4 months ago
⚽️ ቫን ፐርሲ ለተጨዋቾች ለረመዳን ፆም ልዩ ፈቃድ ሰጡ
#ethiopia | የፌይኖርድ አሰልጣኝ ሩብን ቫን ፐርሲ በክለቡ ውስጥ ለሚገኙ ፆመኛ ተጨዋቾች ድጋፍ የሚሆን አዲስ አሰራር ይፋ አድርገዋል። አሰልጣኙ ተጨዋቾቹ የሃይማኖታዊ ግዴታቸውን በሰላም እንዲወጡ ለማገዝ የልምምድ ሰዓት እና አይነት ላይ ማስተካከያ ማድረጉን ገልጿል።
📋 ዋና ዋና ነጥቦች፡-
* ዘግይቶ መግባት፦ ፆመኛ ተጨዋቾች የሌሊቱን የዒባዳ እና የሰሁር ሰዓት ታሳቢ በማድረግ፣ ጠዋት ወደ ልምምድ ሜዳ ዘግይተው እንዲመጡ ተፈቅዶላቸዋል።
* ልዩ የልምምድ ንድፍ፦ የፆመኞቹ የልምምድ ጫና እና አይነት ከሌሎች ተጨዋቾች የተለየ እንዲሆን ተደርጓል። ይህም ጉልበታቸውን በአግባቡ እንዲቆጥቡ ይረዳቸዋል።
* ሰብአዊ አቀራረብ፦ ቫን ፐርሲ "ቀኑን ሙሉ ሳይመገቡ መዋል ቀላል አይደለም" በማለት የተጨዋቾቹን ጥንካሬ አድንቆ፣ ክለቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጧል።
ይህ ውሳኔ ቫን ፐርሲ ለተጨዋቾቹ ስነ-ልቦናዊ እና አካላዊ ብቃት ያለውን ጥንቃቄ የሚያሳይ እንደሆነ ስፖርታዊ ተንታኞች እየገለጹት ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #vanpersie #feyenoord #ramadankareem #footballupdates #respect #fastingathletes #ethiopia
#ethiopia | የፌይኖርድ አሰልጣኝ ሩብን ቫን ፐርሲ በክለቡ ውስጥ ለሚገኙ ፆመኛ ተጨዋቾች ድጋፍ የሚሆን አዲስ አሰራር ይፋ አድርገዋል። አሰልጣኙ ተጨዋቾቹ የሃይማኖታዊ ግዴታቸውን በሰላም እንዲወጡ ለማገዝ የልምምድ ሰዓት እና አይነት ላይ ማስተካከያ ማድረጉን ገልጿል።
📋 ዋና ዋና ነጥቦች፡-
* ዘግይቶ መግባት፦ ፆመኛ ተጨዋቾች የሌሊቱን የዒባዳ እና የሰሁር ሰዓት ታሳቢ በማድረግ፣ ጠዋት ወደ ልምምድ ሜዳ ዘግይተው እንዲመጡ ተፈቅዶላቸዋል።
* ልዩ የልምምድ ንድፍ፦ የፆመኞቹ የልምምድ ጫና እና አይነት ከሌሎች ተጨዋቾች የተለየ እንዲሆን ተደርጓል። ይህም ጉልበታቸውን በአግባቡ እንዲቆጥቡ ይረዳቸዋል።
* ሰብአዊ አቀራረብ፦ ቫን ፐርሲ "ቀኑን ሙሉ ሳይመገቡ መዋል ቀላል አይደለም" በማለት የተጨዋቾቹን ጥንካሬ አድንቆ፣ ክለቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጧል።
ይህ ውሳኔ ቫን ፐርሲ ለተጨዋቾቹ ስነ-ልቦናዊ እና አካላዊ ብቃት ያለውን ጥንቃቄ የሚያሳይ እንደሆነ ስፖርታዊ ተንታኞች እየገለጹት ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #vanpersie #feyenoord #ramadankareem #footballupdates #respect #fastingathletes #ethiopia
4 months ago
🎤 ልጅ ሚካኤል (ማይክ)፦
"የአራዳነትን ትርጉም በልኩ ሰፍቶ የለበሰው አመለ ሸጋ!"
በቅርቡ በሙዚቃው መንደር በሁለቱ ወጣቶች መካከል የሚታየውን "የሙዚቃዊ ብሽሽቅ" ተገን በማድረግ፣ በልጅ ሚካኤል ሰብዕና ላይ የሚሰነዘሩ አንዳንድ ትችቶች ትርክትና ቅንነት የጎደላቸው ናቸው።
ለምን?
ትሕትናው፦
ልጅ ሚካኤል ሰው ባለማክበር የሚታማ ሳይሆን፣ በተቃራኒው እጅግ ትሁትና ሰውን አክባሪ መሆኑን የምናውቀው እንመሰክራለን።
ጥበቡ፦
የሂፕ-ሆፕ ሙዚቃ በሌላው ዓለም መጠፋፋትን በሚሰብክበት ጊዜ፣ እርሱ ግን ስልቱን ወደ ሀገሩ ወግና ባህል አምጥቶ ከትልቅ እስከ ትንሽ እንዲወደድ አድርጓል።
አርአያነቱ፦
ሌሎች ልጆች እርሱ የሚከተለው መንገድ አዋጭ መሆኑን እንዲረዱ በየአጋጣሚው የሚመክር ቅን ወንድም ነው።
መልዕክታችን፦
አንዱን ለመደገፍ ሌላውን ዝቅ ማድረግ ልክና ገደብ ሊኖረው ይገባል። የማይመጥን ነገር ከመናገር ይልቅ፣ ልጆቹን "ንትርካችሁን ለዘብ አድርጉት" ብሎ መምከር ካልተቻለ ደግሞ በክብር ዞር ማለት ይሻላል።
ደግሞም እንዳይረሳ... "እንደውም ራፕ የጀመረው ታማኝ በየነ ነው!" 😉
ቸር እንሰንብት!
#lijmichael #faf #ethiopianhiphop #arada #musicvibe #respect #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
"የአራዳነትን ትርጉም በልኩ ሰፍቶ የለበሰው አመለ ሸጋ!"
በቅርቡ በሙዚቃው መንደር በሁለቱ ወጣቶች መካከል የሚታየውን "የሙዚቃዊ ብሽሽቅ" ተገን በማድረግ፣ በልጅ ሚካኤል ሰብዕና ላይ የሚሰነዘሩ አንዳንድ ትችቶች ትርክትና ቅንነት የጎደላቸው ናቸው።
ለምን?
ትሕትናው፦
ልጅ ሚካኤል ሰው ባለማክበር የሚታማ ሳይሆን፣ በተቃራኒው እጅግ ትሁትና ሰውን አክባሪ መሆኑን የምናውቀው እንመሰክራለን።
ጥበቡ፦
የሂፕ-ሆፕ ሙዚቃ በሌላው ዓለም መጠፋፋትን በሚሰብክበት ጊዜ፣ እርሱ ግን ስልቱን ወደ ሀገሩ ወግና ባህል አምጥቶ ከትልቅ እስከ ትንሽ እንዲወደድ አድርጓል።
አርአያነቱ፦
ሌሎች ልጆች እርሱ የሚከተለው መንገድ አዋጭ መሆኑን እንዲረዱ በየአጋጣሚው የሚመክር ቅን ወንድም ነው።
መልዕክታችን፦
አንዱን ለመደገፍ ሌላውን ዝቅ ማድረግ ልክና ገደብ ሊኖረው ይገባል። የማይመጥን ነገር ከመናገር ይልቅ፣ ልጆቹን "ንትርካችሁን ለዘብ አድርጉት" ብሎ መምከር ካልተቻለ ደግሞ በክብር ዞር ማለት ይሻላል።
ደግሞም እንዳይረሳ... "እንደውም ራፕ የጀመረው ታማኝ በየነ ነው!" 😉
ቸር እንሰንብት!
#lijmichael #faf #ethiopianhiphop #arada #musicvibe #respect #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
✒️ በብዕር የተገነባ ጀግንነት - ሙጅብ አሚኖ! 🦁
#ethiopua | የዲጂታል ዘመኑ ፋና ወጊ... አጀንዳ ተቀባይ ሳይሆን አጀንዳ ሰጪ!
በዘመናዊው የማህበራዊ ሚዲያ መድረክ ላይ ሙጅብ አሚኖ ተራ ተሳታፊ አይደለም፤ የሀሳብ የበላይነትን የጨበጠ እና የማህበረሰቡን ስነ-ልቦና የሚመራ የዘመኑ የብዕር ጀግና ነው።
ለምን ይለያል?
✅ አጀንዳ ሰጪነት:
ብዙዎች በሚወረወሩ አጀንዳዎች ሲነዱ፤ እርሱ ግን የሙስሊሙን ማህበረሰብ የልብ ትርታ በመረዳት አጀንዳ በመቅረጽ ቀዳሚ ነው።
✅ አመክንዮአዊ ምላሽ:
የጠላቶቹን የሀሳብ ምሽግ የሚያፈርሰው በጩኸት ሳይሆን፤ አመክንዮአዊ በሆነና በማያወላዳ የብዕር ምት ነው።
✅ ፅናት:
ለእምነቱና ለማንነቱ ያለው ፍቅር ከግል ጥቅሙና ከደህንነቱ በላይ ነው። ስሙንና ዝናውን ለቆመለት ዓላማ ጋሻ አድርጎ የጥላቻ ናዳዎችን በብቃት ይመክታል።
የሙጅብ ብዕር ለተገፉት አይንና ጆሮ፣ ለዲኑ ጠበቃ፣ ለተሳሳቱት ደግሞ የማረሚያ መውጊያ ነው። ስኬቱ የሚለካው በተቃዋሚዎቹ ብዛት ሳይሆን፤ በፈጠረው የንቃተ-ህሊና ለውጥ ነው።
ክብር ለእውነት ዘቦች! 🙌
Via የሙስሊም ወጣቶች ድምፅ በደሴ
#mujibamino #penhero #truth #digitalinfluencer #ethiopianmuslims #respect #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopua | የዲጂታል ዘመኑ ፋና ወጊ... አጀንዳ ተቀባይ ሳይሆን አጀንዳ ሰጪ!
በዘመናዊው የማህበራዊ ሚዲያ መድረክ ላይ ሙጅብ አሚኖ ተራ ተሳታፊ አይደለም፤ የሀሳብ የበላይነትን የጨበጠ እና የማህበረሰቡን ስነ-ልቦና የሚመራ የዘመኑ የብዕር ጀግና ነው።
ለምን ይለያል?
