2 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) ዛሬ በስዊድኗ ጎተንበርግ ከተማ ፒኤስጂ ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር ከሚያደርገው የቅድመ-ውድድር (ፕሪ-ሲዝን) ጨዋታ አስቀድሞ፣ የፒኤስጂው አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ለማንችስተር ዩናይትዱ ማይክል ካሪክ ማስጠንቀቂያ ምላሽ ሰጥተዋል።
ጋዜጠኛ "ማይክል ካሪክ እስካሁን በታላላቅ አሰልጣኞች ላይ እያደረገ ባለው ነገር (በሚያስመዘግበው ውጤት) ምክንያት ቡድንህን ይዘህ እንዳትመጣ አስጠንቅቆሃል፤ ለዚህ ምን ምላሽ አለህ?" ሲል ጠይቋል። ሉዊስ ኤንሪኬ ሲመልስም.... "ካሪክን እና እስካሁን ያደረገውን ሁሉ አከብራለሁ፤ ነገር ግን ትንሽ ከመጠን ያለፈ በራስ መተማመን ውስጥ የገባ ይመስለኛል። አዎ፣ ጥሩ የሚባሉ አሰልጣኞችን አሸንፎ ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን ነገ ሙሉ ለሙሉ የተለየ ፈተና ነው የሚጠብቀው።
"እሱ እንዳለው አለቃዬን (ፔፕን) ከኃላፊነቱ እንዲለቅ እንዳደረገው አውቃለሁ፤ ይህንኑ ለማረጋገጥም ለፔፕ ደውዬለት ነበር። እሱም 'አዎ፣ የካሪክ ኳስ (Carrick Ball) አደገኛ ነው' ብሎኛል። የካሪክን የጨዋታ አቀራረብ ተመልክቼዋለሁ፤ በጥንቃቄም አጥንቼዋለሁ። ትናንት ማታ እንኳን ጨዋታዎቹን ስመለከት አምሽቻለሁ... እውነቱን ለመናገር፣ ምን እያደረገ እንዳለ ይገባኛል። በእርሱ ላይ ተጫውቶ ማሸነፍ ቀላል አይደለም።
"ነገር ግን ለእርሱ አንድ መልእክት አለኝ፡ አትጨነቅ ማይክል! ቡድኔን ይዤ እመጣለሁ፤ ነገ ለእርሱ መጥፎ ቀን ይሆን እንደሆነ አብረን የምናየው ይሆናል። እሱ እና ሌሎች ታላላቅ አሰልጣኞች እንደሚሉት 'የካሪክ ኳስ' ያን ያህል አደገኛ ከሆነ፣ በፒኤስጂ ፊት መቆም ይችል እንደሆነ ነገ እናረጋግጣለን። ጎተንበርግ ላይ እንገናኝ! የካሪክ ኳስ ከ ፒኤስጂ (Carrick Ball vs PSG)።"
ጋዜጠኛ "ማይክል ካሪክ እስካሁን በታላላቅ አሰልጣኞች ላይ እያደረገ ባለው ነገር (በሚያስመዘግበው ውጤት) ምክንያት ቡድንህን ይዘህ እንዳትመጣ አስጠንቅቆሃል፤ ለዚህ ምን ምላሽ አለህ?" ሲል ጠይቋል። ሉዊስ ኤንሪኬ ሲመልስም.... "ካሪክን እና እስካሁን ያደረገውን ሁሉ አከብራለሁ፤ ነገር ግን ትንሽ ከመጠን ያለፈ በራስ መተማመን ውስጥ የገባ ይመስለኛል። አዎ፣ ጥሩ የሚባሉ አሰልጣኞችን አሸንፎ ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን ነገ ሙሉ ለሙሉ የተለየ ፈተና ነው የሚጠብቀው።
"እሱ እንዳለው አለቃዬን (ፔፕን) ከኃላፊነቱ እንዲለቅ እንዳደረገው አውቃለሁ፤ ይህንኑ ለማረጋገጥም ለፔፕ ደውዬለት ነበር። እሱም 'አዎ፣ የካሪክ ኳስ (Carrick Ball) አደገኛ ነው' ብሎኛል። የካሪክን የጨዋታ አቀራረብ ተመልክቼዋለሁ፤ በጥንቃቄም አጥንቼዋለሁ። ትናንት ማታ እንኳን ጨዋታዎቹን ስመለከት አምሽቻለሁ... እውነቱን ለመናገር፣ ምን እያደረገ እንዳለ ይገባኛል። በእርሱ ላይ ተጫውቶ ማሸነፍ ቀላል አይደለም።
"ነገር ግን ለእርሱ አንድ መልእክት አለኝ፡ አትጨነቅ ማይክል! ቡድኔን ይዤ እመጣለሁ፤ ነገ ለእርሱ መጥፎ ቀን ይሆን እንደሆነ አብረን የምናየው ይሆናል። እሱ እና ሌሎች ታላላቅ አሰልጣኞች እንደሚሉት 'የካሪክ ኳስ' ያን ያህል አደገኛ ከሆነ፣ በፒኤስጂ ፊት መቆም ይችል እንደሆነ ነገ እናረጋግጣለን። ጎተንበርግ ላይ እንገናኝ! የካሪክ ኳስ ከ ፒኤስጂ (Carrick Ball vs PSG)።"
8 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ለፊፋ ፕሬዝደንት ድጋፍ እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን(ካፍ) ለፊፋ ፕሬዝደንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በሙሉ ድምፅ ድጋፍ ለመስጠት መወሰኑን ገለፀ፡፡ በኢንፋንቲኖ አመራር ላይ በመላው አለም ተቃውሞ እየተነሳ ባለበት በዚህ ወቅት ካፍ ተቃራኒ አቋም በማንፀባረቅ ፕሬዝደንቱን ደግፏል፡፡ ካፍ ይህንን አቋሙን ዛሬ ይፋ ያደረገው የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ኢንፋንቲኖ በስልጣን ላይ የሚቆዩ ከሆነ በፊፋ ውድድሮች ራሱን እንደሚያገል ማስታወቁን ተከትሎ ነው፡፡ ለአህጉሪቱ እግር ኳስ እድገት ያበረከቱትን አስተዋፅኦ ያደነቀው ካፍ የፊፋ ፕሬዝደንትና ዋና ፀሀፊው ያቀረቡለትን ወቅታዊ ገለፃ እንደተቀበለው አስረድቷል፡፡
በዚህም በፊፋ ውስጥ ግልፅነት ያለው መልካም አስተዳደር ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታውቋል፡፡ የካፍ ፕሬዝደንት ፓትሪስ ሞትሴፕ ሲናገሩ ‹‹ለእኛ ለአፍሪካዊያን በአስተዳደርና በፍትህ ሂደት ውስጥ ግልፅነት ለድርድር የማይቀርብ ነው፡፡
ስለዚህም ከመንግስቶቻችን፣ ከንግድ ድርጅቶችና ከሌሎችም ተቋማት ይህንን እንጠብቃለን፡፡›› ያሉ ሲሆን ካፍ እነዚህን መርሆዎች በማክበር ከፊፋ፣ ከአባል ማህበራትና ሌሎችም አህጉራዊ ኮንፌዴሬሽኖችና የእግር ኳስ ባለድርሻ አካላት ጋር መስራቱን እንደሚቀጥል ገልፀዋል፡፡ በጉዳዩ ላይ የካፍ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውይይት አድርጎ በሙሉ ድምፅ ለኢንፋንቲኖ ድጋፍ ለመስጠት ውሳኔ እንደደረሰም አስታውቀዋል፡፡
በዚህም በፊፋ ውስጥ ግልፅነት ያለው መልካም አስተዳደር ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታውቋል፡፡ የካፍ ፕሬዝደንት ፓትሪስ ሞትሴፕ ሲናገሩ ‹‹ለእኛ ለአፍሪካዊያን በአስተዳደርና በፍትህ ሂደት ውስጥ ግልፅነት ለድርድር የማይቀርብ ነው፡፡
ስለዚህም ከመንግስቶቻችን፣ ከንግድ ድርጅቶችና ከሌሎችም ተቋማት ይህንን እንጠብቃለን፡፡›› ያሉ ሲሆን ካፍ እነዚህን መርሆዎች በማክበር ከፊፋ፣ ከአባል ማህበራትና ሌሎችም አህጉራዊ ኮንፌዴሬሽኖችና የእግር ኳስ ባለድርሻ አካላት ጋር መስራቱን እንደሚቀጥል ገልፀዋል፡፡ በጉዳዩ ላይ የካፍ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውይይት አድርጎ በሙሉ ድምፅ ለኢንፋንቲኖ ድጋፍ ለመስጠት ውሳኔ እንደደረሰም አስታውቀዋል፡፡
13 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የእንግሊዙ ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮን ማንችስተር ሲቲ፣ ስፔናዊውን ድንቅ አማካይ ሮድሪን ለማስፈረም ከስፔኑ ታላቅ ክለብ ባርሴሎና የቀረበለትን የ38.5 ሚሊዮን ፓውንድ የመነሻ ጥያቄ ውድቅ አደረገ! ሲቲ ተጫዋቹን ለመሸጥ በሩን ክፍት ቢያደርግም፣ ለዝውውሩ ግን ቢያንስ ከ60 ሚሊዮን ፓውንድ በላይ ካልቀረበለት እንደማይደራደር አሳውቋል።
የ30 ዓመቱ ኮከብ በኢትሃድ ስታዲየም ያለው ኮንትራት በመጨረሻው ዓመት ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ እስካሁን አዲስ ውል ባለመፈረሙ ምክንያት "የፊታችን ክረምት ቀጣይ ማረፊያው የት ይሆን?" የሚለው ጉዳይ የዝውውር ገበያውን እያሟሟቀው ይገኛል።
መጀመሪያ ላይ የአውሮፓው ነገስታት ሪያል ማድሪድን ይቀላቀላል ተብሎ በስፋት ቢታሰብም፣ አሁን ግን የላሊጋው ተቀናቃኝ ባርሴሎና በዝውውር ፉክክሩ ፊት አውራሪ ሆኖ ብቅ ብሏል። ቢቢሲ ስፖርት ከታማኝ ምንጮች እንዳረጋገጠው ከሆነ፣ የካታሎኑ ክለብ ከተጫዋቹ ጋር ድርድር ለመጀመር ይሁንታ አግኝቶ አርብ ዕለት ይፋዊ የመነሻ ጥያቄውን ለሲቲ አቅርቧል። ባርሴሎና ከተጫዋቹ ወኪሎች ጋር ንግግሩን አጠናክሮ መቀጠሉንም አሳውቋል።
በሌላ በኩል ሮድሪን ለማስፈረም ከሪያል ማድሪድ ጋር የነበረው ድርድር ሙሉ በሙሉ መቋረጡ ተረጋግጧል። የስፔኑ ሬዲዮ 'ካዴና ሰር' የሮድሪን ወኪል ፓብሎ ባርኬሮን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ ስፔን የዓለም ዋንጫን ካነሳች በኋላ ሪያል ማድሪድ ለተጫዋቹ "እምቢ ለማለት የሚያስቸግር" እጅግ ማራኪ ጥያቄ አቅርቦለት ነበር።
ከፕሬዝዳንት ፍሎሬንቲኖ ፔሬዝ እስከ ዋና ስራ አስፈፃሚው ሆሴ አንጄል ሳንቼዝ ድረስ ዝውውሩን እውን ለማድረግ ሌት ተቀን ቢሰሩም፣ እና ድርድሩም በከፍተኛ መከባበር ቢካሄድም፤ ሮድሪ ሌላ አማራጭን በመቀበል የራሱን የግል ውሳኔ አሳልፏል። ማድሪድም ይህንን የተጫዋቹን ውሳኔ አርብ ዕለት ሲሰማ፣ ውዥንብርን ላለመፍጠር ሲል ተጫዋቹን በማመስገን በሰለጠነ መንገድ ከዝውውር ፉክክሩ ራሱን አግልሏል።
የ2024ቱ የባሎንዶር አሸናፊ የሆነው ሮድሪ፣ በ2024-25 የውድድር ዘመን በገጠመው ከባድ የጉልበት ጉዳት እና ባለፈው የውድድር ዘመን ባስተናገደው የቋንጃ ጉዳት ምክንያት አብዛኛውን ጊዜ ከሜዳ ርቆ አሳልፏል። ይሁን እንጂ በክረምቱ የዓለም ዋንጫ አስደናቂ ብቃቱን ዳግም በማሳየት ስፔንን ለሁለተኛ ጊዜ የዓለም ሻምፒዮን እንድትሆን ከመምራቱም በላይ፣ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል።
ባለፈው ወር በጀርባው ላይ በተደረገለት ቀዶ ጥገና ምክንያት አሁን ላይ ከሜዳ የራቀ ቢሆንም፣ በሚቀጥለው ሳምንት መጀመሪያ ማንችስተር ከሚገኙት የቡድን አጋሮቹ ጋር ለልምምድ ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።
የነሀሴ ወር የዝውውር መስኮት ሁለተኛ ሳምንት ላይ እንደመገኘታችን፣ ማንችስተር ሲቲ የሮድሪን ጉዳይ በፍጥነት እልባት በመስጠት ጠንካራ ተተኪ ለማስፈረም ቆርጦ ተነስቷል። ሲቲዎች የ18 ዓመቱን ሞሮኳዊ የሊል አማካይ አዩብ ቡአዲን ወደ ኢትሃድ ለማምጣት ድርድር ላይ ቢሆኑም፣ የፈረንሳዩ ክለብ የጠየቀው 86 ሚሊዮን ፓውንድ ግን ለዝውውሩ ትልቅ እንቅፋት ሆኖባቸዋል።
የሮድሪ ቀጣይ ማረፊያ ካምፕ ኑ ይሆን? የዝውውር መስኮቱ የሚዘጋበት ቀን እየተቃረበ ሲመጣ፣ የዚህ ኮከብ ተጫዋች ፊርማ እጣ ፈንታ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
የ30 ዓመቱ ኮከብ በኢትሃድ ስታዲየም ያለው ኮንትራት በመጨረሻው ዓመት ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ እስካሁን አዲስ ውል ባለመፈረሙ ምክንያት "የፊታችን ክረምት ቀጣይ ማረፊያው የት ይሆን?" የሚለው ጉዳይ የዝውውር ገበያውን እያሟሟቀው ይገኛል።
መጀመሪያ ላይ የአውሮፓው ነገስታት ሪያል ማድሪድን ይቀላቀላል ተብሎ በስፋት ቢታሰብም፣ አሁን ግን የላሊጋው ተቀናቃኝ ባርሴሎና በዝውውር ፉክክሩ ፊት አውራሪ ሆኖ ብቅ ብሏል። ቢቢሲ ስፖርት ከታማኝ ምንጮች እንዳረጋገጠው ከሆነ፣ የካታሎኑ ክለብ ከተጫዋቹ ጋር ድርድር ለመጀመር ይሁንታ አግኝቶ አርብ ዕለት ይፋዊ የመነሻ ጥያቄውን ለሲቲ አቅርቧል። ባርሴሎና ከተጫዋቹ ወኪሎች ጋር ንግግሩን አጠናክሮ መቀጠሉንም አሳውቋል።
በሌላ በኩል ሮድሪን ለማስፈረም ከሪያል ማድሪድ ጋር የነበረው ድርድር ሙሉ በሙሉ መቋረጡ ተረጋግጧል። የስፔኑ ሬዲዮ 'ካዴና ሰር' የሮድሪን ወኪል ፓብሎ ባርኬሮን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ ስፔን የዓለም ዋንጫን ካነሳች በኋላ ሪያል ማድሪድ ለተጫዋቹ "እምቢ ለማለት የሚያስቸግር" እጅግ ማራኪ ጥያቄ አቅርቦለት ነበር።
ከፕሬዝዳንት ፍሎሬንቲኖ ፔሬዝ እስከ ዋና ስራ አስፈፃሚው ሆሴ አንጄል ሳንቼዝ ድረስ ዝውውሩን እውን ለማድረግ ሌት ተቀን ቢሰሩም፣ እና ድርድሩም በከፍተኛ መከባበር ቢካሄድም፤ ሮድሪ ሌላ አማራጭን በመቀበል የራሱን የግል ውሳኔ አሳልፏል። ማድሪድም ይህንን የተጫዋቹን ውሳኔ አርብ ዕለት ሲሰማ፣ ውዥንብርን ላለመፍጠር ሲል ተጫዋቹን በማመስገን በሰለጠነ መንገድ ከዝውውር ፉክክሩ ራሱን አግልሏል።
የ2024ቱ የባሎንዶር አሸናፊ የሆነው ሮድሪ፣ በ2024-25 የውድድር ዘመን በገጠመው ከባድ የጉልበት ጉዳት እና ባለፈው የውድድር ዘመን ባስተናገደው የቋንጃ ጉዳት ምክንያት አብዛኛውን ጊዜ ከሜዳ ርቆ አሳልፏል። ይሁን እንጂ በክረምቱ የዓለም ዋንጫ አስደናቂ ብቃቱን ዳግም በማሳየት ስፔንን ለሁለተኛ ጊዜ የዓለም ሻምፒዮን እንድትሆን ከመምራቱም በላይ፣ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል።
ባለፈው ወር በጀርባው ላይ በተደረገለት ቀዶ ጥገና ምክንያት አሁን ላይ ከሜዳ የራቀ ቢሆንም፣ በሚቀጥለው ሳምንት መጀመሪያ ማንችስተር ከሚገኙት የቡድን አጋሮቹ ጋር ለልምምድ ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።
የነሀሴ ወር የዝውውር መስኮት ሁለተኛ ሳምንት ላይ እንደመገኘታችን፣ ማንችስተር ሲቲ የሮድሪን ጉዳይ በፍጥነት እልባት በመስጠት ጠንካራ ተተኪ ለማስፈረም ቆርጦ ተነስቷል። ሲቲዎች የ18 ዓመቱን ሞሮኳዊ የሊል አማካይ አዩብ ቡአዲን ወደ ኢትሃድ ለማምጣት ድርድር ላይ ቢሆኑም፣ የፈረንሳዩ ክለብ የጠየቀው 86 ሚሊዮን ፓውንድ ግን ለዝውውሩ ትልቅ እንቅፋት ሆኖባቸዋል።
