4 days ago
የ5ቱ ዓመታት ገፆች፦ መደመር ያዋለዳቸው የገበታ ፕሮጀክቶች
**************
ታሪክ በየዘመኑ የራሱን ዐሻራ ጥሎ ያልፋል። ከስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ አንስቶ ወደ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ ስንሸጋገር የተፃፉት የአምስቱ ዓመታት ገፆች ደግሞ፣ ኢትዮጵያ ድብቅ የተፈጥሮ ውበቷንና ፀዳሏን አውጥታ ለዓለም ያሳየችባቸው የውበት አብዮት ድርሳናት ናቸው።
ለዘመናት "የ13 ወር ፀጋ" በሚለው የቱሪዝም መሪ ቃል ብቻ ስትጠራ የነበረችው ሀገራችን፣ ዛሬ ከመፈክር ባለፈ "ምድረ ቀደምት" በሚለው ከፍታዋ ልክ በተጨባጭ በዓለም አቀፍ መድረክ ደምቃ እንድትታይ ያደረጋት አስደናቂ የታሪክ እጥፋት ተፈጥሯል። የዚህ ታላቅ ሀገራዊ ትራንስፎርሜሽን የጀርባ አጥንትና ሞተር ደግሞ ከመደመር እሳቤ የተወለዱት የ"ገበታ" ፕሮጀክቶች ናቸው።
የገበታ ፕሮጀክቶች “ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ” ተራ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች አይደሉም። ይልቁንም ሃብትን አስተባብሮ ከተፈጥሮ ፀጋዎች ጋር በማዋሀድ ኢትዮጵያን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መስህብነት የቀየሩና ከመደመር እሳቤ የፈለቁ እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ትርክቶች ናቸው። የመደመር ትውልድ ሀገርን ማልማት ማለት የውጭ ዕርዳታን መጠበቅ ሳይሆን፣ የራስን እምቅ አቅም፣ የተፈጥሮ ውበትና ታሪክን ወደ ኢኮኖሚያዊ እሴት መቀየር መሆኑን በተግባር አሳይቶበታል።
ይህ የገበታ ጉዞ የተጀመረው በ"ገበታ ለሸገር" ሲሆን፣ ለዘመናት በቆሻሻ ተውጠው የነበሩ የከተማ ቦታዎችንና የተተው ተራራዎችን ወደ ምድር ገነት ቀይሯቸዋል። ጫካና ገደል የነበረው የእንጦጦ ተራራ ወደ ማራኪው "እንጦጦ ፓርክ" ሲቀየር፣ የአዲስ አበባን የልብ ትርታ ያደሰው "ወዳጅነት ፓርክ" እና ታሪክን ከተፈጥሮ ጋር ያዋሀደው ግዙፉ "አንድነት ፓርክ" የዚህ ስኬት በኩር ፍሬዎች ሆነዋል።
ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ አልተገታም፤ የመደመር እሳቤ "ገበታ ለሀገር" በሚል አዲስ ሀገራዊ ንቅናቄ መላዋን ኢትዮጵያ አዳረሰ። ማራኪው የ"ወንጪ" ሐይቅ ከተፈጥሮ አቀማመጡ ጋር በተዋሀደ መልኩ በዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ለቱሪዝም ክፍት ሆነ። የጣናን ሐይቅ ሞገድ የሚያማትረው የ"ጎርጎራ" ፕሮጀክት ታሪካዊቷን ከተማ ዳግም ሲያነቃ፣ በደቡብ ምዕራብ የሚገኘው "ኮይሻ" እና የታላቁ ሸለቆ ድንቅ ስጦታ የሆነው "ሀላላ ኬላ ሎጅ" እንዲሁም በጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ የተገነባው “ጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ” የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበትና የባህል ብዝኃነት ቁልጭ አድርገው አሳይተዋል።
በዚህ ያላቆመው የመደመር ትውልድ "ገበታ ለትውልድ" በማለት ሌላ ምዕራፍ ከፈተ። የደንዲ ሐይቅ፣ የጢስ አባይ ፏፏቴ፣ የጅማ ዞን ቦንጋ አካባቢ እና የሶፍ ኡመር ዋሻን ጨምሮ በርካታ ድንቅ የቱሪስት መዳረሻዎች በተፈጥሮ ላይ ምንም ዓይነት አሉታዊ ተፅዕኖ በማያሳድር (eco-friendly) እና ከዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ጋር በተናበበ አኳኋን እየተገነቡ ይገኛሉ።
እነዚህ ሁሉ የገበታ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሊሆኑ የቻሉበት ትልቁ ምስጢር የሥራ ባህል ለውጥ ነው። ፕሮጀክቶቹ የተመሩት "ጥራትና ፍጥነት"ን ባማከለ ጽኑ መርህ ነው። ለዘመናት ሲንከባለሉና ሲጓተቱ የነበሩ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ልማድ በመስበር፣ የገበታ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው በጀት፣ በተቀመጠላቸው እጅግ አጭር ጊዜ እና ዓለም አቀፍ ጥራታቸውን በጠበቀ መልኩ ተጠናቅቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ከተፈጥሮ ጋር የፈጠሩት አስደናቂ መስተጋብር ሳይነካ የአካባቢን ሥነ-ምህዳር በጠበቀ መልኩ የተከናወኑ በመሆናቸው፣ ሀገራችንን የዓለም ጎብኚዎች ተመራጭ መዳረሻ አድርገዋታል።
የገበታ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን እውነተኛ ፀዳል የገለጡ፣ የመደመር ትውልድ ሀገሩን በዓለም አቀፍ የቱሪዝም ካርታ ላይ ቀዳሚ ለማድረግ ያለውን ብቃት፣ ፍጥነትና የፈጠራ ጥበብ ያረጋገጡ ሕያው ሐውልቶች ናቸው።
ኢትዮጵያም "ምድረ ቀደምት" መሆኗን በኩራት እያወጀች፣ የተፈጥሮና የሰው ልጅ ጥበብ የተዋሀደበትን አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም እየገለጠች ትገኛለች።
በአጠቃላይ፣ ከስድስተኛው እስከ ሰባተኛው ምርጫ የተጓዝንባቸው የአምስቱ ዓመታት ገፆች፣ የኢትዮጵያ ውበት ከግጥምና ከዘፈን ወጥቶ መሬት የነካባቸው የክብር ዘመናት ናቸው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #tourism #ecotourism #greentourism #sustainabletourism #ebc
**************
ታሪክ በየዘመኑ የራሱን ዐሻራ ጥሎ ያልፋል። ከስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ አንስቶ ወደ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ ስንሸጋገር የተፃፉት የአምስቱ ዓመታት ገፆች ደግሞ፣ ኢትዮጵያ ድብቅ የተፈጥሮ ውበቷንና ፀዳሏን አውጥታ ለዓለም ያሳየችባቸው የውበት አብዮት ድርሳናት ናቸው።
ለዘመናት "የ13 ወር ፀጋ" በሚለው የቱሪዝም መሪ ቃል ብቻ ስትጠራ የነበረችው ሀገራችን፣ ዛሬ ከመፈክር ባለፈ "ምድረ ቀደምት" በሚለው ከፍታዋ ልክ በተጨባጭ በዓለም አቀፍ መድረክ ደምቃ እንድትታይ ያደረጋት አስደናቂ የታሪክ እጥፋት ተፈጥሯል። የዚህ ታላቅ ሀገራዊ ትራንስፎርሜሽን የጀርባ አጥንትና ሞተር ደግሞ ከመደመር እሳቤ የተወለዱት የ"ገበታ" ፕሮጀክቶች ናቸው።
የገበታ ፕሮጀክቶች “ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ” ተራ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች አይደሉም። ይልቁንም ሃብትን አስተባብሮ ከተፈጥሮ ፀጋዎች ጋር በማዋሀድ ኢትዮጵያን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መስህብነት የቀየሩና ከመደመር እሳቤ የፈለቁ እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ትርክቶች ናቸው። የመደመር ትውልድ ሀገርን ማልማት ማለት የውጭ ዕርዳታን መጠበቅ ሳይሆን፣ የራስን እምቅ አቅም፣ የተፈጥሮ ውበትና ታሪክን ወደ ኢኮኖሚያዊ እሴት መቀየር መሆኑን በተግባር አሳይቶበታል።
ይህ የገበታ ጉዞ የተጀመረው በ"ገበታ ለሸገር" ሲሆን፣ ለዘመናት በቆሻሻ ተውጠው የነበሩ የከተማ ቦታዎችንና የተተው ተራራዎችን ወደ ምድር ገነት ቀይሯቸዋል። ጫካና ገደል የነበረው የእንጦጦ ተራራ ወደ ማራኪው "እንጦጦ ፓርክ" ሲቀየር፣ የአዲስ አበባን የልብ ትርታ ያደሰው "ወዳጅነት ፓርክ" እና ታሪክን ከተፈጥሮ ጋር ያዋሀደው ግዙፉ "አንድነት ፓርክ" የዚህ ስኬት በኩር ፍሬዎች ሆነዋል።
ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ አልተገታም፤ የመደመር እሳቤ "ገበታ ለሀገር" በሚል አዲስ ሀገራዊ ንቅናቄ መላዋን ኢትዮጵያ አዳረሰ። ማራኪው የ"ወንጪ" ሐይቅ ከተፈጥሮ አቀማመጡ ጋር በተዋሀደ መልኩ በዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ለቱሪዝም ክፍት ሆነ። የጣናን ሐይቅ ሞገድ የሚያማትረው የ"ጎርጎራ" ፕሮጀክት ታሪካዊቷን ከተማ ዳግም ሲያነቃ፣ በደቡብ ምዕራብ የሚገኘው "ኮይሻ" እና የታላቁ ሸለቆ ድንቅ ስጦታ የሆነው "ሀላላ ኬላ ሎጅ" እንዲሁም በጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ የተገነባው “ጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ” የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበትና የባህል ብዝኃነት ቁልጭ አድርገው አሳይተዋል።
በዚህ ያላቆመው የመደመር ትውልድ "ገበታ ለትውልድ" በማለት ሌላ ምዕራፍ ከፈተ። የደንዲ ሐይቅ፣ የጢስ አባይ ፏፏቴ፣ የጅማ ዞን ቦንጋ አካባቢ እና የሶፍ ኡመር ዋሻን ጨምሮ በርካታ ድንቅ የቱሪስት መዳረሻዎች በተፈጥሮ ላይ ምንም ዓይነት አሉታዊ ተፅዕኖ በማያሳድር (eco-friendly) እና ከዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ጋር በተናበበ አኳኋን እየተገነቡ ይገኛሉ።
እነዚህ ሁሉ የገበታ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሊሆኑ የቻሉበት ትልቁ ምስጢር የሥራ ባህል ለውጥ ነው። ፕሮጀክቶቹ የተመሩት "ጥራትና ፍጥነት"ን ባማከለ ጽኑ መርህ ነው። ለዘመናት ሲንከባለሉና ሲጓተቱ የነበሩ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ልማድ በመስበር፣ የገበታ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው በጀት፣ በተቀመጠላቸው እጅግ አጭር ጊዜ እና ዓለም አቀፍ ጥራታቸውን በጠበቀ መልኩ ተጠናቅቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ከተፈጥሮ ጋር የፈጠሩት አስደናቂ መስተጋብር ሳይነካ የአካባቢን ሥነ-ምህዳር በጠበቀ መልኩ የተከናወኑ በመሆናቸው፣ ሀገራችንን የዓለም ጎብኚዎች ተመራጭ መዳረሻ አድርገዋታል።
የገበታ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን እውነተኛ ፀዳል የገለጡ፣ የመደመር ትውልድ ሀገሩን በዓለም አቀፍ የቱሪዝም ካርታ ላይ ቀዳሚ ለማድረግ ያለውን ብቃት፣ ፍጥነትና የፈጠራ ጥበብ ያረጋገጡ ሕያው ሐውልቶች ናቸው።
ኢትዮጵያም "ምድረ ቀደምት" መሆኗን በኩራት እያወጀች፣ የተፈጥሮና የሰው ልጅ ጥበብ የተዋሀደበትን አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም እየገለጠች ትገኛለች።
በአጠቃላይ፣ ከስድስተኛው እስከ ሰባተኛው ምርጫ የተጓዝንባቸው የአምስቱ ዓመታት ገፆች፣ የኢትዮጵያ ውበት ከግጥምና ከዘፈን ወጥቶ መሬት የነካባቸው የክብር ዘመናት ናቸው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #tourism #ecotourism #greentourism #sustainabletourism #ebc
23 days ago
የእናታችን ቅድስት ኪዳነ ምህረት ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳኗ ዘወትር ይታሰባል
ኪዳን የሚለው ቃል ተካየደ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ተማማለ፣ ተስማማ፣ ውል ገባ ማለት ነው፡፡ ኪዳነ ምሕረት ማለትም ደግሞ የምሕረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም ስለሰው ልጆች ይቅርታ የገባላት ኪዳን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት፣ ለሚያከብሩት፣ ለሚወዱትና ለሚወዳቸው ሁሉ በተለያዩ ጊዜያት ብዙ ኪዳናትን ሰጥቷል፡፡ የኪዳነ ምሕረት ሥዕል በመባል የሚታወቀው ሥዕል በቤተ ክርሰቲያናችን በስፋት ከሚሳሉት የወላዲተ አምላክ ሥዕል ጭብጦች ውስጥ አንዱ ሲሆን። ከጌታችን ኢየሱስ ቃልኪዳን ስትቀበል በጎሎጎታ የሚያሳየው ሥዕል ትክክለኛው ገላጭ ሥዕል ሲሆን፤ ይህ ሥዕል እንደ ቤተ ክርስቲያኑ ስፋት የሚጨመረው ጭብጥ ሊለያይ ይችላል፡፡
ለምሳሌ በዚህ ሥዕል ዘይቤ ላይ የሚታዩት መላእክት ቁጥራቸው ሊበዛ አሊያም ሊያንስ ይችላል፡፡ በዚህ ሥዕል እመቤታችንና ጌታችን ቆመው አሊያም ተቀምጠው ጌታችን በቅዱሳን እጆቹ የእናቱን ቅዱሳን እጆች በመያዝ ቃል ኪዳን ሲገባላት አሊያም በቅዱሳት እጁ ቃል ሲገባላት የሚያሳይ ዓይነት ሥዕል ነው፡፡ በዚህ መልኩ እመቤታችን ከተሳለችባቸው አብያተክርስቲያናት መካከል ጎርጎራ ደብረ ሲና (17ኛው መ.ክ.ዘ)፣ አብርሐወ አጽብሐ (19ኛው መ.ክ.ዘ)፣ መቐለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ (20ኛው መ.ክ.ዘ)፤ ከጥንታውያን ብራና መጻሕፍት ከተመለከትን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ግምጃ ቤት የሚገኘው የ17ኛው መ.ክ.ዘ ተአምረ ማርያም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ገዳማውያንም ዘወትር በሥዕሏ ፊት ቆመው ይለምኗታል፡፡ እርሷም ልመናና ጸሎታቸውን ታሳርጋለች፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውመ እንካፈል፡፡
ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተሰጠው ኪዳን፣ ቀድመው ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣ ኪዳነ አብርሃም፣ ኪዳነ ሙሴና ኪዳነ ዳዊት መደምደሚያ ነው፡፡ ዘለዓለማዊ ስለ ሆነው የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳን እየታሰበም ዕለቱ በመዝሙር፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ለምንባል ለእኛ ለሐዲስ ኪዳን የቤተ ክርስቲያን ልጆችም ይህ አዲስ ውል የተደረገልን ለነፍሳችን ድኅነት በመሆኑ በስሟ እየተማጸንን እንዲሁም መታሰቢያዋን እያደረግን ለተራቡት ማብላት፣ ለተጠሙት ማጠጣትና የተቸገሩትን መርዳት ይገባናል፡፡ ገዳማውያን በበቃል ኪዳኗ ታምነው፣ ዘወትር በሥዕሏ ፊት በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳኗ ዘወትር ይታሰባል
ኪዳን የሚለው ቃል ተካየደ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ተማማለ፣ ተስማማ፣ ውል ገባ ማለት ነው፡፡ ኪዳነ ምሕረት ማለትም ደግሞ የምሕረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም ስለሰው ልጆች ይቅርታ የገባላት ኪዳን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት፣ ለሚያከብሩት፣ ለሚወዱትና ለሚወዳቸው ሁሉ በተለያዩ ጊዜያት ብዙ ኪዳናትን ሰጥቷል፡፡ የኪዳነ ምሕረት ሥዕል በመባል የሚታወቀው ሥዕል በቤተ ክርሰቲያናችን በስፋት ከሚሳሉት የወላዲተ አምላክ ሥዕል ጭብጦች ውስጥ አንዱ ሲሆን። ከጌታችን ኢየሱስ ቃልኪዳን ስትቀበል በጎሎጎታ የሚያሳየው ሥዕል ትክክለኛው ገላጭ ሥዕል ሲሆን፤ ይህ ሥዕል እንደ ቤተ ክርስቲያኑ ስፋት የሚጨመረው ጭብጥ ሊለያይ ይችላል፡፡
ለምሳሌ በዚህ ሥዕል ዘይቤ ላይ የሚታዩት መላእክት ቁጥራቸው ሊበዛ አሊያም ሊያንስ ይችላል፡፡ በዚህ ሥዕል እመቤታችንና ጌታችን ቆመው አሊያም ተቀምጠው ጌታችን በቅዱሳን እጆቹ የእናቱን ቅዱሳን እጆች በመያዝ ቃል ኪዳን ሲገባላት አሊያም በቅዱሳት እጁ ቃል ሲገባላት የሚያሳይ ዓይነት ሥዕል ነው፡፡ በዚህ መልኩ እመቤታችን ከተሳለችባቸው አብያተክርስቲያናት መካከል ጎርጎራ ደብረ ሲና (17ኛው መ.ክ.ዘ)፣ አብርሐወ አጽብሐ (19ኛው መ.ክ.ዘ)፣ መቐለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ (20ኛው መ.ክ.ዘ)፤ ከጥንታውያን ብራና መጻሕፍት ከተመለከትን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ግምጃ ቤት የሚገኘው የ17ኛው መ.ክ.ዘ ተአምረ ማርያም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ገዳማውያንም ዘወትር በሥዕሏ ፊት ቆመው ይለምኗታል፡፡ እርሷም ልመናና ጸሎታቸውን ታሳርጋለች፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውመ እንካፈል፡፡
ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተሰጠው ኪዳን፣ ቀድመው ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣ ኪዳነ አብርሃም፣ ኪዳነ ሙሴና ኪዳነ ዳዊት መደምደሚያ ነው፡፡ ዘለዓለማዊ ስለ ሆነው የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳን እየታሰበም ዕለቱ በመዝሙር፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ለምንባል ለእኛ ለሐዲስ ኪዳን የቤተ ክርስቲያን ልጆችም ይህ አዲስ ውል የተደረገልን ለነፍሳችን ድኅነት በመሆኑ በስሟ እየተማጸንን እንዲሁም መታሰቢያዋን እያደረግን ለተራቡት ማብላት፣ ለተጠሙት ማጠጣትና የተቸገሩትን መርዳት ይገባናል፡፡ ገዳማውያን በበቃል ኪዳኗ ታምነው፣ ዘወትር በሥዕሏ ፊት በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
1 month ago
አንድ አለት ፈልፍሎ መቅደስ ባነጸ አገር፣
ዛሬም አዲስ ነገር!