✅ አጀንዳ ሰጪነት:
ብዙዎች በሚወረወሩ አጀንዳዎች ሲነዱ፤ እርሱ ግን የሙስሊሙን ማህበረሰብ የልብ ትርታ በመረዳት አጀንዳ በመቅረጽ ቀዳሚ ነው።
✅ አመክንዮአዊ ምላሽ:
የጠላቶቹን የሀሳብ ምሽግ የሚያፈርሰው በጩኸት ሳይሆን፤ አመክንዮአዊ በሆነና በማያወላዳ የብዕር ምት ነው።
✅ ፅናት:
ለእምነቱና ለማንነቱ ያለው ፍቅር ከግል ጥቅሙና ከደህንነቱ በላይ ነው። ስሙንና ዝናውን ለቆመለት ዓላማ ጋሻ አድርጎ የጥላቻ ናዳዎችን በብቃት ይመክታል።
የሙጅብ ብዕር ለተገፉት አይንና ጆሮ፣ ለዲኑ ጠበቃ፣ ለተሳሳቱት ደግሞ የማረሚያ መውጊያ ነው። ስኬቱ የሚለካው በተቃዋሚዎቹ ብዛት ሳይሆን፤ በፈጠረው የንቃተ-ህሊና ለውጥ ነው።
ክብር ለእውነት ዘቦች! 🙌
Via የሙስሊም ወጣቶች ድምፅ በደሴ
#mujibamino #penhero #truth #digitalinfluencer #ethiopianmuslims #respect #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
5 months ago
#መረጃ
#ethiopia | ክብረት አበበ (የጠብታ አምቡላስ መስራች) world economic forum ስላበረከተው ሰብዓዊ ተግባርና ስለፈታው ችግር ከፍ ዓለምአቀፋዊ እውቅና ሰጥቶታል። እኛም ወገኖቹ ኩራት ተሰምቶናል። እንኳን ደስ ያለህ ክብሬ።
Congrats Kibret.
What you’ve done with Tebita Ambulance is impressive. You pushed emergency care forward and made real help reach people faster. You made us all proud. Huge respect for the impact you’ve made.
#አገኘሁ_አዳነ_ድልነሣሁ
#ethiopia | ክብረት አበበ (የጠብታ አምቡላስ መስራች) world economic forum ስላበረከተው ሰብዓዊ ተግባርና ስለፈታው ችግር ከፍ ዓለምአቀፋዊ እውቅና ሰጥቶታል። እኛም ወገኖቹ ኩራት ተሰምቶናል። እንኳን ደስ ያለህ ክብሬ።
Congrats Kibret.
What you’ve done with Tebita Ambulance is impressive. You pushed emergency care forward and made real help reach people faster. You made us all proud. Huge respect for the impact you’ve made.
#አገኘሁ_አዳነ_ድልነሣሁ
6 months ago
ራስን በራስ ማስተዳደር እስከ መገንጠል
የሕገመንግስት አንቀጽ 39 እና ዓለም አቀፍ ህጎች
በህግ ባለሙያ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምአቀፍ ደረጃ ራስን በራስ ማስተዳደር /self determination/ ጽነስ ሀሳቡ እስከ የት ድረስ እንደሆነ የተለያየ ትርጉም ሲሰጥበት ይስተዋላል። አንዳንዶች የመገንጠልን ጽንሰ ሀሳብን የሚያካትቱ ሲሆን አንዳንዳቹ ደግሞ የመገንጠልን ጽንሰሀሳብ በፍጹም በህገመንግስታቸው ውስጥ ሳያካትቱ እንደውም መገንጠል ላይ በዝምታም ሆነ በግልጽ የሚከለክሉ ሀገራት አሉ።
ራስን በራስ እስከ ማስተዳደር መገንጠል ስረአት በህገመንግስታቸው የሚያካትቱ ሀገራት ደግሞ በግልጽ እንዴት ሊሆን እንደሚችል በግልጽ አስቀምጠዋል። ከዚህ ውጭ ባለፈም በህጋዊ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ተገንጥለው ሀገር ነን የሚሉ እያስተዋልናቸው ያለ ሲሆን እነዚህ ሀገራት "እጣፋንታቸው ምንድነው?" የሚለውን በዚህ አጭር ጽሁፍ የምንመለከተው ይሆናል
1. ራስን በራስ ማስተዳደር ምንድነው?
(self determination)
ራስን በራስ ማስተዳደር አንድ ሀገር ወይም የአንድ ሀገር ክልል የሀገሩን የህገመንግስት እና የህግ የበላይነት በማክበር ያለማንም ጣልቃ ገብነት ራሳቸውን በራሳቸው እድል የሚያስተዳድረበት ነው። በዚህ ረገድ የተለያየ አይነት ዙርያ ጥምጥም አይነት ትርጉም ቢመላለስም ራስን በራስ ማስተዳደር ማለት ከማንም ከጣልቃገብነት ነጻ በመሆን በህግ የበላይነትና በህዝቦች መፈቃቀድ ላይ የተመሰረተ አስተዳደር ነው።
2. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከመገንጠል እንዴት ይፈጸማል? self determination to succesion
ራስን በራስ ማስዳደር እስከ መገንጠልን ተግባራዊ ለማድረግ የሚፈልግ ሀገር ከነበረበት ሀገር ጋር ለመቀጠል የሚያስችለው ዲሞክሪያሳዊ ፣ ህገመንግስታዊ መብትን ፣ አለምአቀፍ የዲሞክሪያሳዊ እና የሰብአዊ መብቶችን ለመጎናጻፍ ከእናት ሀገሩ ያጣ እንደሆና በህዝቡ ላይ ተደጋጋሚ የመብት ጭቆና እና የመብት ጥሰት እየደረሰበት ከሆነ ነው።
በዚህ ጊዜ ራስን በራስ የማስተዳደር እስከ መገንጠል መብት ጥያቄው ለሀገረ መንግስቱ ለሀገረ መንግስቱ መብት የተሰጠው ሲሆን ይህን በማቅረብ ህጉን ተከትሎ የሚወሰን ይሆናል።
ከዚያም በሀገሩ ህዝብና ህገመንግስት መሠረት በማድረግ አጠቃላይ ውሳኔ መገንጠል የሚፈልገው ህዝብ ጭምር ተጠይቆ የመጨረሻ መልሱ ያለ ልዩነት የመገንጠል መብትን የሚፈቅድ ከሆነ መገንጠል ተግባራዊ ይሆናል።
ይህ የሚሆነውም የመገንጠል መብት በህጉ በግልጽ የተቀመጠ እንደሆነ ነው። አለበለዚያ ግን መገንጠል አይታሰብም ተገነጠልኩ ቢልም የቅዥት ተግባር ይሆናል እንጂ ህጉን የጠበቀ ተግባር አይሆንም።
3. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከ መገንጠል ተግባር እንዴት ይፈጸማል?
በመጀመሪያ ደረጃ የመጀመሪያዋ ሀገር የመገንጠል ጥያቄ የሚቀርብባት ህጋዊ ሀገር ልትሆን ያስፈልጋል። ይህም ማለት በአለም አቀፍ ልምድ ህጎች ውሳኔዎች መሠረት ሀገር ለማለት የምትበቃ ልትሆን ያስፈልጋል።
ሀገር ስትሆን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ህግ አውጪ፣ ህግ አስፈጻሚ ፣ህገመንግስት፣ህዝብ፣ግዛት፣የውጭ ግንኙነት አቅም ፣ ሉአላዊነት ሊኖራት ያስፈልጋል።
ይህቺ ሀገር በዚህ ልክ ህጋዊ ከሆነች በኋላ ነው የመገንጠል ጥያቄን የተወሰነው ሀገረ ግዛት ወይም ክልል ራስን በራስ ማስተዳደር ወይም እስከ መገንጠል የሚለውን በመጠየቅ በጠያቂው ህዝብ፣ ግዛትና እና በተጠያቂው ሀገር ህዝብ ሙሉ ፍቃድ ተፈጻሚ የሚሆነው።
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ መገንጠል የሚፈልግ ክልል የሁሉም ክልሎች ፣ የፌደራል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤ፥ የፌድሬሽን ምክር ቤት እንዲሁም የጠያቂው ክልል ምክር ቤት በሙሉ ያለ ምንም ልዩነት የመገንጠል ይሁንታን ሊገኝ ያስፈልጋል።
አንዱ እንኳን የልዩነት ሀሳብ ካመጣ የመገንጠል ሀሳብ ተግባራዊ ሊሆን አይችልም። ይህ በኢፊድሪ ከመንግሥት አንቀጽ 39 ላይ የተቀመጠ ነው።
ለምሳሌ በኢትዮጵያ ይህ ህገመንግስት ሳይወጣ መንግስት ሳይመረጥ የመገንጠል ስረአት የሚከናወንበት ህግና ህገመንግስት ሳይኖር ሀገርንና ህዝብን ወክሎ የውጭ ግንኙነቶች ጋር የድርድርና የማስፈጸም አቅም ያለው የፖለቲካ ፓርቲ ወደ መንግስት የተቀየረ ሳይኖር ሀገርን በበላይነት የሚገዛ ህመንግስት ሳይመሰረት በተረባበሸ የሀገር ስሜት ውስጥ በመሆን ተገንጥያለው ብሎ በተወሰኑ ቡድኖች ብቻ በተደረገ የማይጸና ውል የመገንጠል ጥያቄ አቅራቢውም ሆነ ተቀባይውም ህጋዊ ቅቡልነት የሌላቸው ናቸው።
3. ቅቡልነት ያለው ህግን ሳይከተሉ መገንጠልን በራሳቸው ህጋዊ ያደረጉ ሀገራት እጣ ፈንታቸው ምን ይሆናል?
እነዚህ ሀገራት by defacfo(ያለ ህግ ቅቡልነት) ያላቸው ቢሆንም ከሌሎች ሀገሮች ጋር በሚያደርጉት ግንኙነቶች የሌላን ሀገርን ብሔራዊ ጥቅም መብት የሚነካ ከሆነ ጥቅሙ የሚነካበት ሀገር በተለይም ሀገር የሆነበት አካሄድ ህጋዊ ጥያቄን የሚያስነሳ ከሆነ ይህንን በመቃወሚያነት በማንሳት ብሔራዊ ጥቅሙ የተነካበት ሀገር መብቱን ማስከበር ይችላል።
4. መደምደሚያ
ይህ እንደ ጸሀፊው የህግ ምርምርና አስተያየት የቀረበ ቢሆንም ዋናው ነገር እንደ ጸሀፊው አስተያየት ሀገራት እንደ ህጋዊ ሀገር ሆነው ህዝባቸውን በማስተዳደር የዜጎችን እና የሀገርን ሉአላዊነት ለማስጠበቅ በመጀመረያ ደረጃ በህግ ቅቡልነት ሊኖራቸው ያስፈልጋል።
References/ዋቢ መጽሀፍት/
1. Crawford, J. (2006). The Creation of States in International Law (2nd ed.). Oxford University Press.
2. International Court of Justice (ICJ). (2010). Accordance with International Law of the Unilateral Declaration of Independence in Respect of Kosovo, Advisory Opinion.
3. International Court of Justice (ICJ). (1986). Frontier Dispute (Burkina Faso/Republic of Mali), Judgment.
4. Montevideo Convention on the Rights and Duties of States. (1933).
5. United Nations Human Rights Council (UNHRC). (2022). Report of the Special Rapporteur on the situation of human rights in Eritrea. A/HRC/50/20.
6. United Nations Security Council (UNSC). (1999). Resolution 1244. S/RES/1244.
7. United Nations Security Council (UNSC). (1961). Resolution 169. S/RES/169.
8. Vaughan, S. (2011). The Ethio-Eritrean Conflict and the Algiers Agreement: A Legal Analysis. In A. Jacquin-Berdal & M. Plaut (Eds.), Unfinished Business: Ethiopia and Eritrea at War. Red Sea Press.
9. Woods, T. (2019). The Law of Territorial Integrity and the Eritrea-Ethiopia Boundary Commission. Cambridge Journal of International and Comparative Law.