የሮድሪ ቀጣይ ማረፊያ ካምፕ ኑ ይሆን? የዝውውር መስኮቱ የሚዘጋበት ቀን እየተቃረበ ሲመጣ፣ የዚህ ኮከብ ተጫዋች ፊርማ እጣ ፈንታ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
15 hours ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
18 hours ago
በሞትና በህይወት መካከል ናቸው
#ethiopia | የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ከካንሰር ህመም ጋር ትግል እያደረጉ መሆናቸው ተገለፀ።
የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በደረጃ 4 የፕሮስቴት ካንሰር ጋር እያደረጉት ባለው ህክምና ላይ ባለቤታቸው ዶ/ር ጂል ባይደን ልብ የሚነካ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የቀድሞው ፕሬዚዳንት ከኋይት ሀውስ ከተለዩ በኋላ በ2025 ህመሙ እንደተገኘባቸው ይታወሳል።
በጊዜው ካንሰሩ ከፍተኛ የጉዳት ደረጃ ያለውና አጥንት ላይ የደረሰ እንደሆነ ተገልጾ ነበር።
ጂል ባይደን ከኬሊ ሪፓ ጋር በነበራቸው የፖድካስት ቆይታ ወቅት እንደገለጹት የካንሰሩ ህመም ወደ አጥንታቸው በመሰራጨቱ ሙሉ በሙሉ ማዳን የማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሷል ብለዋል።
ካንሰሩ ወደ አጥንት በመሰራጨቱ ምክንያት ሙሉ በሙሉ ሊድን እንደማይችል የተናገሩት ጂል ባይደን
ጆ ባይደን እስከ ህይወቱ ፍፃሜ ድረስ ከካንሰር ጋር ይኖራል ብለዋል።
አሁን ላይ በየሶስት ወሩ በሚደረጉ የህክምና ክትትሎች እና መድኃኒቶች ህመሙን የመቆጣጠር ስራ እየተሰራ ይገኛል ሲሉም አክለዋል።
ጂል ባይደን በኋይት ሀውስ በነበሩበት ወቅት የፕሬዚዳንቱን የጤና ሁኔታ ደብቀዋል በሚል ወቀሳ ደርሷቸው ነበር።
ካንሰሩ እድገቱን ለማዘገየት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑ እየተደረገ እንደሚገኝና አሁን ባለው ሁኔታ ባይደን በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #usapresident #cancer #joebiden #jilebiden
#ethiopia | የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ከካንሰር ህመም ጋር ትግል እያደረጉ መሆናቸው ተገለፀ።
የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በደረጃ 4 የፕሮስቴት ካንሰር ጋር እያደረጉት ባለው ህክምና ላይ ባለቤታቸው ዶ/ር ጂል ባይደን ልብ የሚነካ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የቀድሞው ፕሬዚዳንት ከኋይት ሀውስ ከተለዩ በኋላ በ2025 ህመሙ እንደተገኘባቸው ይታወሳል።
በጊዜው ካንሰሩ ከፍተኛ የጉዳት ደረጃ ያለውና አጥንት ላይ የደረሰ እንደሆነ ተገልጾ ነበር።
ጂል ባይደን ከኬሊ ሪፓ ጋር በነበራቸው የፖድካስት ቆይታ ወቅት እንደገለጹት የካንሰሩ ህመም ወደ አጥንታቸው በመሰራጨቱ ሙሉ በሙሉ ማዳን የማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሷል ብለዋል።
ካንሰሩ ወደ አጥንት በመሰራጨቱ ምክንያት ሙሉ በሙሉ ሊድን እንደማይችል የተናገሩት ጂል ባይደን
ጆ ባይደን እስከ ህይወቱ ፍፃሜ ድረስ ከካንሰር ጋር ይኖራል ብለዋል።
አሁን ላይ በየሶስት ወሩ በሚደረጉ የህክምና ክትትሎች እና መድኃኒቶች ህመሙን የመቆጣጠር ስራ እየተሰራ ይገኛል ሲሉም አክለዋል።
ጂል ባይደን በኋይት ሀውስ በነበሩበት ወቅት የፕሬዚዳንቱን የጤና ሁኔታ ደብቀዋል በሚል ወቀሳ ደርሷቸው ነበር።
ካንሰሩ እድገቱን ለማዘገየት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑ እየተደረገ እንደሚገኝና አሁን ባለው ሁኔታ ባይደን በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #usapresident #cancer #joebiden #jilebiden
19 hours ago
ከኩርሙክ ወርቅ እስከ ዳንጎቴ ማዳበሪያ በማዕድን እና በግብርና የሚመራው የኢትዮጵያ አዲሱ የኢኮኖሚ ሽግግር
********************
ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ መዋቅሯን ለማዘመን እና የገቢ ምንጮቿን ለማስፋፋት የምታደርገው ጥረት በአሁኑ ወቅት አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ኢትዮጵያ የምድር ውስጥ ሀብቷን በስፋት ማልማት ላይ ትኩረት ማድረጓን ተከትሎ፣ የማዕድን ዘርፉ ለኢኮኖሚ እድገቷ አዲስ የብርሃን ጭላንጭል እየሆነ መጥቷል።
በተለይም እንደ ኩርሙክ ያሉ ግዙፍ የማዕድን ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ መግባታቸው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት መንገድ ከፍቷል።
በዚህም መሰረት ወርቅ በአሁኑ ወቅት ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ከሚላኩ ዋና ዋና የወጪ ንግድ ምርቶች አንዱ በመሆን፣ ከዚህ ቀደም ሙሉ በሙሉ በግብርና ምርቶች ላይ ተንጠልጥሎ የነበረውን የንግድ ሚዛን ማስተካከል አስችሏል።
በሌላ በኩል መንግሥት የግብርናውን ዘርፍ ማዘመን ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ይገኛል። ግብርና የሀገራችን ኢኮኖሚ ዋነኛ አከርካሪ እንደመሆኑ መጠን ሀገራችን በምግብ አቅርቦት በራስ እንድትተማመን ለማድረግ የታለሙ የካፒታል ኢንቨስትመንቶች እየተከናወኑ ነው።
በዚህ ረገድ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሚገነባው ግዙፍ የማዳበሪያ ፋብሪካ የዚሁ ጥረት አካል እንደሆነ ይጠቀሳል። ይህ የአፍሪካው ባለሀብት አሊኮ ዳንጎቴ የ2.5 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ ወደ ሥራ ሲገባ በዓመት 3 ሚሊዮን ቶን የዩሪያ ማዳበሪያ የማምረት አቅም ይኖረዋል።
ይህ ታሪካዊ እንቅስቃሴ ሀገራችን ለግብርና ግብአት ከውጭ ለማስገባት የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ሙሉ በሙሉ ለማስቀረት በእጅጉ ይረዳል።
ይህ እንቅስቃሴ የሀገራችንን የእርሻ ምርታማነት ከመጨመሩ ባሻገር፣ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተቀመጠ ትልቅ እቅድ ነው።
በኢንቲሃድ አብራር
#ethiopia #ebc #economicgrowth #miningindustry #agriculture #investment
********************
ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ መዋቅሯን ለማዘመን እና የገቢ ምንጮቿን ለማስፋፋት የምታደርገው ጥረት በአሁኑ ወቅት አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ኢትዮጵያ የምድር ውስጥ ሀብቷን በስፋት ማልማት ላይ ትኩረት ማድረጓን ተከትሎ፣ የማዕድን ዘርፉ ለኢኮኖሚ እድገቷ አዲስ የብርሃን ጭላንጭል እየሆነ መጥቷል።
በተለይም እንደ ኩርሙክ ያሉ ግዙፍ የማዕድን ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ መግባታቸው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት መንገድ ከፍቷል።
በዚህም መሰረት ወርቅ በአሁኑ ወቅት ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ከሚላኩ ዋና ዋና የወጪ ንግድ ምርቶች አንዱ በመሆን፣ ከዚህ ቀደም ሙሉ በሙሉ በግብርና ምርቶች ላይ ተንጠልጥሎ የነበረውን የንግድ ሚዛን ማስተካከል አስችሏል።
በሌላ በኩል መንግሥት የግብርናውን ዘርፍ ማዘመን ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ይገኛል። ግብርና የሀገራችን ኢኮኖሚ ዋነኛ አከርካሪ እንደመሆኑ መጠን ሀገራችን በምግብ አቅርቦት በራስ እንድትተማመን ለማድረግ የታለሙ የካፒታል ኢንቨስትመንቶች እየተከናወኑ ነው።
በዚህ ረገድ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሚገነባው ግዙፍ የማዳበሪያ ፋብሪካ የዚሁ ጥረት አካል እንደሆነ ይጠቀሳል። ይህ የአፍሪካው ባለሀብት አሊኮ ዳንጎቴ የ2.5 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ ወደ ሥራ ሲገባ በዓመት 3 ሚሊዮን ቶን የዩሪያ ማዳበሪያ የማምረት አቅም ይኖረዋል።
ይህ ታሪካዊ እንቅስቃሴ ሀገራችን ለግብርና ግብአት ከውጭ ለማስገባት የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ሙሉ በሙሉ ለማስቀረት በእጅጉ ይረዳል።
ይህ እንቅስቃሴ የሀገራችንን የእርሻ ምርታማነት ከመጨመሩ ባሻገር፣ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተቀመጠ ትልቅ እቅድ ነው።
በኢንቲሃድ አብራር
#ethiopia #ebc #economicgrowth #miningindustry #agriculture #investment
19 hours ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
1 day ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በህጻናት ክትባት እና በኦቲዝም ዙሪያ አዲስ አስፈጻሚ ትዕዛዝ በቀጣዩ ሳምንት ሊያወጣ እንደሚችል ጉዳዩን በቅርበት የሚያውቁ ምንጮች አጋለጡ። አስርተ ዓመታትን ያስቆጠሩ ሳይንሳዊ ምርምሮች በክትባት እና በኦቲዝም መካከል ምንም ዓይነት ግንኙነት እንደሌለ በተደጋጋሚ ቢያረጋግጡም፣ ፕሬዝዳንቱ በዚህ ጉዳይ ላይ ተጨማሪ እርምጃዎች እንዲወሰዱ ፍላጎት ማሳየታቸው ተገልጿል።
የዋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ኩሽ ዴሳይ እንዳሉት፣ "አሜሪካ በዓለም ምርጡን የህጻናት የክትባት መርሐ-ግብር ሊኖራት ይገባል" የሚለው የፕሬዝዳንቱ አቋም ግልጽ ነው። አስተዳደሩም ጥያቄ እና ስጋት ላላቸው በርካታ ወላጆች በሳይንስ ላይ የተመሰረተ ምላሽ ለመስጠት ቁርጠኛ መሆኑን ቃል አቀባዩ አስታውቀዋል። ከዚህ ቀደም ትራምፕ በግንቦት ወር ባወጡት ትዕዛዝ የክትባት መጠኖችን በመቀነስ ከሌሎች ሀገራት ጋር ለማስተካከል የሞከሩ ሲሆን፣ የጤና እና የሰብዓዊ አገልግሎት ጸሐፊው ሮበርት ኤፍ. ኬኔዲ ጁኒየር መደበኛ የክትባት መርሐ-ግብሮችን ለመቀየር ያደረጉት ሙከራ በፍርድ ቤት መታገዱ ይታወሳል።
ባለፈው ሳምንት በካምፕ ዴቪድ በተካሄደ የካቢኔ ስብሰባ ላይ ፕሬዝዳንት ትራምፕ፣ ቀደም ሲል የጸረ-ክትባት ቡድንን ሲመሩ ለነበሩት ሮበርት ኤፍ. ኬኔዲ ጁኒየር ስለ ኦቲዝም መንስኤ ምርምር ሂደት በአደባባይ የጠየቋቸው ሲሆን፣ ኬኔዲም "መልስ ይዘን እንመጣለን" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። ይህ አዲስ ትዕዛዝ፣ ከመጪው የአጋማሽ ዘመን ምርጫ በፊት አወዛጋቢ ጉዳዮችን ላለማንሳት የጤና ባለስልጣናት ይዘውት የነበረውን ስትራቴጂ የሚቀለብስ እና ርዕሱን ዳግም ወደ አደባባይ የሚያመጣው እንደሚሆን ተገምቷል።
የዋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ኩሽ ዴሳይ እንዳሉት፣ "አሜሪካ በዓለም ምርጡን የህጻናት የክትባት መርሐ-ግብር ሊኖራት ይገባል" የሚለው የፕሬዝዳንቱ አቋም ግልጽ ነው። አስተዳደሩም ጥያቄ እና ስጋት ላላቸው በርካታ ወላጆች በሳይንስ ላይ የተመሰረተ ምላሽ ለመስጠት ቁርጠኛ መሆኑን ቃል አቀባዩ አስታውቀዋል። ከዚህ ቀደም ትራምፕ በግንቦት ወር ባወጡት ትዕዛዝ የክትባት መጠኖችን በመቀነስ ከሌሎች ሀገራት ጋር ለማስተካከል የሞከሩ ሲሆን፣ የጤና እና የሰብዓዊ አገልግሎት ጸሐፊው ሮበርት ኤፍ. ኬኔዲ ጁኒየር መደበኛ የክትባት መርሐ-ግብሮችን ለመቀየር ያደረጉት ሙከራ በፍርድ ቤት መታገዱ ይታወሳል።
ባለፈው ሳምንት በካምፕ ዴቪድ በተካሄደ የካቢኔ ስብሰባ ላይ ፕሬዝዳንት ትራምፕ፣ ቀደም ሲል የጸረ-ክትባት ቡድንን ሲመሩ ለነበሩት ሮበርት ኤፍ. ኬኔዲ ጁኒየር ስለ ኦቲዝም መንስኤ ምርምር ሂደት በአደባባይ የጠየቋቸው ሲሆን፣ ኬኔዲም "መልስ ይዘን እንመጣለን" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። ይህ አዲስ ትዕዛዝ፣ ከመጪው የአጋማሽ ዘመን ምርጫ በፊት አወዛጋቢ ጉዳዮችን ላለማንሳት የጤና ባለስልጣናት ይዘውት የነበረውን ስትራቴጂ የሚቀለብስ እና ርዕሱን ዳግም ወደ አደባባይ የሚያመጣው እንደሚሆን ተገምቷል።
Sponsored by
Surafel
2 days ago
ፕሬዝዳንቱ የት ጠፉ?
