9 days ago
በአዲስ አበባ ከተማ ወተትን ጨምሮ የባልትና ውጤቶችን ከበዓድ ነገሮች ጋር የመቀላቀል ተግባር በስፋት እየተስተዋለ ይገኛል ተባለ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ወተት ፣ ማር ፣ ቅቤን ጨምሮ ሌሎች የባልትና ውጤቶችን ከበዓድ ነገሮች ጋር የመቀላቀል ድርጊት በስፋት እንደሚስተዋል የአዲስ አበባ ከተማ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታውቋል።ከብስራት ሬዲዮ ጋር ቆይታ ያደረጉት በባለስልጣኑ የምግብና ጤና ነክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት አቶ እስጢፋኖስ ጌታቸው እንደገለፁት የምግብ ክለሳ የምግብን ጥራትና ደህንነት ወይም ንጥረ ይዘት የሚያሳንስ ህገወጥ ድርጊት ነው።
ይህም ለትርፍ ሲባል ውሃ፣ ኬሚካል እና ሌሎች ያልተፈቀዱ ንጥረ ነገሮችን ወደ ምግብ በመጨመር የምግብን ተፈጥሯዊ ይዘት መለወጥ መሆኑን አስረድተዋል ።ይህ አይነቱ ተግባር የምግብ መመረዝን፣ የሆድና የአንጀት ሕመሞችን፣ የጉበትና የኩላሊት ጉዳት እንዲሁም የረጅም ጊዜ የጤና ችግሮችን ሊያስከትል እንደሚችል ተጠቁሟል ።
ባለስልጣኑ ይህን ችግር ለመቆጣጠር መደበኛ ፍተሻ፣ የላብራቶሪ ምርመራ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ አቶ እስጢፋኖስ ገልፀው በህግ ላይ የተመሰረቱ የክትትል እርምጃዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ጨምረው ለጣቢያችን ተናግረዋል ።
በተጨማሪም በህገወጥ የምግብ ክለሳ ተግባር ላይ የተሰማሩ አካላት ሲገኙ ምርቶቻቸውን የማስወገድ ፣ የንግድ ፈቃዳቸውን የማገድና የመሰረዝ እንዲሁም ሌሎች ህጋዊ እርምጃዎች እንደሚወሰድባቸው ባለስልጣኑ አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ወተት ፣ ማር ፣ ቅቤን ጨምሮ ሌሎች የባልትና ውጤቶችን ከበዓድ ነገሮች ጋር የመቀላቀል ድርጊት በስፋት እንደሚስተዋል የአዲስ አበባ ከተማ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታውቋል።ከብስራት ሬዲዮ ጋር ቆይታ ያደረጉት በባለስልጣኑ የምግብና ጤና ነክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት አቶ እስጢፋኖስ ጌታቸው እንደገለፁት የምግብ ክለሳ የምግብን ጥራትና ደህንነት ወይም ንጥረ ይዘት የሚያሳንስ ህገወጥ ድርጊት ነው።
ይህም ለትርፍ ሲባል ውሃ፣ ኬሚካል እና ሌሎች ያልተፈቀዱ ንጥረ ነገሮችን ወደ ምግብ በመጨመር የምግብን ተፈጥሯዊ ይዘት መለወጥ መሆኑን አስረድተዋል ።ይህ አይነቱ ተግባር የምግብ መመረዝን፣ የሆድና የአንጀት ሕመሞችን፣ የጉበትና የኩላሊት ጉዳት እንዲሁም የረጅም ጊዜ የጤና ችግሮችን ሊያስከትል እንደሚችል ተጠቁሟል ።
ባለስልጣኑ ይህን ችግር ለመቆጣጠር መደበኛ ፍተሻ፣ የላብራቶሪ ምርመራ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ አቶ እስጢፋኖስ ገልፀው በህግ ላይ የተመሰረቱ የክትትል እርምጃዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ጨምረው ለጣቢያችን ተናግረዋል ።
በተጨማሪም በህገወጥ የምግብ ክለሳ ተግባር ላይ የተሰማሩ አካላት ሲገኙ ምርቶቻቸውን የማስወገድ ፣ የንግድ ፈቃዳቸውን የማገድና የመሰረዝ እንዲሁም ሌሎች ህጋዊ እርምጃዎች እንደሚወሰድባቸው ባለስልጣኑ አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
13 days ago
#የህፃናት ማጅራት ገትር #በሽታ (#meningitis) ምንድነው❓️
📝 የማጅራት ገትር ህመም ወይንም በህክምናው አጠራር ሜኔንጃይትስ(Meningitis) የምንለው አንጎልን እና ህብረሰረሰርን ሸፍኖ የሚገኝ የሰውነታችን ክፍል በኢንፌክሽን ሲጠቃ ነው።
📝 የማጅራት ገትር በሽታ በቫይረስ፣በባክቴሪያ ወይንም በፈንገስ ምክንያት ሊከሰት ይችላል።
✏️ ይህ ህመም በአፋጣኝ ህክምና ካልተደረገለት ለከፍተኛ ጉዳት ከዚያም ባለፈ ለህልፈተ ህይወት ሊዳርግ የሚችል ነው።
👉 #ለማጅራት ገትር #ህመም ተጋላጭነትን የሚጨምሩ ሁኔታዎች ምንድን ናቸው?
✔️ የጆሮ እና የሳይነስ ኢንፌክሽን
✔️ የጭንቅላት በአደጋ መጎዳት
✔️ የእናት ጡት ወተት ጠብቶ አለማደግ
✔️ ክትባት አለመከትብ
✔️ ዝቅተኛ የበሽታ የመከላከል አቅም
✔️ ተጠጋግቶ መኖር
✔️ ኤች አይ ቪ ቫይረስ
✔️ የስኳር ህመም
👉 የማጅራት ገትር ህመም ምልክቶች ምንድንናቸው?
✏️ ከፍተኛ የሆነ ትኩሳት
✏️ የአንገት ህመም
✏️ ከፍተኛ የሆነ የራስምታት
✏️ ማቅለሽለሽና ትውከት (ማስመለስ)
✏️ እራስን መሳት
✏️ ማንቀጥቀጥ
✏️ግራ መጋባት እና ትኩረት ማጣት
✏️ ብርሃን መፍራት
✏️ የምግብ ፍላጎት መቀነስ
📝 አንድ ህፃን ልጅ ሳይታከም ከበሽታው ጋር የሚቆይ ከሆነ ዉሎ አድሮ ብዙ አይነት የጤና መዘዞች ችግሮች ሊኖሩት ይቺላል ለምሳሌ
✏️የሚጥል በሽታ
✏️ የመስማት ችሎታን ማጣት
✏️የማስታዎስ ችግር
✏️ የመማር ብቃትን ማጣት
✏️ ሚዛን ጠብቆ የመቆም እና የመራመድ ችግር
✏️የኩላሊት ህመም እና የመሳሰሉት ናቸው።
✔️ ተገቢውን ህክምና በአፋጣኝ የሚያገኝ ከሆነ ግን ከህመሙ በሚገባ ሊያግግም ይችላል።
Seledadotio
Seledadotio
📝 የማጅራት ገትር ህመም ወይንም በህክምናው አጠራር ሜኔንጃይትስ(Meningitis) የምንለው አንጎልን እና ህብረሰረሰርን ሸፍኖ የሚገኝ የሰውነታችን ክፍል በኢንፌክሽን ሲጠቃ ነው።
📝 የማጅራት ገትር በሽታ በቫይረስ፣በባክቴሪያ ወይንም በፈንገስ ምክንያት ሊከሰት ይችላል።
✏️ ይህ ህመም በአፋጣኝ ህክምና ካልተደረገለት ለከፍተኛ ጉዳት ከዚያም ባለፈ ለህልፈተ ህይወት ሊዳርግ የሚችል ነው።
👉 #ለማጅራት ገትር #ህመም ተጋላጭነትን የሚጨምሩ ሁኔታዎች ምንድን ናቸው?
✔️ የጆሮ እና የሳይነስ ኢንፌክሽን
✔️ የጭንቅላት በአደጋ መጎዳት
✔️ የእናት ጡት ወተት ጠብቶ አለማደግ
✔️ ክትባት አለመከትብ
✔️ ዝቅተኛ የበሽታ የመከላከል አቅም
✔️ ተጠጋግቶ መኖር
✔️ ኤች አይ ቪ ቫይረስ
✔️ የስኳር ህመም
👉 የማጅራት ገትር ህመም ምልክቶች ምንድንናቸው?
✏️ ከፍተኛ የሆነ ትኩሳት
✏️ የአንገት ህመም
✏️ ከፍተኛ የሆነ የራስምታት
✏️ ማቅለሽለሽና ትውከት (ማስመለስ)
✏️ እራስን መሳት
✏️ ማንቀጥቀጥ
✏️ግራ መጋባት እና ትኩረት ማጣት
✏️ ብርሃን መፍራት
✏️ የምግብ ፍላጎት መቀነስ
📝 አንድ ህፃን ልጅ ሳይታከም ከበሽታው ጋር የሚቆይ ከሆነ ዉሎ አድሮ ብዙ አይነት የጤና መዘዞች ችግሮች ሊኖሩት ይቺላል ለምሳሌ
✏️የሚጥል በሽታ
✏️ የመስማት ችሎታን ማጣት
✏️የማስታዎስ ችግር
✏️ የመማር ብቃትን ማጣት
✏️ ሚዛን ጠብቆ የመቆም እና የመራመድ ችግር
✏️የኩላሊት ህመም እና የመሳሰሉት ናቸው።
✔️ ተገቢውን ህክምና በአፋጣኝ የሚያገኝ ከሆነ ግን ከህመሙ በሚገባ ሊያግግም ይችላል።
Seledadotio
Seledadotio
21 days ago
ሜሪ ጆይን ለማገዝ የእግር ጉዞ ተደረገ
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ "ኩላሊት ጤና፣ ህይወት ተስፋ" በሚል መሪ ቃል የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የገቢ ማሰባሰቢያ የሩጫ መርሀ ግብር አዘጋጀ።
እሁድ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም መነሻውን ካዛንችስ ዑራዔል በአዲሱ መንገድ ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ ሩጫው የተጀመረ ሲሆን ከ7000 በላይ ሰዎችም ተሳትፈዋል።
በዕለቱ' የኩላሊት ጤና ጉዳይ ያገባኛል ከሜሪጆይ ጋር እቆማለሁ' ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ልዩ ልዩ ህብረ-ዝማሬዎችን እየዘመሩ ለሩጫው ትልቅ ድምቀት ሰጥተውት ነበር።
በሩጫ ወይም በአጭር የእግር ጉዞው ላይ ያገኘናቸው ተሳታፊዎች እንደነገሩን እንዲህ ዓይነት መርሀ- ግብሮች ህብረተሰቡን የማሰባሰብ አቅም ያላቸው በመሆኑ በኩላሊት ጤና ጉዳይ ላይ በቀላሉ ግንዛቤ ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።
ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደተኞችና ተመለሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የግንዛቤ ማስጨበጡ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ተናግረዋል።
ወይዘሮ ቆንጂች ደበላ የአዲስ አበባ የሴቶችና የህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ፣የኢትዮጵያ የሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ዶክተር አፎሚያ አበበ፣ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ፣ እና የሜሪ ጆይ የቦርድ አባላት በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት መገኘታቸው ታውቋል።
የመከላከያ የማርሽ ቡድን አባላት የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ከተዘመረ በኃላ ከፊት ሆነው የእግር ጉዞውን ያስጀመሩ ሲሆን ተሳታፊዎችም እነርሱን በመከተል ነበር የእግር ጉዞውን ያደረጉት።
በዚህ መርሀ ግብር ላይ የኢትዮሪልስቴት አልሚዎች ማህበር፣የዋሪት፣ የዳሸን ባንክ፣ የህብረት ባንክ ሌሎችም ተቋማት ድጋፍ በማድረግ ለመርሀ ግብሩ መሳካት የበኩላቸውን አድርገዋል።
በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ የታደሙት ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ፣ ከ10,000 ሰዎች በላይ ቲሸርት ገዝተው ድጋፍ ያደረጉ መሆኑን ገልፀው 7000 ሰዎች በሩጫው ላይ መሳተፋቸው ለሜሪ ጆይ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልፀዋል።
በተመሳሳይ መልኩ ሌላ የግንዛቤ ማስጨበጫ የሩጫ መርሀ -ግብር በሀዋሣ ከተማ እንደሚደረግ ይህም በአገር አቀፍ ደረጃ እየተደረገ ያለውን ስለ ኩላሊት የማስተማር ዘመቻ ከፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በ1986 ዓ.ም. በህግ የተቋቋመ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን ከ3 አሰርት ዓመታት በላይ በተለያዩ ክልሎች የተቀናጀ የልማት እና ሰብዓዊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በመንግስት፤ የግሉ ዘርፍ እና በማህበረሰቡ ከፍተኛ ድጋፍ የጤና አገልግሎቱን ለማጠናከር እና ማህበረሰቡን በተሻለ ሁኔታ ለማገልገል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሆስፒታል ግንባታ ስራዎችን በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች እያጠናከረ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ለኩላሊት ጤና ችግሮች ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የኩላሊት እጥበት ህክምና ማዕከላት በሃዋሳ፤ በአዲስ አበባ እና አርባ ምንጭ ከተሞች አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ በቅርቡ አገልግሎቱን በደብረ ብርሃን ከተማ ለመጀመር ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ይህንን አገልግሎት በሌሎች ከተሞች ለማስፋፋት እና ለማስቀጠል ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የዚህን መርሀ ግብር የሚድያ ማስተባበር ሥራ ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ ) እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ "ኩላሊት ጤና፣ ህይወት ተስፋ" በሚል መሪ ቃል የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የገቢ ማሰባሰቢያ የሩጫ መርሀ ግብር አዘጋጀ።
እሁድ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም መነሻውን ካዛንችስ ዑራዔል በአዲሱ መንገድ ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ ሩጫው የተጀመረ ሲሆን ከ7000 በላይ ሰዎችም ተሳትፈዋል።
በዕለቱ' የኩላሊት ጤና ጉዳይ ያገባኛል ከሜሪጆይ ጋር እቆማለሁ' ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ልዩ ልዩ ህብረ-ዝማሬዎችን እየዘመሩ ለሩጫው ትልቅ ድምቀት ሰጥተውት ነበር።
በሩጫ ወይም በአጭር የእግር ጉዞው ላይ ያገኘናቸው ተሳታፊዎች እንደነገሩን እንዲህ ዓይነት መርሀ- ግብሮች ህብረተሰቡን የማሰባሰብ አቅም ያላቸው በመሆኑ በኩላሊት ጤና ጉዳይ ላይ በቀላሉ ግንዛቤ ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።
ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደተኞችና ተመለሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የግንዛቤ ማስጨበጡ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ተናግረዋል።
ወይዘሮ ቆንጂች ደበላ የአዲስ አበባ የሴቶችና የህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ፣የኢትዮጵያ የሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ዶክተር አፎሚያ አበበ፣ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ፣ እና የሜሪ ጆይ የቦርድ አባላት በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት መገኘታቸው ታውቋል።
የመከላከያ የማርሽ ቡድን አባላት የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ከተዘመረ በኃላ ከፊት ሆነው የእግር ጉዞውን ያስጀመሩ ሲሆን ተሳታፊዎችም እነርሱን በመከተል ነበር የእግር ጉዞውን ያደረጉት።
በዚህ መርሀ ግብር ላይ የኢትዮሪልስቴት አልሚዎች ማህበር፣የዋሪት፣ የዳሸን ባንክ፣ የህብረት ባንክ ሌሎችም ተቋማት ድጋፍ በማድረግ ለመርሀ ግብሩ መሳካት የበኩላቸውን አድርገዋል።
በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ የታደሙት ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ፣ ከ10,000 ሰዎች በላይ ቲሸርት ገዝተው ድጋፍ ያደረጉ መሆኑን ገልፀው 7000 ሰዎች በሩጫው ላይ መሳተፋቸው ለሜሪ ጆይ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልፀዋል።
በተመሳሳይ መልኩ ሌላ የግንዛቤ ማስጨበጫ የሩጫ መርሀ -ግብር በሀዋሣ ከተማ እንደሚደረግ ይህም በአገር አቀፍ ደረጃ እየተደረገ ያለውን ስለ ኩላሊት የማስተማር ዘመቻ ከፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በ1986 ዓ.ም. በህግ የተቋቋመ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን ከ3 አሰርት ዓመታት በላይ በተለያዩ ክልሎች የተቀናጀ የልማት እና ሰብዓዊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በመንግስት፤ የግሉ ዘርፍ እና በማህበረሰቡ ከፍተኛ ድጋፍ የጤና አገልግሎቱን ለማጠናከር እና ማህበረሰቡን በተሻለ ሁኔታ ለማገልገል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሆስፒታል ግንባታ ስራዎችን በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች እያጠናከረ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ለኩላሊት ጤና ችግሮች ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የኩላሊት እጥበት ህክምና ማዕከላት በሃዋሳ፤ በአዲስ አበባ እና አርባ ምንጭ ከተሞች አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ በቅርቡ አገልግሎቱን በደብረ ብርሃን ከተማ ለመጀመር ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ይህንን አገልግሎት በሌሎች ከተሞች ለማስፋፋት እና ለማስቀጠል ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የዚህን መርሀ ግብር የሚድያ ማስተባበር ሥራ ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ ) እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
23 days ago
በሁለት ማህፀን እና በአንድ ኩላሊት የተወለደችው የ19 ዓመቷ ኬንያዊት አስገራሚ የህይወት ፈተና
#fastmereja I ሁለት ማህፀን፣ ሁለት የማህፀን በር፣ ሁለት የብልት አካል እና አንድ ኩላሊት ይዛ የተወለደችው የ19 ዓመቷ ኬንያዊት አቢጌል ኬንዲ፣ የገጠማትን አስገራሚና አስቸጋሪ የጤና እክል ይፋ አደረገች። ከተወለደች ጀምሮ ያልታወቀውና ለአጠቃላይ ሐኪሞች እንቆቅልሽ ሆኖ የቆየው ይህ ብርቅዬ የተፈጥሮ እክል፣ የታወቀው ለአቅመ-አዳም ደርሳ የወር አበባ ማየት በጀመረችበት የ14 ዓመት ዕድሜዋ በ2020 ላይ መሆኑን ገልጻለች።
የወር አበባ ደም ወደ ውጭ መውጣት ባለመቻሉ በሰውነቷ ውስጥ በመከማቸቱ ምክንያት ከፍተኛ የሆድ እብጠትና ህመም ያስከተለባት ሲሆን፣ በመጀመሪያ እርጉዝ ናት ተብላ ተጠርጥራ እንደነበር አስታውሳለች። ይሁን እንጂ በተደረገላት ተጨማሪ ምርመራ ይሄው ያልተለመደ የሰውነት አወቃቀር የተገኘባት ሲሆን፣ ሽንትና ሰገራን በካቴተር (ቱቦ) እና በልዩ የህክምና መሣሪያዎች አማካኝነት ካልሆነ በስተቀር በራሷ ማከናወን እንደማትችል አስታውቃለች። ችግሩን ለመቅረፍና እንደማንኛውም ሴት የወር አበባ እንድታይ ለማድረግ ሰባት ጊዜ የቀዶ ጥገና ሕክምና ቢደረግላትም እስካሁን አልተሳካም።
ቤተሰቦቿ ለሕክምናዋ ሲሉ ንብረታቸውን በሙሉ የጨረሱ ሲሆን፣ አቢጌል በአሁኑ ወቅት በደረሰባት ከፍተኛ የስነ-ልቦና እና የኢኮኖሚ ጫና ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ውስጥ እንዳለች ተናግራለች። ማህበረሰቡ ችግሩን ከተፈጥሮአዊ የጤና እክል ይልቅ እንደ መርገም ወይም መተት እንደሚቆጥረው የገለጸችው ወጣቷ፣ በአሁኑ ወቅት የህክምና እና የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርግላት አካል እየፈለገች ትገኛለች።
#fastmereja I ሁለት ማህፀን፣ ሁለት የማህፀን በር፣ ሁለት የብልት አካል እና አንድ ኩላሊት ይዛ የተወለደችው የ19 ዓመቷ ኬንያዊት አቢጌል ኬንዲ፣ የገጠማትን አስገራሚና አስቸጋሪ የጤና እክል ይፋ አደረገች። ከተወለደች ጀምሮ ያልታወቀውና ለአጠቃላይ ሐኪሞች እንቆቅልሽ ሆኖ የቆየው ይህ ብርቅዬ የተፈጥሮ እክል፣ የታወቀው ለአቅመ-አዳም ደርሳ የወር አበባ ማየት በጀመረችበት የ14 ዓመት ዕድሜዋ በ2020 ላይ መሆኑን ገልጻለች።
የወር አበባ ደም ወደ ውጭ መውጣት ባለመቻሉ በሰውነቷ ውስጥ በመከማቸቱ ምክንያት ከፍተኛ የሆድ እብጠትና ህመም ያስከተለባት ሲሆን፣ በመጀመሪያ እርጉዝ ናት ተብላ ተጠርጥራ እንደነበር አስታውሳለች። ይሁን እንጂ በተደረገላት ተጨማሪ ምርመራ ይሄው ያልተለመደ የሰውነት አወቃቀር የተገኘባት ሲሆን፣ ሽንትና ሰገራን በካቴተር (ቱቦ) እና በልዩ የህክምና መሣሪያዎች አማካኝነት ካልሆነ በስተቀር በራሷ ማከናወን እንደማትችል አስታውቃለች። ችግሩን ለመቅረፍና እንደማንኛውም ሴት የወር አበባ እንድታይ ለማድረግ ሰባት ጊዜ የቀዶ ጥገና ሕክምና ቢደረግላትም እስካሁን አልተሳካም።
ቤተሰቦቿ ለሕክምናዋ ሲሉ ንብረታቸውን በሙሉ የጨረሱ ሲሆን፣ አቢጌል በአሁኑ ወቅት በደረሰባት ከፍተኛ የስነ-ልቦና እና የኢኮኖሚ ጫና ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ውስጥ እንዳለች ተናግራለች። ማህበረሰቡ ችግሩን ከተፈጥሮአዊ የጤና እክል ይልቅ እንደ መርገም ወይም መተት እንደሚቆጥረው የገለጸችው ወጣቷ፣ በአሁኑ ወቅት የህክምና እና የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርግላት አካል እየፈለገች ትገኛለች።
1 month ago
ደም መፍሰስን የሚቀንስ የሌዘር ቀዶ ሕክምና ቴክኖሎጂ በአራዳ የህክምና ማዕከል በይፋ ተጀመረ!
