15 hours ago
Fly from Addis Ababa to Mauritius and enjoy 15% off starting July 12, 2026. Book now and escape to Africa's island paradise. https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #mauritius
#flyethiopian #mauritius
20 hours ago
Enjoy 10% off flights from Addis Ababa to Lyon starting July 2, 2026. Book your journey today and discover the charm, history, and beauty of this ancient and vibrant city in France.
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #lyon
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #lyon
3 days ago
በታክሲ መያዣ ተርሚናል ከኪስ ውስጥ ሞባይል የሰረቀው ተጠርጣሪ ፈጣን ችሎት ቀርቦ በእስራት ተቀጣ፡፡
የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ/ም በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ቦታው ቅድስት ሥላሴ የመገናኛ ታክሲ መያዣ ቦታ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ነው፡፡
መትክል ሀብቱ የተባለው ተከሳሽ በተጠቀሰው ቦታ ላይ የታክሲ ትራንስፖርት አገልግሎት በመጠቀም ላይ ከነበሩ ግለሰብ ኪስ ውስጥ በመግባት የዋጋ ግምቱ 28 ሺህ ብር የሚያወጣ ሳምሰንግ ሞባይል ስልክ ሲሰርቅ በአካባቢው በነበሩ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎችና በፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል፡፡
ተከሳሹ በቁጥጥር ስር ከዋለ በኋላ በአራዳ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአራት ኪሎ ፖሊስ መምሪያ ተገቢውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ በማጠናቀርና መዝገቡን በማደራጀት ለዐ/ህግ አቅርቧል፡፡
የወንጀል ምርመራ መዝገቡን ሲከታተል የቆየው በፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 3ኛ ወንጀል ፈጣን ችሎት ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ/ም ውሎው ተከሳሽን ያስተምራል፣ ሌሎች ወንጀል ፈፃሚዎችን ያስጠነቅቃል ሲል በ1 ዓመት ከ4 ወር እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
ህብረተሰቡ ወንጀል ፈፃሚዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ጭምር ወንጀል ጠል መሆኑን እያስመስከረ መምጣቱ የሚያስመሰግን መሆኑን የገለፀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሰል ድርጊቶች ሲያጋጥሙም በአቅራቢያ ለሚገኝ ፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባም መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ/ም በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ቦታው ቅድስት ሥላሴ የመገናኛ ታክሲ መያዣ ቦታ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ነው፡፡
መትክል ሀብቱ የተባለው ተከሳሽ በተጠቀሰው ቦታ ላይ የታክሲ ትራንስፖርት አገልግሎት በመጠቀም ላይ ከነበሩ ግለሰብ ኪስ ውስጥ በመግባት የዋጋ ግምቱ 28 ሺህ ብር የሚያወጣ ሳምሰንግ ሞባይል ስልክ ሲሰርቅ በአካባቢው በነበሩ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎችና በፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል፡፡
ተከሳሹ በቁጥጥር ስር ከዋለ በኋላ በአራዳ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአራት ኪሎ ፖሊስ መምሪያ ተገቢውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ በማጠናቀርና መዝገቡን በማደራጀት ለዐ/ህግ አቅርቧል፡፡
የወንጀል ምርመራ መዝገቡን ሲከታተል የቆየው በፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 3ኛ ወንጀል ፈጣን ችሎት ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ/ም ውሎው ተከሳሽን ያስተምራል፣ ሌሎች ወንጀል ፈፃሚዎችን ያስጠነቅቃል ሲል በ1 ዓመት ከ4 ወር እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
ህብረተሰቡ ወንጀል ፈፃሚዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ጭምር ወንጀል ጠል መሆኑን እያስመስከረ መምጣቱ የሚያስመሰግን መሆኑን የገለፀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሰል ድርጊቶች ሲያጋጥሙም በአቅራቢያ ለሚገኝ ፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባም መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
4 days ago
#የናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ ማግኘት፤ የሀገር በቀል ባንኮች ዕድልና ስጋት ምን ሊሆን ይችላል?
አዲስ ወደ ተመሠረተው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ለመቀላቀል የመጀመርያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል (United Capital) ማግኘቱ ታውቋል።
ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ ማግኘት፤ የሀገር በቀል ባንኮች ዕድልና ስጋት ምን ሊሆን ይችላል?
ይህ ታሪካዊ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግርና የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ትልቅ በር የሚከፍት ቢሆንም፣ ገና በማቆጥቆጥ ላይ ላሉት የሀገር ውስጥ ባንኮች የራሱ የሆነ ስጋት ይዞ ይመጣል።
ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ስድስት (6) ሀገር በቀል የኢንቨስትመንት ባንኮች ማለትም CBE Capital, Wegagen Capital, First Addis Investment Bank, Awash Capital, Siinqee Investment Bank እና Prime Capital ፈቃድ ወስደው ወደ ገበያው ለመግባት በመዘጋጀት ላይ መሆናቸው የሚታወስ ሲሆን፣ አሁን ላይ የዩናይትድ ካፒታልን መግባት ተከትሎ የባንኮቹ ቁጥር ወደ ሰባት ከፍ ብሏል።
የዚህ ልምድ ያለው የውጭ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መቀላቀል በሀገሪቱ የኢኮኖሚ መነቃቃት ላይ የራሱ የሆነ ሰፊ ጥቅምና ስጋት ይዞ እንደሚመጣ የዘርፉ ባለሙያዎች እየገለጹ ይገኛሉ።
የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ መግባት ከሚሰጣቸው ቀዳሚ ጥቅሞች መካከል የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር (Knowledge Transfer) ዋናው ነው።
የኢንቨስትመንት ባንክ ሥራ የረጅም ጊዜ ልምድና የዳበረ ቴክኖሎጂን የሚጠይቅ ሲሆን፣ ዩናይትድ ካፒታል በአፍሪካ የቦንድ እትም እና በሕዝብ አክሲዮን ሽያጭ (IPO) ላይ የቆየ ልምድ ያለው በመሆኑ ገበያው ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን ያደርጋል።
ለምሳሌ ያህል፣ እንደ የኢትዮጵያ ቴሌኮም ያሉ ግዙፍ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች አክሲዮኖቻቸውን ለሕዝብ ግልጽ በሆነ መንገድ ለመሸጥ (IPO) በሚዘጋጁበት ጊዜ፣ ባንኩ ያለውን ዘመናዊ የዋጋ ትመና እና የቴክኖሎጂ አደረጃጀት በመጠቀም ሂደቱ ስኬታማ እንዲሆን ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
በተጨማሪም የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና የውጭ ምንዛሬን በመሳብ ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል።
የውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች ከዓለም አቀፍ ባለሀብቶችና የፈንድ አደራጆች ጋር ሰፊ ትስስር አላቸው።
በሌላ በኩል፣ ይህ ሂደት ሊከተሉ የሚችሉ ዋና ዋና ስጋቶችንም የደቀነ ነው። የመጀመሪያው የሀገር በቀል ባንኮች በገበያው የመዋጥ ስጋት (Infant Industry Threat) ነው።
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ገና በጅምር ላይ ያለና ፈቃድ የወሰዱት ስድስቱ የሀገር ውስጥ ባንኮች ገና በተግባር ያልተፈተኑ ድርጅቶች በመሆናቸው፣ ትልቅ ካፒታልና ሰፊ የሰው ኃይል ያለው የውጭ ባንክ ሲገባ ገበያውን የመጠቅለል ዕድሉ ከፍተኛ ነው።
ባጠቃላይ የዩናይትድ ካፒታል መግባት የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ በአቋራጭ መንገድ በፍጥነት እንዲያድግና ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኝ የሚያደርግ ቢሆንም፣ የሀገር ውስጥ ባንኮችን ህልውና አደጋ ላይ እንዳይጥል ከፍተኛ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን (ECMA) የሀገር ውስጥ ባንኮች ተወዳዳሪ ሆነው እስኪያድጉ ድረስ የተወሰኑ ትልልቅ የሀገር ውስጥ ሥራዎች በጋራ (Joint Venture) እንዲሠሩ ሕግ ማውጣትን ጨምሮ፣ ተገቢውን የቁጥጥርና የጥበቃ ሥርዓት መዘርጋት እንዳለበት የዘርፉ ተንታኞች በማሳሰብ ላይ ናቸው።
ይህንን ዘገባ ስናዘጋጅ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን (ECMA) ያወጣቸውን የሕግ ማዕቀፎች እና መመሪያዎች ተጠቅመናል። በተጨማሪም መሰል የውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች ወደ ታዳጊ ሀገራት ገበያ ሲገቡ የሚኖራቸውን ጥቅምና ስጋት፣ በተለይም በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የታዩትን ተጨባጭ ተሞክሮዎችና የፋይናንስ ዘርፍ መርሆዎች መሠረት በማድረግ ዘገባው ተዘጋጅቷል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
አዲስ ወደ ተመሠረተው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ለመቀላቀል የመጀመርያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል (United Capital) ማግኘቱ ታውቋል።
ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ ማግኘት፤ የሀገር በቀል ባንኮች ዕድልና ስጋት ምን ሊሆን ይችላል?