#ethiopia | የዓለማችን አንጋፋው ሀገር መሪ የሆኑት የካሜሩን ፕሬዚዳንት ፖል ቢያ ለሁለት ወራት ያህል ከህዝብ እይታ ርቀው መቆየታቸው በሀገሪቱ አነጋጋሪ ሆኗል።
ፕሬዚዳንቱ ባለፈው ሰኔ 7 ቀን "ለአጭር ጊዜ የግል እረፍት ወደ አውሮፓ" ማቅናታቸውን የቤተ መንግስት ጽህፈት ቤት አስታውቆ የነበረ ቢሆንም እስካሁን ወደ ሀገራቸው አልተመለሱም።
የካሜሩን የመንግስት ቃል አቀባይ ሬኔ ኢማኑኤል ሳዲ እሁድ ዕለት ለፈረንሳይ አር.ኤፍ.አይ በሰጡት አስተያየት "ፕሬዚዳንቱ በህይወት አሉ" ሲሉ ገልጸው በቅርቡ ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ አስታውቀዋል።
የካሜሩን ገዢ ፓርቲ የፕሬዚዳንት ፖል ቢያ ከሀገር መራቅ ያሳደደረውን ስጋትና እየጨመረ የመጣውን ውቀሳ ተከትሎ ባለፈው ወር የከፍተኛ አመራሮች ስብሰባ አካሂዶ ነበር።
ከ1982 ጀምሮ በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የቆዩት ፖል ቢያ ከዚህ ቀደምም ረጅም ጊዜያት ከሀገር ውጭ ማሳለፍ የተለመደ ባህሪያቸው እንሆነ ተገለጿል።
ግን አሁን ላይ የገጠማቸው የዕድሜ መገፋት ሀገር የመምራት ብቃታቸው ላይ ከፍተኛ ጥርጣሬ እንዲፈጠር አድርጓል።
አሁን ያደረጉት የውጭ ሀገር ጉዞም ከእስከዛሬዎቹ ረጅሙ እንደሆነ ተገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #cameron #president #pualbiya #rfi
#ethiopia | የዓለማችን አንጋፋው ሀገር መሪ የሆኑት የካሜሩን ፕሬዚዳንት ፖል ቢያ ለሁለት ወራት ያህል ከህዝብ እይታ ርቀው መቆየታቸው በሀገሪቱ አነጋጋሪ ሆኗል።
ፕሬዚዳንቱ ባለፈው ሰኔ 7 ቀን "ለአጭር ጊዜ የግል እረፍት ወደ አውሮፓ" ማቅናታቸውን የቤተ መንግስት ጽህፈት ቤት አስታውቆ የነበረ ቢሆንም እስካሁን ወደ ሀገራቸው አልተመለሱም።
የካሜሩን የመንግስት ቃል አቀባይ ሬኔ ኢማኑኤል ሳዲ እሁድ ዕለት ለፈረንሳይ አር.ኤፍ.አይ በሰጡት አስተያየት "ፕሬዚዳንቱ በህይወት አሉ" ሲሉ ገልጸው በቅርቡ ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ አስታውቀዋል።
የካሜሩን ገዢ ፓርቲ የፕሬዚዳንት ፖል ቢያ ከሀገር መራቅ ያሳደደረውን ስጋትና እየጨመረ የመጣውን ውቀሳ ተከትሎ ባለፈው ወር የከፍተኛ አመራሮች ስብሰባ አካሂዶ ነበር።
ከ1982 ጀምሮ በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የቆዩት ፖል ቢያ ከዚህ ቀደምም ረጅም ጊዜያት ከሀገር ውጭ ማሳለፍ የተለመደ ባህሪያቸው እንሆነ ተገለጿል።
ግን አሁን ላይ የገጠማቸው የዕድሜ መገፋት ሀገር የመምራት ብቃታቸው ላይ ከፍተኛ ጥርጣሬ እንዲፈጠር አድርጓል።
አሁን ያደረጉት የውጭ ሀገር ጉዞም ከእስከዛሬዎቹ ረጅሙ እንደሆነ ተገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #cameron #president #pualbiya #rfi
2 days ago
የግብፅ ወታደራዊ ግዙፍነት ማሳያ፡
"ኦክታጎን"
ግብፅ በፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል-ሲሲ የሚመራውን ሜጋ ፕሮጀክት አካል በማድረግ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበውን አዲሱን የመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት "ኦክታጎን" (The Octagon) እውን አድርጋለች።
ከካይሮ በስተምስራቅ 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አዲሱ አስተዳደራዊ ዋና ከተማ ውስጥ የተገነባው ይህ ወታደራዊ ካምፕ የአሜሪካውን "ፔንታጎን" በቆዳ ስፋቱና በዘመናዊነቱ ለመብለጥ ታስቦ የተሰራ የስልታዊ እዝ ማዕከል ነው።
መዋቅራዊ ቅርጽ እና አርክቴክቸር
የመከላከያ ግቢው "ኦክታጎን" የሚለውን ስም ያገኘው ህንጻዎቹ ስምንት ጎን (ስምንት ማዕዘን) ባለው የጂኦሜትሪ ቅርፅ በመገንባታቸው ነው።
አጠቃላይ ግቢው 50 ካሬ ኪሎ ሜትር (ወደ 12,500 ሄክታር) ስፋት ያለው ሲሆን የህንጻዎቹ ቅርፅ የጥንታዊ ግብፅ (Pharaonic) የህንጻ ጥበብ እና የዘመናዊ ወታደራዊ አርክቴክቸር ቅይጥ ነው።
በግቢው ማዕከል ውስጥ በአጠቃላይ 10 ዋና ዋና ስምንት ማዕዘናዊ ህንጻዎች ይገኛሉ፡
8 የጦር ክፍሎች ህንጻዎች
እያንዳንዱ ህንጻ የተለየ የጦር ክፍልን (የምድር ጦር፣ የባህር ጦር፣ የአየር ጦር፣ የአየር መከላከያ፣ የቪአይፒ ጥበቃ፣ ልዩ ኃይል እና የሎጂስቲክስ ክፍሎችን) በገለልተኝነትና በተቀናጀ መልኩ ያስተዳድራል።
2 የማዕከላዊ እዝ ህንጻዎች
በግቢው መሃል ላይ የሚገኙት እነዚህ ሁለት ህንጻዎች የሀገሪቱን ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ቢሮዎች፣ የማዕከላዊ ስልታዊ እዝ እና አጠቃላይ የጦር እንቅስቃሴዎችን የሚያስተጋብሩ የቁጥጥር ክፍሎችን ያቀፉ ናቸው።
በውስጡ ያካተታቸው ዋና ዋና ተቋማት
ኦክታጎን ተራ የአስተዳደር ቢሮ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ራሱን ችሎ የሚንቀሳቀስ ዘመናዊ ወታደራዊ ከተማ ነው። በውስጡ የሚከተሉትን ቁልፍ መሰረተ ልማቶች ያካትታል፡
1. የስልታዊ ቁጥጥር እና የውሂብ ማዕከላት
የሀገሪቱን አጠቃላይ የደህንነት፣ የመገናኛ እና የሳተላይት መረጃዎች በዘመናዊ ዲጂታል ቴክኖሎጂ እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የሚቆጣጠር ዋና ማዕከል አለው።
በተጨማሪም የሀገሪቱን የሳይበር መከላከያ የሚያስተዳድሩ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግላቸው የመረጃ ቋቶች (Data Centers) ተዘርግተውበታል።
2. የምድር ውስጥ አደጋ ጊዜ መጠለያዎች (Bunkers)
ከምድር በታች በከፍተኛ ጥልቀት የተገነቡ፣ የኒውክሌር፣ የባዮሎጂካል ወይም የከባድ መሳሪያ ጥቃቶችን መቋቋም የሚችሉ የቁጥጥር ክፍሎች እና የመጠለያ ጓዳዎች ተዘጋጅተውበታል።
3. ራስን የማስቻል አቅም
ካምፑ ከውጭ የሚመጣ ማንኛውም የኃይል ወይም የውሃ መሰረተ ልማት ቢቋረጥ እንኳ፣ ለረጅም ጊዜ በራሱ የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫዎች፣ ግዙፍ የውሃ ማከማቻዎች እና የውሃ ማጣሪያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ መስራት የሚችልበት ሲስተም ተዘርግቶለታል።
4. የመኖሪያ እና የአገልግሎት ቀጠናዎች
ለወታደራዊ መኮንኖች እና ለሰራተኞች የተገነቡ ዘመናዊ የመኖሪያ ህንጻዎች፣ የታጠቁ የህክምና ማዕከላት፣ የስፖርት ስታዲየሞች፣ የመዝናኛ ስፍራዎች እና የሄሊኮፕተር ማረፊያዎችን (Helipads) ያካትታል።
ስልታዊ እና ጂኦ-ፖለቲካዊ ትርጉም
የዚህ ፕሮጀክት እውን መሆን በሰሜን አፍሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን የወታደራዊ ኃይል ሚዛን ያንጸባረቀበት በርካታ ስልታዊ ምክንያቶች አሉት፡
ቀደም ሲል በታሪካዊቷ ካይሮ ከተማ ተበታትነው የነበሩትን የመከላከያ ክፍሎች በአንድ ከፍተኛ ጥበቃ በሚደረግለት ስልታዊ ቦታ ስር ማጠቃለሉ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቱን ያፈጥነዋል።
የቀደመው የካይሮው መከላከያ ሚኒስቴር ለከተማ ትራፊክ መጨናነቅ እና ለህዝባዊ አመፆች ወይም ጥቃቶች የተጋለጠ በመሆኑ፣ ወታደራዊ መሪያቸውን ከከተማ ሁከት ወደራቀና ሙሉ በሙሉ ወደተጠበቀ ቀጠና ማዛወር አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።
ፕሮጀክቱ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮች እንደወጡበት የሚገመት ሲሆን፣ ግብፅ በስራ ላይ ያላትን የኢኮኖሚ እና የወታደራዊ አቅም ለቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ኃይሎች ለማሳየት የተቀየሰ ትልቅ ፖለቲካዊ መልእክት ነው።
"ኦክታጎን"
ግብፅ በፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል-ሲሲ የሚመራውን ሜጋ ፕሮጀክት አካል በማድረግ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበውን አዲሱን የመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት "ኦክታጎን" (The Octagon) እውን አድርጋለች።
ከካይሮ በስተምስራቅ 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አዲሱ አስተዳደራዊ ዋና ከተማ ውስጥ የተገነባው ይህ ወታደራዊ ካምፕ የአሜሪካውን "ፔንታጎን" በቆዳ ስፋቱና በዘመናዊነቱ ለመብለጥ ታስቦ የተሰራ የስልታዊ እዝ ማዕከል ነው።
መዋቅራዊ ቅርጽ እና አርክቴክቸር
የመከላከያ ግቢው "ኦክታጎን" የሚለውን ስም ያገኘው ህንጻዎቹ ስምንት ጎን (ስምንት ማዕዘን) ባለው የጂኦሜትሪ ቅርፅ በመገንባታቸው ነው።
አጠቃላይ ግቢው 50 ካሬ ኪሎ ሜትር (ወደ 12,500 ሄክታር) ስፋት ያለው ሲሆን የህንጻዎቹ ቅርፅ የጥንታዊ ግብፅ (Pharaonic) የህንጻ ጥበብ እና የዘመናዊ ወታደራዊ አርክቴክቸር ቅይጥ ነው።
በግቢው ማዕከል ውስጥ በአጠቃላይ 10 ዋና ዋና ስምንት ማዕዘናዊ ህንጻዎች ይገኛሉ፡
8 የጦር ክፍሎች ህንጻዎች
እያንዳንዱ ህንጻ የተለየ የጦር ክፍልን (የምድር ጦር፣ የባህር ጦር፣ የአየር ጦር፣ የአየር መከላከያ፣ የቪአይፒ ጥበቃ፣ ልዩ ኃይል እና የሎጂስቲክስ ክፍሎችን) በገለልተኝነትና በተቀናጀ መልኩ ያስተዳድራል።
2 የማዕከላዊ እዝ ህንጻዎች
በግቢው መሃል ላይ የሚገኙት እነዚህ ሁለት ህንጻዎች የሀገሪቱን ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ቢሮዎች፣ የማዕከላዊ ስልታዊ እዝ እና አጠቃላይ የጦር እንቅስቃሴዎችን የሚያስተጋብሩ የቁጥጥር ክፍሎችን ያቀፉ ናቸው።
በውስጡ ያካተታቸው ዋና ዋና ተቋማት
ኦክታጎን ተራ የአስተዳደር ቢሮ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ራሱን ችሎ የሚንቀሳቀስ ዘመናዊ ወታደራዊ ከተማ ነው። በውስጡ የሚከተሉትን ቁልፍ መሰረተ ልማቶች ያካትታል፡
1. የስልታዊ ቁጥጥር እና የውሂብ ማዕከላት