#fastmereja :በአዲስ አበባ ከተማ ለሁለት አስርት ዓመታት የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው የአራዳ ሕክምና ማዕከል (አራዳ ጊዮርጊስ ጠቅላላ ሆስፒታል)፣ 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በዛሬው ዕለት በተለያዩ ኩነቶች አክብሯል።
ማዕከሉ በምስረታ በዓሉ ዕለት በዘርፉ ያለውን የአገልግሎት እጥረት ይቀርፋል የተባለለትን የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ከፍተኛ ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ በዛሬዉ እለት በይፋ መርቆ አገልግሎት አስጀምሯል።
የማዕከሉ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ነጋ ገብረሚካኤል በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደገለጹት፤ ተቋሙ በ1998 ዓ.ም በትንሽ ክሊኒክ ደረጃ ጉዞውን የጀመረ ቢሆንም፣ ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ ከ400 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሕክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ መቻሉን ገልፀዋል።
ተቋሙ ከሕክምናው ጎን ለጎን በጤና ባለሙያዎች ስልጠና ላይ በመሰማራትም እስካሁን ከ3,500 በላይ ነርሶችንና የላቦራቶሪ ባለሙያዎችን አሰልጥኖ ለሀገሪቱ የጤና ዘርፍ ማበርከቱ ተገልጿል።
ዛሬ በይፋ የተመረቀው ከፍተኛ የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ይህን ልዩ አገልግሎት ከሚሰጡ ጥቂት (አምስት) ተቋማት አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
ክሊኒኩ በዘርፉ አዲስ የሆነውን የሌዘር ማሽን (Laser Machine) በመጠቀም ደም መፍሰስን የሚቀንስ እና ስቃይ የሌለው ቀዶ ሕክምና መስጠት የጀመረ ሲሆን፣ በተጨማሪም አዲስ ለተወለዱ ሕፃናት የመስማት ችሎታ ምርመራ (Audiology) እና የስፒች ቴራፒ አገልግሎቶችን ያካተተ መሆኑ ተጠቁሟል።
ማዕከሉ የ20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በማስመልከት በርካታ የማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራትን እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን በመንግሥት ሆስፒታሎች ረጅም የቀጠሮ ዝርዝር ውስጥ የነበሩ 20 ሕፃናትን በነፃ ቀዶ ጥገና ማድረግ፣ ለአረጋውያን ዘመናዊ የጆሮ ምርመራ (Endoscopy and Audiometry) በነፃ መስጠት፣ እንዲሁም ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞች ነፃ የ ENT ምርመራ ማከናወን ይገኙበታል።
በተጨማሪም ማዕከሉ በቀጣይ አገልግሎቱን ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል (Digital Health) የመቀየር ራዕይ የሰነቀ ሲሆን ለኩላሊት እጥበት (Dialysis) እና ለካንሰር ሕክምና የሚውል ቦታ ከመንግሥት ጋር በመነጋገር ላይ መሆናቸውንና አገልግሎቶቹን በቅርቡ ለመጀመር ማቀዳቸውን በእለቱ ተገልጿል።
በመጨረሻም ላለፉት 20 ዓመታት በማዕከሉ ነፃ ሕክምና ሲደረግላቸው የቆዩ ታካሚዎች ምስጋናቸዉን ያቀረቡ ሲሆን፣ማዕከሉ ከሕክምና አገልግሎቱ ጎን ለጎን ከዩኤስ ኤይድ (USAID) ጋር በመተባበር በኤች አይ ቪ (HIV) ምርመራና በበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በስፋት ሲሳተፍ መቆየቱ ተገልጿል።
#fastmereja :በአዲስ አበባ ከተማ ለሁለት አስርት ዓመታት የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው የአራዳ ሕክምና ማዕከል (አራዳ ጊዮርጊስ ጠቅላላ ሆስፒታል)፣ 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በዛሬው ዕለት በተለያዩ ኩነቶች አክብሯል።
ማዕከሉ በምስረታ በዓሉ ዕለት በዘርፉ ያለውን የአገልግሎት እጥረት ይቀርፋል የተባለለትን የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ከፍተኛ ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ በዛሬዉ እለት በይፋ መርቆ አገልግሎት አስጀምሯል።
የማዕከሉ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ነጋ ገብረሚካኤል በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደገለጹት፤ ተቋሙ በ1998 ዓ.ም በትንሽ ክሊኒክ ደረጃ ጉዞውን የጀመረ ቢሆንም፣ ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ ከ400 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሕክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ መቻሉን ገልፀዋል።
ተቋሙ ከሕክምናው ጎን ለጎን በጤና ባለሙያዎች ስልጠና ላይ በመሰማራትም እስካሁን ከ3,500 በላይ ነርሶችንና የላቦራቶሪ ባለሙያዎችን አሰልጥኖ ለሀገሪቱ የጤና ዘርፍ ማበርከቱ ተገልጿል።
ዛሬ በይፋ የተመረቀው ከፍተኛ የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ይህን ልዩ አገልግሎት ከሚሰጡ ጥቂት (አምስት) ተቋማት አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
ክሊኒኩ በዘርፉ አዲስ የሆነውን የሌዘር ማሽን (Laser Machine) በመጠቀም ደም መፍሰስን የሚቀንስ እና ስቃይ የሌለው ቀዶ ሕክምና መስጠት የጀመረ ሲሆን፣ በተጨማሪም አዲስ ለተወለዱ ሕፃናት የመስማት ችሎታ ምርመራ (Audiology) እና የስፒች ቴራፒ አገልግሎቶችን ያካተተ መሆኑ ተጠቁሟል።
ማዕከሉ የ20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በማስመልከት በርካታ የማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራትን እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን በመንግሥት ሆስፒታሎች ረጅም የቀጠሮ ዝርዝር ውስጥ የነበሩ 20 ሕፃናትን በነፃ ቀዶ ጥገና ማድረግ፣ ለአረጋውያን ዘመናዊ የጆሮ ምርመራ (Endoscopy and Audiometry) በነፃ መስጠት፣ እንዲሁም ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞች ነፃ የ ENT ምርመራ ማከናወን ይገኙበታል።
በተጨማሪም ማዕከሉ በቀጣይ አገልግሎቱን ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል (Digital Health) የመቀየር ራዕይ የሰነቀ ሲሆን ለኩላሊት እጥበት (Dialysis) እና ለካንሰር ሕክምና የሚውል ቦታ ከመንግሥት ጋር በመነጋገር ላይ መሆናቸውንና አገልግሎቶቹን በቅርቡ ለመጀመር ማቀዳቸውን በእለቱ ተገልጿል።
በመጨረሻም ላለፉት 20 ዓመታት በማዕከሉ ነፃ ሕክምና ሲደረግላቸው የቆዩ ታካሚዎች ምስጋናቸዉን ያቀረቡ ሲሆን፣ማዕከሉ ከሕክምና አገልግሎቱ ጎን ለጎን ከዩኤስ ኤይድ (USAID) ጋር በመተባበር በኤች አይ ቪ (HIV) ምርመራና በበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በስፋት ሲሳተፍ መቆየቱ ተገልጿል።
1 month ago
የዲያቆን ዘካርያስ ሸዋረጋን ሕይወት ለመታደግ የቀረበ አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ
#ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድንገተኛ የኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርጓል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ሥራ በማቆማቸው ሕይወቱን ለማዳን ብቸኛው መፍትሔ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ መሆኑ በሕክምና ተረጋግጧል።
ይህንን የአገልጋይ ወንድማችንን ሕይወት ለመታደግና ወደ ቀደመ አገልግሎቱ እንዲመለስ ለማድረግ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል።
በእነዚህ ቀናት ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ አንጋፋና ተተኪ መዘምራን በሚሳተፉበት የቲክቶክ የቀጥታ ሥርጭት (TikTok Live) የዝማሬና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ይካሄዳል።
በመሆኑም መላው ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመገኘት የበኩላችሁን የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርጉ በታላቅ ትህትና ተጠይቃችኋል።
ከመርኃ ግብሩ በፊትም ቢሆን ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች ድጋፋችሁን መላክ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች (በዘካርያስ ሸዋረጋ ስም የተከፈቱ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000375284603
ቴሌብር 0913071985
አዋሽ ባንክ 013201754987100
አቢሲኒያ ባንክ 114747726
ዳሽን ባንክ 5532308128011
#health #charity #orthodoxtewahedo #support #asella #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድንገተኛ የኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርጓል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ሥራ በማቆማቸው ሕይወቱን ለማዳን ብቸኛው መፍትሔ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ መሆኑ በሕክምና ተረጋግጧል።
ይህንን የአገልጋይ ወንድማችንን ሕይወት ለመታደግና ወደ ቀደመ አገልግሎቱ እንዲመለስ ለማድረግ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል።
በእነዚህ ቀናት ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ አንጋፋና ተተኪ መዘምራን በሚሳተፉበት የቲክቶክ የቀጥታ ሥርጭት (TikTok Live) የዝማሬና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ይካሄዳል።
በመሆኑም መላው ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመገኘት የበኩላችሁን የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርጉ በታላቅ ትህትና ተጠይቃችኋል።
ከመርኃ ግብሩ በፊትም ቢሆን ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች ድጋፋችሁን መላክ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች (በዘካርያስ ሸዋረጋ ስም የተከፈቱ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000375284603
ቴሌብር 0913071985
አዋሽ ባንክ 013201754987100
አቢሲኒያ ባንክ 114747726
ዳሽን ባንክ 5532308128011
#health #charity #orthodoxtewahedo #support #asella #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
አርቲስት ነፃነት አንበርብር የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ የኩላሊት እጥበት ማዕከል አምባሳደር ሆነች
#ethiopia | ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ እያከናወነ ያለውን ሰብአዊ ተግባር ይበልጥ ለማሳደግ ታዋቂዋን ተዋናይት ነፃነት አንበርብርን የኩላሊት እጥበት ማዕከሉ ብራንድ አምባሳደር አድርጎ መርጧታል።
ላለፉት ሰላሳ ሁለት ዓመታት በጤና፣ በትምህርት እና በተለያዩ ማህበራዊ ድጋፎች ላይ በስፋት ሲሳተፍ የቆየው ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ፣ አርቲስቷን አምባሳደር አድርጎ የሾመው ተቋሙ በኩላሊት እጥበት አገልግሎት ላይ የጀመረውን እንቅስቃሴ ለህዝብ ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ በማለም ነው።
ማዕከሉ በህብረተሰቡ ጤና ላይ የሚታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ እና የኩላሊት ህሙማን የተሻለ አገልግሎት እንዲያገኙ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝም ተገልጿል።
ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ የሚለውን መሪ ቃል በመጠቀም የሚንቀሳቀሰው ሜሪ ጆይ፣ ይህ አዲስ አጋርነት የኩላሊት እጥበት አገልግሎቱን ለማስፋፋት እና ግንዛቤ ለመፍጠር ትልቅ አቅም እንደሚሆን ይጠበቃል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ
“ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ”
#ሜሪጆይ #ጤና #ነፃነትአንበርብር #ኩላሊትእጥበት #ሰብአዊነት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ እያከናወነ ያለውን ሰብአዊ ተግባር ይበልጥ ለማሳደግ ታዋቂዋን ተዋናይት ነፃነት አንበርብርን የኩላሊት እጥበት ማዕከሉ ብራንድ አምባሳደር አድርጎ መርጧታል።
ላለፉት ሰላሳ ሁለት ዓመታት በጤና፣ በትምህርት እና በተለያዩ ማህበራዊ ድጋፎች ላይ በስፋት ሲሳተፍ የቆየው ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ፣ አርቲስቷን አምባሳደር አድርጎ የሾመው ተቋሙ በኩላሊት እጥበት አገልግሎት ላይ የጀመረውን እንቅስቃሴ ለህዝብ ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ በማለም ነው።
ማዕከሉ በህብረተሰቡ ጤና ላይ የሚታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ እና የኩላሊት ህሙማን የተሻለ አገልግሎት እንዲያገኙ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝም ተገልጿል።
ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ የሚለውን መሪ ቃል በመጠቀም የሚንቀሳቀሰው ሜሪ ጆይ፣ ይህ አዲስ አጋርነት የኩላሊት እጥበት አገልግሎቱን ለማስፋፋት እና ግንዛቤ ለመፍጠር ትልቅ አቅም እንደሚሆን ይጠበቃል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ
“ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ”
#ሜሪጆይ #ጤና #ነፃነትአንበርብር #ኩላሊትእጥበት #ሰብአዊነት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
1 month ago
በሚስቱ የተቆረጠው የወንድ ብልት በስፌት ተቀጠለ
በአርሲ ዞን በትዳር አጋራቸው ጥቃት ደርሶባቸው ሙሉ በሙሉ ተቆርጦ የወደቀው የ42 ዓመት ጎልማሳ ብልት፣ በአሰላ ሪፈራል ሆስፒታል በተደረገ የ3 ሰዓታት ስኬታማ ቀዶ ህክምና ተመልሶ መገጠሙ ተነገረ።
ድርጊቱ የተፈጸመው ከአንድ ወር በፊት ሲሆን፣ በግለሰቡና በባለቤታቸው መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ምክንያት ባለቤታቸው እኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ላይ በስለት ሙሉ በሙሉ በመቁረጥ መሬት ላይ ጥለውታል። የ6 ልጆች አባት የሆኑት ተጎጂው፣ የተቆረጠውን ብልታቸውን በፌስታል ጠቅልለው በመያዝ በራሳቸው ጥረት በአምቡላንስ ወደ ሆስፒታል መድረሳቸው ታውቋል።
የኩላሊትና የሽንት ቧንቧ ስፔሻሊስት ዶ/ር ፍቃዱ ሀብታሙ እንደገለጹት፣ ህክምናው የተከናወነው ጉዳቱ በደረሰ በ3 ሰዓት ውስጥ ግለሰቡ ሆስፒታል በመድረሳቸው ነው። በጥንቃቄ ለ3 ሰዓታት በተደረገ ስፌት ብልቱ ወደ ቦታው የተመለሰ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ተጎጂው በሽንት ቧንቧቸው በኩል መሽናት መጀመራቸውንና የጤና ሁኔታቸው በመሻሻል ላይ መሆኑን አረጋግጠዋል።