ይህ ታሪካዊ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግርና የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ትልቅ በር የሚከፍት ቢሆንም፣ ገና በማቆጥቆጥ ላይ ላሉት የሀገር ውስጥ ባንኮች የራሱ የሆነ ስጋት ይዞ ይመጣል።
ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ስድስት (6) ሀገር በቀል የኢንቨስትመንት ባንኮች ማለትም CBE Capital, Wegagen Capital, First Addis Investment Bank, Awash Capital, Siinqee Investment Bank እና Prime Capital ፈቃድ ወስደው ወደ ገበያው ለመግባት በመዘጋጀት ላይ መሆናቸው የሚታወስ ሲሆን፣ አሁን ላይ የዩናይትድ ካፒታልን መግባት ተከትሎ የባንኮቹ ቁጥር ወደ ሰባት ከፍ ብሏል።
የዚህ ልምድ ያለው የውጭ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መቀላቀል በሀገሪቱ የኢኮኖሚ መነቃቃት ላይ የራሱ የሆነ ሰፊ ጥቅምና ስጋት ይዞ እንደሚመጣ የዘርፉ ባለሙያዎች እየገለጹ ይገኛሉ።
የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ መግባት ከሚሰጣቸው ቀዳሚ ጥቅሞች መካከል የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር (Knowledge Transfer) ዋናው ነው።
የኢንቨስትመንት ባንክ ሥራ የረጅም ጊዜ ልምድና የዳበረ ቴክኖሎጂን የሚጠይቅ ሲሆን፣ ዩናይትድ ካፒታል በአፍሪካ የቦንድ እትም እና በሕዝብ አክሲዮን ሽያጭ (IPO) ላይ የቆየ ልምድ ያለው በመሆኑ ገበያው ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን ያደርጋል።
ለምሳሌ ያህል፣ እንደ የኢትዮጵያ ቴሌኮም ያሉ ግዙፍ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች አክሲዮኖቻቸውን ለሕዝብ ግልጽ በሆነ መንገድ ለመሸጥ (IPO) በሚዘጋጁበት ጊዜ፣ ባንኩ ያለውን ዘመናዊ የዋጋ ትመና እና የቴክኖሎጂ አደረጃጀት በመጠቀም ሂደቱ ስኬታማ እንዲሆን ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
በተጨማሪም የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና የውጭ ምንዛሬን በመሳብ ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል።
የውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች ከዓለም አቀፍ ባለሀብቶችና የፈንድ አደራጆች ጋር ሰፊ ትስስር አላቸው።
በሌላ በኩል፣ ይህ ሂደት ሊከተሉ የሚችሉ ዋና ዋና ስጋቶችንም የደቀነ ነው። የመጀመሪያው የሀገር በቀል ባንኮች በገበያው የመዋጥ ስጋት (Infant Industry Threat) ነው።
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ገና በጅምር ላይ ያለና ፈቃድ የወሰዱት ስድስቱ የሀገር ውስጥ ባንኮች ገና በተግባር ያልተፈተኑ ድርጅቶች በመሆናቸው፣ ትልቅ ካፒታልና ሰፊ የሰው ኃይል ያለው የውጭ ባንክ ሲገባ ገበያውን የመጠቅለል ዕድሉ ከፍተኛ ነው።
ባጠቃላይ የዩናይትድ ካፒታል መግባት የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ በአቋራጭ መንገድ በፍጥነት እንዲያድግና ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኝ የሚያደርግ ቢሆንም፣ የሀገር ውስጥ ባንኮችን ህልውና አደጋ ላይ እንዳይጥል ከፍተኛ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን (ECMA) የሀገር ውስጥ ባንኮች ተወዳዳሪ ሆነው እስኪያድጉ ድረስ የተወሰኑ ትልልቅ የሀገር ውስጥ ሥራዎች በጋራ (Joint Venture) እንዲሠሩ ሕግ ማውጣትን ጨምሮ፣ ተገቢውን የቁጥጥርና የጥበቃ ሥርዓት መዘርጋት እንዳለበት የዘርፉ ተንታኞች በማሳሰብ ላይ ናቸው።
ይህንን ዘገባ ስናዘጋጅ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን (ECMA) ያወጣቸውን የሕግ ማዕቀፎች እና መመሪያዎች ተጠቅመናል። በተጨማሪም መሰል የውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች ወደ ታዳጊ ሀገራት ገበያ ሲገቡ የሚኖራቸውን ጥቅምና ስጋት፣ በተለይም በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የታዩትን ተጨባጭ ተሞክሮዎችና የፋይናንስ ዘርፍ መርሆዎች መሠረት በማድረግ ዘገባው ተዘጋጅቷል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
4 days ago
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕና አለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) የ80 ሚሊዮን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ።
በስምምነቱ መሰረት ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ 80 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የረዥም ጊዜ ብድር ያቀርባል ።
በተገኘው ገንዘብ ደግሞ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሸራተን አዲስ ሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴልን በዘመናዊ መልኩ ያድሳል፣በሸራተን ደረጃ አዲስ ሆቴል ይገነባል።
የብድር ስምምነቱን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አህመድና የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮዺስ ተፈራ በኬንያ ናይሮቢ ተፈራርመዋል።
ከዓለም አቀፉ የፋይናንስ ተቋም ጋር ከፍተኛ ፋይዳ ያለውን አጋርነት በማድረጋችን ለተቋሙ ያለንን አድናቆት መግለጽ እንወዳለን ያሉት የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ፤ ይህ አጋርነት የሀገሪቱን የሆስፒታሊቲ ዘርፍ ለማዘመን እንዲሁም በኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለው የሥራ ዕድል ፈጠራን በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል።
የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮዺስ ተፈራ በበኩላቸው ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የአገልግሎት ዘርፉን የበለጠ እንዲያዘምንና ተጨማሪ የስራ እድል እንደፈጥር ስምምነት ላይ ተደርሷል ብለዋል።
ከአለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን በሚገኘው ገንዘብ ሸራተን አዲስ ኤሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴል ዘመኑን በሚመጥን መልኩ የሚታደስ ሲሆን በሸራተን የንግድ ምልክት የሚጠራ ተጨማሪ አዲስ ሆቴልም ይገነባል።
የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) የብድር አቅርቦት የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አካል የሆነውን የሸራተን አዲስን ገጽታ በእጅጉ እንደሚለውጠው ይጠበቃል።
ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለማዘጋጀት መመረጧን ተከትሎ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በሚሊኒየም አዳራሽ ቅጥር ግቢ ዘመናዊ ሆቴል (Moxy by Marriott) ፣ በመሀመድያ የመኖሪያ መንደር (Four Points by Sheraton) ሆቴሎች ግንባታን አስጀምሯል።
በቅርቡ የሚድሮክ ቤተሰብን የተቀላቀለው ዋቢሸበሌ ሆቴል (autograph collection by Marriot) ደረጃ ለጉባኤው ዝግጁ ለማድረግ ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ የእድሳት ስራው ተጀምሯል።
