‹‹ትሪዮንዳ ፋይናል›› የሚል መጠሪያ የተሰጠው ይህ ኳስ ከአዲዳስ ባህላዊ የቀለም አቀማመጥ በተለየ ለመጀመሪያ ጊዜ ህብረ ቀለማት እንዲኖሩት መደረጉንም አስታውቋል፡፡ በኳሱ ላይ በጥቁር መደብ ወርቃማ ቀለማት ማስቀመጡን ገልፆም ይህ ውድድሩ የላቀ ሽልማት የሚያስገኝ መሆኑን እንደሚያሳይ አስረድቷል፡፡ እንዲሁም በተለያዩ የኳሱ ክፍሎች ላይ ፒንክና ቀይ ቀለማትን ያስቀመጠው በሜዳ ውስጥ ተጨዋቾች ከሚያደርጉት ጫማ ጋር እንዲስማማ በማቀድ መሆኑን አስታውቋል፡፡
በኳሱ ዲዛይን ጥልቅ ስፌቶችን ተጠቅሞ የሸካራነት ባህርይ እንዲኖራቸው ማድረጉንም የአየር ግፊትን ለመከላከልና የተረጋጋ ፍጥነትን ለማስፈን መሆኑን ገልጿል፡፡ ይህ ኳስ ለአለም ዋንጫ የፍፃሜ ግጥሚያዎች ከዋለ በኋላ ከጁን 7 ጀምሮ በ160 ዶላር በገበያ ላይ እንደሚውልም አስታውቋል፡፡
‹‹ትሪዮንዳ ፋይናል›› የሚል መጠሪያ የተሰጠው ይህ ኳስ ከአዲዳስ ባህላዊ የቀለም አቀማመጥ በተለየ ለመጀመሪያ ጊዜ ህብረ ቀለማት እንዲኖሩት መደረጉንም አስታውቋል፡፡ በኳሱ ላይ በጥቁር መደብ ወርቃማ ቀለማት ማስቀመጡን ገልፆም ይህ ውድድሩ የላቀ ሽልማት የሚያስገኝ መሆኑን እንደሚያሳይ አስረድቷል፡፡ እንዲሁም በተለያዩ የኳሱ ክፍሎች ላይ ፒንክና ቀይ ቀለማትን ያስቀመጠው በሜዳ ውስጥ ተጨዋቾች ከሚያደርጉት ጫማ ጋር እንዲስማማ በማቀድ መሆኑን አስታውቋል፡፡
በኳሱ ዲዛይን ጥልቅ ስፌቶችን ተጠቅሞ የሸካራነት ባህርይ እንዲኖራቸው ማድረጉንም የአየር ግፊትን ለመከላከልና የተረጋጋ ፍጥነትን ለማስፈን መሆኑን ገልጿል፡፡ ይህ ኳስ ለአለም ዋንጫ የፍፃሜ ግጥሚያዎች ከዋለ በኋላ ከጁን 7 ጀምሮ በ160 ዶላር በገበያ ላይ እንደሚውልም አስታውቋል፡፡
2 months ago
ፆም ያላደረው መሬትና የለመለመው ተስፋ፦ የግብርናዉ የለውጥ ጉዞ
************
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ለዘመናት ከድህነት አዙሪት መውጣት ያልቻለው የምርት ሂደቱ ከዝናብ ጥገኝነት እና ከኋላቀር አሠራር ባለመለቀቁ እንደነበር ይታወቃል።
ይህንን ታሪካዊ ስብራት ለመጠገን ባለፉት 8 የለውጥ ዓመታት የተከናወኑት የግብርና ዘርፍ ማሻሻያዎች የሀገራችን የፖለቲካ ኢኮኖሚ መልክ የቀየሩ እና የዜጎችን ክብር ከፍ ያደረጉ ስትራቴጂካዊ እርምጃዎች ናቸው።
መንግሥት ግብርናውን ከልመናና ከችሮታ ጥገኝነት አውጥቶ የኢኮኖሚው ዋና ሞተር ለማድረግ የወሰደው ቁርጠኝነት፣ በሀገራችን አዲስ የታሪክ እጥፋት ፈጥሯል።
ይህ ትራንስፎርሜሽን የገጠሩን ማኅበረሰብ ሕይወት ከመቀየር ባለፈ የኢንዱስትሪያላይዜሽንና የሀገራዊ ብልፅግናን መሠረት ጥሏል።
ባለፉት የለውጥ ዓመታት የታየው ትልቁ ስኬት ግብርናን በቴክኖሎጂ በመደገፍ አርሶ አደሩን ወደ ገበያ-ተኮር ምርት ማሸጋገር መቻሉ ነው።
ይህም በቁጥር የታገዙ ተጨባጭ ውጤቶች የተመዘገቡበት ማሳያ ሆኗል። ለምሳሌ በ2013 በጀት ዓመት 17.2 ሚሊዮን ሄክታር የነበረው የታረሰ መሬት፣ በ2017 በጀት ዓመት ድግግሞሽን ጨምሮ ወደ 32.2 ሚሊዮን ሄክታር አድጓል።
ይህ የመሬት አጠቃቀም ስፋት በተለይም "የትኛውም መሬት ፆም አያድርም" በሚል መርህ በተሰራዉ ስራ ፣ አጠቃላይ የሰብል ምርትን ከ356.6 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 836.4 ሚሊዮን ኩንታል እንዲያድግ አድርጎታል።
በ2017 ዓ.ም የምርት ዘመን አጠቃላይ የግብርና ምርት 1.57 ቢሊዮን ኩንታል መድረሱ የዚሁ የተቀናጀ ጥረት ፍሬ ነው።
ከምርት ዓይነቶች አንጻር ሲታይ የስንዴ ምርት በየዓመቱ የ49 በመቶ አስደናቂ ዕድገት በማሳየት ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን እንድታረጋግጥና ስንዴን ለውጭ ገበያ ማቅረብ እንድትችል አድርጓታል።
ከዚህ በተጨማሪ የሩዝ ምርት ከ3 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 63 ሚሊዮን ኩንታል፣ የቡና ምርት ደግሞ ወደ 11.5 ሚሊዮን ኩንታል በማደጉ ለውጭ ምንዛሬ ግኝት እና ለሀገር ውስጥ ፍጆታ ትልቅ አቅም ፈጥሯል።
ይህ ስኬት ግብርናው የኢንዱስትሪ ጥሬ ዕቃ ግብዓትን በሀገር ውስጥ ለመተካትና ለውጭ ገበያ ጥራት ያለው ምርት ለማቅረብ ያስቻለ ጠንካራ መሠረት ሆኗል።
ከሰብል ምርት ባሻገር፣ መንግሥት ይፋ ያደረገው "የሌማት ትሩፋት" መርሃ-ግብር በእንስሳትና በእንስሳት ተዋጽኦ ምርት (ወተት፣ ዶሮ፣ ማርና ዓሳ) ረገድ ተምሳሌታዊ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ይህም የሥነ-ምግብ ዋስትናን ከማረጋገጡም በላይ የዜጎችን የኢኮኖሚ ነፃነት እያገዘ ነው።
በተመሳሳይ መልኩ የከተማ ግብርና የኑሮ ውድነትን ለመቋቋም፣ የከተሞችን ገጽታ ለመቀየር እና ለወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር የጓሮ ሜዳዎችን ወደ ምርታማነት በመቀየር አዲስ ባህል ፈጥሯል።
የነገው የብሩህ ጉዞ መሠረት የሆኑት እነዚህ ውጤቶች ወደፊትም ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ግብርናን ማዘመንና የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ ሆኖ ተቀምጧል።
በመስኖ አቅምን በማጎልበት ግብርናን ከዝናብ ጥገኝነት የማላቀቅ ሥራ በስፋት የሚቀጥል ሲሆን "ከእርሻ እስከ ጉርሻ" ያለውን የዕሴት ሰንሰለት ለማዘመን ዲጂታል ቴክኖሎጂንና ሜካናይዜሽንን በስፋት ጥቅም ላይ ለማዋል ታቅዷል።
ከዚህም በላይ መንግሥት የጀመረውን የማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታ በማጠናቀቅ ቁልፍ የግብርና ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት በዝግጅት ላይ መሆኑ የዘርፉን ዘላቂነት አስተማማኝ ያደርገዋል።
ባጠቃላይ ባለፉት 8 ዓመታት የተከናወኑት የለዉጥ ሥራዎች ኢትዮጵያን ከተረጂነት ወደ አምራችነት፣ ከምግብ ዋስትና እጦት ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማሸጋገር የተገባውን ቃል በተግባር ያረጋገጡ የታሪክ አውታሮች ናቸው።
በበረከት ሽመልስ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #ኢትዮጵያ #growth
************
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ለዘመናት ከድህነት አዙሪት መውጣት ያልቻለው የምርት ሂደቱ ከዝናብ ጥገኝነት እና ከኋላቀር አሠራር ባለመለቀቁ እንደነበር ይታወቃል።
ይህንን ታሪካዊ ስብራት ለመጠገን ባለፉት 8 የለውጥ ዓመታት የተከናወኑት የግብርና ዘርፍ ማሻሻያዎች የሀገራችን የፖለቲካ ኢኮኖሚ መልክ የቀየሩ እና የዜጎችን ክብር ከፍ ያደረጉ ስትራቴጂካዊ እርምጃዎች ናቸው።
መንግሥት ግብርናውን ከልመናና ከችሮታ ጥገኝነት አውጥቶ የኢኮኖሚው ዋና ሞተር ለማድረግ የወሰደው ቁርጠኝነት፣ በሀገራችን አዲስ የታሪክ እጥፋት ፈጥሯል።
ይህ ትራንስፎርሜሽን የገጠሩን ማኅበረሰብ ሕይወት ከመቀየር ባለፈ የኢንዱስትሪያላይዜሽንና የሀገራዊ ብልፅግናን መሠረት ጥሏል።
ባለፉት የለውጥ ዓመታት የታየው ትልቁ ስኬት ግብርናን በቴክኖሎጂ በመደገፍ አርሶ አደሩን ወደ ገበያ-ተኮር ምርት ማሸጋገር መቻሉ ነው።
ይህም በቁጥር የታገዙ ተጨባጭ ውጤቶች የተመዘገቡበት ማሳያ ሆኗል። ለምሳሌ በ2013 በጀት ዓመት 17.2 ሚሊዮን ሄክታር የነበረው የታረሰ መሬት፣ በ2017 በጀት ዓመት ድግግሞሽን ጨምሮ ወደ 32.2 ሚሊዮን ሄክታር አድጓል።
ይህ የመሬት አጠቃቀም ስፋት በተለይም "የትኛውም መሬት ፆም አያድርም" በሚል መርህ በተሰራዉ ስራ ፣ አጠቃላይ የሰብል ምርትን ከ356.6 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 836.4 ሚሊዮን ኩንታል እንዲያድግ አድርጎታል።
በ2017 ዓ.ም የምርት ዘመን አጠቃላይ የግብርና ምርት 1.57 ቢሊዮን ኩንታል መድረሱ የዚሁ የተቀናጀ ጥረት ፍሬ ነው።
ከምርት ዓይነቶች አንጻር ሲታይ የስንዴ ምርት በየዓመቱ የ49 በመቶ አስደናቂ ዕድገት በማሳየት ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን እንድታረጋግጥና ስንዴን ለውጭ ገበያ ማቅረብ እንድትችል አድርጓታል።
ከዚህ በተጨማሪ የሩዝ ምርት ከ3 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 63 ሚሊዮን ኩንታል፣ የቡና ምርት ደግሞ ወደ 11.5 ሚሊዮን ኩንታል በማደጉ ለውጭ ምንዛሬ ግኝት እና ለሀገር ውስጥ ፍጆታ ትልቅ አቅም ፈጥሯል።
ይህ ስኬት ግብርናው የኢንዱስትሪ ጥሬ ዕቃ ግብዓትን በሀገር ውስጥ ለመተካትና ለውጭ ገበያ ጥራት ያለው ምርት ለማቅረብ ያስቻለ ጠንካራ መሠረት ሆኗል።
ከሰብል ምርት ባሻገር፣ መንግሥት ይፋ ያደረገው "የሌማት ትሩፋት" መርሃ-ግብር በእንስሳትና በእንስሳት ተዋጽኦ ምርት (ወተት፣ ዶሮ፣ ማርና ዓሳ) ረገድ ተምሳሌታዊ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ይህም የሥነ-ምግብ ዋስትናን ከማረጋገጡም በላይ የዜጎችን የኢኮኖሚ ነፃነት እያገዘ ነው።
በተመሳሳይ መልኩ የከተማ ግብርና የኑሮ ውድነትን ለመቋቋም፣ የከተሞችን ገጽታ ለመቀየር እና ለወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር የጓሮ ሜዳዎችን ወደ ምርታማነት በመቀየር አዲስ ባህል ፈጥሯል።
የነገው የብሩህ ጉዞ መሠረት የሆኑት እነዚህ ውጤቶች ወደፊትም ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ግብርናን ማዘመንና የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ ሆኖ ተቀምጧል።
በመስኖ አቅምን በማጎልበት ግብርናን ከዝናብ ጥገኝነት የማላቀቅ ሥራ በስፋት የሚቀጥል ሲሆን "ከእርሻ እስከ ጉርሻ" ያለውን የዕሴት ሰንሰለት ለማዘመን ዲጂታል ቴክኖሎጂንና ሜካናይዜሽንን በስፋት ጥቅም ላይ ለማዋል ታቅዷል።
ከዚህም በላይ መንግሥት የጀመረውን የማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታ በማጠናቀቅ ቁልፍ የግብርና ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት በዝግጅት ላይ መሆኑ የዘርፉን ዘላቂነት አስተማማኝ ያደርገዋል።
ባጠቃላይ ባለፉት 8 ዓመታት የተከናወኑት የለዉጥ ሥራዎች ኢትዮጵያን ከተረጂነት ወደ አምራችነት፣ ከምግብ ዋስትና እጦት ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማሸጋገር የተገባውን ቃል በተግባር ያረጋገጡ የታሪክ አውታሮች ናቸው።
በበረከት ሽመልስ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #ኢትዮጵያ #growth
Sponsored by
Surafel
5 months ago
#ዘካተል ፊጥር
ዘካተል ፊጥር ከረመዷን ፆም መጠናቀቅ ጋር በተያያዘ ኃይማኖታዊ ግዴታ የሆነ የዘካ አይነት እንደሆነ የእስልምና አስተምሮ ያስረዳል።
ዘካ ድሆች በዒድ ዕለት ሰዎች ከመለመን እንዲድኑ፣ የዕለቱ ደስታ ተካፋይ እንዲሆኑና በፆም ወቅት ተከስተው ላለፉ አንዳንድ ጉድለቶች ማሟያ እንዲሆን ተብሎ የተደነገገ የኢባዳ አካል ነው።
#የዘካተል ፊጥር ምንነት
ሙስሊሞች ከዒድ አል ፊጥር በፊት ለችግረኞች የሚሰጡት የእህል /የምግብ/ ሶደቃ ነው።
#የዘካተል ፊጥር ሑክሙ፦
በሚችል ሰው ላይ ግዴታ ነው። [አልቡኻሪይ፡1503] [ሙስሊም፡ 984]
#ዘካተል ፊጥር በማን ላይ ነው ግዴታው?
በትንሽ በትልቁ፣ በሴት በወንዱ፣ የኢድ ፀሀይ ከመግባቷ በፊት የተወለደ ልጅ ሳይቀር ሙስሊም በሆኑ የቤተሰብ አባላት ቁጥር ልክ የሚወጣ ሶደቃ ነው።
ገና ያልተወለደ ፅንስ እዚህ ግዴታ ውስጥ አይገባም።
አንድ ሰው የሌሎችን ዘካተል ፊጥር (ለምሳሌ ከእሱ ጋር ያልሆኑ ቤተሰቦቹን ወይም የአገልጋዮችን) ማውጣት ይችላል። ግን እንደሚያወጣላቸው ማሳወቅ ይገባል።
#ዘካተል ፊጥር ግዴታ የሚሆነው?
ለእራሱም ለቤተሰቡም ለዒድ ሌሊትና ቀን የሚበቃ ቀለብ ባለው ላይ ሁሉ ግዴታ ነው። ድሃም ተቀብሎ ይሰጣል።
#ዘካተል ፊጥር ለማን ነው የሚሰጠው?
የዕለት ጉርስ ለሌለው ድሃ ኢድን ሳይቸገር እንዲያሳልፍ ።
ዘካ እና ዘካተል ፊጥር የሚሰጠው ለሙስሊም ብቻ ነው። ሌሎች ሶደቃዎችን ሙስሊም ላልሆኑ ወገኖች መስጠት ይቻላል።
ሑክሙን ባለማወቅ ወይም የሚገባውን አካል ስለማያገኙ ለሰራተኞቻቸው ዘካተል ፊጥር የሚሰጡ ሰዎች አሉ። ሰራተኞቻቸው የማይገባቸው ከሆኑ የተሰጣቸውን ለሚገባቸው አሳልፈው መስጠት ይኖርባቸዋል።
#ለዘካተል ፊጥር የሚሰጡ የእህል /የምግብ/ አይነቶች፦ ቴምር፣ ዘቢብ፣ አይቤ እንዲሁም በአካባቢው ለቀለብነት የሚውሉ፣ ረዘም ላለ ጊዜ ሳይበላሹ መቆየት የሚችሉ እንደ ስንዴ፣ ገብስ፣ ጤፍ፣ ወዘተ. ያሉ የእህል /የምግብ/ አይነቶች ሁሉ ይገባሉ።
ምክንያቱም "ከምግብ አንድ ቁና" የሚል ሐዲሥ አለና። [አልቡኻሪይ፡ 1508] [ሙስሊም፡ 985] በዒዱ ዕለት መመገብ የሚችሉት አይነት ቢሆን ተመራጭ ነው።
#ዘካተል ፊጥርን በእራስ ፈቃደኝነት ጨምሮ መስጠት ይቻላል።
የሚስሰጠው መጠን በኪሎ ግራም:- በሐዲሥ የመጣው በስፍር ስለሆነ የክብደት መለኪያ ስንጠቀም እንደ እህሉ አይነት መጠኑ ይለያያል። ወደ ኪሎ ሲቀየር ዱቄት ላይ 2.5 ኪሎ አቅራቢያ ይመጣል። ይሄ የአንድ ሰው መጠን ነው። 10 ቤተሰብ ያለው ሰው 25 ኪሎ ማለት ነው።
#የዘካተል ፊጥር ጊዜው፦
ግዴታ የሚሆነው የረመዷን ወር የመጨረሻ እለት ተጠናቆ የዒዱ ሌሊት ሲገባ ነው። ልብ በሉ! በኢስላማዊው አቆጣጠር የአንድ እለት ቀዳሚው ክፍል ቀኑ ሳይሆን ሌሊቱ ነው።
ከዒድ ሶላት ማሳለፍ አይፈቀድም። ረስቶ በጊዜው ያላወጣ ሰው ሲያስታውስ ቢሰጥ ወንጀል አይኖርበትም። አውቆ ወይም ችላ ብሎ ወቅት ካሳለፈ ግን ወንጀል ላይ ወድቋል። ቢሆንም ግን የድሃ ሐቅ ስለሆነ ወቅቱ ቢያልፍም ሊያወጣ ይገባል። ሆኖም በፆሙ የሚደረግ ስለሆነ አይረሳም
አስቀድሞ መስጠት ይቻላል? ለሚሰበስቡ አካላት አንድ ቀን ሁለት ቀን ቀድሞ መስጠት ይቻላል። ከእዚህ ውጭ በጊዜው መስጠት እየተቻለ ቀደም ብሎ መስጠት አይገባም። ነገር ግን በዕለቱ ለመስጠት አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲኖሩ ትንሽ ቀደም ብሎ መስጠት ይቻላል። እንዲሁም በውጭ ሃገራት ያሉ ሰዎች ለሚሰጥላቸው አካል ቀደም ብለው ገንዘቡን በመላክ እህሉን ማስገዛት ይችላሉ። ወኪሉ ግን በተቻለ መጠን ወቅቱን መጠበቅ አለበት።
#ዘካተል ፊጥር ከቤተሰብ እርቃችሁ ለምትገኙ ተማሪዎች ወላጆቻችሁ ዘካተል ፊጥር የማያወጡላችሁ ከሆነና የማውጣት አቅሙ ካላችሁ ዘካተል ፊጥር ማውጣት አለባቸው።
#ዘካተል ፊጥር አስገዳጅ ወይም አንገብጋቢ ሁኔታ ካልገጠመ በስተቀር ዘካተል ፊጥርን በገንዘብ ማውጣት አይቻልም።
የዒድ አልፈጥር እና የዘካተል ፊጥር ግንኙነት በእዚህ ልክ እንዲሆን የተደረገውም ሰዎች ከኢድ በፊት በሚሰጣቸው ስጦታ በዓሉን በደስታ እንዲያሳልፉ ለማድረግ የሚያስችል የመረዳዳትና የማካፈል ኢስላማዊ አስተምሮ ነው።
ዘካተል ፊጥር ከረመዷን ፆም መጠናቀቅ ጋር በተያያዘ ኃይማኖታዊ ግዴታ የሆነ የዘካ አይነት እንደሆነ የእስልምና አስተምሮ ያስረዳል።
ዘካ ድሆች በዒድ ዕለት ሰዎች ከመለመን እንዲድኑ፣ የዕለቱ ደስታ ተካፋይ እንዲሆኑና በፆም ወቅት ተከስተው ላለፉ አንዳንድ ጉድለቶች ማሟያ እንዲሆን ተብሎ የተደነገገ የኢባዳ አካል ነው።
#የዘካተል ፊጥር ምንነት
ሙስሊሞች ከዒድ አል ፊጥር በፊት ለችግረኞች የሚሰጡት የእህል /የምግብ/ ሶደቃ ነው።
#የዘካተል ፊጥር ሑክሙ፦
በሚችል ሰው ላይ ግዴታ ነው። [አልቡኻሪይ፡1503] [ሙስሊም፡ 984]
#ዘካተል ፊጥር በማን ላይ ነው ግዴታው?