የሕገመንግስት አንቀጽ 39 እና ዓለም አቀፍ ህጎች
በህግ ባለሙያ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምአቀፍ ደረጃ ራስን በራስ ማስተዳደር /self determination/ ጽነስ ሀሳቡ እስከ የት ድረስ እንደሆነ የተለያየ ትርጉም ሲሰጥበት ይስተዋላል። አንዳንዶች የመገንጠልን ጽንሰ ሀሳብን የሚያካትቱ ሲሆን አንዳንዳቹ ደግሞ የመገንጠልን ጽንሰሀሳብ በፍጹም በህገመንግስታቸው ውስጥ ሳያካትቱ እንደውም መገንጠል ላይ በዝምታም ሆነ በግልጽ የሚከለክሉ ሀገራት አሉ።
ራስን በራስ እስከ ማስተዳደር መገንጠል ስረአት በህገመንግስታቸው የሚያካትቱ ሀገራት ደግሞ በግልጽ እንዴት ሊሆን እንደሚችል በግልጽ አስቀምጠዋል። ከዚህ ውጭ ባለፈም በህጋዊ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ተገንጥለው ሀገር ነን የሚሉ እያስተዋልናቸው ያለ ሲሆን እነዚህ ሀገራት "እጣፋንታቸው ምንድነው?" የሚለውን በዚህ አጭር ጽሁፍ የምንመለከተው ይሆናል
1. ራስን በራስ ማስተዳደር ምንድነው?
(self determination)
ራስን በራስ ማስተዳደር አንድ ሀገር ወይም የአንድ ሀገር ክልል የሀገሩን የህገመንግስት እና የህግ የበላይነት በማክበር ያለማንም ጣልቃ ገብነት ራሳቸውን በራሳቸው እድል የሚያስተዳድረበት ነው። በዚህ ረገድ የተለያየ አይነት ዙርያ ጥምጥም አይነት ትርጉም ቢመላለስም ራስን በራስ ማስተዳደር ማለት ከማንም ከጣልቃገብነት ነጻ በመሆን በህግ የበላይነትና በህዝቦች መፈቃቀድ ላይ የተመሰረተ አስተዳደር ነው።
2. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከመገንጠል እንዴት ይፈጸማል? self determination to succesion
ራስን በራስ ማስዳደር እስከ መገንጠልን ተግባራዊ ለማድረግ የሚፈልግ ሀገር ከነበረበት ሀገር ጋር ለመቀጠል የሚያስችለው ዲሞክሪያሳዊ ፣ ህገመንግስታዊ መብትን ፣ አለምአቀፍ የዲሞክሪያሳዊ እና የሰብአዊ መብቶችን ለመጎናጻፍ ከእናት ሀገሩ ያጣ እንደሆና በህዝቡ ላይ ተደጋጋሚ የመብት ጭቆና እና የመብት ጥሰት እየደረሰበት ከሆነ ነው።
በዚህ ጊዜ ራስን በራስ የማስተዳደር እስከ መገንጠል መብት ጥያቄው ለሀገረ መንግስቱ ለሀገረ መንግስቱ መብት የተሰጠው ሲሆን ይህን በማቅረብ ህጉን ተከትሎ የሚወሰን ይሆናል።
ከዚያም በሀገሩ ህዝብና ህገመንግስት መሠረት በማድረግ አጠቃላይ ውሳኔ መገንጠል የሚፈልገው ህዝብ ጭምር ተጠይቆ የመጨረሻ መልሱ ያለ ልዩነት የመገንጠል መብትን የሚፈቅድ ከሆነ መገንጠል ተግባራዊ ይሆናል።
ይህ የሚሆነውም የመገንጠል መብት በህጉ በግልጽ የተቀመጠ እንደሆነ ነው። አለበለዚያ ግን መገንጠል አይታሰብም ተገነጠልኩ ቢልም የቅዥት ተግባር ይሆናል እንጂ ህጉን የጠበቀ ተግባር አይሆንም።
3. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከ መገንጠል ተግባር እንዴት ይፈጸማል?
በመጀመሪያ ደረጃ የመጀመሪያዋ ሀገር የመገንጠል ጥያቄ የሚቀርብባት ህጋዊ ሀገር ልትሆን ያስፈልጋል። ይህም ማለት በአለም አቀፍ ልምድ ህጎች ውሳኔዎች መሠረት ሀገር ለማለት የምትበቃ ልትሆን ያስፈልጋል።
ሀገር ስትሆን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ህግ አውጪ፣ ህግ አስፈጻሚ ፣ህገመንግስት፣ህዝብ፣ግዛት፣የውጭ ግንኙነት አቅም ፣ ሉአላዊነት ሊኖራት ያስፈልጋል።
ይህቺ ሀገር በዚህ ልክ ህጋዊ ከሆነች በኋላ ነው የመገንጠል ጥያቄን የተወሰነው ሀገረ ግዛት ወይም ክልል ራስን በራስ ማስተዳደር ወይም እስከ መገንጠል የሚለውን በመጠየቅ በጠያቂው ህዝብ፣ ግዛትና እና በተጠያቂው ሀገር ህዝብ ሙሉ ፍቃድ ተፈጻሚ የሚሆነው።
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ መገንጠል የሚፈልግ ክልል የሁሉም ክልሎች ፣ የፌደራል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤ፥ የፌድሬሽን ምክር ቤት እንዲሁም የጠያቂው ክልል ምክር ቤት በሙሉ ያለ ምንም ልዩነት የመገንጠል ይሁንታን ሊገኝ ያስፈልጋል።
አንዱ እንኳን የልዩነት ሀሳብ ካመጣ የመገንጠል ሀሳብ ተግባራዊ ሊሆን አይችልም። ይህ በኢፊድሪ ከመንግሥት አንቀጽ 39 ላይ የተቀመጠ ነው።
ለምሳሌ በኢትዮጵያ ይህ ህገመንግስት ሳይወጣ መንግስት ሳይመረጥ የመገንጠል ስረአት የሚከናወንበት ህግና ህገመንግስት ሳይኖር ሀገርንና ህዝብን ወክሎ የውጭ ግንኙነቶች ጋር የድርድርና የማስፈጸም አቅም ያለው የፖለቲካ ፓርቲ ወደ መንግስት የተቀየረ ሳይኖር ሀገርን በበላይነት የሚገዛ ህመንግስት ሳይመሰረት በተረባበሸ የሀገር ስሜት ውስጥ በመሆን ተገንጥያለው ብሎ በተወሰኑ ቡድኖች ብቻ በተደረገ የማይጸና ውል የመገንጠል ጥያቄ አቅራቢውም ሆነ ተቀባይውም ህጋዊ ቅቡልነት የሌላቸው ናቸው።
3. ቅቡልነት ያለው ህግን ሳይከተሉ መገንጠልን በራሳቸው ህጋዊ ያደረጉ ሀገራት እጣ ፈንታቸው ምን ይሆናል?
እነዚህ ሀገራት by defacfo(ያለ ህግ ቅቡልነት) ያላቸው ቢሆንም ከሌሎች ሀገሮች ጋር በሚያደርጉት ግንኙነቶች የሌላን ሀገርን ብሔራዊ ጥቅም መብት የሚነካ ከሆነ ጥቅሙ የሚነካበት ሀገር በተለይም ሀገር የሆነበት አካሄድ ህጋዊ ጥያቄን የሚያስነሳ ከሆነ ይህንን በመቃወሚያነት በማንሳት ብሔራዊ ጥቅሙ የተነካበት ሀገር መብቱን ማስከበር ይችላል።
4. መደምደሚያ
ይህ እንደ ጸሀፊው የህግ ምርምርና አስተያየት የቀረበ ቢሆንም ዋናው ነገር እንደ ጸሀፊው አስተያየት ሀገራት እንደ ህጋዊ ሀገር ሆነው ህዝባቸውን በማስተዳደር የዜጎችን እና የሀገርን ሉአላዊነት ለማስጠበቅ በመጀመረያ ደረጃ በህግ ቅቡልነት ሊኖራቸው ያስፈልጋል።
References/ዋቢ መጽሀፍት/
1. Crawford, J. (2006). The Creation of States in International Law (2nd ed.). Oxford University Press.
2. International Court of Justice (ICJ). (2010). Accordance with International Law of the Unilateral Declaration of Independence in Respect of Kosovo, Advisory Opinion.
3. International Court of Justice (ICJ). (1986). Frontier Dispute (Burkina Faso/Republic of Mali), Judgment.
4. Montevideo Convention on the Rights and Duties of States. (1933).
5. United Nations Human Rights Council (UNHRC). (2022). Report of the Special Rapporteur on the situation of human rights in Eritrea. A/HRC/50/20.
6. United Nations Security Council (UNSC). (1999). Resolution 1244. S/RES/1244.
7. United Nations Security Council (UNSC). (1961). Resolution 169. S/RES/169.
8. Vaughan, S. (2011). The Ethio-Eritrean Conflict and the Algiers Agreement: A Legal Analysis. In A. Jacquin-Berdal & M. Plaut (Eds.), Unfinished Business: Ethiopia and Eritrea at War. Red Sea Press.
9. Woods, T. (2019). The Law of Territorial Integrity and the Eritrea-Ethiopia Boundary Commission. Cambridge Journal of International and Comparative Law.
7 months ago
ሦስት ኢትዮጵያውያን ተሸላሚ ሆነዋል
#ethiopia | አዲስአበባ በተካሄደው የ 2025 IGAD Secretariat ሚዲያ አዋርድ ሦስት ኢትዮጵያውያን ተሸላሚ ሆነዋል ።
የምንወዳት የምናከብራት የሸገር FM አንጋፋ ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ የሕይወት ዘመን ተሸላሚ ሆናለች ።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎቱ ጌትነት ሸንቁጥ በዲጂታል ሚዲያ ዘርፍ : የኦቢኤኑ ሽመክት ለገሰ ደግሞ በአገርበቀል ቋንቋ ዘርፍ ተሸላሚ ሆነዋል ።
እንኳን ደስ አላችሁ !
#igadmediaaward2025
Three Ethiopians were award winners at the 2025 IGAD Secretariat Media Awards ceremony held here in Addis Ababa.
Our beloved and respected veteran Sheger FM journalist, Meaza Biru, received the Lifetime Achievement Award.
Getnet Shenkute of the Ethiopian News Agency (ENA) won in the Digital Media category, and Shimekit Legese of OBN (Oromia Broadcast Network) won in the Indigenous Language category.
📷 Abdi Ali Ibrahim
#ethiopia | አዲስአበባ በተካሄደው የ 2025 IGAD Secretariat ሚዲያ አዋርድ ሦስት ኢትዮጵያውያን ተሸላሚ ሆነዋል ።
የምንወዳት የምናከብራት የሸገር FM አንጋፋ ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ የሕይወት ዘመን ተሸላሚ ሆናለች ።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎቱ ጌትነት ሸንቁጥ በዲጂታል ሚዲያ ዘርፍ : የኦቢኤኑ ሽመክት ለገሰ ደግሞ በአገርበቀል ቋንቋ ዘርፍ ተሸላሚ ሆነዋል ።
እንኳን ደስ አላችሁ !
#igadmediaaward2025
Three Ethiopians were award winners at the 2025 IGAD Secretariat Media Awards ceremony held here in Addis Ababa.
Our beloved and respected veteran Sheger FM journalist, Meaza Biru, received the Lifetime Achievement Award.
Getnet Shenkute of the Ethiopian News Agency (ENA) won in the Digital Media category, and Shimekit Legese of OBN (Oromia Broadcast Network) won in the Indigenous Language category.