የግዮን መስታዎት የጎርጎራ አምሳያ፣
ሰርክ አዲስ መስህብ የውበት ማሳያ፤
ጣና ሲያሸበርቅ ሰም እና ወርቅ ሲሆን፣
ኑ እና ተመልከቱ በፈለገ ግዮን፤
የቱሪዝም ጮራ ከፈነጠቀበት፣
ማይደበዝዝ ብርሀን ውቦ ከፈካበት፣
የአባይ ልጅ ለጣና ካሳ ከሆነበት፤
በሀገር ወዳድ ሰው በታሪክ መጻፊያው፣
ክብር ከትቦበት ይታያል ማረፊያው፤
ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት!!!
ባህር ዳር
ዛሬም አዲስ ነገር!
የግዮን መስታዎት የጎርጎራ አምሳያ፣
ሰርክ አዲስ መስህብ የውበት ማሳያ፤
ጣና ሲያሸበርቅ ሰም እና ወርቅ ሲሆን፣
ኑ እና ተመልከቱ በፈለገ ግዮን፤
የቱሪዝም ጮራ ከፈነጠቀበት፣
ማይደበዝዝ ብርሀን ውቦ ከፈካበት፣
የአባይ ልጅ ለጣና ካሳ ከሆነበት፤
በሀገር ወዳድ ሰው በታሪክ መጻፊያው፣
ክብር ከትቦበት ይታያል ማረፊያው፤
ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት!!!
ባህር ዳር
1 month ago
አንድ አለት ፈልፍሎ መቅደስ ባነጸ አገር፣
ዛሬም አዲስ ነገር!
የግዮን መስታዎት የጎርጎራ አምሳያ፣
ሰርክ አዲስ መስህብ የውበት ማሳያ፤
ጣና ሲያሸበርቅ ሰም እና ወርቅ ሲሆን፣
ኑ እና ተመልከቱ በፈለገ ግዮን፤
የቱሪዝም ጮራ ከፈነጠቀበት፣
ማይደበዝዝ ብርሀን ውቦ ከፈካበት፣
የአባይ ልጅ ለጣና ካሳ ከሆነበት፤
በሀገር ወዳድ ሰው በታሪክ መጻፊያው፣
ክብር ከትቦበት ይታያል ማረፊያው፤
ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት!!!
ባህር ዳር
ዛሬም አዲስ ነገር!
የግዮን መስታዎት የጎርጎራ አምሳያ፣
ሰርክ አዲስ መስህብ የውበት ማሳያ፤
ጣና ሲያሸበርቅ ሰም እና ወርቅ ሲሆን፣
ኑ እና ተመልከቱ በፈለገ ግዮን፤
የቱሪዝም ጮራ ከፈነጠቀበት፣
ማይደበዝዝ ብርሀን ውቦ ከፈካበት፣
የአባይ ልጅ ለጣና ካሳ ከሆነበት፤
በሀገር ወዳድ ሰው በታሪክ መጻፊያው፣
ክብር ከትቦበት ይታያል ማረፊያው፤
ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት!!!
ባህር ዳር
1 month ago
አንድ አለት ፈልፍሎ መቅደስ ባነጸ አገር፣
ዛሬም አዲስ ነገር!
የግዮን መስታዎት የጎርጎራ አምሳያ፣
ሰርክ አዲስ መስህብ የውበት ማሳያ፤
ጣና ሲያሸበርቅ ሰም እና ወርቅ ሲሆን፣
ኑ እና ተመልከቱ በፈለገ ግዮን፤
የቱሪዝም ጮራ ከፈነጠቀበት፣
ማይደበዝዝ ብርሀን ውቦ ከፈካበት፣
የአባይ ልጅ ለጣና ካሳ በሆነበት፤
በሀገር ወዳድ ሰው በታሪክ መጻፊያው፣
ክብር ከትቦበት ይታያል ማረፊያው፤
ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት!!!
ባህር ዳር
ዛሬም አዲስ ነገር!
የግዮን መስታዎት የጎርጎራ አምሳያ፣
ሰርክ አዲስ መስህብ የውበት ማሳያ፤
ጣና ሲያሸበርቅ ሰም እና ወርቅ ሲሆን፣
ኑ እና ተመልከቱ በፈለገ ግዮን፤
የቱሪዝም ጮራ ከፈነጠቀበት፣
ማይደበዝዝ ብርሀን ውቦ ከፈካበት፣
የአባይ ልጅ ለጣና ካሳ በሆነበት፤
በሀገር ወዳድ ሰው በታሪክ መጻፊያው፣
ክብር ከትቦበት ይታያል ማረፊያው፤
ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት!!!
ባህር ዳር
1 month ago
የማያልቀው የወርቅ ማዕድን ፍለጋ
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ "የቀደመው ታሪካችን የዛሬው ትጋታችን" የሚባልበት አዲስና ብሩህ የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ትላንት በታሪክ ማማዎቻችንና በተፈጥሮ ዝናችን ብቻ ይነገር የነበረው የሀገራችን ገጽታ ዛሬ በሥራ ጥበብና በፈጠራ በለሙ አዳዲስ መዳረሻዎች ታጅቦ የዓለምን ዓይን በድጋሚ ስቧል።
ይህ ሽግግር "የውኃ መንገድን ውኃ ያውቀዋል" እንደሚባለው ለሀገራዊ ኢኮኖሚው የደም ሥር ከመሆን ባለፈ የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመ ታሪክ ወጥቶ፣ ዛሬ ወደ ተንቀሳቃሽና ሕያው ልማት ተሸጋግሯል። የዚህ ታላቅ ለውጥ ግንባር ቀደም ማሳያ የሆነው የ"ገበታ ለሸገር" ፕሮጀክት፣ አዲስ አበባን ከነበረችበት የኮንክሪት ጫካነት አውጥቶ ወደ አረንጓዴና ማራኪ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
"ሳይቸግሩ ጤፍ አይዘሩ" እንዲሉ ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ ሳይወሰን በታላቁ "ገበታ ለሀገር" እና "ገበታ ለትውልድ" መርሐ-ግብሮች ወደ ክልሎች በመሻገር እንደ ጎርጎራ፣ ወንጪ፣ ሎጎ ሃይቅ፣ ቤኑና ፣ ኮይሻ ወዘተ ያሉ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በአዲስ ዕይታ ለዓለም አብቅቷል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች የተፈጥሮ ሀብትን በዘመናዊ ዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር፣ የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ሆነዋል።
በአሁኑ ወቅት እየተከናወኑያሉ የኮሪደር ልማቶች የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን መሰረታዊ ችግር የፈታ ታላቅ ሥራ ነው። ጽዱ መንገዶችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታ እንዲያገኙ ያስችሏቸዋል። "ውበት በሥራ ይደምቃል" እንደሚባለው አገልግሎትና ምቾት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እያደርጓት ይገኛሉ።
ቱሪዝም ለእኛ "የማያልቅ የወርቅ ማዕድን" ነው። በአንድ በኩል የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ሀገራችንን የዓለም የሥራና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ "ከመናገር መሥራት፣ ከማለም መድረስ" በሚል ጽኑ እምነት የተገኘ ውጤት ነው።
"ባለቤት ካልጮኸ ጎረቤት አይደርስም" እንዲሉ እያንዳንዱ ዜጋ ለሀገሩ አምባሳደር በመሆን ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባት ይኖርበታል።
ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ጥርጥር የለዉም።
ኢትዮጵያ በቱሪዝም መስኮት ዓለምን የምታስተናግድበት፣ ልጆቿም በሀገራቸው የሚኮሩበት ብሩህ ጊዜ ዛሬ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ "የቀደመው ታሪካችን የዛሬው ትጋታችን" የሚባልበት አዲስና ብሩህ የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ትላንት በታሪክ ማማዎቻችንና በተፈጥሮ ዝናችን ብቻ ይነገር የነበረው የሀገራችን ገጽታ ዛሬ በሥራ ጥበብና በፈጠራ በለሙ አዳዲስ መዳረሻዎች ታጅቦ የዓለምን ዓይን በድጋሚ ስቧል።
ይህ ሽግግር "የውኃ መንገድን ውኃ ያውቀዋል" እንደሚባለው ለሀገራዊ ኢኮኖሚው የደም ሥር ከመሆን ባለፈ የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመ ታሪክ ወጥቶ፣ ዛሬ ወደ ተንቀሳቃሽና ሕያው ልማት ተሸጋግሯል። የዚህ ታላቅ ለውጥ ግንባር ቀደም ማሳያ የሆነው የ"ገበታ ለሸገር" ፕሮጀክት፣ አዲስ አበባን ከነበረችበት የኮንክሪት ጫካነት አውጥቶ ወደ አረንጓዴና ማራኪ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
"ሳይቸግሩ ጤፍ አይዘሩ" እንዲሉ ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ ሳይወሰን በታላቁ "ገበታ ለሀገር" እና "ገበታ ለትውልድ" መርሐ-ግብሮች ወደ ክልሎች በመሻገር እንደ ጎርጎራ፣ ወንጪ፣ ሎጎ ሃይቅ፣ ቤኑና ፣ ኮይሻ ወዘተ ያሉ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በአዲስ ዕይታ ለዓለም አብቅቷል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች የተፈጥሮ ሀብትን በዘመናዊ ዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር፣ የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ሆነዋል።
በአሁኑ ወቅት እየተከናወኑያሉ የኮሪደር ልማቶች የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን መሰረታዊ ችግር የፈታ ታላቅ ሥራ ነው። ጽዱ መንገዶችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታ እንዲያገኙ ያስችሏቸዋል። "ውበት በሥራ ይደምቃል" እንደሚባለው አገልግሎትና ምቾት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እያደርጓት ይገኛሉ።
ቱሪዝም ለእኛ "የማያልቅ የወርቅ ማዕድን" ነው። በአንድ በኩል የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ሀገራችንን የዓለም የሥራና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ "ከመናገር መሥራት፣ ከማለም መድረስ" በሚል ጽኑ እምነት የተገኘ ውጤት ነው።
"ባለቤት ካልጮኸ ጎረቤት አይደርስም" እንዲሉ እያንዳንዱ ዜጋ ለሀገሩ አምባሳደር በመሆን ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባት ይኖርበታል።
ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ጥርጥር የለዉም።
ኢትዮጵያ በቱሪዝም መስኮት ዓለምን የምታስተናግድበት፣ ልጆቿም በሀገራቸው የሚኮሩበት ብሩህ ጊዜ ዛሬ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
1 month ago
የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው ግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት በባህር ዳር ከተማ ተመረቀ
#ethiopia | በውቧ ባህር ዳር ከተማ በከፍተኛ ወጪ የተገነባው ግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ስነ ስርዓት ተመርቋል።
በደቡባዊ የጣና ሀይቅ ዳርቻ ላይ ያረፈው ይህ ሪዞርት በጎርጎራ በኩል የተጀመረውን የቱሪዝም ልማት ብርሃን ወደ ሌላኛው የሀይቁ ዳርቻ ያሸጋገረ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ፕሮጀክቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በገበታ ለሀገር እቅድ አማካኝነት ሁለት የጣና ሀይቅ ዳርቻዎችን በቱሪዝም ለማስተሳሰር የነደፉትን ታላቅ ራዕይ ዳር ያደረሰ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የታሪካዊቷን የጎርጎራ ከተማ ገፅታ ከመቀየር ባለፈ በዐፄ ፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር የሚገኙ የቤተ መንግስት ቅርሶችን በከፍተኛ ጥራት በማደስ ለዘላቂ ቱሪዝም ዝግጁ እንዲሆኑ አድርገዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ለጎንደር ከተማ የመጠጥ ውሃ እና ለግብርና ልማት የሚውለው የመገጭ ግድብ ግንባታ ለውሃ ቱሪዝም አዲስ እድል ይዞ እየመጣ ይገኛል።
ይህንን መንግስታዊ ራዕይ በግል ኢንቨስትመንት በማገዝ የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መስራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጪ በሁለት አመት ከስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ገንብተው አጠናቀዋል።
ግለሰቡ በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ እና በጎንደር ቅርሶች ጥገና ላይ የነበራቸውን ውጤታማ ተሳትፎ አሁን ደግሞ በቱሪዝም ኢንዱስትሪው ውስጥ በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ በኩል በስፋት ለመቀጠል ተዘጋጅተዋል።
አቶ ካሳሁን ለእነዚህ ስራዎች ስኬት የፌዴራል እና የክልል መንግስታት እንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ላደረጉላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ወደፊትም የፈለገ ግዮን እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርቶች በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር በመሆን ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን አለም አቀፍ በሚል መሪ ቃል ጥራት ያለው አገልግሎት ለጎብኚዎች እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
#bahirdar #tanalake #tourismethiopia #beaikainvestment #rodahospitality #development #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በውቧ ባህር ዳር ከተማ በከፍተኛ ወጪ የተገነባው ግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ስነ ስርዓት ተመርቋል።
በደቡባዊ የጣና ሀይቅ ዳርቻ ላይ ያረፈው ይህ ሪዞርት በጎርጎራ በኩል የተጀመረውን የቱሪዝም ልማት ብርሃን ወደ ሌላኛው የሀይቁ ዳርቻ ያሸጋገረ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ፕሮጀክቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በገበታ ለሀገር እቅድ አማካኝነት ሁለት የጣና ሀይቅ ዳርቻዎችን በቱሪዝም ለማስተሳሰር የነደፉትን ታላቅ ራዕይ ዳር ያደረሰ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የታሪካዊቷን የጎርጎራ ከተማ ገፅታ ከመቀየር ባለፈ በዐፄ ፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር የሚገኙ የቤተ መንግስት ቅርሶችን በከፍተኛ ጥራት በማደስ ለዘላቂ ቱሪዝም ዝግጁ እንዲሆኑ አድርገዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ለጎንደር ከተማ የመጠጥ ውሃ እና ለግብርና ልማት የሚውለው የመገጭ ግድብ ግንባታ ለውሃ ቱሪዝም አዲስ እድል ይዞ እየመጣ ይገኛል።
ይህንን መንግስታዊ ራዕይ በግል ኢንቨስትመንት በማገዝ የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መስራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጪ በሁለት አመት ከስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ገንብተው አጠናቀዋል።
ግለሰቡ በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ እና በጎንደር ቅርሶች ጥገና ላይ የነበራቸውን ውጤታማ ተሳትፎ አሁን ደግሞ በቱሪዝም ኢንዱስትሪው ውስጥ በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ በኩል በስፋት ለመቀጠል ተዘጋጅተዋል።
አቶ ካሳሁን ለእነዚህ ስራዎች ስኬት የፌዴራል እና የክልል መንግስታት እንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ላደረጉላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ወደፊትም የፈለገ ግዮን እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርቶች በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር በመሆን ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን አለም አቀፍ በሚል መሪ ቃል ጥራት ያለው አገልግሎት ለጎብኚዎች እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
#bahirdar #tanalake #tourismethiopia #beaikainvestment #rodahospitality #development #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
በባህር ዳር ከተማ በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ የተገነባው እና ዛሬ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመረቀው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ምንምን ይዟል?