በትንሽ በትልቁ፣ በሴት በወንዱ፣ የኢድ ፀሀይ ከመግባቷ በፊት የተወለደ ልጅ ሳይቀር ሙስሊም በሆኑ የቤተሰብ አባላት ቁጥር ልክ የሚወጣ ሶደቃ ነው።
ገና ያልተወለደ ፅንስ እዚህ ግዴታ ውስጥ አይገባም።
አንድ ሰው የሌሎችን ዘካተል ፊጥር (ለምሳሌ ከእሱ ጋር ያልሆኑ ቤተሰቦቹን ወይም የአገልጋዮችን) ማውጣት ይችላል። ግን እንደሚያወጣላቸው ማሳወቅ ይገባል።
#ዘካተል ፊጥር ግዴታ የሚሆነው?
ለእራሱም ለቤተሰቡም ለዒድ ሌሊትና ቀን የሚበቃ ቀለብ ባለው ላይ ሁሉ ግዴታ ነው። ድሃም ተቀብሎ ይሰጣል።
#ዘካተል ፊጥር ለማን ነው የሚሰጠው?
የዕለት ጉርስ ለሌለው ድሃ ኢድን ሳይቸገር እንዲያሳልፍ ።
ዘካ እና ዘካተል ፊጥር የሚሰጠው ለሙስሊም ብቻ ነው። ሌሎች ሶደቃዎችን ሙስሊም ላልሆኑ ወገኖች መስጠት ይቻላል።
ሑክሙን ባለማወቅ ወይም የሚገባውን አካል ስለማያገኙ ለሰራተኞቻቸው ዘካተል ፊጥር የሚሰጡ ሰዎች አሉ። ሰራተኞቻቸው የማይገባቸው ከሆኑ የተሰጣቸውን ለሚገባቸው አሳልፈው መስጠት ይኖርባቸዋል።
#ለዘካተል ፊጥር የሚሰጡ የእህል /የምግብ/ አይነቶች፦ ቴምር፣ ዘቢብ፣ አይቤ እንዲሁም በአካባቢው ለቀለብነት የሚውሉ፣ ረዘም ላለ ጊዜ ሳይበላሹ መቆየት የሚችሉ እንደ ስንዴ፣ ገብስ፣ ጤፍ፣ ወዘተ. ያሉ የእህል /የምግብ/ አይነቶች ሁሉ ይገባሉ።
ምክንያቱም "ከምግብ አንድ ቁና" የሚል ሐዲሥ አለና። [አልቡኻሪይ፡ 1508] [ሙስሊም፡ 985] በዒዱ ዕለት መመገብ የሚችሉት አይነት ቢሆን ተመራጭ ነው።
#ዘካተል ፊጥርን በእራስ ፈቃደኝነት ጨምሮ መስጠት ይቻላል።
የሚስሰጠው መጠን በኪሎ ግራም:- በሐዲሥ የመጣው በስፍር ስለሆነ የክብደት መለኪያ ስንጠቀም እንደ እህሉ አይነት መጠኑ ይለያያል። ወደ ኪሎ ሲቀየር ዱቄት ላይ 2.5 ኪሎ አቅራቢያ ይመጣል። ይሄ የአንድ ሰው መጠን ነው። 10 ቤተሰብ ያለው ሰው 25 ኪሎ ማለት ነው።
#የዘካተል ፊጥር ጊዜው፦
ግዴታ የሚሆነው የረመዷን ወር የመጨረሻ እለት ተጠናቆ የዒዱ ሌሊት ሲገባ ነው። ልብ በሉ! በኢስላማዊው አቆጣጠር የአንድ እለት ቀዳሚው ክፍል ቀኑ ሳይሆን ሌሊቱ ነው።
ከዒድ ሶላት ማሳለፍ አይፈቀድም። ረስቶ በጊዜው ያላወጣ ሰው ሲያስታውስ ቢሰጥ ወንጀል አይኖርበትም። አውቆ ወይም ችላ ብሎ ወቅት ካሳለፈ ግን ወንጀል ላይ ወድቋል። ቢሆንም ግን የድሃ ሐቅ ስለሆነ ወቅቱ ቢያልፍም ሊያወጣ ይገባል። ሆኖም በፆሙ የሚደረግ ስለሆነ አይረሳም
አስቀድሞ መስጠት ይቻላል? ለሚሰበስቡ አካላት አንድ ቀን ሁለት ቀን ቀድሞ መስጠት ይቻላል። ከእዚህ ውጭ በጊዜው መስጠት እየተቻለ ቀደም ብሎ መስጠት አይገባም። ነገር ግን በዕለቱ ለመስጠት አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲኖሩ ትንሽ ቀደም ብሎ መስጠት ይቻላል። እንዲሁም በውጭ ሃገራት ያሉ ሰዎች ለሚሰጥላቸው አካል ቀደም ብለው ገንዘቡን በመላክ እህሉን ማስገዛት ይችላሉ። ወኪሉ ግን በተቻለ መጠን ወቅቱን መጠበቅ አለበት።
#ዘካተል ፊጥር ከቤተሰብ እርቃችሁ ለምትገኙ ተማሪዎች ወላጆቻችሁ ዘካተል ፊጥር የማያወጡላችሁ ከሆነና የማውጣት አቅሙ ካላችሁ ዘካተል ፊጥር ማውጣት አለባቸው።
#ዘካተል ፊጥር አስገዳጅ ወይም አንገብጋቢ ሁኔታ ካልገጠመ በስተቀር ዘካተል ፊጥርን በገንዘብ ማውጣት አይቻልም።
የዒድ አልፈጥር እና የዘካተል ፊጥር ግንኙነት በእዚህ ልክ እንዲሆን የተደረገውም ሰዎች ከኢድ በፊት በሚሰጣቸው ስጦታ በዓሉን በደስታ እንዲያሳልፉ ለማድረግ የሚያስችል የመረዳዳትና የማካፈል ኢስላማዊ አስተምሮ ነው።
5 months ago
የሰብዓዊነት እና የአብሮነት ጥሪ
3,000 ወገኖች የሚታደሙበት የታላቁ የብርሃን ድግስ! ✨
"ሁሉን ያዘጋጀ እግዚአብሔር ነው" (ዕብራውያን 3÷4)
#ethiopia | የብርሃን ልጆች የሕፃናት እና የአረጋውያን መንደር፣ በታላቁ የዐቢይ ፆም እና በረመዳን ፆም ወቅት የአብሮነት ምሳሌ የሆነ ታላቅ የፍቅር መርሃ ግብር አዘጋጅቷል። በዚህ ልዩ ቀን 3,000 አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞች እና በጎዳና የሚኖሩ ወገኖቻችን በአንድ ማዕድ ይሰባሰባሉ።
📍 መቼ እና የት?
ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 28/2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከረፋዱ 5:00 ጀምሮ
ቦታ፦ በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ 4ኛ ፎቅ አዳራሽ
ሁለንተናዊ አብሮነት፦ ዘር፣ ቀለም እና ሃይማኖት ሳይለይ ሰብዓዊነትን ብቻ በማስቀደም የሚደረግ የፍቅር ድግስ።
ደግ ተቋማት፦ ከ20 በላይ ደግ ተቋማት በልግስና የሚሳተፉበት ታላቅ መድረክ።
የጥበብ እና የመንፈስ ምግብ፦ የሃይማኖት አባቶች፣ መምህራን፣ ዘማርያን እና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በመገኘት በረከቱን ያጋራሉ።
📅 የመርሃ ግብሩ ዝርዝር፦
5:00 - 6:00፦ የሁለቱ ሃይማኖቶች መንፈሳዊ መልዕክቶች እና ዝማሬ።
6:15 - 6:30፦ የተጠቃሚዎች ልብ የሚነካ ምስክርነት።
6:30 - 7:30፦ የታላቁ የፍቅር ምሳ መርሃ ግብር።
7:30 - 8:00፦ የአረጋውያን ምርቃት እና የተቋማት እውቅና።
መምህር ያሬድ ብርሃኑ (የመሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ) በዕለቱ ተገኝታችሁ የዚህ ታላቅ በረከት ተሳታፊ እንድትሆኑ በአክብሮት ጠርተዋችኋል።
#የብርሃንልጆች #አብሮነት #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #ፆም #ረመዳን #ሰብዓዊነት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
3,000 ወገኖች የሚታደሙበት የታላቁ የብርሃን ድግስ! ✨
"ሁሉን ያዘጋጀ እግዚአብሔር ነው" (ዕብራውያን 3÷4)
#ethiopia | የብርሃን ልጆች የሕፃናት እና የአረጋውያን መንደር፣ በታላቁ የዐቢይ ፆም እና በረመዳን ፆም ወቅት የአብሮነት ምሳሌ የሆነ ታላቅ የፍቅር መርሃ ግብር አዘጋጅቷል። በዚህ ልዩ ቀን 3,000 አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞች እና በጎዳና የሚኖሩ ወገኖቻችን በአንድ ማዕድ ይሰባሰባሉ።
📍 መቼ እና የት?
ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 28/2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከረፋዱ 5:00 ጀምሮ
ቦታ፦ በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ 4ኛ ፎቅ አዳራሽ
ሁለንተናዊ አብሮነት፦ ዘር፣ ቀለም እና ሃይማኖት ሳይለይ ሰብዓዊነትን ብቻ በማስቀደም የሚደረግ የፍቅር ድግስ።
ደግ ተቋማት፦ ከ20 በላይ ደግ ተቋማት በልግስና የሚሳተፉበት ታላቅ መድረክ።
የጥበብ እና የመንፈስ ምግብ፦ የሃይማኖት አባቶች፣ መምህራን፣ ዘማርያን እና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በመገኘት በረከቱን ያጋራሉ።
📅 የመርሃ ግብሩ ዝርዝር፦
5:00 - 6:00፦ የሁለቱ ሃይማኖቶች መንፈሳዊ መልዕክቶች እና ዝማሬ።
6:15 - 6:30፦ የተጠቃሚዎች ልብ የሚነካ ምስክርነት።
6:30 - 7:30፦ የታላቁ የፍቅር ምሳ መርሃ ግብር።
7:30 - 8:00፦ የአረጋውያን ምርቃት እና የተቋማት እውቅና።
መምህር ያሬድ ብርሃኑ (የመሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ) በዕለቱ ተገኝታችሁ የዚህ ታላቅ በረከት ተሳታፊ እንድትሆኑ በአክብሮት ጠርተዋችኋል።
#የብርሃንልጆች #አብሮነት #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #ፆም #ረመዳን #ሰብዓዊነት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
5 months ago
አዋሽ ባንክ በወንድም ካሊድ ፋውንዴሽን የኢፍጣር መርሃ-ግብር አካሄደ!
#fastmereja : አዋሽ ባንክ የ1447ኛውን የረመዳን ወር ፆም ምክንያት በማድረግ የረመዳን ወር የሚታወቅበትን የመረዳዳት እና የመተጋገዝ እሴት ለማጎልበት ዛሬ የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም በወንድም ካሊድ ፋውንዴሽን የኢፍጣር መርሃ-ግብር አካሂዷል።
በመርሀ-ግብሩ ላይ የተገኙት የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፀሀይ ሽፈራው እንደገለፁት ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ላለፉት 31 ዓመታት ሰው-ተኮር በሆኑ ተግባራት ላይበመሳተፍ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጸዋል።
በተለይም በማዕያ: ማጋራት፤ በትምህርት፣ በጤና፣ በስራ ፈጠራ እንዲሁም በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ወገኖቻችን የመኖሪያ ቤት ግንባታ ከፍተኛ በጀት በመመደብ በርካታ ስራዎችን ማከናወን መቻሉን ነዉ የገለፁት።
እያይዘውም እዋሽ ባንክ ባሉት ከ1,005 በላይ ቅርንጫፎች አማካይነት ከ3.5 ሚሊዮን በላይከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞችን ማፍራቱን ጠቁመዋል።
በተጨማሪም በሁሉም ቅርንጫፎቹ የወለድ ነፃ ባንክ አገልግሎት (Awash Ikhlas) ጨምሮ የተለያዩ ዘመናዊ የፋይናንስ መፍትሄዎችን በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ጨምረው ገልጸዋል።
ባንኩ እስካሁን በወለድ ነፃ ፋይናንስ ዘርፍ ብቻ ከ27 ቢሊዮን ብር በላይ የሃላል ፋይናንስ አገልግሎት ለማቅረብ እንዲሁም በሐጅ አገልግሎት ዘርፍም መሪ ባንክ በመሆን የሐጅ ተጓዦች የገንዘብ አሰባሰብን በአስተማማኝ እና ተደራሽ በሆነ ሁኔታ አከናውኗል።
አዋሽ ባንክ የማህበረሰቡ አካል እንደመሆኑ መጠን በደስታም ሆነ በሃዘን ጊዜ ከማህበረሰቡ 97 በመቆም ለወገን ደራሽ የሆነ ባንከ በመሆኑ በቀጣይም ተመጣጣኝ፣ ፍትሃዊ እና ተደራሽ የፋይናንስ አገልግሎት ማቅረቡን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
#fastmereja : አዋሽ ባንክ የ1447ኛውን የረመዳን ወር ፆም ምክንያት በማድረግ የረመዳን ወር የሚታወቅበትን የመረዳዳት እና የመተጋገዝ እሴት ለማጎልበት ዛሬ የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም በወንድም ካሊድ ፋውንዴሽን የኢፍጣር መርሃ-ግብር አካሂዷል።
በመርሀ-ግብሩ ላይ የተገኙት የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፀሀይ ሽፈራው እንደገለፁት ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ላለፉት 31 ዓመታት ሰው-ተኮር በሆኑ ተግባራት ላይበመሳተፍ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጸዋል።
በተለይም በማዕያ: ማጋራት፤ በትምህርት፣ በጤና፣ በስራ ፈጠራ እንዲሁም በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ወገኖቻችን የመኖሪያ ቤት ግንባታ ከፍተኛ በጀት በመመደብ በርካታ ስራዎችን ማከናወን መቻሉን ነዉ የገለፁት።
እያይዘውም እዋሽ ባንክ ባሉት ከ1,005 በላይ ቅርንጫፎች አማካይነት ከ3.5 ሚሊዮን በላይከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞችን ማፍራቱን ጠቁመዋል።
በተጨማሪም በሁሉም ቅርንጫፎቹ የወለድ ነፃ ባንክ አገልግሎት (Awash Ikhlas) ጨምሮ የተለያዩ ዘመናዊ የፋይናንስ መፍትሄዎችን በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ጨምረው ገልጸዋል።
ባንኩ እስካሁን በወለድ ነፃ ፋይናንስ ዘርፍ ብቻ ከ27 ቢሊዮን ብር በላይ የሃላል ፋይናንስ አገልግሎት ለማቅረብ እንዲሁም በሐጅ አገልግሎት ዘርፍም መሪ ባንክ በመሆን የሐጅ ተጓዦች የገንዘብ አሰባሰብን በአስተማማኝ እና ተደራሽ በሆነ ሁኔታ አከናውኗል።
አዋሽ ባንክ የማህበረሰቡ አካል እንደመሆኑ መጠን በደስታም ሆነ በሃዘን ጊዜ ከማህበረሰቡ 97 በመቆም ለወገን ደራሽ የሆነ ባንከ በመሆኑ በቀጣይም ተመጣጣኝ፣ ፍትሃዊ እና ተደራሽ የፋይናንስ አገልግሎት ማቅረቡን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
5 months ago
🍽 የባህል ጣዕም በቶቶት
የፆም ብፌ ድግስ ይጠብቃችኋል! ✨
በኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦች ዝግጅትና መስተንግዶ ስሙ ገኖ የሚጠራው ቶቶት የባህል ምግብ አዳራሽ፣ ለፆሙ ወቅት ልዩ ትኩረት የሰጠ የብፌ ድግስ ይዞላችሁ ቀርቧል። ለቤተሰብ፣ ለጓደኛሞች ወይም ለማንኛውም ድርጅታዊ ዝግጅት ምቹና ባህላዊ ድባብ ያለው ስፍራ ለሚፈልጉ ቶቶት ተመራጭ ነው።
ለምን ቶቶትን ይመርጣሉ?
ልዩ የፆም ብፌ፦
በልዩ ጣዕም የተዘጋጁ የፆም ምግቦች እንደ ልብዎ እንዲመገቡ ተከሽነው ቀርበዋል።
ሁልጊዜም ዝግጁ፦
ከሰኞ እስከ እሁድ የባህል ድግሱ አይቋረጥም (የፍስክ አማራጮችም እንደተጠበቁ ናቸው)።
ባህላዊ ድባብ፦
የምግቡ ጣዕም ብቻ ሳይሆን የቦታው ድባብ የኢትዮጵያን እንግዳ ተቀባይነት በሚያንፀባርቅ መልኩ የተዋበ ነው።
ለበለጠ መረጃ፣
ቦታ ለመያዝ ወይም ለትዕዛዝ በሚከተሉት ስልኮች ይደውሉ፦
📞 0116 46 07 18
📞 0909 00 44 00
ቶቶት — የኢትዮጵያ ባህልና ጣዕም መገናኛ!
#tototculturalrestaurant #ethiopiancuisine #fastingbuffet #culturaldining #addisababa #ethiopia
የፆም ብፌ ድግስ ይጠብቃችኋል! ✨
በኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦች ዝግጅትና መስተንግዶ ስሙ ገኖ የሚጠራው ቶቶት የባህል ምግብ አዳራሽ፣ ለፆሙ ወቅት ልዩ ትኩረት የሰጠ የብፌ ድግስ ይዞላችሁ ቀርቧል። ለቤተሰብ፣ ለጓደኛሞች ወይም ለማንኛውም ድርጅታዊ ዝግጅት ምቹና ባህላዊ ድባብ ያለው ስፍራ ለሚፈልጉ ቶቶት ተመራጭ ነው።
ለምን ቶቶትን ይመርጣሉ?