የሀገሪቱን አጠቃላይ የደህንነት፣ የመገናኛ እና የሳተላይት መረጃዎች በዘመናዊ ዲጂታል ቴክኖሎጂ እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የሚቆጣጠር ዋና ማዕከል አለው።
በተጨማሪም የሀገሪቱን የሳይበር መከላከያ የሚያስተዳድሩ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግላቸው የመረጃ ቋቶች (Data Centers) ተዘርግተውበታል።
2. የምድር ውስጥ አደጋ ጊዜ መጠለያዎች (Bunkers)
ከምድር በታች በከፍተኛ ጥልቀት የተገነቡ፣ የኒውክሌር፣ የባዮሎጂካል ወይም የከባድ መሳሪያ ጥቃቶችን መቋቋም የሚችሉ የቁጥጥር ክፍሎች እና የመጠለያ ጓዳዎች ተዘጋጅተውበታል።
3. ራስን የማስቻል አቅም
ካምፑ ከውጭ የሚመጣ ማንኛውም የኃይል ወይም የውሃ መሰረተ ልማት ቢቋረጥ እንኳ፣ ለረጅም ጊዜ በራሱ የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫዎች፣ ግዙፍ የውሃ ማከማቻዎች እና የውሃ ማጣሪያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ መስራት የሚችልበት ሲስተም ተዘርግቶለታል።
4. የመኖሪያ እና የአገልግሎት ቀጠናዎች
ለወታደራዊ መኮንኖች እና ለሰራተኞች የተገነቡ ዘመናዊ የመኖሪያ ህንጻዎች፣ የታጠቁ የህክምና ማዕከላት፣ የስፖርት ስታዲየሞች፣ የመዝናኛ ስፍራዎች እና የሄሊኮፕተር ማረፊያዎችን (Helipads) ያካትታል።
ስልታዊ እና ጂኦ-ፖለቲካዊ ትርጉም
የዚህ ፕሮጀክት እውን መሆን በሰሜን አፍሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን የወታደራዊ ኃይል ሚዛን ያንጸባረቀበት በርካታ ስልታዊ ምክንያቶች አሉት፡
ቀደም ሲል በታሪካዊቷ ካይሮ ከተማ ተበታትነው የነበሩትን የመከላከያ ክፍሎች በአንድ ከፍተኛ ጥበቃ በሚደረግለት ስልታዊ ቦታ ስር ማጠቃለሉ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቱን ያፈጥነዋል።
የቀደመው የካይሮው መከላከያ ሚኒስቴር ለከተማ ትራፊክ መጨናነቅ እና ለህዝባዊ አመፆች ወይም ጥቃቶች የተጋለጠ በመሆኑ፣ ወታደራዊ መሪያቸውን ከከተማ ሁከት ወደራቀና ሙሉ በሙሉ ወደተጠበቀ ቀጠና ማዛወር አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።
ፕሮጀክቱ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮች እንደወጡበት የሚገመት ሲሆን፣ ግብፅ በስራ ላይ ያላትን የኢኮኖሚ እና የወታደራዊ አቅም ለቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ኃይሎች ለማሳየት የተቀየሰ ትልቅ ፖለቲካዊ መልእክት ነው።
2 days ago
ሊደነቅ የሚገባው ድንቅ ተግባር
ብዙ ጊዜ በየሚዲያው የምንሰማው የችግርና የቅሬታ ዜና ቢሆንም፣ ዛሬ የምናካፍላችሁ የደስታና የተስፋ ዜና ነው።
በአዲስ አበባ የካ አባዶ ደብረ ልዕልና ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን የተመለከትነው ግንባታ እጅግ አስደናቂ የሚባል ነው።
ባለፈው ዓመት በነሐሴ ወር የመሠረት ሥራ ብቻ የነበረው ይህ ግዙፍ ቤተ ክርስቲያን፣ በአንድ ዓመት ውስጥ የግንባታው ሥራ እስከ ጣሪያና ጉልላት ደርሶ መታየቱ በርካቶችን አስደንቋል።
በዚህ ዘመን ብዙ አሳዛኝ ክስተቶች በሚሰሙበት ጊዜ፣ በትጋት የሚሠራ የግንባታ ኮሚቴ፣ ሰበካ ጉባኤ እና በልግስና የሚያግዙ ምዕመናን መኖራቸው የሚያበረታታ ተግባር ነው።
የቤተ ክርስቲያኑን ግንባታ ለማጠናቀቅ አሁን የሚፈለገው ድጋፍ የፊኒሺንግ ሥራዎችን፣ በሮችና መስኮቶችን፣ አንድ መንበር (ከአራቱ መንበሮች ሦስቱ በአካባቢው ምዕመናን ተይዘዋል)፣ ምንጣፍ፣ ቅዱሳት ሥዕላት፣ የኤሌክትሪክ ሥራዎች፣ ብሎኬት፣ ጂፕሰም፣ ቀለም ሥራዎችና ንዋየ ቅድሳትን ያካትታል።
ለዚህም የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ሥርጭት መርሐ ግብር በፊታችን ነሐሴ 1፣ 2 እና 5 ቀን ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ በቤተ ክርስቲያኑ ቅጽር ግቢ ይካሄዳል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000635044482
ስልክ፦
0911426464
በቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ላይ በመሳተፍ የታሪክ ሠሪ ትውልድ አካል እንሁን።
አድራሻ፦
የካ አባዶ መሰቀለኛው ጋር ሲደርሱ ቁልቁል ወደ ግራ በሚወስደው መንገድ መጨረሻ።
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በየመን የሚንቀሳቀሱት የሁቲ ታጣቂዎች በሳዑዲ አረቢያ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ማስታወቃቸውን ተከትሎ፣ በባህረ ሰላጤው ቁልፍ የባህር ላይ መተላለፊያዎች በሆኑት የሆርሙዝ እና የባብ ኤል-ማንዴብ ጅረቶች የመርከቦች እንቅስቃሴ ትናንትና ከነበረው ይልቅ በእጅጉ መቀነሱን መረጃዎች አመለከቱ።
የ'ክፕለር' የባህር ላይ ትራንስፖርት መረጃ እንደሚያሳየው፣ በሆርሙዝ ጅረት በኩል ያቋረጡት ሁለት መርከቦች ብቻ ናቸው። ከእነዚህም አንደኛዋ የፓናማ ባንዲራን የምታውለበልብ የድንጋይ ከሰል ጫኝ መርከብ ወደ ጅረቱ ስትገባ፣ ሌላኛዋ የማርሻል ደሴቶች ባንዲራ ያላት ሸቀጥ ጫኝ መርከብ ደግሞ ስትወጣ ታይታለች። ይህም በቀዳሚው ዕለት ጅረቱን ካቋረጡት ስምንት መርከቦች ጋር ሲነጻጸር እጅግ ያነሰ ነው። የካቲት ወር መጨረሻ ላይ በአሜሪካ፣ እስራኤል እና ኢራን መካከል ጦርነት ከመጀመሩ እና ኢራን ይህንን የሆርሙዝ ጅረት ከመዝጋቷ በፊት ባሉት ጊዜያት፣ በቀን ከ130 እስከ 140 የሚደርሱ መርከቦች ይህንን የውሃ ላይ መስመር አዘውትረው ያቋርጡ ነበር።
በተመሳሳይ በባብ ኤል-ማንዴብ ጅረት ረቡዕ ዕለት መስመሩን ያቋረጠችው አንድ የባሃማስ ባንዲራ የምታውለበልብ ደረቅ ጭነት ጫኝ መርከብ ብቻ ስትሆን፣ ይህም በቀዳሚው ዕለት ካለፉት 20 መርከቦች ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛ ቅናሽ አሳይቷል።
ለዚህ የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ መቀነስ ዋነኛ ምክንያት፣ በኢራን የሚደገፉት የየመን ሁቲዎች በቀይ ባህር የሳዑዲ የወደብ ከተማ በሆነችው 'ያንቡ' (Yanbu) አቅራቢያ እና በአደን ባህረ ሰላጤ በሚገኙ የሳዑዲ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸማቸውን ማስታወቃቸውን ተከትሎ መፈጠሩ ተገልጿል።
የ'ክፕለር' የባህር ላይ ትራንስፖርት መረጃ እንደሚያሳየው፣ በሆርሙዝ ጅረት በኩል ያቋረጡት ሁለት መርከቦች ብቻ ናቸው። ከእነዚህም አንደኛዋ የፓናማ ባንዲራን የምታውለበልብ የድንጋይ ከሰል ጫኝ መርከብ ወደ ጅረቱ ስትገባ፣ ሌላኛዋ የማርሻል ደሴቶች ባንዲራ ያላት ሸቀጥ ጫኝ መርከብ ደግሞ ስትወጣ ታይታለች። ይህም በቀዳሚው ዕለት ጅረቱን ካቋረጡት ስምንት መርከቦች ጋር ሲነጻጸር እጅግ ያነሰ ነው። የካቲት ወር መጨረሻ ላይ በአሜሪካ፣ እስራኤል እና ኢራን መካከል ጦርነት ከመጀመሩ እና ኢራን ይህንን የሆርሙዝ ጅረት ከመዝጋቷ በፊት ባሉት ጊዜያት፣ በቀን ከ130 እስከ 140 የሚደርሱ መርከቦች ይህንን የውሃ ላይ መስመር አዘውትረው ያቋርጡ ነበር።
በተመሳሳይ በባብ ኤል-ማንዴብ ጅረት ረቡዕ ዕለት መስመሩን ያቋረጠችው አንድ የባሃማስ ባንዲራ የምታውለበልብ ደረቅ ጭነት ጫኝ መርከብ ብቻ ስትሆን፣ ይህም በቀዳሚው ዕለት ካለፉት 20 መርከቦች ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛ ቅናሽ አሳይቷል።
ለዚህ የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ መቀነስ ዋነኛ ምክንያት፣ በኢራን የሚደገፉት የየመን ሁቲዎች በቀይ ባህር የሳዑዲ የወደብ ከተማ በሆነችው 'ያንቡ' (Yanbu) አቅራቢያ እና በአደን ባህረ ሰላጤ በሚገኙ የሳዑዲ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸማቸውን ማስታወቃቸውን ተከትሎ መፈጠሩ ተገልጿል።
2 days ago
🪪 ትክክለኛነቱ የተረጋገጠ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) የካርድ ኅትመት በቴሌብር ሱፐርአፕ ይጠይቁ!!
ምዝገባዎን በአገልግሎት ማዕከሎቻችን በነጻ አካሒደው በቴሌብር ሱፐርአፕ 'NID (Fayda) Printing' መተግበሪያ የካርድ ኅትመትዎን በቀላሉ ይዘዙ፤ በመረጡት የመረከቢያ ቀንና ቦታ ወድያው ይረከቡ!
🔗 በአቅራቢያዎ የሚገኙ የመረከቢያ ቦታዎችን ለመመልከት፡ https://bit.ly/40efSUZ
ቴሌብር - እጅግ ቀላል፣ ፈጣን፣ ምቹ እና አስተማማኝ!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ምዝገባዎን በአገልግሎት ማዕከሎቻችን በነጻ አካሒደው በቴሌብር ሱፐርአፕ 'NID (Fayda) Printing' መተግበሪያ የካርድ ኅትመትዎን በቀላሉ ይዘዙ፤ በመረጡት የመረከቢያ ቀንና ቦታ ወድያው ይረከቡ!
🔗 በአቅራቢያዎ የሚገኙ የመረከቢያ ቦታዎችን ለመመልከት፡ https://bit.ly/40efSUZ
ቴሌብር - እጅግ ቀላል፣ ፈጣን፣ ምቹ እና አስተማማኝ!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
2 days ago
🪪 ትክክለኛነቱ የተረጋገጠ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) የካርድ ኅትመት በቴሌብር ሱፐርአፕ ይጠይቁ!!
ምዝገባዎን በአገልግሎት ማዕከሎቻችን በነጻ አካሒደው በቴሌብር ሱፐርአፕ 'NID (Fayda) Printing' መተግበሪያ የካርድ ኅትመትዎን በቀላሉ ይዘዙ፤ በመረጡት የመረከቢያ ቀንና ቦታ ወድያው ይረከቡ!
🔗 በአቅራቢያዎ የሚገኙ የመረከቢያ ቦታዎችን ለመመልከት፡ https://bit.ly/40efSUZ
ቴሌብር - እጅግ ቀላል፣ ፈጣን፣ ምቹ እና አስተማማኝ!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ምዝገባዎን በአገልግሎት ማዕከሎቻችን በነጻ አካሒደው በቴሌብር ሱፐርአፕ 'NID (Fayda) Printing' መተግበሪያ የካርድ ኅትመትዎን በቀላሉ ይዘዙ፤ በመረጡት የመረከቢያ ቀንና ቦታ ወድያው ይረከቡ!