#ዘመናዊ እና ቅንጡ የእንግዳ ማረፊያዎች፣
#የመዝናኛ ሥፍራዎች፣
#ሱቆች ፣
#አምፊ ቴአትር እና መሰል መሠረተ ልማቶችን፣
#እስከ 12 ጀልባዎች የሚያስተናግድ ዘመናዊ ወደብ
#እያንዳንዳቸው 30 ሰው የሚይዙ አምስት ዘመናዊ ጀልባዎች
#በማን ተገነባ? #በአቶ ካሳሁን ምስጋናው (የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት መሥራች)
#ስንት ብር ወጪ ሆነበት? #4 .5 ቢሊዮን ብር
#ግንባታው ምን ያህል ጊዜ ፈጀ? ሁለት ዓመት ከስድስት ወር
#በማን ይተዳደራል? ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ይህን አዲስ ሪዞርት እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በአንድ ላይ በማስተዳደር የቀጣናውን የሆስፒታሊቲ አገልግሎት ይመራል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክት መሠረት በሐይቁ ሌላኛው አቅጣጫ ከሚገኘው የጎርጎራ ብርሃን (ጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት) ጋር በመቀናጀት የጣናን የቱሪዝም ቀጣና ለማነቃቃት የታለመ ነው።
#ዘመናዊ እና ቅንጡ የእንግዳ ማረፊያዎች፣
#የመዝናኛ ሥፍራዎች፣
#ሱቆች ፣
#አምፊ ቴአትር እና መሰል መሠረተ ልማቶችን፣
#እስከ 12 ጀልባዎች የሚያስተናግድ ዘመናዊ ወደብ
#እያንዳንዳቸው 30 ሰው የሚይዙ አምስት ዘመናዊ ጀልባዎች
#በማን ተገነባ? #በአቶ ካሳሁን ምስጋናው (የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት መሥራች)
#ስንት ብር ወጪ ሆነበት? #4 .5 ቢሊዮን ብር
#ግንባታው ምን ያህል ጊዜ ፈጀ? ሁለት ዓመት ከስድስት ወር
#በማን ይተዳደራል? ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ይህን አዲስ ሪዞርት እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በአንድ ላይ በማስተዳደር የቀጣናውን የሆስፒታሊቲ አገልግሎት ይመራል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክት መሠረት በሐይቁ ሌላኛው አቅጣጫ ከሚገኘው የጎርጎራ ብርሃን (ጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት) ጋር በመቀናጀት የጣናን የቱሪዝም ቀጣና ለማነቃቃት የታለመ ነው።
1 month ago
ሪዞርቱ መንግሥት እና ባለሀብት የተባበሩበት፣ ሀሳብ እና ተግባር የተገናኙበት ነው- ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ፈለገ ግዮን ኦኮ ሪዞርት ዛሬ ተመርቆ ሥራ ጀምሯል።
በምርቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የአማራ ክልል በታሪክ፣ ተፈጥሮና ባህል የታደለ መሆኑን ገልጸዋል።
መንግሥት ለቱሪዝም ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት ከጥንትም ከነበሩት ታሪካዊ ሥፍራዎች፣ ባሕላዊ እና ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች፣ ተፈጥሯዊ መዳረሻዎች እና ጸጋዎች ባሸገር ለክልሉ ተጨማሪ ውበት እና በረከት የሚሆኑ የቱሪዝም መዳረሻዎች እየተገነቡ መሆናቸውን ተናግረዋል።
በአማራ ክልል የጎርጎራ እና የሎጎ ሐይቅ የተደበቀ ጸጋ መገለጡንም ገልጸዋል።
ዛሬ ደግሞ ለባሕር ዳር ከተማ እና በአጠቃላይ ለክልሉ ተጨማሪ ጸጋን የሚደርብ ሪዞርት መመረቁን ነው የተናገሩት።
የፈለገ ግዮን ሪዞርት የጣና ሐይቅን ደኅንነት፣ ውበት እና ጸጋን የጠበቀ፣ ተጨማሪ ውበት የሆነ የጥራት ደረጃው በባለሙያዎች የተመሰከረለት መኾኑን ገልጸዋል።
የፈለገ ግዮን ሪዞርት እና ሌሎች የልማት ሥራዎች እንዲሠሩ ላደረጉ ሁሉ ምሥጋና አቅርበዋል።
ፈለገ ግዮን ኦኮ ሪዞርት ዛሬ ተመርቆ ሥራ ጀምሯል።
በምርቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የአማራ ክልል በታሪክ፣ ተፈጥሮና ባህል የታደለ መሆኑን ገልጸዋል።
መንግሥት ለቱሪዝም ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት ከጥንትም ከነበሩት ታሪካዊ ሥፍራዎች፣ ባሕላዊ እና ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች፣ ተፈጥሯዊ መዳረሻዎች እና ጸጋዎች ባሸገር ለክልሉ ተጨማሪ ውበት እና በረከት የሚሆኑ የቱሪዝም መዳረሻዎች እየተገነቡ መሆናቸውን ተናግረዋል።
በአማራ ክልል የጎርጎራ እና የሎጎ ሐይቅ የተደበቀ ጸጋ መገለጡንም ገልጸዋል።
ዛሬ ደግሞ ለባሕር ዳር ከተማ እና በአጠቃላይ ለክልሉ ተጨማሪ ጸጋን የሚደርብ ሪዞርት መመረቁን ነው የተናገሩት።
የፈለገ ግዮን ሪዞርት የጣና ሐይቅን ደኅንነት፣ ውበት እና ጸጋን የጠበቀ፣ ተጨማሪ ውበት የሆነ የጥራት ደረጃው በባለሙያዎች የተመሰከረለት መኾኑን ገልጸዋል።
የፈለገ ግዮን ሪዞርት እና ሌሎች የልማት ሥራዎች እንዲሠሩ ላደረጉ ሁሉ ምሥጋና አቅርበዋል።
1 month ago
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን መርቀዋል ሥራ አስጀመሩ
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ባሕርዳር እጅግ ብዙ ጸጋ ያላት ከተማ መኾኗን ገልጸዋል።
ከዓመታት በፊት በባሕርዳር የሚንቀሳቀስ ሰው ይሄን የመሰለ የጣና ጸጋ አያይም ነበር፤ አሁን ግን የጣና ጸጋ ተገልጧል ነው ያሉት።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መሥራት አለብን፤ ጭቃ መንካት አለብን፤ ሀገር የሚገነባው በትብብር ነው በማለት እንዲህ አይነት ልማት እንድናይ አድርገውናል፤ እናመሠግናቸዋለን ብለዋል።
የፈለገ ግዮን ሪዞርት መነሻው የጎርጎራ ፕሮጀክት መሆኑን ተናግረዋል።
የጎርጎራ እና የፈለገ ግዮን ሪዞርቶች ጎብኝዎች በአማራ ክልል የቆይታ ጊዜያቸውን እንዲያራዝሙ እንደሚያደርጉም ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ድህነትን እየገፈፈች የልማት ተምሳሌት እየሆነች መምጣቷንም አንስተዋል።
በኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢዎች አስገራሚ የልማት ሥራዎች መሠራታቸውን የገለጹት አቶ ተመስገን ጥሩነህ በባሕር ዳር የተገነባው ድልድይ ለከተማዋ ተጨማሪ ውበት እና የቱሪዝም መዳረሻ መሆኑንም ነው ያነሱት።
የባሕርዳር ስታዲዬምም ተጨማሪ የቱሪዝም መዳረሻ የሚሆን፤ ዓለም አቀፍ ክለቦች መጥተው እንዲጫወቱ የሚያደርግ ዘመናዊ ስታዲየም መሆኑን ገልጸዋል።
የልማት ሥራዎች ሲገናኙ ለአካባቢው ታላቅ ጸጋ የሚያጎናጽፉ፤ የድህነትን ታሪክ የሚቀይሩ፤ ኢትዮጵያውያን በላባችን መለወጥ እንደምንችል ማሳያ ናቸው ብለዋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ባሕርዳር እጅግ ብዙ ጸጋ ያላት ከተማ መኾኗን ገልጸዋል።
ከዓመታት በፊት በባሕርዳር የሚንቀሳቀስ ሰው ይሄን የመሰለ የጣና ጸጋ አያይም ነበር፤ አሁን ግን የጣና ጸጋ ተገልጧል ነው ያሉት።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መሥራት አለብን፤ ጭቃ መንካት አለብን፤ ሀገር የሚገነባው በትብብር ነው በማለት እንዲህ አይነት ልማት እንድናይ አድርገውናል፤ እናመሠግናቸዋለን ብለዋል።
የፈለገ ግዮን ሪዞርት መነሻው የጎርጎራ ፕሮጀክት መሆኑን ተናግረዋል።
የጎርጎራ እና የፈለገ ግዮን ሪዞርቶች ጎብኝዎች በአማራ ክልል የቆይታ ጊዜያቸውን እንዲያራዝሙ እንደሚያደርጉም ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ድህነትን እየገፈፈች የልማት ተምሳሌት እየሆነች መምጣቷንም አንስተዋል።
በኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢዎች አስገራሚ የልማት ሥራዎች መሠራታቸውን የገለጹት አቶ ተመስገን ጥሩነህ በባሕር ዳር የተገነባው ድልድይ ለከተማዋ ተጨማሪ ውበት እና የቱሪዝም መዳረሻ መሆኑንም ነው ያነሱት።
የባሕርዳር ስታዲዬምም ተጨማሪ የቱሪዝም መዳረሻ የሚሆን፤ ዓለም አቀፍ ክለቦች መጥተው እንዲጫወቱ የሚያደርግ ዘመናዊ ስታዲየም መሆኑን ገልጸዋል።
የልማት ሥራዎች ሲገናኙ ለአካባቢው ታላቅ ጸጋ የሚያጎናጽፉ፤ የድህነትን ታሪክ የሚቀይሩ፤ ኢትዮጵያውያን በላባችን መለወጥ እንደምንችል ማሳያ ናቸው ብለዋል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ በ4.5 ቢሊዮን ብር ወጪ የተገነባው "ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት" ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ተመርቋል። ፕሮጀክቱ በመንግስት የ"ገበታ ለሀገር" ፕሮግራም ማዕቀፍ ስር የተከናወነ ሲሆን፣ የቤአኢካ (BEAEKA) ንግድና ኢንቨስትመንት መሥራች በሆኑት አቶ ካሳሁን ምስጋናው የግል ኢንቨስትመንት በሁለት ዓመት ከስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ መጠናቀቁ ተገልጿል።
ይህ አዲስ የቱሪዝም ማዕከል በጣና ሐይቅ ተቃራኒ ዳርቻ ከሚገኘው የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር ተደጋግፎ እንዲሰራ ታስቦ የተነደፈ ነው። ሪዞርቱ መንግስት በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለቱሪዝም ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ በግሉ ዘርፍ የተተገበረ ማሳያ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተጠቁሟል። ከዚህም በተጨማሪ በቀጠናው የቱሪዝም ፍሰትን እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን ሊያሳድጉ የሚችሉ ሌሎች ተጓዳኝ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ቤአኢካ ኢንቨስትመንት በኮንትራክተርነት የተሳተፈባቸው የጎንደር አብያተ መንግሥታት የቅርስ ጥገና ስራዎች እና የመገጭ ሁለንተናዊ ልማት ግድብ ይገኙበታል።
በሌላ በኩል ዛሬ የተመረቀውን ሪዞርት ጨምሮ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በበላይነት የሚያስተዳድረው "ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ" (Roda Hospitality Group) የተሰኘ አዲስ ሀገር በቀል ተቋም መቋቋሙ በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ ይፋ ተደርጓል። ባለሀብቱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፕሮጀክቱን በእቅዱ መሰረት በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ የፌዴራል፣ የክልሉ እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ ላደረጉት የቅርብ ክትትል እና ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ይህ አዲስ የቱሪዝም ማዕከል በጣና ሐይቅ ተቃራኒ ዳርቻ ከሚገኘው የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር ተደጋግፎ እንዲሰራ ታስቦ የተነደፈ ነው። ሪዞርቱ መንግስት በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለቱሪዝም ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ በግሉ ዘርፍ የተተገበረ ማሳያ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተጠቁሟል። ከዚህም በተጨማሪ በቀጠናው የቱሪዝም ፍሰትን እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን ሊያሳድጉ የሚችሉ ሌሎች ተጓዳኝ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ቤአኢካ ኢንቨስትመንት በኮንትራክተርነት የተሳተፈባቸው የጎንደር አብያተ መንግሥታት የቅርስ ጥገና ስራዎች እና የመገጭ ሁለንተናዊ ልማት ግድብ ይገኙበታል።
በሌላ በኩል ዛሬ የተመረቀውን ሪዞርት ጨምሮ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በበላይነት የሚያስተዳድረው "ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ" (Roda Hospitality Group) የተሰኘ አዲስ ሀገር በቀል ተቋም መቋቋሙ በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ ይፋ ተደርጓል። ባለሀብቱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፕሮጀክቱን በእቅዱ መሰረት በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ የፌዴራል፣ የክልሉ እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ ላደረጉት የቅርብ ክትትል እና ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
1 month ago
ገበታ ለሀገር ! ገበታ ለጣና!
ባህርዳር የግዙፉን የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት የምረቃ ስነስርአት እያስተናገደች ነው!
______________________________
ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በውቧ ባህር ዳር ከተማ የግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት መመረቅ ተበስሯል።
በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ፤ በባህር ዳር ከተማ የተገነባው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ለጣና የቀረበ የጎርጎራን ብርሃን በሌላኛው ዳርቻ ያስቀጠለ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ይህ ውጥን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የጎርጎራን ታላቅ ስራ ሙሉ ለማድረግ በሌላኛው የጣና አቅጣጫ፥ በውቧ ባህር ዳር የሚተሳሰሩ ሁለት የአንድ ሐይቅ ዳርቻ ገናና ህልሞችን ለማሳካት በገበታ ለሃገር ያለሙት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ ቀደምቷን የዐፄ ሱስኒዮስ መናገሻ ጎርጎራን ከዘመናት ጨለማ በኋላ ታላቅ ብርሃን እንድትጎናፀፍ ያደረጉበትን እጅግ ድንቅ አሻራ ተከትሎ ዳግም በዐፄ ሱስኒዮስ ልጅ በፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር አዲስ ነገር አሳዩ።
በመከራ ውስጥ የኖረውን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ እንደ አዲስ ነፍስ የዘራበትን የቅርስ ጥገና እና ልማት ዕውን አደረጉ። ይህ የቅርስ ጥገናና ልማት የዓለም ቅርሱን ታሪክ ወደ ላቀ ስኬት ያሻገረ የዘላቂ ቱሪዝም ትልቅ አቅም ነው።
የቀጠናውን መፃኢ ዕድል ነገውን ያስናፍቃል ያስባለው ሌላው ፕሮጀክት በጎንደር ከተማ የሚገኘው የመገጭ የመጠጥ፣ የመስኖ እና ሁለንተናዊ ልማት አቅም የሆነው ግድብ ነው። ግድቡ የውሃ እጥረት ላለባት ጎንደር ከቱሪዝም ልማት አኳያ ለውሃ ቱሪዝምና መዝናኛ ኢንቨስትመንት አዲስ ዕድል ይዞ እየመጣ ነው።
የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት በገበታ ለሀገር እንደለማው ሁሉ ይህ ራዕይ እንዲዘልቅና እንዲስፋፋ ገበታ ለሀገር በግል ኢንቨስትመንትም እንዲቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት የመሪነት ሚና ሀሳባቸውን በመግዛት የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መሥራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በገበታ ለሀገር ማዕቀፍ ውስጥ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጭ አድርገው በሁለት አመት ከስድስት ወር ግዜ ውስጥ እውን አድርገዋል።
ከዚህ ሪዞርት እና ከሌሎች ገናና ውጥኖች ዕውን መሆን ጀርባ የተጣለበትን ኃላፊነት በብቃት በመወጣት ረገድ ከሀገር ልማት ጎን የቆመው የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት ሚና የላቀ ነው።
በተለይም የድርጅቱ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሀገር ወዳዱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ በኮንትራክተርነት በታሰበው ጊዜ፣ በታለመው ጥራት እና በሚያኮራ ኃላፊነትን የመወጣት ስኬት አጠናቀዋል።
በተመሳሳይ እንደ ሀገርም ባልተለመደ ሁኔታ በሀገር ልጅ ብቃት እና ኃላፊነትን የመወጣት ተግባር ምስጋና የቀረበለትን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ የቅርስ ጥገናና ልማት ስራ ሌላው ስለ ሀገር የተወጡት ኃላፊነት ነው።
በዚሁ 'በጎንደር እስከ ምፅአት' በሚል ሲፌዝበት የኖረውን የመገጭ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትሩ በተሰጠ ከባድ የቁጭት አደራ እና ኃላፊነት ተረክበው የግንባታ ሂደቱን በሚያስደንቅ ፍጥነት አሳክተው በመጠናቀቂያው ምዕራፍ ሊገኝ ችሏል።
አሁን ደግሞ በሀገር በቀሉ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ትልቅ ቦታ የተሰጠው የቱሪዝም ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ውጥንን ለፍሬ ያበቁት አቶ ካሳሁን ምስጋናው በሌሎች ኢንቨስትመንቶቻቸው ካሳኩት ልምድ በመነሳት መንግስት ትልቅ ትኩረት የሰጠውን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ በግሉ ዘርፍ ለማልማት፣ ከመገንባት ልምድና አቅማቸው በተጨማሪ ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕን አቋቁመዋል።
አቶ ካሳሁን እነኚህ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሆነው ሀገር እና ህዝብ የጣሉባቸውን ኃላፊነቶች እንዲወጡ በማስቻል ረገድ የፌዴራል ፣ የክልል አንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ትልቁን ሚና እንደተጫዎቱ አፅንዎት ሰጥተው ገልጸዋል።
በተለይም የክልሉ መንግስት የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይን የቱሪዝም አብዮት ራዕይ ተቀብሎ ድርጅታቸው እና እሳቸው የተጣለባቸውን አደራ በአግባቡ እንዲወጡ ላደረገው ከፍተኛ ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በቀጣይ የማስፋፊያ ስራዎቹ ተጨማሪ አያሌ እቅዶችን የያዘው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ከጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር በመቀናጀት በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር ይተዳደራል።
ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን እና ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በመያዝ ስራ የጀመረ፤ በቀጣይ ለማስተዳደር በሚረከባቸውም እራሱ በሚገነባቸውም የሆስፒታሊቲ ተቋማት የላቀ፣ ዘመናዊና ተወዳዳሪ አገልግሎትን ለመስጠት 'ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን ዓለም አቀፍ!' በሚል ፍልስፍና ኢንቨስትመንቱን የተቀላቀለ ሀገር በቀል ተቋም ነው።
በገበታ ለሃገር ማእቀፍ ውስጥ በግል ኢንቨትመንት የታነጸው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ምርቃት ተበስሯል።
ባህርዳር የግዙፉን የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት የምረቃ ስነስርአት እያስተናገደች ነው!