ልዩ የፆም ብፌ፦
በልዩ ጣዕም የተዘጋጁ የፆም ምግቦች እንደ ልብዎ እንዲመገቡ ተከሽነው ቀርበዋል።
ሁልጊዜም ዝግጁ፦
ከሰኞ እስከ እሁድ የባህል ድግሱ አይቋረጥም (የፍስክ አማራጮችም እንደተጠበቁ ናቸው)።
ባህላዊ ድባብ፦
የምግቡ ጣዕም ብቻ ሳይሆን የቦታው ድባብ የኢትዮጵያን እንግዳ ተቀባይነት በሚያንፀባርቅ መልኩ የተዋበ ነው።
ለበለጠ መረጃ፣
ቦታ ለመያዝ ወይም ለትዕዛዝ በሚከተሉት ስልኮች ይደውሉ፦
📞 0116 46 07 18
📞 0909 00 44 00
ቶቶት — የኢትዮጵያ ባህልና ጣዕም መገናኛ!
#tototculturalrestaurant #ethiopiancuisine #fastingbuffet #culturaldining #addisababa #ethiopia
Sponsored by
Surafel
5 months ago
🍽 የባህል ጣዕም በቶቶት
የፆም ብፌ ድግስ ይጠብቃችኋል! ✨
በኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦች ዝግጅትና መስተንግዶ ስሙ ገኖ የሚጠራው ቶቶት የባህል ምግብ አዳራሽ፣ ለፆሙ ወቅት ልዩ ትኩረት የሰጠ የብፌ ድግስ ይዞላችሁ ቀርቧል። ለቤተሰብ፣ ለጓደኛሞች ወይም ለማንኛውም ድርጅታዊ ዝግጅት ምቹና ባህላዊ ድባብ ያለው ስፍራ ለሚፈልጉ ቶቶት ተመራጭ ነው።
ለምን ቶቶትን ይመርጣሉ?
ልዩ የፆም ብፌ፦
በልዩ ጣዕም የተዘጋጁ የፆም ምግቦች እንደ ልብዎ እንዲመገቡ ተከሽነው ቀርበዋል።
ሁልጊዜም ዝግጁ፦
ከሰኞ እስከ እሁድ የባህል ድግሱ አይቋረጥም (የፍስክ አማራጮችም እንደተጠበቁ ናቸው)።
ባህላዊ ድባብ፦
የምግቡ ጣዕም ብቻ ሳይሆን የቦታው ድባብ የኢትዮጵያን እንግዳ ተቀባይነት በሚያንፀባርቅ መልኩ የተዋበ ነው።
ለበለጠ መረጃ፣
ቦታ ለመያዝ ወይም ለትዕዛዝ በሚከተሉት ስልኮች ይደውሉ፦
📞 0116 46 07 18
📞 0909 00 44 00
ቶቶት — የኢትዮጵያ ባህልና ጣዕም መገናኛ!
#tototculturalrestaurant #ethiopiancuisine #fastingbuffet #culturaldining #addisababa #ethiopia
የፆም ብፌ ድግስ ይጠብቃችኋል! ✨
በኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦች ዝግጅትና መስተንግዶ ስሙ ገኖ የሚጠራው ቶቶት የባህል ምግብ አዳራሽ፣ ለፆሙ ወቅት ልዩ ትኩረት የሰጠ የብፌ ድግስ ይዞላችሁ ቀርቧል። ለቤተሰብ፣ ለጓደኛሞች ወይም ለማንኛውም ድርጅታዊ ዝግጅት ምቹና ባህላዊ ድባብ ያለው ስፍራ ለሚፈልጉ ቶቶት ተመራጭ ነው።
ለምን ቶቶትን ይመርጣሉ?
ልዩ የፆም ብፌ፦
በልዩ ጣዕም የተዘጋጁ የፆም ምግቦች እንደ ልብዎ እንዲመገቡ ተከሽነው ቀርበዋል።
ሁልጊዜም ዝግጁ፦
ከሰኞ እስከ እሁድ የባህል ድግሱ አይቋረጥም (የፍስክ አማራጮችም እንደተጠበቁ ናቸው)።
ባህላዊ ድባብ፦
የምግቡ ጣዕም ብቻ ሳይሆን የቦታው ድባብ የኢትዮጵያን እንግዳ ተቀባይነት በሚያንፀባርቅ መልኩ የተዋበ ነው።
ለበለጠ መረጃ፣
ቦታ ለመያዝ ወይም ለትዕዛዝ በሚከተሉት ስልኮች ይደውሉ፦
📞 0116 46 07 18
📞 0909 00 44 00
ቶቶት — የኢትዮጵያ ባህልና ጣዕም መገናኛ!
#tototculturalrestaurant #ethiopiancuisine #fastingbuffet #culturaldining #addisababa #ethiopia
5 months ago
🍽️ የባህል ጣዕም በቶቶት
የፆም ብፌ ድግስ ይጠብቃችኋል! ✨
በኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦች ዝግጅትና መስተንግዶ ስሙ ገኖ የሚጠራው ቶቶት የባህል ምግብ አዳራሽ፣ ለፆሙ ወቅት ልዩ ትኩረት የሰጠ የብፌ ድግስ ይዞላችሁ ቀርቧል። ለቤተሰብ፣ ለጓደኛሞች ወይም ለማንኛውም ድርጅታዊ ዝግጅት ምቹና ባህላዊ ድባብ ያለው ስፍራ ለሚፈልጉ ቶቶት ተመራጭ ነው።
ለምን ቶቶትን ይመርጣሉ?
ልዩ የፆም ብፌ፦
በልዩ ጣዕም የተዘጋጁ የፆም ምግቦች እንደ ልብዎ እንዲመገቡ ተከሽነው ቀርበዋል።
ሁልጊዜም ዝግጁ፦
ከሰኞ እስከ እሁድ የባህል ድግሱ አይቋረጥም (የፍስክ አማራጮችም እንደተጠበቁ ናቸው)።
ባህላዊ ድባብ፦
የምግቡ ጣዕም ብቻ ሳይሆን የቦታው ድባብ የኢትዮጵያን እንግዳ ተቀባይነት በሚያንፀባርቅ መልኩ የተዋበ ነው።
ለበለጠ መረጃ፣
ቦታ ለመያዝ ወይም ለትዕዛዝ በሚከተሉት ስልኮች ይደውሉ፦
📞 0116 46 07 18
📞 0909 00 44 00
ቶቶት — የኢትዮጵያ ባህልና ጣዕም መገናኛ!
#tototculturalrestaurant #ethiopiancuisine #fastingbuffet #culturaldining #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የፆም ብፌ ድግስ ይጠብቃችኋል! ✨
በኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦች ዝግጅትና መስተንግዶ ስሙ ገኖ የሚጠራው ቶቶት የባህል ምግብ አዳራሽ፣ ለፆሙ ወቅት ልዩ ትኩረት የሰጠ የብፌ ድግስ ይዞላችሁ ቀርቧል። ለቤተሰብ፣ ለጓደኛሞች ወይም ለማንኛውም ድርጅታዊ ዝግጅት ምቹና ባህላዊ ድባብ ያለው ስፍራ ለሚፈልጉ ቶቶት ተመራጭ ነው።
ለምን ቶቶትን ይመርጣሉ?
ልዩ የፆም ብፌ፦
በልዩ ጣዕም የተዘጋጁ የፆም ምግቦች እንደ ልብዎ እንዲመገቡ ተከሽነው ቀርበዋል።
ሁልጊዜም ዝግጁ፦
ከሰኞ እስከ እሁድ የባህል ድግሱ አይቋረጥም (የፍስክ አማራጮችም እንደተጠበቁ ናቸው)።
ባህላዊ ድባብ፦
የምግቡ ጣዕም ብቻ ሳይሆን የቦታው ድባብ የኢትዮጵያን እንግዳ ተቀባይነት በሚያንፀባርቅ መልኩ የተዋበ ነው።
ለበለጠ መረጃ፣
ቦታ ለመያዝ ወይም ለትዕዛዝ በሚከተሉት ስልኮች ይደውሉ፦
📞 0116 46 07 18
📞 0909 00 44 00
ቶቶት — የኢትዮጵያ ባህልና ጣዕም መገናኛ!
#tototculturalrestaurant #ethiopiancuisine #fastingbuffet #culturaldining #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
አዋሽ ባንክ በየስር ሌና የበጎ አድራጎት ድርጅት የኢፍጣር መርሃ-ግብር አካሄደ!
📆 የካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም
📍አዲስ አበባ
አዋሽ ባንክ ከመደበኛው የባንክ አገልግሎት ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ አጠናክሮ ቀጥሏል። ባንኩ 1447ኛውን የረመዳን ወር ፆምን ምክንያት በማድረግ፣ ዛሬ ሰኞ የካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኘው የስር ሌና የበጎ አድራጎት ድርጅት የኢፍጣር መርሃ-ግብር አከናውኗል።
ባንኩ ይህንን የድጋፍ መርሃ-ግብር ያዘጋጀው የረመዳን ወር የሚታወቅበትን የመረዳዳት እና የመተጋገዝ እሴት ለማጎልበት መሆኑ ተገልጿል።
የስር ሌና የበጎ አድራጎት ድርጅት በማህበረሰቡ ውስጥ የሚገኙ ደካማ ወገኖችን በመደገፍ ረገድ ሰፊ ስራዎችን እየሰራ የሚገኝ ተቋም ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት 1,700 የሚሆኑ ዜጎችን በቀጥታ በመርዳት ላይ ይገኛል።
ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናት፣ አቅመ ደካማ አረጋውያን እና ሴቶች የትኩረት ማዕከሉ ናቸው። ለተረጂዎቹ የምግብ፣ የትምህርት እና የልብስ ድጋፍ ከማድረግ ባለፈ የአቅመ ደካማ ድጋፍ ስራዎችን ያከናውናል። ዜጎች ራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የወጣቶች የሥራ ማስጀመር ድጋፎችን ይሰጣል።
አዋሽ ባንክ መሰል የበጎ አድራጎት ተግባራት ማህበራዊ ትስስርን እንደሚያጠናክሩ ገልጾ፣ በቀጣይም መሰል ድጋፎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
#fastmereja I #ማህበራዊ
📆 የካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም
📍አዲስ አበባ
አዋሽ ባንክ ከመደበኛው የባንክ አገልግሎት ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ አጠናክሮ ቀጥሏል። ባንኩ 1447ኛውን የረመዳን ወር ፆምን ምክንያት በማድረግ፣ ዛሬ ሰኞ የካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኘው የስር ሌና የበጎ አድራጎት ድርጅት የኢፍጣር መርሃ-ግብር አከናውኗል።
ባንኩ ይህንን የድጋፍ መርሃ-ግብር ያዘጋጀው የረመዳን ወር የሚታወቅበትን የመረዳዳት እና የመተጋገዝ እሴት ለማጎልበት መሆኑ ተገልጿል።
የስር ሌና የበጎ አድራጎት ድርጅት በማህበረሰቡ ውስጥ የሚገኙ ደካማ ወገኖችን በመደገፍ ረገድ ሰፊ ስራዎችን እየሰራ የሚገኝ ተቋም ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት 1,700 የሚሆኑ ዜጎችን በቀጥታ በመርዳት ላይ ይገኛል።
ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናት፣ አቅመ ደካማ አረጋውያን እና ሴቶች የትኩረት ማዕከሉ ናቸው። ለተረጂዎቹ የምግብ፣ የትምህርት እና የልብስ ድጋፍ ከማድረግ ባለፈ የአቅመ ደካማ ድጋፍ ስራዎችን ያከናውናል። ዜጎች ራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የወጣቶች የሥራ ማስጀመር ድጋፎችን ይሰጣል።
አዋሽ ባንክ መሰል የበጎ አድራጎት ተግባራት ማህበራዊ ትስስርን እንደሚያጠናክሩ ገልጾ፣ በቀጣይም መሰል ድጋፎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
#fastmereja I #ማህበራዊ
6 months ago
⚽️ ቫን ፐርሲ ለተጨዋቾች ለረመዳን ፆም ልዩ ፈቃድ ሰጡ
#ethiopia | የፌይኖርድ አሰልጣኝ ሩብን ቫን ፐርሲ በክለቡ ውስጥ ለሚገኙ ፆመኛ ተጨዋቾች ድጋፍ የሚሆን አዲስ አሰራር ይፋ አድርገዋል። አሰልጣኙ ተጨዋቾቹ የሃይማኖታዊ ግዴታቸውን በሰላም እንዲወጡ ለማገዝ የልምምድ ሰዓት እና አይነት ላይ ማስተካከያ ማድረጉን ገልጿል።
📋 ዋና ዋና ነጥቦች፡-
* ዘግይቶ መግባት፦ ፆመኛ ተጨዋቾች የሌሊቱን የዒባዳ እና የሰሁር ሰዓት ታሳቢ በማድረግ፣ ጠዋት ወደ ልምምድ ሜዳ ዘግይተው እንዲመጡ ተፈቅዶላቸዋል።
* ልዩ የልምምድ ንድፍ፦ የፆመኞቹ የልምምድ ጫና እና አይነት ከሌሎች ተጨዋቾች የተለየ እንዲሆን ተደርጓል። ይህም ጉልበታቸውን በአግባቡ እንዲቆጥቡ ይረዳቸዋል።
* ሰብአዊ አቀራረብ፦ ቫን ፐርሲ "ቀኑን ሙሉ ሳይመገቡ መዋል ቀላል አይደለም" በማለት የተጨዋቾቹን ጥንካሬ አድንቆ፣ ክለቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጧል።
ይህ ውሳኔ ቫን ፐርሲ ለተጨዋቾቹ ስነ-ልቦናዊ እና አካላዊ ብቃት ያለውን ጥንቃቄ የሚያሳይ እንደሆነ ስፖርታዊ ተንታኞች እየገለጹት ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #vanpersie #feyenoord #ramadankareem #footballupdates #respect #fastingathletes #ethiopia
#ethiopia | የፌይኖርድ አሰልጣኝ ሩብን ቫን ፐርሲ በክለቡ ውስጥ ለሚገኙ ፆመኛ ተጨዋቾች ድጋፍ የሚሆን አዲስ አሰራር ይፋ አድርገዋል። አሰልጣኙ ተጨዋቾቹ የሃይማኖታዊ ግዴታቸውን በሰላም እንዲወጡ ለማገዝ የልምምድ ሰዓት እና አይነት ላይ ማስተካከያ ማድረጉን ገልጿል።
📋 ዋና ዋና ነጥቦች፡-
* ዘግይቶ መግባት፦ ፆመኛ ተጨዋቾች የሌሊቱን የዒባዳ እና የሰሁር ሰዓት ታሳቢ በማድረግ፣ ጠዋት ወደ ልምምድ ሜዳ ዘግይተው እንዲመጡ ተፈቅዶላቸዋል።
* ልዩ የልምምድ ንድፍ፦ የፆመኞቹ የልምምድ ጫና እና አይነት ከሌሎች ተጨዋቾች የተለየ እንዲሆን ተደርጓል። ይህም ጉልበታቸውን በአግባቡ እንዲቆጥቡ ይረዳቸዋል።
* ሰብአዊ አቀራረብ፦ ቫን ፐርሲ "ቀኑን ሙሉ ሳይመገቡ መዋል ቀላል አይደለም" በማለት የተጨዋቾቹን ጥንካሬ አድንቆ፣ ክለቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጧል።
ይህ ውሳኔ ቫን ፐርሲ ለተጨዋቾቹ ስነ-ልቦናዊ እና አካላዊ ብቃት ያለውን ጥንቃቄ የሚያሳይ እንደሆነ ስፖርታዊ ተንታኞች እየገለጹት ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #vanpersie #feyenoord #ramadankareem #footballupdates #respect #fastingathletes #ethiopia
6 months ago
#ረመዷን
ታላቁ የረመዷን ጾም ጨረቃ ነገ ማክሰኞ ከታየች ረቡዕ ጨረቃ ካልታየች ደግሞ ሐሙስ የካቲት 12 ይጀምራል።
ታላቁን የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ምን አሉ ?
" ለመላው ሙስሊም ማሕበረሰብ እንኳን ለ1447ኛው የረመዳን ወር በሰላም አደረሳችሁ።
ረመዳን ከአምስቱ የእስልምና ማዕዘናት አንዱ በመሆኑ ሁሉም ሕዝበ ሙስሊም እንዲፆም በአላህ የታዘዘ ወር ነው።
ረመዳን የአንድነትና የመተሳሰብ ወር ነው።
የይቅርታ፣ የእዝነት እና የማህበራዊ ትስስር ጊዜ በመሆኑ ሙስሊሞች ሁሉ ከበጎ ስራዎች ጋር ሊገናኙ ይገባል።
አቅመ ደካሞችን በመርዳት፣ ማዕድን በማካፈል፣ በመተሳሰብና አላህን በመለመን ወሩን ማሳለፍ ይገባል።
ረመዷን የሰላም ወር በመሆኑ ሁሉም ከግጭት እና ከፀብ በመራቅ ሊያሳልፍ ይገባል።
መንፈሳዊ ልዕልና የሚኖረው ሰላም ሲኖር በመሆኑ ለሀገራችን ሰላም እና ለሕዝባችን ደኅንነት ዱዐ ልናደርግ ይገባል። "
Addis_Reporter
Addis_Reporter
ታላቁ የረመዷን ጾም ጨረቃ ነገ ማክሰኞ ከታየች ረቡዕ ጨረቃ ካልታየች ደግሞ ሐሙስ የካቲት 12 ይጀምራል።
ታላቁን የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ምን አሉ ?