🔗 በአቅራቢያዎ የሚገኙ የመረከቢያ ቦታዎችን ለመመልከት፡ https://bit.ly/40efSUZ
ቴሌብር - እጅግ ቀላል፣ ፈጣን፣ ምቹ እና አስተማማኝ!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
Sponsored by
Surafel
2 days ago
3 days ago
ጉዞ ወደ ደቡብ አሜሪካ
*ሊዮ 14ኛ በቀጣይ ጉብኝት የሚያደርጉባቸውን ሦስት ሀገራት ታውቀዋል።
#ethiopia | የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ በኅዳር ወር በደቡብ አሜሪካ አገራት ጉብኝት ያደርጋሉ።
ፖፕ ሊዮ 14ኛ በኡሩጉዋይ፣ አርጀንቲና እና ፔሩ ይፋዊ ሐዋርያዊ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ቫቲካን አስታውቋል።
ሊዮ 14ኛ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ከሆኑ በኋላ ወደ ደቡብ አሜሪካ ሀገራት የሚያደርጉት የመጀመሪያው ጉዟቸው ይሆናል።
በዚህም ከኅዳር 6 እስከ 17 ባሉት 12 ቀናት ውስጥ በአጠቃላይ 10 ከተሞችን የሚሸፍን ጉብኝት ይሆናል ተብሏል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ በቀድሞ ስማቸው ሮበርት ፍራንሲስ ፕሬቮስት በፔሩ አገር ለሁለት አስርት ዓመታት ያህል በምስዮናዊነት እና በጳጳስነት ያገለገሉ ሲሆን የዚያች አገር ሙሉ ዜግነትም እንዳላቸው ተገልጿል።
ፖፕ ሊዮ ረጅሙን የጉዞ ጊዜ በፔሩ የሚያሳልፉ ሲሆን ሊማ ቺክላዮና ኩስኮ ከተሞችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የቀድሞው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የትውልድ አገራቸው አርጀንቲናን በ12 ዓመታት የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪነታቸው ወቅት መጎብኘት አልቻሉም ነበር።
አሁን የሊዮ 14ኛ የአርጀንቲና ጉብኝት በአገሪቱ ዜጎች በጉጉት እየተጠበቀ ይገኛል ተብሏል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #popeleo #vatican #peru #argentina #uruguay
*ሊዮ 14ኛ በቀጣይ ጉብኝት የሚያደርጉባቸውን ሦስት ሀገራት ታውቀዋል።
#ethiopia | የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ በኅዳር ወር በደቡብ አሜሪካ አገራት ጉብኝት ያደርጋሉ።
ፖፕ ሊዮ 14ኛ በኡሩጉዋይ፣ አርጀንቲና እና ፔሩ ይፋዊ ሐዋርያዊ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ቫቲካን አስታውቋል።
ሊዮ 14ኛ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ከሆኑ በኋላ ወደ ደቡብ አሜሪካ ሀገራት የሚያደርጉት የመጀመሪያው ጉዟቸው ይሆናል።
በዚህም ከኅዳር 6 እስከ 17 ባሉት 12 ቀናት ውስጥ በአጠቃላይ 10 ከተሞችን የሚሸፍን ጉብኝት ይሆናል ተብሏል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ በቀድሞ ስማቸው ሮበርት ፍራንሲስ ፕሬቮስት በፔሩ አገር ለሁለት አስርት ዓመታት ያህል በምስዮናዊነት እና በጳጳስነት ያገለገሉ ሲሆን የዚያች አገር ሙሉ ዜግነትም እንዳላቸው ተገልጿል።
ፖፕ ሊዮ ረጅሙን የጉዞ ጊዜ በፔሩ የሚያሳልፉ ሲሆን ሊማ ቺክላዮና ኩስኮ ከተሞችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የቀድሞው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የትውልድ አገራቸው አርጀንቲናን በ12 ዓመታት የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪነታቸው ወቅት መጎብኘት አልቻሉም ነበር።
አሁን የሊዮ 14ኛ የአርጀንቲና ጉብኝት በአገሪቱ ዜጎች በጉጉት እየተጠበቀ ይገኛል ተብሏል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #popeleo #vatican #peru #argentina #uruguay
3 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች
✅ከጠዋቱ 4፡00-11፡00
👉ኮተቤ፣ መሪ፣ አያት አደባባይ፣ ሲቪል ሰርቪስ፣ መሪ ሚካኤል፣ ተ/ብርሃን አምባዬ፣ ቡራዩ መስጊድ እና አካባቢው፣
👉ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ፣ ፀርሐ ፅዮን ቤ/ክ ፣ ቡራዩ ወለጋ ሰፈር፣ ድሬ ከአስፋልት በታች፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ጉዮ እና አካባቢው፣
👉ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ቶልቻ፣ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡30
👉ለገጣፎ ባጫ ሞል፣ሚካኤል ቤ/ክ፣ የካአባዶ፣ ኮዬ ፈጬ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00-10፡00
👉10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል፣ አርኪ ውሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ እና አካባቢው፣
👉ሲሚንቶ፣ ሳሊተ ምሕረት ቤ/ክ ፣ ጆርጅ ዘይት ቤት፣ ሜታ ቢራ አካባቢ አካባቢው የኤሌክትሪክ ኃይል ይቋረጣል።
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች
✅ከጠዋቱ 4፡00-11፡00
👉ኮተቤ፣ መሪ፣ አያት አደባባይ፣ ሲቪል ሰርቪስ፣ መሪ ሚካኤል፣ ተ/ብርሃን አምባዬ፣ ቡራዩ መስጊድ እና አካባቢው፣
👉ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ፣ ፀርሐ ፅዮን ቤ/ክ ፣ ቡራዩ ወለጋ ሰፈር፣ ድሬ ከአስፋልት በታች፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ጉዮ እና አካባቢው፣
👉ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ቶልቻ፣ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡30
👉ለገጣፎ ባጫ ሞል፣ሚካኤል ቤ/ክ፣ የካአባዶ፣ ኮዬ ፈጬ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00-10፡00
👉10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል፣ አርኪ ውሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ እና አካባቢው፣
👉ሲሚንቶ፣ ሳሊተ ምሕረት ቤ/ክ ፣ ጆርጅ ዘይት ቤት፣ ሜታ ቢራ አካባቢ አካባቢው የኤሌክትሪክ ኃይል ይቋረጣል።
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
የመብራት ፖል ከገጩ አሽከርካሪዎች ካሳ ከ9 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ።
#fastmereja I ከተቋቋመ ሁለት አመት ያልሞላው የአዲስ አበባ የመብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን የከተማዋን መብራት ለማዘመን እየሰራ እንደሚገኝ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሰብስብ ሁሴን (ዶ/ር ) ገልጸዋል ።
በ2018 በጀት አመት በአዲስ አበባ የሚገኙ 41 ሺህ 283 የመብራት ምሰሶዎች መረጃ በጂኦግራፊያዊ መረጃ ስርዓት (GIS ) እንዲደራጁ መደረጉን አስረድተዋል ።
ይህም የከተማዋ የመብራት ምሰሶዎች በዲጂታል የመረጃ ስርዓት ከመያዝ ባለፈ ዘመናዊ በሆነ መልኩ ክትትልና ቁጥጥር እንዲሁም የመብራት ጥገና ለማከናወን ቁልፍ ስራ መሆኑን ተናግረዋል ።
በበጀት አመቱ በአዲስ አበባ ከተማ በከፍተኛ ወጪ የተገነቡ የመብራት ምሰሶዎችን ጥንቃቄ በጎደለው ማሽከርከር ከገጩ የካሳ ክፍያ 9 ነጥብ 05 ሚሊዮን ብር ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል ።
#fastmereja I ከተቋቋመ ሁለት አመት ያልሞላው የአዲስ አበባ የመብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን የከተማዋን መብራት ለማዘመን እየሰራ እንደሚገኝ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሰብስብ ሁሴን (ዶ/ር ) ገልጸዋል ።
በ2018 በጀት አመት በአዲስ አበባ የሚገኙ 41 ሺህ 283 የመብራት ምሰሶዎች መረጃ በጂኦግራፊያዊ መረጃ ስርዓት (GIS ) እንዲደራጁ መደረጉን አስረድተዋል ።
ይህም የከተማዋ የመብራት ምሰሶዎች በዲጂታል የመረጃ ስርዓት ከመያዝ ባለፈ ዘመናዊ በሆነ መልኩ ክትትልና ቁጥጥር እንዲሁም የመብራት ጥገና ለማከናወን ቁልፍ ስራ መሆኑን ተናግረዋል ።
በበጀት አመቱ በአዲስ አበባ ከተማ በከፍተኛ ወጪ የተገነቡ የመብራት ምሰሶዎችን ጥንቃቄ በጎደለው ማሽከርከር ከገጩ የካሳ ክፍያ 9 ነጥብ 05 ሚሊዮን ብር ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል ።
3 days ago
በአዲስ አበባ የመብራት ምሰሶ ከገጩ አሽከርካሪዎች ከ9 ሚሊዮን ብር በላይ የካሳ ክፍያ ተሰበሰበ
#ethiopia | የአዲስ አበባ የመብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን በ2018 የበጀት ዓመት በከተማዋ የመብራት ምሰሶዎችን በተሽከርካሪ በመግጨት ለደረሰ ጉዳት 9.05 ሚሊዮን ብር የካሳ ክፍያ መሰብሰቡን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሰብስብ ሁሴን እንደገለጹት፣ ከተቋቋመ ሁለት ዓመት ያልሞላው ባለስልጣኑ የከተማዋን የመንገድ መብራት መሠረተ ልማት ለማዘመን በተለያዩ ሥራዎች ላይ እየሰራ ይገኛል።
በበጀት ዓመቱ 41,283 የመብራት ምሰሶዎች መረጃ በጂኦግራፊያዊ መረጃ ስርዓት (GIS) እንዲደራጅ መደረጉን ገልጸው፣ ይህም የመብራት መሠረተ ልማቶችን በዲጂታል መረጃ ስርዓት በማስተዳደር ክትትል፣ ቁጥጥርና የጥገና ሥራዎችን በተሻለ መንገድ ለማከናወን እንደሚያስችል ጠቁመዋል።
ባለስልጣኑ "ዘመናዊ መብራት ለብሩህ አዲስ አበባ" በሚል ራዕይ እየሰራ መሆኑን ገልጾ፣ በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ ዘመናዊ የመብራት መሠረተ ልማቶችን ሁሉም ዜጋ በጋራ እንዲጠብቅ ጥሪ አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የአዲስ አበባ የመብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን በ2018 የበጀት ዓመት በከተማዋ የመብራት ምሰሶዎችን በተሽከርካሪ በመግጨት ለደረሰ ጉዳት 9.05 ሚሊዮን ብር የካሳ ክፍያ መሰብሰቡን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሰብስብ ሁሴን እንደገለጹት፣ ከተቋቋመ ሁለት ዓመት ያልሞላው ባለስልጣኑ የከተማዋን የመንገድ መብራት መሠረተ ልማት ለማዘመን በተለያዩ ሥራዎች ላይ እየሰራ ይገኛል።
በበጀት ዓመቱ 41,283 የመብራት ምሰሶዎች መረጃ በጂኦግራፊያዊ መረጃ ስርዓት (GIS) እንዲደራጅ መደረጉን ገልጸው፣ ይህም የመብራት መሠረተ ልማቶችን በዲጂታል መረጃ ስርዓት በማስተዳደር ክትትል፣ ቁጥጥርና የጥገና ሥራዎችን በተሻለ መንገድ ለማከናወን እንደሚያስችል ጠቁመዋል።
ባለስልጣኑ "ዘመናዊ መብራት ለብሩህ አዲስ አበባ" በሚል ራዕይ እየሰራ መሆኑን ገልጾ፣ በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ ዘመናዊ የመብራት መሠረተ ልማቶችን ሁሉም ዜጋ በጋራ እንዲጠብቅ ጥሪ አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
Sponsored by
Surafel
3 days ago
የጨጓራ ህመም ተገቢዉን ህክምና ካላገኘ የምግብ መተላለፊያ ቱቦን በመዝጋት ለከፋ የጤና ችግር ሊያጋልጥ ይችላል ተባለ
የጨጓራ ህመምን በቤት ዉስጥ በተለያዩ መንገዶች ማከም አንዱ አማራጭ ቢሆንም ደረጃዉ ከፍ ሳይል ተገቢዉን የህክምና አገልግሎት ካላገኘ ለከፋ የጤና ችግር እንደሚያጋልጥ ተገልጿል።የጨጓራ ህመም ተገቢዉን የህክምና እርዳታ ካላገኘ እና ወደ መጨረሻዉ ደረጃ ከፍ ካለ ቁስለቱ እስከ መድማት ደርሶ ደም ማስመለስን ሊያስከትል ይችላል ።
የጨጓራ ቁስለት በከፍተኛ ደረጃ ተባብሶ የጨጓራ ግድግዳን ሙሉ በሙሉ በመብሳት ቀዳዳ በሚፈጥርበት ወቅት በሆድ ዕቃ ውስጥ ከባድ ኢንፌክሽንን ስለሚያስከትል አስቸኳይ የሕክምና እርዳታ ማግኘት ተገቢ ነዉ ተብሏል ።በተጨማሪም ጨጓራ ከትንሹ አንጀት ጋር የሚገናኝበት ቦታ ላይ በተደጋጋሚ ጉዳት ሲደርስበት ቦታዉ ይጠብና የምግብ መተላለፊያ ቱቦን በመዝጋት ለከፋ የጤና ችግር ስለሚያጋልጥ ተገቢዉን የህክምና እገዛ ማድረግ አስፈላጊ እንደሆነ በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የዉስጥ ደዌ ስፔሻሊስት ዶክተር አምደመስቀል መርሻ ከብስራት ሬዲዮ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል ።