📷 Abdi Ali Ibrahim
Sponsored by
Surafel
8 months ago
🇺🇸 የቡክሪ ይርጉ መታሰቢያ ዝግጅት በቅርቡ ይከናወናል
*ዳላስ የሚገኘው ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ለ35 ዓመታት አገልግሏሎ
* "ባለፈው ዕሁድ October 12 ቀን 2025 ምግብ ቤት ውስጥ በደረሰው የመኪና አደጋ ሰው ሳይጎዳ ንብረት ላይ በደረሰው ከባድ ጉዳት ምከንያት፣ ጥገና እስከምናደርግ ድረስ ከይቅርታ ጋር ለጊዜው ለመዝጋት ተገደናል። በቅርቡ ተመልሰን እንደምንከፍት ቃል እየገባን በየጊዜው የደረስንበትን ሁኔታ እናሳውቃችኋለን፡። የኢንሹራንስ ጉዳይ እንዳለቀ ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ቶሎ እንከፍታለን" - አቶ ዳንኤል ካሳሁን
***
የወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ አጭር የህይወት ታሪክ
#ethiopia | ወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ ከአባቷ ከአቶ ይርጉ ደጋጋ እና ከእናቷ ከወይዘሮ አየለች በዳኔ በሐረር ከፍለ ሀገር ግሪ ቆጨርበመባል በሚታወቀው ከተማ July 1 ቀን 1962 በአውሮፓ ዘመን አቆጣጠር ዓ.ም ተወለደች። ፊደል ቆጥራ ዳዊት ደግማ በፍሬ ሕይወት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርቷን አጠናቃ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በአዲስ አበባ ዳግማዊ ምንልከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች። በወጣትነት ዕድሜዋ ታላቅ ወንድሟ, አቶ ደጀን ይርጉ ድንገተኛ አደጋ ደርሶበት ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ኬንያ ተሰዳ በእግዚአብሔር እርዳታ ፈረንሳይ ገብታ ሕይወቱን አትርፋለች፡፡ ከፍተኛ ፍቅር ያላትን የምግብ አሰራር ትምህርት ተምራ በሼፍነት ማዕረግ በቅታለች። ከአቶ ዳንኤል ካሣሁን ጋር በ September 05, 1987 ዓ.ም በፓሪስ ከተማ ትዳር መስርተው በ 1988 ዓ.ም ወደ አሜሪካ በመምጣት የሁለት ሴቶችና የአንድ ዲያቆን በረከት ከእግዚእብሔር አግኝተዋል። በ1989 ዓ.ም የመጀመሪያውን የፈረንሳይ እና የኢትዮጵያ የባህል ምግብ ፒጋል በተሰኘ ምግብ ቤት በሎስ አንጀለስ ከፍተው ቤቱ መስራት የማይችለውን ለፍቶ አዳሪ ሁሉ የእንጀራ ናፍቆቱን አርክተዋል፡፡ በ1994 ዓ.ም ወደ ዳላስ ቴክሳስ በመምጣት PICK AND GO I STAR GROCERYE STAR FOOD RESTAURANT AND CATERING በተሰኙ ድርጅቶች በቅንነትና በፍቅር መላውን የዳላስ ሕዝብን እና ሌሎችም ከፍለ ከተማዎችን አገልግለዋል። በርካታ አመታት ጠንክራ ከሰራች በኋላ በዓለም አቀፍ የገንዘብ አያያዝ ድርጅት (WFG) ከአራት ዓመት በፊት ተካፍላ ያገኘችውን ጥቅም ለወገኖቿ በማካፈል ጠንከራ በመስራት ያገኘችውን ስኬት ለምታገኘው ሁሉ በማስረዳቷ የድርጅቱ ስም ተረስቶ የቡከሪ ኢንሹራስ በመባል በከተማው ውስጥ ሲነገር ያላትን ተጽእኖ ፈጣሪነት ከኦባማ ኬር ተብሎ ከሚጠራው ያልተናነሰ ነበር። ቡከሪ ደግ ሰው፤ ለሰው ሁሉ መልካም ነገር የምትመኝ፤ የሰውን ችግርሁሉ የራሷ ችግር አድርጋ የምትመለከት፤ የተራበን አብልታ፤ የተጠማን አጠትታ፤ የታረዘን አልብሳ፤ የታሰረን ጠይቃ ለብዙ ሰዎች ችግር መፍትሔ የምትሰጥ እመ-መላ ነበረች። የተፈጠረችበትን ዓላማ አውቃ ሩጫዋን ፈጽማ ዘወትርወደምትናፍቀው አምላኳ፤ መልካም ሥራዋን ይዛ ከፊቷ የሎስ አንጀለስ ማርያምን የዳላስ ቅዱስ ሚካኤልን፤ የኢቲሣ ተከለ
ሐይማኖትን አስቀድማ ወደ ፈጣሪዋ በ FEB 18, 2021 ዓ.ም ከንጋቱ በ 6:42am በባለቤቷ፤ በልጆቿ እና በቅርብ ቤተሰቦቿ ተከባ ወደፈጣሪዋ ሄዳለች። እግዚአብሔር በእቅፉ ያኑርልን። አሜን።
ወገኗን ለመርዳት ሁሉን የሆነች
***
Bukri Yirgu
A Blessed Person and a Blessing to Others.
Bukri was the first woman, in many ways than one, including of our community to join, the WORLD FINANCIAL GROUP AND WORLD SYSTEM BUILDER, INC. (WFG/WSB, Inc.). Along with her husband Daniel Kassahun, they worked hard in tandem. As a woman with keen insight, she saw the need for and benefits of financial education which she applied. She became an avid campaigner to educate and invited others to join in the Mission and Vision of the cam-paign. They succeeded in building Team Star. Bukri was a wonderful colleague, a friend and a great leader to all those who followed in her footsteps. She made sure that members bonded not only as colleagues but as friends and members of a larger family-community. She was a blessed person and a blessing to others.
Bukri was a Grand Chef as well as a Financial Advisor. With her God given qualities and the full support of her beloved husband, her wonderful personality, unequalled judgment, talent, generosity, energy, and drive she excelled in both areas, as diverse as they were and served the community well. In recognition of their contribution, and as the successful leaders of Team Star, Bukri and Daniel were awarded by WFG/WSB. Bikri became the first woman of her community in North America to wear the Green Jacket. Yet she always said, "...this is a group achievement, we all earned it, and if I can do it, so can you. "They were all inclusive and hum-ble. The Team Star had a great admiration and respect for them as a couple, achievers, as leaders, and for their humanitarian projects and activities. Bukri played a major part in all of them.
Bukri was principled, generous, compassionate, and a good person to her core. She helped many people in any way she can including her time, energy, and means. She saw the goodness in others irrespective of life's lot. With her upright character and genuine smile, she wel-comed and treated everyone equally with respect. Thus, she became the "special friend" of everyone mentored and guided those who needed it. She was one that everyone would want to have as a friend, a sister, a confidant, and as a mother to the young ones. She was one of a kind who did so much more for others, and God rewarded her for her good deeds.
Rest in Peace!
*ዳላስ የሚገኘው ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ለ35 ዓመታት አገልግሏሎ
* "ባለፈው ዕሁድ October 12 ቀን 2025 ምግብ ቤት ውስጥ በደረሰው የመኪና አደጋ ሰው ሳይጎዳ ንብረት ላይ በደረሰው ከባድ ጉዳት ምከንያት፣ ጥገና እስከምናደርግ ድረስ ከይቅርታ ጋር ለጊዜው ለመዝጋት ተገደናል። በቅርቡ ተመልሰን እንደምንከፍት ቃል እየገባን በየጊዜው የደረስንበትን ሁኔታ እናሳውቃችኋለን፡። የኢንሹራንስ ጉዳይ እንዳለቀ ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ቶሎ እንከፍታለን" - አቶ ዳንኤል ካሳሁን
***
የወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ አጭር የህይወት ታሪክ
#ethiopia | ወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ ከአባቷ ከአቶ ይርጉ ደጋጋ እና ከእናቷ ከወይዘሮ አየለች በዳኔ በሐረር ከፍለ ሀገር ግሪ ቆጨርበመባል በሚታወቀው ከተማ July 1 ቀን 1962 በአውሮፓ ዘመን አቆጣጠር ዓ.ም ተወለደች። ፊደል ቆጥራ ዳዊት ደግማ በፍሬ ሕይወት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርቷን አጠናቃ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በአዲስ አበባ ዳግማዊ ምንልከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች። በወጣትነት ዕድሜዋ ታላቅ ወንድሟ, አቶ ደጀን ይርጉ ድንገተኛ አደጋ ደርሶበት ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ኬንያ ተሰዳ በእግዚአብሔር እርዳታ ፈረንሳይ ገብታ ሕይወቱን አትርፋለች፡፡ ከፍተኛ ፍቅር ያላትን የምግብ አሰራር ትምህርት ተምራ በሼፍነት ማዕረግ በቅታለች። ከአቶ ዳንኤል ካሣሁን ጋር በ September 05, 1987 ዓ.ም በፓሪስ ከተማ ትዳር መስርተው በ 1988 ዓ.ም ወደ አሜሪካ በመምጣት የሁለት ሴቶችና የአንድ ዲያቆን በረከት ከእግዚእብሔር አግኝተዋል። በ1989 ዓ.ም የመጀመሪያውን የፈረንሳይ እና የኢትዮጵያ የባህል ምግብ ፒጋል በተሰኘ ምግብ ቤት በሎስ አንጀለስ ከፍተው ቤቱ መስራት የማይችለውን ለፍቶ አዳሪ ሁሉ የእንጀራ ናፍቆቱን አርክተዋል፡፡ በ1994 ዓ.ም ወደ ዳላስ ቴክሳስ በመምጣት PICK AND GO I STAR GROCERYE STAR FOOD RESTAURANT AND CATERING በተሰኙ ድርጅቶች በቅንነትና በፍቅር መላውን የዳላስ ሕዝብን እና ሌሎችም ከፍለ ከተማዎችን አገልግለዋል። በርካታ አመታት ጠንክራ ከሰራች በኋላ በዓለም አቀፍ የገንዘብ አያያዝ ድርጅት (WFG) ከአራት ዓመት በፊት ተካፍላ ያገኘችውን ጥቅም ለወገኖቿ በማካፈል ጠንከራ በመስራት ያገኘችውን ስኬት ለምታገኘው ሁሉ በማስረዳቷ የድርጅቱ ስም ተረስቶ የቡከሪ ኢንሹራስ በመባል በከተማው ውስጥ ሲነገር ያላትን ተጽእኖ ፈጣሪነት ከኦባማ ኬር ተብሎ ከሚጠራው ያልተናነሰ ነበር። ቡከሪ ደግ ሰው፤ ለሰው ሁሉ መልካም ነገር የምትመኝ፤ የሰውን ችግርሁሉ የራሷ ችግር አድርጋ የምትመለከት፤ የተራበን አብልታ፤ የተጠማን አጠትታ፤ የታረዘን አልብሳ፤ የታሰረን ጠይቃ ለብዙ ሰዎች ችግር መፍትሔ የምትሰጥ እመ-መላ ነበረች። የተፈጠረችበትን ዓላማ አውቃ ሩጫዋን ፈጽማ ዘወትርወደምትናፍቀው አምላኳ፤ መልካም ሥራዋን ይዛ ከፊቷ የሎስ አንጀለስ ማርያምን የዳላስ ቅዱስ ሚካኤልን፤ የኢቲሣ ተከለ
ሐይማኖትን አስቀድማ ወደ ፈጣሪዋ በ FEB 18, 2021 ዓ.ም ከንጋቱ በ 6:42am በባለቤቷ፤ በልጆቿ እና በቅርብ ቤተሰቦቿ ተከባ ወደፈጣሪዋ ሄዳለች። እግዚአብሔር በእቅፉ ያኑርልን። አሜን።
ወገኗን ለመርዳት ሁሉን የሆነች
***
Bukri Yirgu
A Blessed Person and a Blessing to Others.