አፍሪካ ህብረት አጠገብ እየተገነባ ያለው ዌስት ኢን አዲስ (Westin Addis) ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በባህርዳር ከተማ (Four Points by Sheraton) እና (Protea by Marriott) ፣በጂማ እና ሃዋሳም በተመሳሳይ (Four Points by Sheraton) ሆቴሎችን እየገነባ ይገኛል።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የላንጋኖ ሳቫና ሪዞርትን በግዥ የተረከበው ሲሆን በማርዮት ብራንዶች ደረጃ አለም አቀፍ ሪዞርት በመገንባት ወደ ስራ ይገባል።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በማኑፋክቸሪንግ፣ በግብርና፣ በማእድን፣ በንግድና በሆስፒታሊቲ ዘርፍ በመሰማራት ከ80 ሺህ በላይ ለሚበልጡ ዜጎች የስራ እድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ተቋም ነው።
በስምምነቱ መሰረት ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ 80 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የረዥም ጊዜ ብድር ያቀርባል ።
በተገኘው ገንዘብ ደግሞ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሸራተን አዲስ ሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴልን በዘመናዊ መልኩ ያድሳል፣በሸራተን ደረጃ አዲስ ሆቴል ይገነባል።
የብድር ስምምነቱን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አህመድና የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮዺስ ተፈራ በኬንያ ናይሮቢ ተፈራርመዋል።
ከዓለም አቀፉ የፋይናንስ ተቋም ጋር ከፍተኛ ፋይዳ ያለውን አጋርነት በማድረጋችን ለተቋሙ ያለንን አድናቆት መግለጽ እንወዳለን ያሉት የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ፤ ይህ አጋርነት የሀገሪቱን የሆስፒታሊቲ ዘርፍ ለማዘመን እንዲሁም በኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለው የሥራ ዕድል ፈጠራን በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል።
የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮዺስ ተፈራ በበኩላቸው ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የአገልግሎት ዘርፉን የበለጠ እንዲያዘምንና ተጨማሪ የስራ እድል እንደፈጥር ስምምነት ላይ ተደርሷል ብለዋል።
ከአለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን በሚገኘው ገንዘብ ሸራተን አዲስ ኤሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴል ዘመኑን በሚመጥን መልኩ የሚታደስ ሲሆን በሸራተን የንግድ ምልክት የሚጠራ ተጨማሪ አዲስ ሆቴልም ይገነባል።
የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) የብድር አቅርቦት የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አካል የሆነውን የሸራተን አዲስን ገጽታ በእጅጉ እንደሚለውጠው ይጠበቃል።
ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለማዘጋጀት መመረጧን ተከትሎ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በሚሊኒየም አዳራሽ ቅጥር ግቢ ዘመናዊ ሆቴል (Moxy by Marriott) ፣ በመሀመድያ የመኖሪያ መንደር (Four Points by Sheraton) ሆቴሎች ግንባታን አስጀምሯል።
በቅርቡ የሚድሮክ ቤተሰብን የተቀላቀለው ዋቢሸበሌ ሆቴል (autograph collection by Marriot) ደረጃ ለጉባኤው ዝግጁ ለማድረግ ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ የእድሳት ስራው ተጀምሯል።
አፍሪካ ህብረት አጠገብ እየተገነባ ያለው ዌስት ኢን አዲስ (Westin Addis) ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በባህርዳር ከተማ (Four Points by Sheraton) እና (Protea by Marriott) ፣በጂማ እና ሃዋሳም በተመሳሳይ (Four Points by Sheraton) ሆቴሎችን እየገነባ ይገኛል።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የላንጋኖ ሳቫና ሪዞርትን በግዥ የተረከበው ሲሆን በማርዮት ብራንዶች ደረጃ አለም አቀፍ ሪዞርት በመገንባት ወደ ስራ ይገባል።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በማኑፋክቸሪንግ፣ በግብርና፣ በማእድን፣ በንግድና በሆስፒታሊቲ ዘርፍ በመሰማራት ከ80 ሺህ በላይ ለሚበልጡ ዜጎች የስራ እድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ተቋም ነው።
4 days ago
ሚድሮክ የ80 ሚሊዮን ዶላር ታሪካዊ ስምምነት ተፈራረመ
#fastmereja I ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) በኬንያ ናይሮቢ ከተማ የ80 ሚሊዮን አሜሪካን ዶላር የረጅም ጊዜ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የሚድሮክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ እና የIFC የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮጲስ ተፈራ የፈረሙት ሲሆን፣ የተገኘው የገንዘብ ድጋፍ በዋናነት ታዋቂውን ሸራተን አዲስ ሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴልን በዘመናዊ መልኩ ለማደስ እና በሸራተን ደረጃ አዲስ ተጨማሪ ሆቴል ለመገንባት ይውላል።
ይህ ከፍተኛ የፋይናንስ አጋርነት የሀገሪቱን የሆስፒታሊቲ እና ቱሪዝም ዘርፍ ከማዘመን ባለፈ፣ ከ9,400 በላይ ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን በተለይም ለወጣቶችና ለሴቶች እንደሚፈጥር ተገልጿል። አቶ ጀማል አሕመድ አጋርነቱ ቀጣይነት ላለው የሀገር ውስጥ ሥራ ዕድል ፈጠራ ያለውን ሚና ሲያጎሉ፣ የIFC ምክትል ፕሬዚዳንት በበኩላቸው ስምምነቱ የሚድሮክን የአገልግሎት ጥራት ለማሳደግ ታስቦ የተደረገ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (COP32) ለማስተናገድ መመረጧን ተከትሎ ሚድሮክ ግዙፍ የሆቴል ማስፋፊያና የእድሳት ስራዎችን በከፍተኛ ፍጥነት እያከናወነ ይገኛል። ከእነዚህም መካከል በሚሊኒየም አዳራሽ ቅጥር ግቢ የ"Moxy by Marriott"፣ በመሀመድያ የመኖሪያ መንደር የ"Four Points by Sheraton" እና በአፍሪካ ህብረት አጠገብ የ"Westin Addis" ሆቴሎች ግንባታ በስፋት እየተካሄደ ይገኛል።
በተጨማሪም በቅርቡ ግሩፑን የተቀላቀለው ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ ወደ "Autograph Collection by Marriott" ደረጃ የማደስ ስራው የተጀመረ ሲሆን፣ በባህርዳር፣ ጅማ፣ ሃዋሳ እና በላንጋኖ ሳቫና ሪዞርት ተመሳሳይ ዓለም አቀፍ የሆቴል ፕሮጀክቶች በመገንባት ላይ ናቸው። በአሁኑ ወቅት ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በማኑፋክቸሪንግ፣ ግብርና፣ ማዕድን፣ ንግድና ሆስፒታሊቲ ዘርፎች ላይ በመሰማራት ከ80 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠሩ ይታወቃል።
#fastmereja I ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) በኬንያ ናይሮቢ ከተማ የ80 ሚሊዮን አሜሪካን ዶላር የረጅም ጊዜ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የሚድሮክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ እና የIFC የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮጲስ ተፈራ የፈረሙት ሲሆን፣ የተገኘው የገንዘብ ድጋፍ በዋናነት ታዋቂውን ሸራተን አዲስ ሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴልን በዘመናዊ መልኩ ለማደስ እና በሸራተን ደረጃ አዲስ ተጨማሪ ሆቴል ለመገንባት ይውላል።