______________________________
ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በውቧ ባህር ዳር ከተማ የግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት መመረቅ ተበስሯል።
በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ፤ በባህር ዳር ከተማ የተገነባው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ለጣና የቀረበ የጎርጎራን ብርሃን በሌላኛው ዳርቻ ያስቀጠለ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ይህ ውጥን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የጎርጎራን ታላቅ ስራ ሙሉ ለማድረግ በሌላኛው የጣና አቅጣጫ፥ በውቧ ባህር ዳር የሚተሳሰሩ ሁለት የአንድ ሐይቅ ዳርቻ ገናና ህልሞችን ለማሳካት በገበታ ለሃገር ያለሙት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ ቀደምቷን የዐፄ ሱስኒዮስ መናገሻ ጎርጎራን ከዘመናት ጨለማ በኋላ ታላቅ ብርሃን እንድትጎናፀፍ ያደረጉበትን እጅግ ድንቅ አሻራ ተከትሎ ዳግም በዐፄ ሱስኒዮስ ልጅ በፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር አዲስ ነገር አሳዩ።
በመከራ ውስጥ የኖረውን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ እንደ አዲስ ነፍስ የዘራበትን የቅርስ ጥገና እና ልማት ዕውን አደረጉ። ይህ የቅርስ ጥገናና ልማት የዓለም ቅርሱን ታሪክ ወደ ላቀ ስኬት ያሻገረ የዘላቂ ቱሪዝም ትልቅ አቅም ነው።
የቀጠናውን መፃኢ ዕድል ነገውን ያስናፍቃል ያስባለው ሌላው ፕሮጀክት በጎንደር ከተማ የሚገኘው የመገጭ የመጠጥ፣ የመስኖ እና ሁለንተናዊ ልማት አቅም የሆነው ግድብ ነው። ግድቡ የውሃ እጥረት ላለባት ጎንደር ከቱሪዝም ልማት አኳያ ለውሃ ቱሪዝምና መዝናኛ ኢንቨስትመንት አዲስ ዕድል ይዞ እየመጣ ነው።
የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት በገበታ ለሀገር እንደለማው ሁሉ ይህ ራዕይ እንዲዘልቅና እንዲስፋፋ ገበታ ለሀገር በግል ኢንቨስትመንትም እንዲቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት የመሪነት ሚና ሀሳባቸውን በመግዛት የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መሥራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በገበታ ለሀገር ማዕቀፍ ውስጥ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጭ አድርገው በሁለት አመት ከስድስት ወር ግዜ ውስጥ እውን አድርገዋል።
ከዚህ ሪዞርት እና ከሌሎች ገናና ውጥኖች ዕውን መሆን ጀርባ የተጣለበትን ኃላፊነት በብቃት በመወጣት ረገድ ከሀገር ልማት ጎን የቆመው የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት ሚና የላቀ ነው።
በተለይም የድርጅቱ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሀገር ወዳዱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ በኮንትራክተርነት በታሰበው ጊዜ፣ በታለመው ጥራት እና በሚያኮራ ኃላፊነትን የመወጣት ስኬት አጠናቀዋል።
በተመሳሳይ እንደ ሀገርም ባልተለመደ ሁኔታ በሀገር ልጅ ብቃት እና ኃላፊነትን የመወጣት ተግባር ምስጋና የቀረበለትን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ የቅርስ ጥገናና ልማት ስራ ሌላው ስለ ሀገር የተወጡት ኃላፊነት ነው።
በዚሁ 'በጎንደር እስከ ምፅአት' በሚል ሲፌዝበት የኖረውን የመገጭ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትሩ በተሰጠ ከባድ የቁጭት አደራ እና ኃላፊነት ተረክበው የግንባታ ሂደቱን በሚያስደንቅ ፍጥነት አሳክተው በመጠናቀቂያው ምዕራፍ ሊገኝ ችሏል።
አሁን ደግሞ በሀገር በቀሉ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ትልቅ ቦታ የተሰጠው የቱሪዝም ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ውጥንን ለፍሬ ያበቁት አቶ ካሳሁን ምስጋናው በሌሎች ኢንቨስትመንቶቻቸው ካሳኩት ልምድ በመነሳት መንግስት ትልቅ ትኩረት የሰጠውን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ በግሉ ዘርፍ ለማልማት፣ ከመገንባት ልምድና አቅማቸው በተጨማሪ ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕን አቋቁመዋል።
አቶ ካሳሁን እነኚህ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሆነው ሀገር እና ህዝብ የጣሉባቸውን ኃላፊነቶች እንዲወጡ በማስቻል ረገድ የፌዴራል ፣ የክልል አንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ትልቁን ሚና እንደተጫዎቱ አፅንዎት ሰጥተው ገልጸዋል።
በተለይም የክልሉ መንግስት የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይን የቱሪዝም አብዮት ራዕይ ተቀብሎ ድርጅታቸው እና እሳቸው የተጣለባቸውን አደራ በአግባቡ እንዲወጡ ላደረገው ከፍተኛ ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በቀጣይ የማስፋፊያ ስራዎቹ ተጨማሪ አያሌ እቅዶችን የያዘው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ከጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር በመቀናጀት በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር ይተዳደራል።
ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን እና ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በመያዝ ስራ የጀመረ፤ በቀጣይ ለማስተዳደር በሚረከባቸውም እራሱ በሚገነባቸውም የሆስፒታሊቲ ተቋማት የላቀ፣ ዘመናዊና ተወዳዳሪ አገልግሎትን ለመስጠት 'ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን ዓለም አቀፍ!' በሚል ፍልስፍና ኢንቨስትመንቱን የተቀላቀለ ሀገር በቀል ተቋም ነው።
በገበታ ለሃገር ማእቀፍ ውስጥ በግል ኢንቨትመንት የታነጸው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ምርቃት ተበስሯል።
1 month ago
በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የጎርጎራን ታላቅ ስራ ሙሉ ለማድረግ በሌላኛው የጣና አቅጣጫ፥ በውቧ ባህር ዳር የሚተሳሰሩ ሁለት የአንድ ሐይቅ ዳርቻ ገናና ህልሞችን ለማሳካት በገበታ ለሃገር ያለሙትና በግሉ ዘርፍ የታነፁትን ግንባታዎች ጨምሮ: የበርካታ ፕሮጀክቶች ምረቃና ጉብኝት ዝግጅት ላይ ለመታደም እንዲሁም ለማህበረሰባዊ ትስስር አባ ገዳዎች ባህርዳር ገብተዋል::
የባህር ዳር ከተማ ምክትል ከንቲባ በባህር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ኤርፖርት ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የባህር ዳር ከተማ ምክትል ከንቲባ በባህር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ኤርፖርት ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
2 months ago
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ረድኤት እና ምልጃዋ አይለየን🙏
የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳኗ ዘወትር ይታሰባል
ኪዳን የሚለው ቃል ተካየደ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ተማማለ፣ ተስማማ፣ ውል ገባ ማለት ነው፡፡ ኪዳነ ምሕረት ማለትም ደግሞ የምሕረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም ስለሰው ልጆች ይቅርታ የገባላት ኪዳን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት፣ ለሚያከብሩት፣ ለሚወዱትና ለሚወዳቸው ሁሉ በተለያዩ ጊዜያት ብዙ ኪዳናትን ሰጥቷል፡፡ የኪዳነ ምሕረት ሥዕል በመባል የሚታወቀው ሥዕል በቤተ ክርሰቲያናችን በስፋት ከሚሳሉት የወላዲተ አምላክ ሥዕል ጭብጦች ውስጥ አንዱ ሲሆን። ከጌታችን ኢየሱስ ቃልኪዳን ስትቀበል በጎሎጎታ የሚያሳየው ሥዕል ትክክለኛው ገላጭ ሥዕል ሲሆን፤ ይህ ሥዕል እንደ ቤተ ክርስቲያኑ ስፋት የሚጨመረው ጭብጥ ሊለያይ ይችላል፡፡
ለምሳሌ በዚህ ሥዕል ዘይቤ ላይ የሚታዩት መላእክት ቁጥራቸው ሊበዛ አሊያም ሊያንስ ይችላል፡፡ በዚህ ሥዕል እመቤታችንና ጌታችን ቆመው አሊያም ተቀምጠው ጌታችን በቅዱሳን እጆቹ የእናቱን ቅዱሳን እጆች በመያዝ ቃል ኪዳን ሲገባላት አሊያም በቅዱሳት እጁ ቃል ሲገባላት የሚያሳይ ዓይነት ሥዕል ነው፡፡ በዚህ መልኩ እመቤታችን ከተሳለችባቸው አብያተክርስቲያናት መካከል ጎርጎራ ደብረ ሲና (17ኛው መ.ክ.ዘ)፣ አብርሐወ አጽብሐ (19ኛው መ.ክ.ዘ)፣ መቐለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ (20ኛው መ.ክ.ዘ)፤ ከጥንታውያን ብራና መጻሕፍት ከተመለከትን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ግምጃ ቤት የሚገኘው የ17ኛው መ.ክ.ዘ ተአምረ ማርያም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ገዳማውያንም ዘወትር በሥዕሏ ፊት ቆመው ይለምኗታል፡፡ እርሷም ልመናና ጸሎታቸውን ታሳርጋለች፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውመ እንካፈል፡፡
ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተሰጠው ኪዳን፣ ቀድመው ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣ ኪዳነ አብርሃም፣ ኪዳነ ሙሴና ኪዳነ ዳዊት መደምደሚያ ነው፡፡ ዘለዓለማዊ ስለ ሆነው የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳን እየታሰበም ዕለቱ በመዝሙር፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ለምንባል ለእኛ ለሐዲስ ኪዳን የቤተ ክርስቲያን ልጆችም ይህ አዲስ ውል የተደረገልን ለነፍሳችን ድኅነት በመሆኑ በስሟ እየተማጸንን እንዲሁም መታሰቢያዋን እያደረግን ለተራቡት ማብላት፣ ለተጠሙት ማጠጣትና የተቸገሩትን መርዳት ይገባናል፡፡ ገዳማውያን በበቃል ኪዳኗ ታምነው፣ ዘወትር በሥዕሏ ፊት በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳኗ ዘወትር ይታሰባል
ኪዳን የሚለው ቃል ተካየደ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ተማማለ፣ ተስማማ፣ ውል ገባ ማለት ነው፡፡ ኪዳነ ምሕረት ማለትም ደግሞ የምሕረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም ስለሰው ልጆች ይቅርታ የገባላት ኪዳን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት፣ ለሚያከብሩት፣ ለሚወዱትና ለሚወዳቸው ሁሉ በተለያዩ ጊዜያት ብዙ ኪዳናትን ሰጥቷል፡፡ የኪዳነ ምሕረት ሥዕል በመባል የሚታወቀው ሥዕል በቤተ ክርሰቲያናችን በስፋት ከሚሳሉት የወላዲተ አምላክ ሥዕል ጭብጦች ውስጥ አንዱ ሲሆን። ከጌታችን ኢየሱስ ቃልኪዳን ስትቀበል በጎሎጎታ የሚያሳየው ሥዕል ትክክለኛው ገላጭ ሥዕል ሲሆን፤ ይህ ሥዕል እንደ ቤተ ክርስቲያኑ ስፋት የሚጨመረው ጭብጥ ሊለያይ ይችላል፡፡
ለምሳሌ በዚህ ሥዕል ዘይቤ ላይ የሚታዩት መላእክት ቁጥራቸው ሊበዛ አሊያም ሊያንስ ይችላል፡፡ በዚህ ሥዕል እመቤታችንና ጌታችን ቆመው አሊያም ተቀምጠው ጌታችን በቅዱሳን እጆቹ የእናቱን ቅዱሳን እጆች በመያዝ ቃል ኪዳን ሲገባላት አሊያም በቅዱሳት እጁ ቃል ሲገባላት የሚያሳይ ዓይነት ሥዕል ነው፡፡ በዚህ መልኩ እመቤታችን ከተሳለችባቸው አብያተክርስቲያናት መካከል ጎርጎራ ደብረ ሲና (17ኛው መ.ክ.ዘ)፣ አብርሐወ አጽብሐ (19ኛው መ.ክ.ዘ)፣ መቐለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ (20ኛው መ.ክ.ዘ)፤ ከጥንታውያን ብራና መጻሕፍት ከተመለከትን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ግምጃ ቤት የሚገኘው የ17ኛው መ.ክ.ዘ ተአምረ ማርያም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ገዳማውያንም ዘወትር በሥዕሏ ፊት ቆመው ይለምኗታል፡፡ እርሷም ልመናና ጸሎታቸውን ታሳርጋለች፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውመ እንካፈል፡፡
ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተሰጠው ኪዳን፣ ቀድመው ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣ ኪዳነ አብርሃም፣ ኪዳነ ሙሴና ኪዳነ ዳዊት መደምደሚያ ነው፡፡ ዘለዓለማዊ ስለ ሆነው የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳን እየታሰበም ዕለቱ በመዝሙር፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ለምንባል ለእኛ ለሐዲስ ኪዳን የቤተ ክርስቲያን ልጆችም ይህ አዲስ ውል የተደረገልን ለነፍሳችን ድኅነት በመሆኑ በስሟ እየተማጸንን እንዲሁም መታሰቢያዋን እያደረግን ለተራቡት ማብላት፣ ለተጠሙት ማጠጣትና የተቸገሩትን መርዳት ይገባናል፡፡ ገዳማውያን በበቃል ኪዳኗ ታምነው፣ ዘወትር በሥዕሏ ፊት በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳኗ ዘወትር ይታሰባል 🙏
ኪዳን የሚለው ቃል ተካየደ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ተማማለ፣ ተስማማ፣ ውል ገባ ማለት ነው፡፡ ኪዳነ ምሕረት ማለትም ደግሞ የምሕረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም ስለሰው ልጆች ይቅርታ የገባላት ኪዳን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት፣ ለሚያከብሩት፣ ለሚወዱትና ለሚወዳቸው ሁሉ በተለያዩ ጊዜያት ብዙ ኪዳናትን ሰጥቷል፡፡ የኪዳነ ምሕረት ሥዕል በመባል የሚታወቀው ሥዕል በቤተ ክርሰቲያናችን በስፋት ከሚሳሉት የወላዲተ አምላክ ሥዕል ጭብጦች ውስጥ አንዱ ሲሆን። ከጌታችን ኢየሱስ ቃልኪዳን ስትቀበል በጎሎጎታ የሚያሳየው ሥዕል ትክክለኛው ገላጭ ሥዕል ሲሆን፤ ይህ ሥዕል እንደ ቤተ ክርስቲያኑ ስፋት የሚጨመረው ጭብጥ ሊለያይ ይችላል፡፡
ለምሳሌ በዚህ ሥዕል ዘይቤ ላይ የሚታዩት መላእክት ቁጥራቸው ሊበዛ አሊያም ሊያንስ ይችላል፡፡ በዚህ ሥዕል እመቤታችንና ጌታችን ቆመው አሊያም ተቀምጠው ጌታችን በቅዱሳን እጆቹ የእናቱን ቅዱሳን እጆች በመያዝ ቃል ኪዳን ሲገባላት አሊያም በቅዱሳት እጁ ቃል ሲገባላት የሚያሳይ ዓይነት ሥዕል ነው፡፡ በዚህ መልኩ እመቤታችን ከተሳለችባቸው አብያተክርስቲያናት መካከል ጎርጎራ ደብረ ሲና (17ኛው መ.ክ.ዘ)፣ አብርሐወ አጽብሐ (19ኛው መ.ክ.ዘ)፣ መቐለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ (20ኛው መ.ክ.ዘ)፤ ከጥንታውያን ብራና መጻሕፍት ከተመለከትን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ግምጃ ቤት የሚገኘው የ17ኛው መ.ክ.ዘ ተአምረ ማርያም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ገዳማውያንም ዘወትር በሥዕሏ ፊት ቆመው ይለምኗታል፡፡ እርሷም ልመናና ጸሎታቸውን ታሳርጋለች፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውመ እንካፈል፡፡
ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተሰጠው ኪዳን፣ ቀድመው ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣ ኪዳነ አብርሃም፣ ኪዳነ ሙሴና ኪዳነ ዳዊት መደምደሚያ ነው፡፡ ዘለዓለማዊ ስለ ሆነው የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳን እየታሰበም ዕለቱ በመዝሙር፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ለምንባል ለእኛ ለሐዲስ ኪዳን የቤተ ክርስቲያን ልጆችም ይህ አዲስ ውል የተደረገልን ለነፍሳችን ድኅነት በመሆኑ በስሟ እየተማጸንን እንዲሁም መታሰቢያዋን እያደረግን ለተራቡት ማብላት፣ ለተጠሙት ማጠጣትና የተቸገሩትን መርዳት ይገባናል፡፡ ገዳማውያን በበቃል ኪዳኗ ታምነው፣ ዘወትር በሥዕሏ ፊት በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ኪዳን የሚለው ቃል ተካየደ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ተማማለ፣ ተስማማ፣ ውል ገባ ማለት ነው፡፡ ኪዳነ ምሕረት ማለትም ደግሞ የምሕረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም ስለሰው ልጆች ይቅርታ የገባላት ኪዳን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት፣ ለሚያከብሩት፣ ለሚወዱትና ለሚወዳቸው ሁሉ በተለያዩ ጊዜያት ብዙ ኪዳናትን ሰጥቷል፡፡ የኪዳነ ምሕረት ሥዕል በመባል የሚታወቀው ሥዕል በቤተ ክርሰቲያናችን በስፋት ከሚሳሉት የወላዲተ አምላክ ሥዕል ጭብጦች ውስጥ አንዱ ሲሆን። ከጌታችን ኢየሱስ ቃልኪዳን ስትቀበል በጎሎጎታ የሚያሳየው ሥዕል ትክክለኛው ገላጭ ሥዕል ሲሆን፤ ይህ ሥዕል እንደ ቤተ ክርስቲያኑ ስፋት የሚጨመረው ጭብጥ ሊለያይ ይችላል፡፡
ለምሳሌ በዚህ ሥዕል ዘይቤ ላይ የሚታዩት መላእክት ቁጥራቸው ሊበዛ አሊያም ሊያንስ ይችላል፡፡ በዚህ ሥዕል እመቤታችንና ጌታችን ቆመው አሊያም ተቀምጠው ጌታችን በቅዱሳን እጆቹ የእናቱን ቅዱሳን እጆች በመያዝ ቃል ኪዳን ሲገባላት አሊያም በቅዱሳት እጁ ቃል ሲገባላት የሚያሳይ ዓይነት ሥዕል ነው፡፡ በዚህ መልኩ እመቤታችን ከተሳለችባቸው አብያተክርስቲያናት መካከል ጎርጎራ ደብረ ሲና (17ኛው መ.ክ.ዘ)፣ አብርሐወ አጽብሐ (19ኛው መ.ክ.ዘ)፣ መቐለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ (20ኛው መ.ክ.ዘ)፤ ከጥንታውያን ብራና መጻሕፍት ከተመለከትን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ግምጃ ቤት የሚገኘው የ17ኛው መ.ክ.ዘ ተአምረ ማርያም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ገዳማውያንም ዘወትር በሥዕሏ ፊት ቆመው ይለምኗታል፡፡ እርሷም ልመናና ጸሎታቸውን ታሳርጋለች፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውመ እንካፈል፡፡
ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተሰጠው ኪዳን፣ ቀድመው ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣ ኪዳነ አብርሃም፣ ኪዳነ ሙሴና ኪዳነ ዳዊት መደምደሚያ ነው፡፡ ዘለዓለማዊ ስለ ሆነው የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳን እየታሰበም ዕለቱ በመዝሙር፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ለምንባል ለእኛ ለሐዲስ ኪዳን የቤተ ክርስቲያን ልጆችም ይህ አዲስ ውል የተደረገልን ለነፍሳችን ድኅነት በመሆኑ በስሟ እየተማጸንን እንዲሁም መታሰቢያዋን እያደረግን ለተራቡት ማብላት፣ ለተጠሙት ማጠጣትና የተቸገሩትን መርዳት ይገባናል፡፡ ገዳማውያን በበቃል ኪዳኗ ታምነው፣ ዘወትር በሥዕሏ ፊት በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ቁርባን በድንኳን? ቁርባን በውጭ?