Bukri was the first woman, in many ways than one, including of our community to join, the WORLD FINANCIAL GROUP AND WORLD SYSTEM BUILDER, INC. (WFG/WSB, Inc.). Along with her husband Daniel Kassahun, they worked hard in tandem. As a woman with keen insight, she saw the need for and benefits of financial education which she applied. She became an avid campaigner to educate and invited others to join in the Mission and Vision of the cam-paign. They succeeded in building Team Star. Bukri was a wonderful colleague, a friend and a great leader to all those who followed in her footsteps. She made sure that members bonded not only as colleagues but as friends and members of a larger family-community. She was a blessed person and a blessing to others.
Bukri was a Grand Chef as well as a Financial Advisor. With her God given qualities and the full support of her beloved husband, her wonderful personality, unequalled judgment, talent, generosity, energy, and drive she excelled in both areas, as diverse as they were and served the community well. In recognition of their contribution, and as the successful leaders of Team Star, Bukri and Daniel were awarded by WFG/WSB. Bikri became the first woman of her community in North America to wear the Green Jacket. Yet she always said, "...this is a group achievement, we all earned it, and if I can do it, so can you. "They were all inclusive and hum-ble. The Team Star had a great admiration and respect for them as a couple, achievers, as leaders, and for their humanitarian projects and activities. Bukri played a major part in all of them.
Bukri was principled, generous, compassionate, and a good person to her core. She helped many people in any way she can including her time, energy, and means. She saw the goodness in others irrespective of life's lot. With her upright character and genuine smile, she wel-comed and treated everyone equally with respect. Thus, she became the "special friend" of everyone mentored and guided those who needed it. She was one that everyone would want to have as a friend, a sister, a confidant, and as a mother to the young ones. She was one of a kind who did so much more for others, and God rewarded her for her good deeds.
Rest in Peace!
10 months ago
ዶ/ር አብተው ለጂቦ ድልበቶ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ
#ethiopia | ዶክተር አብተው ለጂቦ ድልበቶ ወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ ሲመሰረት ከነበሩ ከመጀመሪያዎቹ አንጋፋ ምሁራን መካከል አንዱ ናቸው። ዶ/ር አብተው በዩኒቨርሲቲው ከ1999 ዓ.ም እስከ 2002 ዓ.ም የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆንም በቅንነት እና ታማኝነት አገልግለዋል።
በተቋሙ በነበራቸው ቆይታ በግብርና ኮሌጅ ሆርቲካልቸር ት/ት ክፍል በመማር ማስተማር እና በችግር ፈቺ ሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር መስክ በተለይ በእንሰት ተክል ባካሄዱት ጥልቅ ምርምር እንደ ሀገር የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ሲካሄድ በነበረ ጥረት ጉልህ አሻራ አሳርፈዋል። በሙያቸው የማስተርስና ዶክትሬት ዲግሪ ተማሪዎችን በማማከር እና አቅጣጫ በማሳየትም ከፍተኛ እገዛ አድርገዋል።
ዶ/ር አብተው በሙያቸው መስክ በዋና እንዲሁም ተባባሪ ተመራማሪነት ከ40 የሚበልጡ ሳይንሳዊ የጥናትና ምርምር ስራዎች በዓለም አቀፍ ጆርናል ላይ በማሳተም ለአካዳሚው ዓለም የጥናትና ምርምር እድገት የማይተካ ሚና ነበራቸው።
ዶክተር አብተው በሀገረ ስዊድን ኡፕሳላ ከተማ በሚገኘው ❝የስዊድን ግብርና ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ❞ በመምህርነት እና ተመራማሪነት ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፤በሚኖሩበት ስውዲን ሀገር ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸው ተሰምቷል።
ዶ/ር አብተው በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ መስራች በመሆን በተቋም ደረጃ በምክትል ኘሬዝዳንትነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ታሪካዊ አሻራቸውን ከማሳረፋቸውም ባሻገር
በቀድሞ የደቡብ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግስት በአመራርነት እንዳገለገሉ የግለ ታሪክ ማህደራቸው ያመላክታል።
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር በቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ባልደረባ እና አንጋፋ ምሁር በሆኑት ዶ/ር አብተው ለጅቦ ድልበቶ ህልፈት የተሰማውን ልባዊ ሀዘን በመግለጽ ለመላ ቤተሰባቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለአካዳሚው ማህበረሰብ መጽናናትን ይመኛል!!
ነፍስ ይማር
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር!!
Condolence Message for Abitew Lagibo Dalbato (Dr.)
We are deeply saddened by the passing of Dr. Abitew Lagibo Dalbato, a brilliant researcher, dedicated educator, and compassionate soul whose work touched lives far beyond the academic sphere. His pioneering research on Ensete ventricosum and sustainable agriculture has left an enduring legacy that will continue to inspire future generations.
Dr. Dalbato was not only a scholar of great intellect but also a person of humility, kindness, and unwavering commitment to improving food security and environmental resilience. His contributions to science and society will be remembered with profound respect and admiration.
Our thoughts and prayers are with his family, friends, and colleagues during this difficult time. May his memory be a blessing, and may his work continue to flourish in the hands of those he inspired.
Rest in peace, Dr. Abitew. Your work lives on. 🌿
#rip #abitewdalbato #agriculturalscience #ensetresearch #wsu #sustainableagriculture #legacyoflearning #ethiopia #slu #plantpropagation
***
በመማሩ ማይታበየው ትሁቱና ቀናው ሰው !
በሽግግር መንግስቱ ሁሉም አከባቢውን እንዲያለማ ጥሪ ይተላለፋል።ዶ/ር አብተው ለጂቦ ደሞ በጊዜው ልእለ ሀያል ደረጃ ባለችው በሀገረ ጀርመን 2ኛ ዲግሪውን ያጠናቀቀበት ጊዜ ነበር። በትምህርት ዝግጅቱ በተማረበት ሀገርም ሆነ በሀገራችን አሉ በሚባሉ የሙያም ሆነ በስልጣን ደረጃ ማገልገል የሚያስችል አቅሙ ብቻ ሳይሆን እድሉም ነበረው። ቅድሚያ ለምቾቱ ሳይሆን ለህዝቡ በመስጠት ጥሪውን ተቀብሎ የዞኑን የግብርና ዘርፍ በዱራሜ ለመምራት በሰው ሀይልም ፣በግብአትም ሆነ በበጀት ያልተደራጀ ተቋም ለማደራጀት ምቹ እድሉን ሰውቶ ምቹ ሁኔታ የፈጠረ ቆራጥ ሰው ነበረ።
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ህ/ክ ክልሉን በአመራርነት ፤የወላይታ ዩኒቨርሲቲ መስራችና በምክትል ኘረዝደንትነት ታሪካዊ አሻራውን ያሳረፈ ፤ በሀገረ ሲውዲን ስመጥር ተመራማሪው ዶ/ር አብተው ዛሬ ከዚህ ዓለም መለየቱን ስሰማ ልቤ ተሰበረ።
ሩቅ አላሚው ለሀገሩም ለህዝቡም ብዙ ራእይ እንደነበረው ያጫወተኝ ነገር ትልቅ ሸክም ፈጥሮብኛል።የማይቀርበት ቢሄድም በማይሞተው ራእይውና ሌጋሲው ሁሌም ከትውልዱ ጋር ይኖራል።
ነፍስህን በአጸደ ገነት ያሳርፍልን!
ለቅሶ ሥነ ስርዓቱ የሚከናወነዉ በትዉልድ ስፍራዉ አሽራ ቀበሌ ልዩ ስሙ ቤቄራ አከባቢ በቀን 21-12-2017 ከ 5:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
#ethiopia | ዶክተር አብተው ለጂቦ ድልበቶ ወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ ሲመሰረት ከነበሩ ከመጀመሪያዎቹ አንጋፋ ምሁራን መካከል አንዱ ናቸው። ዶ/ር አብተው በዩኒቨርሲቲው ከ1999 ዓ.ም እስከ 2002 ዓ.ም የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆንም በቅንነት እና ታማኝነት አገልግለዋል።
በተቋሙ በነበራቸው ቆይታ በግብርና ኮሌጅ ሆርቲካልቸር ት/ት ክፍል በመማር ማስተማር እና በችግር ፈቺ ሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር መስክ በተለይ በእንሰት ተክል ባካሄዱት ጥልቅ ምርምር እንደ ሀገር የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ሲካሄድ በነበረ ጥረት ጉልህ አሻራ አሳርፈዋል። በሙያቸው የማስተርስና ዶክትሬት ዲግሪ ተማሪዎችን በማማከር እና አቅጣጫ በማሳየትም ከፍተኛ እገዛ አድርገዋል።
ዶ/ር አብተው በሙያቸው መስክ በዋና እንዲሁም ተባባሪ ተመራማሪነት ከ40 የሚበልጡ ሳይንሳዊ የጥናትና ምርምር ስራዎች በዓለም አቀፍ ጆርናል ላይ በማሳተም ለአካዳሚው ዓለም የጥናትና ምርምር እድገት የማይተካ ሚና ነበራቸው።
ዶክተር አብተው በሀገረ ስዊድን ኡፕሳላ ከተማ በሚገኘው ❝የስዊድን ግብርና ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ❞ በመምህርነት እና ተመራማሪነት ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፤በሚኖሩበት ስውዲን ሀገር ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸው ተሰምቷል።
ዶ/ር አብተው በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ መስራች በመሆን በተቋም ደረጃ በምክትል ኘሬዝዳንትነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ታሪካዊ አሻራቸውን ከማሳረፋቸውም ባሻገር
በቀድሞ የደቡብ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግስት በአመራርነት እንዳገለገሉ የግለ ታሪክ ማህደራቸው ያመላክታል።
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር በቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ባልደረባ እና አንጋፋ ምሁር በሆኑት ዶ/ር አብተው ለጅቦ ድልበቶ ህልፈት የተሰማውን ልባዊ ሀዘን በመግለጽ ለመላ ቤተሰባቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለአካዳሚው ማህበረሰብ መጽናናትን ይመኛል!!
ነፍስ ይማር
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር!!
Condolence Message for Abitew Lagibo Dalbato (Dr.)
We are deeply saddened by the passing of Dr. Abitew Lagibo Dalbato, a brilliant researcher, dedicated educator, and compassionate soul whose work touched lives far beyond the academic sphere. His pioneering research on Ensete ventricosum and sustainable agriculture has left an enduring legacy that will continue to inspire future generations.
Dr. Dalbato was not only a scholar of great intellect but also a person of humility, kindness, and unwavering commitment to improving food security and environmental resilience. His contributions to science and society will be remembered with profound respect and admiration.