እንዲህ ዓይነት ጉዳት ሲያጋጥም በ6 እና በ8 ሰዓታት ውስጥ ሆስፒታል መድረስ ለስኬታማነቱ ወሳኝ ነው ተብሏል። ብልቱ የመቆም እና የግብረ-ሥጋ ግንኙነት የመፈጸም እድሉ ከፍተኛ ቢሆንም፣ እንደ ቀድሞው ሙሉ ጥንካሬ ላይኖረው እንደሚችል ተገልጿል።
የተቆረጠው አካል በንጹህ ፌስታል ተጠቅልሎ ሳይቆሽሽ በፍጥነት ወደ ህክምና ተቋም መወሰድ አለበት።
ተጎጂው በአሁኑ ወቅት በሆስፒታል ክትትል ላይ የሚገኙ ሲሆን፣ ለደህንነታቸውና ለግል ሚስጥራቸው ሲባል ማንነታቸውና ዝርዝር አድራሻቸው እንዳይገለጽ ተደርጓል ሲል ቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ዘግቧል።
ምስል ኤአይ
seledadotio
seledadotio
በአርሲ ዞን በትዳር አጋራቸው ጥቃት ደርሶባቸው ሙሉ በሙሉ ተቆርጦ የወደቀው የ42 ዓመት ጎልማሳ ብልት፣ በአሰላ ሪፈራል ሆስፒታል በተደረገ የ3 ሰዓታት ስኬታማ ቀዶ ህክምና ተመልሶ መገጠሙ ተነገረ።
ድርጊቱ የተፈጸመው ከአንድ ወር በፊት ሲሆን፣ በግለሰቡና በባለቤታቸው መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ምክንያት ባለቤታቸው እኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ላይ በስለት ሙሉ በሙሉ በመቁረጥ መሬት ላይ ጥለውታል። የ6 ልጆች አባት የሆኑት ተጎጂው፣ የተቆረጠውን ብልታቸውን በፌስታል ጠቅልለው በመያዝ በራሳቸው ጥረት በአምቡላንስ ወደ ሆስፒታል መድረሳቸው ታውቋል።
የኩላሊትና የሽንት ቧንቧ ስፔሻሊስት ዶ/ር ፍቃዱ ሀብታሙ እንደገለጹት፣ ህክምናው የተከናወነው ጉዳቱ በደረሰ በ3 ሰዓት ውስጥ ግለሰቡ ሆስፒታል በመድረሳቸው ነው። በጥንቃቄ ለ3 ሰዓታት በተደረገ ስፌት ብልቱ ወደ ቦታው የተመለሰ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ተጎጂው በሽንት ቧንቧቸው በኩል መሽናት መጀመራቸውንና የጤና ሁኔታቸው በመሻሻል ላይ መሆኑን አረጋግጠዋል።
እንዲህ ዓይነት ጉዳት ሲያጋጥም በ6 እና በ8 ሰዓታት ውስጥ ሆስፒታል መድረስ ለስኬታማነቱ ወሳኝ ነው ተብሏል። ብልቱ የመቆም እና የግብረ-ሥጋ ግንኙነት የመፈጸም እድሉ ከፍተኛ ቢሆንም፣ እንደ ቀድሞው ሙሉ ጥንካሬ ላይኖረው እንደሚችል ተገልጿል።
የተቆረጠው አካል በንጹህ ፌስታል ተጠቅልሎ ሳይቆሽሽ በፍጥነት ወደ ህክምና ተቋም መወሰድ አለበት።
ተጎጂው በአሁኑ ወቅት በሆስፒታል ክትትል ላይ የሚገኙ ሲሆን፣ ለደህንነታቸውና ለግል ሚስጥራቸው ሲባል ማንነታቸውና ዝርዝር አድራሻቸው እንዳይገለጽ ተደርጓል ሲል ቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ዘግቧል።
ምስል ኤአይ
seledadotio
seledadotio
1 month ago
በሚስቱ የተቆረጠው የወንድ ብልት በስፌት ተቀጠለ
#fastmereja I በአርሲ ዞን በትዳር አጋራቸው ጥቃት ደርሶባቸው ሙሉ በሙሉ ተቆርጦ የወደቀው የ42 ዓመት ጎልማሳ ብልት፣ በአሰላ ሪፈራል ሆስፒታል በተደረገ የ3 ሰዓታት ስኬታማ ቀዶ ህክምና ተመልሶ መገጠሙ ተነገረ።
ድርጊቱ የተፈጸመው ከአንድ ወር በፊት ሲሆን፣ በግለሰቡና በባለቤታቸው መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ምክንያት ባለቤታቸው እኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ላይ በስለት ሙሉ በሙሉ በመቁረጥ መሬት ላይ ጥለውታል። የ6 ልጆች አባት የሆኑት ተጎጂው፣ የተቆረጠውን ብልታቸውን በፌስታል ጠቅልለው በመያዝ በራሳቸው ጥረት በአምቡላንስ ወደ ሆስፒታል መድረሳቸው ታውቋል።
የኩላሊትና የሽንት ቧንቧ ስፔሻሊስት ዶ/ር ፍቃዱ ሀብታሙ እንደገለጹት፣ ህክምናው የተከናወነው ጉዳቱ በደረሰ በ3 ሰዓት ውስጥ ግለሰቡ ሆስፒታል በመድረሳቸው ነው። በጥንቃቄ ለ3 ሰዓታት በተደረገ ስፌት ብልቱ ወደ ቦታው የተመለሰ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ተጎጂው በሽንት ቧንቧቸው በኩል መሽናት መጀመራቸውንና የጤና ሁኔታቸው በመሻሻል ላይ መሆኑን አረጋግጠዋል።
እንዲህ ዓይነት ጉዳት ሲያጋጥም በ6 እና በ8 ሰዓታት ውስጥ ሆስፒታል መድረስ ለስኬታማነቱ ወሳኝ ነው ተብሏል። ብልቱ የመቆም እና የግብረ-ሥጋ ግንኙነት የመፈጸም እድሉ ከፍተኛ ቢሆንም፣ እንደ ቀድሞው ሙሉ ጥንካሬ ላይኖረው እንደሚችል ተገልጿል።
የተቆረጠው አካል በንጹህ ፌስታል ተጠቅልሎ ሳይቆሽሽ በፍጥነት ወደ ህክምና ተቋም መወሰድ አለበት።
ተጎጂው በአሁኑ ወቅት በሆስፒታል ክትትል ላይ የሚገኙ ሲሆን፣ ለደህንነታቸውና ለግል ሚስጥራቸው ሲባል ማንነታቸውና ዝርዝር አድራሻቸው እንዳይገለጽ ተደርጓል ሲል ቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ዘግቧል።
ምስል ኤአይ
#fastmereja I በአርሲ ዞን በትዳር አጋራቸው ጥቃት ደርሶባቸው ሙሉ በሙሉ ተቆርጦ የወደቀው የ42 ዓመት ጎልማሳ ብልት፣ በአሰላ ሪፈራል ሆስፒታል በተደረገ የ3 ሰዓታት ስኬታማ ቀዶ ህክምና ተመልሶ መገጠሙ ተነገረ።
ድርጊቱ የተፈጸመው ከአንድ ወር በፊት ሲሆን፣ በግለሰቡና በባለቤታቸው መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ምክንያት ባለቤታቸው እኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ላይ በስለት ሙሉ በሙሉ በመቁረጥ መሬት ላይ ጥለውታል። የ6 ልጆች አባት የሆኑት ተጎጂው፣ የተቆረጠውን ብልታቸውን በፌስታል ጠቅልለው በመያዝ በራሳቸው ጥረት በአምቡላንስ ወደ ሆስፒታል መድረሳቸው ታውቋል።
የኩላሊትና የሽንት ቧንቧ ስፔሻሊስት ዶ/ር ፍቃዱ ሀብታሙ እንደገለጹት፣ ህክምናው የተከናወነው ጉዳቱ በደረሰ በ3 ሰዓት ውስጥ ግለሰቡ ሆስፒታል በመድረሳቸው ነው። በጥንቃቄ ለ3 ሰዓታት በተደረገ ስፌት ብልቱ ወደ ቦታው የተመለሰ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ተጎጂው በሽንት ቧንቧቸው በኩል መሽናት መጀመራቸውንና የጤና ሁኔታቸው በመሻሻል ላይ መሆኑን አረጋግጠዋል።
እንዲህ ዓይነት ጉዳት ሲያጋጥም በ6 እና በ8 ሰዓታት ውስጥ ሆስፒታል መድረስ ለስኬታማነቱ ወሳኝ ነው ተብሏል። ብልቱ የመቆም እና የግብረ-ሥጋ ግንኙነት የመፈጸም እድሉ ከፍተኛ ቢሆንም፣ እንደ ቀድሞው ሙሉ ጥንካሬ ላይኖረው እንደሚችል ተገልጿል።
የተቆረጠው አካል በንጹህ ፌስታል ተጠቅልሎ ሳይቆሽሽ በፍጥነት ወደ ህክምና ተቋም መወሰድ አለበት።
ተጎጂው በአሁኑ ወቅት በሆስፒታል ክትትል ላይ የሚገኙ ሲሆን፣ ለደህንነታቸውና ለግል ሚስጥራቸው ሲባል ማንነታቸውና ዝርዝር አድራሻቸው እንዳይገለጽ ተደርጓል ሲል ቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ዘግቧል።
ምስል ኤአይ
2 months ago
ታምነች ፈይሳ እባላለሁ ዕድሜዬ 39 ዓመት ሲሆን ረጅም ታሪኬን በአጭር ጽሁፍ ለማቅረብ እሞክራለሁ።
በ21 ዓመቴ የኩላሊት ኢንፌክሽን በሽታ እንዳለብኝ የታወቀ ሲሆን በ23 ዓመቴ ትዳር ይዤ ህይወትን መኖር በጀመርኩበት ጊዜ በድንገት ሁለቱም ኩላሊቶቼ መስራት አቆሙ።
ላለፉት 15 ዓመታት የገንዘብ አቅም ኖሮኝ ሳይሆን በአንዳንድ ደጋግ ወገኖች ድጋፍ በኩላሊት እጥበት (በዲያሌሲስ) እስከ አሁን በህይወት አለሁ።
በእነዚህ ዓመታት በእጥበት ወቅት ለሞት የሚዳርጉ ሁኔታዎች ብዙ ጊዜ ያጋጠሙኝ የነበር ቢሆንም እግዚአብሔር ግን ደግፎኝ ዛሬ ደርሻለሁ።
በእነዚህ 15 አመታት፣ ለዳያሊስስ የሚያገለግለው ካቴተር ደም ስሩ ሲዘጋ እየተለወጠ መጀመሪያ ላይ አንገቴ ላይ ቀጥሎ ተራ በተራ ሁለት እጆቼ ላይ በመጨረሻ፣ እግሮቼ ላይ ተደርጎ ዲያሌሲሱ ሲሰራልኝ የቆየ ሲሆን ለረዥም ዓመታት ስለተሰራባቸው የደም ስሮቼ ተዘግተው ጥቅም ላይ መዋል ስላልቻሉ በአሁኑ ወቅት ሀኪሞቹ በጉበቴ ላይ ለማስቀመጥ የመጨረሻውን አማራጭ የሰጡኝ እና ይህም ለስድስት ወራት ብቻ ሊያገለግለኝ እንደሚችልና በህይወት ለመቆየት ያለኝ የመጨረሻ አማራጭ የንቅለ ተከላ ስራ ማሰራት እንደሆነ ገልጸውልኛል፡፡
በተጨማሪም ከዚሁ ጋር ተያይዞ የልብ ከባድ ህመምን ጨምሮ ሌሎች የጤና ችግሮች እያጋጠመኝ ይገኛል።
ወደ ውጭ አገር በመሄድ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ቀዶ ጥገና ሕክምና ለማድረግ የሚረዳ የቦርድ የምስክር ወረቀት እና አስፈላጊውን መረጃዎች ሰጥተውኛል፡፡ እንዲሁም ወንድሜ ኩላሊት ሊሰጠኝ ፈቃደኛ ነው፡፡
ነገር ግን ለህክምና እና ተያያዥ ወጪዎች የሚፈለገው ገንዘብ 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ዶላር ስለሆነና አቅም ስለሌለኝ ይህንን GoFundMe በመክፈት እርዳታ ለመጠየቅ ተገድጃለሁ፡፡
ሁላችሁም አነሰ ሳትሉ የምትችሉትን እንድትደግፉኝና በህይወት እንድቆይ እንድትረዱኝ በፈጣሪ ስም እጠይቃለሁ፡፡ ለምታደርጉልኝ በጎነት አመሰግናለሁ፡፡
https://gofund.me/fde9f3f8...
በ21 ዓመቴ የኩላሊት ኢንፌክሽን በሽታ እንዳለብኝ የታወቀ ሲሆን በ23 ዓመቴ ትዳር ይዤ ህይወትን መኖር በጀመርኩበት ጊዜ በድንገት ሁለቱም ኩላሊቶቼ መስራት አቆሙ።
ላለፉት 15 ዓመታት የገንዘብ አቅም ኖሮኝ ሳይሆን በአንዳንድ ደጋግ ወገኖች ድጋፍ በኩላሊት እጥበት (በዲያሌሲስ) እስከ አሁን በህይወት አለሁ።
በእነዚህ ዓመታት በእጥበት ወቅት ለሞት የሚዳርጉ ሁኔታዎች ብዙ ጊዜ ያጋጠሙኝ የነበር ቢሆንም እግዚአብሔር ግን ደግፎኝ ዛሬ ደርሻለሁ።
በእነዚህ 15 አመታት፣ ለዳያሊስስ የሚያገለግለው ካቴተር ደም ስሩ ሲዘጋ እየተለወጠ መጀመሪያ ላይ አንገቴ ላይ ቀጥሎ ተራ በተራ ሁለት እጆቼ ላይ በመጨረሻ፣ እግሮቼ ላይ ተደርጎ ዲያሌሲሱ ሲሰራልኝ የቆየ ሲሆን ለረዥም ዓመታት ስለተሰራባቸው የደም ስሮቼ ተዘግተው ጥቅም ላይ መዋል ስላልቻሉ በአሁኑ ወቅት ሀኪሞቹ በጉበቴ ላይ ለማስቀመጥ የመጨረሻውን አማራጭ የሰጡኝ እና ይህም ለስድስት ወራት ብቻ ሊያገለግለኝ እንደሚችልና በህይወት ለመቆየት ያለኝ የመጨረሻ አማራጭ የንቅለ ተከላ ስራ ማሰራት እንደሆነ ገልጸውልኛል፡፡
በተጨማሪም ከዚሁ ጋር ተያይዞ የልብ ከባድ ህመምን ጨምሮ ሌሎች የጤና ችግሮች እያጋጠመኝ ይገኛል።
ወደ ውጭ አገር በመሄድ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ቀዶ ጥገና ሕክምና ለማድረግ የሚረዳ የቦርድ የምስክር ወረቀት እና አስፈላጊውን መረጃዎች ሰጥተውኛል፡፡ እንዲሁም ወንድሜ ኩላሊት ሊሰጠኝ ፈቃደኛ ነው፡፡
ነገር ግን ለህክምና እና ተያያዥ ወጪዎች የሚፈለገው ገንዘብ 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ዶላር ስለሆነና አቅም ስለሌለኝ ይህንን GoFundMe በመክፈት እርዳታ ለመጠየቅ ተገድጃለሁ፡፡
ሁላችሁም አነሰ ሳትሉ የምትችሉትን እንድትደግፉኝና በህይወት እንድቆይ እንድትረዱኝ በፈጣሪ ስም እጠይቃለሁ፡፡ ለምታደርጉልኝ በጎነት አመሰግናለሁ፡፡
https://gofund.me/fde9f3f8...
2 months ago
በአንድ የእንግዳ ማረፊያ ቤት በተደረገ ብርበራ በርካታ ህገ ወጥ መድኃኒቶች ከነ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ዋለ።
ዮሴፍ ኩራባቸው እና ዮሐንስ የስጋት የተባሉ ተጠርጣሪዎች ምንም ዓይነት ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ሳይኖራቸው በህገ ወጥ መንገድ በርካታ መድኃኒቶችን አከማችተው በቁጥጥር ስር የዋሉት ሚያዝያ 14 ቀን 2018 ዓ/ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው ያማዝ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት የእንግዳ ማረፊያ 3ኛ ፎቅ ከቀኑ 7:30 ላይ ነው ።
በቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የአደይ አበባ ስታዲየም አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የህብረተሰቡን ጥቆማ መነሻ በማድረግ ህግን በተከተለ መንገድ ባደረገው ብርበራ ጠቅላላ የዋጋ ግምታቸው ከ1.5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያውጡ ለኩላሊትና ለካንሰር ህመምተኞች የሚሰጡ በርካታ መድኃኒቶች፣ መርፌዎችና የህክምና ቁሳቁሶች ከሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝ ከአደይ አበባ ስታዲየም አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል ።
ህብረተሰቡ ትክክለኛነታቸውና ንጽህናቸው በህክምና ባለሙያዎች ያልተረጋገጡ መድኃኒቶችን ከመግዛት እራሱን መቆጠብ እንዳለበት የተገለፀ ሲሆን ያለ ምንም የንግድ ፈቃድ የሚሸጡና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን ለመከላከል ሁሉም ለፀጥታ አካላት ጥቆማ መስጠት እንዳለበት የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
Addis Ababa police
ዮሴፍ ኩራባቸው እና ዮሐንስ የስጋት የተባሉ ተጠርጣሪዎች ምንም ዓይነት ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ሳይኖራቸው በህገ ወጥ መንገድ በርካታ መድኃኒቶችን አከማችተው በቁጥጥር ስር የዋሉት ሚያዝያ 14 ቀን 2018 ዓ/ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው ያማዝ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት የእንግዳ ማረፊያ 3ኛ ፎቅ ከቀኑ 7:30 ላይ ነው ።
በቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የአደይ አበባ ስታዲየም አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የህብረተሰቡን ጥቆማ መነሻ በማድረግ ህግን በተከተለ መንገድ ባደረገው ብርበራ ጠቅላላ የዋጋ ግምታቸው ከ1.5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያውጡ ለኩላሊትና ለካንሰር ህመምተኞች የሚሰጡ በርካታ መድኃኒቶች፣ መርፌዎችና የህክምና ቁሳቁሶች ከሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝ ከአደይ አበባ ስታዲየም አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል ።
ህብረተሰቡ ትክክለኛነታቸውና ንጽህናቸው በህክምና ባለሙያዎች ያልተረጋገጡ መድኃኒቶችን ከመግዛት እራሱን መቆጠብ እንዳለበት የተገለፀ ሲሆን ያለ ምንም የንግድ ፈቃድ የሚሸጡና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን ለመከላከል ሁሉም ለፀጥታ አካላት ጥቆማ መስጠት እንዳለበት የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
Addis Ababa police
Sponsored by
Surafel
2 months ago
#ጤናመረጃ
ኩላሊት የሚጎዱ ልማዶች
አሳሳቢ የሆነው የኩላሊት ህመም ቀድሞ መከላከያ መንገዶችን ያውቃሉ ? ብዙ ልማዶች ለኩላሊት ህመም ምክንያት ናቸው እነዚህም
1. ሽንትን መቋጠር
ሽንት በፊኛ ውስጥ ረጅም ሰአት ሲቆይ በውስጡ የሚያድጉት ባክቴሪያዎች ይበራከታሉ። እንዚህ ባክቴሪያዎች የሽንት ቧንቧ ወይም የኩላሊት ኢንፌክሽን ሊያመጡ ይችላሉ። ሽንትን መያዝ ኩላሊት ላይ በሚያደርሰው ጫናም ኩላሊት ተጎድቶ ሽንትን የመቆጣጠር ችሎታችንን ሊያጠፋ ይችላል።
2. በቂ ውሃ አለመጠጣት
አንድ ሰው በቀን ቢያንስ ከ10 እስከ 12 ብርጭቆ ውሃ መጠጣት አለበት።
3. ጨው ማብዛት
ብዙ ጨው መመገብ ኩላሊታችን ላይ ከፍተኛ ጉ በምንመገበው ጨው የሚገኘውን ሶዲየም 95% ያህሉ በኩላሊታችን ነው የሚቀየረው። ጨው ስናበዛ ኩላሊታችን ጨውን ለማጣራት ይበልጥ መስራት ይኖርበታል።
4. የህመም ማስታገሻ መድሃኒቶችን ማዘውተር
የኩላሊት ህመም ካለብዎ ዶክተርዎን ሳያማክሩ የህመም ማስታገሻ መድሃኒቶችን አይጠቀሙ።
5. ፕሮቲን ያላቸው ምግቦች ማብዛት
6. መጠጥ ማብዛት
መጠጥ ሲበዛ ኩላሊታችን አደጋ ላይ ይወድቃል። መጠጥ ኩላሊታችን እና ጉበታችን ላይ ከፍተኛ ጫና ያሳድራል።
7. ሲጋራ ማጨስ
8. ቀላል ኢንፌክሽኖችን በግዜው አለመታከም።