" ለመላው ሙስሊም ማሕበረሰብ እንኳን ለ1447ኛው የረመዳን ወር በሰላም አደረሳችሁ።
ረመዳን ከአምስቱ የእስልምና ማዕዘናት አንዱ በመሆኑ ሁሉም ሕዝበ ሙስሊም እንዲፆም በአላህ የታዘዘ ወር ነው።
ረመዳን የአንድነትና የመተሳሰብ ወር ነው።
የይቅርታ፣ የእዝነት እና የማህበራዊ ትስስር ጊዜ በመሆኑ ሙስሊሞች ሁሉ ከበጎ ስራዎች ጋር ሊገናኙ ይገባል።
አቅመ ደካሞችን በመርዳት፣ ማዕድን በማካፈል፣ በመተሳሰብና አላህን በመለመን ወሩን ማሳለፍ ይገባል።
ረመዷን የሰላም ወር በመሆኑ ሁሉም ከግጭት እና ከፀብ በመራቅ ሊያሳልፍ ይገባል።
መንፈሳዊ ልዕልና የሚኖረው ሰላም ሲኖር በመሆኑ ለሀገራችን ሰላም እና ለሕዝባችን ደኅንነት ዱዐ ልናደርግ ይገባል። "
Addis_Reporter
Addis_Reporter
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ጨረቃ ማክሰኞ ምሽት ከታየች የ1447ዓ.ሒ የታላቁ ረመዷን ፆም ረቡዕ ካልታየች ግን ሐሙስ እንደሚሆን ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ገለፀ።
የፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ለጠቅላይ ምክር ቤቱ በላከው መግለጫ ጨረቃ ማክሰኞ የካቲት 10/18 (ሻዕባን 29/1447) ከታየች የ1447 ዓ.ሒ የታላቁ ረመዷን ፆም ረቡዕ የካቲት 11/18 ዓ.ል የሚጀመር ሲሆን ካልታየች ግን ሐሙስ የካቲት 12/18 ዓ.ል እንደሚጀምር ገልጿል።
ለተከበረው የረመዷን ወር ፆም በሰላም ላደረሰን አሏህ ምስጋና እናቀርባለን ያለው የፌዴራሉ ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ህዝበ ሙስሊሙ በፆም ወቅት ኢስላማዊውን የመደጋገፍና የመረዳዳት ተግባር የበለጠ አጠናክሮ እንዲቀጥልም አደራ ብሏል።
ረመዷን የጤና፣ የሰላምና የፍቅር እንዲሆንም ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤቱ መልካም ምኞቱን ለመላው ህዝበ ሙስሊም ገልጿል።
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት።
የፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ለጠቅላይ ምክር ቤቱ በላከው መግለጫ ጨረቃ ማክሰኞ የካቲት 10/18 (ሻዕባን 29/1447) ከታየች የ1447 ዓ.ሒ የታላቁ ረመዷን ፆም ረቡዕ የካቲት 11/18 ዓ.ል የሚጀመር ሲሆን ካልታየች ግን ሐሙስ የካቲት 12/18 ዓ.ል እንደሚጀምር ገልጿል።
ለተከበረው የረመዷን ወር ፆም በሰላም ላደረሰን አሏህ ምስጋና እናቀርባለን ያለው የፌዴራሉ ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ህዝበ ሙስሊሙ በፆም ወቅት ኢስላማዊውን የመደጋገፍና የመረዳዳት ተግባር የበለጠ አጠናክሮ እንዲቀጥልም አደራ ብሏል።
ረመዷን የጤና፣ የሰላምና የፍቅር እንዲሆንም ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤቱ መልካም ምኞቱን ለመላው ህዝበ ሙስሊም ገልጿል።
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት።
6 months ago
ዛሬ አንድ የሙዚቃ አቀናባሪ ወዳጄጋ ስንጨዋወት እንዴት ነው የሰሞኑ የነ ልጅ ሚካኤል እሰጣ ገባ ብለው ፈገግ ብሎ ባጭሩ ልንገርህ ብሎ እንዲህ አለኝ
ልጅ ማይክን ከአንድም ሁለት ጊዜ አግኝቸዋለሁ በዚ የራፕ ሙዚቃ ዘርፍ ላይ በጣም እስማርት እና ቢዝነሱ የገባው ልጅ ነው የሱን ሙዚቃ የሚሰማውንም የማይሰማውንም እንዲሰማ ያደርጋል አሁን ይሄን ግርግር ያስነሳው ሆን ብሎ ነው ብዬ አስባለሁ ምክንያቱም ልብ ብለህ ከሆነ ማንም ምንም ሳይለው ብቻ በድንገት በፊት ራፕ የምትሰሩ ልጆች ብንከባበር ይሻላችዋል ብሎ በፅሁፍ መልክት አስተለለፈ በቃ ባጭሩ ስነግርህ ይቺ በፊት አብረውት ይሰሩ የነበሩ ግን ደሞ የጠፉ ጏደኞቹን ስቦ የማስገቢያ ሲስተም ነች ከዛ በፍጥነት ዜማ የሚል ሙዚቃና ቪዲዮ ለቀቀ ተዘጋጅቶበት እንደነበር በደንብ ያስታውቃል::
አሁን እንደምታየው የበፊት ራፐሮች ጠቅላላ በተቃራኒ ጎን የቆሙ በመምሰል ሁሉም እየገቡ ማህበራዊ ሚዲያውን ያዙት አሁን ትንሽ ቆይተው ሁሉም አልበም እንለቃለን ሲሉ ትሰማለህ ትልቅ ፕሮሞሽን ነው የሰራላቸው ካወቁበት መጠቀም ከቻሉ ይሄ ጊዜ ይጠቅማቸዋል እራሳቸውንም ያወጡበታል እንጂ ልጅ ሚካኤል ምን ፍለጋ እዚ ውስጥ ይገባል ብለህ ታስባለህ አሁን እሱ ድልድይ ሆኗቸዋል ከአሁን በዋላ የነሱ ጉዳይና ጉብዝና ነው የሚወስነው በእርግጠኝነት ግን የምነግርህ እሱን እዚ ግርግር ውስጥ ድጋሚ አናየውም ብሎ ሚስጥራቸውን ጀባ አለኝ እላችዋለሁ
እንኳንም ፆም ደረሰ እራፐር ይፁም አይፁም አላቅም እኛ ግን እንፁምበት ተውን በሏቸው::
Via: ደረጄ ብርሀን
ልጅ ማይክን ከአንድም ሁለት ጊዜ አግኝቸዋለሁ በዚ የራፕ ሙዚቃ ዘርፍ ላይ በጣም እስማርት እና ቢዝነሱ የገባው ልጅ ነው የሱን ሙዚቃ የሚሰማውንም የማይሰማውንም እንዲሰማ ያደርጋል አሁን ይሄን ግርግር ያስነሳው ሆን ብሎ ነው ብዬ አስባለሁ ምክንያቱም ልብ ብለህ ከሆነ ማንም ምንም ሳይለው ብቻ በድንገት በፊት ራፕ የምትሰሩ ልጆች ብንከባበር ይሻላችዋል ብሎ በፅሁፍ መልክት አስተለለፈ በቃ ባጭሩ ስነግርህ ይቺ በፊት አብረውት ይሰሩ የነበሩ ግን ደሞ የጠፉ ጏደኞቹን ስቦ የማስገቢያ ሲስተም ነች ከዛ በፍጥነት ዜማ የሚል ሙዚቃና ቪዲዮ ለቀቀ ተዘጋጅቶበት እንደነበር በደንብ ያስታውቃል::
አሁን እንደምታየው የበፊት ራፐሮች ጠቅላላ በተቃራኒ ጎን የቆሙ በመምሰል ሁሉም እየገቡ ማህበራዊ ሚዲያውን ያዙት አሁን ትንሽ ቆይተው ሁሉም አልበም እንለቃለን ሲሉ ትሰማለህ ትልቅ ፕሮሞሽን ነው የሰራላቸው ካወቁበት መጠቀም ከቻሉ ይሄ ጊዜ ይጠቅማቸዋል እራሳቸውንም ያወጡበታል እንጂ ልጅ ሚካኤል ምን ፍለጋ እዚ ውስጥ ይገባል ብለህ ታስባለህ አሁን እሱ ድልድይ ሆኗቸዋል ከአሁን በዋላ የነሱ ጉዳይና ጉብዝና ነው የሚወስነው በእርግጠኝነት ግን የምነግርህ እሱን እዚ ግርግር ውስጥ ድጋሚ አናየውም ብሎ ሚስጥራቸውን ጀባ አለኝ እላችዋለሁ
እንኳንም ፆም ደረሰ እራፐር ይፁም አይፁም አላቅም እኛ ግን እንፁምበት ተውን በሏቸው::
Via: ደረጄ ብርሀን
6 months ago
Advert
ኪማሥ (Kimas) የምግብ ዝግጅት 🍽️
ለማንኛውም አይነት ማህበራዊ ኩነቶች ጥራትና ጣዕም ያላቸውን ምግቦች በታማኝነት እናዘጋጃለን።
የምንሰጣቸው አገልግሎቶች፦
የፍስክ ምግቦች (ለተለያዩ ድግሶች)
የፆም ምግቦች (በጥራትና በብዛት)
ለሚከተሉት ፕሮግራሞች እናዘጋጃለን፦
💍 ለሰርግ እና ለመልስ
🎂 ለልደት በዓላት
🙏 ለለቅሶና ለዝክር
🎉 ለማንኛውም ዓይነት ድግሶችና ስብሰባዎች
አድራሻ እና ስልክ
📍 አድራሻ፦ አዲስ አበባ
📞 ስልክ 1፦ 0946 71 30 62
📞 ስልክ 2፦ 0973 74 97 95
ኪማሥ (Kimas) የምግብ ዝግጅት 🍽️
ለማንኛውም አይነት ማህበራዊ ኩነቶች ጥራትና ጣዕም ያላቸውን ምግቦች በታማኝነት እናዘጋጃለን።
የምንሰጣቸው አገልግሎቶች፦
የፍስክ ምግቦች (ለተለያዩ ድግሶች)
የፆም ምግቦች (በጥራትና በብዛት)
ለሚከተሉት ፕሮግራሞች እናዘጋጃለን፦
💍 ለሰርግ እና ለመልስ
🎂 ለልደት በዓላት
🙏 ለለቅሶና ለዝክር
🎉 ለማንኛውም ዓይነት ድግሶችና ስብሰባዎች
አድራሻ እና ስልክ
📍 አድራሻ፦ አዲስ አበባ
📞 ስልክ 1፦ 0946 71 30 62
📞 ስልክ 2፦ 0973 74 97 95
6 months ago
ለነፍሳት የኖሩ ለፍትሕ የቆሰሉ፦ የብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ልብ ሰባሪ ታሪክ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሰፊው አጥር ውስጥ፣ የብዙዎችን ልብ በቅንነትና በፅናት የነኩ፣ ነገር ግን በሕይወታቸው መራራ የፈተናና የብቸኝነትን ጽዋ የጠጡ አባት ነበሩ – ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም፡፡ የእርሳቸው ታሪክ የብርሃንና የጥላ፣ የትጋትና የመከራ፣ የድልና የመሰበር ውህደት ሆኖ፣ የብዙዎችን ልብ በሀዘን ያጠምቃል፡፡
፩. የትውልድ ቤት ርቀት እና የትምህርት ጥማት መባባስ
የብፁዕነታቸው ሕይወት የሚጀምረው በደብረ ብርሃን አውራጃ፣ በእነዋሪ ወረዳ፣ ልዩ ስሙ ከያዱር ከሚባለው ቀበሌ ነው፡፡ ከአባታቸው ከአቶ ባሳዝነው ወንድም አገኘሁና ከእናታቸው ከወ/ሮ አስካለ ማርያም ማናየ የተወለዱት ጸባቴ ተክለ ሐዋርያት ባሳዝነው ገና በሕፃንነታቸው የሕይወትን መራራነት ቀምሰዋል። የዘመኑን ችግር፣ የቤተሰብን ድህነት፣ እና የመንፈሳዊ ጥማትን ግለት ተሸክመው ነበር ያደጉት። ለትምህርት ደረሱ ሲባል፣ እንደሌሎች እኩዮቻቸው በገበታ ዙሪያ ከቤተሰብ ጋር የመቆየት ዕድል አልነበራቸውም፡፡ ወደ ደብረ ብሥራት ዜና ማርቆስ ገዳም በሕፃንነት ተሰደዱ። ፊደል ሲቆጥሩ የሕፃንነት ፈገግታቸው ከቤተሰብ ርቆ፣ በመነኮሳት ጸሎት መካከል ተቀበረ።
የእውቀት ጥማታቸው በሕፃንነታቸው የጠጡት መራራ የብቸኝነት ጽዋ እየመራቸው፣ ከገዳም ወደ ገዳም እንዲንከራተቱ አደረጋቸው፡፡ ከሰቃ መድኃኔ ዓለም ገዳም ቅኔና ትርጓሜን ከመምህር ዘካርያስ ኃይለ ማርያም (ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ) ዘንድ ተማሩ። ከዚያም፣ መንፈሳዊ ዕውቀታቸውን ለማዳበርና ለማካበት በሚል ልባዊ ፍላጎት፣ የትውልድ ቦታቸውን ጥለው ወደ ታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ተጓዙ።
፪. የእውቀት ስደት፣ ብቸኝነት እና የገዳማዊ ሕይወት አስቸጋሪ ጎዳና
በደብረ ሊባኖስ ተምረው አልጨረሱም፡፡ ውስጣቸው ያለው የእውቀት ጥማት “እስካሁን ያገኘሁት በቂ አይደለም” እያለ ሲያስጨንቃቸው፣ የብቸኝነትንና የድህነትን ሸክም ተሸክመው፣ በእግራቸው ተጉዘው ጎጃም ደንበጫ፣ ከዚያም በጌምድር ደራና ፎገራ ድረስ ደርሰዋል። በብርድና በረኃብ ተፈትነው፣ የእውቀት ስደተኛ ሆነው፣ ቅኔንና ድጓን ከተለያዩ አበው ተማሩ። የእያንዳንዱ ቀን ጉዞአቸው፣ እያንዳንዱ የምግብ ፍለጋቸው፣ እና እያንዳንዱ የሌሊት ብርዳቸው፣ ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚከፈል መሥዋዕትነት ነበር።
በገዳማዊ ሕይወት ውስጥ ብዙ ፈተናዎችን አሳለፉ። በአርድእትነት ለአንድ ዓመት፣ በጫጋል አማኑኤል በቅዳሴ ለአንድ ዓመት፣ በሌሎችም የገዳም አገልግሎቶች ላይ ተመድበው ብዙ መከራን በትዕግሥት አልፈዋል። ብዙ ጊዜ ምናልባትም በገዳሙ የውስጥ ሽኩቻዎችና የእርስ በርስ መናናቆች ውስጥ ሳይገቡ አልቀሩም። ትምህርታቸውን ሲጨርሱም፣ ገዳማዊ ሕይወት ለመኖር ወስነው የብቸኝነትን፣ የፆምንና የጸሎትን መንገድ ተያያዙ፡፡
የመዐርገ ምንኵስና፣ ቅስና እና ቁምስና ሽግግሮቻቸው ሁሉ ከልብ የመነጨ ለፈጣሪ የመገዛት መገለጫዎች ነበሩ። ከብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የቅስናን፣ ከብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ደግሞ የቁምስናን ማዕረግ ሲቀበሉ፣ በነዚህ ማዕረጎች የተሸከሙት ክብደት ብቻ ሳይሆን፣ ወደፊት የሚመጣባቸው ከባድ ኃላፊነት ጭምር ነበር።
፫. የፀባቴነት ኃላፊነት እና የብቸኝነት ትግል
ሰኔ ፲ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ.ም፣ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፈቃድ፣ ለታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም አስተዳዳሪ (ፀባቴ) ሆነው ተሾሙ። ይህ ሹመት የረጅም ዓመታት መንፈሳዊ ትጋታቸውና የትምህርት ጥረታቸው ፍሬ ቢመስልም፣ በተግባር ግን አዲስ የብቸኝነትና የትግል ምዕራፍ ጀመረ። በገዳሙ ውስጥ ብዙ የልማት ሥራዎችን ቢያስፋፉም፣ የፀባቴነት ኃላፊነት በተፈጥሮው ብዙ ግፊቶችና ሽኩቻዎች ያሉበት ነበር። ብዙ ሰዎች ምናልባትም ጀርባቸውን ሰጥተዋቸዋል፣ ጠላቶች አፍርተዋል፣ እና ብቸኝነታቸው ጨምሯል።
፬. የጳጳስነት ማዕረግ እና የፍትሕ ዋጋ
ሐምሌ ፱ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም በጳጳሳት ምርጫ የድምፅ ብልጫ አግኝተው የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ሆኑ። ይህ ሹመት ለአንድ አዲስ ተመራቂ ጳጳስ ትልቅ ክብር ቢሆንም፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ገና በማደግ ላይ የነበረና ብዙ መሠረታዊ ችግሮች ያለበት ነበር። የበርካታ ነፍሳትን የሥላሴ ልጅነት ለማስገኘት ባደረጉት አስተዋጽኦ ብዙ መልካም ነገር ቢሠሩም፣ ይህ ክብር ግን ብዙም አልዘለቀም።
ከዚያም የድሬዳዋና ምዕራብ ሐረርጌ ሊቀ ጳጳስ ሆኑ፡፡ በዚህ ወቅት ነበር የሕይወታቸውን እጅግ መራራ ፈተና የገጠማቸው፡፡ የሳባ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ላይ ከስምንት ሚልዮን ብር በላይ የምእመናን ገንዘብ መመዝበሩን የገለጸው የኦዲት ሪፖርት ሲወጣ፣ ብፁዕነታቸው ለፍትሕ ቆሙ፡፡ በወቅቱ ከነበሩት ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ጳውሎስ ጋር ቀጥተኛ ቅራኔ ውስጥ ገቡ፡፡
የአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት አገልጋዮችና ምእመናን ከጎናቸው ቢቆሙም፣ ብፁዕነታቸው ከፓትርያርኩ ጋር መፋጠጣቸው ትልቅ ዋጋ አስከፍሏቸዋል። የገዳሙ አለቃ ያለዕውቅናቸው ተነሥቶ ያለሥራ እንዲንገላታ ተደረገ፡፡ ምንም እንኳን ፓትርያርኩ በኋላ ይቅርታ ቢጠይቁም፣ ይህ ክስተት በብፁዕነታቸው ላይ የፈጠረው የአእምሮ ጫና ቀላል አልነበረም። የፍትሕ ጥሪያቸው በቤተ ክህነት ውስጥ ባለው የሥልጣን ተዋረድ ውስጥ ተመታ፡፡
ይህ ብቸኝነት ውስጥ የሚከት፣ ከባድ የሥነ ልቦና መቁሰል ነበር፡፡
፭. የኢየሩሳሌም ስደት እና የመጨረሻው ትግል
ከድሬዳዋ ወደ ኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ተመደቡ። ይህ የሥራ ምደባ ሽልማት ሳይሆን፣ ከቀደመው ውዝግብ ለመውጣት የተደረገ “የስደት ምደባ” እንደሆነ ብዙዎች ይገምታሉ። በቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም የአባቶችንና የእናቶችን እንባ በማበስ፣ ወጣቶችን በመርዳትና የገዳማትን ይዞታ በመጠበቅ ትልቅ ሥራ ቢሠሩም፣ ውስጣቸው ያለው ቁስል ግን አልደረቀም።
በመጨረሻዎቹ የአገልግሎት ጊዜያቸው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የገዳማት መምሪያ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ በመሆን አገልግለዋል። ይሁን እንጂ፣ ይህ ዘመን "በሕመምና በተለያዩ ጉዳዮች ታጥሮ የነበረ" እንደነበር ብፁዕ አቡነ ሄኖክ በመልዕክታቸው ተናግረዋል። የብፁዕነታቸው ሕመም፣ የአእምሮ ጭንቀት፣ እና የቀደሙት ውዝግቦች ትዝታዎች ሕይወታቸውን እጅግ አስቸጋሪ አድርገውት ነበር። ምናልባትም በዚህ ወቅት ነበር ብቸኝነታቸው እጅግ የባሰበት።
፮. የዕረፍት ዜና እና የብዙዎች ዕንባ
ጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም፣ የቤተ ክርስቲያን ደወሎች በሚያሳዝን ቃና ጮኹ። ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ የሚለው ዜና እንደ መብረቅ በረታ። የረጅም ዓመታት መንፈሳዊ ጉዞ፣ የእውቀት ጥማት፣ የአስተዳደር ትግል፣ እና ከሁሉም በላይ የፍትሕ መጓደልን ለመታገል የከፈሉት ዋጋ፣ በሞት ተደመደመ። ብፁዕ አቡነ ሄኖክ በመልዕክታቸው "ሞት እንደዚህ መራራ ነውን?" ብለው ያነሷት ጥያቄ፣ የብዙዎችን ልብ በሀዘን አጥልቃለች።
የብፁዕነታቸው የመጨረሻዎቹ የአገልግሎት ጊዜያት በሕመምና በጭንቀት ታጥሮ ማለፉ፣ በክርስቶስ ኢየሱስ ዕቅፍ ከዚህ ዓለም ድካም ቢያርፉም፣ ለቀሩት ምዕመናን ጥልቅ ሀዘን ትቶ አልፏል። ሥርዓተ ቀብራቸው ጥር 19 ቀን 2018 ዓ.ም በተማሩበት፣ በመነኮሱበትና ለረጅም ዓመታት ባገለገሉበት በታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ይፈጸማል። ይህ የብቸኝነትና የትግል ጉዞ ማብቂያ ነው።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሰፊው አጥር ውስጥ፣ የብዙዎችን ልብ በቅንነትና በፅናት የነኩ፣ ነገር ግን በሕይወታቸው መራራ የፈተናና የብቸኝነትን ጽዋ የጠጡ አባት ነበሩ – ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም፡፡ የእርሳቸው ታሪክ የብርሃንና የጥላ፣ የትጋትና የመከራ፣ የድልና የመሰበር ውህደት ሆኖ፣ የብዙዎችን ልብ በሀዘን ያጠምቃል፡፡