Our thoughts and prayers are with his family, friends, and colleagues during this difficult time. May his memory be a blessing, and may his work continue to flourish in the hands of those he inspired.
Rest in peace, Dr. Abitew. Your work lives on. 🌿
#rip #abitewdalbato #agriculturalscience #ensetresearch #wsu #sustainableagriculture #legacyoflearning #ethiopia #slu #plantpropagation
***
በመማሩ ማይታበየው ትሁቱና ቀናው ሰው !
በሽግግር መንግስቱ ሁሉም አከባቢውን እንዲያለማ ጥሪ ይተላለፋል።ዶ/ር አብተው ለጂቦ ደሞ በጊዜው ልእለ ሀያል ደረጃ ባለችው በሀገረ ጀርመን 2ኛ ዲግሪውን ያጠናቀቀበት ጊዜ ነበር። በትምህርት ዝግጅቱ በተማረበት ሀገርም ሆነ በሀገራችን አሉ በሚባሉ የሙያም ሆነ በስልጣን ደረጃ ማገልገል የሚያስችል አቅሙ ብቻ ሳይሆን እድሉም ነበረው። ቅድሚያ ለምቾቱ ሳይሆን ለህዝቡ በመስጠት ጥሪውን ተቀብሎ የዞኑን የግብርና ዘርፍ በዱራሜ ለመምራት በሰው ሀይልም ፣በግብአትም ሆነ በበጀት ያልተደራጀ ተቋም ለማደራጀት ምቹ እድሉን ሰውቶ ምቹ ሁኔታ የፈጠረ ቆራጥ ሰው ነበረ።
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ህ/ክ ክልሉን በአመራርነት ፤የወላይታ ዩኒቨርሲቲ መስራችና በምክትል ኘረዝደንትነት ታሪካዊ አሻራውን ያሳረፈ ፤ በሀገረ ሲውዲን ስመጥር ተመራማሪው ዶ/ር አብተው ዛሬ ከዚህ ዓለም መለየቱን ስሰማ ልቤ ተሰበረ።
ሩቅ አላሚው ለሀገሩም ለህዝቡም ብዙ ራእይ እንደነበረው ያጫወተኝ ነገር ትልቅ ሸክም ፈጥሮብኛል።የማይቀርበት ቢሄድም በማይሞተው ራእይውና ሌጋሲው ሁሌም ከትውልዱ ጋር ይኖራል።
ነፍስህን በአጸደ ገነት ያሳርፍልን!
ለቅሶ ሥነ ስርዓቱ የሚከናወነዉ በትዉልድ ስፍራዉ አሽራ ቀበሌ ልዩ ስሙ ቤቄራ አከባቢ በቀን 21-12-2017 ከ 5:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
10 months ago
“Fun thought for the day 🦁❤️: The only animal a lion truly fears is his lioness. Think about it… Lions are fierce, proud, and fearless—yet they bow (willingly or unwillingly) to the queen beside them. So, brothers, if you ever find yourself a little ‘afraid’ of your lady, don’t worry—it doesn’t mean you’re weak. It means you’re a lion: strong, lucky, and wise enough to respect the one who keeps you sharp. Respect where it’s due, fellas!”
10 months ago
More Than a Run: Grand Africa Run Announced 10 Charity Partners to Raise Funds Through Peer-to-Peer Campaign
In a press conference held today in Washington, D.C., the organizers of the Grand Africa Run, an annual mass participation road run, announced the 10 official charity partners with whom it will work this year. These partners will use the run as a platform to raise funds through a peer-to-peer campaign for their respective causes.
The 7th Annual Grand Africa Run will take place on Saturday, October 11, 2025, in Alexandria, Virginia. The event runs under the motto "Better Together" and, more specifically, "More than a Run."
Under the "More than a Run." motto, the Grand Africa Run works with 10 official charity partners who support individuals in need. These partners address causes including autism, disability, cancer, heart disease, education, poverty alleviation, and girls’ empowerment. The Grand Africa Run is a platform to bring communities together while also serving as a fundraising tool for important causes.
For the press conference, see here: https://www.youtube.com/wa...
These charity partners are Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT. The representative of each partner spoke at the press conference, asking community members to consider taking part in the event and to add more meaning to their participation by raising funds for their chosen cause.
Through the peer-to-peer campaign, each charity partner encourages participants to recruit runners and walkers who will raise funds for their chosen cause. Participants reach out to friends, colleagues, neighbors, and family through text, email, phone calls, in-person conversations, and social media. Individual sponsors may pledge per 10 meters, 100 meters, or kilometer of the 5K course, adding deeper meaning to each participant’s involvement.
Through this approach, the event strengthens community connections and maximizes its impact, and turning every step into support for a cause.
For more information, visit https://www.africanrun.com...
Heart Attack Ethiopia Inc Your Ethiopian Professionals Network (YEP) Your Ethiopian Professionals Network - YEP Girls Gotta Run Foundation, Inc. Wegene Ethiopian Foundation - WEF The Belisha Foundation
In a press conference held today in Washington, D.C., the organizers of the Grand Africa Run, an annual mass participation road run, announced the 10 official charity partners with whom it will work this year. These partners will use the run as a platform to raise funds through a peer-to-peer campaign for their respective causes.
The 7th Annual Grand Africa Run will take place on Saturday, October 11, 2025, in Alexandria, Virginia. The event runs under the motto "Better Together" and, more specifically, "More than a Run."
Under the "More than a Run." motto, the Grand Africa Run works with 10 official charity partners who support individuals in need. These partners address causes including autism, disability, cancer, heart disease, education, poverty alleviation, and girls’ empowerment. The Grand Africa Run is a platform to bring communities together while also serving as a fundraising tool for important causes.
For the press conference, see here: https://www.youtube.com/wa...
These charity partners are Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT. The representative of each partner spoke at the press conference, asking community members to consider taking part in the event and to add more meaning to their participation by raising funds for their chosen cause.
Through the peer-to-peer campaign, each charity partner encourages participants to recruit runners and walkers who will raise funds for their chosen cause. Participants reach out to friends, colleagues, neighbors, and family through text, email, phone calls, in-person conversations, and social media. Individual sponsors may pledge per 10 meters, 100 meters, or kilometer of the 5K course, adding deeper meaning to each participant’s involvement.
Through this approach, the event strengthens community connections and maximizes its impact, and turning every step into support for a cause.
For more information, visit https://www.africanrun.com...
Heart Attack Ethiopia Inc Your Ethiopian Professionals Network (YEP) Your Ethiopian Professionals Network - YEP Girls Gotta Run Foundation, Inc. Wegene Ethiopian Foundation - WEF The Belisha Foundation
10 months ago
ሜላት ኪሮስ
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
10 months ago
የምርጫ ጊዜ ሊጠናቀቅ 4 ቀናት ብቻ ቀርተዋል!!!
ታላቁ የስታር ዋይድ አዋርድ ኢንተርናሽናል ሽልማት ፕሮግራም በነሀሴ 24/2017 ብዙ የክብር እንግዶች፣ የዉጭ ዜጎች፣ የሀገር ዉስጥ እና የዉጭ ሀገር ሚድያዎች እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በተገኙበት በስካይ ላይት ሆቴል የሚካሄደው ታላቅ ፕሮግራም ላይ መሸለም አለባችው የምትልዋቸውን እጩዎች በ starwideaward.com ድህረገፅ በመግባት እንድትመርጡ በአክብሮት እንጠይቃለን. ክብር ለሚገባው ክብር እንስጥ መመሰጋገንን ባህላችን እናድርግ
ለበለጠ መረጃ: SWA Awards Facebook page Follow ያድርጉ.https://www.facebook.com/s...
****
Four (4) Days left to VOTE!!! Miss it not!
The Grand International Star Wide Award Program will be held on August 30, 2025 at Skylight Hotel in a grand program attended by many guests of honor, foreigners, local and foreign media as well as Public figures.
We respectfully request you to vote for the candidates you think should be awarded at the grand program on our website starwideaward.com.
Lets give honor to those who deserve it and make valuing each other our culture!
For More Information Follow Facebook: SWA Awards https://www.facebook.com/s...
*****
Sagalee kennuuf guyyaa 4 qofatu hafe!!!
Sagantaan badhaasa idil-addunyaa Star Wide Award Hagayya 24, 2017 bakka keessummoonni kabajamoo, lammiileen biyya alaa, miidiyaaleen biyya keessaa fi alaa akkasumas namoonni beekamoon hedduun argamanitti Hoteela Skylight tti gaggeeffama.
Kaadhimamtoota badhaafamuu qabu jettanii yaaddan marsariitii starwideaward.com daawwachuun akka filattan kabajaan isin gaafanna.
Namoota kabajni maluuf kabaja haa kenninu. Wal galateeffachuu aadaa keenya haa godhannu!
Odeffannoo Dabalaataf
Facebook page SWA Awards jedhu Hordofa. https://www.facebook.com/s...
ታላቁ የስታር ዋይድ አዋርድ ኢንተርናሽናል ሽልማት ፕሮግራም በነሀሴ 24/2017 ብዙ የክብር እንግዶች፣ የዉጭ ዜጎች፣ የሀገር ዉስጥ እና የዉጭ ሀገር ሚድያዎች እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በተገኙበት በስካይ ላይት ሆቴል የሚካሄደው ታላቅ ፕሮግራም ላይ መሸለም አለባችው የምትልዋቸውን እጩዎች በ starwideaward.com ድህረገፅ በመግባት እንድትመርጡ በአክብሮት እንጠይቃለን. ክብር ለሚገባው ክብር እንስጥ መመሰጋገንን ባህላችን እናድርግ
ለበለጠ መረጃ: SWA Awards Facebook page Follow ያድርጉ.https://www.facebook.com/s...
****
Four (4) Days left to VOTE!!! Miss it not!
The Grand International Star Wide Award Program will be held on August 30, 2025 at Skylight Hotel in a grand program attended by many guests of honor, foreigners, local and foreign media as well as Public figures.
We respectfully request you to vote for the candidates you think should be awarded at the grand program on our website starwideaward.com.
Lets give honor to those who deserve it and make valuing each other our culture!
For More Information Follow Facebook: SWA Awards https://www.facebook.com/s...
*****
Sagalee kennuuf guyyaa 4 qofatu hafe!!!
Sagantaan badhaasa idil-addunyaa Star Wide Award Hagayya 24, 2017 bakka keessummoonni kabajamoo, lammiileen biyya alaa, miidiyaaleen biyya keessaa fi alaa akkasumas namoonni beekamoon hedduun argamanitti Hoteela Skylight tti gaggeeffama.
Kaadhimamtoota badhaafamuu qabu jettanii yaaddan marsariitii starwideaward.com daawwachuun akka filattan kabajaan isin gaafanna.
Namoota kabajni maluuf kabaja haa kenninu. Wal galateeffachuu aadaa keenya haa godhannu!
Odeffannoo Dabalaataf
Facebook page SWA Awards jedhu Hordofa. https://www.facebook.com/s...