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት የኩላሊት ህመም ዋና ዋና ምክንያቶች ሆነው ይጠቀሳሉ። ከነዚህ ልምዶች ራሳችሁን በመቆጠብ የኩላሊት በሽታን መከላከል ይቻላል።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
seledadotio
ኩላሊት የሚጎዱ ልማዶች
አሳሳቢ የሆነው የኩላሊት ህመም ቀድሞ መከላከያ መንገዶችን ያውቃሉ ? ብዙ ልማዶች ለኩላሊት ህመም ምክንያት ናቸው እነዚህም
1. ሽንትን መቋጠር
ሽንት በፊኛ ውስጥ ረጅም ሰአት ሲቆይ በውስጡ የሚያድጉት ባክቴሪያዎች ይበራከታሉ። እንዚህ ባክቴሪያዎች የሽንት ቧንቧ ወይም የኩላሊት ኢንፌክሽን ሊያመጡ ይችላሉ። ሽንትን መያዝ ኩላሊት ላይ በሚያደርሰው ጫናም ኩላሊት ተጎድቶ ሽንትን የመቆጣጠር ችሎታችንን ሊያጠፋ ይችላል።
2. በቂ ውሃ አለመጠጣት
አንድ ሰው በቀን ቢያንስ ከ10 እስከ 12 ብርጭቆ ውሃ መጠጣት አለበት።
3. ጨው ማብዛት
ብዙ ጨው መመገብ ኩላሊታችን ላይ ከፍተኛ ጉ በምንመገበው ጨው የሚገኘውን ሶዲየም 95% ያህሉ በኩላሊታችን ነው የሚቀየረው። ጨው ስናበዛ ኩላሊታችን ጨውን ለማጣራት ይበልጥ መስራት ይኖርበታል።
4. የህመም ማስታገሻ መድሃኒቶችን ማዘውተር
የኩላሊት ህመም ካለብዎ ዶክተርዎን ሳያማክሩ የህመም ማስታገሻ መድሃኒቶችን አይጠቀሙ።
5. ፕሮቲን ያላቸው ምግቦች ማብዛት
6. መጠጥ ማብዛት
መጠጥ ሲበዛ ኩላሊታችን አደጋ ላይ ይወድቃል። መጠጥ ኩላሊታችን እና ጉበታችን ላይ ከፍተኛ ጫና ያሳድራል።
7. ሲጋራ ማጨስ
8. ቀላል ኢንፌክሽኖችን በግዜው አለመታከም።
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት የኩላሊት ህመም ዋና ዋና ምክንያቶች ሆነው ይጠቀሳሉ። ከነዚህ ልምዶች ራሳችሁን በመቆጠብ የኩላሊት በሽታን መከላከል ይቻላል።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
seledadotio
2 months ago
የገላ መጥፎ ጠረን
✅ ላብ በራሱ የሰውነት ሽታን አያመጣም ፣ የሰው ላብ ሽታ የለውም ማለት ይቻላል።በአንድ ሰው ቆዳ ላይ በባክቴሪያ ምክንያት የሰውነት ሽታ የሚከሰተው በላብ ውስጥ የፕሮቲን ሞለኪውሎችን በማፍረስ እና በዚህም ምክንያት ሽታ በማምረት ነው።
✅ የሰውነት ሽታ የተለመደ ችግር ነው ። ምንም እንኳን የእሱ መንስኤዎች ብዙውን ጊዜ በአንድ ሰው ንፅህና አጠባበቅ ልምዶች ላይ ቢሆኑም ፣ የሰውነት ሽታ በአንዳንድ አጋጣሚዎች የበለጠ ከባድ የጤና ሁኔታን ሊያመለክት ይችላል።
✅ ይኸ ችግር ሊከሰት የሚችለው በላብ ውስጥ የበሽታ አምጭ ረቂቅ ህዋሳት ሽታ በሚፈጠሩበት ጊዜ ነው፡፡ ይህ መጥፎ ሽታ በምግብ ፣ በንህጽና ፣በጤና ፣ በጾታ እና በአንዳንድ የመድሃኒት ዓይነቶች አወሳሰድ ላይ ይወሰናል፡፡ ችግሩ የሚነሳው ከእጅ ፣ከእጅ ንፍፊት ፣ ከብልት ፣ ከብብት እና ከፊንጢጣ አካባቢዎች ነው፡፡
✅አጋላጭ ሁኔታዎች (risk factors)
👉የሆድ ድርቀት፣ በቂ ፈሳሽ አለመውሰድ
👉ሁል ጊዜ ፕሮቲን ያላቸውን ምግቦች ማዘውተር
👉አልኮል ፣ሲጋራና ጫት መጠቀም
👉የቫይታሚን እጥረት መኖር
👉ጥሩ ጠረን የሌለው ዶድራንት መጠቀም
👉ስኳር የሚበዛባቸውን ምግቦች እና መጠጦች አዘውትሮ መጠቀም
👉 ከመጠን በላይ ውፍረት
👉ቅመም የበዛባቸው ምግቦችን መመገብ
👉የተወሰኑ የሕክምና ሁኔታዎች - የስኳር በሽታ ፣ የኩላሊት ወይም የጉበት ችግሮች ፣ ከመጠን በላይ እንቅስቃሴ በተለመደው የሰውነትዎ ሽታ ላይ ለውጥ ሊያስከትሉ ይችላሉ።
👉በአንዳንድ አጋጣሚዎች ግን አንድ ያልተለመደ የሰውነት ሽታ የከፋ ነገር ምልክት ሊሆን ይችላል። ለምሳሌ ሽንት መሰል ሽታ የኩላሊት ወይም የጉበት ችግሮች ማለት ሊሆን ይችላል።
👉ውጥረት ወይም መጨናነቅ/stress- ውጥረት የአፖክሪን ዕጢዎችዎ (apocrine glands) የትርፍ ሰዓት ሥራ እንዲሠሩ ያደርጋቸዋል። ያስታውሱ ፣ እነዚህ ሽታ ያለው ላብ የሚያመጡ እጢዎች ናቸው።
👉በዘር/genetics- አንዳንድ ሰዎች ከሌሎች ይልቅ የሰውነት ሽታ ለማዳበር በጣም የተጋለጡ ናቸው።
✔️ጾታ ይህ ችግር ሴቶች ላይ ቢከሰትም ወንዶች ላይ ግን በይበልጥ ይከሰታል፡፡
✔️ የሰውነት ጠረንን ለመቀነስ የሚረዱ ምክሮች
👉 አዘውትሮ ሞቅ ባለ ውሃ መታጠብ ቢያንስ በቀን አንድ ጊዜ (በተለይ በሞቃታማ ፣ እርጥበት አዘል በሆኑ አካባቢዎች ፣ በቀን ሁለት ጊዜ ገላ መታጠብ።)
✍ ፀረ-ባክቴሪያ ሳሙና ይጠቀሙ
✍ የብብትን ንህጽህና መጠበቅ
✍ሽቶ ትክክለኛ የሽቶና የዲዎደረንት ምርቶችን ይምረጡ።
✍ አየር የሚያዘዋውሩ ልብሶችን እና ሰውነት ላይ የማይጣበቁ ልብሶችን ይልበሱ።
✍ ላብ በቆዳ ላይ የሚይዙ ጨርቆችን ያስወግዱ። እነዚህ የሰውነት ሽታ እንዲዳብር የተሻለ የመራቢያ ቦታን ይፈቅዳሉ።
✍ ቅመማ ቅመሞችን ወይም ሚያቃጥሉ ምግቦችን ከአመጋገብዎ ያስወግዱ ወይም ይቀንሱ። እንደ ቃሪያ ፣ ነጭ ሽንኩርት ፣ ቁንዶ በርበሬ ፣ ብሮኮሊ እና ሽንኩርት ያሉ ጠንካራ የሚሸቱ ምግቦች የበለጠ የበዛ ላብ ሊያስከትሉ ይችላሉ።
✍ የአልኮል መጠጥ በላብዎ ሽታ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል።
✍ በቀን 8-10 ብርጭቆ ንፁህ ውሃ መጠጣት
✍ በብብት እና በሌሎች የሰውነት ክፍሎች ያለ ፀጉርን መላጨት ። ፀጉሩ ላብ ይይዛል እና ባክቴሪያዎች ሊበቅሉ የሚችሉበት ጥሩ አከባቢን ይፈጥራል።
- ፀጉርን ማስወገድ የሰውነት ሽታ ለመቆጣጠር ይረዳል።
seledadotio
seledadotio
✅ ላብ በራሱ የሰውነት ሽታን አያመጣም ፣ የሰው ላብ ሽታ የለውም ማለት ይቻላል።በአንድ ሰው ቆዳ ላይ በባክቴሪያ ምክንያት የሰውነት ሽታ የሚከሰተው በላብ ውስጥ የፕሮቲን ሞለኪውሎችን በማፍረስ እና በዚህም ምክንያት ሽታ በማምረት ነው።
✅ የሰውነት ሽታ የተለመደ ችግር ነው ። ምንም እንኳን የእሱ መንስኤዎች ብዙውን ጊዜ በአንድ ሰው ንፅህና አጠባበቅ ልምዶች ላይ ቢሆኑም ፣ የሰውነት ሽታ በአንዳንድ አጋጣሚዎች የበለጠ ከባድ የጤና ሁኔታን ሊያመለክት ይችላል።
✅ ይኸ ችግር ሊከሰት የሚችለው በላብ ውስጥ የበሽታ አምጭ ረቂቅ ህዋሳት ሽታ በሚፈጠሩበት ጊዜ ነው፡፡ ይህ መጥፎ ሽታ በምግብ ፣ በንህጽና ፣በጤና ፣ በጾታ እና በአንዳንድ የመድሃኒት ዓይነቶች አወሳሰድ ላይ ይወሰናል፡፡ ችግሩ የሚነሳው ከእጅ ፣ከእጅ ንፍፊት ፣ ከብልት ፣ ከብብት እና ከፊንጢጣ አካባቢዎች ነው፡፡
✅አጋላጭ ሁኔታዎች (risk factors)
👉የሆድ ድርቀት፣ በቂ ፈሳሽ አለመውሰድ
👉ሁል ጊዜ ፕሮቲን ያላቸውን ምግቦች ማዘውተር
👉አልኮል ፣ሲጋራና ጫት መጠቀም
👉የቫይታሚን እጥረት መኖር
👉ጥሩ ጠረን የሌለው ዶድራንት መጠቀም
👉ስኳር የሚበዛባቸውን ምግቦች እና መጠጦች አዘውትሮ መጠቀም
👉 ከመጠን በላይ ውፍረት
👉ቅመም የበዛባቸው ምግቦችን መመገብ
👉የተወሰኑ የሕክምና ሁኔታዎች - የስኳር በሽታ ፣ የኩላሊት ወይም የጉበት ችግሮች ፣ ከመጠን በላይ እንቅስቃሴ በተለመደው የሰውነትዎ ሽታ ላይ ለውጥ ሊያስከትሉ ይችላሉ።
👉በአንዳንድ አጋጣሚዎች ግን አንድ ያልተለመደ የሰውነት ሽታ የከፋ ነገር ምልክት ሊሆን ይችላል። ለምሳሌ ሽንት መሰል ሽታ የኩላሊት ወይም የጉበት ችግሮች ማለት ሊሆን ይችላል።
👉ውጥረት ወይም መጨናነቅ/stress- ውጥረት የአፖክሪን ዕጢዎችዎ (apocrine glands) የትርፍ ሰዓት ሥራ እንዲሠሩ ያደርጋቸዋል። ያስታውሱ ፣ እነዚህ ሽታ ያለው ላብ የሚያመጡ እጢዎች ናቸው።
👉በዘር/genetics- አንዳንድ ሰዎች ከሌሎች ይልቅ የሰውነት ሽታ ለማዳበር በጣም የተጋለጡ ናቸው።
✔️ጾታ ይህ ችግር ሴቶች ላይ ቢከሰትም ወንዶች ላይ ግን በይበልጥ ይከሰታል፡፡
✔️ የሰውነት ጠረንን ለመቀነስ የሚረዱ ምክሮች
👉 አዘውትሮ ሞቅ ባለ ውሃ መታጠብ ቢያንስ በቀን አንድ ጊዜ (በተለይ በሞቃታማ ፣ እርጥበት አዘል በሆኑ አካባቢዎች ፣ በቀን ሁለት ጊዜ ገላ መታጠብ።)
✍ ፀረ-ባክቴሪያ ሳሙና ይጠቀሙ
✍ የብብትን ንህጽህና መጠበቅ
✍ሽቶ ትክክለኛ የሽቶና የዲዎደረንት ምርቶችን ይምረጡ።
✍ አየር የሚያዘዋውሩ ልብሶችን እና ሰውነት ላይ የማይጣበቁ ልብሶችን ይልበሱ።
✍ ላብ በቆዳ ላይ የሚይዙ ጨርቆችን ያስወግዱ። እነዚህ የሰውነት ሽታ እንዲዳብር የተሻለ የመራቢያ ቦታን ይፈቅዳሉ።
✍ ቅመማ ቅመሞችን ወይም ሚያቃጥሉ ምግቦችን ከአመጋገብዎ ያስወግዱ ወይም ይቀንሱ። እንደ ቃሪያ ፣ ነጭ ሽንኩርት ፣ ቁንዶ በርበሬ ፣ ብሮኮሊ እና ሽንኩርት ያሉ ጠንካራ የሚሸቱ ምግቦች የበለጠ የበዛ ላብ ሊያስከትሉ ይችላሉ።
✍ የአልኮል መጠጥ በላብዎ ሽታ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል።
✍ በቀን 8-10 ብርጭቆ ንፁህ ውሃ መጠጣት
✍ በብብት እና በሌሎች የሰውነት ክፍሎች ያለ ፀጉርን መላጨት ። ፀጉሩ ላብ ይይዛል እና ባክቴሪያዎች ሊበቅሉ የሚችሉበት ጥሩ አከባቢን ይፈጥራል።
- ፀጉርን ማስወገድ የሰውነት ሽታ ለመቆጣጠር ይረዳል።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
ኦሮሚያ ባንክ ለ7 ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አደረገ!
#fastmereja : ኦሮሚያ ባንክ የዘንድሮን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ7 የተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዚህ መርሃ ግብር ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:
1. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን 1,000,000.00 ብር
2. አበበች ጎበና የበጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
3. የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
4. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምገባ ማዕከል 500,000.00 ብር
5. ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር
6. ተስፋ አዲስ፡ የህጻናት የካንሰር ህሙማን ማዕከል 500,000.00 ብር
7. ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በድጋፍ መርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክ፣ ባንኩ የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ድርጅቶች ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉን አስታዉሰዉ፣ በዛሬዉ ዕለትም አብይ ጾምን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ማህበራዊ ችግር ያለባቸዉን ዜጎች የሚረዱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል።
በመጨረሻም የግብረ ሰናይ ድርጅቶቹ የስራ ኃላፊዎች እና ተወካዮች ባንኩ ላደረገላቸዉ ድጋፍ አመስግነዉ፣ ይህ ድጋፍ አኛ ለምንሰራዉ ሰብአዊ ስራ ትልቅ ስንቅ እና ማበረታቻ የሚሆነን ነዉ ብለዋል፡፡
#fastmereja : ኦሮሚያ ባንክ የዘንድሮን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ7 የተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዚህ መርሃ ግብር ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:
1. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን 1,000,000.00 ብር
2. አበበች ጎበና የበጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
3. የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
4. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምገባ ማዕከል 500,000.00 ብር
5. ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር
6. ተስፋ አዲስ፡ የህጻናት የካንሰር ህሙማን ማዕከል 500,000.00 ብር
7. ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በድጋፍ መርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክ፣ ባንኩ የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ድርጅቶች ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉን አስታዉሰዉ፣ በዛሬዉ ዕለትም አብይ ጾምን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ማህበራዊ ችግር ያለባቸዉን ዜጎች የሚረዱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል።
በመጨረሻም የግብረ ሰናይ ድርጅቶቹ የስራ ኃላፊዎች እና ተወካዮች ባንኩ ላደረገላቸዉ ድጋፍ አመስግነዉ፣ ይህ ድጋፍ አኛ ለምንሰራዉ ሰብአዊ ስራ ትልቅ ስንቅ እና ማበረታቻ የሚሆነን ነዉ ብለዋል፡፡
2 months ago
የኦሮሚያ ባንክ የፋሲካ በዓል ስጦታ፦ ለ7 ግብረሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ! 🇪🇹✨
ኦሮሚያ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አሳይቷል። የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ለሚረዱ 7 ሀገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
የኢኦተቤ የልማትና ተራድኦ ኮሚሽን፦ 1,000,000 ብር
አበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት፦ 1,000,000 ብር
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት፦ 1,000,000 ብር
የአዲስ አበባ ከተማ የምገባ ማዕከል፦ 500,000 ብር
ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
ተስፋ አዲስ (የህጻናት ካንሰር ህሙማን)፦ 500,000 ብር
ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
የባንኩ መልዕክት፦
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ይህ ድጋፍ ለበዓል መዋያ ብቻ ሳይሆን ተረጂ ወገኖቻችን ቀጣይ ህይወታቸው የሚሻሻልበት እንዲሆን የታለመ ነው። ባንኩ ከዚህ ቀደም የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ መሰል ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
በጎነት ለራስ ነው!
ለኦሮሚያ ባንክ ምስጋና ይገባዋል። 🙏
#getu #oromiabank #csr #ethiopia #charity #easterdonation #socialresponsibility #abebechgobena #kidneydialysis #cancersupport #ኦሮሚያባንክ #በጎአድራጎት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ኦሮሚያ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አሳይቷል። የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ለሚረዱ 7 ሀገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
የኢኦተቤ የልማትና ተራድኦ ኮሚሽን፦ 1,000,000 ብር
አበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት፦ 1,000,000 ብር
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት፦ 1,000,000 ብር
የአዲስ አበባ ከተማ የምገባ ማዕከል፦ 500,000 ብር
ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
ተስፋ አዲስ (የህጻናት ካንሰር ህሙማን)፦ 500,000 ብር
ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
የባንኩ መልዕክት፦
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ይህ ድጋፍ ለበዓል መዋያ ብቻ ሳይሆን ተረጂ ወገኖቻችን ቀጣይ ህይወታቸው የሚሻሻልበት እንዲሆን የታለመ ነው። ባንኩ ከዚህ ቀደም የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ መሰል ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
በጎነት ለራስ ነው!