ይህ ከፍተኛ የፋይናንስ አጋርነት የሀገሪቱን የሆስፒታሊቲ እና ቱሪዝም ዘርፍ ከማዘመን ባለፈ፣ ከ9,400 በላይ ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን በተለይም ለወጣቶችና ለሴቶች እንደሚፈጥር ተገልጿል። አቶ ጀማል አሕመድ አጋርነቱ ቀጣይነት ላለው የሀገር ውስጥ ሥራ ዕድል ፈጠራ ያለውን ሚና ሲያጎሉ፣ የIFC ምክትል ፕሬዚዳንት በበኩላቸው ስምምነቱ የሚድሮክን የአገልግሎት ጥራት ለማሳደግ ታስቦ የተደረገ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (COP32) ለማስተናገድ መመረጧን ተከትሎ ሚድሮክ ግዙፍ የሆቴል ማስፋፊያና የእድሳት ስራዎችን በከፍተኛ ፍጥነት እያከናወነ ይገኛል። ከእነዚህም መካከል በሚሊኒየም አዳራሽ ቅጥር ግቢ የ"Moxy by Marriott"፣ በመሀመድያ የመኖሪያ መንደር የ"Four Points by Sheraton" እና በአፍሪካ ህብረት አጠገብ የ"Westin Addis" ሆቴሎች ግንባታ በስፋት እየተካሄደ ይገኛል።
በተጨማሪም በቅርቡ ግሩፑን የተቀላቀለው ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ ወደ "Autograph Collection by Marriott" ደረጃ የማደስ ስራው የተጀመረ ሲሆን፣ በባህርዳር፣ ጅማ፣ ሃዋሳ እና በላንጋኖ ሳቫና ሪዞርት ተመሳሳይ ዓለም አቀፍ የሆቴል ፕሮጀክቶች በመገንባት ላይ ናቸው። በአሁኑ ወቅት ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በማኑፋክቸሪንግ፣ ግብርና፣ ማዕድን፣ ንግድና ሆስፒታሊቲ ዘርፎች ላይ በመሰማራት ከ80 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠሩ ይታወቃል።
5 days ago
የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ በመምሰል የሿሿ ወንጀልና የሞባይል ስርቆት የፈጸሙ 7 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን የፈጸሙት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ሳሪስ አቦ የትራፊክ መብራት አካባቢ ነው።
ተጠርጣሪዎቹ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3 A 02122 ኦሮ በሆነ ሚኒባስ ተሽከርካሪ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪና ተጠቃሚ በመምሰል አዲሱ መኮንንና ኢሳያስ ደገፋ የተባሉ የግል ተበዳዮችን በመጫን ጥቂት እንደተጓዙ ኪሳቸው ውስጥ የነበረውን የሞባይል ስልክ እና ገንዘብ ለመውሰድ ሲሞክሩ የግል ተበዳዮች ወንጀሉን ለመከላከል በሚሞክሩበት ወቅት ገፍትረዋቸው በፍጥነት በመጓዝ ላይ ሳሉ ከሌላ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨት ቆመዋል።
በወቅቱ ድርጊቱን በተመለከተው የአካባቢው ህብረተሰብና በትራፊክ ፖሊስ አማካኝነት በተሽከርካሪው ውስጥ የነበሩ ትዕግስት ጌታቸው፣ ገነት ደሳለኝ፣ ሜላት ጌታቸው፣ እየሩሳሌም ጌታነህና መአዛ ማሞ የተባሉ ተጠርጣሪዎችን ከ6 የተለያዩ ስማርት ሞባይል ስልኮችና 11 ሚሞሪ ካርዶች ጋር ሊያዙ መቻላቸውን በወንጀል ምርመራ ም/ዋና ጠቅላይ መምሪያ የልዩ ልዩ እና የተደራጁ ወንጀሎች ምርመራ መምሪያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
በተያዙ ተጠርጣሪዎች ላይ ተገቢው ምርመራ የማስፋት ተግባር እየተከናወነ ሲሆን ሌሎች ያልተያዙ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ለማዋልም ከፍተኛ ክትትል እየተደረገ መሆኑን ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች እየተንቀሳቀሱ ወንጀሉን የሚፈፅሙ በመሆናቸው በእነዚህ ተጠርጣሪዎች ወንጀል የተፈጸመባቸው አዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በመቅረብ ስልኮቻቸውን መረከብ እንደሚችሉ ተገልጿል።
በተያያዘም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ቦታው ቡልቡላ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ፖሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ የሞባይል ስርቆት ወንጀሉ ይፈጽማሉ የተባሉ ሀብታሙ ዮሃንስ እና አንተነህ ዮሃንስን በቁጥጥር ስር በማዋል ባደረገው ምርመራ 4 ስማርት የሞባይል ስልኮችን ሊይዝ ችሏል።
በተመሳሳይ በእነዚህ ተጠርጣሪዎችም የሞባይል ስልክ የተወሰደባቸው የግል ተበዳዮች ካሉም በአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በመምጣት ስልኮቻቸውን በመለየት መረከብ እንደሚችሉም ፖሊስ አስታውቋል።
Addis Ababa police
ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን የፈጸሙት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ሳሪስ አቦ የትራፊክ መብራት አካባቢ ነው።
ተጠርጣሪዎቹ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3 A 02122 ኦሮ በሆነ ሚኒባስ ተሽከርካሪ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪና ተጠቃሚ በመምሰል አዲሱ መኮንንና ኢሳያስ ደገፋ የተባሉ የግል ተበዳዮችን በመጫን ጥቂት እንደተጓዙ ኪሳቸው ውስጥ የነበረውን የሞባይል ስልክ እና ገንዘብ ለመውሰድ ሲሞክሩ የግል ተበዳዮች ወንጀሉን ለመከላከል በሚሞክሩበት ወቅት ገፍትረዋቸው በፍጥነት በመጓዝ ላይ ሳሉ ከሌላ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨት ቆመዋል።
በወቅቱ ድርጊቱን በተመለከተው የአካባቢው ህብረተሰብና በትራፊክ ፖሊስ አማካኝነት በተሽከርካሪው ውስጥ የነበሩ ትዕግስት ጌታቸው፣ ገነት ደሳለኝ፣ ሜላት ጌታቸው፣ እየሩሳሌም ጌታነህና መአዛ ማሞ የተባሉ ተጠርጣሪዎችን ከ6 የተለያዩ ስማርት ሞባይል ስልኮችና 11 ሚሞሪ ካርዶች ጋር ሊያዙ መቻላቸውን በወንጀል ምርመራ ም/ዋና ጠቅላይ መምሪያ የልዩ ልዩ እና የተደራጁ ወንጀሎች ምርመራ መምሪያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
በተያዙ ተጠርጣሪዎች ላይ ተገቢው ምርመራ የማስፋት ተግባር እየተከናወነ ሲሆን ሌሎች ያልተያዙ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ለማዋልም ከፍተኛ ክትትል እየተደረገ መሆኑን ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች እየተንቀሳቀሱ ወንጀሉን የሚፈፅሙ በመሆናቸው በእነዚህ ተጠርጣሪዎች ወንጀል የተፈጸመባቸው አዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በመቅረብ ስልኮቻቸውን መረከብ እንደሚችሉ ተገልጿል።
በተያያዘም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ቦታው ቡልቡላ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ፖሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ የሞባይል ስርቆት ወንጀሉ ይፈጽማሉ የተባሉ ሀብታሙ ዮሃንስ እና አንተነህ ዮሃንስን በቁጥጥር ስር በማዋል ባደረገው ምርመራ 4 ስማርት የሞባይል ስልኮችን ሊይዝ ችሏል።
በተመሳሳይ በእነዚህ ተጠርጣሪዎችም የሞባይል ስልክ የተወሰደባቸው የግል ተበዳዮች ካሉም በአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በመምጣት ስልኮቻቸውን በመለየት መረከብ እንደሚችሉም ፖሊስ አስታውቋል።
Addis Ababa police
5 days ago
