የእርዳታ ተማጽኖ
26 ዓመቱ ወጣት ሰዒድ መሐመድ ሁሴን የእኛን ድጋፍ ይፈልጋል
#ethiopia | የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪ የሆነው የ26 ዓመቱ ወጣት ሰዒድ መሐመድ ሁሴን ሁለቱም ኩላሊቶቹ ከሥራ ውጭ በመሆናቸው ላለፉት 4 ዓመታት በከባድ ሕመም ሲሰቃይ ቆይቷል። በዚህ ጊዜም የኩላሊት እጥበት (ዳያሊሲስ) ሕክምና እያደረገ ቆይቷል።
በሐኪሞች ቦርድ ውሳኔ መሠረት በአስቸኳይ ወደ ሕንድ በመጓዝ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምና ማድረግ እንዳለበት ተገልጿል። ሆኖም ለሕክምናው የሚያስፈልገው ወጪ ከፍተኛ በመሆኑ የአቅም ችግር ገጥሞታል።
ስለዚህ በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ወገኖች በአቅማችሁ መጠን የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ይህን ወጣት ሕይወቱን እንዲያተርፍ እንድትረዱት በክብር እንጠይቃለን።
የድጋፍ መረጃ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
የአካውንት ቁጥር: 1000290802467
የአካውንቱ ስም: ሰዒድ መሐመድ ሁሴን
ኢ-ብር / ቴሌብር
ስልክ ቁጥር: 0935 284 117
ስም: ሰዒድ መሐመድ
አንድ ትንሽ ድጋፍዎ ለአንድ ወጣት አዲስ የሕይወት ተስፋ ሊሆን ይችላል።
🙏 እባክዎ መልእክቱን በማጋራትም ቢሆን የበኩልዎን አስተዋጽኦ ያድርጉ። #ሼር #share
26 ዓመቱ ወጣት ሰዒድ መሐመድ ሁሴን የእኛን ድጋፍ ይፈልጋል
#ethiopia | የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪ የሆነው የ26 ዓመቱ ወጣት ሰዒድ መሐመድ ሁሴን ሁለቱም ኩላሊቶቹ ከሥራ ውጭ በመሆናቸው ላለፉት 4 ዓመታት በከባድ ሕመም ሲሰቃይ ቆይቷል። በዚህ ጊዜም የኩላሊት እጥበት (ዳያሊሲስ) ሕክምና እያደረገ ቆይቷል።
በሐኪሞች ቦርድ ውሳኔ መሠረት በአስቸኳይ ወደ ሕንድ በመጓዝ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምና ማድረግ እንዳለበት ተገልጿል። ሆኖም ለሕክምናው የሚያስፈልገው ወጪ ከፍተኛ በመሆኑ የአቅም ችግር ገጥሞታል።
ስለዚህ በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ወገኖች በአቅማችሁ መጠን የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ይህን ወጣት ሕይወቱን እንዲያተርፍ እንድትረዱት በክብር እንጠይቃለን።
የድጋፍ መረጃ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
የአካውንት ቁጥር: 1000290802467
የአካውንቱ ስም: ሰዒድ መሐመድ ሁሴን
ኢ-ብር / ቴሌብር
ስልክ ቁጥር: 0935 284 117
ስም: ሰዒድ መሐመድ
አንድ ትንሽ ድጋፍዎ ለአንድ ወጣት አዲስ የሕይወት ተስፋ ሊሆን ይችላል።
🙏 እባክዎ መልእክቱን በማጋራትም ቢሆን የበኩልዎን አስተዋጽኦ ያድርጉ። #ሼር #share
27 days ago