ለኦሮሚያ ባንክ ምስጋና ይገባዋል። 🙏
#getu #oromiabank #csr #ethiopia #charity #easterdonation #socialresponsibility #abebechgobena #kidneydialysis #cancersupport #ኦሮሚያባንክ #በጎአድራጎት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
Yederaw Support:
አምስቱ ድምፅ አልባ ገዳዮች
#ethiopia | ምንም አይነት የህመም ስሜት ወይም ምልክት ሳያሳዩ በውስጣችን ለዓመታት በመደበቅ ድንገተኛ እና አደገኛ የጤና እክል ስለሚያደርሱ አምስት አደገኛ በሽታዎች (ድምፅ አልባ ገዳዮች)ን እንሆ
1. የደም ግፊት (Hypertension)
ይህ የጤና እክል በህክምናው ዓለም ቀዳሚው ድምፅ አልባ ገዳይ በመባል ይታወቃል። የደም ግፊት ምንም አይነት ምልክት ሳያሳይ የደም ቧንቧዎችን እያጠበበ እና እየጎዳ ለአስርት ዓመታት በሰውነታችን ውስጥ ሊቆይ ይችላል። በሽታው ስር እየሰደደ ሲሄድም ለድንገተኛ የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ (ስትሮክ) እና ለልብ ድካም ይዳርጋል።
ይህንን ለመከላከል ጨው የበዛባቸውን ምግቦች ከአመጋገብ ውስጥ ማስወገድ፣ መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ እንዲሁም ውጥረትና ጭንቀትን መቀነስ ይመከራል።
2. ከፍተኛ ኮሌስትሮል እና የደም ስር መጥበብ (Atherosclerosis) በደማችን ውስጥ ያለው ከመጠን ያለፈ ስብ (ኮሌስትሮል) የደም ስሮችን ቀስ በቀስ በመዝጋት የደም ቧንቧዎች ለዓመታት እንዲጠቡ ያደርጋል። እነዚህ የደም ቧንቧዎች ሙሉ በሙሉ ተዘግተው ድንገተኛ የልብ ድካም ወይም የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ አደጋ እስከሚያደርሱ ድረስ ምንም አይነት ምልክት ላያሳዩ ይችላሉ።
ስብ የበዛባቸው እና የተቀነባበሩ ምግቦች፣ ከመጠን በላይ ውፍረት፣ ማጨስ፣ አልኮል ማብዛት እንዲሁም የዘር ውርስ ተጠቃሽ ናቸው።
3. ስር የሰደደ የኩላሊት በሽታ (Chronic Kidney Disease)
የዚህ በሽታ አስከፊነቱ ኩላሊት ከ90 በመቶ በላይ ሥራዋን እስክታቆም ድረስ ምንም ምልክት አለማሳየቱ ነው። አንድ ሰው በሽታው ገብቶበት ሰውነቱ ማበጥ ከጀመረ በኋላ ወደ ህክምና ተቋም ቢሄድ ለህክምና ጊዜው እንደረፈደ ሊቆጠር ይችላል።
አይነት 2 የስኳር በሽታ፣ የደም ግፊት፣ ውፍረት፣ ማጨስ፣ የኩላሊት ኢንፌክሽን ወይም ጠጠር፣ የሽንት ፊኛ መዘጋት፣ የህመም ማስታገሻዎችን አብዝቶ መውሰድ እና በቂ ውሃ አለመጠጣት ችግሩን ያፋጥኑታል።
4. አይነት 2 የስኳር በሽታ (Type 2 Diabetes)
ይህ በሽታ ጸጥ ብሎ በመቆየት አብዛኛውን ጊዜ ምልክቱ የሚታወቀው እይታችንን ስናጣ ወይም ከባድ የነርቭ ጉዳት ሲደርስብን ነው።
* እንዴት ይከሰታል? ከፍተኛ ስኳር እና የተቀነባበረ ካርቦሀይድሬት ያለው ምግብ አብዝቶ መጠቀም ጣፊያችን ኢንሱሊን ቶሎ ቶሎ እንድታመነጭ ያስገድዳታል፤ በዚህም ሴሎች ኢንሱሊኑን በመላመድ በሽታው ይከሰታል። በተጨማሪም የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግ ጡንቻዎቻችን ግሉኮስን እንዳያቃጥሉ በማድረግ ስኳር በደማችን ውስጥ ለረጅም ሰዓት ቆይቶ የደም ቧንቧዎችን እንዲጎዳ ያደርጋል።
5. የጉበት ስብ (Fatty Liver)
በመጨረሻም የምንመለከተው የጉበት ላይ ስብ ክምችትን ነው። ጉበት ህመም ተቀባይ ነርቮች (Pain Receptors) ስለሌሉት፣ ከመጠን በላይ ስብ በውስጡ ሲጠራቀም ምንም አይነት የህመም ስሜት አይሰማንም። ሆኖም ግን ጉበታችን በዝምታ ለረጅም ጊዜ እየተጎዳ ቆይቶ በመጨረሻም 'ሲርሆሲስ' (Cirrhosis) ለተባለ የጉበት ሥራ ማቆም ችግር ይዳርጋል።
ከመጠን በላይ ውፍረት፣ አልኮል አብዝቶ መጠጣት እንዲሁም የስኳር እና የከፍተኛ ኮሌስትሮል ህመሞች በበሽታው የመያዝ እድልን በእጅጉ ከፍ ያደርጋሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #አራዳFM #ዜና_ጤና #ጤና #ድምፅ_አልባ_ገዳዮች #የደም_ግፊት #ስኳር_በሽታ #ኩላሊት #የጉበት_ስብ #ኮሌስትሮል #silentkillers #healthnewsethiopia
"ለሚጥል በሽታ መቆጣጠሪያ የሚያገለግለው ፌንቶይን ታብሌት የጥራት ችግር አለበት" - የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት|
#ethiopia | የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የባሕር ዳር ቅርንጫፍ ሜዲካመን ባዮቴክ ሊሚትድ በተባለ ኩባንያ የተመሠረተ ለሚጥል በሽታ (Epilepsy) መቆጣጠሪያ የሚያገለግለውን የፌንቶይን 100 ሚሊ ግራም (Phenytoin 100 mg) ታብሌት መድኃኒት የጥራት ችግር ስላለበት ከጤና ተቋማት በአስቸኳይ እንዲሰበሰብ በደብዳቤ ማዘዙን ታውቋል።
የቅርንጫፍ መሥራያ ቤቱ ለሁሉም የጤና ተቋማት በጻፈው ደብዳቤ ላይ እንደገለጸው በአምራቹ የተመረቱት የዚህ መድኃኒት ባቾች በሙሉ የጥራት ደረጃውን ባለማሟላታቸው ተመላሽ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ይኹን እንጅ መድኃኒቱን ያልመለሱ ተቋማት ያላቸውን ቀሪ መጠን በደብዳቤ ገልጸው እስከ መጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲመልሱ ጥብቅ ማሳሰቢያ ቢሰጥም አንዳንድ የጤና ተቋማት መድኃኒቱን አለመመለሳቸውን አገልግሎቱ አሳውቋል።
ይህንን ትዕዛዝ ተላልፈው መድኃኒቱን ተመላሽ የማያደርጉ ተቋማት ለሚከሰት የጤና መታወክ ሙሉ ኃላፊነቱን እንደሚወስዱ አሳስቧል።
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በመረጃው በጠቀሰው ባች የተመረተው ምርት ከ19ኙም የመድኃኒት አቅራቢ አገልግሎቶች እንዲሰበሰቡ ነው ያዘዘው።
ዜጎች ለሚጥል በሽታ መድኃኒት ሲጠቀሙ በጤና ባለሙያ የታዘዘላቸው እና ጥራቱ የተረጋገጠ መኾኑን እንዲያረጋግጡ ይመክራል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #nbc #tablet #addis #warning #new
አምስቱ ድምፅ አልባ ገዳዮች
#ethiopia | ምንም አይነት የህመም ስሜት ወይም ምልክት ሳያሳዩ በውስጣችን ለዓመታት በመደበቅ ድንገተኛ እና አደገኛ የጤና እክል ስለሚያደርሱ አምስት አደገኛ በሽታዎች (ድምፅ አልባ ገዳዮች)ን እንሆ
1. የደም ግፊት (Hypertension)
ይህ የጤና እክል በህክምናው ዓለም ቀዳሚው ድምፅ አልባ ገዳይ በመባል ይታወቃል። የደም ግፊት ምንም አይነት ምልክት ሳያሳይ የደም ቧንቧዎችን እያጠበበ እና እየጎዳ ለአስርት ዓመታት በሰውነታችን ውስጥ ሊቆይ ይችላል። በሽታው ስር እየሰደደ ሲሄድም ለድንገተኛ የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ (ስትሮክ) እና ለልብ ድካም ይዳርጋል።
ይህንን ለመከላከል ጨው የበዛባቸውን ምግቦች ከአመጋገብ ውስጥ ማስወገድ፣ መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ እንዲሁም ውጥረትና ጭንቀትን መቀነስ ይመከራል።
2. ከፍተኛ ኮሌስትሮል እና የደም ስር መጥበብ (Atherosclerosis) በደማችን ውስጥ ያለው ከመጠን ያለፈ ስብ (ኮሌስትሮል) የደም ስሮችን ቀስ በቀስ በመዝጋት የደም ቧንቧዎች ለዓመታት እንዲጠቡ ያደርጋል። እነዚህ የደም ቧንቧዎች ሙሉ በሙሉ ተዘግተው ድንገተኛ የልብ ድካም ወይም የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ አደጋ እስከሚያደርሱ ድረስ ምንም አይነት ምልክት ላያሳዩ ይችላሉ።
ስብ የበዛባቸው እና የተቀነባበሩ ምግቦች፣ ከመጠን በላይ ውፍረት፣ ማጨስ፣ አልኮል ማብዛት እንዲሁም የዘር ውርስ ተጠቃሽ ናቸው።
3. ስር የሰደደ የኩላሊት በሽታ (Chronic Kidney Disease)
የዚህ በሽታ አስከፊነቱ ኩላሊት ከ90 በመቶ በላይ ሥራዋን እስክታቆም ድረስ ምንም ምልክት አለማሳየቱ ነው። አንድ ሰው በሽታው ገብቶበት ሰውነቱ ማበጥ ከጀመረ በኋላ ወደ ህክምና ተቋም ቢሄድ ለህክምና ጊዜው እንደረፈደ ሊቆጠር ይችላል።
አይነት 2 የስኳር በሽታ፣ የደም ግፊት፣ ውፍረት፣ ማጨስ፣ የኩላሊት ኢንፌክሽን ወይም ጠጠር፣ የሽንት ፊኛ መዘጋት፣ የህመም ማስታገሻዎችን አብዝቶ መውሰድ እና በቂ ውሃ አለመጠጣት ችግሩን ያፋጥኑታል።
4. አይነት 2 የስኳር በሽታ (Type 2 Diabetes)
ይህ በሽታ ጸጥ ብሎ በመቆየት አብዛኛውን ጊዜ ምልክቱ የሚታወቀው እይታችንን ስናጣ ወይም ከባድ የነርቭ ጉዳት ሲደርስብን ነው።
* እንዴት ይከሰታል? ከፍተኛ ስኳር እና የተቀነባበረ ካርቦሀይድሬት ያለው ምግብ አብዝቶ መጠቀም ጣፊያችን ኢንሱሊን ቶሎ ቶሎ እንድታመነጭ ያስገድዳታል፤ በዚህም ሴሎች ኢንሱሊኑን በመላመድ በሽታው ይከሰታል። በተጨማሪም የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግ ጡንቻዎቻችን ግሉኮስን እንዳያቃጥሉ በማድረግ ስኳር በደማችን ውስጥ ለረጅም ሰዓት ቆይቶ የደም ቧንቧዎችን እንዲጎዳ ያደርጋል።
5. የጉበት ስብ (Fatty Liver)
በመጨረሻም የምንመለከተው የጉበት ላይ ስብ ክምችትን ነው። ጉበት ህመም ተቀባይ ነርቮች (Pain Receptors) ስለሌሉት፣ ከመጠን በላይ ስብ በውስጡ ሲጠራቀም ምንም አይነት የህመም ስሜት አይሰማንም። ሆኖም ግን ጉበታችን በዝምታ ለረጅም ጊዜ እየተጎዳ ቆይቶ በመጨረሻም 'ሲርሆሲስ' (Cirrhosis) ለተባለ የጉበት ሥራ ማቆም ችግር ይዳርጋል።
ከመጠን በላይ ውፍረት፣ አልኮል አብዝቶ መጠጣት እንዲሁም የስኳር እና የከፍተኛ ኮሌስትሮል ህመሞች በበሽታው የመያዝ እድልን በእጅጉ ከፍ ያደርጋሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #አራዳFM #ዜና_ጤና #ጤና #ድምፅ_አልባ_ገዳዮች #የደም_ግፊት #ስኳር_በሽታ #ኩላሊት #የጉበት_ስብ #ኮሌስትሮል #silentkillers #healthnewsethiopia
"ለሚጥል በሽታ መቆጣጠሪያ የሚያገለግለው ፌንቶይን ታብሌት የጥራት ችግር አለበት" - የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት|
#ethiopia | የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የባሕር ዳር ቅርንጫፍ ሜዲካመን ባዮቴክ ሊሚትድ በተባለ ኩባንያ የተመሠረተ ለሚጥል በሽታ (Epilepsy) መቆጣጠሪያ የሚያገለግለውን የፌንቶይን 100 ሚሊ ግራም (Phenytoin 100 mg) ታብሌት መድኃኒት የጥራት ችግር ስላለበት ከጤና ተቋማት በአስቸኳይ እንዲሰበሰብ በደብዳቤ ማዘዙን ታውቋል።
የቅርንጫፍ መሥራያ ቤቱ ለሁሉም የጤና ተቋማት በጻፈው ደብዳቤ ላይ እንደገለጸው በአምራቹ የተመረቱት የዚህ መድኃኒት ባቾች በሙሉ የጥራት ደረጃውን ባለማሟላታቸው ተመላሽ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ይኹን እንጅ መድኃኒቱን ያልመለሱ ተቋማት ያላቸውን ቀሪ መጠን በደብዳቤ ገልጸው እስከ መጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲመልሱ ጥብቅ ማሳሰቢያ ቢሰጥም አንዳንድ የጤና ተቋማት መድኃኒቱን አለመመለሳቸውን አገልግሎቱ አሳውቋል።
ይህንን ትዕዛዝ ተላልፈው መድኃኒቱን ተመላሽ የማያደርጉ ተቋማት ለሚከሰት የጤና መታወክ ሙሉ ኃላፊነቱን እንደሚወስዱ አሳስቧል።
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በመረጃው በጠቀሰው ባች የተመረተው ምርት ከ19ኙም የመድኃኒት አቅራቢ አገልግሎቶች እንዲሰበሰቡ ነው ያዘዘው።
ዜጎች ለሚጥል በሽታ መድኃኒት ሲጠቀሙ በጤና ባለሙያ የታዘዘላቸው እና ጥራቱ የተረጋገጠ መኾኑን እንዲያረጋግጡ ይመክራል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #nbc #tablet #addis #warning #new
2 months ago
አምስቱ ድምፅ አልባ ገዳዮች
#ethiopia | ምንም አይነት የህመም ስሜት ወይም ምልክት ሳያሳዩ በውስጣችን ለዓመታት በመደበቅ ድንገተኛ እና አደገኛ የጤና እክል ስለሚያደርሱ አምስት አደገኛ በሽታዎች (ድምፅ አልባ ገዳዮች)ን እንሆ
1. የደም ግፊት (Hypertension)
ይህ የጤና እክል በህክምናው ዓለም ቀዳሚው ድምፅ አልባ ገዳይ በመባል ይታወቃል። የደም ግፊት ምንም አይነት ምልክት ሳያሳይ የደም ቧንቧዎችን እያጠበበ እና እየጎዳ ለአስርት ዓመታት በሰውነታችን ውስጥ ሊቆይ ይችላል። በሽታው ስር እየሰደደ ሲሄድም ለድንገተኛ የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ (ስትሮክ) እና ለልብ ድካም ይዳርጋል።
ይህንን ለመከላከል ጨው የበዛባቸውን ምግቦች ከአመጋገብ ውስጥ ማስወገድ፣ መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ እንዲሁም ውጥረትና ጭንቀትን መቀነስ ይመከራል።
2. ከፍተኛ ኮሌስትሮል እና የደም ስር መጥበብ (Atherosclerosis) በደማችን ውስጥ ያለው ከመጠን ያለፈ ስብ (ኮሌስትሮል) የደም ስሮችን ቀስ በቀስ በመዝጋት የደም ቧንቧዎች ለዓመታት እንዲጠቡ ያደርጋል። እነዚህ የደም ቧንቧዎች ሙሉ በሙሉ ተዘግተው ድንገተኛ የልብ ድካም ወይም የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ አደጋ እስከሚያደርሱ ድረስ ምንም አይነት ምልክት ላያሳዩ ይችላሉ።
ስብ የበዛባቸው እና የተቀነባበሩ ምግቦች፣ ከመጠን በላይ ውፍረት፣ ማጨስ፣ አልኮል ማብዛት እንዲሁም የዘር ውርስ ተጠቃሽ ናቸው።
3. ስር የሰደደ የኩላሊት በሽታ (Chronic Kidney Disease)
የዚህ በሽታ አስከፊነቱ ኩላሊት ከ90 በመቶ በላይ ሥራዋን እስክታቆም ድረስ ምንም ምልክት አለማሳየቱ ነው። አንድ ሰው በሽታው ገብቶበት ሰውነቱ ማበጥ ከጀመረ በኋላ ወደ ህክምና ተቋም ቢሄድ ለህክምና ጊዜው እንደረፈደ ሊቆጠር ይችላል።
አይነት 2 የስኳር በሽታ፣ የደም ግፊት፣ ውፍረት፣ ማጨስ፣ የኩላሊት ኢንፌክሽን ወይም ጠጠር፣ የሽንት ፊኛ መዘጋት፣ የህመም ማስታገሻዎችን አብዝቶ መውሰድ እና በቂ ውሃ አለመጠጣት ችግሩን ያፋጥኑታል።
4. አይነት 2 የስኳር በሽታ (Type 2 Diabetes)
ይህ በሽታ ጸጥ ብሎ በመቆየት አብዛኛውን ጊዜ ምልክቱ የሚታወቀው እይታችንን ስናጣ ወይም ከባድ የነርቭ ጉዳት ሲደርስብን ነው።
* እንዴት ይከሰታል? ከፍተኛ ስኳር እና የተቀነባበረ ካርቦሀይድሬት ያለው ምግብ አብዝቶ መጠቀም ጣፊያችን ኢንሱሊን ቶሎ ቶሎ እንድታመነጭ ያስገድዳታል፤ በዚህም ሴሎች ኢንሱሊኑን በመላመድ በሽታው ይከሰታል። በተጨማሪም የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግ ጡንቻዎቻችን ግሉኮስን እንዳያቃጥሉ በማድረግ ስኳር በደማችን ውስጥ ለረጅም ሰዓት ቆይቶ የደም ቧንቧዎችን እንዲጎዳ ያደርጋል።
5. የጉበት ስብ (Fatty Liver)
በመጨረሻም የምንመለከተው የጉበት ላይ ስብ ክምችትን ነው። ጉበት ህመም ተቀባይ ነርቮች (Pain Receptors) ስለሌሉት፣ ከመጠን በላይ ስብ በውስጡ ሲጠራቀም ምንም አይነት የህመም ስሜት አይሰማንም። ሆኖም ግን ጉበታችን በዝምታ ለረጅም ጊዜ እየተጎዳ ቆይቶ በመጨረሻም 'ሲርሆሲስ' (Cirrhosis) ለተባለ የጉበት ሥራ ማቆም ችግር ይዳርጋል።
ከመጠን በላይ ውፍረት፣ አልኮል አብዝቶ መጠጣት እንዲሁም የስኳር እና የከፍተኛ ኮሌስትሮል ህመሞች በበሽታው የመያዝ እድልን በእጅጉ ከፍ ያደርጋሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #አራዳFM #ዜና_ጤና #ጤና #ድምፅ_አልባ_ገዳዮች #የደም_ግፊት #ስኳር_በሽታ #ኩላሊት #የጉበት_ስብ #ኮሌስትሮል #silentkillers #healthnewsethiopia
#ethiopia | ምንም አይነት የህመም ስሜት ወይም ምልክት ሳያሳዩ በውስጣችን ለዓመታት በመደበቅ ድንገተኛ እና አደገኛ የጤና እክል ስለሚያደርሱ አምስት አደገኛ በሽታዎች (ድምፅ አልባ ገዳዮች)ን እንሆ
1. የደም ግፊት (Hypertension)
ይህ የጤና እክል በህክምናው ዓለም ቀዳሚው ድምፅ አልባ ገዳይ በመባል ይታወቃል። የደም ግፊት ምንም አይነት ምልክት ሳያሳይ የደም ቧንቧዎችን እያጠበበ እና እየጎዳ ለአስርት ዓመታት በሰውነታችን ውስጥ ሊቆይ ይችላል። በሽታው ስር እየሰደደ ሲሄድም ለድንገተኛ የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ (ስትሮክ) እና ለልብ ድካም ይዳርጋል።
ይህንን ለመከላከል ጨው የበዛባቸውን ምግቦች ከአመጋገብ ውስጥ ማስወገድ፣ መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ እንዲሁም ውጥረትና ጭንቀትን መቀነስ ይመከራል።
2. ከፍተኛ ኮሌስትሮል እና የደም ስር መጥበብ (Atherosclerosis) በደማችን ውስጥ ያለው ከመጠን ያለፈ ስብ (ኮሌስትሮል) የደም ስሮችን ቀስ በቀስ በመዝጋት የደም ቧንቧዎች ለዓመታት እንዲጠቡ ያደርጋል። እነዚህ የደም ቧንቧዎች ሙሉ በሙሉ ተዘግተው ድንገተኛ የልብ ድካም ወይም የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ አደጋ እስከሚያደርሱ ድረስ ምንም አይነት ምልክት ላያሳዩ ይችላሉ።
ስብ የበዛባቸው እና የተቀነባበሩ ምግቦች፣ ከመጠን በላይ ውፍረት፣ ማጨስ፣ አልኮል ማብዛት እንዲሁም የዘር ውርስ ተጠቃሽ ናቸው።
3. ስር የሰደደ የኩላሊት በሽታ (Chronic Kidney Disease)
የዚህ በሽታ አስከፊነቱ ኩላሊት ከ90 በመቶ በላይ ሥራዋን እስክታቆም ድረስ ምንም ምልክት አለማሳየቱ ነው። አንድ ሰው በሽታው ገብቶበት ሰውነቱ ማበጥ ከጀመረ በኋላ ወደ ህክምና ተቋም ቢሄድ ለህክምና ጊዜው እንደረፈደ ሊቆጠር ይችላል።
አይነት 2 የስኳር በሽታ፣ የደም ግፊት፣ ውፍረት፣ ማጨስ፣ የኩላሊት ኢንፌክሽን ወይም ጠጠር፣ የሽንት ፊኛ መዘጋት፣ የህመም ማስታገሻዎችን አብዝቶ መውሰድ እና በቂ ውሃ አለመጠጣት ችግሩን ያፋጥኑታል።
4. አይነት 2 የስኳር በሽታ (Type 2 Diabetes)
ይህ በሽታ ጸጥ ብሎ በመቆየት አብዛኛውን ጊዜ ምልክቱ የሚታወቀው እይታችንን ስናጣ ወይም ከባድ የነርቭ ጉዳት ሲደርስብን ነው።
* እንዴት ይከሰታል? ከፍተኛ ስኳር እና የተቀነባበረ ካርቦሀይድሬት ያለው ምግብ አብዝቶ መጠቀም ጣፊያችን ኢንሱሊን ቶሎ ቶሎ እንድታመነጭ ያስገድዳታል፤ በዚህም ሴሎች ኢንሱሊኑን በመላመድ በሽታው ይከሰታል። በተጨማሪም የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግ ጡንቻዎቻችን ግሉኮስን እንዳያቃጥሉ በማድረግ ስኳር በደማችን ውስጥ ለረጅም ሰዓት ቆይቶ የደም ቧንቧዎችን እንዲጎዳ ያደርጋል።
5. የጉበት ስብ (Fatty Liver)
በመጨረሻም የምንመለከተው የጉበት ላይ ስብ ክምችትን ነው። ጉበት ህመም ተቀባይ ነርቮች (Pain Receptors) ስለሌሉት፣ ከመጠን በላይ ስብ በውስጡ ሲጠራቀም ምንም አይነት የህመም ስሜት አይሰማንም። ሆኖም ግን ጉበታችን በዝምታ ለረጅም ጊዜ እየተጎዳ ቆይቶ በመጨረሻም 'ሲርሆሲስ' (Cirrhosis) ለተባለ የጉበት ሥራ ማቆም ችግር ይዳርጋል።
ከመጠን በላይ ውፍረት፣ አልኮል አብዝቶ መጠጣት እንዲሁም የስኳር እና የከፍተኛ ኮሌስትሮል ህመሞች በበሽታው የመያዝ እድልን በእጅጉ ከፍ ያደርጋሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #አራዳFM #ዜና_ጤና #ጤና #ድምፅ_አልባ_ገዳዮች #የደም_ግፊት #ስኳር_በሽታ #ኩላሊት #የጉበት_ስብ #ኮሌስትሮል #silentkillers #healthnewsethiopia
2 months ago
የደም ግፊት(HTN)
ሰውነተችን የራሱ የሆነ የደም ቅዳ ቱቦ ግፊት(arterial pressure) አለው።በአማካይ 90-120/60-80 mmHg እንደሆነ በሳይንስ ይታመናል። ከዚህ አማካይ ከፍ ብሎ ሲገኝ የደም ግፊት(HTN) ተብሎ ይጠራል።
በተለምዶ ዝቅተኛ እና ከፍተኛ የደም ግፊት ተብሎ የሚከፈል ሲሆን ለህክምና በሚያመች መልኩ በ4 ደረጃ ተከፋፍሎ ይገኛል።
መንስኤ
ከመንስኤ አንፃር ፕራይሜሪ( esential HTN) እና secondary HTN በመባል ይታወቃሉ።