ምሕረት ደግፍ ትውልድና እድገቷ አዲስ አበባ ፤ በልዩ ስሙ ኮልፌ 18 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቷን በሐምሌ 19 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ፣ ሁለተኛ ደረጃን በየካቲት 23 ት/ቤት ፣ የመሰናዶ ትምህርቷን ደግሞ በአዲስ ከተማ መሰናዶ ተከታትላ ጨርሳለች። ቀጥሎም በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት በመመረቅ ትምህርቷን ያጠናቀቀች ሲሆን ፤ በአሁኑ ወቅትም በዚሁ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዘኛ ቋንቋ እና ሥነ-ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪ ናት።
የጋዜጠኝነት ሞያን ከከፍታ የትምህርት ሥልጠና እና የማማከር ተቋም ያጠናቀቀች ሲሆን ፤ በፋክት ቼኪንግ እና ሌሎችም ተያያዥ ሥልጠናዎችን ከሌሎች የሃገር ውስጥ እና የውጪ ተቋማት በሰርተፊኬት ማግኘት ችላለች።
ከመደበኛው ትምህርት ባሻገር ሙሉ የልጅነት ሕይወቷ ያለፈው በደብረ ገሊላ አማኑኤል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰንበት ትምህርት ቤት ነው። አሁን ላለችበትም መሰረት የጣለችው ሰንበት ትምህርት ቤት በነበረችበት ወቅት ነው። በተለይም በሥነ-ጽሑፍ ረገድ ዝንባሌ ሊኖራት የቻለው ከልጅነት ጀምሮ በሰንበት ት/ቤት እና በመደበኛ ት/ቤት በነበራት ተሳትፎ ነው። እንደ ግጥም ፣ መነባንብ ፣ ድራማ እና ሌሎችም ላይ የበዛ ተሳትፎ ታደርግ ነበር። ይህ ተሳትፎ አሁንም ድረስ ተከትሏት በመምጣት ለፍሬ እንደደረሰ ታምናለች።
በት/ቤት ፣ በወረዳ እና በክፍለ ከተማ ብሎም በከተማ አቀፍ በነበሩ የሥነ-ጸሑፍ ውድድሮች ፣ መድረኮች እና መሰል ዝግጅቶች ላይ በመሳተፍ የተለያዩ ሽልማቶችን እና የምስጋና ወረቀቶችን ማግኘት ችላለች። በመንፈሳዊም በኩል በተመሳሳይ ሁኔታ በነበሯት ተሳትፎዎች በርካታ ሽልማቶችን አግኝታለች። እስከዛሬ ድረስም በተለያዩ የሥነ-ጸሑፍ መድረኮች ሥራዎቿን እያቀረበች ትገኛለች።
ከኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እንደተመረቀች በአጼ ፋሲል የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለሁለት ዓመት ያህል በመምህርነት አገልግላለች። በሞያው በቆየችባቸው ጥቂት ዓመታት የተለያዩ የምስጋና እና የደረጃ ሽልማቶችን ማግኘት ችላለች።
ከዚያ በመቀጠል በተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል ለአንድ ዓመት ያህል በፕሮግራም አዘጋጅነት የሠራች ሲሆን ፤ የራሷን መንፈሳዊ ፕሮግራሞች እና ሥራዎች በመሥራት ቆይታለች። በአሁኑ ወቅት በሃገሬ ቴሌቪዥን በከፍተኛ ሪፖርተርነት መደብ እየሠራች የምትገኝ ሲሆን ፤ ላለፈው አንድ ዓመት ያህል በዚሁ ጣቢያ የዜና ክፍል ባልደረባ በመሆን ቆይታለች።
ከልጅነት ጀምሮ የተከተላት የሥነ-ጽሑፍ ፍቅር አሁንም ድረስ ተከትሏት የመጣ ሲሆን ፤ የመጀመሪያ የሆነውንና ” የውቦች ንግሥት” ስትል የሰየመችውን መጽሐፏን ለአንባቢያን ለማድረስ ዝግጅቷን አጠናቃለች።
Via: Addis Books
የጋዜጠኝነት ሞያን ከከፍታ የትምህርት ሥልጠና እና የማማከር ተቋም ያጠናቀቀች ሲሆን ፤ በፋክት ቼኪንግ እና ሌሎችም ተያያዥ ሥልጠናዎችን ከሌሎች የሃገር ውስጥ እና የውጪ ተቋማት በሰርተፊኬት ማግኘት ችላለች።
ከመደበኛው ትምህርት ባሻገር ሙሉ የልጅነት ሕይወቷ ያለፈው በደብረ ገሊላ አማኑኤል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰንበት ትምህርት ቤት ነው። አሁን ላለችበትም መሰረት የጣለችው ሰንበት ትምህርት ቤት በነበረችበት ወቅት ነው። በተለይም በሥነ-ጽሑፍ ረገድ ዝንባሌ ሊኖራት የቻለው ከልጅነት ጀምሮ በሰንበት ት/ቤት እና በመደበኛ ት/ቤት በነበራት ተሳትፎ ነው። እንደ ግጥም ፣ መነባንብ ፣ ድራማ እና ሌሎችም ላይ የበዛ ተሳትፎ ታደርግ ነበር። ይህ ተሳትፎ አሁንም ድረስ ተከትሏት በመምጣት ለፍሬ እንደደረሰ ታምናለች።
በት/ቤት ፣ በወረዳ እና በክፍለ ከተማ ብሎም በከተማ አቀፍ በነበሩ የሥነ-ጸሑፍ ውድድሮች ፣ መድረኮች እና መሰል ዝግጅቶች ላይ በመሳተፍ የተለያዩ ሽልማቶችን እና የምስጋና ወረቀቶችን ማግኘት ችላለች። በመንፈሳዊም በኩል በተመሳሳይ ሁኔታ በነበሯት ተሳትፎዎች በርካታ ሽልማቶችን አግኝታለች። እስከዛሬ ድረስም በተለያዩ የሥነ-ጸሑፍ መድረኮች ሥራዎቿን እያቀረበች ትገኛለች።
ከኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እንደተመረቀች በአጼ ፋሲል የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለሁለት ዓመት ያህል በመምህርነት አገልግላለች። በሞያው በቆየችባቸው ጥቂት ዓመታት የተለያዩ የምስጋና እና የደረጃ ሽልማቶችን ማግኘት ችላለች።
ከዚያ በመቀጠል በተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል ለአንድ ዓመት ያህል በፕሮግራም አዘጋጅነት የሠራች ሲሆን ፤ የራሷን መንፈሳዊ ፕሮግራሞች እና ሥራዎች በመሥራት ቆይታለች። በአሁኑ ወቅት በሃገሬ ቴሌቪዥን በከፍተኛ ሪፖርተርነት መደብ እየሠራች የምትገኝ ሲሆን ፤ ላለፈው አንድ ዓመት ያህል በዚሁ ጣቢያ የዜና ክፍል ባልደረባ በመሆን ቆይታለች።
ከልጅነት ጀምሮ የተከተላት የሥነ-ጽሑፍ ፍቅር አሁንም ድረስ ተከትሏት የመጣ ሲሆን ፤ የመጀመሪያ የሆነውንና ” የውቦች ንግሥት” ስትል የሰየመችውን መጽሐፏን ለአንባቢያን ለማድረስ ዝግጅቷን አጠናቃለች።
Via: Addis Books
Sponsored by
Surafel
7 days ago
የውጭ ሀገር ዜጎችን በመያዣነት ይዘው ገንዘብ የጠየቁ ወንጀል ፈፃሚዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።
በኢትዮጵያ የስሪላንካ ኤምባሲ ተወካይ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ/ም ለስራ ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ሦስት የስሪላንካ ዜጎቹ እንደተሰወሩ እና ሲሪላንካ ከሚገኙ ቤተሰቦቻቸው ተደውሎ እያንዳንዳቸው 30ሺ ዶላር እንዲከፍሉ መጠየቃቸውን ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ/ም ለቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ሪፖርት አደረጉ።
በአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ምክትል ዋና ጠቅላይ መምሪያ ወንጀል ፈፃሚዎቹን በቁጥጥር ስር ለማዋል የክትትልና የምርመራ ቡድን በማዋቀር ወደ ስራ ገብቷል።
ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ ጉዳይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት በቴክኖሎጂ በመታገዝ ባሰባሰበው መረጃ ሦስቱ ግለሰቦች በሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2C- 40461 አ/አ በሆነች ሱዚኪ ዲዛየር መኪና ከኤርፖርት ተሳፍረው መሄዳቸው አረጋግጧል።
የክትትል ቡድኑ አባላት አሽከርካሪውን ጨምሮ ሁለት ኢትዮጵያውያንን እና አራት የፓኪስታን ዜግነት ያላቸውን ስድስት ወንጀል ፈፃሚዎች በቁጥጥር ስር ማዋል ችሏል፡፡
ወንጀል ፈፃሚዎቹ ሦስቱን የሲሪላንካ ዜጎች በሻሸመኔ ከተማ ወረዳ ቡቄ ቀበሌ 4 ልዩ ቦታው ደራርቱ ሆቴል ጀርባ አንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ አንድ ክፍል ውስጥ ዘግተውባቸው እንደተገኙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቆ ምርመራውን አጠናክሮ መቀጠሉን ገልጿል።
ወንጀል ፈፃሚዎቹን በቁጥጥር ስር ለማዋል በተሰራው ስራ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የፌደራል ፖሊስ፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር፣ በኦሮሚያ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምሪያ እንዲሁም የአዳማ ፈጣን መንገድ ኢንተርፕራይዝ ከፍተኛ ድጋፍ ማድረጋቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገልጾ ለተቋማቱ ምስጋናውን አቅርቧል፡፡