፩. የትውልድ ቤት ርቀት እና የትምህርት ጥማት መባባስ
የብፁዕነታቸው ሕይወት የሚጀምረው በደብረ ብርሃን አውራጃ፣ በእነዋሪ ወረዳ፣ ልዩ ስሙ ከያዱር ከሚባለው ቀበሌ ነው፡፡ ከአባታቸው ከአቶ ባሳዝነው ወንድም አገኘሁና ከእናታቸው ከወ/ሮ አስካለ ማርያም ማናየ የተወለዱት ጸባቴ ተክለ ሐዋርያት ባሳዝነው ገና በሕፃንነታቸው የሕይወትን መራራነት ቀምሰዋል። የዘመኑን ችግር፣ የቤተሰብን ድህነት፣ እና የመንፈሳዊ ጥማትን ግለት ተሸክመው ነበር ያደጉት። ለትምህርት ደረሱ ሲባል፣ እንደሌሎች እኩዮቻቸው በገበታ ዙሪያ ከቤተሰብ ጋር የመቆየት ዕድል አልነበራቸውም፡፡ ወደ ደብረ ብሥራት ዜና ማርቆስ ገዳም በሕፃንነት ተሰደዱ። ፊደል ሲቆጥሩ የሕፃንነት ፈገግታቸው ከቤተሰብ ርቆ፣ በመነኮሳት ጸሎት መካከል ተቀበረ።
የእውቀት ጥማታቸው በሕፃንነታቸው የጠጡት መራራ የብቸኝነት ጽዋ እየመራቸው፣ ከገዳም ወደ ገዳም እንዲንከራተቱ አደረጋቸው፡፡ ከሰቃ መድኃኔ ዓለም ገዳም ቅኔና ትርጓሜን ከመምህር ዘካርያስ ኃይለ ማርያም (ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ) ዘንድ ተማሩ። ከዚያም፣ መንፈሳዊ ዕውቀታቸውን ለማዳበርና ለማካበት በሚል ልባዊ ፍላጎት፣ የትውልድ ቦታቸውን ጥለው ወደ ታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ተጓዙ።
፪. የእውቀት ስደት፣ ብቸኝነት እና የገዳማዊ ሕይወት አስቸጋሪ ጎዳና
በደብረ ሊባኖስ ተምረው አልጨረሱም፡፡ ውስጣቸው ያለው የእውቀት ጥማት “እስካሁን ያገኘሁት በቂ አይደለም” እያለ ሲያስጨንቃቸው፣ የብቸኝነትንና የድህነትን ሸክም ተሸክመው፣ በእግራቸው ተጉዘው ጎጃም ደንበጫ፣ ከዚያም በጌምድር ደራና ፎገራ ድረስ ደርሰዋል። በብርድና በረኃብ ተፈትነው፣ የእውቀት ስደተኛ ሆነው፣ ቅኔንና ድጓን ከተለያዩ አበው ተማሩ። የእያንዳንዱ ቀን ጉዞአቸው፣ እያንዳንዱ የምግብ ፍለጋቸው፣ እና እያንዳንዱ የሌሊት ብርዳቸው፣ ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚከፈል መሥዋዕትነት ነበር።
በገዳማዊ ሕይወት ውስጥ ብዙ ፈተናዎችን አሳለፉ። በአርድእትነት ለአንድ ዓመት፣ በጫጋል አማኑኤል በቅዳሴ ለአንድ ዓመት፣ በሌሎችም የገዳም አገልግሎቶች ላይ ተመድበው ብዙ መከራን በትዕግሥት አልፈዋል። ብዙ ጊዜ ምናልባትም በገዳሙ የውስጥ ሽኩቻዎችና የእርስ በርስ መናናቆች ውስጥ ሳይገቡ አልቀሩም። ትምህርታቸውን ሲጨርሱም፣ ገዳማዊ ሕይወት ለመኖር ወስነው የብቸኝነትን፣ የፆምንና የጸሎትን መንገድ ተያያዙ፡፡
የመዐርገ ምንኵስና፣ ቅስና እና ቁምስና ሽግግሮቻቸው ሁሉ ከልብ የመነጨ ለፈጣሪ የመገዛት መገለጫዎች ነበሩ። ከብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የቅስናን፣ ከብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ደግሞ የቁምስናን ማዕረግ ሲቀበሉ፣ በነዚህ ማዕረጎች የተሸከሙት ክብደት ብቻ ሳይሆን፣ ወደፊት የሚመጣባቸው ከባድ ኃላፊነት ጭምር ነበር።
፫. የፀባቴነት ኃላፊነት እና የብቸኝነት ትግል
ሰኔ ፲ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ.ም፣ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፈቃድ፣ ለታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም አስተዳዳሪ (ፀባቴ) ሆነው ተሾሙ። ይህ ሹመት የረጅም ዓመታት መንፈሳዊ ትጋታቸውና የትምህርት ጥረታቸው ፍሬ ቢመስልም፣ በተግባር ግን አዲስ የብቸኝነትና የትግል ምዕራፍ ጀመረ። በገዳሙ ውስጥ ብዙ የልማት ሥራዎችን ቢያስፋፉም፣ የፀባቴነት ኃላፊነት በተፈጥሮው ብዙ ግፊቶችና ሽኩቻዎች ያሉበት ነበር። ብዙ ሰዎች ምናልባትም ጀርባቸውን ሰጥተዋቸዋል፣ ጠላቶች አፍርተዋል፣ እና ብቸኝነታቸው ጨምሯል።
፬. የጳጳስነት ማዕረግ እና የፍትሕ ዋጋ
ሐምሌ ፱ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም በጳጳሳት ምርጫ የድምፅ ብልጫ አግኝተው የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ሆኑ። ይህ ሹመት ለአንድ አዲስ ተመራቂ ጳጳስ ትልቅ ክብር ቢሆንም፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ገና በማደግ ላይ የነበረና ብዙ መሠረታዊ ችግሮች ያለበት ነበር። የበርካታ ነፍሳትን የሥላሴ ልጅነት ለማስገኘት ባደረጉት አስተዋጽኦ ብዙ መልካም ነገር ቢሠሩም፣ ይህ ክብር ግን ብዙም አልዘለቀም።
ከዚያም የድሬዳዋና ምዕራብ ሐረርጌ ሊቀ ጳጳስ ሆኑ፡፡ በዚህ ወቅት ነበር የሕይወታቸውን እጅግ መራራ ፈተና የገጠማቸው፡፡ የሳባ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ላይ ከስምንት ሚልዮን ብር በላይ የምእመናን ገንዘብ መመዝበሩን የገለጸው የኦዲት ሪፖርት ሲወጣ፣ ብፁዕነታቸው ለፍትሕ ቆሙ፡፡ በወቅቱ ከነበሩት ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ጳውሎስ ጋር ቀጥተኛ ቅራኔ ውስጥ ገቡ፡፡
የአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት አገልጋዮችና ምእመናን ከጎናቸው ቢቆሙም፣ ብፁዕነታቸው ከፓትርያርኩ ጋር መፋጠጣቸው ትልቅ ዋጋ አስከፍሏቸዋል። የገዳሙ አለቃ ያለዕውቅናቸው ተነሥቶ ያለሥራ እንዲንገላታ ተደረገ፡፡ ምንም እንኳን ፓትርያርኩ በኋላ ይቅርታ ቢጠይቁም፣ ይህ ክስተት በብፁዕነታቸው ላይ የፈጠረው የአእምሮ ጫና ቀላል አልነበረም። የፍትሕ ጥሪያቸው በቤተ ክህነት ውስጥ ባለው የሥልጣን ተዋረድ ውስጥ ተመታ፡፡
ይህ ብቸኝነት ውስጥ የሚከት፣ ከባድ የሥነ ልቦና መቁሰል ነበር፡፡
፭. የኢየሩሳሌም ስደት እና የመጨረሻው ትግል
ከድሬዳዋ ወደ ኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ተመደቡ። ይህ የሥራ ምደባ ሽልማት ሳይሆን፣ ከቀደመው ውዝግብ ለመውጣት የተደረገ “የስደት ምደባ” እንደሆነ ብዙዎች ይገምታሉ። በቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም የአባቶችንና የእናቶችን እንባ በማበስ፣ ወጣቶችን በመርዳትና የገዳማትን ይዞታ በመጠበቅ ትልቅ ሥራ ቢሠሩም፣ ውስጣቸው ያለው ቁስል ግን አልደረቀም።
በመጨረሻዎቹ የአገልግሎት ጊዜያቸው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የገዳማት መምሪያ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ በመሆን አገልግለዋል። ይሁን እንጂ፣ ይህ ዘመን "በሕመምና በተለያዩ ጉዳዮች ታጥሮ የነበረ" እንደነበር ብፁዕ አቡነ ሄኖክ በመልዕክታቸው ተናግረዋል። የብፁዕነታቸው ሕመም፣ የአእምሮ ጭንቀት፣ እና የቀደሙት ውዝግቦች ትዝታዎች ሕይወታቸውን እጅግ አስቸጋሪ አድርገውት ነበር። ምናልባትም በዚህ ወቅት ነበር ብቸኝነታቸው እጅግ የባሰበት።
፮. የዕረፍት ዜና እና የብዙዎች ዕንባ
ጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም፣ የቤተ ክርስቲያን ደወሎች በሚያሳዝን ቃና ጮኹ። ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ የሚለው ዜና እንደ መብረቅ በረታ። የረጅም ዓመታት መንፈሳዊ ጉዞ፣ የእውቀት ጥማት፣ የአስተዳደር ትግል፣ እና ከሁሉም በላይ የፍትሕ መጓደልን ለመታገል የከፈሉት ዋጋ፣ በሞት ተደመደመ። ብፁዕ አቡነ ሄኖክ በመልዕክታቸው "ሞት እንደዚህ መራራ ነውን?" ብለው ያነሷት ጥያቄ፣ የብዙዎችን ልብ በሀዘን አጥልቃለች።
የብፁዕነታቸው የመጨረሻዎቹ የአገልግሎት ጊዜያት በሕመምና በጭንቀት ታጥሮ ማለፉ፣ በክርስቶስ ኢየሱስ ዕቅፍ ከዚህ ዓለም ድካም ቢያርፉም፣ ለቀሩት ምዕመናን ጥልቅ ሀዘን ትቶ አልፏል። ሥርዓተ ቀብራቸው ጥር 19 ቀን 2018 ዓ.ም በተማሩበት፣ በመነኮሱበትና ለረጅም ዓመታት ባገለገሉበት በታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ይፈጸማል። ይህ የብቸኝነትና የትግል ጉዞ ማብቂያ ነው።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ጨጓራን በቤት ውስጥ ለማከም
በተግባር የተፈተሹ ምርጥ ዘዴዎች...
1. ሁል ጊዜ በባዶ ሆድ የሞቀ ውሃ መጠጣት
2. በአንድ ገበታ ላይ የተለያዩ ምግቦችን አደባልቀው አለመመገብ
3. ዝንጅብል -አነስተኛ የዝንጅብል ክፍል ወስዶ ከምግብ በፊት መውሰድ የምግብ ልመትን ያፋጥናል በተጨማሪም የጨጓራ ባክቴሪያን ያክማል፡፡
4. እርጎ -በባክቴሪያ ምክንያት ለሚከሠት የጨጓራ ህመም ተመራጭ ነው፡፡
5. ድንች - ግማሽ ብርጭቆ የድንች ጁስን በቀን 3 ጊዜ ምግብ ከመመገብ 15 ደቂቃ በፊት መጠጣት
6. ውሃ - በቀን ከ8-10ብርጭቆ ውሃ መጠጣት
7. በፆም ወቅት ፍሬሽ የሆኑ የፍራፍሬ ጁሶችን መጠቀም ለምሳሌ ወይን ብርቱካን አፕል ፓፓያ…
8. ብዙ ምግብ በአንድ ጊዜ አለመመገብ ምክንያቱም ብዙ ምግብ በአንድ ጊዜ መመገብ የምግብ ልመትን ስለሚያዘገይ ትንሽ ትንሽ ምግብ ሠአትን ጠብቆ መመገብ
9. ቆስጣ እና ካሮት - የቆስጣ ጁስ እና የካሮት ጁስን በመደባለቅ መጠጣት
10. ኬክ እና በፋብሪካ የተቀነባበሩ ምግቦችን አለመጠቀም
11. ከመተኛቶ 2 ሠዓት በፊት እራት መመገብ
12. በቫይታሚን ቢ12 እና አይረን የበለፀጉ ምግቦችን መመገብ
13. ስጋና የስጋ ተዋፅዎ መቀነስ በተለይ ለእራት አለመጠቀም
14. አልኮል ሲጃራና ጫትን አለመጠቀም
15. ቡናና ሻይ መቀነስ
16. በሀኪም ያልታዘዙ መድሀኒቶች አለመውሰድ
17. ቅመማ ቅመም መቀነስ
seledadotio
seledadotio
በተግባር የተፈተሹ ምርጥ ዘዴዎች...
1. ሁል ጊዜ በባዶ ሆድ የሞቀ ውሃ መጠጣት
2. በአንድ ገበታ ላይ የተለያዩ ምግቦችን አደባልቀው አለመመገብ
3. ዝንጅብል -አነስተኛ የዝንጅብል ክፍል ወስዶ ከምግብ በፊት መውሰድ የምግብ ልመትን ያፋጥናል በተጨማሪም የጨጓራ ባክቴሪያን ያክማል፡፡
4. እርጎ -በባክቴሪያ ምክንያት ለሚከሠት የጨጓራ ህመም ተመራጭ ነው፡፡
5. ድንች - ግማሽ ብርጭቆ የድንች ጁስን በቀን 3 ጊዜ ምግብ ከመመገብ 15 ደቂቃ በፊት መጠጣት
6. ውሃ - በቀን ከ8-10ብርጭቆ ውሃ መጠጣት
7. በፆም ወቅት ፍሬሽ የሆኑ የፍራፍሬ ጁሶችን መጠቀም ለምሳሌ ወይን ብርቱካን አፕል ፓፓያ…
8. ብዙ ምግብ በአንድ ጊዜ አለመመገብ ምክንያቱም ብዙ ምግብ በአንድ ጊዜ መመገብ የምግብ ልመትን ስለሚያዘገይ ትንሽ ትንሽ ምግብ ሠአትን ጠብቆ መመገብ
9. ቆስጣ እና ካሮት - የቆስጣ ጁስ እና የካሮት ጁስን በመደባለቅ መጠጣት
10. ኬክ እና በፋብሪካ የተቀነባበሩ ምግቦችን አለመጠቀም
11. ከመተኛቶ 2 ሠዓት በፊት እራት መመገብ
12. በቫይታሚን ቢ12 እና አይረን የበለፀጉ ምግቦችን መመገብ
13. ስጋና የስጋ ተዋፅዎ መቀነስ በተለይ ለእራት አለመጠቀም
14. አልኮል ሲጃራና ጫትን አለመጠቀም
15. ቡናና ሻይ መቀነስ
16. በሀኪም ያልታዘዙ መድሀኒቶች አለመውሰድ
17. ቅመማ ቅመም መቀነስ
seledadotio
seledadotio
9 months ago
የካይሮ ሰበብ መቆሚያ የለውም
#ethiopia | ሰሞኑን የካይሮ የውሃ ፖለቲከኞች " ኢትዮጵያ ከታላቁ ህዳሴ ሃይል ማመንጫ ከፍተኛ መጠን ያለው ውሃ እየለቀቀችብን ነው።" የሚል ወቀሳ እየሰሙ ነው ። በዚህም ለአስዋንና ከዚያ ቀድሞ ለሚገኙ ካናሎች ስጋት እንደሆነባቸው በመገለፅ ጭምር።
የግብፅ የውሀ ሀብትና መስኖ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ " ሴፕቴምበር 10 ቀን የተለቀቀው የውሀ መጠን 485 ሚሊዮን ሜትሪክ ኪዩብ ውሀ የነበረ ሲሆን ሴፕቴምበር 27 ግን የተለቀቀው ውሀ መጠን 780 ሚሊዮን ደርሷል፡፡ በህዳሴው ግድብ ላይ የሪሞት ሴንሲንግ ጥናት ማድረጉን ያስታወቀው ሚኒስትሩ በዚህም አንድ ሜትር የሚሆን ውሀ መለቀቁን ገልፆ ይህም ከተፈጥሯዊው የአባይ ወንዝ የውሀ ፍሰት ወደ 2 ቢሊዮን ሜትሪክ ኪዩብ የሚሆን ተጨማሪ ውሀ መለቀቀቁን እንደሚያመላክት አስረድቷል፡፡
ከዚህ ቀደም በግድቡ ውሀ ፍሰት ላይ ኢትዮጵያ ተለዋዋጭ እርምጃ መውሰዷን ያስታወቀው መግለጫው በዚህ ወር ደግሞ ማለትም ከኖቬምበር 1 እስከ 20 ከፍተኛ መጠን ያለው ውሀ እንደለቀቀች አስረድቷል፡፡ በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ የለቀቀችው ውሀ መጠን በቀን በአማካኝ 180 ሚሊዮን ኪዩብ ሜትር መሆኑን ገልፆም በዚህ ወቅት ከዚህ ቀደም የሚለቀቀው ውሀ 100 ሚሊዮን እንደነበር ጠቅሷል፡፡ በዚህም ልንቆጣጠረው ይገባል የሚል ስሜት አንፀባርቋል።
ትናንት " ግድቡ የውሃ ፍላጎታችንን ያስቀርብናል። " ዛሬ ደግሞ የሚለቀቀው የውሃ መጠን በዛብን ፣ የጎርፍ ስጋትም አሳደረብን።" የሚለው ወቀሳ እርስበርሱ የሚገጭ ትችት ነው ።
ዘላቂ መፍትሄው ግን አገራችን ዋነኛ የውሃው ምንጭ መሆኗን ተቀብሎ ፣ የጋራ ሀብቱ ፍትሃዊና ጤናማ ፍሰት እንዲኖረው ተስማምቶ በጋራ መስራት ብቻ ነው ። ከታሪክ ፀብና ከሴራ አዙሪት ወጥቶ በሰጥቶ መቀበል መኖርም ። የኖረው አካሄድ ግን የተቀየረ ብቻ ሳይሆን ላይመለስ የሞተ ነው።
የቆየው ሴራማ ብዙ ነበር። ከዘፍጥረት ታሪካቸው ጀምሮ የአባይን ውሃ በተመለከተ ግብፆች ሳይጮኹና ሳይሰጉ ያደሩበት አንድም ጊዜ የለም፡፡ ከክርስቶስ ልደት በፊት ስለአባይ ውሃ ኢትዮጵያን ለማስጠንቀቅ ሙሴ 10ሺ የሚሆን ሠራዊት ይዞ መጥቶ እንደነበር ሰምተናል፡፡
ከዛሬ አንድ ሺ አመታት በፊት የአባይ ውሃ በዝናብ እጥረትና በሌሎች የራሱ ምክንያቶች የውሃ መጠኑ ቀንሶ ስለነበር ‹‹ኢትዮጵያ ገድባው ይሆናል›› በሚል ሥጋት ‹‹አቡነ ሚካኤል›› የተባሉትን ጳጳስ በአማላጅነት ወደኢትዮጵያ ልካ እንደነበርም በኢትዮጵያ በኩል ውሃውን ለመቀነስ በአባይ ላይ የተሰራ አንዳችም የውሃ መቀነሻ ዘዴ አለመኖሩን አረጋግጠው እፎይ ብለውና አመስግነው መመለሳቸውን አንብበናል፡፡
ግብፃዊያን የኢትዮጵያ ህዝብ በእደ-ጥበብና በተግባረ-እድ ሙያ የሰለጠነ እንደሆን፣ አቅም ያገኘ እንደሆን አባይን ከመገደብ አይመለስም በሚል ሥጋት የሞያ እውቀት እንዳይኖረው ባለጅ፣ ቡዳ፣ ቀጥቃጭ… እያሉና የወሩን ቀናት በሙሉ በመላዕክቱና በቅዱሳኑ ስም እየገዘቱ ሥራ እንዳይሰራባቸው በማድረግ ስልጣኔያችንን ወደኋላ ለመጐተት የሰሩት ሴራ ስለመኖሩም በብዙ ታሪኮች ውስጥ አለ፡፡
ኢትዮጵያ በጥንታዊው ታላቅ ስልጣኔዋ ዘመን የአባይን ውሃ ሙሉ ለሙሉ መዝጋት በምትችልበት ዘመን እንኳ ይህን አላደረገችም ፡፡ ኢትዮጵያ በሠራዊት ኃይል ጭምር ከግብጽ እጅጉን የበለጠች በነበረችበት ጊዜ እንኳ ‹‹አባይን ገድቤ የግብጽን ጉሮሮ ልዝጋ›› እንዳላለች ታሪክ ምስክር ነው፡፡
አለቃ ደስታ ተክለወልድ ዘ-ብሔረ ወግዳ ገበታዋርያ በተባለውና በ1928 ዓ.ም. በታተመው መጣፋቸው ገጽ 41 ላይ ይህንኑ የሚያስረግጥ ግጥም አለ፡፡ እንዲህ ይላል፡-
…ያባቶቻችንን ፈረስና ጓዝ
ባህርም አላገደው እንኳን ፈሳሽ ወንዝ
በሰሜን አፍሪቃ ያጤ ዳዊት ጫማ
ሱዳንና ኖባን ሲረግጥ እንደ አውድማ
የግብጽን ጉሮሮ አባይን መዝጋት
በጣታቸው ነበር እንደቀለበት፡፡
ይህ ከጥንት ጀምሮ ያለው የኢትዮጵያ አቋም ዛሬም ቢሆን የተከበረ ነው፡፡ አገራችን ‹‹አባይን ገድቤ የግብጽን ጉሮሮ እዘጋለሁ›› የሚል አቋም ጥንትም አልነበራትም ፣ ዛሬም የላትም፡፡ ታላቁ ግድብ ተጠናቆ እውን የሆነውም በዚሁ ሀቅ ላይ ተመስርቶ ነው።
ኢትዮጵያ ለኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጪያ የሚሆን ኃይል እየሰጠ የሚያልፍ ግድብ ለመስራት አቀደች እውንም ሆነ ፡፡ ለግብጽ የሚሄደው የውሃ መጠን ትርጉም ባለው ሁኔታ ሳይቀንስ/ እላፊ ሳይጨመር ኃይል አመንጭቶ የሚሄድ መሆኑም ይታወቀ ነው ። ውሃ ከተፈጥሮ ጋር ቁርኝት ስላለው የፍሰት መዛባት ቢያጋጥም መፍትሄው መወንጃጀል ሳይሆን በጋራ ችግሩን መፍታት ነው ።
ግብፃዊያን " ኢትዮጵያ የውሃ ምንጫችን ነች ። " ብሎ መንከባከብና መተባበር ብቻ ሳይሆን ልማትና ሰላሟን ማገዝ ላይ ትግተው መስራትም ይኖርባቸዋል ። የግድ!!