ይህን ዐይቶ የማይደነግጥ ሰው የለም:: የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም በትንሽዬ ድንኳን ማቀበል ምንኛ ከባድ ነው? ይህ የሆነብን ደግሞ በቂ ቤተ መቅደስ ባለመስራታችን ነው:: ተመልከቱ! ይህ ሕዝብ አያሳዝንም? እኛ እያለንማ ይህ አይሆንም:: ፈጥነን ቤተክርስቲያን ልንሠራላቸው ይገባል:: በሚቀጥለው ዓመት በድንኳን ሳይሆን በቤተመቅደስ እንዲቀበሉ በእመቤታችን ስም የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምርላቸው:: በጸሎተ ሐሙስ ለሥጋ ወደሙ ያለንን ክብር በሥራ እንግለጥ:: በድንኳን ለሚቆርቡት ቤተክርስቲያን እንሥራላቸው::
በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ጎርጎራን አለፍ ብሎ በጣና ሀይቅ ላይ የሚገኘው ጥንታዊውና ታሪካዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ቅዱስ ስጋውንና ክቡር ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶቻችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት አርኣያ ፍኖታቸውን ማስቀጠል ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት:: የእመቤታችንን ቤተክርስቲያን እንሥራ::
ማስተዋል ያለባችሁ አንድ ነገር አለ:: ገዳማውያን አባቶቻችን የሚበሉት የሚጠጡት አላጡም:: የእግዚአብሔር ቃል ምግብና መጠጣቸው ስለሆነ ፊታቸው በጽድቅ ጸዳል የሚያበራ እንቁዎች ናቸው:: ከእኛ የሚፈልጉት እኛ በረከት የምናገኝበትን ቤተክርስቲያን እንድንገነባ ብቻ ነው:: ምዕመናን የሚገለገሉበት የእመቤታችንን የእመ ቅዱሳን ቤተክርስቲያን :: ይህን ብቻ እናድርግላቸው:: በፍጹም ጊዜ ልንሰጠው የሚገባ ጉዳይ አይደለም:: በቻልነው መጠን የአቅማችንን እናድርግ:: ይህንን መልእክትም ለሌሎች በማድረስ ኃላፊነታችንን እንወጣ::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
2 months ago
ድርብ በረከት በጣና ሐይቅ፦ የአቡነ ያሳይ ገዳምን እና እናቶቻችንን እንታደግ! 🙏✨
ዛሬ መድኃኔዓለም ነው! ጥንተ ስቅለቱ ከሆሳዕና በዓል ጋር መገጣጠሙ ልዩ ያደርገዋል። በዚህ በረከት በሞላበት ዕለት፣ በጣና ሐይቅ ላይ የሚገኘው ጥንታዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም የቀረበውን የጽድቅ ጥሪ እናስተውል።
በገዳሙ የእህቶችና የእናቶች መቁረቢያ የሚሆን በቂ ስፍራ ባለመኖሩ፣ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው።
በተለይ በመስከረም 14 እና ዛሬ መጋቢት 27 በዓለ ንግሥ ወቅት፣ ከፍተኛ ሕዝብ ስለሚመጣ አባቶች ቅዱስ ቁርባን የሚያቀብሉት በውጭ ነው። ይህ ሁኔታ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ክብር ሲባል አፋጣኝ መፍትሔ ይሻል።
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ለመገንባት መሠረት ተጥሏል። ይህንን ቤተ መቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም ለመቀነስና ለጣና ሐይቅ ተጨማሪ ሞገስ ለመጨመር የእኛ ርብርብ ያስፈልጋል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000731553134
🔗 በድረ-ገጽ (Online) ለመርዳት፦ https://chapa.link/donatio...
🌐 ድረ-ገጽ፦ www.abuneyasay.com
📞 ስልክ፦ 0918240454 | 0906632367 | 0921612653
ታሪክ መሥራት ባንችል እንኳን፣ አባቶች የሠሩትን ታሪክ ጠብቀን እናቆይ!
ዛሬ በሆሳዕና በረከት ስማችንን በወርቅ መዝገብ እናስፍር።
#getu #abuneyasay #laketana #orthodoxtewahedo #medhanealem #churchbuilding #gorgora #ethiopia #spiritualcall #blessedday #አቡነያሳይ #ጣናሐይቅ #መድኃኔዓለም #ሆሳዕና #የበረከትጥሪ #ጎርጎራ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
በረከት ዐይቶ ማለፍ በረከት ይለፈኝ እንደማለት ይቆጠራልና የገዳማውያኑን መልእክት ቸል አንበል::
ማስተዋል ያለባችሁ አንድ ነገር አለ:: አባቶቻችን የሚበሉት የሚጠጡት አላጡም:: የእግዚአብሔር ቃል ምግብና መጠጣቸው ስለሆነ ፊታቸው በጽድቅ ጸዳል የሚያበራ እንቁዎች ናቸው:: ከእኛ የሚፈልጉት እኛ በረከት የምናገኝበትን ቤተክርስቲያን እንድንገነባ ብቻ ነው:: ምዕመናን የሚገለገሉበት የእመቤታችንን የእመ ቅዱሳን ቤተክርስቲያን ::
በማእከላዊ ጎንደር ጎርጎራን አለፍ ብሎ በጣና ሀይቅ ላይ የሚገኛው ጥንታዊውና ታሪካዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶቻችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት:: የእመቤታችንን ቤተክርስቲያን እንሥራ::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
3 months ago
በውሃው ላይ ልክ እንደ ደረቅ መሬት የሚራመዱትን አባት ታውቋቸዋላችሁ?
ጣናን በሚያክል ሀይቅ በድንጋይ ታንኳ መሻገር ምንኛ ድንቅ ነው? እኚህ ጻድቅ አባት የገደሙት ገዳም ውስጥ አሁን ትልቅ ታሪክ ሊሠራ ነው::
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ እንስላለን::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
Sponsored by
Surafel
3 months ago
በውሃው ላይ ልክ እንደ ደረቅ መሬት የሚራመዱትን አባት ታውቋቸዋላችሁ?
ጣናን በሚያክል ሀይቅ በድንጋይ ታንኳ መሻገር ምንኛ ድንቅ ነው? እኚህ ጻድቅ አባት የገደሙት ገዳም ውስጥ አሁን ትልቅ ታሪክ ሊሠራ ነው::
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ እንስላለን::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
3 months ago
ማነው የእመቤታችን ወዳጅ? ኑ በገዳም ለምትገኘው ቤተክርስቲያን የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምር!
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ አለመሳል ከባድ ነው::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
3 months ago
ማነው የእመቤታችን ወዳጅ? ኑ በገዳም ለምትገኘው የድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምር!
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ አለመሳል ከባድ ነው::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
4 months ago
#wollo #logohayk
ሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን ባለሃብቱ በላይነህ ክንዴ እንደሚያስተዳድሩት ተገለጸ።
ዛሬ የተመረቀው የአማራ ክልሉ ሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን ባለሀብቱ በላይነህ ክንዴ " እንዲያስተዳድሩ መወሰኑን " ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታውቀዋል።
" በላይነህ ክንዴ ከከፈልነው፣ ከጠየቅነው አሻግሮ እና አስበልጦ ለሕዝቡ መሥራት ችሏል " ያሉ ሲሆን ይህንን ምክንያት በማድረግ ባለሀብቱ ሪዞርቱን እንዲያስተዳድሩ መወሰኑን ይፋ አድርገዋል።
" የለፋበት፣ የደከመበት፣ የሚወደው ማኅበረሰብ ስለሆነ ይህንን ሪዞርት ራሱ በላይነህ ክንዴ እንዲያስተዳድረው ተወስኗል " ብለዋል።
ከዚህ ቀደም በጠቅላይ ሚኒስትሩ የገበታ ለሀገር ገንዘብ ንድፍ አማካኝነት የተገነቡ የ4 ሪዞርቶች አስተዳደር በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥር እንዲሆን መደረጉ ይታወቃል።
አየር መንገዱ የተረከባቸው ፦
- በአማራ ክልል ውስጥ የሚገኘው ጎርጎራ ኢኮ ሎጅ ፤
- የጨበራ ጩርጩራ የዝሆን ዳና
- ሃላላ ኬላ ሎጅ
- የወንጪ ኢኮሎጅ ናቸው።
ባለፉት ሳምንታት የገበታ ለትውልድ አካል የሆኑትን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘውን ደንቢ ኢኮ ሎጅ እና በሶማሌ ክልል የተገነባውን የሸበሌ ሪዞርት ተመርቀዋል።
seledadotio
seledadotio
ሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን ባለሃብቱ በላይነህ ክንዴ እንደሚያስተዳድሩት ተገለጸ።
ዛሬ የተመረቀው የአማራ ክልሉ ሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን ባለሀብቱ በላይነህ ክንዴ " እንዲያስተዳድሩ መወሰኑን " ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታውቀዋል።
" በላይነህ ክንዴ ከከፈልነው፣ ከጠየቅነው አሻግሮ እና አስበልጦ ለሕዝቡ መሥራት ችሏል " ያሉ ሲሆን ይህንን ምክንያት በማድረግ ባለሀብቱ ሪዞርቱን እንዲያስተዳድሩ መወሰኑን ይፋ አድርገዋል።
" የለፋበት፣ የደከመበት፣ የሚወደው ማኅበረሰብ ስለሆነ ይህንን ሪዞርት ራሱ በላይነህ ክንዴ እንዲያስተዳድረው ተወስኗል " ብለዋል።
ከዚህ ቀደም በጠቅላይ ሚኒስትሩ የገበታ ለሀገር ገንዘብ ንድፍ አማካኝነት የተገነቡ የ4 ሪዞርቶች አስተዳደር በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥር እንዲሆን መደረጉ ይታወቃል።
አየር መንገዱ የተረከባቸው ፦
- በአማራ ክልል ውስጥ የሚገኘው ጎርጎራ ኢኮ ሎጅ ፤
- የጨበራ ጩርጩራ የዝሆን ዳና
- ሃላላ ኬላ ሎጅ
- የወንጪ ኢኮሎጅ ናቸው።
ባለፉት ሳምንታት የገበታ ለትውልድ አካል የሆኑትን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘውን ደንቢ ኢኮ ሎጅ እና በሶማሌ ክልል የተገነባውን የሸበሌ ሪዞርት ተመርቀዋል።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት አስተዳደር ለአቶ በላይነህ ክንዴ ተሰጠ! 🇪🇹
#ethiopia | ከዚህ በፊት ለስካይ ላይት ሆቴል ይሰጥ የነበረው ኃላፊነት፤ አሁን ለግል ባለሀብት ተሰጥቷል
ዛሬ በወሎ የተመረቀው እና በ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክት የተገነባው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት፤ አስተዳደሩ ለባለሀብቱ አቶ በላይነህ ክንዴ መሰጠቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ።
የውሳኔው አንድምታ እና ለውጡ
እስካሁን በገበታ ለሀገር የለሙ እንደ ጎርጎራ ያሉ ሪዞርቶች አስተዳደራቸው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ (ስካይ ላይት ሆቴል) ተሰጥቶ የነበረ ቢሆንም፤ የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ግን በስራ ተቋራጭነት ግንባታውን ላከናወኑት ለአቶ በላይነህ ክንዴ ተሰጥቷል።
ለምን ለአቶ በላይነህ ተሰጠ?
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው እንዳነሱት፤ አቶ በላይነህ ስራውን በአጭር ጊዜ እና በጥራት በማጠናቀቃቸው የተሰጠ እውቅና ሲሆን፤ በዋናነት ግን አካባቢው ላይ ተጨማሪ የልማት ስራዎችን እንዲሰሩ ለማበረታታት መሆኑን ጠቁመዋል።
የቢኬጂ (BKG) ግሩፕ ባለቤት የሆኑት አቶ በላይነህ ክንዴ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ኢንቨስት በማድረግ እና ለዜጎች የስራ እድል በመፍጠር የሚታወቁ ባለሀብት ናቸው።
ለወሎ ህዝብ እና ለአቶ በላይነህ መልካም የስራ ዘመን!