የህክምና ባለሙያው አክለዉም በአንዳንድ ሰዎች ላይ በጨጓራ ባክቴሪያ አማካኝነት ወደ ካንሰር የመቀየር ዕድል ሊኖረዉ እንደሚችል አስገንዝበዋል።ለህመም ማስታገሻ ተብለዉ የሚወሰዱ እንደ አይቡፕሮፌን እና አስፕሪን ያሉ መድሃኒቶች ለረጅም ጊዜ የሚወሰዱ ከሆነ ለጨጓራ ቁስለት ሊያጋልጡ ይችላሉ በማለት የህክምና ባለሙያው ጨምረው ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የጨጓራ ህመምን በቤት ዉስጥ በተለያዩ መንገዶች ማከም አንዱ አማራጭ ቢሆንም ደረጃዉ ከፍ ሳይል ተገቢዉን የህክምና አገልግሎት ካላገኘ ለከፋ የጤና ችግር እንደሚያጋልጥ ተገልጿል።የጨጓራ ህመም ተገቢዉን የህክምና እርዳታ ካላገኘ እና ወደ መጨረሻዉ ደረጃ ከፍ ካለ ቁስለቱ እስከ መድማት ደርሶ ደም ማስመለስን ሊያስከትል ይችላል ።
የጨጓራ ቁስለት በከፍተኛ ደረጃ ተባብሶ የጨጓራ ግድግዳን ሙሉ በሙሉ በመብሳት ቀዳዳ በሚፈጥርበት ወቅት በሆድ ዕቃ ውስጥ ከባድ ኢንፌክሽንን ስለሚያስከትል አስቸኳይ የሕክምና እርዳታ ማግኘት ተገቢ ነዉ ተብሏል ።በተጨማሪም ጨጓራ ከትንሹ አንጀት ጋር የሚገናኝበት ቦታ ላይ በተደጋጋሚ ጉዳት ሲደርስበት ቦታዉ ይጠብና የምግብ መተላለፊያ ቱቦን በመዝጋት ለከፋ የጤና ችግር ስለሚያጋልጥ ተገቢዉን የህክምና እገዛ ማድረግ አስፈላጊ እንደሆነ በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የዉስጥ ደዌ ስፔሻሊስት ዶክተር አምደመስቀል መርሻ ከብስራት ሬዲዮ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል ።
የህክምና ባለሙያው አክለዉም በአንዳንድ ሰዎች ላይ በጨጓራ ባክቴሪያ አማካኝነት ወደ ካንሰር የመቀየር ዕድል ሊኖረዉ እንደሚችል አስገንዝበዋል።ለህመም ማስታገሻ ተብለዉ የሚወሰዱ እንደ አይቡፕሮፌን እና አስፕሪን ያሉ መድሃኒቶች ለረጅም ጊዜ የሚወሰዱ ከሆነ ለጨጓራ ቁስለት ሊያጋልጡ ይችላሉ በማለት የህክምና ባለሙያው ጨምረው ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ሲኤንኤን (የዜና አውታር ባወጣው ዘገባ፣ ሜሪካ ያላት የታድ (THAAD) ሚሳኤል መቃወሚያ ክምችት "እጅግ አደገኛ" ወደሆነ ዝቅተኛ ደረጃ መውረዱን አስታውቋል። ዘገባው እንደሚያመለክተው፣ የአሜሪካ ጦር ከፀረ-ባሊስቲክ ሚሳኤል መቃወሚያዎቹ (THAAD) ውስጥ 80 በመቶ የሚጠጋውን እንዲሁም ከፓትሪዮት ሚሳኤል መቃወሚያዎቹ ውስጥ 50 በመቶ የሚሆነውን ተጠቅሞ ጨርሷል።
የዜና አውታሩ ምንጮች እንዳረጋገጡት፣ ይህ አሳሳቢ የሆነ ዝቅተኛ የሚሳኤል ክምችት የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አማካሪዎች ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ ሊሰነዘር ታቅዶ የነበረውን ትልቅ ጥቃት እንዲያዘገዩ ካደረጓቸው ምክንያቶች አንዱ ነው። ይሁን እንጂ ዋይት ሀውስ ይህንን መረጃ በማስተባበል፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ጥቃቱን ያዘገዩት ሳዑዲ አረቢያን ጨምሮ ከባህረ ሰላጤው ሀገራት በተደረገባቸው ጫና ምክንያት መሆኑን አስታውቋል።
ባለፈው ሳምንት 'ሴንተር ፎር ስትራቴጂክ ኤንድ ኢንተርናሽናል ስተዲስ' የተሰኘው ተቋም ባወጣው ሪፖርት፣ ከየካቲት እስከ ሀምሌ ባለው ጊዜ ውስጥ 65 በመቶ የሚሆኑ የፓትሪዮት ሚሳኤል መቃወሚያዎች ጥቅም ላይ መዋላቸውን ገምቷል። በተጨማሪም የአሜሪካ የታድ ባሊስቲክ ሚሳኤል መቃወሚያ ክምችት ጦርነቱ ሲጀመር ከነበረው መጠን ቢያንስ በ38 በመቶ ማሽቆልቆሉን አመላክቷል።
ፓትሪዮት እና ታድ ወደ እነሱ የሚመጡ የጠላት ሚሳኤሎችን በመለየት እና በማውደም በኩል፣ በአሜሪካ የጦር መሳሪያ ክምችት ውስጥ ካሉ እጅግ ውጤታማ ስርዓቶች መካከል በዋነኝነት የሚመደቡ ናቸው።
የዜና አውታሩ ምንጮች እንዳረጋገጡት፣ ይህ አሳሳቢ የሆነ ዝቅተኛ የሚሳኤል ክምችት የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አማካሪዎች ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ ሊሰነዘር ታቅዶ የነበረውን ትልቅ ጥቃት እንዲያዘገዩ ካደረጓቸው ምክንያቶች አንዱ ነው። ይሁን እንጂ ዋይት ሀውስ ይህንን መረጃ በማስተባበል፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ጥቃቱን ያዘገዩት ሳዑዲ አረቢያን ጨምሮ ከባህረ ሰላጤው ሀገራት በተደረገባቸው ጫና ምክንያት መሆኑን አስታውቋል።
ባለፈው ሳምንት 'ሴንተር ፎር ስትራቴጂክ ኤንድ ኢንተርናሽናል ስተዲስ' የተሰኘው ተቋም ባወጣው ሪፖርት፣ ከየካቲት እስከ ሀምሌ ባለው ጊዜ ውስጥ 65 በመቶ የሚሆኑ የፓትሪዮት ሚሳኤል መቃወሚያዎች ጥቅም ላይ መዋላቸውን ገምቷል። በተጨማሪም የአሜሪካ የታድ ባሊስቲክ ሚሳኤል መቃወሚያ ክምችት ጦርነቱ ሲጀመር ከነበረው መጠን ቢያንስ በ38 በመቶ ማሽቆልቆሉን አመላክቷል።
ፓትሪዮት እና ታድ ወደ እነሱ የሚመጡ የጠላት ሚሳኤሎችን በመለየት እና በማውደም በኩል፣ በአሜሪካ የጦር መሳሪያ ክምችት ውስጥ ካሉ እጅግ ውጤታማ ስርዓቶች መካከል በዋነኝነት የሚመደቡ ናቸው።
3 days ago
"የእንቅልፍ ጊዜህን ስትቀንስ
የመኖር እድሜህ ይረዝሟል"
#ethiopia | ይህ የጀርመናዊ ፈላስፋ ኢማኑኤል ካንት እራስን መግዛት ስርዓታማነት እና ልከኝነት በሰው ልጅ ህይወት ውስጥ ያላቸውን ትልቅ ቦታ የሚያሳይ ጠንካራ መልእክት ነው።
የቅንጦት ኑሮ እና ከባድ ምቾት መቀነስ ለአካላዊ እና አእምሯዊ ጤንነት ወሳኝ መሆኑንም ካንት ያምናል።
የእንቅልፍ ሰዓትን በስርዓት እና ልክ ባለው መልኩ ማድረግ ንቁ እና ረጅም ህይወት ለመኖር እንደሚረዳ ይገልጻል።
ይህ ዘመን የተሻገረው የካንት ፍልስፍና እራስን የመግዛት (Self-control) እና ዓላማ ያለው ህይወት የመምራት አቅምን በግልጽ የሚያሳይ የህይወት ትምህርት እንደሆነ ይነገራል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #emmanuelkant #german #philosophy #selfcontrol
የመኖር እድሜህ ይረዝሟል"
#ethiopia | ይህ የጀርመናዊ ፈላስፋ ኢማኑኤል ካንት እራስን መግዛት ስርዓታማነት እና ልከኝነት በሰው ልጅ ህይወት ውስጥ ያላቸውን ትልቅ ቦታ የሚያሳይ ጠንካራ መልእክት ነው።
የቅንጦት ኑሮ እና ከባድ ምቾት መቀነስ ለአካላዊ እና አእምሯዊ ጤንነት ወሳኝ መሆኑንም ካንት ያምናል።
የእንቅልፍ ሰዓትን በስርዓት እና ልክ ባለው መልኩ ማድረግ ንቁ እና ረጅም ህይወት ለመኖር እንደሚረዳ ይገልጻል።
ይህ ዘመን የተሻገረው የካንት ፍልስፍና እራስን የመግዛት (Self-control) እና ዓላማ ያለው ህይወት የመምራት አቅምን በግልጽ የሚያሳይ የህይወት ትምህርት እንደሆነ ይነገራል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #emmanuelkant #german #philosophy #selfcontrol
3 days ago
ፍልሰታ በበአታ
“ትግሁ ወጸልዩ ከመ ኢትባኡ ውስተ መንሱት፤
ወደፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ “ማቴ 26፡40
የበአታ ገዳም መልዕክት
ይህን ታላቅ ጾም በታላቋ ገዳም በዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካነገሥት በአታ ለማርያም በደብረመንክራት
ሥዕልቤት ኪዳነምህረት ገዳም ፡፡
ይህ ጾመ ማርያም (ጾመ ፍልሰታ) ከ7ቱ ታላላቅ አጽዋማት አንዱ እንደሆነ ይታወቃል ይህን ጾም ከሌላው
ለየት የሚያደርገው አባቶቻችን ሐዋርያት ለትምህርተ ወንጌል ከተሰማሩበት ተሰባስበው የእመቤታችንን
ትንሳኤዋንና ዕርገቷን ለማየት ሁለት ሱባኤ ወይም ለ14ቀን ፈጣሪያቸውን በጸሎትና በምህላ ጠይቀው
ትንሳኤዋን እና ዕርገቷን ለማየት በቅተዋል፡፡እኛም የእነሱን መንገድ ተከትለን በቤተ እግዚአብሔር በጸሎት
በቅዳሴ በሰዓታት በምህላ ለሁለት ሱባኤ ወይም ለ14ቀን በየዓመቱ ሱባኤ ይዘን እንጸልያለን፡፡ ይህ ጾመ ሱባኤ
በታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም በስዕል ቤት ኪዳነምህረት ገዳም በልዩ ሁኔታ ይከናወናል፡፡ ሆኖም አሁን
ባለው ሁኔታ በገዳማችን አካባቢ የሚገኙ ምእመናን በመልሶ ማልማት ምክንያት ከስፍራው ርቀው ይገኛሉ ፡፡
ስለሆነም ይህ የጥሪ መልእክት የደረሳችሁ ምእመናን እና ምእመናት በሙሉ በገዳማችን መጥታችሁ ይህን
ታላቅ የሱባኤ ጾም እንድታከናውኑ እናሳስባለን፡
በሱባኤ ጊዜ በገዳማችን የሚከናወኑ መንፈሳዊ የሱባኤ አገልግሎቶች
1ኛ. ከምሽቱ 4ሰዓት እስከ ጠዋት 12፡30 የሰዓታት ቁመት ኪዳንን ጨምሮ ይከናወናል፡፡
2ኛ የውዳሴ ማርያም እና የቅዳሴ ማርያም ትርጉም ከ3፡30 እስከ 6፡00ሰዓት የካሄዳል፡፡
3ኛ ከ6፡00 ሰዓት እስከ 9፡00 ሰዓት የቅዳሴ አገልግሎት በሁለቱም ቤተ ክርስቲያን ይካሄዳል፡፡
4ኛ በገዳማችን ብቻ በተለየ መልኩ የሚጸለይ የሠርክ ጸሎት (የምህላ) አገልግሎት መሐረነአብ ተብሎ
እግዚኦ መሐረነክርስቶስ መቶ ጊዜ በእንተማርያም መሐረነክርስቶስ መቶ ጊዜ እየተባለ ከ9፡30 እስከ 11፡00
ሰዓት ይደረሳል ፡፡
5ኛ ከ11፡00 እስከ 12፡30 የትምህርተ ወንጌል መርሀ ግብር ይፈፀማል፡፡
ይህንን ጾመሱባኤ በእመቤታችን በበአታማርያም ደጅ መጥታችሁ በታላላቅአበው መነኮሳት እጅ
እየተባረካችሁ በመጨረሻም ነሐሴ16 ቀን በዚሁ ገዳም የኪዳነምህረት በአለንግሧን አንግሣችሁ በረከት
እንድታገኙ ጥሪያችንን በእግዚአብሔርስም እያስተላለፍን በበአታ ገዳማችን ተገኝታችሁ እንድትጸልዩ
ተጋብዛችኋል ፡፡
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን አሜን።
“ትግሁ ወጸልዩ ከመ ኢትባኡ ውስተ መንሱት፤
ወደፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ “ማቴ 26፡40
የበአታ ገዳም መልዕክት
ይህን ታላቅ ጾም በታላቋ ገዳም በዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካነገሥት በአታ ለማርያም በደብረመንክራት
ሥዕልቤት ኪዳነምህረት ገዳም ፡፡
ይህ ጾመ ማርያም (ጾመ ፍልሰታ) ከ7ቱ ታላላቅ አጽዋማት አንዱ እንደሆነ ይታወቃል ይህን ጾም ከሌላው
ለየት የሚያደርገው አባቶቻችን ሐዋርያት ለትምህርተ ወንጌል ከተሰማሩበት ተሰባስበው የእመቤታችንን
ትንሳኤዋንና ዕርገቷን ለማየት ሁለት ሱባኤ ወይም ለ14ቀን ፈጣሪያቸውን በጸሎትና በምህላ ጠይቀው
ትንሳኤዋን እና ዕርገቷን ለማየት በቅተዋል፡፡እኛም የእነሱን መንገድ ተከትለን በቤተ እግዚአብሔር በጸሎት
በቅዳሴ በሰዓታት በምህላ ለሁለት ሱባኤ ወይም ለ14ቀን በየዓመቱ ሱባኤ ይዘን እንጸልያለን፡፡ ይህ ጾመ ሱባኤ
በታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም በስዕል ቤት ኪዳነምህረት ገዳም በልዩ ሁኔታ ይከናወናል፡፡ ሆኖም አሁን
ባለው ሁኔታ በገዳማችን አካባቢ የሚገኙ ምእመናን በመልሶ ማልማት ምክንያት ከስፍራው ርቀው ይገኛሉ ፡፡
ስለሆነም ይህ የጥሪ መልእክት የደረሳችሁ ምእመናን እና ምእመናት በሙሉ በገዳማችን መጥታችሁ ይህን
ታላቅ የሱባኤ ጾም እንድታከናውኑ እናሳስባለን፡
በሱባኤ ጊዜ በገዳማችን የሚከናወኑ መንፈሳዊ የሱባኤ አገልግሎቶች
1ኛ. ከምሽቱ 4ሰዓት እስከ ጠዋት 12፡30 የሰዓታት ቁመት ኪዳንን ጨምሮ ይከናወናል፡፡
2ኛ የውዳሴ ማርያም እና የቅዳሴ ማርያም ትርጉም ከ3፡30 እስከ 6፡00ሰዓት የካሄዳል፡፡
3ኛ ከ6፡00 ሰዓት እስከ 9፡00 ሰዓት የቅዳሴ አገልግሎት በሁለቱም ቤተ ክርስቲያን ይካሄዳል፡፡
4ኛ በገዳማችን ብቻ በተለየ መልኩ የሚጸለይ የሠርክ ጸሎት (የምህላ) አገልግሎት መሐረነአብ ተብሎ
እግዚኦ መሐረነክርስቶስ መቶ ጊዜ በእንተማርያም መሐረነክርስቶስ መቶ ጊዜ እየተባለ ከ9፡30 እስከ 11፡00
ሰዓት ይደረሳል ፡፡
5ኛ ከ11፡00 እስከ 12፡30 የትምህርተ ወንጌል መርሀ ግብር ይፈፀማል፡፡
ይህንን ጾመሱባኤ በእመቤታችን በበአታማርያም ደጅ መጥታችሁ በታላላቅአበው መነኮሳት እጅ
እየተባረካችሁ በመጨረሻም ነሐሴ16 ቀን በዚሁ ገዳም የኪዳነምህረት በአለንግሧን አንግሣችሁ በረከት
እንድታገኙ ጥሪያችንን በእግዚአብሔርስም እያስተላለፍን በበአታ ገዳማችን ተገኝታችሁ እንድትጸልዩ
ተጋብዛችኋል ፡፡
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን አሜን።
Sponsored by
Surafel
4 days ago
ብሩስ ዊሊስ ባለቤት የባለቤቷን ህመም (FTD) ለመከታተል የሚያስችል ህግ እንዲፀድቅ ግፊት አደረገች
የታዋቂው የፊልም ኮከብ ብሩስ ዊሊስ ባለቤት የሆነችው ኤማ ሄሚንግ ዊሊስ፣ ባለቤቷ የተጠቃበትን 'የፊት ለፊት የጭንቅላት ክፍል መጎዳት' (Frontotemporal Degeneration - FTD) የተሰኘውን የመርሳት ህመም የሚከታተል ህግ እንዲፀድቅ ሰኞ ዕለት በካሊፎርኒያ ካፒቶል ከሚገኙ ህግ አውጪዎች ጋር በመሆን ግፊት አድርጋለች።
በሴናተር ሮጀር ኒየሎ የተዘጋጀው እና ኤማ ሄሚንግ ዊሊስ ድጋፏን የሰጠችለት ይህ ረቂቅ ህግ፣ የካሊፎርኒያ የህዝብ ጤና መምሪያ ስለ FTD ህመም መረጃዎችን እንዲሰበስብ የሚያስገድድ ነው። መምሪያው በአሁኑ ወቅት የሃንቲንግተን፣ የፓርኪንሰንስ፣ የአልዛይመርስ እና የማልቲፕል ስክለሮሲስ በሽታዎችን መረጃዎች በመሰብሰብ ላይ ይገኛል። የህጉን ሂደት በተመለከተ፣ ረቂቅ ህጉ ሀምሌ 1 ቀን የህግ አውጪው ምክር ቤት የአንድ ወር የክረምት እረፍት ከመውጣቱ በፊት በምክር ቤቱ ተጠባባቂ መዝገብ ውስጥ ሰፍሮ ነበር። ምክር ቤቱ ሰኞ ዕለት ስራውን የጀመረ ሲሆን፣ ረቂቅ ህጎችን ለማጽደቅ የአንድ ወር ጊዜ ብቻ ቀርቶታል። ይህ የህግ ማዕቀፍ እስከ ጥር 1፣ 2032 ድረስ የሚራዘም ሲሆን፣ የህጉ ትንታኔ እንደሚያሳየው ለሰራተኞች እና ለኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ክፍያን ጨምሮ በዓመት 2.7 ሚሊዮን ዶላር በጀት ይጠይቃል።