የመጀመሪያው አይነት ምክንያት አልባ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የታወቀ መንስኤ ያላቸው የኩላሊት ችግር ፣የሆርሞኖች መዛባት የመሳሰሉ መንስኤዎች ይኖሩታል።
በአብዛኛው (ሰማኒያ በመቶ) የመጀመሪያው አይነት የደም ግፊት ሲይዝ ሃያ በመቶ ደግሞ ሁለተኛው አይነት የደም ግፊት ድርሻውን ይወስዳል።
ምልክቶች
በአብዛኛው የደም ግፊት ምንም ምልክት የማያሳይ ሲሆን ራስ ምታት ፣ የአይን ብዥታ ፣ ራስ መሳት የመሳሰሉ ምልክቶች ሊያሳይ ይችላል።
ምልክት ከማያሳዩ( silent killer) ተብለው ከሚጠሩ ህመሞች አንዱ ስለሆነ የደም ግፊት በየጊዜው መለካት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
አጋላጭ ባህሪያት
• ያለ ቅጥ ውፍረት(obesity)
• ሲጋራ ማጨስ
• ጭንቀት
• አልኮል መጠቀም
• ጨው አብዝቶ መጠቀም
• የቤተሰብ የደም ግፊት መኖር
• የእንቅስቃሴ ማነስ
• እና ሌሎችም
ህክምናው
ከፍተኛ የሆነ የደም ግፊት በሃኪም የታዘዙ መድሃኒቶች ሳያቋርጡ እና መጠኑን ሳያዛቡ መውሰድ እና ከታች የተዘረዘሩ መከላከያ መንገዶችን መጠቀም።
ተያያዥ ችግሮች
የደም ግፊት ህመም ከሚከተሉት ህመሞች ጋር በተዛማጅነት ሊከሰት ይችላል።
• ከስኳር
• ከውፍረት
• ከኮሌስትሮል።
መከላከያ መንገዶች"
የህይወት ሚዛን ለውጥ(life style modifications) ህይወት ሁሌም ጥንቃቄ እና እንክብካቤ ይፈልጋል።
በየቀኑ የምንመገባቸው ምግቦች የሚሰጡን ሃይልና የምናቃጥለው ሃይል መመጣጠን ይኖርበታል።
ካልሆነ ግን በረጅም ጊዜ የሚፈጠሩ የጤና እክሎች እንጋለጣለን ከእነዚህም መካከል የደም ግፊት፣ ስኳር ፣ ከፍተኛ ኮሌስትሮል ዋናዋናዎቹ ናቸው።
አመጋገብ ማስተካከል አራቱ ነጫጭ የምግብ ሴጣናች ማለትም ስኳር፣ጨው ፣ጮማ እና አልኮል ሲወሰዱ ጣፋጭ ሆነው የረጅም ጊዜ መዘዛቸው ግን የከፋ ነው።
በተቻለ መጠን የደም ግፊት ታካሚ ብቻ ሳይሆን ማንኛውም ጤነኛ ሰው እነዚህን መቀነስና አትክልት ፍራፍሬ መመገብ ያስፈልጋል።
seledadotio
seledadotio
ሰውነተችን የራሱ የሆነ የደም ቅዳ ቱቦ ግፊት(arterial pressure) አለው።በአማካይ 90-120/60-80 mmHg እንደሆነ በሳይንስ ይታመናል። ከዚህ አማካይ ከፍ ብሎ ሲገኝ የደም ግፊት(HTN) ተብሎ ይጠራል።
በተለምዶ ዝቅተኛ እና ከፍተኛ የደም ግፊት ተብሎ የሚከፈል ሲሆን ለህክምና በሚያመች መልኩ በ4 ደረጃ ተከፋፍሎ ይገኛል።
መንስኤ
ከመንስኤ አንፃር ፕራይሜሪ( esential HTN) እና secondary HTN በመባል ይታወቃሉ።
የመጀመሪያው አይነት ምክንያት አልባ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የታወቀ መንስኤ ያላቸው የኩላሊት ችግር ፣የሆርሞኖች መዛባት የመሳሰሉ መንስኤዎች ይኖሩታል።
በአብዛኛው (ሰማኒያ በመቶ) የመጀመሪያው አይነት የደም ግፊት ሲይዝ ሃያ በመቶ ደግሞ ሁለተኛው አይነት የደም ግፊት ድርሻውን ይወስዳል።
ምልክቶች
በአብዛኛው የደም ግፊት ምንም ምልክት የማያሳይ ሲሆን ራስ ምታት ፣ የአይን ብዥታ ፣ ራስ መሳት የመሳሰሉ ምልክቶች ሊያሳይ ይችላል።
ምልክት ከማያሳዩ( silent killer) ተብለው ከሚጠሩ ህመሞች አንዱ ስለሆነ የደም ግፊት በየጊዜው መለካት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
አጋላጭ ባህሪያት
• ያለ ቅጥ ውፍረት(obesity)
• ሲጋራ ማጨስ
• ጭንቀት
• አልኮል መጠቀም
• ጨው አብዝቶ መጠቀም
• የቤተሰብ የደም ግፊት መኖር
• የእንቅስቃሴ ማነስ
• እና ሌሎችም
ህክምናው
ከፍተኛ የሆነ የደም ግፊት በሃኪም የታዘዙ መድሃኒቶች ሳያቋርጡ እና መጠኑን ሳያዛቡ መውሰድ እና ከታች የተዘረዘሩ መከላከያ መንገዶችን መጠቀም።
ተያያዥ ችግሮች
የደም ግፊት ህመም ከሚከተሉት ህመሞች ጋር በተዛማጅነት ሊከሰት ይችላል።
• ከስኳር
• ከውፍረት
• ከኮሌስትሮል።
መከላከያ መንገዶች"
የህይወት ሚዛን ለውጥ(life style modifications) ህይወት ሁሌም ጥንቃቄ እና እንክብካቤ ይፈልጋል።
በየቀኑ የምንመገባቸው ምግቦች የሚሰጡን ሃይልና የምናቃጥለው ሃይል መመጣጠን ይኖርበታል።
ካልሆነ ግን በረጅም ጊዜ የሚፈጠሩ የጤና እክሎች እንጋለጣለን ከእነዚህም መካከል የደም ግፊት፣ ስኳር ፣ ከፍተኛ ኮሌስትሮል ዋናዋናዎቹ ናቸው።
አመጋገብ ማስተካከል አራቱ ነጫጭ የምግብ ሴጣናች ማለትም ስኳር፣ጨው ፣ጮማ እና አልኮል ሲወሰዱ ጣፋጭ ሆነው የረጅም ጊዜ መዘዛቸው ግን የከፋ ነው።
በተቻለ መጠን የደም ግፊት ታካሚ ብቻ ሳይሆን ማንኛውም ጤነኛ ሰው እነዚህን መቀነስና አትክልት ፍራፍሬ መመገብ ያስፈልጋል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
አስቸኳይ የሕይወት አድን ጥሪ
"የሦስት ዓመት ልጄን ሳልጠግባት ከመለየት አድኑኝ!"
— ትዕግሥት ዓለሙ
#ethiopia | ትዕግሥት ዓለሙ የወንጂ ሸዋ ልጅ ናት። ዛሬ ግን ሁለት ኩላሊቶቿ ሥራ በማቆማቸው ምክንያት በሞትና በሕይወት መካከል ትገኛለች።
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የምታደርገው የዲያሊሲስ ሕክምና የቤተሰቧን አቅም ጨርሶታል።
"እኔ መሞትን አልፈራሁም፤ የምፈራው ገና 'እማዬ' ብላ አፌን የምታየውን የሦስት ዓመት ጨቅላ ልጄን ሜዳ ላይ ጥያት መሄድን ነው"
ሐኪሞች በአስቸኳይ የኩላሊት ንቅለ ተከላ (Transplant) ካልተደረገላት ሕይወቷ ሊያልፍ እንደሚችል በቁርጥ ነግረዋታል።
ርኅሩኅ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን፣ የአቅማችሁን በመርዳት የዚችን እናት ሕይወት እንድታተርፉና የሕፃን ልጇን ዕንባ እንድታብሱ በፈጣሪ ስም ጥሪያችንን እናቀርባለን።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000755049569
ትዕግሥት ዓለሙ
ይህን መልእክት ሼር (Share) በማድረግ ለብዙዎች እንዲደርስ እና የትዕግሥት ድምፅ እንዲሰማ ይርዱ።
የእርስዎ ጥቂት ድጋፍ ለአንዲት እናት የሕይወት ተስፋ ናት!
#getu #getutemesgen #ጌጡ #ኢትዮጵያ #ረድኤት #ትዕግሥትዓለሙ #የኩላሊትሕክምና #የሕይወትአድንጥሪ #ethiohelp #cbe
"የሦስት ዓመት ልጄን ሳልጠግባት ከመለየት አድኑኝ!"
— ትዕግሥት ዓለሙ
#ethiopia | ትዕግሥት ዓለሙ የወንጂ ሸዋ ልጅ ናት። ዛሬ ግን ሁለት ኩላሊቶቿ ሥራ በማቆማቸው ምክንያት በሞትና በሕይወት መካከል ትገኛለች።
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የምታደርገው የዲያሊሲስ ሕክምና የቤተሰቧን አቅም ጨርሶታል።
"እኔ መሞትን አልፈራሁም፤ የምፈራው ገና 'እማዬ' ብላ አፌን የምታየውን የሦስት ዓመት ጨቅላ ልጄን ሜዳ ላይ ጥያት መሄድን ነው"
ሐኪሞች በአስቸኳይ የኩላሊት ንቅለ ተከላ (Transplant) ካልተደረገላት ሕይወቷ ሊያልፍ እንደሚችል በቁርጥ ነግረዋታል።
ርኅሩኅ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን፣ የአቅማችሁን በመርዳት የዚችን እናት ሕይወት እንድታተርፉና የሕፃን ልጇን ዕንባ እንድታብሱ በፈጣሪ ስም ጥሪያችንን እናቀርባለን።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000755049569
ትዕግሥት ዓለሙ
ይህን መልእክት ሼር (Share) በማድረግ ለብዙዎች እንዲደርስ እና የትዕግሥት ድምፅ እንዲሰማ ይርዱ።
የእርስዎ ጥቂት ድጋፍ ለአንዲት እናት የሕይወት ተስፋ ናት!
#getu #getutemesgen #ጌጡ #ኢትዮጵያ #ረድኤት #ትዕግሥትዓለሙ #የኩላሊትሕክምና #የሕይወትአድንጥሪ #ethiohelp #cbe
3 months ago
በሕንድ ለኢትዮጵያዊ የኤች.አይ.ቪ. ታማሚ የተሳካ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ተከናወነ
#ethiopia | በሕንድ ዴልሂ የሚገኘው 'ማክስ ሱፐር ስፔሻሊቲ' ሆስፒታል፣ በደሙ ውስጥ የኤች.አይ.ቪ. ቫይረስ ለሚገኝ የ43 ዓመት ኢትዮጵያዊ ስኬታማ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረጉን አስታውቋል።
ይህ የሕክምና ስኬት ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ባለባቸው ታካሚዎች ላይ ንቅለ ተከላ ማድረግ እንደሚቻል በተግባር ያሳየ በመሆኑ በዘርፉ ትልቅ እመርታ ተደርጎ ተወስዷል።
ለንቅለ ተከላው ስኬታማነት ዋና ዋና አስተዋጽኦ ያበረከቱ ነጥቦች፦
ሂደቱ በጥንቃቄ በተመራ የበርካታ የሕክምና ባለሙያዎች የጋራ ጥረት የተከናወነ ነው።
የዘመናዊ የፀረ-ሬትሮ ቫይረስ ሕክምናዎች መገኘት ለቀዶ ጥገናው ስኬት ቁልፍ ሚና ተጫውቷል።
ይህ ውጤት በኤች.አይ.ቪ. ቫይረስ የተያዙና የኩላሊት ሕመም ያለባቸው ታካሚዎች የተሻለ ሕክምና እንዲያገኙ አዲስ ተስፋ የፈነጠቀ መሆኑ ተገልጿል።
እንደ ስፑትኒክ ዘገባ ከሆነ፣ ይህ በሕክምናው ዘርፍ የተመዘገበው ስኬት ለወደፊቱ ተመሳሳይ የጤና ችግር ላለባቸው ወገኖች ሰፊ የሕክምና አማራጭ የሚከፍት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #channel1ethiopia #healthnews #kidneytransplant #ethiopia #indiamedical #hivcare #medicalbreakthrough #maxhospital #globalhealth
#ethiopia | በሕንድ ዴልሂ የሚገኘው 'ማክስ ሱፐር ስፔሻሊቲ' ሆስፒታል፣ በደሙ ውስጥ የኤች.አይ.ቪ. ቫይረስ ለሚገኝ የ43 ዓመት ኢትዮጵያዊ ስኬታማ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረጉን አስታውቋል።
ይህ የሕክምና ስኬት ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ባለባቸው ታካሚዎች ላይ ንቅለ ተከላ ማድረግ እንደሚቻል በተግባር ያሳየ በመሆኑ በዘርፉ ትልቅ እመርታ ተደርጎ ተወስዷል።
ለንቅለ ተከላው ስኬታማነት ዋና ዋና አስተዋጽኦ ያበረከቱ ነጥቦች፦
ሂደቱ በጥንቃቄ በተመራ የበርካታ የሕክምና ባለሙያዎች የጋራ ጥረት የተከናወነ ነው።
የዘመናዊ የፀረ-ሬትሮ ቫይረስ ሕክምናዎች መገኘት ለቀዶ ጥገናው ስኬት ቁልፍ ሚና ተጫውቷል።
ይህ ውጤት በኤች.አይ.ቪ. ቫይረስ የተያዙና የኩላሊት ሕመም ያለባቸው ታካሚዎች የተሻለ ሕክምና እንዲያገኙ አዲስ ተስፋ የፈነጠቀ መሆኑ ተገልጿል።
እንደ ስፑትኒክ ዘገባ ከሆነ፣ ይህ በሕክምናው ዘርፍ የተመዘገበው ስኬት ለወደፊቱ ተመሳሳይ የጤና ችግር ላለባቸው ወገኖች ሰፊ የሕክምና አማራጭ የሚከፍት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #channel1ethiopia #healthnews #kidneytransplant #ethiopia #indiamedical #hivcare #medicalbreakthrough #maxhospital #globalhealth
3 months ago
ለተአምረኛው ለገረሴ መ/መ/ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ መቅደስ እንሥራ!
የአርባምንጩ ተአምረኛው የገረሴ ዮሐንስ ምዕመናን ከአራቱም ማዕዘን የኢትዮጵያ ክፍል እየመጡ ከጨጓራ ካንሰር፣ ከአንጀት ካንሰር፣ ከደም ካንሰር፣ ከኩላሊት፣ ከእንቅርት በሽታ የሚፈወሱበት ድንቅ ቦታ ነው:: በአልጋ መጥተው ቆመው ይሄዳሉ፣ እግራቸው ያበጠ መቆም ያቃታቸው ቁመው እንዲመለሱ አድርጓቸዋል በልጅ ማጣት የሚሰቃዩ እናቶች ልጅ እየተሰጣቸው በልጆቻቸው ተደስተዋል፡፡
በመሆኑም የፀበሉ ፈዋሽነት በዓለም ስለታወቀ ወደዚህ ስፍራ ከሁሉም ቦታ ስለሚመጡ በቤተመቅደሱ ውስጥ ገብተው ህሙማን ንስሀ ገብተው ሚስጢራት መፈፀም ቀርቶ ለአምስቱ ልዑካን በሚገባ ዑደት እየፈፀሙ መቀደስም ሆነ ህዝቡም ማስቀደስ ስለተቸገሩ አሁን በመገንባት ላይ ያለው ቤተ መቅደስ ሊታነፅ ችሏል፡፡
ይህም ቤተመቅደሱ እስካሁን ድረስ ወደ 35,000,000 ብር (ሰላሳ አምስት ሚሊየን ብር) በሚጠጋ ወጪ የመሠረትና ወለል ላይ ያሉ ሥራዎች የተከናወኑ ሲሆን ቀሪ ሥራዎችን ሰርቶ ቤተመቅደሱን ለፍጻሜለማድረስ እስከ 108,000,000 ብር (አንድ መቶ ስምንትሚሊየን) ድረስ የሚገመት ወጪ የሚያስፈልገው ስለሆነና የገረሴ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተመቅደሱ እንዲታነፅ በአካባቢው ያሉ ምዕመናን በቂ ስላልሆኑ በዓለም ለሚገኙ ለዮሐንስ ወዳጆች ለመንገር ስለተገደድን መጋቢት 18፣ 19 እና 20 የቀጥታ ስርጭት ስለምናደርግ የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ወዳጆች የተዋሕዶ ልጆች የቅዱስ ዮሐንስ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ ይህንን ቤተ መቅደስ ተረባርበን እንድንሰራው መጋቢት 18፣ 19እና 20 በመላው ዓለም የሚተላለፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ተዘጋጅቷልና ድጋፍ እንድታደርጉልን ስንል በመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ስም እንማፀናችኋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ :-
ንገድ 1000715788927
አሐዱ 0087756711701
አዋሽ 013521729471101
አባይ 9521112935265010
አቢሲንያ 249578207
ስልክ:-
0911636818 0925555566
0931223355
0938464646
3 months ago
በጋሞና አካባቢው ዞኖች በገረሴ ከተማ በዛዝኤ ደብረመንክራት መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስቤተክርስቲያን የልማት ኮሚቴ መግለጫ
ቤተክርስቲያን የተተከለችው በጌታችንበመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ደም በነጠበበት ቦታሲሆን ይኸውም ለሰው ልጆች ድህነት በተፈፀመበትበዕለተ አርብ ቅዱስ ዑራኤል የክርስቶስን ደም በብርሃንጽዋ ተቀብሎ በዓለም እንደረጨውና ቤተክርስቲያንምየምትሰራው ወይም የምትመሰረተው ደሙ በነጠበበትቦታ ነው፡፡ በኢትዮጵያም ምድር የሚገኙ ገዳማትናአድባራት የሚሰሩበት በዘመን ይበላለጥ እንጂእግዚአብሔር በፈቀደበት ጊዜ ደሙ በነጠበበት ስፍራሲሆን በ5ኛው ክፍለ ዘመን በአፄ ገብረመስቀል ጊዜአቡነ አረጋዊ ቅዱስ ያሬድ የኢትዮጵያን ገዳማትንእየመሰረቱ እና እየባረኩ ሲዘዋወሩ እንደነበር ታሪክያትታል፡፡ ስለሆነም እመቤታችን የተቀመጠችበትን ጣናቂርቆስን አይተውና ተሳልመው ወደ ዙርአምባ ከዚያምተድባበ ማርያም፣ መርጦለማርያም አይተው ወደ ሸዋተሻግረው ጎሐ ጽዮንን፣ ዋሻ ሚካኤልን እንዲህ እንዲህእያሉ ከዚያም ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ የሀገራችን ክፍልመጥተው መስዋዕተ ኦሪት የተሰዋባት ብርብርማርያምን ደርሰው ቦታውን ባርከው አሁን አርባምንጭየሚባለውን ሀገር አቡነ አረጋዊ ቅዱስ ያሬድ አጼገብረመስቀልም ጭምር ሀገሩን እንደባረኩትናበሀገሩም ላይ ውሃ ስላልነበረ አቡነ አረጋዊ ጸሎትበመፀለይና ምድሪቱን በያዙት መስቀል ሲባርኩትአርባምንጭ እንደፈለቀላቸውና በዘመኑም በፀበልነትያገለግል የነበረ ሲሆን ዛሬ የከተማውም ስያሜ ከዚሁየተነሳ እንደሆነና የከተማውም ህዝብ የሚጠጣውውሃም እኚሁ ጻድቁ አቡነ አረጋዊ በቁጥር አርባ የሆኑምንጮች ያፈለቁት እንደሆነ ያፈለቁበትም የእጃቸውመስቀል በጥንታዊቷና በታሪካዊቷ በብርብር ማርያምእንደሚገኝ የታሪክ ማህደር ያስረዳል፡፡ በመሆኑም ያኔየደቡቡም የሀገራችን ክፍል አቡነ አረጋዊ ሲባርኩትገረሴ መጥምቀ መለኮት የተሰራበትን ቦታ ፃዲቁበኪደተ እግራቸው ስለባረኩት በክርስቶስ ደምየነጠበበት ቦታ በመሆኑ ጊዜው ሲደርስ በቅርቡ በ1999 ዓ.ም ተቆርቁሯል፡፡ ይህ ብቻም አይደለም ከአቡነ አረጋዊሌላ ዘጠኙ ቅዱሳን በተለያየ ጊዜ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያበመምጣት በጸሎታቸው፣ በኪደተ እግራቸውባርከውታል፡፡
እግዚአብሔር ሥራ ሲሰራ ሰውን ምክንያት እያደረገእንደሚሰራ መጽሐፍት ምስክር ናቸው፡፡ ህዝበእስራኤልን ከባርነት ለማውጣት ሙሴን እንዳስነሳታቦቱም ከእግዚአብሔር ለመቀበል አርባ መዓልት አርባሌሊት ሙሴ እንደጾመና እንደጸለየ ከዚያም የህጉንጽላት እንደተቀበለ ይታወቃል፡፡ ብርሃነ ዓለም ቅዱስጳውሎስም ከአሳዳጅነት በብርሃን ተማርኮ ምርጥ እቃእግዚአብሔር አድርጎታል፡፡ በዛዝኤ ደብረ መንክራትአካባቢ ቤቱን ለመስራት እግዚአብሄር ምክንያትያደረጋቸው በህይወታቸው ፈጣሪ አለ ብለው አንድቀንም የማያምኑ መስራት መብላት ብቻ ህይወታቸውንአድርገው በድንግዝግዝ ከሚኖሩት ከአካባቢው ሰዎችመካከል የበፊት ስማቸው ዳዊት ኦና ኡራ የአሁንስማቸው አባ ክንፈ ገብርኤል በቅዱስ ዮሐንስአማካኝነት በማሳመን ከአህዛብነት ወደ ክርስትና መልሶየእርሻቸውን ቦታ ለፀበል እንዲሰጡ አድርጎ አሁንቤተክርስቲያኑን ባለበት ስፍራ አርባ መዓልት አርባሌሊት በአንድ ቦታ እንዲቀመጡ በማስገደድ አባታችንሆይ በሰማይ የምትኖር ክርስቶስ ለደቀ መዛሙርቱያስተማረውን ጸሎት እንዲፀልዩ በማድረግ በብርሃኑውስጥ ድምፁን እያሰማ እኔ መጥምቀ መለኮት ነኝአንተ የእኔ አገልጋይ ትሆናለህ በማለት በተለያየ ጊዜተገልጦ በተለያየ ተዓምራት ካሳመናቸው በኋላለቤተሰብ ይገለገሉበት የነበረውን የእርሻ ሥፍራ ሁሉእንዳታርስ ይህ የፀበል ሥፍራ ሆኖ ብዙ ህሙማንይፈወሱበታል፣ እውራን አይናቸው ይበራል ብሎአዟቸው የእርሻቸውን ቦታ የፀበል ስፍራ ሆኖ ዛሬከአራቱም ማዕዘን የኢትዮጵያ ክፍል እየመጡ ከጨጓራካንሰር፣ ከአንጀት ካንሰር፣ ከደም ካንሰር፣ ከኩላሊት፣ ከእንቅርት በሽታ ይፈወሱበታል፡፡ በአልጋ መጥተውቆመው ይሄዳሉ፣ እግራቸው ያበጠ መቆም ያቃታቸውቁመው እንዲመለሱ አድርጓቸዋል በልጅ ማጣትየሚሰቃዩ እናቶች ልጅ እየተሰጣቸው በልጆቻቸውተደስተዋል፡፡
በመሆኑም የፀበሉ ፈዋሽነት በዓለም ስለታወቀወደዚህ ስፍራ ከሁሉም ቦታ ስለሚመጡ በቤተመቅደሱ ውስጥ ገብተው ህሙማን ንስሀ ገብተውሚስጢራት መፈፀም ቀርቶ ለአምስቱ ልዑካን በሚገባዑደት እየፈፀሙ መቀደስም ሆነ ህዝቡም ማስቀደስስለተቸገሩ አሁን በመገንባት ላይ ያለው ቤተ መቅደስሊታነፅ ችሏል፡፡ ይህም ቤተመቅደስ እስካሁን ድረስ ወደ35000000 ብር (ሰላሳ አምስት ሚሊየን ብር) በሚጠጋወጪ የመሠረትና ወለል ላይ ያሉ ሥራዎች የተከናወኑሲሆን ቀሪ ሥራዎችን ሰርቶ ቤተመቅደሱን ለፍጻሜለማድረስ እስከ 108000000 ብር (አንድ መቶ ስምንትሚሊየን) ድረስ የሚገመት ወጪ የሚያስፈልገውስለሆነና የገረሴ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተመቅደሱ እንዲታነፅ በአካባቢው ያሉ ምዕመናን በቂስላልሆኑ በዓለም ለሚገኙ ለዮሐንስ ወዳጆች ለመንገርስለተገደድን መጋቢት 18፣ 19 እና 20 የቀጥታ ስርጭትስለምናደርግ የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስወዳጆች የተዋሕዶ ልጆች የቅዱስ ዮሐንስ ውለታያለባችሁ ሁሉ ይህንን ቤተ መቅደስ ተረባርበንእንድንሰራው በመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ስምእንማፀናችኋለን፡፡
3 months ago
የሕይወት አድን ጥሪ
እህታችን መሠረት ፈንታቢልን (አስካለ ማርያምን) በጋራ እንታደጋት
ከ2010 ዓ.ም. ጀምሮ በኩላሊት ሕመም ስትሰቃይ የቆየችው እህታችን መሠረት ፈንታቢል፣ አሁን ላይ ሕይወቷን ለማዳን የእያንዳንዳችን የጋራ ርብርብ ያስፈልጋታል።
መሠረት በባህር ዳር፣ በጎንደርና በአዲስ አበባ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለዓመታት ስትታከም ቆይታለች።
በ2015 ዓ.ም. አረጋዊ አባቷ ኩላሊታቸውን ቢሰጧትም፣ ከሁለት ቀን በኋላ ሳይሳካ ቀርቶ ኩላሊቱ ሥራ አቁሟል።
ከኩላሊቱ በተጨማሪ በ2017 ዓ.ም. የልብ ቧንቧ ጥበት አጋጥሟት የልብ ሕክምና አድርጋለች።
በአሁኑ ወቅት በየሳምንቱ ሦስት ጊዜ የዲያሊሲስ (Dialysis) ሕክምና እያደረገች ሲሆን፣ ይህ ሕክምና አጥንቷንና ሌላው ሰውነቷን እየጎዳው ይገኛል።
ልጆቿና ቤተሰቧ ካሉበት ጭንቀት እንዲገላገሉና መሠረት የተሻለ ሕክምና አግኝታ ወደ ጤናዋ እንድትመለስ የገንዘብ ድጋፍ ያስፈልጋታል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000706400544
አቢሲኒያ ባንክ (BoA)
230444447
https://gofund.me/0b08e84b...