#logolakeresort #wollo #belaynehkinde #pmabiy #investment #tourism #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ከዚህ በፊት ለስካይ ላይት ሆቴል ይሰጥ የነበረው ኃላፊነት፤ አሁን ለግል ባለሀብት ተሰጥቷል
ዛሬ በወሎ የተመረቀው እና በ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክት የተገነባው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት፤ አስተዳደሩ ለባለሀብቱ አቶ በላይነህ ክንዴ መሰጠቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ።
የውሳኔው አንድምታ እና ለውጡ
እስካሁን በገበታ ለሀገር የለሙ እንደ ጎርጎራ ያሉ ሪዞርቶች አስተዳደራቸው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ (ስካይ ላይት ሆቴል) ተሰጥቶ የነበረ ቢሆንም፤ የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ግን በስራ ተቋራጭነት ግንባታውን ላከናወኑት ለአቶ በላይነህ ክንዴ ተሰጥቷል።
ለምን ለአቶ በላይነህ ተሰጠ?
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው እንዳነሱት፤ አቶ በላይነህ ስራውን በአጭር ጊዜ እና በጥራት በማጠናቀቃቸው የተሰጠ እውቅና ሲሆን፤ በዋናነት ግን አካባቢው ላይ ተጨማሪ የልማት ስራዎችን እንዲሰሩ ለማበረታታት መሆኑን ጠቁመዋል።
የቢኬጂ (BKG) ግሩፕ ባለቤት የሆኑት አቶ በላይነህ ክንዴ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ኢንቨስት በማድረግ እና ለዜጎች የስራ እድል በመፍጠር የሚታወቁ ባለሀብት ናቸው።
ለወሎ ህዝብ እና ለአቶ በላይነህ መልካም የስራ ዘመን!
#logolakeresort #wollo #belaynehkinde #pmabiy #investment #tourism #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለቱሪዝም መር ዕድገት ትልቅ መሠረት ይጥላል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለቱሪዝም መር ዕድገት እና ለዘላቂ የኑሮ ዋስትና ትልቅ መሠረት ይጥላል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል የ'ገበታ' ውጥን ሁለተኛ ፕሮጀክት የሆነውን የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት መርቀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ሪዞርቱ የወሎን ተፈጥሯዊ ውበት፤ ዘመናዊ እንዲሁም ዓለም አቀፍ ደረጃውን ከጠበቀ መሠረተ ልማት ጋር አጣምሮ የያዘ ድንቅ ፕሮጀክት ነው ብለዋል።
ሪዞርቱ ለአካባቢውም ሆነ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት መፋጠን ትልቅ አንቀሳቃሽ ፕሮጀክት መሆኑን ነው ያወሱት፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮጀክቱ ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ የሥራ ዕድሎችን በመፍጠር በግብርና፣ በትራንስፖርት፣ በቱሪዝምና በሌሎች የአገልግሎት ዘርፎች ላይ ከፍተኛ መነቃቃትን እንደሚፈጥር አመልክተዋል።
ይህም ለአካባቢው አምራቾች፣ ለዕደ ጥበብ ባለሙያዎችና ለሥራ ፈጣሪዎች አዳዲስ የገበያ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቱሪዝም መር ዕድገትና ለዘላቂ የኑሮ ዋስትና ትልቅ መሠረት ይጥላል ነው ያሉት።
ፕሮጀክቱ በመደመር መንፈስ መመራቱንና መንግሥት የግሉን ዘርፍ በአንድ ገበታ በመሰየም ፖሊሲን ወደ ተግባር፣ ኢንቨስትመንትን ደግሞ ወደ ተጨባጭ ውጤት መለወጡን አንስተዋል።
በትብብር የተገነባው ሪዞርት ለመንግሥትና ለግሉ ዘርፍ አጋርነት (PPP) እንዲሁም ለፖሊሲ ቀጣይነትና ለረጅም ጊዜ ዕድገት ዘላቂ መሠረት የጣለ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት፤ ገራገር እና ቅን የሆነው የወሎ ሕዝብ ውብ ቅርሶቹን፣ ባህሉን፣ እሴቶቹንና ድንቅ እንግዳ ተቀባይነቱን ለዓለም እንዲያጋራ የቀረበ ትልቅ ግብዣ ነው ሲሉም አስገንዝበዋል።
FBC
የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለቱሪዝም መር ዕድገት እና ለዘላቂ የኑሮ ዋስትና ትልቅ መሠረት ይጥላል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል የ'ገበታ' ውጥን ሁለተኛ ፕሮጀክት የሆነውን የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት መርቀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ሪዞርቱ የወሎን ተፈጥሯዊ ውበት፤ ዘመናዊ እንዲሁም ዓለም አቀፍ ደረጃውን ከጠበቀ መሠረተ ልማት ጋር አጣምሮ የያዘ ድንቅ ፕሮጀክት ነው ብለዋል።
ሪዞርቱ ለአካባቢውም ሆነ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት መፋጠን ትልቅ አንቀሳቃሽ ፕሮጀክት መሆኑን ነው ያወሱት፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮጀክቱ ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ የሥራ ዕድሎችን በመፍጠር በግብርና፣ በትራንስፖርት፣ በቱሪዝምና በሌሎች የአገልግሎት ዘርፎች ላይ ከፍተኛ መነቃቃትን እንደሚፈጥር አመልክተዋል።
ይህም ለአካባቢው አምራቾች፣ ለዕደ ጥበብ ባለሙያዎችና ለሥራ ፈጣሪዎች አዳዲስ የገበያ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቱሪዝም መር ዕድገትና ለዘላቂ የኑሮ ዋስትና ትልቅ መሠረት ይጥላል ነው ያሉት።
ፕሮጀክቱ በመደመር መንፈስ መመራቱንና መንግሥት የግሉን ዘርፍ በአንድ ገበታ በመሰየም ፖሊሲን ወደ ተግባር፣ ኢንቨስትመንትን ደግሞ ወደ ተጨባጭ ውጤት መለወጡን አንስተዋል።
በትብብር የተገነባው ሪዞርት ለመንግሥትና ለግሉ ዘርፍ አጋርነት (PPP) እንዲሁም ለፖሊሲ ቀጣይነትና ለረጅም ጊዜ ዕድገት ዘላቂ መሠረት የጣለ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት፤ ገራገር እና ቅን የሆነው የወሎ ሕዝብ ውብ ቅርሶቹን፣ ባህሉን፣ እሴቶቹንና ድንቅ እንግዳ ተቀባይነቱን ለዓለም እንዲያጋራ የቀረበ ትልቅ ግብዣ ነው ሲሉም አስገንዝበዋል።
FBC
4 months ago
የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት በይፋ ተመረቀ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የሚገኘውን እና የ“ገበታ ለሀገር” አካል የሆነውን ግዙፉን የሎጎ ሐይቅ (ሃይቅ) ሪዞርት ዛሬ በይፋ መርቀዋል።
ስለ ፕሮጀክቱ ሊታወቁ የሚገቡ ቁልፍ ዳታዎች፦
የቦታ ስፋት፦ ፕሮጀክቱ በ45 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ለቱሪስት ምቹ የሆኑ በርካታ የመዝናኛ ማዕከላትን አካቷል።
የሥራ ዕድል፦ በግንባታው ወቅት ከ2,000 በላይ ለሚሆኑ የአካባቢው ወጣቶች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ አሁን ወደ ሥራ ሲገባም በመቶዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይሰጣል።
መሠረተ ልማት፦ ሪዞርቱ ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች፣ የጉባኤ አዳራሾች፣ የልጆች መጫወቻዎች፣ የስፖርት ማዘውተሪያዎች እና የጀልባ ትራንስፖርት አገልግሎቶችን ያካተተ ነው።
አካባቢያዊ ፋይዳ፦ ከሪዞርቱ ግንባታ ጎን ለጎን የሐይቁን ደህንነት ለመጠበቅና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል ሰፊ የተፋሰስ ልማት ሥራዎች ተከናውነዋል።
ይህ ፕሮጀክት ከጎርጎራ በመቀጠል በአማራ ክልል የ’ገበታ’ ውጥን ሁለተኛው ፕሮጀክት ነው። ሪዞርቱ በግብርና፣ በትራንስፖርት እና በቱሪዝም ዘርፎች ላይ ከፍተኛ መነቃቃት በመፍጠር ለአካባቢው አምራቾችና ለዕደ ጥበብ ባለሙያዎች የገበያ ትስስር ይፈጥራል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባስተላለፉት መልዕክት፦
"ይህ ሪዞርት የወሎን ተፈጥሯዊ ውበት ከዘመናዊ መሠረተ ልማት ጋር ያጣመረ ድንቅ ፕሮጀክት ነው። ገራገር የሆነው የወሎ ሕዝብ ባህሉንና እንግዳ ተቀባይነቱን ለዓለም እንዲያጋራ የቀረበ ትልቅ ግብዣ ነው" ብለዋል።
ለፖሊሲ ቀጣይነት፦
ፕሮጀክቱ በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ አጋርነት ሞዴል የተገነባ በመሆኑ፣ ለወደፊት ግዙፍ ኢንቨስትመንቶች እንደ አርአያ የሚወሰድ መሆኑ ተገልጿል።
seledadotio
seledadotio
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የሚገኘውን እና የ“ገበታ ለሀገር” አካል የሆነውን ግዙፉን የሎጎ ሐይቅ (ሃይቅ) ሪዞርት ዛሬ በይፋ መርቀዋል።
ስለ ፕሮጀክቱ ሊታወቁ የሚገቡ ቁልፍ ዳታዎች፦
የቦታ ስፋት፦ ፕሮጀክቱ በ45 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ለቱሪስት ምቹ የሆኑ በርካታ የመዝናኛ ማዕከላትን አካቷል።
የሥራ ዕድል፦ በግንባታው ወቅት ከ2,000 በላይ ለሚሆኑ የአካባቢው ወጣቶች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ አሁን ወደ ሥራ ሲገባም በመቶዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይሰጣል።
መሠረተ ልማት፦ ሪዞርቱ ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች፣ የጉባኤ አዳራሾች፣ የልጆች መጫወቻዎች፣ የስፖርት ማዘውተሪያዎች እና የጀልባ ትራንስፖርት አገልግሎቶችን ያካተተ ነው።
አካባቢያዊ ፋይዳ፦ ከሪዞርቱ ግንባታ ጎን ለጎን የሐይቁን ደህንነት ለመጠበቅና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል ሰፊ የተፋሰስ ልማት ሥራዎች ተከናውነዋል።
ይህ ፕሮጀክት ከጎርጎራ በመቀጠል በአማራ ክልል የ’ገበታ’ ውጥን ሁለተኛው ፕሮጀክት ነው። ሪዞርቱ በግብርና፣ በትራንስፖርት እና በቱሪዝም ዘርፎች ላይ ከፍተኛ መነቃቃት በመፍጠር ለአካባቢው አምራቾችና ለዕደ ጥበብ ባለሙያዎች የገበያ ትስስር ይፈጥራል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባስተላለፉት መልዕክት፦
"ይህ ሪዞርት የወሎን ተፈጥሯዊ ውበት ከዘመናዊ መሠረተ ልማት ጋር ያጣመረ ድንቅ ፕሮጀክት ነው። ገራገር የሆነው የወሎ ሕዝብ ባህሉንና እንግዳ ተቀባይነቱን ለዓለም እንዲያጋራ የቀረበ ትልቅ ግብዣ ነው" ብለዋል።
ለፖሊሲ ቀጣይነት፦
ፕሮጀክቱ በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ አጋርነት ሞዴል የተገነባ በመሆኑ፣ ለወደፊት ግዙፍ ኢንቨስትመንቶች እንደ አርአያ የሚወሰድ መሆኑ ተገልጿል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት በይፋ ተመረቀ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የሚገኘውን እና የ“ገበታ ለሀገር” አካል የሆነውን ግዙፉን የሎጎ ሐይቅ (ሃይቅ) ሪዞርት ዛሬ በይፋ መርቀዋል።
ስለ ፕሮጀክቱ ሊታወቁ የሚገቡ ቁልፍ ዳታዎች፦
የቦታ ስፋት፦ ፕሮጀክቱ በ45 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ለቱሪስት ምቹ የሆኑ በርካታ የመዝናኛ ማዕከላትን አካቷል።
የሥራ ዕድል፦ በግንባታው ወቅት ከ2,000 በላይ ለሚሆኑ የአካባቢው ወጣቶች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ አሁን ወደ ሥራ ሲገባም በመቶዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይሰጣል።
መሠረተ ልማት፦ ሪዞርቱ ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች፣ የጉባኤ አዳራሾች፣ የልጆች መጫወቻዎች፣ የስፖርት ማዘውተሪያዎች እና የጀልባ ትራንስፖርት አገልግሎቶችን ያካተተ ነው።
አካባቢያዊ ፋይዳ፦ ከሪዞርቱ ግንባታ ጎን ለጎን የሐይቁን ደህንነት ለመጠበቅና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል ሰፊ የተፋሰስ ልማት ሥራዎች ተከናውነዋል።
ይህ ፕሮጀክት ከጎርጎራ በመቀጠል በአማራ ክልል የ’ገበታ’ ውጥን ሁለተኛው ፕሮጀክት ነው። ሪዞርቱ በግብርና፣ በትራንስፖርት እና በቱሪዝም ዘርፎች ላይ ከፍተኛ መነቃቃት በመፍጠር ለአካባቢው አምራቾችና ለዕደ ጥበብ ባለሙያዎች የገበያ ትስስር ይፈጥራል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባስተላለፉት መልዕክት፦
"ይህ ሪዞርት የወሎን ተፈጥሯዊ ውበት ከዘመናዊ መሠረተ ልማት ጋር ያጣመረ ድንቅ ፕሮጀክት ነው። ገራገር የሆነው የወሎ ሕዝብ ባህሉንና እንግዳ ተቀባይነቱን ለዓለም እንዲያጋራ የቀረበ ትልቅ ግብዣ ነው" ብለዋል።
ለፖሊሲ ቀጣይነት፦
ፕሮጀክቱ በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ አጋርነት ሞዴል የተገነባ በመሆኑ፣ ለወደፊት ግዙፍ ኢንቨስትመንቶች እንደ አርአያ የሚወሰድ መሆኑ ተገልጿል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የሚገኘውን እና የ“ገበታ ለሀገር” አካል የሆነውን ግዙፉን የሎጎ ሐይቅ (ሃይቅ) ሪዞርት ዛሬ በይፋ መርቀዋል።
ስለ ፕሮጀክቱ ሊታወቁ የሚገቡ ቁልፍ ዳታዎች፦
የቦታ ስፋት፦ ፕሮጀክቱ በ45 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ለቱሪስት ምቹ የሆኑ በርካታ የመዝናኛ ማዕከላትን አካቷል።
የሥራ ዕድል፦ በግንባታው ወቅት ከ2,000 በላይ ለሚሆኑ የአካባቢው ወጣቶች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ አሁን ወደ ሥራ ሲገባም በመቶዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይሰጣል።
መሠረተ ልማት፦ ሪዞርቱ ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች፣ የጉባኤ አዳራሾች፣ የልጆች መጫወቻዎች፣ የስፖርት ማዘውተሪያዎች እና የጀልባ ትራንስፖርት አገልግሎቶችን ያካተተ ነው።
አካባቢያዊ ፋይዳ፦ ከሪዞርቱ ግንባታ ጎን ለጎን የሐይቁን ደህንነት ለመጠበቅና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል ሰፊ የተፋሰስ ልማት ሥራዎች ተከናውነዋል።
ይህ ፕሮጀክት ከጎርጎራ በመቀጠል በአማራ ክልል የ’ገበታ’ ውጥን ሁለተኛው ፕሮጀክት ነው። ሪዞርቱ በግብርና፣ በትራንስፖርት እና በቱሪዝም ዘርፎች ላይ ከፍተኛ መነቃቃት በመፍጠር ለአካባቢው አምራቾችና ለዕደ ጥበብ ባለሙያዎች የገበያ ትስስር ይፈጥራል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባስተላለፉት መልዕክት፦
"ይህ ሪዞርት የወሎን ተፈጥሯዊ ውበት ከዘመናዊ መሠረተ ልማት ጋር ያጣመረ ድንቅ ፕሮጀክት ነው። ገራገር የሆነው የወሎ ሕዝብ ባህሉንና እንግዳ ተቀባይነቱን ለዓለም እንዲያጋራ የቀረበ ትልቅ ግብዣ ነው" ብለዋል።
ለፖሊሲ ቀጣይነት፦
ፕሮጀክቱ በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ አጋርነት ሞዴል የተገነባ በመሆኑ፣ ለወደፊት ግዙፍ ኢንቨስትመንቶች እንደ አርአያ የሚወሰድ መሆኑ ተገልጿል።
5 months ago
ያልተፈታ ቅኔ
……………
(ጋሻው ደበበ )
…………….
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
አረ ምን ፊት ብቻ!
ደሞ የምን ፍትፍት!
የእምነትሽ ጥግ ነው-ልብ የሚከተክት
አንጀት የሚያባዝት፡፡
ደንቢያ -ተላከኝ
ፊት በር -ታዘዘኝ
አርማጭሆ -ግድም
ቋራም -‹እሺ› በለኝ
ለልሂቃን-ንገር ከሀሳብ አድነኝ፡፡
‹‹በዚህች ብላቴና -ቅኔ የታሰረ
ብዕሩን እንደ እንዝርት -ጧት ማታ እያሾረ
ይሄ ጉብል ወጣት -ከመንገድሽ ቢቀር
ደርሶ ላያስችልሽ -ላትጨክኝ ነገር
…ቅጣቱ ምንድነው? ››
ብሎ ለመጠየቅ -ጎርጎራስ አንሶ ነው?