( ንጉሥ ወዳጅነው)
#ethiopia | ሰሞኑን የካይሮ የውሃ ፖለቲከኞች " ኢትዮጵያ ከታላቁ ህዳሴ ሃይል ማመንጫ ከፍተኛ መጠን ያለው ውሃ እየለቀቀችብን ነው።" የሚል ወቀሳ እየሰሙ ነው ። በዚህም ለአስዋንና ከዚያ ቀድሞ ለሚገኙ ካናሎች ስጋት እንደሆነባቸው በመገለፅ ጭምር።
የግብፅ የውሀ ሀብትና መስኖ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ " ሴፕቴምበር 10 ቀን የተለቀቀው የውሀ መጠን 485 ሚሊዮን ሜትሪክ ኪዩብ ውሀ የነበረ ሲሆን ሴፕቴምበር 27 ግን የተለቀቀው ውሀ መጠን 780 ሚሊዮን ደርሷል፡፡ በህዳሴው ግድብ ላይ የሪሞት ሴንሲንግ ጥናት ማድረጉን ያስታወቀው ሚኒስትሩ በዚህም አንድ ሜትር የሚሆን ውሀ መለቀቁን ገልፆ ይህም ከተፈጥሯዊው የአባይ ወንዝ የውሀ ፍሰት ወደ 2 ቢሊዮን ሜትሪክ ኪዩብ የሚሆን ተጨማሪ ውሀ መለቀቀቁን እንደሚያመላክት አስረድቷል፡፡
ከዚህ ቀደም በግድቡ ውሀ ፍሰት ላይ ኢትዮጵያ ተለዋዋጭ እርምጃ መውሰዷን ያስታወቀው መግለጫው በዚህ ወር ደግሞ ማለትም ከኖቬምበር 1 እስከ 20 ከፍተኛ መጠን ያለው ውሀ እንደለቀቀች አስረድቷል፡፡ በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ የለቀቀችው ውሀ መጠን በቀን በአማካኝ 180 ሚሊዮን ኪዩብ ሜትር መሆኑን ገልፆም በዚህ ወቅት ከዚህ ቀደም የሚለቀቀው ውሀ 100 ሚሊዮን እንደነበር ጠቅሷል፡፡ በዚህም ልንቆጣጠረው ይገባል የሚል ስሜት አንፀባርቋል።
ትናንት " ግድቡ የውሃ ፍላጎታችንን ያስቀርብናል። " ዛሬ ደግሞ የሚለቀቀው የውሃ መጠን በዛብን ፣ የጎርፍ ስጋትም አሳደረብን።" የሚለው ወቀሳ እርስበርሱ የሚገጭ ትችት ነው ።
ዘላቂ መፍትሄው ግን አገራችን ዋነኛ የውሃው ምንጭ መሆኗን ተቀብሎ ፣ የጋራ ሀብቱ ፍትሃዊና ጤናማ ፍሰት እንዲኖረው ተስማምቶ በጋራ መስራት ብቻ ነው ። ከታሪክ ፀብና ከሴራ አዙሪት ወጥቶ በሰጥቶ መቀበል መኖርም ። የኖረው አካሄድ ግን የተቀየረ ብቻ ሳይሆን ላይመለስ የሞተ ነው።
የቆየው ሴራማ ብዙ ነበር። ከዘፍጥረት ታሪካቸው ጀምሮ የአባይን ውሃ በተመለከተ ግብፆች ሳይጮኹና ሳይሰጉ ያደሩበት አንድም ጊዜ የለም፡፡ ከክርስቶስ ልደት በፊት ስለአባይ ውሃ ኢትዮጵያን ለማስጠንቀቅ ሙሴ 10ሺ የሚሆን ሠራዊት ይዞ መጥቶ እንደነበር ሰምተናል፡፡
ከዛሬ አንድ ሺ አመታት በፊት የአባይ ውሃ በዝናብ እጥረትና በሌሎች የራሱ ምክንያቶች የውሃ መጠኑ ቀንሶ ስለነበር ‹‹ኢትዮጵያ ገድባው ይሆናል›› በሚል ሥጋት ‹‹አቡነ ሚካኤል›› የተባሉትን ጳጳስ በአማላጅነት ወደኢትዮጵያ ልካ እንደነበርም በኢትዮጵያ በኩል ውሃውን ለመቀነስ በአባይ ላይ የተሰራ አንዳችም የውሃ መቀነሻ ዘዴ አለመኖሩን አረጋግጠው እፎይ ብለውና አመስግነው መመለሳቸውን አንብበናል፡፡
ግብፃዊያን የኢትዮጵያ ህዝብ በእደ-ጥበብና በተግባረ-እድ ሙያ የሰለጠነ እንደሆን፣ አቅም ያገኘ እንደሆን አባይን ከመገደብ አይመለስም በሚል ሥጋት የሞያ እውቀት እንዳይኖረው ባለጅ፣ ቡዳ፣ ቀጥቃጭ… እያሉና የወሩን ቀናት በሙሉ በመላዕክቱና በቅዱሳኑ ስም እየገዘቱ ሥራ እንዳይሰራባቸው በማድረግ ስልጣኔያችንን ወደኋላ ለመጐተት የሰሩት ሴራ ስለመኖሩም በብዙ ታሪኮች ውስጥ አለ፡፡
ኢትዮጵያ በጥንታዊው ታላቅ ስልጣኔዋ ዘመን የአባይን ውሃ ሙሉ ለሙሉ መዝጋት በምትችልበት ዘመን እንኳ ይህን አላደረገችም ፡፡ ኢትዮጵያ በሠራዊት ኃይል ጭምር ከግብጽ እጅጉን የበለጠች በነበረችበት ጊዜ እንኳ ‹‹አባይን ገድቤ የግብጽን ጉሮሮ ልዝጋ›› እንዳላለች ታሪክ ምስክር ነው፡፡
አለቃ ደስታ ተክለወልድ ዘ-ብሔረ ወግዳ ገበታዋርያ በተባለውና በ1928 ዓ.ም. በታተመው መጣፋቸው ገጽ 41 ላይ ይህንኑ የሚያስረግጥ ግጥም አለ፡፡ እንዲህ ይላል፡-
…ያባቶቻችንን ፈረስና ጓዝ
ባህርም አላገደው እንኳን ፈሳሽ ወንዝ
በሰሜን አፍሪቃ ያጤ ዳዊት ጫማ
ሱዳንና ኖባን ሲረግጥ እንደ አውድማ
የግብጽን ጉሮሮ አባይን መዝጋት
በጣታቸው ነበር እንደቀለበት፡፡
ይህ ከጥንት ጀምሮ ያለው የኢትዮጵያ አቋም ዛሬም ቢሆን የተከበረ ነው፡፡ አገራችን ‹‹አባይን ገድቤ የግብጽን ጉሮሮ እዘጋለሁ›› የሚል አቋም ጥንትም አልነበራትም ፣ ዛሬም የላትም፡፡ ታላቁ ግድብ ተጠናቆ እውን የሆነውም በዚሁ ሀቅ ላይ ተመስርቶ ነው።
ኢትዮጵያ ለኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጪያ የሚሆን ኃይል እየሰጠ የሚያልፍ ግድብ ለመስራት አቀደች እውንም ሆነ ፡፡ ለግብጽ የሚሄደው የውሃ መጠን ትርጉም ባለው ሁኔታ ሳይቀንስ/ እላፊ ሳይጨመር ኃይል አመንጭቶ የሚሄድ መሆኑም ይታወቀ ነው ። ውሃ ከተፈጥሮ ጋር ቁርኝት ስላለው የፍሰት መዛባት ቢያጋጥም መፍትሄው መወንጃጀል ሳይሆን በጋራ ችግሩን መፍታት ነው ።
ግብፃዊያን " ኢትዮጵያ የውሃ ምንጫችን ነች ። " ብሎ መንከባከብና መተባበር ብቻ ሳይሆን ልማትና ሰላሟን ማገዝ ላይ ትግተው መስራትም ይኖርባቸዋል ። የግድ!!
( ንጉሥ ወዳጅነው)
10 months ago
በየእለቱም የኃጢአት ፍቅር በላይዋ ይጨመርባት ነበር
ሰውን የሚወድ የእግዚአብሄርም ቸርነት ወደ ክብር ባለቤት ወደ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ሊባረኩ ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ የሚሹ ሰዎችን ገለጠላት።
ትውልዷ ከእስክንድርያ፣ ወላጆቿ ክርስቲያን ናቸው። በአስራ ሁለት ዓመቷ የሰው ሁሉ ጠላት ሰይጣን ሸንግሎ አሳታት፡፡ በእርሷም የማይቆጠሩ የብዙዎችን ነፍስ አጠመደ፡፡ ስለ ዝሙት ፍቅር ያለ ዋጋ ስጋዋን እስከ መስጠት አድርሷታልና። ወደ ኢየሩሳሌም ለመሔድ ከሌሎች ሰዎች ጋራ በመርከብ ተሳፈረች።
ባለ መርከቦችም የጉዞ ዋጋ በጠየቋት ጊዜ ያመነዝሩባት ዘንድ ሰውነቷን ሰጠቻቸው፡፡ የክብረ ባለቤት በሆነ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ወዳለች ቤተ ክርስቲያን ትገባ ዘንድ በወደደች ጊዜ መለኮታዊት ኃይል መግባትን ከለከለቻት። እርሷም ከሚገቡ ሰዎች ጋራ ትገባ ዘንድ ብዙ ጊዜ ደከመች ነገር ግን ከለከላት እንጂ የጌታ ኃይል አልተዋትም።
ይህን ጊዜ የረከሰ ስራዋን አሰበች በልቧም እያዘነችና እየተከዘች ወደ እግዚአብሔር አይኖቿን አቀናች በማንጋጠጥዋም ውስጥ አምላክን የወለደች የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን ስዕል አየች። በፊቷም አለቀሰች ፍጥረቶችን ሁሉ የምትረጂያቸው አምላክን የወለደሽ እመቤቴ ተዋሽኝ ከሁሉ ሰዎች ጋራ ገብቼ የመጣሁበትን ስራዬን የፈፀምኩ እንደሆነ ያዘዝሽኝን ሁሉ አደርጋለሁ ብላ በማመን ለመነቻት።
ወደ ቤተ ክርስቲያን በገባችም ጊዜ የበዓሉን ስራ ፈፀመች። ከዚህም በኃላ እርስዋ ወደ ወደደችው ትመራት ዘንድ ወደ እመቤታችን ድንግል ማርያም ስእል ተመልሳ፣ እያለቀሰች ስለነፍሰዋ ተማጸነች፡፡ የለመኗትን የማትነሳ አምላክን ከወለደች ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ስእልም ወደ ዮርዳኖስ በረሀ ብትገቢ እረፍትንና ድኀነትን ታገኛለሽ የሚል ቃል ወጣ።
ወጥታ ስትሄድም አንድ ሰው አግኝታ ሁለት ዲናር ሰጣትና ሕብስት ገዛችበት፡፡ የዮርዳኖስንም ወንዝ ተሻግራ በበረሀው ፅኑእ ተጋድሎ እየተጋደለች በጸሎትና በስግደት አርባ ሰባት ዓመት ኖረች፡፡ ሰይጣንም አስቀድማ በነበረችበት በዝሙት ጦር ይዋጋት ነበር። እርሷ ግን በተጋድሎ ፀናች የገዛችውን ሕብስትም ብዙ ቀን ተመገበች። ሁለትና ሶስት ቀናት እየጾመች ጥቂት ሕብስት ትቀምስ ነበር፡፡ ባለቀም ጊዜ የዱር ሳር ተመገበች። ከ
አርባ ሰባት ዓመት በኋላ ቅዱስ አባ ዞሲማ እንደ ገዳሙ ልማድ የከበረች አርባ ፆምን ሊፈፅም ወደዚያች በረሀ መጣ። ወደ ዮርዳኖስ በረሀ በወጣ ጊዜ የሚጽናናበትን ያሳየው ዘንድ እግዚአብሔርን ለመነው። በበረሀውም ውስጥ ሲዘዋወር ይቺን ቅድስት ሴት ከሩቅ አያት የሰይጣን ምትሀት መሰለችው በጸለየም ጊዜ ከሰው ወገን እንደሆነች ተገለጠለችለት።
ግብጻዊቷ ማርያም ነገር ግን ከእርሱ ሸሸች ከኃላዋ በመሮጥም ተከተላት። እርሷም በስሙ ጠርታ ከእኔ ጋራ መነጋገር ከፈለግህ ጨርቅን በምድር ላይ ጣልልኝ አለችው። በስሙ በጠራችውም ጊዜ እጅግ አድንቆ ጨርቁን ጣለላት ያን ጊዜም ለብሳ እርሱ ካህን ሰገደችለት እርሱም ሰገደላት በላዩዋም ጸለየላት። በብዙ ልመናም ገድሏን ከመጀመሪያው እስከመጨረሻው ነገረቸው። በቀጣዩ ዓመት የክብር ባለቤት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ስጋውንና ደሙን ከእርሱ ጋራ ያመጣላት ዘንድ ለመነችው አምጥቶም ጸልዮ አቀበላት። በሁለተኛው ዓመት ወደ ዮርዳኖስ በረሀ ሲመጣ ግብጻዊቷ ቅድስት ማርያም ሙታ አገኛት፣ አንበሳ ጉድጓዷን ቆፍሮለትም በላይዋ ፀሎት አድርጎ ቀበራት። ገዳማውያን የዓለምን ከንቱነት ተረድተው ትተዋት ሔደዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ሰውን የሚወድ የእግዚአብሄርም ቸርነት ወደ ክብር ባለቤት ወደ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ሊባረኩ ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ የሚሹ ሰዎችን ገለጠላት።
ትውልዷ ከእስክንድርያ፣ ወላጆቿ ክርስቲያን ናቸው። በአስራ ሁለት ዓመቷ የሰው ሁሉ ጠላት ሰይጣን ሸንግሎ አሳታት፡፡ በእርሷም የማይቆጠሩ የብዙዎችን ነፍስ አጠመደ፡፡ ስለ ዝሙት ፍቅር ያለ ዋጋ ስጋዋን እስከ መስጠት አድርሷታልና። ወደ ኢየሩሳሌም ለመሔድ ከሌሎች ሰዎች ጋራ በመርከብ ተሳፈረች።
ባለ መርከቦችም የጉዞ ዋጋ በጠየቋት ጊዜ ያመነዝሩባት ዘንድ ሰውነቷን ሰጠቻቸው፡፡ የክብረ ባለቤት በሆነ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ወዳለች ቤተ ክርስቲያን ትገባ ዘንድ በወደደች ጊዜ መለኮታዊት ኃይል መግባትን ከለከለቻት። እርሷም ከሚገቡ ሰዎች ጋራ ትገባ ዘንድ ብዙ ጊዜ ደከመች ነገር ግን ከለከላት እንጂ የጌታ ኃይል አልተዋትም።
ይህን ጊዜ የረከሰ ስራዋን አሰበች በልቧም እያዘነችና እየተከዘች ወደ እግዚአብሔር አይኖቿን አቀናች በማንጋጠጥዋም ውስጥ አምላክን የወለደች የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን ስዕል አየች። በፊቷም አለቀሰች ፍጥረቶችን ሁሉ የምትረጂያቸው አምላክን የወለደሽ እመቤቴ ተዋሽኝ ከሁሉ ሰዎች ጋራ ገብቼ የመጣሁበትን ስራዬን የፈፀምኩ እንደሆነ ያዘዝሽኝን ሁሉ አደርጋለሁ ብላ በማመን ለመነቻት።
ወደ ቤተ ክርስቲያን በገባችም ጊዜ የበዓሉን ስራ ፈፀመች። ከዚህም በኃላ እርስዋ ወደ ወደደችው ትመራት ዘንድ ወደ እመቤታችን ድንግል ማርያም ስእል ተመልሳ፣ እያለቀሰች ስለነፍሰዋ ተማጸነች፡፡ የለመኗትን የማትነሳ አምላክን ከወለደች ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ስእልም ወደ ዮርዳኖስ በረሀ ብትገቢ እረፍትንና ድኀነትን ታገኛለሽ የሚል ቃል ወጣ።
ወጥታ ስትሄድም አንድ ሰው አግኝታ ሁለት ዲናር ሰጣትና ሕብስት ገዛችበት፡፡ የዮርዳኖስንም ወንዝ ተሻግራ በበረሀው ፅኑእ ተጋድሎ እየተጋደለች በጸሎትና በስግደት አርባ ሰባት ዓመት ኖረች፡፡ ሰይጣንም አስቀድማ በነበረችበት በዝሙት ጦር ይዋጋት ነበር። እርሷ ግን በተጋድሎ ፀናች የገዛችውን ሕብስትም ብዙ ቀን ተመገበች። ሁለትና ሶስት ቀናት እየጾመች ጥቂት ሕብስት ትቀምስ ነበር፡፡ ባለቀም ጊዜ የዱር ሳር ተመገበች። ከ
አርባ ሰባት ዓመት በኋላ ቅዱስ አባ ዞሲማ እንደ ገዳሙ ልማድ የከበረች አርባ ፆምን ሊፈፅም ወደዚያች በረሀ መጣ። ወደ ዮርዳኖስ በረሀ በወጣ ጊዜ የሚጽናናበትን ያሳየው ዘንድ እግዚአብሔርን ለመነው። በበረሀውም ውስጥ ሲዘዋወር ይቺን ቅድስት ሴት ከሩቅ አያት የሰይጣን ምትሀት መሰለችው በጸለየም ጊዜ ከሰው ወገን እንደሆነች ተገለጠለችለት።
ግብጻዊቷ ማርያም ነገር ግን ከእርሱ ሸሸች ከኃላዋ በመሮጥም ተከተላት። እርሷም በስሙ ጠርታ ከእኔ ጋራ መነጋገር ከፈለግህ ጨርቅን በምድር ላይ ጣልልኝ አለችው። በስሙ በጠራችውም ጊዜ እጅግ አድንቆ ጨርቁን ጣለላት ያን ጊዜም ለብሳ እርሱ ካህን ሰገደችለት እርሱም ሰገደላት በላዩዋም ጸለየላት። በብዙ ልመናም ገድሏን ከመጀመሪያው እስከመጨረሻው ነገረቸው። በቀጣዩ ዓመት የክብር ባለቤት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ስጋውንና ደሙን ከእርሱ ጋራ ያመጣላት ዘንድ ለመነችው አምጥቶም ጸልዮ አቀበላት። በሁለተኛው ዓመት ወደ ዮርዳኖስ በረሀ ሲመጣ ግብጻዊቷ ቅድስት ማርያም ሙታ አገኛት፣ አንበሳ ጉድጓዷን ቆፍሮለትም በላይዋ ፀሎት አድርጎ ቀበራት። ገዳማውያን የዓለምን ከንቱነት ተረድተው ትተዋት ሔደዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
10 months ago
በየእለቱም የኃጢአት ፍቅር በላይዋ ይጨመርባት ነበር።
ሰውን የሚወድ የእግዚአብሄርም ቸርነት ወደ ክብር ባለቤት ወደ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ሊባረኩ ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ የሚሹ ሰዎችን ገለጠላት።
ትውልዷ ከእስክንድርያ፣ ወላጆቿ ክርስቲያን ናቸው። በአስራ ሁለት ዓመቷ የሰው ሁሉ ጠላት ሰይጣን ሸንግሎ አሳታት፡፡ በእርሷም የማይቆጠሩ የብዙዎችን ነፍስ አጠመደ፡፡ ስለ ዝሙት ፍቅር ያለ ዋጋ ስጋዋን እስከ መስጠት አድርሷታልና። ወደ ኢየሩሳሌም ለመሔድ ከሌሎች ሰዎች ጋራ በመርከብ ተሳፈረች።
ባለ መርከቦችም የጉዞ ዋጋ በጠየቋት ጊዜ ያመነዝሩባት ዘንድ ሰውነቷን ሰጠቻቸው፡፡ የክብረ ባለቤት በሆነ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ወዳለች ቤተ ክርስቲያን ትገባ ዘንድ በወደደች ጊዜ መለኮታዊት ኃይል መግባትን ከለከለቻት። እርሷም ከሚገቡ ሰዎች ጋራ ትገባ ዘንድ ብዙ ጊዜ ደከመች ነገር ግን ከለከላት እንጂ የጌታ ኃይል አልተዋትም።
ይህን ጊዜ የረከሰ ስራዋን አሰበች በልቧም እያዘነችና እየተከዘች ወደ እግዚአብሔር አይኖቿን አቀናች በማንጋጠጥዋም ውስጥ አምላክን የወለደች የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን ስዕል አየች። በፊቷም አለቀሰች ፍጥረቶችን ሁሉ የምትረጂያቸው አምላክን የወለደሽ እመቤቴ ተዋሽኝ ከሁሉ ሰዎች ጋራ ገብቼ የመጣሁበትን ስራዬን የፈፀምኩ እንደሆነ ያዘዝሽኝን ሁሉ አደርጋለሁ ብላ በማመን ለመነቻት። ወደ ቤተ ክርስቲያን በገባችም ጊዜ የበዓሉን ስራ ፈፀመች። ከዚህም በኃላ እርስዋ ወደ ወደደችው ትመራት ዘንድ ወደ እመቤታችን ድንግል ማርያም ስእል ተመልሳ፣ እያለቀሰች ስለነፍሰዋ ተማጸነች፡፡ የለመኗትን የማትነሳ አምላክን ከወለደች ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ስእልም ወደ ዮርዳኖስ በረሀ ብትገቢ እረፍትንና ድኀነትን ታገኛለሽ የሚል ቃል ወጣ።