Sponsored by
Surafel
10 months ago
የምርጫ ጊዜ ሊጠናቀቅ 4 ቀናት ብቻ ቀርተዋል
#ethiopia | ታላቁ የስታር ዋይድ አዋርድ ኢንተርናሽናል ሽልማት ፕሮግራም በነሀሴ 24/2017 ብዙ የክብር እንግዶች፣ የዉጭ ዜጎች፣ የሀገር ዉስጥ እና የዉጭ ሀገር ሚድያዎች እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በተገኙበት በስካይ ላይት ሆቴል የሚካሄደው ታላቅ ፕሮግራም ላይ መሸለም አለባችው የምትልዋቸውን እጩዎች በ starwideaward.com ድህረገፅ በመግባት እንድትመርጡ በአክብሮት እንጠይቃለን. ክብር ለሚገባው ክብር እንስጥ መመሰጋገንን ባህላችን እናድርግ ለበለጠ መረጃ: SWA Awards Facebook page Follow ያድርጉ.https://www.facebook.com/s...
[04/08, 19:21] Asanti Simee @ Guyo 100 Alemitu Sime / legetafo: Four (4) Days left to VOTE!!! Miss it not!
The Grand International Star Wide Award Program will be held on August 30, 2025 at Skylight Hotel in a grand program attended by many guests of honor, foreigners, local and foreign media as well as Public figures.
We respectfully request you to vote for the candidates you think should be awarded at the grand program on our website starwideaward.com.
Lets give honor to those who deserve it and make valuing each other our culture!
For More Information Follow Facebook: SWA Awards https://www.facebook.com/s...
[04/08, 19:22] Asanti Simee @ Guyo 100 Alemitu Sime / legetafo: Sagalee kennuuf guyyaa 4 qofatu hafe!!!
Sagantaan badhaasa idil-addunyaa Star Wide Award Hagayya 24, 2017 bakka keessummoonni kabajamoo, lammiileen biyya alaa, miidiyaaleen biyya keessaa fi alaa akkasumas namoonni beekamoon hedduun argamanitti Hoteela Skylight tti gaggeeffama.
Kaadhimamtoota badhaafamuu qabu jettanii yaaddan marsariitii starwideaward.com daawwachuun akka filattan kabajaan isin gaafanna.
Namoota kabajni maluuf kabaja haa kenninu. Wal galateeffachuu aadaa keenya haa godhannu!
Odeffannoo Dabalaataf
Facebook page SWA Awards jedhu Hordofa. https://www.facebook.com/s...
#ethiopia | ታላቁ የስታር ዋይድ አዋርድ ኢንተርናሽናል ሽልማት ፕሮግራም በነሀሴ 24/2017 ብዙ የክብር እንግዶች፣ የዉጭ ዜጎች፣ የሀገር ዉስጥ እና የዉጭ ሀገር ሚድያዎች እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በተገኙበት በስካይ ላይት ሆቴል የሚካሄደው ታላቅ ፕሮግራም ላይ መሸለም አለባችው የምትልዋቸውን እጩዎች በ starwideaward.com ድህረገፅ በመግባት እንድትመርጡ በአክብሮት እንጠይቃለን. ክብር ለሚገባው ክብር እንስጥ መመሰጋገንን ባህላችን እናድርግ ለበለጠ መረጃ: SWA Awards Facebook page Follow ያድርጉ.https://www.facebook.com/s...
[04/08, 19:21] Asanti Simee @ Guyo 100 Alemitu Sime / legetafo: Four (4) Days left to VOTE!!! Miss it not!
The Grand International Star Wide Award Program will be held on August 30, 2025 at Skylight Hotel in a grand program attended by many guests of honor, foreigners, local and foreign media as well as Public figures.
We respectfully request you to vote for the candidates you think should be awarded at the grand program on our website starwideaward.com.
Lets give honor to those who deserve it and make valuing each other our culture!
For More Information Follow Facebook: SWA Awards https://www.facebook.com/s...
[04/08, 19:22] Asanti Simee @ Guyo 100 Alemitu Sime / legetafo: Sagalee kennuuf guyyaa 4 qofatu hafe!!!
Sagantaan badhaasa idil-addunyaa Star Wide Award Hagayya 24, 2017 bakka keessummoonni kabajamoo, lammiileen biyya alaa, miidiyaaleen biyya keessaa fi alaa akkasumas namoonni beekamoon hedduun argamanitti Hoteela Skylight tti gaggeeffama.
Kaadhimamtoota badhaafamuu qabu jettanii yaaddan marsariitii starwideaward.com daawwachuun akka filattan kabajaan isin gaafanna.
Namoota kabajni maluuf kabaja haa kenninu. Wal galateeffachuu aadaa keenya haa godhannu!
Odeffannoo Dabalaataf
Facebook page SWA Awards jedhu Hordofa. https://www.facebook.com/s...
11 months ago
ጀግናው አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴና ባለሀብቱ ኢ/ር ቢጃይ ናይከር ተገናኙ🤝
#ethiopia | ቆይታ ከጀግናው አትሌት በኢ/ር ቢጃይ እንዲህ ተፅፏል✍️
ጭዌ....
ሜላት ሃይሌ ገ/ሥላሤ (የሃይሌ ልጅ) እና Abayomi Rotimi Mighty (ናይጄሪያዊ ጸሐፊ) 'Dissecting Haile ' የሚል አሪፍ መጽሐፍ ጽፈዋል።
በሃይሌ ህይወት፣ሥራ፣ተሞክሮ ወዘተ ዙሪያ በደንብ ተከትቧል። በርግጥ ሃይሌ ተገልጦ የማያልቅ የህይወት ዘመን ተሞክሮዎች አሉት። ጥዋት ባለቤቱን ደርባባዋን ወ/ሮ አለም ተቻለንና ሁለቱን ሤቶች ልጆቹን በሚደንቅ ቅልጥፍናው ቤሮዬ ይዞ ከች አላለም ? አወጋን... ተጫወትን።ቴክኖሎጂ ይመሥጠዋል።አብሮ የመሥራት ኦፈሮችም አሉት።
"ሃይሌ እሥቲ የሥራ መርሆዎችህን ንገረኝ? ጀማው ይከየፍ፣ ይነሣሣ፣ጭማቂ ተሞክሮ ያግኝበት፣በት በት፣ተፍ ፣ተፍ ይቅዳበት" አልኩት።
"ዌል እንግዲህ"...አለ ከጭላሎ ተራራ ጀርባ እንደወጣች ጸሃይ በደመቀው ፍጹም ፈገግታ ታጅቦ።
"
1- በል...Discipline and Hard Work ያሥፈልጋል ግብረገብነት እና ትጋት ማለት ነው ።“Business is like running. You have to train every day.” ሁሌ ሠልጥን እራሥህን አብቃ።
2-በል ...Start Small, Grow Steadily ያሥፈልጋል በትንሹ ጀምር ቀሥ ብለህ እደግ “I started with one building, now I have many.”ይገርምሃል።
3-በል...Invest in Ethiopia ሃገሬን በሥራ ማሣደግ እፈልጋለሁ“I want to change Ethiopia through business, not just charity.”
4-በል...Respect for Workers and Community ያሥፈልጋል... ሠራተኞችህን እና የአካባቢህን ማህበረሠብ አክብር “My workers are part of my team, like in running.”
5-በል...Learn from Others ከሌሎች መማር ጥሩ ነው።
“I travel, I watch, I learn.”
6-በል...Staying Humble and Authentic ጨዋ እና ሃቀኛ ሁን።ሁሌም መርሆ ይሁኑህ።
7-በል...Diversification ያሥፈልጋል በተለያዩ ሃገርን በሚጠቅምና በሚያዋጣ ሥራዎች ውሥጥ ተሠማራ።ሆቴል፣ሪዞርት፣ቡና፣ት/ቤት፣ሥፖርት መዓከል፣ሪል እሥቴት፣ግብርና፣መአድን፣ ወዘተ ውሥጥ በመግባት ሪሥክንም መቀነሥ ይሆናል።
8-በል...Avoid Corruption and Stay Honest ሥርቆትን ተጸየፍ በአቋምህ ጽና ። በነጻ አእምሮ ተወዳደር።አቅምህ እሡ ነውና።
9.እንደአለም ጠንካራ ሚሥት ይኑርህ፣እንደነሜላት የተባረኩ የተመረቁ ልጆች ፈጣሪ ይህጥህ። "
ይህን ያለው ጀግናው ሃይሌ ገ/ሥላሤ ነው። መጽሃፉ በተለያዩ ቋንቋዎች እየተተረጎመ ነው። አንብቡት ብዙ አሪፍ አሪፍ ጉዳዮችን ይዟል።
እኔ ደግሞ እላችኋለሁ....
"you can't build a business ,until you've built your self" ...self discovery is important ።እራሥህን አግኝ።ራሥህን አብቃ።
በርቱ!
Via:- Bejai Nerash Naiker
#ethiopia | ቆይታ ከጀግናው አትሌት በኢ/ር ቢጃይ እንዲህ ተፅፏል✍️
ጭዌ....
ሜላት ሃይሌ ገ/ሥላሤ (የሃይሌ ልጅ) እና Abayomi Rotimi Mighty (ናይጄሪያዊ ጸሐፊ) 'Dissecting Haile ' የሚል አሪፍ መጽሐፍ ጽፈዋል።
በሃይሌ ህይወት፣ሥራ፣ተሞክሮ ወዘተ ዙሪያ በደንብ ተከትቧል። በርግጥ ሃይሌ ተገልጦ የማያልቅ የህይወት ዘመን ተሞክሮዎች አሉት። ጥዋት ባለቤቱን ደርባባዋን ወ/ሮ አለም ተቻለንና ሁለቱን ሤቶች ልጆቹን በሚደንቅ ቅልጥፍናው ቤሮዬ ይዞ ከች አላለም ? አወጋን... ተጫወትን።ቴክኖሎጂ ይመሥጠዋል።አብሮ የመሥራት ኦፈሮችም አሉት።
"ሃይሌ እሥቲ የሥራ መርሆዎችህን ንገረኝ? ጀማው ይከየፍ፣ ይነሣሣ፣ጭማቂ ተሞክሮ ያግኝበት፣በት በት፣ተፍ ፣ተፍ ይቅዳበት" አልኩት።
"ዌል እንግዲህ"...አለ ከጭላሎ ተራራ ጀርባ እንደወጣች ጸሃይ በደመቀው ፍጹም ፈገግታ ታጅቦ።
"
1- በል...Discipline and Hard Work ያሥፈልጋል ግብረገብነት እና ትጋት ማለት ነው ።“Business is like running. You have to train every day.” ሁሌ ሠልጥን እራሥህን አብቃ።
2-በል ...Start Small, Grow Steadily ያሥፈልጋል በትንሹ ጀምር ቀሥ ብለህ እደግ “I started with one building, now I have many.”ይገርምሃል።
3-በል...Invest in Ethiopia ሃገሬን በሥራ ማሣደግ እፈልጋለሁ“I want to change Ethiopia through business, not just charity.”
4-በል...Respect for Workers and Community ያሥፈልጋል... ሠራተኞችህን እና የአካባቢህን ማህበረሠብ አክብር “My workers are part of my team, like in running.”
5-በል...Learn from Others ከሌሎች መማር ጥሩ ነው።
“I travel, I watch, I learn.”