አረ በአባ ታጠቅ -በቋራው አንበሳ!
የቡርቧክስ አዝማሪ-መሰንቆህን አንሳ!
ጎረቤት ጨከነ -ዝ…ም አለኝ በለሳ
ልክ እንደአያቶችሽ -እንደነገስታቱ፤
አገርሽን ፍለጋ
በ ‹ጎ› የሚጀምር - ቦታ ያገኙ ዘንድ
በራዕይ ተመርተው- አሀዱ እንዳሉቱ፤
የቅኔሽን መፍቻ-አንድ ቃል ንገሪኝ-እስኪ ባርባራቱ፡፡
‹‹ቃል ማለት- ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ገና ከከተራው -ከጥምቀቱ ቀድሞ
ሺ ጥቁር- እንግዳሽ -ውበትሽን ታድሞ
በምጥን ፈገግታ -በአርምሞ ታዝበሽ
በኩራት እርምጃ-የሄድሽው አቋርጠሸ
ዱካሽ ባረፈበት -ቅኔም ታስቀምጫለሽ ?
በውበትሽ ከንፎ-በፍቅርሽ እፍፍፍ ብሎ-
በአንቺ ያበደን ሰው፤
በቅኔ ሰንሰለት -ጠፍንጎ መፈተን
ምንኛ ቅጣት ነው?
አረ በአባ ታጠቅ ! ጃን ተከል ተላከኝ
ደንቢያ ወገራ
ቅዳሜ ገበያ
ማራኪ ‹እሺ› በለኝ
ቅኔዋን ትፍታና -ከልቧ-ታኑረኝ፡፡
‹‹ያቺ-ነገር እርሙ
ያች -ፀበል ሀኪሙ
ያች - አርብ ሮብ -ብርቁ
ያቺ -የሰንበት ፈርጥ
የአባይ ዳር ቄጤማ
የአዲስ አለም- ቀንበጥ››
ተብሎ -የተዘመረው
የቅኔሽ መግቢያ ነው?
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ -ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ -ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ከጥምቀተ ባህሩ-ማልጄ እሄዳለሁ
በቅዱሱ መሬት- ታቦት እሸኛለሁ
የጥንካሬና የክብርሽን ምስጢር -ተገንዝቤዋለሁ!
ፀበሉን አስረጭኝ-እጠመቀዋለሁ፡፡
የልብሽ መገኛ-ፍቅር መዳረሻው
የሽር ጉድ ወጉ-የአብሮነት ምምሻው
አንቺነትሽን ማወቅ -ከሆነ ነገሩ
እምቢ! ጎንደር ልቅር-አልወጣም ካገሩ!
አረ ምን ፊት ብቻ!
ደሞ የምን ፍትፍት!
የእምነትሽ ጥግ ነው-ልብ የሚከተክት
አንጀት የሚያባዝት፡፡
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ያልተፈታ ቅኔ እያብሰለሰልኩኝ -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ፍቻ…!!
……………
(ጋሻው ደበበ )
…………….
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
አረ ምን ፊት ብቻ!
ደሞ የምን ፍትፍት!
የእምነትሽ ጥግ ነው-ልብ የሚከተክት
አንጀት የሚያባዝት፡፡
ደንቢያ -ተላከኝ
ፊት በር -ታዘዘኝ
አርማጭሆ -ግድም
ቋራም -‹እሺ› በለኝ
ለልሂቃን-ንገር ከሀሳብ አድነኝ፡፡
‹‹በዚህች ብላቴና -ቅኔ የታሰረ
ብዕሩን እንደ እንዝርት -ጧት ማታ እያሾረ
ይሄ ጉብል ወጣት -ከመንገድሽ ቢቀር
ደርሶ ላያስችልሽ -ላትጨክኝ ነገር
…ቅጣቱ ምንድነው? ››
ብሎ ለመጠየቅ -ጎርጎራስ አንሶ ነው?
አረ በአባ ታጠቅ -በቋራው አንበሳ!
የቡርቧክስ አዝማሪ-መሰንቆህን አንሳ!
ጎረቤት ጨከነ -ዝ…ም አለኝ በለሳ
ልክ እንደአያቶችሽ -እንደነገስታቱ፤
አገርሽን ፍለጋ
በ ‹ጎ› የሚጀምር - ቦታ ያገኙ ዘንድ
በራዕይ ተመርተው- አሀዱ እንዳሉቱ፤
የቅኔሽን መፍቻ-አንድ ቃል ንገሪኝ-እስኪ ባርባራቱ፡፡
‹‹ቃል ማለት- ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ገና ከከተራው -ከጥምቀቱ ቀድሞ
ሺ ጥቁር- እንግዳሽ -ውበትሽን ታድሞ
በምጥን ፈገግታ -በአርምሞ ታዝበሽ
በኩራት እርምጃ-የሄድሽው አቋርጠሸ
ዱካሽ ባረፈበት -ቅኔም ታስቀምጫለሽ ?
በውበትሽ ከንፎ-በፍቅርሽ እፍፍፍ ብሎ-
በአንቺ ያበደን ሰው፤
በቅኔ ሰንሰለት -ጠፍንጎ መፈተን
ምንኛ ቅጣት ነው?
አረ በአባ ታጠቅ ! ጃን ተከል ተላከኝ
ደንቢያ ወገራ
ቅዳሜ ገበያ
ማራኪ ‹እሺ› በለኝ
ቅኔዋን ትፍታና -ከልቧ-ታኑረኝ፡፡
‹‹ያቺ-ነገር እርሙ
ያች -ፀበል ሀኪሙ
ያች - አርብ ሮብ -ብርቁ
ያቺ -የሰንበት ፈርጥ
የአባይ ዳር ቄጤማ
የአዲስ አለም- ቀንበጥ››
ተብሎ -የተዘመረው
የቅኔሽ መግቢያ ነው?
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ -ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ -ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ከጥምቀተ ባህሩ-ማልጄ እሄዳለሁ
በቅዱሱ መሬት- ታቦት እሸኛለሁ
የጥንካሬና የክብርሽን ምስጢር -ተገንዝቤዋለሁ!
ፀበሉን አስረጭኝ-እጠመቀዋለሁ፡፡
የልብሽ መገኛ-ፍቅር መዳረሻው
የሽር ጉድ ወጉ-የአብሮነት ምምሻው
አንቺነትሽን ማወቅ -ከሆነ ነገሩ
እምቢ! ጎንደር ልቅር-አልወጣም ካገሩ!
አረ ምን ፊት ብቻ!
ደሞ የምን ፍትፍት!
የእምነትሽ ጥግ ነው-ልብ የሚከተክት
አንጀት የሚያባዝት፡፡
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ያልተፈታ ቅኔ እያብሰለሰልኩኝ -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ፍቻ…!!
7 months ago
ማሩ ቀመስ ደምቢያ ደብረ ሲና ማርያም ተገኘን !!
(ታዴ የማመይ ልጅ )
#ethiopia | ተወዲያ ከውቢቷ ባሕር ዳር እስከ ታሪካዊቷ ጎንደር፤ ከለምለሙ የጎጃም ምድር እስከ ማማው በጌምድር የተዘረጋው የጣና ሐይቅ ከሕዋ ላይ ሆነው ሲያዩት የሰውን ልጅ ❤️ የልብ ቅርጽ ገፅታ ይዞ ይታየኛል ።
ከዘጌ እስከ ጣና ቂርቆስ፣ ከደልጊ እስከ ሬማ መድኃኒዓለም፣ ከክብራን እስከ ጀበራ ማርያም፣ ከእንጦስ እስከ ማንዳባ፣ ከጉረር እስከ አንጋራ ከቁንዝላ እስከ ጎርጎራ እና ሌሎችም የተንጣለለዉን ሐይቅ ጉማራ ጉዛራና ርብ የተባሉ አፍላጎች ሰርክ ይገብሩለታል ።
ለማንቻዉም በጣና ሃይቅ ወደብ፤ በቤጌምድር መደብ በጎንደር እናት ባሕላዊ፣በቅዱሳን መኖሪያ፣ የበረከት ማደሪያ፣ የእውቀትና የጥበብ መፍለቂያ፣ መንፈሳዊና ሞራላዊ ሃብቶች መጠለያ ፣ለዘመነ መሳፍንት ማክተም ምክንያት ከሆኑ ቦታዎች አንዱም ነው፤ ማሩ ቀመስ ደንቢያ ዉስጥ ነኝ ፡፡
መዳረሻዬ ደግሞ ከረጂም ዘመን ጀምሮ እስከዛሬ በተዘረጋዉ ታሪኳ በዋሻዎቿ የሰው ልጅ ይኖርባት እንደነበር የሚነገርላት ፣ከህገ ልቦና እስከ ህገ ኦሪት፣ ከንጉሰ ነገስት እስከ ወታደራዊ መንግሥት፣ ከጥንታዊው እስከ ዘመናዊው፣ ከተዘመረለት እስካልተዘመረለት ፣የኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ በሚነገርበት፣ ስርዓተ ክህነት እና ስርዓተ መንግሥት የጸናባት ጎርጎራና የ704 ዓመቷ ደብረ ሲና ማርያም ገዳም ናት ፡፡
ከዚያ በፊት ግን ስላለሁበት ለጥ ያለዉ የደምቢያ ምድር ጥቂት ልበል አሁን የምገኝበት ስፍራ በኢትዮጵያ ታሪክ ያላስተናገደው ሁነት የለም ፡፡
አፄ ሱስንዮስ ኢትዮጵያ የሮማን ሐይማኖት እንድትቀበል አዋጅ ያስነገሩት ከዚህ ስፍራ ነዉ።
የአፋሩ ጦረኛው አህመድ ኢብን ኢብራሂም አልጋዚ …ግራኝ አህመድ ከርቀት የሰማዉ ገናናው ስሟን አይቶ ለመናገሻነት መረጦ በረሃውን አቋርጦ ለህልሙ መሳካት ከአስር አመት በላይ የተይከራተተላት በመጨረሻም አፈሯን ቀምሷል።
ግራኝ አህመድ መርጦ ጣና ዳርቻ ዋና መዲናውን ለማድረግ እንዳሰበ ሁሉ፤ ፋሺሽት ጥሊያንም ጎርጎራን እና ደንቢያን ዋና መናገሻው ለማድረግ ዳድቶት ነበር አሉ፡፡
ሐማሴኖች ትናንታችን የዘር ሀረጋችን ከዚህ ይመዘዛል ይሉናል ፣ዮዲት ጉዲትም መዲናዋ ለማድረግ መርጣታለች ፣ የዘመናዊቷ ኢትዮጵያ አንጥረኛ እና ጥበበኛ የሆኑት ቋረኛው ንጉስ የመሪነት ጥበብ ስንቃቸውን የቋጠሩት፣ የታላቅነት ራዕይ ህልማቸውን የወጠኑባት ማሩ ቀመስ ደንቢያ ነበር ፡፡
ስፍራው ከአፄ አምደ ፅዮን እስከ ታላቁ ንጉስ ሰርፀ ድንግል፣ ከ አፄ ፋሲል እስከ አፄ ሱስንዮስ ፣ከእንግሊዝ ተስፋፊዎች እስከ የፖርቹጋል አሳሾች ከሮም ቀሳውስት እስከ የግሪክ መልዕክተኞች ፋሺሽት ጣሊያን እስከ ሚሲዮናዊያን ከአፄ ኃይለ ስላሴ እስከ ኮሎኔል መንግስቱ እልፍ ታሪኩን በአጭር ቃላት ገልፀን መጨረስ አያስችልምና ቀጥታ ወደዛሬዋ መዳረሻዬ ላቅና ።
ይህ ሥፍራ በቅዱሳን መኖሪያ፣ የበረከት ማደሪያ፣ የእውቀትና የጥበብ መፍለቂያ ፣ ትናንት ጥበብ የተቀዳበት ፣ ዛሬም የሚቀዳበት ጥበብን የሚሹ ሁሉ የሚረኩበት ስለመሆኑ ሞገሱ ያሳብቃል ።
አሁን የምገኘው ከጎንደር ከተማ በስተምዕራብ 61 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ጣና ሀይቅ ዳር ነዉ ።
በስተምስራቅ የተንጣለለው ሐይቁ በማዕበል ይወዛዋዛል፡፡ ዛፎች ለጌታቸው ምስጋና የሚያቀርቡ ይመስላሉ፡፡ ጎንበስ ቀና ሲሉ አጀብ ያሰኛሉ፡፡ አበው መነኮሳት ስጋዬን ለመነኩሴ ነብሴንም ለስላሴ ብለው ሳያርፉ ለአገልግሎት ይፋጠናሉ፡፡ ስጋቸውን እያስራቡ ነብሳቸውን ይመግባሉ፡፡ ስለ ዓለም ሀጥያት፣ ስለ ምድር በረከት፣ ስለ ኢትዮጵያ ፅናት፣ ስለ ሕዝቦቿ አንድነት ሳይሰለቹ ይማፀናሉ፡፡
በሃገር በቀል እፅዋት በተሸበበዉ ግቢ አዕዋፋት ይዘምራሉ፡፡
እለቱ ህዳር 21ም አይደል በጣና ሀይቅ ዳር በምትገኘው የ704 ዓመቷ ደብረ ሲና ማርያም ገዳም ደርሻለሁ ።
ገዳሟን ብዙዎች ሊያዩት ሊጎበኙት ይሻሉ፤ ይጎበኙታልም። የተገደመችበት እድሜ እሩቅ ነዉ ።
የተመሰረተችው በ1312 ዓ/ም በአጼ ዓምደ ጽዮን ዘመነ መንግስት ነበር በንጉስ አምደ ፅዮን መንግስት ወቅት ኤስድሮስ በተሰኘ የ ንጉስ አምደፂዮን የጦር መሪ አማካኝነት ነበር ይባላል ። እንደ ገዳሙ አባቶች ገለፃ ከሆነ የደብረሲና ማርያም አመሰራረት አስደማሚና ተዓምራዊ ጭምርም ነው።
ነገሩ እንዲህ ነው። ገዳሟ አሁን የምትገኝበት የሀይቁ ዳር አካባቢ በደን የተጠቀጠቀና የሽፍቶች መኖሪያ ነበር። ሽፍቶቹም ባሻ ጐርጐጎር፣ ባሻ አትርፍ፣ ባሻ ስማንና ባሻ ጐራድ ይባሉ እንደነበር ይነገራል።
እነዚህ ሽፍቶች የአካባቢውን ነዋሪ አላስወጣ አላስገባ በማለት፣ በመዝረፍና በመግደል በእጅጉ በማማረራቸው ህዝቡ ለንጉስ አምደ ፂዮን አቤቱታ ማቅረቡን ይናገራሉ። ንጉስ አምደ ጺዮን የህዝቡን አቤቱታና እሮሮ ካዳመጡ በኋላ ሽፍቶቹን ለመዋጋት ኤስድሮስ በተባለ የጦር መሪያቸው አማካኝነት ጦር ያዘምታሉ።
ኤስድሮስ ሽፍቶቹ ድል ከነሳ በኋላ በዚህ አካባቢ ለስሜ መጠሪያ የሚሆን አንድ ማስታወሻ ተክዬ መሄድ አለብኝ ብሎ አሰበ ዙሪያ ገባውንም ቃኘ። በዚህ ቅኝቱ አንድም ቤተ ክርስቲያን ባለማየቱ ጦርነቱን ድል እንዲነሳ ያገዘችውን ማርያም ቤተክርስቲያንን ለማሰራት ወሰነ ይላሉ የገዳሙ አባቶች።
እናም ለቤተ-ክርስቲያኑ ማቆሚያ የሚሆን 12 ዓምድ (ወጋግራ) የዝግባ እንጨት እንዲያመጡለት ሰራተኞቹን ወደ ጎጃም ዘጌ አካባቢ የላከው ኤስድሮ፤ 11ዱ እንጨቶች ተገዝተው ሲጫኑ 12ኛውን እንጨት ለመግዛት ከሻጩ ጋር በዋጋ መፋረሳቸውን ይገልጻሉ። ሰራተኞቹም 11ዱን ወጋግራ ጭነው መጡ።
ይህ በዋጋ መፋረስ ምክንያት የቀረው አንድ ወጋግራ ባልታወቀ መልኩ በጣና ማዕበል እየተገፋ አሁን ገዳሟ ያለችበት ቦታ ድረስ መምጣቱን ይህም ተዓምረ ማርያም ሆኖ በገዳሟ ታሪክ የሚነገር ነው።
የዚህን ተዕምር ያዩት በሙሉ ለፍጥረት አዛኝ የሆነችውን እመቤታችንን አመሰገኑዋት። በመቀጠል እነዚህን 12ቱን ዓምዶች ከቤተ ክርስቲያኑ አቆሙት። ይህንን ተአምረኛ ዓምድ በሴቶች ዓምድ አንቀጽ (መግቢያ) በደቡብ ምዕራብ በኩል ተከሉት አስካሁን በስፍራው ይገኛል ።
ግብጻዊት ማርያም ስዕል “ግብፃዊት ማርያም” የተባለች የምትጠራውንና ምስሏ በገዳሟ ምስራቃዊ ክፍል ላይ አሁንም የምትገኘውን ምስለ ማርያም አስሎ ማስመጣቱን ነው ታሪክ የሚናገረው።
ግብጻዊት ማርያም ስዕል''በዚህች ገዳም ውስጥ የምትገኘው የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስዕል ከግብጽ እንደመጣች ይነገራል።