ወጥታ ስትሄድም አንድ ሰው አግኝታ ሁለት ዲናር ሰጣትና ሕብስት ገዛችበት፡፡ የዮርዳኖስንም ወንዝ ተሻግራ በበረሀው ፅኑእ ተጋድሎ እየተጋደለች በጸሎትና በስግደት አርባ ሰባት ዓመት ኖረች፡፡ ሰይጣንም አስቀድማ በነበረችበት በዝሙት ጦር ይዋጋት ነበር። እርሷ ግን በተጋድሎ ፀናች የገዛችውን ሕብስትም ብዙ ቀን ተመገበች። ሁለትና ሶስት ቀናት እየጾመች ጥቂት ሕብስት ትቀምስ ነበር፡፡ ባለቀም ጊዜ የዱር ሳር ተመገበች። ከአርባ ሰባት ዓመት በኋላ ቅዱስ አባ ዞሲማ እንደ ገዳሙ ልማድ የከበረች አርባ ፆምን ሊፈፅም ወደዚያች በረሀ መጣ። ወደ ዮርዳኖስ በረሀ በወጣ ጊዜ የሚጽናናበትን ያሳየው ዘንድ እግዚአብሔርን ለመነው። በበረሀውም ውስጥ ሲዘዋወር ይቺን ቅድስት ሴት ከሩቅ አያት የሰይጣን ምትሀት መሰለችው በጸለየም ጊዜ ከሰው ወገን እንደሆነች ተገለጠለችለት።
ግብጻዊቷ ማርያም ነገር ግን ከእርሱ ሸሸች ከኃላዋ በመሮጥም ተከተላት። እርሷም በስሙ ጠርታ ከእኔ ጋራ መነጋገር ከፈለግህ ጨርቅን በምድር ላይ ጣልልኝ አለችው። በስሙ በጠራችውም ጊዜ እጅግ አድንቆ ጨርቁን ጣለላት ያን ጊዜም ለብሳ እርሱ ካህን ሰገደችለት እርሱም ሰገደላት በላዩዋም ጸለየላት። በብዙ ልመናም ገድሏን ከመጀመሪያው እስከመጨረሻው ነገረቸው። በቀጣዩ ዓመት የክብር ባለቤት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ስጋውንና ደሙን ከእርሱ ጋራ ያመጣላት ዘንድ ለመነችው አምጥቶም ጸልዮ አቀበላት። በሁለተኛው ዓመት ወደ ዮርዳኖስ በረሀ ሲመጣ ግብጻዊቷ ቅድስት ማርያም ሙታ አገኛት፣ አንበሳ ጉድጓዷን ቆፍሮለትም በላይዋ ፀሎት አድርጎ ቀበራት። ገዳማውያን የዓለምን ከንቱነት ተረድተው ትተዋት ሔደዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ሰውን የሚወድ የእግዚአብሄርም ቸርነት ወደ ክብር ባለቤት ወደ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ሊባረኩ ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ የሚሹ ሰዎችን ገለጠላት።
ትውልዷ ከእስክንድርያ፣ ወላጆቿ ክርስቲያን ናቸው። በአስራ ሁለት ዓመቷ የሰው ሁሉ ጠላት ሰይጣን ሸንግሎ አሳታት፡፡ በእርሷም የማይቆጠሩ የብዙዎችን ነፍስ አጠመደ፡፡ ስለ ዝሙት ፍቅር ያለ ዋጋ ስጋዋን እስከ መስጠት አድርሷታልና። ወደ ኢየሩሳሌም ለመሔድ ከሌሎች ሰዎች ጋራ በመርከብ ተሳፈረች።
ባለ መርከቦችም የጉዞ ዋጋ በጠየቋት ጊዜ ያመነዝሩባት ዘንድ ሰውነቷን ሰጠቻቸው፡፡ የክብረ ባለቤት በሆነ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ወዳለች ቤተ ክርስቲያን ትገባ ዘንድ በወደደች ጊዜ መለኮታዊት ኃይል መግባትን ከለከለቻት። እርሷም ከሚገቡ ሰዎች ጋራ ትገባ ዘንድ ብዙ ጊዜ ደከመች ነገር ግን ከለከላት እንጂ የጌታ ኃይል አልተዋትም።
ይህን ጊዜ የረከሰ ስራዋን አሰበች በልቧም እያዘነችና እየተከዘች ወደ እግዚአብሔር አይኖቿን አቀናች በማንጋጠጥዋም ውስጥ አምላክን የወለደች የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን ስዕል አየች። በፊቷም አለቀሰች ፍጥረቶችን ሁሉ የምትረጂያቸው አምላክን የወለደሽ እመቤቴ ተዋሽኝ ከሁሉ ሰዎች ጋራ ገብቼ የመጣሁበትን ስራዬን የፈፀምኩ እንደሆነ ያዘዝሽኝን ሁሉ አደርጋለሁ ብላ በማመን ለመነቻት። ወደ ቤተ ክርስቲያን በገባችም ጊዜ የበዓሉን ስራ ፈፀመች። ከዚህም በኃላ እርስዋ ወደ ወደደችው ትመራት ዘንድ ወደ እመቤታችን ድንግል ማርያም ስእል ተመልሳ፣ እያለቀሰች ስለነፍሰዋ ተማጸነች፡፡ የለመኗትን የማትነሳ አምላክን ከወለደች ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ስእልም ወደ ዮርዳኖስ በረሀ ብትገቢ እረፍትንና ድኀነትን ታገኛለሽ የሚል ቃል ወጣ።
ወጥታ ስትሄድም አንድ ሰው አግኝታ ሁለት ዲናር ሰጣትና ሕብስት ገዛችበት፡፡ የዮርዳኖስንም ወንዝ ተሻግራ በበረሀው ፅኑእ ተጋድሎ እየተጋደለች በጸሎትና በስግደት አርባ ሰባት ዓመት ኖረች፡፡ ሰይጣንም አስቀድማ በነበረችበት በዝሙት ጦር ይዋጋት ነበር። እርሷ ግን በተጋድሎ ፀናች የገዛችውን ሕብስትም ብዙ ቀን ተመገበች። ሁለትና ሶስት ቀናት እየጾመች ጥቂት ሕብስት ትቀምስ ነበር፡፡ ባለቀም ጊዜ የዱር ሳር ተመገበች። ከአርባ ሰባት ዓመት በኋላ ቅዱስ አባ ዞሲማ እንደ ገዳሙ ልማድ የከበረች አርባ ፆምን ሊፈፅም ወደዚያች በረሀ መጣ። ወደ ዮርዳኖስ በረሀ በወጣ ጊዜ የሚጽናናበትን ያሳየው ዘንድ እግዚአብሔርን ለመነው። በበረሀውም ውስጥ ሲዘዋወር ይቺን ቅድስት ሴት ከሩቅ አያት የሰይጣን ምትሀት መሰለችው በጸለየም ጊዜ ከሰው ወገን እንደሆነች ተገለጠለችለት።
ግብጻዊቷ ማርያም ነገር ግን ከእርሱ ሸሸች ከኃላዋ በመሮጥም ተከተላት። እርሷም በስሙ ጠርታ ከእኔ ጋራ መነጋገር ከፈለግህ ጨርቅን በምድር ላይ ጣልልኝ አለችው። በስሙ በጠራችውም ጊዜ እጅግ አድንቆ ጨርቁን ጣለላት ያን ጊዜም ለብሳ እርሱ ካህን ሰገደችለት እርሱም ሰገደላት በላዩዋም ጸለየላት። በብዙ ልመናም ገድሏን ከመጀመሪያው እስከመጨረሻው ነገረቸው። በቀጣዩ ዓመት የክብር ባለቤት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ስጋውንና ደሙን ከእርሱ ጋራ ያመጣላት ዘንድ ለመነችው አምጥቶም ጸልዮ አቀበላት። በሁለተኛው ዓመት ወደ ዮርዳኖስ በረሀ ሲመጣ ግብጻዊቷ ቅድስት ማርያም ሙታ አገኛት፣ አንበሳ ጉድጓዷን ቆፍሮለትም በላይዋ ፀሎት አድርጎ ቀበራት። ገዳማውያን የዓለምን ከንቱነት ተረድተው ትተዋት ሔደዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
12 months ago
የትግራይ ክልል የአማራ ክልል ሚዲያ ተቋማት የአሸንዳን በዓል ለፖለቲካ ፍጆታ አውለዋል ሲል ከሰሰ
የትግራይ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ፣ የአማራ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮን እና የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) የአሸንዳን በዓል ታሪካዊና ባህላዊ ይዘቱን በመተው ለፖለቲካ ፍጆታ ተጠቅመውበታል ሲል ከሰሰ።
ቢሮው ባወጣው መግለጫ፣ የአማራ ክልል ተቋማት ‹‹የሶለል አከባበር በቆቦ›› በሚል ባነር በአሉ በራያ አላማጣ መከበሩን ማስተላለፋቸው፣ የኮረም፣ ኦፍላና ዛታ ወረዳዎች በአማራ ክልል ሥር እንደሆኑ ለማስመሰል ያለመ ፖለቲካዊ ጥረት ነው ብሏል።
ተመሳሳይ ድርጊት ከዚህ ቀደምም ተፈጽሟል ያለው ቢሮው፣ የፍስለታ ፆምን አስመልክቶ በምዕራብ ትግራይ፣ ወልቃይት ጠገዴ ላይ የተላለፈውን ዜና እንደ ምሳሌ ጠቅሷል። በወቅቱ ‹‹በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ የአድርሽኝ ሀይማኖታዊና ባህላዊ በአል›› በሚል ርዕስ የተላለፈው ዘገባ፣ አካባቢውን የአማራ ክልል አካል አድርጎ ለማሳየት የተደረገ ሙከራ መሆኑንም አክሏል።
ይህ አይነቱ ዘገባ የአገሪቱን ህገ መንግስት የሚጥስ እና ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ጋር የሚጣረስ ነው ያለው መግለጫው፣ የአማራ ክልል ኮሚኒኬሽን እና አሚኮ ተገቢውን እርምጃ እንዲወስዱ ጠይቋል። በተጨማሪም፣ የፌዴራል መንግስት ጉዳዩን ተመልክቶ ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
የትግራይ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ፣ የአማራ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮን እና የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) የአሸንዳን በዓል ታሪካዊና ባህላዊ ይዘቱን በመተው ለፖለቲካ ፍጆታ ተጠቅመውበታል ሲል ከሰሰ።
ቢሮው ባወጣው መግለጫ፣ የአማራ ክልል ተቋማት ‹‹የሶለል አከባበር በቆቦ›› በሚል ባነር በአሉ በራያ አላማጣ መከበሩን ማስተላለፋቸው፣ የኮረም፣ ኦፍላና ዛታ ወረዳዎች በአማራ ክልል ሥር እንደሆኑ ለማስመሰል ያለመ ፖለቲካዊ ጥረት ነው ብሏል።
ተመሳሳይ ድርጊት ከዚህ ቀደምም ተፈጽሟል ያለው ቢሮው፣ የፍስለታ ፆምን አስመልክቶ በምዕራብ ትግራይ፣ ወልቃይት ጠገዴ ላይ የተላለፈውን ዜና እንደ ምሳሌ ጠቅሷል። በወቅቱ ‹‹በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ የአድርሽኝ ሀይማኖታዊና ባህላዊ በአል›› በሚል ርዕስ የተላለፈው ዘገባ፣ አካባቢውን የአማራ ክልል አካል አድርጎ ለማሳየት የተደረገ ሙከራ መሆኑንም አክሏል።
ይህ አይነቱ ዘገባ የአገሪቱን ህገ መንግስት የሚጥስ እና ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ጋር የሚጣረስ ነው ያለው መግለጫው፣ የአማራ ክልል ኮሚኒኬሽን እና አሚኮ ተገቢውን እርምጃ እንዲወስዱ ጠይቋል። በተጨማሪም፣ የፌዴራል መንግስት ጉዳዩን ተመልክቶ ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
12 months ago
አዲስ ማርቼዲስ ቤንዝ መኪና ገዝቶ ለማስመረቅ ሄዶ አንድ ሚሊዮን ብር ለባቡልኸይር በጎ አድራጎት ለገሰ
«በረከትን ያገኘሁት በድሆች ፀሎት ነው» የሚለው ወጣቱ ባልፀጋ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ለባቡልኸይር ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል።
ራሱንና ጓደኞቹን በማስተባበር ከገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ፤ ለፆምም ሆነ ለበዓል አቅመ-ደካሞችን በመንከባከብና የበዓል ተደስተው እንዲውሉ በማድረግ በባቡልኸይር ቤተሰብ ዘንድ ይታወቃል።
በዛሬው ዕለትም ወጣቱ ባለጸጋ ምረትአብ አዲስ መኪና ማርቼዲስ ቤንዝ መኪናውን ገዝቶ በምስኪኖች እና በአረጋውያን ለማስመረቅ በባቡልኸይር በተገኘበት ዕለት ነው ድንገተኛ የአንድ ሚሊዮን ብር ስጦታ የለገው።
ልገሳውን ወዲያውኑ በማስገባት ቃሉን የሞላው ወጣቱ ባለፀጋ ለሚስኪኖች ማድረግ ለራስ እንደማድረግ መሆኑን ተናግሯል።
ክስተቱ ታዳሚውን በእንባ ያራጨ፤ በተለይም የባቡልኸይር ተጠቃሚዎች በደስታ እንባቸው የፈሰሰበት እጅግ ልብ የሚነካ ክስተት ነበር።
የድርጅቱ መሥራችና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሀናን ሙሀሙድ የወጣቱ ባለፀጋ ድንገተኛ ስጦታ ከሚስኪኖች ጋር አስለቅሷቸዋል።
«በረከትን ያገኘሁት በድሆች ፀሎት ነው» የሚለው ወጣቱ ባልፀጋ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ለባቡልኸይር ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል።
ራሱንና ጓደኞቹን በማስተባበር ከገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ፤ ለፆምም ሆነ ለበዓል አቅመ-ደካሞችን በመንከባከብና የበዓል ተደስተው እንዲውሉ በማድረግ በባቡልኸይር ቤተሰብ ዘንድ ይታወቃል።
በዛሬው ዕለትም ወጣቱ ባለጸጋ ምረትአብ አዲስ መኪና ማርቼዲስ ቤንዝ መኪናውን ገዝቶ በምስኪኖች እና በአረጋውያን ለማስመረቅ በባቡልኸይር በተገኘበት ዕለት ነው ድንገተኛ የአንድ ሚሊዮን ብር ስጦታ የለገው።
ልገሳውን ወዲያውኑ በማስገባት ቃሉን የሞላው ወጣቱ ባለፀጋ ለሚስኪኖች ማድረግ ለራስ እንደማድረግ መሆኑን ተናግሯል።
ክስተቱ ታዳሚውን በእንባ ያራጨ፤ በተለይም የባቡልኸይር ተጠቃሚዎች በደስታ እንባቸው የፈሰሰበት እጅግ ልብ የሚነካ ክስተት ነበር።
የድርጅቱ መሥራችና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሀናን ሙሀሙድ የወጣቱ ባለፀጋ ድንገተኛ ስጦታ ከሚስኪኖች ጋር አስለቅሷቸዋል።
12 months ago
ወጣቱ ባለጸጋ ለባቡልኸይር በጎ አድራጎት 1 ሚሊየን ብር ሰጠ
#ethiopia | «በረከትን ያገኘሁት በድሆች ፀሎት ነው» የሚለው ወጣቱ ባልፀጋ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ለባቡልኸይር ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል።
ራሱንና ጓደኞቹን በማስተባበር ከገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ፤ ለፆምም ሆነ ለበዓል አቅመ-ደካሞችን በመንከባከብና የበዓል ተደስተው እንዲውሉ በማድረግ በባቡልኸይር ቤተሰብ ዘንድ ይታወቃል።
በዛራው ዕለትም ወጣቱ ባለጸጋ ምረትአብ አዲስ መኪና ማርቼዲስ ቤንዝ መኪናውን ገዝቶ በምስኪኖች እና በአረጋውያን ለማስመረቅ በባቡልኸይር በተገበት ዕለት ነው ድንገተኛ የአንድ ሚሊዮን ብር ስጦታ የለገው።
ልገሳውን ወዲያውኑ በማስገባት ቃሉን የሞላው ወጣቱ ባለፀጋ ለሚስኪኖች ማድረግ ለራስ እንደማድረግ መሆኑን ተናግሯል።
ክስተቱ ታዳሚውን በእንባ ያራጨ፤ በተለይም የባቡልኸይር ተጠቃሚዎች በደስታ እንባቸው የፈሰሰበት እጅግ ልብ የሚነካ ክስተት ነበር።
የድርጅቱ መሥራችና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሀናን ሙሀሙድ የወጣቱ ባለፀጋ ድንገተኛ ስጦታ ከሚስኪኖች ጋር አስለቅሷቸዋል።
#ethiopia | «በረከትን ያገኘሁት በድሆች ፀሎት ነው» የሚለው ወጣቱ ባልፀጋ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ለባቡልኸይር ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል።
ራሱንና ጓደኞቹን በማስተባበር ከገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ፤ ለፆምም ሆነ ለበዓል አቅመ-ደካሞችን በመንከባከብና የበዓል ተደስተው እንዲውሉ በማድረግ በባቡልኸይር ቤተሰብ ዘንድ ይታወቃል።
በዛራው ዕለትም ወጣቱ ባለጸጋ ምረትአብ አዲስ መኪና ማርቼዲስ ቤንዝ መኪናውን ገዝቶ በምስኪኖች እና በአረጋውያን ለማስመረቅ በባቡልኸይር በተገበት ዕለት ነው ድንገተኛ የአንድ ሚሊዮን ብር ስጦታ የለገው።
ልገሳውን ወዲያውኑ በማስገባት ቃሉን የሞላው ወጣቱ ባለፀጋ ለሚስኪኖች ማድረግ ለራስ እንደማድረግ መሆኑን ተናግሯል።
ክስተቱ ታዳሚውን በእንባ ያራጨ፤ በተለይም የባቡልኸይር ተጠቃሚዎች በደስታ እንባቸው የፈሰሰበት እጅግ ልብ የሚነካ ክስተት ነበር።
የድርጅቱ መሥራችና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሀናን ሙሀሙድ የወጣቱ ባለፀጋ ድንገተኛ ስጦታ ከሚስኪኖች ጋር አስለቅሷቸዋል።
1 year ago
ጾመ ፍልሰታ
እንኳን አደረሳችሁ
#ethiopia | አገራችንና ሕዝባችንን ሰላም አርጊልን፤ ፍቅር አላብሽልን፤ አብሮነት (አንድነት) አከናንቢልን - አሜን!