Addis Ababa police
በኢትዮጵያ የስሪላንካ ኤምባሲ ተወካይ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ/ም ለስራ ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ሦስት የስሪላንካ ዜጎቹ እንደተሰወሩ እና ሲሪላንካ ከሚገኙ ቤተሰቦቻቸው ተደውሎ እያንዳንዳቸው 30ሺ ዶላር እንዲከፍሉ መጠየቃቸውን ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ/ም ለቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ሪፖርት አደረጉ።
በአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ምክትል ዋና ጠቅላይ መምሪያ ወንጀል ፈፃሚዎቹን በቁጥጥር ስር ለማዋል የክትትልና የምርመራ ቡድን በማዋቀር ወደ ስራ ገብቷል።
ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ ጉዳይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት በቴክኖሎጂ በመታገዝ ባሰባሰበው መረጃ ሦስቱ ግለሰቦች በሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2C- 40461 አ/አ በሆነች ሱዚኪ ዲዛየር መኪና ከኤርፖርት ተሳፍረው መሄዳቸው አረጋግጧል።
የክትትል ቡድኑ አባላት አሽከርካሪውን ጨምሮ ሁለት ኢትዮጵያውያንን እና አራት የፓኪስታን ዜግነት ያላቸውን ስድስት ወንጀል ፈፃሚዎች በቁጥጥር ስር ማዋል ችሏል፡፡
ወንጀል ፈፃሚዎቹ ሦስቱን የሲሪላንካ ዜጎች በሻሸመኔ ከተማ ወረዳ ቡቄ ቀበሌ 4 ልዩ ቦታው ደራርቱ ሆቴል ጀርባ አንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ አንድ ክፍል ውስጥ ዘግተውባቸው እንደተገኙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቆ ምርመራውን አጠናክሮ መቀጠሉን ገልጿል።
ወንጀል ፈፃሚዎቹን በቁጥጥር ስር ለማዋል በተሰራው ስራ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የፌደራል ፖሊስ፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር፣ በኦሮሚያ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምሪያ እንዲሁም የአዳማ ፈጣን መንገድ ኢንተርፕራይዝ ከፍተኛ ድጋፍ ማድረጋቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገልጾ ለተቋማቱ ምስጋናውን አቅርቧል፡፡
Addis Ababa police
11 days ago
A decade of connecting cultures and continent. We are honored to celebrate 10 years of service to Japan. Thank you to our passengers and partners who have supported our journey between Addis Ababa and Tokyo over the past decade. #ethiopianairlines #tokyo #narita
11 days ago
A decade of connecting cultures and continent. We are honored to celebrate 10 years of service to Japan. Thank you to our passengers and partners who have supported our journey between Addis Ababa and Tokyo over the past decade. #ethiopianairlines #tokyo #narita
11 days ago
A decade of connecting cultures and continent. We are honored to celebrate 10 years of service to Japan. Thank you to our passengers and partners who have supported our journey between Addis Ababa and Tokyo over the past decade. #ethiopianairlines #tokyo #narita
12 days ago
u12dbu122c u12e8u1270u1218u1228u1240u12cd u12a8u12a5u1295u1326u1326 u12a5u1235u12a8 u1240u1328u1294 u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12ebu1208u12cd u12e8u1218u120du1236 u121bu120du121bu1275 u12e8u12c8u1295u12dd u12f3u122du127b u120du121bu1275 u12a0u1235u1218u120du12adu1276 u12a8u1295u1272u1263u12cb u12e8u1270u1293u1308u1229u1275 #addisababa #riverside #development ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ዛሬ የተመረቀው ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት የወንዝ ዳርቻ ልማት አስመልክቶ ከንቲባዋ የተናገሩት #addisababa #riverside #development
19 days ago
ነገ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራምን ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በርካታ ህዝብ የሚታደምበት የህዝብ ንቅናቄ በመስቀል አደባባይ ይደረጋል፡፡- በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራምን ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በርካታ ህዝብ የሚታደምበት የህዝብ ንቅናቄ በመስቀል አደባባይ ይደረጋል፡፡- በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
19 days ago
ከአንድ መኖሪያ ቤት በአጥር ዘሎ በመግባት ብስክሌት የሰረቀው ተከሳሽ በፅኑ እስራት ተቀጣ።
ፈረጃ ዳኛቸው የተባለው ተከሳሽ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 አካባቢ ከሚገኝ አንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ ነው።
ግለሰቡ ከለሊቱ በግምት 8፡00 ሰዓት ገደማ ከግል ተበዳይ መኖሪያ ቤት ግቢ በአጥር ላይ ዘሎ በመግባት ተቀምጠው ከነበሩ ብስክሌቶች ውስጥ 45 ሺህ ብር የሚያወጣን አንድ ብስክሌት ሰርቆ ለመውጣት ሲሞክር በግቢው አጥር ላይ ተገጥሞ የነበረ አላርም ድምፅ ማሰማቱን ተከትሎ የግል ተበዳይም የይድረሱልኝ ጥሪ በማሰማታቸው አካባቢው ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላትና የቅጥር ጥበቃዎች ትብብር እጅ ከፈንጅ ተይዞ ንብረታቸው መመለሱን በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአውጉስታ ፖሊስ ጣቢያ አስታውቋል፡፡
በተከሳሽ ፈረጃ ዳኛቸው ላይ አስፈላጊውን ምርመራ በማጣራት መዝገቡን ለአቃቤ ህግ በመላክ ክስ እንደተመሰረተበት ያስታወቀው ፖሊስ ጣቢያው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ 3ኛ ወንጀል ችሎትም ፈረጃ ዳኛቸውን ጥፋተኝነቱን በሰው ማስረጃ በማረጋገጥ ተከሳሽን ያስተምራል ሌሎችን ያስጠነቅቃል ሲል ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው ፈጣን ችሎት በ5 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ እንዳስተላለፈበት ፖሊስ አስታውቋል፡፡
ጨለማን ተገን አድርገው ወንጀል የሚፈፅሙ ግለሰቦች ቀን ቀን ጥናት አድርገው በመሆኑ ህብረተሰቡ በየአካባቢው ላይ የማያውቁት ፀጉር ልውጥ ሰው አጠራጣሪ እንቅስቃሴ ሲያሳይ ለፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባ ያሳሰበው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሰል ወንጀልን ለመከላከል የአካባቢ ቅጥር ጥበቃ ከመቅጠር ጀምሮ ህብረተሰቡ ለንብረቱ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበትም መልዕክት ተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