ነገ በእኛም ላይ ምን እንደሚገጥመን አናውቅምና፣ ዛሬ ለወገን ደራሽ በመሆን እህታችንን እናሳክማት።
አቅማችሁ የፈቀደውን በመለገስና ይህንን መረጃ ለሌሎች በማጋራት (Share) እንተባበር።
#getu #ethiopia #healthalert #kidneyfailure #supportmeseret #addisababa #charityethiopia #communitysupport #savealife #እህታችንንእንታደጋት #የኩላሊትሕክምና #የሕይወትአድንጥሪ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
እህታችን መሠረት ፈንታቢልን (አስካለ ማርያምን) በጋራ እንታደጋት
ከ2010 ዓ.ም. ጀምሮ በኩላሊት ሕመም ስትሰቃይ የቆየችው እህታችን መሠረት ፈንታቢል፣ አሁን ላይ ሕይወቷን ለማዳን የእያንዳንዳችን የጋራ ርብርብ ያስፈልጋታል።
መሠረት በባህር ዳር፣ በጎንደርና በአዲስ አበባ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለዓመታት ስትታከም ቆይታለች።
በ2015 ዓ.ም. አረጋዊ አባቷ ኩላሊታቸውን ቢሰጧትም፣ ከሁለት ቀን በኋላ ሳይሳካ ቀርቶ ኩላሊቱ ሥራ አቁሟል።
ከኩላሊቱ በተጨማሪ በ2017 ዓ.ም. የልብ ቧንቧ ጥበት አጋጥሟት የልብ ሕክምና አድርጋለች።
በአሁኑ ወቅት በየሳምንቱ ሦስት ጊዜ የዲያሊሲስ (Dialysis) ሕክምና እያደረገች ሲሆን፣ ይህ ሕክምና አጥንቷንና ሌላው ሰውነቷን እየጎዳው ይገኛል።
ልጆቿና ቤተሰቧ ካሉበት ጭንቀት እንዲገላገሉና መሠረት የተሻለ ሕክምና አግኝታ ወደ ጤናዋ እንድትመለስ የገንዘብ ድጋፍ ያስፈልጋታል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000706400544
አቢሲኒያ ባንክ (BoA)
230444447
https://gofund.me/0b08e84b...
ነገ በእኛም ላይ ምን እንደሚገጥመን አናውቅምና፣ ዛሬ ለወገን ደራሽ በመሆን እህታችንን እናሳክማት።
አቅማችሁ የፈቀደውን በመለገስና ይህንን መረጃ ለሌሎች በማጋራት (Share) እንተባበር።
#getu #ethiopia #healthalert #kidneyfailure #supportmeseret #addisababa #charityethiopia #communitysupport #savealife #እህታችንንእንታደጋት #የኩላሊትሕክምና #የሕይወትአድንጥሪ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
3 months ago
አንድ ሳንቲም የበጎ አድራጎት ድርጅት በይፋ ስራ ጀመረ
#ethiopia | በከፍተኛ የህክምና ወጪ ለሚቸገሩ ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ ዓላማ ያነገበው "አንድ ሳንቲም" የተሰኘው ሀገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅት በዛሬው ዕለት ማምሻውን በግዮን ሆቴል ስነ-ስርዓት በይፋ ስራውን ጀምሯል።
ይህ የበጎ አድራጎት ድርጅት በተለይም የልብ፣ የኩላሊት እና የካንሰር ታማሚዎችን ለመርዳት በኢትዮጵያውያን ተመስርቶ በቅርቡ ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ፍቃድ መውሰዱ በመርሃግብሩ ላይ ተገልጿል።
ድርጅቱ ከህዝብ የሚሰበሰበው መዋጮ ምንም አይነት የአስተዳደር ወጪ ሳይቀነስበት 0% የአስተዳደር ወጪ መቶ በመቶ ለታለመለት የህክምና እርዳታ ብቻ የሚውል መሆኑ ተገልጿል።
የድርጅቱ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን ሹምዬ ባደረጉት ንግግር የድርጅቱን ዋና ፍልስፍና ሲያስረዱ፦
"ድርጅታችን ከውጭ ሀገር የሚጠበቅ ምንም አይነት እርዳታ አይጠይቅም። ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥና በውጭ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ብቻ የሚንቀሳቀስ ነው። ይህ መርሃ-ግብር ኢትዮጵያውያን የራሳቸውን ችግር በራሳቸው አቅም መፍታት እንደሚችሉ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ በራስ የመተማመን መንፈስን የሚያጎለብት ነው" ብለዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #charity #yeandsantim #healthsupport #selfreliance #addisababa #philanthropy
#ethiopia | በከፍተኛ የህክምና ወጪ ለሚቸገሩ ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ ዓላማ ያነገበው "አንድ ሳንቲም" የተሰኘው ሀገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅት በዛሬው ዕለት ማምሻውን በግዮን ሆቴል ስነ-ስርዓት በይፋ ስራውን ጀምሯል።
ይህ የበጎ አድራጎት ድርጅት በተለይም የልብ፣ የኩላሊት እና የካንሰር ታማሚዎችን ለመርዳት በኢትዮጵያውያን ተመስርቶ በቅርቡ ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ፍቃድ መውሰዱ በመርሃግብሩ ላይ ተገልጿል።
ድርጅቱ ከህዝብ የሚሰበሰበው መዋጮ ምንም አይነት የአስተዳደር ወጪ ሳይቀነስበት 0% የአስተዳደር ወጪ መቶ በመቶ ለታለመለት የህክምና እርዳታ ብቻ የሚውል መሆኑ ተገልጿል።
የድርጅቱ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን ሹምዬ ባደረጉት ንግግር የድርጅቱን ዋና ፍልስፍና ሲያስረዱ፦
"ድርጅታችን ከውጭ ሀገር የሚጠበቅ ምንም አይነት እርዳታ አይጠይቅም። ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥና በውጭ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ብቻ የሚንቀሳቀስ ነው። ይህ መርሃ-ግብር ኢትዮጵያውያን የራሳቸውን ችግር በራሳቸው አቅም መፍታት እንደሚችሉ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ በራስ የመተማመን መንፈስን የሚያጎለብት ነው" ብለዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #charity #yeandsantim #healthsupport #selfreliance #addisababa #philanthropy
3 months ago
የቻይና የህዝብ መፀዳጃ ቤቶች ሌላ ታሪክ ላይ ናቸው ይለናል አልጄዚራ በዘገባው።
በቤይጂንግና ሻንጋይ ከተሞች የተከፈቱት እነዚህ የህዝብ መፀዳጃ ቤቶች እስከዛሬ ያልተሞከረ አዲስ ነገር ይዘው በመምጣት የመጀመሪያዎቹ ሆነዋል።
ለጊዜው ለወንዶች ብቻ የተዘጋጀው ይህ መፀዳጃ ቤት አንድ ሰው መጠቀም ሲፈልግ ፡ በስልኩ 20 የቻይና ዩአን ይከፍላል።
ከዛም ፊትለፊቱ ያለውን ተች ስክሪን ነክቶ ልክ እንደማንኛውም መፀዳጃ ቤት በተዘጋጀው ቦታ ላይ ሽንቱን ሸንቶ ሲጨርስ በስልኩ ላይ ቴክስት ይገባለታል ።
በዚህ በስልኩ ላይ በተላከለት የምርመራ ውጤትም ፡ በሰውነቱ ውስጥ ያለውን የስኳር መጠን ፡ የበሽታ መከላከል አቅሙን ፡ የኩላሊት ኢንፌክሽን እንዳለው እና እንደሌለው ከነገረው በኋላ ፡ በተጨማሪም ፡ ከውጤቱ በመነሳት ሰውየው ማድረግ የሚገባውን አንዳንድ የጤና ምክሮችን ይሰጠዋል ።
ይህ ሁሉ የሚሆነው ታዲያ ሰውየው ሽንቱን ሽንቶ እስኪጨርስ ባለው የሰከንዶች ጊዜ ውስጥ ነው።
seledadotio
seledadotio
በቤይጂንግና ሻንጋይ ከተሞች የተከፈቱት እነዚህ የህዝብ መፀዳጃ ቤቶች እስከዛሬ ያልተሞከረ አዲስ ነገር ይዘው በመምጣት የመጀመሪያዎቹ ሆነዋል።
ለጊዜው ለወንዶች ብቻ የተዘጋጀው ይህ መፀዳጃ ቤት አንድ ሰው መጠቀም ሲፈልግ ፡ በስልኩ 20 የቻይና ዩአን ይከፍላል።
ከዛም ፊትለፊቱ ያለውን ተች ስክሪን ነክቶ ልክ እንደማንኛውም መፀዳጃ ቤት በተዘጋጀው ቦታ ላይ ሽንቱን ሸንቶ ሲጨርስ በስልኩ ላይ ቴክስት ይገባለታል ።
በዚህ በስልኩ ላይ በተላከለት የምርመራ ውጤትም ፡ በሰውነቱ ውስጥ ያለውን የስኳር መጠን ፡ የበሽታ መከላከል አቅሙን ፡ የኩላሊት ኢንፌክሽን እንዳለው እና እንደሌለው ከነገረው በኋላ ፡ በተጨማሪም ፡ ከውጤቱ በመነሳት ሰውየው ማድረግ የሚገባውን አንዳንድ የጤና ምክሮችን ይሰጠዋል ።
ይህ ሁሉ የሚሆነው ታዲያ ሰውየው ሽንቱን ሽንቶ እስኪጨርስ ባለው የሰከንዶች ጊዜ ውስጥ ነው።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
የእርዳታ ጥሪ
የከይሪያ ፊጣሞን የኩላሊት ስቃይ በጋራ እናቅልል!
ለእህታችን ከይሪያ ፊጣሞ
የኩላሊት ህክምና የድጋፍ ጥሪ
ኢትዮ ንግድ CBE
1000753710918
#ethiopia | ሰው መሆን ለሌላው መድረስ፣ ወገን መሆን ለወገን መቆም ነው። ዛሬ አንዲት ወጣት እናት፣ ትጉህ ባለቤት እና ተወዳጅ እህት የሆነችው ከይሪያ ፊጣሞ ከባድ የሕይወት ፈተና ገጥሟታል።
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ጋዜጠኛ ሙሐመድ ፊጣሞ እህት የሆነችው ከይሪያ፤ ለረጅም ጊዜ ሳኡዲ አረቢያ በወራቤ፣ በቅዱስ ጳውሎስና በአሚን ሆስፒታሎች ስትታከም ቆይታለች። ሆኖም ግን አሁን ላይ ሁለቱም ኩላሊቶቿ ከጥቅም ውጭ መሆናቸው ተረጋግጦ በጽጌረዳ ዲያሊሲስ ማዕከል በከፍተኛ ስቃይ ውስጥ ሆና ሕክምናዋን እየተከታተለች ትገኛለች።
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የሐኪሞች ቦርድ ከይሪያ ዳግም ጤናዋ ተመልሶ ለልጇና ለቤተሰቧ እንድትተርፍ አስቸኳይ የኩላሊት ንቅለ ተከላ (Transplant) በውጭ ሀገር እንዲደረግላት ወስኗል።
ከይሪያ የአንዲት ጨቅላ ሴት ልጅ እናት ነች። የልጇ ናፍቆትና የሕመሙ ስቃይ ተደራርቦባታል። ይህንን ቀዶ ጥገና ለማድረግ የሚጠየቀው የገንዘብ መጠን ከቤተሰቧ አቅም በላይ በመሆኑ፣ የእናንተን የደግነት እጅ ትሻለች።
ጋዜጠኛ ሙሐመድ ፊጣሞ የእህቱን ሕይወት ለመታደግ “በፈጣሪ ስም እንድትረዱን” ሲል በትሕትና ተማጽኗል። የምንሰጠው እያንዳንዱ ሳንቲም ለከይሪያ የሕይወት እስትንፋስ፣ ለልጇ ደግሞ የእናትነት ሙቀት ነው።
ዛሬ የምናደርገው ድጋፍ ለአንዲት እናት ነገን ተስፋ ይዞላት ይመጣል። በጸሎታችሁም በገንዘባችሁም ከጎኗ እንድትቆሙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
የከይሪያ ፊጣሞን የኩላሊት ስቃይ በጋራ እናቅልል!
ስለ ትብብራችሁ እናመሰግናለን!
እባክዎ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የከይሪያ ድምፅ ይሁኑ!
የከይሪያ ፊጣሞን የኩላሊት ስቃይ በጋራ እናቅልል!
ለእህታችን ከይሪያ ፊጣሞ
የኩላሊት ህክምና የድጋፍ ጥሪ
ኢትዮ ንግድ CBE
1000753710918
#ethiopia | ሰው መሆን ለሌላው መድረስ፣ ወገን መሆን ለወገን መቆም ነው። ዛሬ አንዲት ወጣት እናት፣ ትጉህ ባለቤት እና ተወዳጅ እህት የሆነችው ከይሪያ ፊጣሞ ከባድ የሕይወት ፈተና ገጥሟታል።
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ጋዜጠኛ ሙሐመድ ፊጣሞ እህት የሆነችው ከይሪያ፤ ለረጅም ጊዜ ሳኡዲ አረቢያ በወራቤ፣ በቅዱስ ጳውሎስና በአሚን ሆስፒታሎች ስትታከም ቆይታለች። ሆኖም ግን አሁን ላይ ሁለቱም ኩላሊቶቿ ከጥቅም ውጭ መሆናቸው ተረጋግጦ በጽጌረዳ ዲያሊሲስ ማዕከል በከፍተኛ ስቃይ ውስጥ ሆና ሕክምናዋን እየተከታተለች ትገኛለች።
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የሐኪሞች ቦርድ ከይሪያ ዳግም ጤናዋ ተመልሶ ለልጇና ለቤተሰቧ እንድትተርፍ አስቸኳይ የኩላሊት ንቅለ ተከላ (Transplant) በውጭ ሀገር እንዲደረግላት ወስኗል።
ከይሪያ የአንዲት ጨቅላ ሴት ልጅ እናት ነች። የልጇ ናፍቆትና የሕመሙ ስቃይ ተደራርቦባታል። ይህንን ቀዶ ጥገና ለማድረግ የሚጠየቀው የገንዘብ መጠን ከቤተሰቧ አቅም በላይ በመሆኑ፣ የእናንተን የደግነት እጅ ትሻለች።
ጋዜጠኛ ሙሐመድ ፊጣሞ የእህቱን ሕይወት ለመታደግ “በፈጣሪ ስም እንድትረዱን” ሲል በትሕትና ተማጽኗል። የምንሰጠው እያንዳንዱ ሳንቲም ለከይሪያ የሕይወት እስትንፋስ፣ ለልጇ ደግሞ የእናትነት ሙቀት ነው።
ዛሬ የምናደርገው ድጋፍ ለአንዲት እናት ነገን ተስፋ ይዞላት ይመጣል። በጸሎታችሁም በገንዘባችሁም ከጎኗ እንድትቆሙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
የከይሪያ ፊጣሞን የኩላሊት ስቃይ በጋራ እናቅልል!