...
‹‹ፍልሰታ›› - ‹‹ፈልስ›› ከሚለው የግዕዝ ቃል የተወሰደ ሲሆን ትርጉሙ መፍለስ ወይም አገር ለቆ ወደ ሌላ አገር መሰደድ ማለት ነው። ይህም የእመቤታችንን ሥጋ ከጌቴሴማኒ ወደ ገነት መፍለሱን በኋላም በገነት በዕፀ ሕይወት ስር ከነበረበት መነሳቱን ለማመልከት ይነገራል።
...
ጾመ ፍልሰታ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም 64 ዓመት በዚች ምድር ኖራ እንደ አንድ ልጇ መሞቷን መነሳቷንና ማረጓን ያዩ ዘንድ ሐዋርያት የጾሙት ጾም ነው። ጾሙ ከነሐሴ 01 ቀን እስከ ነሐሴ 16 ቀን ሲጾም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዋጅ ከደነገገቻቸው ሰባቱ አጽዋማትም አንዱ ነው።
...
ጠቢቡ ሰለሞን … ውቢቴ ሆይ ተነሽ…. እነሆ ክረምት አለቀ ዝናቡም አልፎ ሄደ አበቦቹም አበቡ ምድር ተገለጠች ወይኖቹም መዓዛቸውን ሰጡ…. ውቢት ሆይ ተነሽ… በማለት ስለ እመቤታችን ዳግም መነሳት በምሳሌ ተናግሯል። መኃ 2፣10-13
አቤቱ ፥ ጸሎቴን ስማ ፥ ጩኸቴንም አድምጥ ፥ ልቅሶዬንም ቸል አትበለኝ ፤ እኔ በምድር ላይ መጻተኛ ነኝና ፥ እንደ አባቶችም እንግዳ ነኝና ።"
መዝ . ፴፱ ፥ ፲፪ ( 39 ፥ 12 )
#መልካም ፆም
እንኳን አደረሳችሁ
#ethiopia | አገራችንና ሕዝባችንን ሰላም አርጊልን፤ ፍቅር አላብሽልን፤ አብሮነት (አንድነት) አከናንቢልን - አሜን!
...
‹‹ፍልሰታ›› - ‹‹ፈልስ›› ከሚለው የግዕዝ ቃል የተወሰደ ሲሆን ትርጉሙ መፍለስ ወይም አገር ለቆ ወደ ሌላ አገር መሰደድ ማለት ነው። ይህም የእመቤታችንን ሥጋ ከጌቴሴማኒ ወደ ገነት መፍለሱን በኋላም በገነት በዕፀ ሕይወት ስር ከነበረበት መነሳቱን ለማመልከት ይነገራል።
...
ጾመ ፍልሰታ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም 64 ዓመት በዚች ምድር ኖራ እንደ አንድ ልጇ መሞቷን መነሳቷንና ማረጓን ያዩ ዘንድ ሐዋርያት የጾሙት ጾም ነው። ጾሙ ከነሐሴ 01 ቀን እስከ ነሐሴ 16 ቀን ሲጾም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዋጅ ከደነገገቻቸው ሰባቱ አጽዋማትም አንዱ ነው።
...
ጠቢቡ ሰለሞን … ውቢቴ ሆይ ተነሽ…. እነሆ ክረምት አለቀ ዝናቡም አልፎ ሄደ አበቦቹም አበቡ ምድር ተገለጠች ወይኖቹም መዓዛቸውን ሰጡ…. ውቢት ሆይ ተነሽ… በማለት ስለ እመቤታችን ዳግም መነሳት በምሳሌ ተናግሯል። መኃ 2፣10-13
አቤቱ ፥ ጸሎቴን ስማ ፥ ጩኸቴንም አድምጥ ፥ ልቅሶዬንም ቸል አትበለኝ ፤ እኔ በምድር ላይ መጻተኛ ነኝና ፥ እንደ አባቶችም እንግዳ ነኝና ።"
መዝ . ፴፱ ፥ ፲፪ ( 39 ፥ 12 )
#መልካም ፆም
1 year ago
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ዣቪ ሲመንስን ለማስፈረም ከተጫዋቹ ወኪሎች ጋር ንግግሮች መጀመራቸው ተገለጸ
#ethiopia | ከባርሴሎና ታዋቂ የአዳጊዎች ማዕከል ፍሬ ውጤት የሆነው ዣቪ ሲመንስ ወደ ፓሪስ ሴንት ጄርሜ ካቀና በኋላ ነገሮች እንዳሰቡት እየሄዱለት ባለመገኘታቸው እና በቂ የጨዋታ ጊዜ እና የመሰለፍ እድልን ባለማግኘቱ ምክንያት ከአምና አንስቶ ፓሪስ ሴንት ጄርሜን በውሰት በመልቀቅ ሌፕዚግ ቤት ቆይታ እያደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል። አምና ደግሞ ውሰት ውሉ ፒኤስ ጂዎች ቋሚ እንዲሆን መፍቀዳቸው የሚታወስ ነው።
ውሉ ቋሚ እንዲሆን ሌፕዚጎች እየታየ የሚጨመረውን 30 ሚሊዮን ዩሮ ሳይጨምር 50 ሚሊዮን ዩሮ በቀጥታ ወጪ እንዳደረጉም የሚታወስ ነው።
ዣቪ ሲመንስ ለ18 ወር ያክል ሬድ ቡል አሪና ስቴዲየም ቆይታ ማድረጉ አይዘነጋም።በነዚህ 18 ወራት ውስጥ ተጫዋቹ ያለውን አቅም በሚገባ አሳይቷል ፤ እያሳየም ይገኛል። በሌፕዚግ ማልያ ባደረጋቸው 60 ጨዋታዎች 15 ጎል ሲያስቆጥር 19 ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል። በሌፕዚግ የሚያቆነው ኮንትራት እስከ 2027 የሚቆይም ይሆናል ተብሏል።
ሌፕዚጎች ተጫዋቹን ማቆየት ቢፈልጉም የቀጣይ አመት የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ቲኬትን መቁረጥ አለመቻላቸውን ተከትሎ ተጫዋቹ በመጪው ክረምት የዝውውር መስኮት ሌፕዚጎች እንደሚለቅ በተረጋገጠ ደረጃ መገለፁን ተከትሎ ክለቡም ከሱ ዳጎስ ያለ ሂሳብ ማለትም እስከ 70 ሚሊዮን ፓውንንደ ሊጠይቁ እንደሚችሉ ይገመታል።
ሲመንስ በዚህ አመት ብቻ ለክለብ እና ለሀገር በተሰለፈባቸው 31 ጨዋታዎች 9 ጎል አስቆጥሮ 6 ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
ስሙ በስፋት ከአርሰናል እና ከማንቸስተር ዩናይትድ ጋር ሲያያዝ የቆየ ተጫዋች መሆኑ ይታወቃል። ዩናይትድ ዩሮፓ ሉጉን ሳያሳኩ እንደ ሲመንስ አይነት ቁልፍ ተጫዋቾችን ለማስፈረም የሚያስችል ቁመና ላይ ይገኛሉ ተብሎ አይገመትም።
ከዛ ውጪ በዛው በቡንደስሊጋው ጥሩ አቅም ያላቸውን ተጫዋቾች በማስኮብለል የሚታወቀው ባየርሙኒክ የጀማል ሙሲያላ ጉዳት አስገዳጅ የተጫዋች ግዢን እንዲያከናውኑ ሊያደርጋቸው እንደሚችል ሲገለፆ የቆየው ባየርሙኒኮች ተጫዋቹን ለማስፈረም እንቅስቃሴዎችን ቢጀምሩም ተጫዋቹ ጥያቄውን ውድቅ ማድረጉ ተሰምቷል።
ታዲያ በጀርመን ተአማኒነት ካተረፉ ጋዜጠኞች መካከል አንዱ የሆነው ፍሎሪያን ፕሌተንበርግ የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ተጫዋቹን ለማስፈረም ይፋዊ ንግግሮችን መክፈታቸውን አረጋግጫለሁ ሲል ዘግቧል። ከክለቡ ጋር ድርድር ከመጀመራቸው በፊት ከተጫዋቹ ጋር ተነጋግረው በመጀመሪያ ከስምምነት ላይ መድረስ እንደሚፈልጉ ነው የፕሌተንበርግ መረጃ የሚያመላክተው።
እንደሚታወቀው አሰልጣኝ ኤኝዞ ማሬስካ አሁንም ነአጥቂ መስመራቸውን ለማጠናከር በዋናነት 10 ቁጥር ቦታ ላይ አንድ ተጫዋች ለማስፈረም ጥረት እንደሚያደርጉ መናገሩ አይዘነጋም።
የዚህ ክለብ አስፈሪ የሚባለው የፊት መስመራቸውን አሁንም ለማጠናከር በዚ ቦታ ሲመንስን ምርጫቸው አድርገዋል ተብሏል።
ሌላው የለንደን ክለብ አርሰናልም የተጫዋቹን ሁኔታ በቅርበት እየተከታተሉ እንደሚገኙ ቢገለፆም በቼልሲ ደረጃ እየተንቀሳቀሱ አይገኝም። አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አሁንም ስብስባቸው የጥልቀት ውስንነት አለበት ብሎ መናገሩ አንድም የቡድኑ አምበል ማርቲን ኦዴጋርድ ላይ ጥሩ ተተኪ ፤ ፉክክር ሊሰጥ የሚችል አቅም ያለው ተጫዋች ክለቡ ለማስፈረም ከፍተኛ ጥረት እንደሚያደርግ ፍንጭ የሰጠ ነው።
እንደሚታወቀው ከክሪስታል ፓላሱ ኤብሬቺ ኤዚ ጋር በበግል ጥቅማጥቅም ከስምምነት ላን መድረስ ቢችሉም የፓላስ 68 ሚሊዮን ፓውንድ የውል ማፍረሻ የመክፈል ግዴታ ውስጥ እንዳሉ ይታወቃል። አሁን ታዲያ በአማራጭነት ሲመንስንም እየተከታተሉ እንደሚገኙ ተገልጿል። ኤዜ 27 አመቱ ነው ፤ ሲመንስ በበኩሉ 23 መሆኑ ሌላው ተመራጭ እንዲሆን የሚዪስገድደው ሌላው ጉዳይ ነው።
የጀርመኑ ተነባቢ ጋዜጣ Bild ተጫዋቹ ቀዳሚ ምርጫው የፕሪሚየር ሊግ እግርኳስ ነው ብሎ ማስነበቡን ተከትሎ ሲመንስ መዳረሻው ለንደን መሆኑ እንደማይቀር አመላካች ተደርጎ የተወሰደ ጉዳይ ቢሆንም ወደ ምዕራቡ ወይስ ወደ ሰሜን ለንደን ወዴት ያቀናል የሚለው ጉዳይ በቀጣይ የሚታይ ይሆናል።
በአጠቃላይ ይሄ ጥሩ አቅም ያለው የ22 አመቱ ኔዘርላንዳዊ ዣቪ ሲመንስን በ Technical ability ፤ Tactical flexibility እንዲሁም attacking versatility ይታወቃል ፤ ይሄን ክህሎት እና አቅሙን ይዞ የትኛውን የፕሪሚየር ሊግ ቡድን ይቀላቀላል የሚለው ጉዳይ በቀጣይ የእግርኳስ ቤተሰቡ የሚጠብቀው ጉዳይ ነው። #menahriafm
#ethiopia | ከባርሴሎና ታዋቂ የአዳጊዎች ማዕከል ፍሬ ውጤት የሆነው ዣቪ ሲመንስ ወደ ፓሪስ ሴንት ጄርሜ ካቀና በኋላ ነገሮች እንዳሰቡት እየሄዱለት ባለመገኘታቸው እና በቂ የጨዋታ ጊዜ እና የመሰለፍ እድልን ባለማግኘቱ ምክንያት ከአምና አንስቶ ፓሪስ ሴንት ጄርሜን በውሰት በመልቀቅ ሌፕዚግ ቤት ቆይታ እያደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል። አምና ደግሞ ውሰት ውሉ ፒኤስ ጂዎች ቋሚ እንዲሆን መፍቀዳቸው የሚታወስ ነው።
ውሉ ቋሚ እንዲሆን ሌፕዚጎች እየታየ የሚጨመረውን 30 ሚሊዮን ዩሮ ሳይጨምር 50 ሚሊዮን ዩሮ በቀጥታ ወጪ እንዳደረጉም የሚታወስ ነው።
ዣቪ ሲመንስ ለ18 ወር ያክል ሬድ ቡል አሪና ስቴዲየም ቆይታ ማድረጉ አይዘነጋም።በነዚህ 18 ወራት ውስጥ ተጫዋቹ ያለውን አቅም በሚገባ አሳይቷል ፤ እያሳየም ይገኛል። በሌፕዚግ ማልያ ባደረጋቸው 60 ጨዋታዎች 15 ጎል ሲያስቆጥር 19 ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል። በሌፕዚግ የሚያቆነው ኮንትራት እስከ 2027 የሚቆይም ይሆናል ተብሏል።
ሌፕዚጎች ተጫዋቹን ማቆየት ቢፈልጉም የቀጣይ አመት የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ቲኬትን መቁረጥ አለመቻላቸውን ተከትሎ ተጫዋቹ በመጪው ክረምት የዝውውር መስኮት ሌፕዚጎች እንደሚለቅ በተረጋገጠ ደረጃ መገለፁን ተከትሎ ክለቡም ከሱ ዳጎስ ያለ ሂሳብ ማለትም እስከ 70 ሚሊዮን ፓውንንደ ሊጠይቁ እንደሚችሉ ይገመታል።
ሲመንስ በዚህ አመት ብቻ ለክለብ እና ለሀገር በተሰለፈባቸው 31 ጨዋታዎች 9 ጎል አስቆጥሮ 6 ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
ስሙ በስፋት ከአርሰናል እና ከማንቸስተር ዩናይትድ ጋር ሲያያዝ የቆየ ተጫዋች መሆኑ ይታወቃል። ዩናይትድ ዩሮፓ ሉጉን ሳያሳኩ እንደ ሲመንስ አይነት ቁልፍ ተጫዋቾችን ለማስፈረም የሚያስችል ቁመና ላይ ይገኛሉ ተብሎ አይገመትም።
ከዛ ውጪ በዛው በቡንደስሊጋው ጥሩ አቅም ያላቸውን ተጫዋቾች በማስኮብለል የሚታወቀው ባየርሙኒክ የጀማል ሙሲያላ ጉዳት አስገዳጅ የተጫዋች ግዢን እንዲያከናውኑ ሊያደርጋቸው እንደሚችል ሲገለፆ የቆየው ባየርሙኒኮች ተጫዋቹን ለማስፈረም እንቅስቃሴዎችን ቢጀምሩም ተጫዋቹ ጥያቄውን ውድቅ ማድረጉ ተሰምቷል።
ታዲያ በጀርመን ተአማኒነት ካተረፉ ጋዜጠኞች መካከል አንዱ የሆነው ፍሎሪያን ፕሌተንበርግ የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ተጫዋቹን ለማስፈረም ይፋዊ ንግግሮችን መክፈታቸውን አረጋግጫለሁ ሲል ዘግቧል። ከክለቡ ጋር ድርድር ከመጀመራቸው በፊት ከተጫዋቹ ጋር ተነጋግረው በመጀመሪያ ከስምምነት ላይ መድረስ እንደሚፈልጉ ነው የፕሌተንበርግ መረጃ የሚያመላክተው።
እንደሚታወቀው አሰልጣኝ ኤኝዞ ማሬስካ አሁንም ነአጥቂ መስመራቸውን ለማጠናከር በዋናነት 10 ቁጥር ቦታ ላይ አንድ ተጫዋች ለማስፈረም ጥረት እንደሚያደርጉ መናገሩ አይዘነጋም።
የዚህ ክለብ አስፈሪ የሚባለው የፊት መስመራቸውን አሁንም ለማጠናከር በዚ ቦታ ሲመንስን ምርጫቸው አድርገዋል ተብሏል።
ሌላው የለንደን ክለብ አርሰናልም የተጫዋቹን ሁኔታ በቅርበት እየተከታተሉ እንደሚገኙ ቢገለፆም በቼልሲ ደረጃ እየተንቀሳቀሱ አይገኝም። አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አሁንም ስብስባቸው የጥልቀት ውስንነት አለበት ብሎ መናገሩ አንድም የቡድኑ አምበል ማርቲን ኦዴጋርድ ላይ ጥሩ ተተኪ ፤ ፉክክር ሊሰጥ የሚችል አቅም ያለው ተጫዋች ክለቡ ለማስፈረም ከፍተኛ ጥረት እንደሚያደርግ ፍንጭ የሰጠ ነው።
እንደሚታወቀው ከክሪስታል ፓላሱ ኤብሬቺ ኤዚ ጋር በበግል ጥቅማጥቅም ከስምምነት ላን መድረስ ቢችሉም የፓላስ 68 ሚሊዮን ፓውንድ የውል ማፍረሻ የመክፈል ግዴታ ውስጥ እንዳሉ ይታወቃል። አሁን ታዲያ በአማራጭነት ሲመንስንም እየተከታተሉ እንደሚገኙ ተገልጿል። ኤዜ 27 አመቱ ነው ፤ ሲመንስ በበኩሉ 23 መሆኑ ሌላው ተመራጭ እንዲሆን የሚዪስገድደው ሌላው ጉዳይ ነው።
የጀርመኑ ተነባቢ ጋዜጣ Bild ተጫዋቹ ቀዳሚ ምርጫው የፕሪሚየር ሊግ እግርኳስ ነው ብሎ ማስነበቡን ተከትሎ ሲመንስ መዳረሻው ለንደን መሆኑ እንደማይቀር አመላካች ተደርጎ የተወሰደ ጉዳይ ቢሆንም ወደ ምዕራቡ ወይስ ወደ ሰሜን ለንደን ወዴት ያቀናል የሚለው ጉዳይ በቀጣይ የሚታይ ይሆናል።
በአጠቃላይ ይሄ ጥሩ አቅም ያለው የ22 አመቱ ኔዘርላንዳዊ ዣቪ ሲመንስን በ Technical ability ፤ Tactical flexibility እንዲሁም attacking versatility ይታወቃል ፤ ይሄን ክህሎት እና አቅሙን ይዞ የትኛውን የፕሪሚየር ሊግ ቡድን ይቀላቀላል የሚለው ጉዳይ በቀጣይ የእግርኳስ ቤተሰቡ የሚጠብቀው ጉዳይ ነው። #menahriafm
Sponsored by
Surafel
Comments