ፈረጃ ዳኛቸው የተባለው ተከሳሽ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 አካባቢ ከሚገኝ አንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ ነው።
ግለሰቡ ከለሊቱ በግምት 8፡00 ሰዓት ገደማ ከግል ተበዳይ መኖሪያ ቤት ግቢ በአጥር ላይ ዘሎ በመግባት ተቀምጠው ከነበሩ ብስክሌቶች ውስጥ 45 ሺህ ብር የሚያወጣን አንድ ብስክሌት ሰርቆ ለመውጣት ሲሞክር በግቢው አጥር ላይ ተገጥሞ የነበረ አላርም ድምፅ ማሰማቱን ተከትሎ የግል ተበዳይም የይድረሱልኝ ጥሪ በማሰማታቸው አካባቢው ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላትና የቅጥር ጥበቃዎች ትብብር እጅ ከፈንጅ ተይዞ ንብረታቸው መመለሱን በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአውጉስታ ፖሊስ ጣቢያ አስታውቋል፡፡
በተከሳሽ ፈረጃ ዳኛቸው ላይ አስፈላጊውን ምርመራ በማጣራት መዝገቡን ለአቃቤ ህግ በመላክ ክስ እንደተመሰረተበት ያስታወቀው ፖሊስ ጣቢያው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ 3ኛ ወንጀል ችሎትም ፈረጃ ዳኛቸውን ጥፋተኝነቱን በሰው ማስረጃ በማረጋገጥ ተከሳሽን ያስተምራል ሌሎችን ያስጠነቅቃል ሲል ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው ፈጣን ችሎት በ5 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ እንዳስተላለፈበት ፖሊስ አስታውቋል፡፡
ጨለማን ተገን አድርገው ወንጀል የሚፈፅሙ ግለሰቦች ቀን ቀን ጥናት አድርገው በመሆኑ ህብረተሰቡ በየአካባቢው ላይ የማያውቁት ፀጉር ልውጥ ሰው አጠራጣሪ እንቅስቃሴ ሲያሳይ ለፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባ ያሳሰበው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሰል ወንጀልን ለመከላከል የአካባቢ ቅጥር ጥበቃ ከመቅጠር ጀምሮ ህብረተሰቡ ለንብረቱ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበትም መልዕክት ተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
20 days ago
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ግሎባል ጠቅላላ ኮንስትራክሽን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ባለሙያዎች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። ስለሆነም ይህ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 (አስር) የሥራ ቀናት ውስጥ በአካል በመቅረብ ማመልከትና መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
Email: globalgeneralcon2030gmail.Com
Tel: +251 114 623758 Mob: +251 +251 91 134 0270
Location: Bole next to Garad Mall, Semay Tower 4th Floor Addis Ababa, Ethiopia
ግሎባል ጠቅላላ ኮንስትራክሽን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ባለሙያዎች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። ስለሆነም ይህ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 (አስር) የሥራ ቀናት ውስጥ በአካል በመቅረብ ማመልከትና መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
Email: globalgeneralcon2030gmail.Com
Tel: +251 114 623758 Mob: +251 +251 91 134 0270
Location: Bole next to Garad Mall, Semay Tower 4th Floor Addis Ababa, Ethiopia
20 days ago
Yederaw Support:
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
#ethiopia | 63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
PM Abiy Ahmed (PhD)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africaday #africa #ethiopia
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
#ethiopia | 63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
PM Abiy Ahmed (PhD)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africaday #africa #ethiopia
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
20 days ago
የተሽከርካሪ መስኮት በመስበር የስርቆት ወንጀል የፈጸመ ተከሳሽ በ7 ዓመት ከ9 ወር እስራት እንዲቀጣ ተወሰነበት፡፡
እንዳልካቸው ጣሰው የተባለው ተከሳሽ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው መጋቢት 29 ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ 7:00 ሠዓት በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ጨፌ ኳስ ሜዳ ከሚባል ስፍራ ነው፡፡
ተከሳሹ በተጠቀሰው ዕለትና ቦታ ንብረትነቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ የሆነውን የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 2A-40-5-29 አ/አ ዶልፊን ተሽከርካሪ መንገድ ዳር ባቆሙበት ወቅት የተሽከርካሪያቸውን መስኮት በመስበር 4 የተለያዩ ሞዴል ያላቸውን ስማርት ሞባይል ስልኮችን ሰርቆ ይሰወራል።
የግል ተበዳዮች የወንጀሉን መፈፀም በየካ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ለፈረንሳይ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ በማሳወቃቸው ፖሊስ ተጠርጣሪውን አፈላልጎ በመያዝ ባከናወነው የወንጀል ምርመራ ተግባር አራቱን ስልኮች በ25 ሺ ብር በመሸጥ በአካውንቱ እንዳስላከ በማረጋገጥ ብሩን በኤግዚቢትነት በመያዝ የምርመራ መዝገቡን ለአቃቤ ህግ በማቅረብ ክስ እንዲመሰረትም አድርጓል፡፡
የክስ ሂደቱን ሲከታተል የቆየው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የካ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ እንዳልካቸው ጣሰው በፈፀመው የወንጀል ድርጊት ጥፋተኛ መሆኑን በማረጋገጡ በ7 ዓመት ከ9 ወር እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል።
ተሽከርካሪን ደህንነቱ ባልተጠበቀ ቦታ ማቆም ለመሰል ወንጀል ተጋላጭ የሚያደርግ መሆኑን ያስታወቀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አሽከርካሪዎች የወንጀል ሰለባ ከመሆናቸው በፊት ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባም መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
እንዳልካቸው ጣሰው የተባለው ተከሳሽ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው መጋቢት 29 ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ 7:00 ሠዓት በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ጨፌ ኳስ ሜዳ ከሚባል ስፍራ ነው፡፡