6-በል...Staying Humble and Authentic ጨዋ እና ሃቀኛ ሁን።ሁሌም መርሆ ይሁኑህ።
7-በል...Diversification ያሥፈልጋል በተለያዩ ሃገርን በሚጠቅምና በሚያዋጣ ሥራዎች ውሥጥ ተሠማራ።ሆቴል፣ሪዞርት፣ቡና፣ት/ቤት፣ሥፖርት መዓከል፣ሪል እሥቴት፣ግብርና፣መአድን፣ ወዘተ ውሥጥ በመግባት ሪሥክንም መቀነሥ ይሆናል።
8-በል...Avoid Corruption and Stay Honest ሥርቆትን ተጸየፍ በአቋምህ ጽና ። በነጻ አእምሮ ተወዳደር።አቅምህ እሡ ነውና።
9.እንደአለም ጠንካራ ሚሥት ይኑርህ፣እንደነሜላት የተባረኩ የተመረቁ ልጆች ፈጣሪ ይህጥህ። "
ይህን ያለው ጀግናው ሃይሌ ገ/ሥላሤ ነው። መጽሃፉ በተለያዩ ቋንቋዎች እየተተረጎመ ነው። አንብቡት ብዙ አሪፍ አሪፍ ጉዳዮችን ይዟል።
እኔ ደግሞ እላችኋለሁ....
"you can't build a business ,until you've built your self" ...self discovery is important ።እራሥህን አግኝ።ራሥህን አብቃ።
በርቱ!
Via:- Bejai Nerash Naiker
11 months ago
ለዩኒቨርሲቲ መምህሩ አስናቀ ብርሃኑ እንድረስለት
Lets support Our Teacher
Yilkal Andualem is organizing this fundraiser.
Donation protected
መምህራችን_ታሞብናል
ወደ ካንሰር ሊቀየር ይችላል....ሀኪሞች
ወጣት መ/ር አስናቀ ብርሃኑ አላምነህ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በቅንነትና በታማኝነት እያገለገለ ያለ በሙያውም አንቱታን ያተረፈ በሥነ ምግባሩ ምስጉን ሰው አክባሪ፣ ለተቸገሩ ፈጥኖ ደራሽ ወንድማችን ነው::
በሒሳብ ትምህርት ክፍል የኑሜሪካል አናላይሲስ መምህር ሲሆን በዩኒቨርሲቲ ቆይታውም ከማስተማር ስራው ጎን ለጎን በጥናትና ምርምር ዘርፍ በሙያው አለም አቀፍ ተቀባይነት ያላቸው 6 (ስድስት) ጥናትና ምርምሮችን በማሳተም ለአንባቢያን አድርሷል::
ወንድማችን መ/ር አስናቀ ድንገት በገጠመው የጤና እክል በህይወት እና በሞት መካከል ሆኖ የድረሱልኝ ተማፅኖውን እያሰማ ይገኛል:: በገጠመው የጤና ዕክል በተለያዩ ስድስት (6) ሆስፒታሎች ህክምና ሲያደርግ ቆይቷል::
ከነዚህም ውስጥ በአንዱ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ሰርጀሪ ተሰርቶ ሊሻለው ባለመቻሉ ወደ አዲስ አበባ አለርት ኮምፕርሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሪፈር ተፅፎለት ክትትል እያደረገ ይገኛል::
በመሆኑም የአለርት ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህክምና ቦርድ 30% አጠቃላይ ቋሚ የአካል ጉዳተኛ እንደሆነና የሚከተሉትን ውሳኔዎችን ወስኗል::
1ኛ. በግራ እግሩ ላይ ስድስት (6) ዓመት የቆየ ከባድ ቁስለት ወደ ካንሰር የመቀየር እድሉ እጅግ በጣም ከፍተኛ መሆኑን፣
2ኛ. ሁለቱም እግሮቹ ነርቫቸው የተጎዳና ስሜት አልባ መሆናቸውን፣
3ኛ. የግራ እግሩ ሙሉ አጥንቶቹ የተጎዱና ይዘታቸውን የቀየሩ መሆናቸውን
4ኛ. ቁሞ ማስተማርም ሆነ በእግሩ መንቀሳቀስ እንደማይችል የአለርት ሆስፒታል ሜዲካል ቦርዱ አረጋግጧል
መምህር አስናቀ ባለብዙ ተስፋና ብዙ ህልም የነበረዉ ሩጦ ያልጠገበ ወንድማችን እግሮቹ ደክመው እቤት እንዲውል ተገዷል::
የህመሙ ሁኔታ አሳሳቢ እና ለህይወቱም አስጊ ደረጃ ላይ በመድረሱ ወደ ህንድ አገር ሂዶ ህክምና እንዲያደርግ ሪፈር ተፅፎለታል:: የህክምና ወጭውም ከሁለት ሚሊየን (2,000,000) ብር በላይ እንደሚያስፈልገው ተነግሮታል::
ወንድማችንን ለማገዝ አነሰ በዛ ሳንል በአገር ውስጥና በውጭ ያላችሁ ትዉልደ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የእርዳታ እጃችሁን ትዘርጉ ዘንድ በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን::
Asinake Birihanu Alamneh
ስልክ_ቁጥር 09 23 53 45 01
Lecturer Asnake Berhanu, who has been serving Hawassa University with integrity and honesty, is a respected, respectful, and helpful person who has earned a reputation in his profession.
He is a Numerical Analysis Lecturer in the Department of Mathematics.
During his time at the university, he has published 6 (six) internationally recognized studies and research papers in his field, and has reached readers.
Our brother,Teacher Asnake is suddenly in the middle of life and death due to a health problem he encountered.
He has been receiving treatment in six (6) different hospitals for his health problem. In one of them, he underwent surgery at Hawassa University Referral Hospital and was referred to Addis Ababa Alert Compressive Specialized Hospital for follow-up.
Therefore, the Alert Specialized Hospital Medical Board has determined that he is 30% permanently disabled and has made the following decisions:
1st. The six (6) year old severe ulcer on his left leg has a very high chance of turning into cancer,
2nd. Both his legs are nerve damaged and numb,
3rd. The entire bones of his left leg are damaged and their contents have changed,
4th. The Alert Hospital Medical Board has confirmed that he cannot stand or walk.
Our brother, Teacher Asnake, who had many hopes and dreams, has been forced to stay home due to tired legs. His condition is serious and life-threatening, so he has been referred to India for treatment. He has been told that the medical expenses will cost more than $15000 .
Please help support this visionary teacher as they navigate through an incredibly difficult time. The funds raised will go towards the cost of surgical treatment , and to help to cover the loss of income while taking some much needed time to recover.
Thank you for your generosity.
I am grateful for your help and wishes.
Thank you
"Let's save the life of the visionary teacher with sincere hearts and united hands!
Show your support for this GoFundMe
Lets support Our Teacher
Yilkal Andualem is organizing this fundraiser.
Donation protected
መምህራችን_ታሞብናል
ወደ ካንሰር ሊቀየር ይችላል....ሀኪሞች
ወጣት መ/ር አስናቀ ብርሃኑ አላምነህ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በቅንነትና በታማኝነት እያገለገለ ያለ በሙያውም አንቱታን ያተረፈ በሥነ ምግባሩ ምስጉን ሰው አክባሪ፣ ለተቸገሩ ፈጥኖ ደራሽ ወንድማችን ነው::
በሒሳብ ትምህርት ክፍል የኑሜሪካል አናላይሲስ መምህር ሲሆን በዩኒቨርሲቲ ቆይታውም ከማስተማር ስራው ጎን ለጎን በጥናትና ምርምር ዘርፍ በሙያው አለም አቀፍ ተቀባይነት ያላቸው 6 (ስድስት) ጥናትና ምርምሮችን በማሳተም ለአንባቢያን አድርሷል::
ወንድማችን መ/ር አስናቀ ድንገት በገጠመው የጤና እክል በህይወት እና በሞት መካከል ሆኖ የድረሱልኝ ተማፅኖውን እያሰማ ይገኛል:: በገጠመው የጤና ዕክል በተለያዩ ስድስት (6) ሆስፒታሎች ህክምና ሲያደርግ ቆይቷል::
ከነዚህም ውስጥ በአንዱ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ሰርጀሪ ተሰርቶ ሊሻለው ባለመቻሉ ወደ አዲስ አበባ አለርት ኮምፕርሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሪፈር ተፅፎለት ክትትል እያደረገ ይገኛል::
በመሆኑም የአለርት ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህክምና ቦርድ 30% አጠቃላይ ቋሚ የአካል ጉዳተኛ እንደሆነና የሚከተሉትን ውሳኔዎችን ወስኗል::
1ኛ. በግራ እግሩ ላይ ስድስት (6) ዓመት የቆየ ከባድ ቁስለት ወደ ካንሰር የመቀየር እድሉ እጅግ በጣም ከፍተኛ መሆኑን፣
2ኛ. ሁለቱም እግሮቹ ነርቫቸው የተጎዳና ስሜት አልባ መሆናቸውን፣
3ኛ. የግራ እግሩ ሙሉ አጥንቶቹ የተጎዱና ይዘታቸውን የቀየሩ መሆናቸውን
4ኛ. ቁሞ ማስተማርም ሆነ በእግሩ መንቀሳቀስ እንደማይችል የአለርት ሆስፒታል ሜዲካል ቦርዱ አረጋግጧል
መምህር አስናቀ ባለብዙ ተስፋና ብዙ ህልም የነበረዉ ሩጦ ያልጠገበ ወንድማችን እግሮቹ ደክመው እቤት እንዲውል ተገዷል::
የህመሙ ሁኔታ አሳሳቢ እና ለህይወቱም አስጊ ደረጃ ላይ በመድረሱ ወደ ህንድ አገር ሂዶ ህክምና እንዲያደርግ ሪፈር ተፅፎለታል:: የህክምና ወጭውም ከሁለት ሚሊየን (2,000,000) ብር በላይ እንደሚያስፈልገው ተነግሮታል::
ወንድማችንን ለማገዝ አነሰ በዛ ሳንል በአገር ውስጥና በውጭ ያላችሁ ትዉልደ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የእርዳታ እጃችሁን ትዘርጉ ዘንድ በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን::
Asinake Birihanu Alamneh
ስልክ_ቁጥር 09 23 53 45 01
Lecturer Asnake Berhanu, who has been serving Hawassa University with integrity and honesty, is a respected, respectful, and helpful person who has earned a reputation in his profession.
He is a Numerical Analysis Lecturer in the Department of Mathematics.
During his time at the university, he has published 6 (six) internationally recognized studies and research papers in his field, and has reached readers.
Our brother,Teacher Asnake is suddenly in the middle of life and death due to a health problem he encountered.
He has been receiving treatment in six (6) different hospitals for his health problem. In one of them, he underwent surgery at Hawassa University Referral Hospital and was referred to Addis Ababa Alert Compressive Specialized Hospital for follow-up.
Therefore, the Alert Specialized Hospital Medical Board has determined that he is 30% permanently disabled and has made the following decisions:
1st. The six (6) year old severe ulcer on his left leg has a very high chance of turning into cancer,
2nd. Both his legs are nerve damaged and numb,
3rd. The entire bones of his left leg are damaged and their contents have changed,
4th. The Alert Hospital Medical Board has confirmed that he cannot stand or walk.
Our brother, Teacher Asnake, who had many hopes and dreams, has been forced to stay home due to tired legs. His condition is serious and life-threatening, so he has been referred to India for treatment. He has been told that the medical expenses will cost more than $15000 .
Please help support this visionary teacher as they navigate through an incredibly difficult time. The funds raised will go towards the cost of surgical treatment , and to help to cover the loss of income while taking some much needed time to recover.
Thank you for your generosity.
I am grateful for your help and wishes.
Thank you
"Let's save the life of the visionary teacher with sincere hearts and united hands!
Show your support for this GoFundMe
Sponsored by
Surafel
Comments