ታሪክ እንደሚያስረዳው ከግድግዳው ያለችው ስዕለ አድኅኖ በግብጻውያን እንደተሳለች አያጠራጥርም። ይህችን ስዕል ለየት የሚያደርጋት ነገር ቢኖር እቴጌ መለኮታዊት በልዩ ሱባኤ ከእንባ ጋር እንዳሰራቻትና ሌባ ሰርቆ ወደ ግብጽ እንደወሰዳትና በተአምር ወደ ግብጽ ተመልሳ እንደመጣች ታሪክ ያስረዳል።
ጥንታዊቷ ገዳም ከተገደመችበት ጊዜ ጀምሮ በሳር ክዳን ያላት ሲሆን አሁንም ከሰባት መቶ አመታት በኋላ የሳር ክዳን ታሪክን ሃይማኖትን እያሻገረች ትገኛለች ።
ከገዳሟ ተሳልመን እንዲሁ ወደመጣንበት አንመለስም ምክንያቱም ደምቢያ ዉስጥ አያሌ ታሪክ የሚቀዳባቸው፣ የጸና ሃይማኖት ያለባቸው፣ የኢትዮጵያ አንድነት የሚመነጭባቸው ፣አንደበት ችሎ የማይናገራቸው፣ ልብ ሆኖለት የማይመረምራቸው ፣ እጹብ የሚያሰኙ ታሪካዊ እና መንፈሳዊ ሥፍራዎች መልተዋልና፡፡
ደምቢያ ከደብረ ሲና ማርያም እስከ ገሊላ፣ ከአትማረኝ የተራራ ሰንሰለት እስከ ሱስንዮስ ቤተ መንግስት፣ ከፈረስ ግንብ እስከ ጉርአምባ፣ ከታሪካዊው አንጋራ ተክለ ሐይማኖት እስከ ማንዳባ ገዳም፣ ከሞሶሎኒ ሐውልት እስከ ቸንከር ተክለ ሐይማኖት መገኛም ናት ።
(ታዴ የማመይ ልጅ )
#ethiopia | ተወዲያ ከውቢቷ ባሕር ዳር እስከ ታሪካዊቷ ጎንደር፤ ከለምለሙ የጎጃም ምድር እስከ ማማው በጌምድር የተዘረጋው የጣና ሐይቅ ከሕዋ ላይ ሆነው ሲያዩት የሰውን ልጅ ❤️ የልብ ቅርጽ ገፅታ ይዞ ይታየኛል ።
ከዘጌ እስከ ጣና ቂርቆስ፣ ከደልጊ እስከ ሬማ መድኃኒዓለም፣ ከክብራን እስከ ጀበራ ማርያም፣ ከእንጦስ እስከ ማንዳባ፣ ከጉረር እስከ አንጋራ ከቁንዝላ እስከ ጎርጎራ እና ሌሎችም የተንጣለለዉን ሐይቅ ጉማራ ጉዛራና ርብ የተባሉ አፍላጎች ሰርክ ይገብሩለታል ።
ለማንቻዉም በጣና ሃይቅ ወደብ፤ በቤጌምድር መደብ በጎንደር እናት ባሕላዊ፣በቅዱሳን መኖሪያ፣ የበረከት ማደሪያ፣ የእውቀትና የጥበብ መፍለቂያ፣ መንፈሳዊና ሞራላዊ ሃብቶች መጠለያ ፣ለዘመነ መሳፍንት ማክተም ምክንያት ከሆኑ ቦታዎች አንዱም ነው፤ ማሩ ቀመስ ደንቢያ ዉስጥ ነኝ ፡፡
መዳረሻዬ ደግሞ ከረጂም ዘመን ጀምሮ እስከዛሬ በተዘረጋዉ ታሪኳ በዋሻዎቿ የሰው ልጅ ይኖርባት እንደነበር የሚነገርላት ፣ከህገ ልቦና እስከ ህገ ኦሪት፣ ከንጉሰ ነገስት እስከ ወታደራዊ መንግሥት፣ ከጥንታዊው እስከ ዘመናዊው፣ ከተዘመረለት እስካልተዘመረለት ፣የኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ በሚነገርበት፣ ስርዓተ ክህነት እና ስርዓተ መንግሥት የጸናባት ጎርጎራና የ704 ዓመቷ ደብረ ሲና ማርያም ገዳም ናት ፡፡
ከዚያ በፊት ግን ስላለሁበት ለጥ ያለዉ የደምቢያ ምድር ጥቂት ልበል አሁን የምገኝበት ስፍራ በኢትዮጵያ ታሪክ ያላስተናገደው ሁነት የለም ፡፡
አፄ ሱስንዮስ ኢትዮጵያ የሮማን ሐይማኖት እንድትቀበል አዋጅ ያስነገሩት ከዚህ ስፍራ ነዉ።
የአፋሩ ጦረኛው አህመድ ኢብን ኢብራሂም አልጋዚ …ግራኝ አህመድ ከርቀት የሰማዉ ገናናው ስሟን አይቶ ለመናገሻነት መረጦ በረሃውን አቋርጦ ለህልሙ መሳካት ከአስር አመት በላይ የተይከራተተላት በመጨረሻም አፈሯን ቀምሷል።
ግራኝ አህመድ መርጦ ጣና ዳርቻ ዋና መዲናውን ለማድረግ እንዳሰበ ሁሉ፤ ፋሺሽት ጥሊያንም ጎርጎራን እና ደንቢያን ዋና መናገሻው ለማድረግ ዳድቶት ነበር አሉ፡፡
ሐማሴኖች ትናንታችን የዘር ሀረጋችን ከዚህ ይመዘዛል ይሉናል ፣ዮዲት ጉዲትም መዲናዋ ለማድረግ መርጣታለች ፣ የዘመናዊቷ ኢትዮጵያ አንጥረኛ እና ጥበበኛ የሆኑት ቋረኛው ንጉስ የመሪነት ጥበብ ስንቃቸውን የቋጠሩት፣ የታላቅነት ራዕይ ህልማቸውን የወጠኑባት ማሩ ቀመስ ደንቢያ ነበር ፡፡
ስፍራው ከአፄ አምደ ፅዮን እስከ ታላቁ ንጉስ ሰርፀ ድንግል፣ ከ አፄ ፋሲል እስከ አፄ ሱስንዮስ ፣ከእንግሊዝ ተስፋፊዎች እስከ የፖርቹጋል አሳሾች ከሮም ቀሳውስት እስከ የግሪክ መልዕክተኞች ፋሺሽት ጣሊያን እስከ ሚሲዮናዊያን ከአፄ ኃይለ ስላሴ እስከ ኮሎኔል መንግስቱ እልፍ ታሪኩን በአጭር ቃላት ገልፀን መጨረስ አያስችልምና ቀጥታ ወደዛሬዋ መዳረሻዬ ላቅና ።
ይህ ሥፍራ በቅዱሳን መኖሪያ፣ የበረከት ማደሪያ፣ የእውቀትና የጥበብ መፍለቂያ ፣ ትናንት ጥበብ የተቀዳበት ፣ ዛሬም የሚቀዳበት ጥበብን የሚሹ ሁሉ የሚረኩበት ስለመሆኑ ሞገሱ ያሳብቃል ።
አሁን የምገኘው ከጎንደር ከተማ በስተምዕራብ 61 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ጣና ሀይቅ ዳር ነዉ ።
በስተምስራቅ የተንጣለለው ሐይቁ በማዕበል ይወዛዋዛል፡፡ ዛፎች ለጌታቸው ምስጋና የሚያቀርቡ ይመስላሉ፡፡ ጎንበስ ቀና ሲሉ አጀብ ያሰኛሉ፡፡ አበው መነኮሳት ስጋዬን ለመነኩሴ ነብሴንም ለስላሴ ብለው ሳያርፉ ለአገልግሎት ይፋጠናሉ፡፡ ስጋቸውን እያስራቡ ነብሳቸውን ይመግባሉ፡፡ ስለ ዓለም ሀጥያት፣ ስለ ምድር በረከት፣ ስለ ኢትዮጵያ ፅናት፣ ስለ ሕዝቦቿ አንድነት ሳይሰለቹ ይማፀናሉ፡፡
በሃገር በቀል እፅዋት በተሸበበዉ ግቢ አዕዋፋት ይዘምራሉ፡፡
እለቱ ህዳር 21ም አይደል በጣና ሀይቅ ዳር በምትገኘው የ704 ዓመቷ ደብረ ሲና ማርያም ገዳም ደርሻለሁ ።
ገዳሟን ብዙዎች ሊያዩት ሊጎበኙት ይሻሉ፤ ይጎበኙታልም። የተገደመችበት እድሜ እሩቅ ነዉ ።
የተመሰረተችው በ1312 ዓ/ም በአጼ ዓምደ ጽዮን ዘመነ መንግስት ነበር በንጉስ አምደ ፅዮን መንግስት ወቅት ኤስድሮስ በተሰኘ የ ንጉስ አምደፂዮን የጦር መሪ አማካኝነት ነበር ይባላል ። እንደ ገዳሙ አባቶች ገለፃ ከሆነ የደብረሲና ማርያም አመሰራረት አስደማሚና ተዓምራዊ ጭምርም ነው።
ነገሩ እንዲህ ነው። ገዳሟ አሁን የምትገኝበት የሀይቁ ዳር አካባቢ በደን የተጠቀጠቀና የሽፍቶች መኖሪያ ነበር። ሽፍቶቹም ባሻ ጐርጐጎር፣ ባሻ አትርፍ፣ ባሻ ስማንና ባሻ ጐራድ ይባሉ እንደነበር ይነገራል።
እነዚህ ሽፍቶች የአካባቢውን ነዋሪ አላስወጣ አላስገባ በማለት፣ በመዝረፍና በመግደል በእጅጉ በማማረራቸው ህዝቡ ለንጉስ አምደ ፂዮን አቤቱታ ማቅረቡን ይናገራሉ። ንጉስ አምደ ጺዮን የህዝቡን አቤቱታና እሮሮ ካዳመጡ በኋላ ሽፍቶቹን ለመዋጋት ኤስድሮስ በተባለ የጦር መሪያቸው አማካኝነት ጦር ያዘምታሉ።
ኤስድሮስ ሽፍቶቹ ድል ከነሳ በኋላ በዚህ አካባቢ ለስሜ መጠሪያ የሚሆን አንድ ማስታወሻ ተክዬ መሄድ አለብኝ ብሎ አሰበ ዙሪያ ገባውንም ቃኘ። በዚህ ቅኝቱ አንድም ቤተ ክርስቲያን ባለማየቱ ጦርነቱን ድል እንዲነሳ ያገዘችውን ማርያም ቤተክርስቲያንን ለማሰራት ወሰነ ይላሉ የገዳሙ አባቶች።
እናም ለቤተ-ክርስቲያኑ ማቆሚያ የሚሆን 12 ዓምድ (ወጋግራ) የዝግባ እንጨት እንዲያመጡለት ሰራተኞቹን ወደ ጎጃም ዘጌ አካባቢ የላከው ኤስድሮ፤ 11ዱ እንጨቶች ተገዝተው ሲጫኑ 12ኛውን እንጨት ለመግዛት ከሻጩ ጋር በዋጋ መፋረሳቸውን ይገልጻሉ። ሰራተኞቹም 11ዱን ወጋግራ ጭነው መጡ።
ይህ በዋጋ መፋረስ ምክንያት የቀረው አንድ ወጋግራ ባልታወቀ መልኩ በጣና ማዕበል እየተገፋ አሁን ገዳሟ ያለችበት ቦታ ድረስ መምጣቱን ይህም ተዓምረ ማርያም ሆኖ በገዳሟ ታሪክ የሚነገር ነው።
የዚህን ተዕምር ያዩት በሙሉ ለፍጥረት አዛኝ የሆነችውን እመቤታችንን አመሰገኑዋት። በመቀጠል እነዚህን 12ቱን ዓምዶች ከቤተ ክርስቲያኑ አቆሙት። ይህንን ተአምረኛ ዓምድ በሴቶች ዓምድ አንቀጽ (መግቢያ) በደቡብ ምዕራብ በኩል ተከሉት አስካሁን በስፍራው ይገኛል ።
ግብጻዊት ማርያም ስዕል “ግብፃዊት ማርያም” የተባለች የምትጠራውንና ምስሏ በገዳሟ ምስራቃዊ ክፍል ላይ አሁንም የምትገኘውን ምስለ ማርያም አስሎ ማስመጣቱን ነው ታሪክ የሚናገረው።
ግብጻዊት ማርያም ስዕል''በዚህች ገዳም ውስጥ የምትገኘው የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስዕል ከግብጽ እንደመጣች ይነገራል።
ታሪክ እንደሚያስረዳው ከግድግዳው ያለችው ስዕለ አድኅኖ በግብጻውያን እንደተሳለች አያጠራጥርም። ይህችን ስዕል ለየት የሚያደርጋት ነገር ቢኖር እቴጌ መለኮታዊት በልዩ ሱባኤ ከእንባ ጋር እንዳሰራቻትና ሌባ ሰርቆ ወደ ግብጽ እንደወሰዳትና በተአምር ወደ ግብጽ ተመልሳ እንደመጣች ታሪክ ያስረዳል።
ጥንታዊቷ ገዳም ከተገደመችበት ጊዜ ጀምሮ በሳር ክዳን ያላት ሲሆን አሁንም ከሰባት መቶ አመታት በኋላ የሳር ክዳን ታሪክን ሃይማኖትን እያሻገረች ትገኛለች ።
ከገዳሟ ተሳልመን እንዲሁ ወደመጣንበት አንመለስም ምክንያቱም ደምቢያ ዉስጥ አያሌ ታሪክ የሚቀዳባቸው፣ የጸና ሃይማኖት ያለባቸው፣ የኢትዮጵያ አንድነት የሚመነጭባቸው ፣አንደበት ችሎ የማይናገራቸው፣ ልብ ሆኖለት የማይመረምራቸው ፣ እጹብ የሚያሰኙ ታሪካዊ እና መንፈሳዊ ሥፍራዎች መልተዋልና፡፡
ደምቢያ ከደብረ ሲና ማርያም እስከ ገሊላ፣ ከአትማረኝ የተራራ ሰንሰለት እስከ ሱስንዮስ ቤተ መንግስት፣ ከፈረስ ግንብ እስከ ጉርአምባ፣ ከታሪካዊው አንጋራ ተክለ ሐይማኖት እስከ ማንዳባ ገዳም፣ ከሞሶሎኒ ሐውልት እስከ ቸንከር ተክለ ሐይማኖት መገኛም ናት ።
7 months ago
ጣና ነሽ ፪ ጀልባ መደበኛ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመረች
ጣና ነሽ ፪ ጀልባ የመጀመሪያውን የመንገደኞች ማጓጓዝ ከባሕር ዳር ወደ ደልጊ እና ደቅ በማድረግ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀምራለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጣና ነሽ ፪ ጀልባን በጎርጎራ ሥራ አስጀምረው ወደ አገልግሎት መግባቷ የሚታወስ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ ጣና ነሽ ፪ ጀልባ “የጣና ውሃን እየቀዘፈች ባሕር ዳር ከተማን ከጎርጎራ ኢኮ ሎጅ ማገናኘት ጀምራለች” ማለታቸውም ይታወሳል።
188 ተሳፋሪዎችን የማጓጓዝ አቅም ያላት ጣናነሽ ፪ በአስደማሚው የጣና ሐይቅ የተፈጥሮ ከባቢ የሚደረገውን ጉብኝት እና ወደ ጎርጎራ ኢኮ ሎጅ የሚደረገውን ጉዞ ይበልጥ ምቹ አድርጋው ሰንብታለች።
አሁን ደግሞ ጣና ነሽ ፪ ጀልባ የመጀመሪያውን የመንገደኞች ማጓጓዝ ከባሕር ዳር ወደ ደልጊ እና ደቅ በማድረግ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት መጀመሯን የክልሉ ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።
seledadotio
seledadotio
ጣና ነሽ ፪ ጀልባ የመጀመሪያውን የመንገደኞች ማጓጓዝ ከባሕር ዳር ወደ ደልጊ እና ደቅ በማድረግ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀምራለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጣና ነሽ ፪ ጀልባን በጎርጎራ ሥራ አስጀምረው ወደ አገልግሎት መግባቷ የሚታወስ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ ጣና ነሽ ፪ ጀልባ “የጣና ውሃን እየቀዘፈች ባሕር ዳር ከተማን ከጎርጎራ ኢኮ ሎጅ ማገናኘት ጀምራለች” ማለታቸውም ይታወሳል።
188 ተሳፋሪዎችን የማጓጓዝ አቅም ያላት ጣናነሽ ፪ በአስደማሚው የጣና ሐይቅ የተፈጥሮ ከባቢ የሚደረገውን ጉብኝት እና ወደ ጎርጎራ ኢኮ ሎጅ የሚደረገውን ጉዞ ይበልጥ ምቹ አድርጋው ሰንብታለች።
አሁን ደግሞ ጣና ነሽ ፪ ጀልባ የመጀመሪያውን የመንገደኞች ማጓጓዝ ከባሕር ዳር ወደ ደልጊ እና ደቅ በማድረግ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት መጀመሯን የክልሉ ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
Comments