ኤማ ሰኞ ዕለት በካፒቶል በሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳብራራችው፣ FTDን በነርቭ መጎዳት በሽታዎች መዝገብ ውስጥ ማካተት የካሊፎርኒያ ታካሚዎችን መቁጠር ብቻ ሳይሆን፣ በካሊፎርኒያ የሚገኙ የባዮቴክ ተመራማሪዎች ህክምና እና ፈውስ ለማግኘት የሚፈልጉትን ጠቃሚ የመረጃ ቋት መገንባት ነው። ባለቤቷ ለመጀመሪያ ጊዜ በ2022 በበሽታው መያዙ እንደታወቀ የጠቀሰችው ኤማ፣ አሁን ላይ ህመሙን የሚያዘገይ ወይም የሚያቆም ህክምና እንደሌለ ብታምንም፣ የህመሙን መረጃዎች መሰብሰብ ግን ለምርምር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተናግራለች። ታዋቂው ተዋናይ ስለሚገኝበት ሁኔታ ተጠይቃ ስትመልስም፣ በዚህ እጅግ ጨካኝ በሆነ በሽታ ውስጥ ሆኖ ማድረግ የሚችለውን ያህል በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል ብዬ አስባለሁ ስትል ገልጻለች።
'ፒክስ ዲዚዝ' በመባልም የሚታወቀው ይህ ህመም፣ ከግንባር ጀርባ ወይም ከጆሮ አካባቢ ባሉ የጭንቅላት ክፍሎች ላይ በሚከሰት የነርቭ ሴሎች መጎዳት የሚመጣ የጭንቅላት እክል ነው። የበሽታው ምልክቶች የባህሪ እና የስብዕና ለውጥን፣ ስሜት አልባ መሆንን ፣ ውሳኔ የመስጠት፣ የመንቀሳቀስ እና የመናገር ችግርን፣ እንዲሁም ቃላትን የመረዳት አቅም ማጣትን ያካትታሉ።
የኤፍ ቲ ዲ ማህበር የጥብቅና እና የበጎ ፈቃደኞች ተሳትፎ ዳይሬክተር የሆኑት ሜጋን ቡዝቢ እንደገለጹት፣ የታካሚ ቤተሰቦች እነዚህ ምልክቶች ሲታዩ ከሐኪሞች ግልጽ የሆነ ምላሽ ለማግኘት ብዙ ጊዜ ይቸገራሉ። ዳይሬክተሯ አክለውም፣ ይህ ሁኔታ ለብዙ የካሊፎርኒያ ቤተሰቦች የFTD ምርመራ ውጤትን ለማግኘት የሚያደርጉት ረጅም እና አድካሚ ጉዞ እውነታ መሆኑን አብራርተዋል። በአሁኑ ወቅት በሽታውን ለማከም የሚረዱ ህክምናዎች እጅግ ውስን ሲሆኑ፣ ፈውስም እስካሁን አልተገኘለትም።
የታዋቂው የፊልም ኮከብ ብሩስ ዊሊስ ባለቤት የሆነችው ኤማ ሄሚንግ ዊሊስ፣ ባለቤቷ የተጠቃበትን 'የፊት ለፊት የጭንቅላት ክፍል መጎዳት' (Frontotemporal Degeneration - FTD) የተሰኘውን የመርሳት ህመም የሚከታተል ህግ እንዲፀድቅ ሰኞ ዕለት በካሊፎርኒያ ካፒቶል ከሚገኙ ህግ አውጪዎች ጋር በመሆን ግፊት አድርጋለች።
በሴናተር ሮጀር ኒየሎ የተዘጋጀው እና ኤማ ሄሚንግ ዊሊስ ድጋፏን የሰጠችለት ይህ ረቂቅ ህግ፣ የካሊፎርኒያ የህዝብ ጤና መምሪያ ስለ FTD ህመም መረጃዎችን እንዲሰበስብ የሚያስገድድ ነው። መምሪያው በአሁኑ ወቅት የሃንቲንግተን፣ የፓርኪንሰንስ፣ የአልዛይመርስ እና የማልቲፕል ስክለሮሲስ በሽታዎችን መረጃዎች በመሰብሰብ ላይ ይገኛል። የህጉን ሂደት በተመለከተ፣ ረቂቅ ህጉ ሀምሌ 1 ቀን የህግ አውጪው ምክር ቤት የአንድ ወር የክረምት እረፍት ከመውጣቱ በፊት በምክር ቤቱ ተጠባባቂ መዝገብ ውስጥ ሰፍሮ ነበር። ምክር ቤቱ ሰኞ ዕለት ስራውን የጀመረ ሲሆን፣ ረቂቅ ህጎችን ለማጽደቅ የአንድ ወር ጊዜ ብቻ ቀርቶታል። ይህ የህግ ማዕቀፍ እስከ ጥር 1፣ 2032 ድረስ የሚራዘም ሲሆን፣ የህጉ ትንታኔ እንደሚያሳየው ለሰራተኞች እና ለኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ክፍያን ጨምሮ በዓመት 2.7 ሚሊዮን ዶላር በጀት ይጠይቃል።
ኤማ ሰኞ ዕለት በካፒቶል በሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳብራራችው፣ FTDን በነርቭ መጎዳት በሽታዎች መዝገብ ውስጥ ማካተት የካሊፎርኒያ ታካሚዎችን መቁጠር ብቻ ሳይሆን፣ በካሊፎርኒያ የሚገኙ የባዮቴክ ተመራማሪዎች ህክምና እና ፈውስ ለማግኘት የሚፈልጉትን ጠቃሚ የመረጃ ቋት መገንባት ነው። ባለቤቷ ለመጀመሪያ ጊዜ በ2022 በበሽታው መያዙ እንደታወቀ የጠቀሰችው ኤማ፣ አሁን ላይ ህመሙን የሚያዘገይ ወይም የሚያቆም ህክምና እንደሌለ ብታምንም፣ የህመሙን መረጃዎች መሰብሰብ ግን ለምርምር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተናግራለች። ታዋቂው ተዋናይ ስለሚገኝበት ሁኔታ ተጠይቃ ስትመልስም፣ በዚህ እጅግ ጨካኝ በሆነ በሽታ ውስጥ ሆኖ ማድረግ የሚችለውን ያህል በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል ብዬ አስባለሁ ስትል ገልጻለች።
'ፒክስ ዲዚዝ' በመባልም የሚታወቀው ይህ ህመም፣ ከግንባር ጀርባ ወይም ከጆሮ አካባቢ ባሉ የጭንቅላት ክፍሎች ላይ በሚከሰት የነርቭ ሴሎች መጎዳት የሚመጣ የጭንቅላት እክል ነው። የበሽታው ምልክቶች የባህሪ እና የስብዕና ለውጥን፣ ስሜት አልባ መሆንን ፣ ውሳኔ የመስጠት፣ የመንቀሳቀስ እና የመናገር ችግርን፣ እንዲሁም ቃላትን የመረዳት አቅም ማጣትን ያካትታሉ።
የኤፍ ቲ ዲ ማህበር የጥብቅና እና የበጎ ፈቃደኞች ተሳትፎ ዳይሬክተር የሆኑት ሜጋን ቡዝቢ እንደገለጹት፣ የታካሚ ቤተሰቦች እነዚህ ምልክቶች ሲታዩ ከሐኪሞች ግልጽ የሆነ ምላሽ ለማግኘት ብዙ ጊዜ ይቸገራሉ። ዳይሬክተሯ አክለውም፣ ይህ ሁኔታ ለብዙ የካሊፎርኒያ ቤተሰቦች የFTD ምርመራ ውጤትን ለማግኘት የሚያደርጉት ረጅም እና አድካሚ ጉዞ እውነታ መሆኑን አብራርተዋል። በአሁኑ ወቅት በሽታውን ለማከም የሚረዱ ህክምናዎች እጅግ ውስን ሲሆኑ፣ ፈውስም እስካሁን አልተገኘለትም።
4 days ago
በአንድ ዓመት ውስጥ ከመሠረት እስከ ጉልላት የደረሰው የቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ድጋፍ ተጠየቀ
ብዙ ጊዜ በየሚዲያው የምንሰማው የችግርና የቅሬታ ዜና ቢሆንም፣ ዛሬ የምናካፍላችሁ የደስታና የተስፋ ዜና ነው።
በአዲስ አበባ የካ አባዶ ደብረ ልዕልና ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን የተመለከትነው ግንባታ እጅግ አስደናቂ የሚባል ነው።
ባለፈው ዓመት በነሐሴ ወር የመሠረት ሥራ ብቻ የነበረው ይህ ግዙፍ ቤተ ክርስቲያን፣ በአንድ ዓመት ውስጥ የግንባታው ሥራ እስከ ጣሪያና ጉልላት ደርሶ መታየቱ በርካቶችን አስደንቋል።
በዚህ ዘመን ብዙ አሳዛኝ ክስተቶች በሚሰሙበት ጊዜ፣ በትጋት የሚሠራ የግንባታ ኮሚቴ፣ ሰበካ ጉባኤ እና በልግስና የሚያግዙ ምዕመናን መኖራቸው የሚያበረታታ ተግባር ነው።
የቤተ ክርስቲያኑን ግንባታ ለማጠናቀቅ አሁን የሚፈለገው ድጋፍ የፊኒሺንግ ሥራዎችን፣ በሮችና መስኮቶችን፣ አንድ መንበር (ከአራቱ መንበሮች ሦስቱ በአካባቢው ምዕመናን ተይዘዋል)፣ ምንጣፍ፣ ቅዱሳት ሥዕላት፣ የኤሌክትሪክ ሥራዎች፣ ብሎኬት፣ ጂፕሰም፣ ቀለም ሥራዎችና ንዋየ ቅድሳትን ያካትታል።
ለዚህም የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ሥርጭት መርሐ ግብር በፊታችን ነሐሴ 1፣ 2 እና 5 ቀን ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ በቤተ ክርስቲያኑ ቅጽር ግቢ ይካሄዳል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000635044482
ስልክ፦
0911426464
በቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ላይ በመሳተፍ የታሪክ ሠሪ ትውልድ አካል እንሁን።
አድራሻ፦
የካ አባዶ መሰቀለኛው ጋር ሲደርሱ ቁልቁል ወደ ግራ በሚወስደው መንገድ መጨረሻ።
4 days ago
ገዳይ ሲያረፋፍድ ....
#ethiopia | የኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ የትረካ ጥበብ እና የካሜራ ቴክኖሎጂን አዋህዶ በዘመናዊ አቀራረብ እያደገ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የፊልም አፍቃሪዎችን እና የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችን ትኩረት ከሳቡ የሀገር ውስጥ የጥበብ ስራዎች መካከል «ገዳይ ሲያረፋፍድ» የተሰኘው የናኦድ ለማ ፊልም ይጠቀሳል።
ይህ ፊልም ይዘቱ፣ የገጸ-ባህሪያት አሳሳሉ እንዲሁም በፖስተሩ ላይ ከሚታየው ጥበብ የሞላበት የቀለምና የብርሃን አጠቃቀም ጀምሮ አቀራረቡ አዳዲስ የትረካ መስመሮችን የሚዳስስ ለመሆኑ ማመላከቻዎችን ያሳያል።
የፊልሙ ርዕስ፡ ገዳይ ሲያረፋፍድ (GEDAY SIYAREFAFID)
ዳይሬክተር / የፊልም አዘጋጅ፡ ናኦድ ለማ (A film by Naod Lemma)
ደራሲ - ስለሺ አምባው
ዋና ተዋንያን፡
መለስ ታደሰ
መስከረም ነጋ በበላይ
ጌታነት አዳነ
ልዑል ተፈራ
አዘጋጅ/ፕሮዳክሽን፡ ታና ኢንተርቴይንመንት (Tana Entertainment) እና አዲቃ (Adika)
የፖስተሩ ጥበባዊ ዳሰሳ እና ጭብጥ (Visual & Storyline Analysis)
የከባቢ አየር እና ድባብ (Atmosphere & Tone):
የፖስተሩ የጀርባ ቀለም (ደመናማና ብርቱካናማ የቀን መግቢያ/መውጫ ብርሃን) የጥርጣሬ፣ የጉጉት እና የድራማ ስሜትን ይፈጥራል።
በግርጌ እና በጎን የሚታዩት የሁለቱ ዋና ገጸ-ባህሪያት ፊት (መጨናነቅ፣ ቁጣ እና ጥልቅ ሀሳብ) ፊልሙ ከባድ የስነ-ልቦና ድራማ ወይም የወንጀልና የበቀል/የውጥረት (Suspense/Thriller) ታሪክ ሊኖረው እንደሚችል ያመላክታል።
ተምሳሌታዊ ምስሎች (Symbolism):
በፖስተሩ መካከለኛ ክፍል ላይ በጥቁር ጥላ (Silhouette) የሚታዩት ሁለት ሰዎች እና ትንሽ ጎጆ ቤት በፊልሙ ውስጥ ያለውን የገጠር ወይም የርቅ ቦታ ዳራ፣ እንዲሁም የሁለት ሰዎች ሚስጥራዊ ግንኙነት ወይም ግጭት ያሳያሉ።
ፊልሙ ከተለመዱት የፍቅርና የኮሜዲ መስመሮች ወጣ ባለ መልኩ የሰዎችን ጥልቅ ስነ-ልቦና እና ያልተጠበቁ ሁነቶችን (Plot Twists) በማቀናጀት የቀረበ እንደሆነ ይነገርለታል።
በተለይም የነመለስ ታደሰ እና ጌታነት አዳነ ገጸ-ባህሪያትን የማቅረብ ተፈጥሯዊ ብቃት ለፊልሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ይገለጻል።
በምስል ጥራት፣ በድምጽ ቅንብር እና በምስል ቅንብር (Editing) በኩል የሀገር ውስጥ ፊልም ወደ አዲስ ደረጃ ለማሸጋገር የተደረገው ጥረት አዎንታዊ ግምገማዎችን አግኝቷል።
«ገዳይ ሲያረፋፍድ» የኢትዮጵያ ፊልም ኢንዱስትሪ የትረካ አቅሙን እና የቴክኒክ ብቃቱን ለማሳደግ የሚያደርገውን ጉዞ የሚያሳይ፣ የፊልም አፍቃሪያን ሊመለከቱት የሚገባ አሳቢና ውጥረት አዘል የጥበብ ሥራ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ የትረካ ጥበብ እና የካሜራ ቴክኖሎጂን አዋህዶ በዘመናዊ አቀራረብ እያደገ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የፊልም አፍቃሪዎችን እና የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችን ትኩረት ከሳቡ የሀገር ውስጥ የጥበብ ስራዎች መካከል «ገዳይ ሲያረፋፍድ» የተሰኘው የናኦድ ለማ ፊልም ይጠቀሳል።
ይህ ፊልም ይዘቱ፣ የገጸ-ባህሪያት አሳሳሉ እንዲሁም በፖስተሩ ላይ ከሚታየው ጥበብ የሞላበት የቀለምና የብርሃን አጠቃቀም ጀምሮ አቀራረቡ አዳዲስ የትረካ መስመሮችን የሚዳስስ ለመሆኑ ማመላከቻዎችን ያሳያል።
የፊልሙ ርዕስ፡ ገዳይ ሲያረፋፍድ (GEDAY SIYAREFAFID)
ዳይሬክተር / የፊልም አዘጋጅ፡ ናኦድ ለማ (A film by Naod Lemma)
ደራሲ - ስለሺ አምባው
ዋና ተዋንያን፡
መለስ ታደሰ
መስከረም ነጋ በበላይ
ጌታነት አዳነ
ልዑል ተፈራ
አዘጋጅ/ፕሮዳክሽን፡ ታና ኢንተርቴይንመንት (Tana Entertainment) እና አዲቃ (Adika)
የፖስተሩ ጥበባዊ ዳሰሳ እና ጭብጥ (Visual & Storyline Analysis)
የከባቢ አየር እና ድባብ (Atmosphere & Tone):
የፖስተሩ የጀርባ ቀለም (ደመናማና ብርቱካናማ የቀን መግቢያ/መውጫ ብርሃን) የጥርጣሬ፣ የጉጉት እና የድራማ ስሜትን ይፈጥራል።
በግርጌ እና በጎን የሚታዩት የሁለቱ ዋና ገጸ-ባህሪያት ፊት (መጨናነቅ፣ ቁጣ እና ጥልቅ ሀሳብ) ፊልሙ ከባድ የስነ-ልቦና ድራማ ወይም የወንጀልና የበቀል/የውጥረት (Suspense/Thriller) ታሪክ ሊኖረው እንደሚችል ያመላክታል።
ተምሳሌታዊ ምስሎች (Symbolism):
በፖስተሩ መካከለኛ ክፍል ላይ በጥቁር ጥላ (Silhouette) የሚታዩት ሁለት ሰዎች እና ትንሽ ጎጆ ቤት በፊልሙ ውስጥ ያለውን የገጠር ወይም የርቅ ቦታ ዳራ፣ እንዲሁም የሁለት ሰዎች ሚስጥራዊ ግንኙነት ወይም ግጭት ያሳያሉ።
ፊልሙ ከተለመዱት የፍቅርና የኮሜዲ መስመሮች ወጣ ባለ መልኩ የሰዎችን ጥልቅ ስነ-ልቦና እና ያልተጠበቁ ሁነቶችን (Plot Twists) በማቀናጀት የቀረበ እንደሆነ ይነገርለታል።
በተለይም የነመለስ ታደሰ እና ጌታነት አዳነ ገጸ-ባህሪያትን የማቅረብ ተፈጥሯዊ ብቃት ለፊልሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ይገለጻል።
በምስል ጥራት፣ በድምጽ ቅንብር እና በምስል ቅንብር (Editing) በኩል የሀገር ውስጥ ፊልም ወደ አዲስ ደረጃ ለማሸጋገር የተደረገው ጥረት አዎንታዊ ግምገማዎችን አግኝቷል።
«ገዳይ ሲያረፋፍድ» የኢትዮጵያ ፊልም ኢንዱስትሪ የትረካ አቅሙን እና የቴክኒክ ብቃቱን ለማሳደግ የሚያደርገውን ጉዞ የሚያሳይ፣ የፊልም አፍቃሪያን ሊመለከቱት የሚገባ አሳቢና ውጥረት አዘል የጥበብ ሥራ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
4 days ago
እኔ ውሸታም ወይም አታላይ አይደለሁም!