ስለ ትብብራችሁ እናመሰግናለን!
እባክዎ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የከይሪያ ድምፅ ይሁኑ!
3 months ago
የኩላሊት ጤናን በጊዜ ለመጠበቅ የሚረዱ ቁልፍ መረጃዎች
ሥር የሰደደ የኩላሊት በሽታ ለዓመታት ምንም ዓይነት ምልክት ሳያሳይ ሊቆይ ይችላል። ኩላሊትን እንዴት መንከባከብ እንደሚቻል፣ ለበሽታው ተጋላጭ የሚያደርጉ ሁኔታዎችና የማስጠንቀቂያ ምልክቶችን ማወቅ ለጤናችን ወሳኝ ነው።
ባለሙያዎች ምን ይላሉ?
የፓን አሜሪካ ጤና ድርጅት (PAHO) እንደገለጸው፣ የኩላሊት በሽታ ቀድሞ ለመለየት አስቸጋሪ ስለሆነ ጤናማ ልምዶችን ማዳበርና አዘውትሮ መታየት ያስፈልጋል።
የኩላሊት ተግባራት፦
👉ከደም ውስጥ ቆሻሻንና ትርፍ ፈሳሽን ያጣራሉ።
👉የደም ግፊትን ይቆጣጠራሉ።
👉በውስጣችን የሚገኙ ንጥረ ማዕድናትን ያመጣጥናሉ።
👉ቀይ የደም ሴሎችን የሚሠሩና አጥንትን የሚያጠነክሩ ሆርሞኖችን ያመነጫሉ።
ለኩላሊት በሽታ ተጋላጭ የሚያደርጉ ሁኔታዎች
እንደ ባለሙያዎች ገለጻ፣ ዋና ዋናዎቹ ምክንያቶች የስኳር በሽታ እና ከፍተኛ የደም ግፊት ናቸው። ከ30% እስከ 40% የሚሆኑ የስኳር ታካሚዎች የኩላሊት ጉዳት ሊገጥማቸው ይችላል።
ሌሎች ምክንያቶች፦
👉ከመጠን ያለፈ ውፍረት።
👉በቤተሰብ ውስጥ የኩላሊት ታሪክ መኖር።
እንደ ሉፐስ (lupus) ያሉ በሽታዎች።
👉የህመም ማስታገሻ መድኃኒቶችን (anti-inflammatory) ያለ ገደብ መጠቀም።
👉ሲጋራ ማጨስና አልኮል መጠጣት።
የማስጠንቀቂያ ምልክቶች
ምንም እንኳ በሽታው መጀመሪያ ላይ ምልክት ባያሳይም፣ የሚከተሉት ምልክቶች ሲታዩ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል፦
👉የእግርና የቁርጭምጭሚት እብጠት።
👉ከፍተኛ ድካም እና እንቅልፍ ማጣት።
👉የሽንት ቀለም መቀየር ወይም አረፋ መውጣት።
👉የምግብ ፍላጎት ማጣትና ማቅለሽለሽ።
የጡንቻ ቁርጠትና የቆዳ ማሳከክ።
የኩላሊት ጤናን ለመጠበቅ የሚረዱ የዕለት ተዕለት ልምዶች
የተመጣጠነ ምግብ መመገብ፦ ጨው መቀነስና አትክልትና ፍራፍሬ ማዘውተር።
ውሃ መጠጣት፦ በቀን ቢያንስ 2 ሊትር ውሃ መጠጣት።
አካል ብቃት እንቅስቃሴ፦ በቀን ቢያንስ ለ30 ደቂቃ መንቀሳቀስ።
መድኃኒት፦ ያለ ሐኪም ትዕዛዝ የህመም ማስታገሻዎችን አለመውሰድ።
ምርመራ፦ የስኳርና የደም ግፊት መጠንን ዘወትር መከታተል።
ምንጭ፦ WHO፣ PAHO
ሥር የሰደደ የኩላሊት በሽታ ለዓመታት ምንም ዓይነት ምልክት ሳያሳይ ሊቆይ ይችላል። ኩላሊትን እንዴት መንከባከብ እንደሚቻል፣ ለበሽታው ተጋላጭ የሚያደርጉ ሁኔታዎችና የማስጠንቀቂያ ምልክቶችን ማወቅ ለጤናችን ወሳኝ ነው።
ባለሙያዎች ምን ይላሉ?
የፓን አሜሪካ ጤና ድርጅት (PAHO) እንደገለጸው፣ የኩላሊት በሽታ ቀድሞ ለመለየት አስቸጋሪ ስለሆነ ጤናማ ልምዶችን ማዳበርና አዘውትሮ መታየት ያስፈልጋል።
የኩላሊት ተግባራት፦
👉ከደም ውስጥ ቆሻሻንና ትርፍ ፈሳሽን ያጣራሉ።
👉የደም ግፊትን ይቆጣጠራሉ።
👉በውስጣችን የሚገኙ ንጥረ ማዕድናትን ያመጣጥናሉ።
👉ቀይ የደም ሴሎችን የሚሠሩና አጥንትን የሚያጠነክሩ ሆርሞኖችን ያመነጫሉ።
ለኩላሊት በሽታ ተጋላጭ የሚያደርጉ ሁኔታዎች
እንደ ባለሙያዎች ገለጻ፣ ዋና ዋናዎቹ ምክንያቶች የስኳር በሽታ እና ከፍተኛ የደም ግፊት ናቸው። ከ30% እስከ 40% የሚሆኑ የስኳር ታካሚዎች የኩላሊት ጉዳት ሊገጥማቸው ይችላል።
ሌሎች ምክንያቶች፦
👉ከመጠን ያለፈ ውፍረት።
👉በቤተሰብ ውስጥ የኩላሊት ታሪክ መኖር።
እንደ ሉፐስ (lupus) ያሉ በሽታዎች።
👉የህመም ማስታገሻ መድኃኒቶችን (anti-inflammatory) ያለ ገደብ መጠቀም።
👉ሲጋራ ማጨስና አልኮል መጠጣት።
የማስጠንቀቂያ ምልክቶች
ምንም እንኳ በሽታው መጀመሪያ ላይ ምልክት ባያሳይም፣ የሚከተሉት ምልክቶች ሲታዩ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል፦
👉የእግርና የቁርጭምጭሚት እብጠት።
👉ከፍተኛ ድካም እና እንቅልፍ ማጣት።
👉የሽንት ቀለም መቀየር ወይም አረፋ መውጣት።
👉የምግብ ፍላጎት ማጣትና ማቅለሽለሽ።
የጡንቻ ቁርጠትና የቆዳ ማሳከክ።
የኩላሊት ጤናን ለመጠበቅ የሚረዱ የዕለት ተዕለት ልምዶች
የተመጣጠነ ምግብ መመገብ፦ ጨው መቀነስና አትክልትና ፍራፍሬ ማዘውተር።
ውሃ መጠጣት፦ በቀን ቢያንስ 2 ሊትር ውሃ መጠጣት።
አካል ብቃት እንቅስቃሴ፦ በቀን ቢያንስ ለ30 ደቂቃ መንቀሳቀስ።
መድኃኒት፦ ያለ ሐኪም ትዕዛዝ የህመም ማስታገሻዎችን አለመውሰድ።
ምርመራ፦ የስኳርና የደም ግፊት መጠንን ዘወትር መከታተል።
ምንጭ፦ WHO፣ PAHO
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ለአባታችን አቶ ሲሳይ አማረ አስቸኳይ የህይወት አድን እርዳታ ጥሪ
#ethiopia | አባታችን አቶ ሲሳይ አማረ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ኩላሊቶቻቸው ሥራ በማቆማቸው፣ ባለፉት 8 ወራት በየረር ሆስፒታል በሳምንት ሁለት ቀን የኩላሊት እጥበት ሲያደርጉ ቆይተዋል።
ለአንድ እጥበት ብቻ ከመድኃኒት ውጭ 5,200 ብር እየከፈሉ ህክምናቸውን ሲከታተሉ ቢቆዩም፣ አሁን ግን በሀገር ውስጥ ያለው ህክምና በቂ ባለመሆኑ በአስቸኳይ ውጭ ሀገር ሄደው መታከም እንዳለባቸው በሐኪሞች ተነግሯቸዋል።
ለአቶ ሲሳይ የውጭ ሀገር ህክምና ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ ተጠይቋል። ይህ የገንዘብ መጠን በአቶ ሲሳይና በቤተሰባቸው አቅም የሚሸፈን ባለመሆኑ፣ የሁላችሁንም ደግ ኢትዮጵያውያን እገዛ ይሻሉ።
ሁላችሁም በምትችሉት መጠን በገንዘብም ሆነ በጸሎት ከጎናቸው እንድትቆሙ ቤተሰቦቻቸው በትህትና ይጠይቃሉ።
እርዳታ ለማድረግ የሚከተለውን የባንክ አካውንት መጠቀም ትችላላችሁ፦
የባንክ ስም፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የአካውንት ቁጥር፦ 1000043600738
የአካውንቱ ስም፦ ሲሳይ አማረ አራጋው
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥር 0910563850 ደውላችሁ ቤተሰቦቻቸውን ማነጋገር ትችላላችሁ።
ዛሬ ለአቶ ሲሳይ የምናደርገው እገዛ ለአንድ አባት ህይወት መትረፍ ትልቅ ተስፋ ነው። ለወገን ደራሽ ወገን ነውና አቅማችን የፈቀደውን እናድርግ።
#አቶሲሳይአማረ #ለወገንደራሽ #የህይወትአድንጥሪ #ኢትዮጵያ #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | አባታችን አቶ ሲሳይ አማረ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ኩላሊቶቻቸው ሥራ በማቆማቸው፣ ባለፉት 8 ወራት በየረር ሆስፒታል በሳምንት ሁለት ቀን የኩላሊት እጥበት ሲያደርጉ ቆይተዋል።
ለአንድ እጥበት ብቻ ከመድኃኒት ውጭ 5,200 ብር እየከፈሉ ህክምናቸውን ሲከታተሉ ቢቆዩም፣ አሁን ግን በሀገር ውስጥ ያለው ህክምና በቂ ባለመሆኑ በአስቸኳይ ውጭ ሀገር ሄደው መታከም እንዳለባቸው በሐኪሞች ተነግሯቸዋል።
ለአቶ ሲሳይ የውጭ ሀገር ህክምና ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ ተጠይቋል። ይህ የገንዘብ መጠን በአቶ ሲሳይና በቤተሰባቸው አቅም የሚሸፈን ባለመሆኑ፣ የሁላችሁንም ደግ ኢትዮጵያውያን እገዛ ይሻሉ።
ሁላችሁም በምትችሉት መጠን በገንዘብም ሆነ በጸሎት ከጎናቸው እንድትቆሙ ቤተሰቦቻቸው በትህትና ይጠይቃሉ።
እርዳታ ለማድረግ የሚከተለውን የባንክ አካውንት መጠቀም ትችላላችሁ፦
የባንክ ስም፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የአካውንት ቁጥር፦ 1000043600738
የአካውንቱ ስም፦ ሲሳይ አማረ አራጋው
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥር 0910563850 ደውላችሁ ቤተሰቦቻቸውን ማነጋገር ትችላላችሁ።
ዛሬ ለአቶ ሲሳይ የምናደርገው እገዛ ለአንድ አባት ህይወት መትረፍ ትልቅ ተስፋ ነው። ለወገን ደራሽ ወገን ነውና አቅማችን የፈቀደውን እናድርግ።
#አቶሲሳይአማረ #ለወገንደራሽ #የህይወትአድንጥሪ #ኢትዮጵያ #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
🙏 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ! የባለቤቴን የእቁባይ ወ/ገሪማን ህይወቱን ታደጉልኝ! የኩላሊት ንቅለ ተከላ ለማድረግ የእናንተ ልባዊ ድጋፍ ያስፈልጋል!
ውድ ወገኖች፣ ለብዙ ዓመታት በግል ስራ ሲሰራ ባፈራው ሀፍት ንብረት በሁለቱም ኩላሊቶቹ ስራ ማቆም ምክንያት ስራ በማቆም ያለንን ንብረት በመሸጥ በቤተሰብ በጓደኞቻችን እርዳታ ለአመታት በሳምንት ሶስት ጊዜ ዳያሊስስ (የኩላልት እጥበት) ህክምና እያደረገ ቆይቷል። አሁን የመጨረሻው መፍትሄ የኩላሊት ንቅለ ተከላ እንደሆነ ዶክተሮች አረጋግጠዋል።እኔ የባለቤቴን ህይወት ለማትረፍ አንዱን ኩላሊቴን ለመስጠት ዝግጁ ነኝ
ንቅለ ተከላው በሕንድ ሀገር የሚካሄድ ሲሆን፣ ለሕክምናው ወጪ ቢያንስ> (30,000 Dollar) ከ 4 ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል።
ሆኖም አሁን ላይ ለዲያሊስስት ማድረጊያ እራሱ ብር አተናል በሳምንት 3 ጊዜ መታጠብ ሲገባው አንዴ እየታጠበ ሌላ በሽታ እየተጋለጠ አቅም እያጣ ነው እቁባይ የአንድ ልጅ አባት ነው ገና ልጃችን ሁለት አመት አልሞላውም ልጃችንን ማሳደግ አልቻልንም ለወገን ደራሽ ወገን ነው ሁላችንም እጃችንን እንድትዘረጉልን ስል በአክብሮት እንጠይቃለን ዮርዳኖስ አለማየሁ ባለቤቴን ታደሩልኝፈ
።
የእርዳታ ማሰባሰቢያ አካውንት መረጃ
1. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር:1000500918555
ስም: ዮርዳኖስ አለማየሁ
2. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር: 1000340608481
ስም: እቁባይ ወ/ገሪማ
ለበለጠ መረጃ፡
• ዮርዳኖስ አለማየሁ 0930624596
• እቁባይ ወ/ገሪማ 091 164 3216
አድራሻ አስኮ መምህራን ሰፈር መውረጃ
🙏 ትንሽም ሆነ ትልቅ ድጋፍ፣ ለምታረጉልን ሁሉ ፈጣሪ አምላክ የሰው እጅ አያሳያቹ ፈጣሪ እድሜ እና ጤና አብዝቶ ይስጣቹ
ውድ ወገኖች፣ ለብዙ ዓመታት በግል ስራ ሲሰራ ባፈራው ሀፍት ንብረት በሁለቱም ኩላሊቶቹ ስራ ማቆም ምክንያት ስራ በማቆም ያለንን ንብረት በመሸጥ በቤተሰብ በጓደኞቻችን እርዳታ ለአመታት በሳምንት ሶስት ጊዜ ዳያሊስስ (የኩላልት እጥበት) ህክምና እያደረገ ቆይቷል። አሁን የመጨረሻው መፍትሄ የኩላሊት ንቅለ ተከላ እንደሆነ ዶክተሮች አረጋግጠዋል።እኔ የባለቤቴን ህይወት ለማትረፍ አንዱን ኩላሊቴን ለመስጠት ዝግጁ ነኝ
ንቅለ ተከላው በሕንድ ሀገር የሚካሄድ ሲሆን፣ ለሕክምናው ወጪ ቢያንስ> (30,000 Dollar) ከ 4 ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል።
ሆኖም አሁን ላይ ለዲያሊስስት ማድረጊያ እራሱ ብር አተናል በሳምንት 3 ጊዜ መታጠብ ሲገባው አንዴ እየታጠበ ሌላ በሽታ እየተጋለጠ አቅም እያጣ ነው እቁባይ የአንድ ልጅ አባት ነው ገና ልጃችን ሁለት አመት አልሞላውም ልጃችንን ማሳደግ አልቻልንም ለወገን ደራሽ ወገን ነው ሁላችንም እጃችንን እንድትዘረጉልን ስል በአክብሮት እንጠይቃለን ዮርዳኖስ አለማየሁ ባለቤቴን ታደሩልኝፈ
።
የእርዳታ ማሰባሰቢያ አካውንት መረጃ
1. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር:1000500918555
ስም: ዮርዳኖስ አለማየሁ
2. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር: 1000340608481
ስም: እቁባይ ወ/ገሪማ
ለበለጠ መረጃ፡
• ዮርዳኖስ አለማየሁ 0930624596
• እቁባይ ወ/ገሪማ 091 164 3216
አድራሻ አስኮ መምህራን ሰፈር መውረጃ
🙏 ትንሽም ሆነ ትልቅ ድጋፍ፣ ለምታረጉልን ሁሉ ፈጣሪ አምላክ የሰው እጅ አያሳያቹ ፈጣሪ እድሜ እና ጤና አብዝቶ ይስጣቹ
3 months ago
🌙 አዋሽ ባንክ ለረመዳን 25 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ
#ethiopia | አዋሽ ባንክ "ከአዋሽ ለወዳጅ" በሚል መሪ ቃል 1447ኛውን የረመዳን ወር አስመልክቶ እጅግ የሚያስመሰግን የበጎ አድራጎት ተግባር አከናውኗል።
ባንኩ በሸራተን አዲስ ባዘጋጀው የኢፍጣር መርሃ-ግብር ላይ እንደገለጸው፣ ለተለያዩ ተቋማት እና አቅመ ደካሞች ከ25 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርጓል።
💰 የገንዘብ ድጋፉ የተከፋፈለባቸው ዋና ዋና ተቋማት፦
የጤና ዘርፍ፦
ለኩላሊት እጥበት (5 ሚሊዮን)፣ ለልብ ህሙማን (3 ሚሊዮን) እና ለካንሰር ህሙማን (2 ሚሊዮን) ብር።
ለሰብዓዊ ተግባራት፦
ለወንድም ካሊድ ፋውንዴሽን (5 ሚሊዮን) እና ለየስር ለና (4 ሚሊዮን) ብር።
ለትምህርትና አካል ጉዳተኞች፦
ለአብደላ እብኑ ኡሚ መክቱም ቁርዓን ቤት (3 ሚሊዮን) እና ለኢዚነት አካል ጉዳተኞች (3 ሚሊዮን) ብር።
📈 የአዋሽ ኢኽላስ ስኬቶች፦
ከ 3.5 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች አገልግሎቱን እየተጠቀሙ ይገኛሉ።
ለወጣቶችና ኢንተርፕራይዞች 27 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ከወለድ ነፃ ፋይናንስ ቀርቧል።
በባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው እንደተገለጸው፣ በ 52 ከተሞች ለሚገኙ 2,600 ወገኖች የእርዳታ እጃቸውን ዘርግተዋል።
#ethiopia | አዋሽ ባንክ "ከአዋሽ ለወዳጅ" በሚል መሪ ቃል 1447ኛውን የረመዳን ወር አስመልክቶ እጅግ የሚያስመሰግን የበጎ አድራጎት ተግባር አከናውኗል።
ባንኩ በሸራተን አዲስ ባዘጋጀው የኢፍጣር መርሃ-ግብር ላይ እንደገለጸው፣ ለተለያዩ ተቋማት እና አቅመ ደካሞች ከ25 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርጓል።
💰 የገንዘብ ድጋፉ የተከፋፈለባቸው ዋና ዋና ተቋማት፦
የጤና ዘርፍ፦
ለኩላሊት እጥበት (5 ሚሊዮን)፣ ለልብ ህሙማን (3 ሚሊዮን) እና ለካንሰር ህሙማን (2 ሚሊዮን) ብር።
ለሰብዓዊ ተግባራት፦
ለወንድም ካሊድ ፋውንዴሽን (5 ሚሊዮን) እና ለየስር ለና (4 ሚሊዮን) ብር።
ለትምህርትና አካል ጉዳተኞች፦
ለአብደላ እብኑ ኡሚ መክቱም ቁርዓን ቤት (3 ሚሊዮን) እና ለኢዚነት አካል ጉዳተኞች (3 ሚሊዮን) ብር።
📈 የአዋሽ ኢኽላስ ስኬቶች፦
ከ 3.5 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች አገልግሎቱን እየተጠቀሙ ይገኛሉ።
ለወጣቶችና ኢንተርፕራይዞች 27 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ከወለድ ነፃ ፋይናንስ ቀርቧል።
በባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው እንደተገለጸው፣ በ 52 ከተሞች ለሚገኙ 2,600 ወገኖች የእርዳታ እጃቸውን ዘርግተዋል።
Comments