#ethiopia | የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዮሎጂ ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ጄሰን አርደይ የሌሎች ምሁራን ጽሑፎች ያለ አግባብ ተጠቅመዋል በሚል ክስ ቀረበባቸው።
ክሱ በዋናነት የተነሳው በፈረንጆቹ 2015 ባዘጋጁት የመመረቂያ ጽሑፏቸው ላይ ሲሆን በዚህ ጽሁፋቸው የምሁራን ጥናቶች በቀጥታ ያለ ምንጭ ተጠቅመዋል የሚል ነው።
ፕሮፌሰሩም በፒኤችዲ ቴሲሳቸው እና ባሳተሟቸው አካዳሚያዊ ጥናቶች ላይ የቀረበባቸውን የጽሑፍ ስርቆት ክስ አስተባብለዋል።
ፕሮፌሰሩ በጥናቶቻቸው ላይ ጥቂት የአሰራር እና የቴክኒክ ስህተቶች መከሰታቸውን አምነው እኔ ግን ውሸታም ወይም አታላይ አይደለሁም ሲሉ ራሳቸውን ተከላክለዋል።
በቀደሙት ሥራዎቼ ላይ የቴክኒክና የምንጭ አጠቃቀም ስህተቶች መኖራቸውን እቀበላለሁ ለሰራኋቸው ስህተቶችም ኃላፊነቱን እወስዳለሁ ብለዋል።
ነገር ግን አካዳሚያዊ ማጭበርበር ወይም የፁሁፍ ስርቆት ፈፅመሀል የሚለው ውንጀላ ፍፁም ከእውነት የራቀና ተቀባይነት የሌለው ነው ሲሉ ተናግረዋል።
የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ በሰጠው መግለጫ የቀረቡት አቤቱታዎች ላይ ጥልቅ ምርመራ መደረጉንና ፕሮፌሰሩ ምንም የፈፀሙት ስህተት የለም ብሏል።
ዩኒቨርሲቲው ውንጀላውን የፕሮፌሰሩን ስም ለማጠልሸት ሆን ተብሎ የተደረገ ነው ሲል ገልጾታል።
በተጨማሪም በርካታ ምሁራንና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ለፕሮፌሰሩ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።
ክሱ በጥቁር ምሁራን ስኬት ላይ ያተኮረ ፖለቲካዊና ርዕዮተ ዓለማዊ ጫና እንደሆነ ተናግረዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #england #cambridgeuniversity #professor
#ethiopia | የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዮሎጂ ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ጄሰን አርደይ የሌሎች ምሁራን ጽሑፎች ያለ አግባብ ተጠቅመዋል በሚል ክስ ቀረበባቸው።
ክሱ በዋናነት የተነሳው በፈረንጆቹ 2015 ባዘጋጁት የመመረቂያ ጽሑፏቸው ላይ ሲሆን በዚህ ጽሁፋቸው የምሁራን ጥናቶች በቀጥታ ያለ ምንጭ ተጠቅመዋል የሚል ነው።
ፕሮፌሰሩም በፒኤችዲ ቴሲሳቸው እና ባሳተሟቸው አካዳሚያዊ ጥናቶች ላይ የቀረበባቸውን የጽሑፍ ስርቆት ክስ አስተባብለዋል።
ፕሮፌሰሩ በጥናቶቻቸው ላይ ጥቂት የአሰራር እና የቴክኒክ ስህተቶች መከሰታቸውን አምነው እኔ ግን ውሸታም ወይም አታላይ አይደለሁም ሲሉ ራሳቸውን ተከላክለዋል።
በቀደሙት ሥራዎቼ ላይ የቴክኒክና የምንጭ አጠቃቀም ስህተቶች መኖራቸውን እቀበላለሁ ለሰራኋቸው ስህተቶችም ኃላፊነቱን እወስዳለሁ ብለዋል።
ነገር ግን አካዳሚያዊ ማጭበርበር ወይም የፁሁፍ ስርቆት ፈፅመሀል የሚለው ውንጀላ ፍፁም ከእውነት የራቀና ተቀባይነት የሌለው ነው ሲሉ ተናግረዋል።
የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ በሰጠው መግለጫ የቀረቡት አቤቱታዎች ላይ ጥልቅ ምርመራ መደረጉንና ፕሮፌሰሩ ምንም የፈፀሙት ስህተት የለም ብሏል።
ዩኒቨርሲቲው ውንጀላውን የፕሮፌሰሩን ስም ለማጠልሸት ሆን ተብሎ የተደረገ ነው ሲል ገልጾታል።
በተጨማሪም በርካታ ምሁራንና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ለፕሮፌሰሩ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።
ክሱ በጥቁር ምሁራን ስኬት ላይ ያተኮረ ፖለቲካዊና ርዕዮተ ዓለማዊ ጫና እንደሆነ ተናግረዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #england #cambridgeuniversity #professor
5 days ago
ለጥገና ሥራ የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ጎጃም በረንዳ ጫፍ፣ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ሰን ሆቴል፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ እና አካባቢው፣
👉 ዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 10፡00
👉 ጉርድ ሾላ፣ ትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ ድርጅት፣ ግብርና ምርምር፣ ጃክሮስ አደባባይ በስተጀርባ እና አካባቢው፣
👉 ላምበረት መናኸሪያ ፣ ላመበረት፣ እስራኤል ኤምባሲ፣ አቢሲኒያ ሆቴል፣ ሱሉልታ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 4፡00 - 8፡00
👉 ከደንበሯ ሆስፒታል ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ፣ ሾላ ገበያ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
👉 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
👉በጭሮ ሪጅን ደደር፣ ሜታ ፣ መልካ በሎ ፣ ጎሮ ጉቱ ወረዳዎች እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
በበህርዳር ሪጅን ቀበሌ 16 ነጋድራስ በቄ ሰፈር፣ ዶንጎስ መኪና ማሰልጠኛ፣ቤዛ ብዙሃን ት/ቤት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ጎጃም በረንዳ ጫፍ፣ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ሰን ሆቴል፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ እና አካባቢው፣
👉 ዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 10፡00
👉 ጉርድ ሾላ፣ ትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ ድርጅት፣ ግብርና ምርምር፣ ጃክሮስ አደባባይ በስተጀርባ እና አካባቢው፣
👉 ላምበረት መናኸሪያ ፣ ላመበረት፣ እስራኤል ኤምባሲ፣ አቢሲኒያ ሆቴል፣ ሱሉልታ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 4፡00 - 8፡00
👉 ከደንበሯ ሆስፒታል ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ፣ ሾላ ገበያ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
👉 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
👉በጭሮ ሪጅን ደደር፣ ሜታ ፣ መልካ በሎ ፣ ጎሮ ጉቱ ወረዳዎች እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
በበህርዳር ሪጅን ቀበሌ 16 ነጋድራስ በቄ ሰፈር፣ ዶንጎስ መኪና ማሰልጠኛ፣ቤዛ ብዙሃን ት/ቤት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
5 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ባለፈው ሳምንት በሌክ ታሆ ውስጥ ሰጥሞ ህይወቱ ያለፈው ኢትዮጵያዊው የአማዞን ሶፍትዌር መሃንዲስ ጓደኞች፣ በህይወቱ የመጨረሻ ደቂቃዎች ውስጥ በትክክል ምን እንደተፈጠረ ለማወቅ የአይን እማኞች መረጃ በመስጠት እንዲተባበሯቸው ጥሪ አቀረቡ።
የ32 ዓመቱ የኦስቲን ቴክሳስ ነዋሪ የሆነው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ያደሳ እምሩ አጋ፣ ጁላይ 27 ቀን በኔቫዳ የባህር ዳርቻ በሚገኘው ሳንድ ሀርበር አቅራቢያ ውሃ ውስጥ እያለ ራሱን ስቶ ነበር። በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ወደ ዳርቻው ያወጡት ሲሆን፣ ፖሊሶች እና የህክምና ባለሙያዎች ህይወቱን ለመታደግ ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
የዋሾ ካውንቲ ፖሊስ ሞቱን እንደ ድንገተኛ የውሃ ውስጥ የመስመጥ አደጋ እየመረመረው ይገኛል። ሆኖም የካውንቲው የህክምና መርማሪ የመጨረሻውን የሞት ምክንያት እስካሁን ይፋ ስላላደረገ፣ የያደሳ ጓደኞች እና ዘመዶች በውሃው ውስጥ በትክክል ምን እንደተፈጠረ ግልጽ የሆነ መረጃ ለማግኘት እየጣሩ ነው።
በሬዲት ላይ ራሱን የሟች የቅርብ ጓደኛ መሆኑን የገለጸ ግለሰብ፣ በዚያ ምሽት ሳንድ ሀርበር የነበረ ማንኛውም ሰው ፎቶግራፎችን፣ ቪዲዮዎችን ወይም በአካል የተመለከተውን መረጃ እንዲያካፍል ጠይቋል።
እንደ ጸሃፊው ገለጻ ያደሳ ጀምበር ልትጠልቅ ስትል ከሌሎች ጋር እየዋኘ እንደነበር እና ከዚያም ከውሃው ውስጥ የድረሱልኝ ጩኸት እንደተሰማ የአይን እማኞች ተናግረዋል። ሁለት ጓደኞቹ እሱን ለማዳን ሲሞክሩ እንደተቸገሩ እና በፓድል ቦርድ ላይ የነበሩ ሰዎች ሶስቱንም ዋናተኞች ወደ ዳርቻው ለማውጣት እንደረዱ ተገልጿል።
በሌላ በኩል ደግሞ የያደሳ የሊንክድኢን ፕሮፋይል ፎቶግራፍ ታችኛው ግራ ጥግ ላይ በትንሽ ፊደላት "አዝናለሁ !!!!!" (I am Sorry !!!!!) የሚል ጽሑፍ መገኘቱ ብዙዎችን አነጋግሯል። ይህ ጽሑፍ የሚታየው ምስሉ ሲጎላ ብቻ መሆኑ ጉዳዩን ይበልጥ እንቆቅልሽ አድርጎታል።
ለሟች መታሰቢያ የተከፈተው የገንዘብ ማሰባሰቢያ ገጽ (GoFundMe) እንዳስነበበው፣ ያደሳ ከቤተክርስቲያን ኮንፈረንስ እየተመለሰ በሌክ ታሆ ከጓደኞቹ ጋር ጊዜ እያሳለፈ በነበረበት ወቅት አደጋው ያጋጠመው እጅግ መንፈሳዊ ወጣት ነበር። በደግነቱ፣ በሞቅታው እና በለጋስነቱ የሚታወቅ መሆኑን የገለጸው ማሰባሰቢያው፣ የሚሰበሰበው ገንዘብ ለቀብር ስነ-ስርዓት እና አስከሬኑን ወደ ሀገሩ ኢትዮጵያ ለመመለስ እንደሚውል አስታውቋል።
የ32 ዓመቱ የኦስቲን ቴክሳስ ነዋሪ የሆነው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ያደሳ እምሩ አጋ፣ ጁላይ 27 ቀን በኔቫዳ የባህር ዳርቻ በሚገኘው ሳንድ ሀርበር አቅራቢያ ውሃ ውስጥ እያለ ራሱን ስቶ ነበር። በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ወደ ዳርቻው ያወጡት ሲሆን፣ ፖሊሶች እና የህክምና ባለሙያዎች ህይወቱን ለመታደግ ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
የዋሾ ካውንቲ ፖሊስ ሞቱን እንደ ድንገተኛ የውሃ ውስጥ የመስመጥ አደጋ እየመረመረው ይገኛል። ሆኖም የካውንቲው የህክምና መርማሪ የመጨረሻውን የሞት ምክንያት እስካሁን ይፋ ስላላደረገ፣ የያደሳ ጓደኞች እና ዘመዶች በውሃው ውስጥ በትክክል ምን እንደተፈጠረ ግልጽ የሆነ መረጃ ለማግኘት እየጣሩ ነው።
በሬዲት ላይ ራሱን የሟች የቅርብ ጓደኛ መሆኑን የገለጸ ግለሰብ፣ በዚያ ምሽት ሳንድ ሀርበር የነበረ ማንኛውም ሰው ፎቶግራፎችን፣ ቪዲዮዎችን ወይም በአካል የተመለከተውን መረጃ እንዲያካፍል ጠይቋል።
እንደ ጸሃፊው ገለጻ ያደሳ ጀምበር ልትጠልቅ ስትል ከሌሎች ጋር እየዋኘ እንደነበር እና ከዚያም ከውሃው ውስጥ የድረሱልኝ ጩኸት እንደተሰማ የአይን እማኞች ተናግረዋል። ሁለት ጓደኞቹ እሱን ለማዳን ሲሞክሩ እንደተቸገሩ እና በፓድል ቦርድ ላይ የነበሩ ሰዎች ሶስቱንም ዋናተኞች ወደ ዳርቻው ለማውጣት እንደረዱ ተገልጿል።
በሌላ በኩል ደግሞ የያደሳ የሊንክድኢን ፕሮፋይል ፎቶግራፍ ታችኛው ግራ ጥግ ላይ በትንሽ ፊደላት "አዝናለሁ !!!!!" (I am Sorry !!!!!) የሚል ጽሑፍ መገኘቱ ብዙዎችን አነጋግሯል። ይህ ጽሑፍ የሚታየው ምስሉ ሲጎላ ብቻ መሆኑ ጉዳዩን ይበልጥ እንቆቅልሽ አድርጎታል።
ለሟች መታሰቢያ የተከፈተው የገንዘብ ማሰባሰቢያ ገጽ (GoFundMe) እንዳስነበበው፣ ያደሳ ከቤተክርስቲያን ኮንፈረንስ እየተመለሰ በሌክ ታሆ ከጓደኞቹ ጋር ጊዜ እያሳለፈ በነበረበት ወቅት አደጋው ያጋጠመው እጅግ መንፈሳዊ ወጣት ነበር። በደግነቱ፣ በሞቅታው እና በለጋስነቱ የሚታወቅ መሆኑን የገለጸው ማሰባሰቢያው፣ የሚሰበሰበው ገንዘብ ለቀብር ስነ-ስርዓት እና አስከሬኑን ወደ ሀገሩ ኢትዮጵያ ለመመለስ እንደሚውል አስታውቋል።
Sponsored by
Surafel
Comments