ተከሳሹ በተጠቀሰው ዕለትና ቦታ ንብረትነቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ የሆነውን የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 2A-40-5-29 አ/አ ዶልፊን ተሽከርካሪ መንገድ ዳር ባቆሙበት ወቅት የተሽከርካሪያቸውን መስኮት በመስበር 4 የተለያዩ ሞዴል ያላቸውን ስማርት ሞባይል ስልኮችን ሰርቆ ይሰወራል።
የግል ተበዳዮች የወንጀሉን መፈፀም በየካ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ለፈረንሳይ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ በማሳወቃቸው ፖሊስ ተጠርጣሪውን አፈላልጎ በመያዝ ባከናወነው የወንጀል ምርመራ ተግባር አራቱን ስልኮች በ25 ሺ ብር በመሸጥ በአካውንቱ እንዳስላከ በማረጋገጥ ብሩን በኤግዚቢትነት በመያዝ የምርመራ መዝገቡን ለአቃቤ ህግ በማቅረብ ክስ እንዲመሰረትም አድርጓል፡፡
የክስ ሂደቱን ሲከታተል የቆየው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የካ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ እንዳልካቸው ጣሰው በፈፀመው የወንጀል ድርጊት ጥፋተኛ መሆኑን በማረጋገጡ በ7 ዓመት ከ9 ወር እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል።
ተሽከርካሪን ደህንነቱ ባልተጠበቀ ቦታ ማቆም ለመሰል ወንጀል ተጋላጭ የሚያደርግ መሆኑን ያስታወቀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አሽከርካሪዎች የወንጀል ሰለባ ከመሆናቸው በፊት ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባም መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
Sponsored by
Surafel
20 days ago
መላው የአፍሪካ ወንድም እህቶቻችን እንኳን ለአፍሪካ ቀን አደረሳችሁ ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
***********
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
Ethiopian Broadcasting Corporation #africaday #africa #ethiopia
***********
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
Ethiopian Broadcasting Corporation #africaday #africa #ethiopia
21 days ago
የFB Addis ሆቴል 20ኛ አመቱን አክብሯል። በእለቱ The Golden Age የተሰኘ ዘመናዊ ላውንጅ አስመርቋል። የሆቴሉ ባለቤት አቶ ኤፍሬም በለጠ ከአስተናጋጅነት በመነሳት ለከፍተኛ ባለሀብትነት የበቁ ኢንተርፕርነር ናቸው።
በታዋቂው «ኤፍሬም ውስኪ» ወይም በሚላቪት ግሮሰሪ ስማቸው የሚታወቁት የሥራ ፈጣሪው አቶ ኤፍሬም በለጠ ንብረት የሆነው ባለ 3 ኮከብ ደረጃው «ኤፍቢ አዲስ ሆቴል» (FB Addis Hotel) 20ኛ አመቱን ሲያከብር በእለቱ በ9ኛ ፎቅ ላይ የሰራውን the golden age ላውንጅን በድምቀት አስመርቋል።ላውንጁ አዲስ አበባን ከፒያሳ 70 ደረጃ ግርጌ ሆኖ 360 ዲግሪ ውበቷን ለመመልከትና ለመዝናናት እድል የሚሰጥ ነው።
ሆቴሉ ወደዚህ ከፍተኛ ደረጃ ከመሸጋገሩ በፊት፣ መሥራቹ አቶ ኤፍሬም በለጠ ከሰው ቤት ተቀጥረው በብርጭቆ ማጠብ ስራ የጀመሩበትን እና ራሳቸውን ችለው የንግድ ፈቃድ ያወጡበትን 20ኛ ዓመት ክብረ-በዓል ጭምር ታሳቢ ባደረገ መልኩ የተከናወነ ልዩ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ነው።
ባለ 12 ወለል ሕንጻ የሆነው ኤፍቢ አዲስ ሆቴል ዘመናዊና ሁለንተናዊ አገልግሎቶችን ያካተተ ሲሆን፣ ለዜጎችም ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል። 24 ደረጃቸውን የጠበቁ የመኝታ ክፍሎች አሉት።
ስፖርት ቤት፣ ስቲም ሳውና፣ ሬስቶራንት፣ ባር፣ እንዲሁም በሆቴሉ 9ኛ ፎቅ ላይ ማራኪ ከተማ አቀፍ እይታ (View) ያለው አዲስ የተገነባ ዘመናዊ ላውንጅ (Lounge) ያካትታል።
ከታሪካዊው የደጃችሁ ቤት አካባቢ ጀምሮ መሠረት የጣለበትን የነበረውን የስኪ ቤትና የስኪ ሥራዎች አገልግሎትም በጥራት ማቅረቡን ይቀጥላል። ሆቴሉ በአሁኑ ወቅት ለ62 ቋሚ ሠራተኞች የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል።
የሆቴሉ ማናጀርና ባለቤት አቶ ኤፍሬም በለጠ እንደገለጹት፣ የዛሬ 20 ዓመት ከሰው ቤት ወጥተው በኪራይ ቤት የጀመሩት ንግድ፤ በአራት የቀበሌ ሱቆች ግዢ አልፎ፣ ከ11 ዓመታት በፊት አካባቢው በልማት ሲፈርስ አሁን ወደሚገኝበት ቦታ ተዛውሯል።
በአካባቢው ማኅበረሰብ ዘንድ «ኤፍሬም ውስኪ» በሚል ትልቅ ስም ሊገነቡ የቻሉበትን ሚስጥር ሲያስረዱ፣ አስቀድመው ይሠሩበት ከነበረው ቤት የተማሩትንና ያደጉበትን ለንጹህ ነገር የመገዛትና ያለመደራደር እሴት እንደሆነ ገልጸዋል።
ሆቴሉ ዘመናዊ አሠራርና ሲስተም ያለው ቢሆንም፣ አቶ ኤፍሬም ግን አሁንም ያንን የቆየውን፣ ታዋቂው ደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔር የጻፈበትን የደጃችሁ ቤት (ውቤ በረሃ) ፍቅር፣ ክብር፣ አንድነትና ማኅበራዊ ትስስር እንዳስቀጠሉበት ይናገራሉ።
በምረቃው ዕለትም የታደሙት ታላላቅ እንግዶች አብረዋቸው የ32 እና የ20 ዓመታት የሕይወት ታሪክ ያላቸው የቅርብ ወዳጆቻቸውና እንደ ቤተሰብ የሚቆጠሩ ደንበኞቻቸው ናቸው።
በመጨረሻም፣ ሆቴሉ ለደረሰበት የዕድገት ደረጃ ዓለም አቀፉ የመጠጥ አምራች ኩባንያ ዲያጆ ላደረገላቸው ዘላቂ የስፖንሰርሺፕና የድጋፍ አጋርነት አቶ ኤፍሬም ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
በታዋቂው «ኤፍሬም ውስኪ» ወይም በሚላቪት ግሮሰሪ ስማቸው የሚታወቁት የሥራ ፈጣሪው አቶ ኤፍሬም በለጠ ንብረት የሆነው ባለ 3 ኮከብ ደረጃው «ኤፍቢ አዲስ ሆቴል» (FB Addis Hotel) 20ኛ አመቱን ሲያከብር በእለቱ በ9ኛ ፎቅ ላይ የሰራውን the golden age ላውንጅን በድምቀት አስመርቋል።ላውንጁ አዲስ አበባን ከፒያሳ 70 ደረጃ ግርጌ ሆኖ 360 ዲግሪ ውበቷን ለመመልከትና ለመዝናናት እድል የሚሰጥ ነው።
ሆቴሉ ወደዚህ ከፍተኛ ደረጃ ከመሸጋገሩ በፊት፣ መሥራቹ አቶ ኤፍሬም በለጠ ከሰው ቤት ተቀጥረው በብርጭቆ ማጠብ ስራ የጀመሩበትን እና ራሳቸውን ችለው የንግድ ፈቃድ ያወጡበትን 20ኛ ዓመት ክብረ-በዓል ጭምር ታሳቢ ባደረገ መልኩ የተከናወነ ልዩ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ነው።
ባለ 12 ወለል ሕንጻ የሆነው ኤፍቢ አዲስ ሆቴል ዘመናዊና ሁለንተናዊ አገልግሎቶችን ያካተተ ሲሆን፣ ለዜጎችም ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል። 24 ደረጃቸውን የጠበቁ የመኝታ ክፍሎች አሉት።
ስፖርት ቤት፣ ስቲም ሳውና፣ ሬስቶራንት፣ ባር፣ እንዲሁም በሆቴሉ 9ኛ ፎቅ ላይ ማራኪ ከተማ አቀፍ እይታ (View) ያለው አዲስ የተገነባ ዘመናዊ ላውንጅ (Lounge) ያካትታል።
ከታሪካዊው የደጃችሁ ቤት አካባቢ ጀምሮ መሠረት የጣለበትን የነበረውን የስኪ ቤትና የስኪ ሥራዎች አገልግሎትም በጥራት ማቅረቡን ይቀጥላል። ሆቴሉ በአሁኑ ወቅት ለ62 ቋሚ ሠራተኞች የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል።
የሆቴሉ ማናጀርና ባለቤት አቶ ኤፍሬም በለጠ እንደገለጹት፣ የዛሬ 20 ዓመት ከሰው ቤት ወጥተው በኪራይ ቤት የጀመሩት ንግድ፤ በአራት የቀበሌ ሱቆች ግዢ አልፎ፣ ከ11 ዓመታት በፊት አካባቢው በልማት ሲፈርስ አሁን ወደሚገኝበት ቦታ ተዛውሯል።
በአካባቢው ማኅበረሰብ ዘንድ «ኤፍሬም ውስኪ» በሚል ትልቅ ስም ሊገነቡ የቻሉበትን ሚስጥር ሲያስረዱ፣ አስቀድመው ይሠሩበት ከነበረው ቤት የተማሩትንና ያደጉበትን ለንጹህ ነገር የመገዛትና ያለመደራደር እሴት እንደሆነ ገልጸዋል።
ሆቴሉ ዘመናዊ አሠራርና ሲስተም ያለው ቢሆንም፣ አቶ ኤፍሬም ግን አሁንም ያንን የቆየውን፣ ታዋቂው ደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔር የጻፈበትን የደጃችሁ ቤት (ውቤ በረሃ) ፍቅር፣ ክብር፣ አንድነትና ማኅበራዊ ትስስር እንዳስቀጠሉበት ይናገራሉ።
በምረቃው ዕለትም የታደሙት ታላላቅ እንግዶች አብረዋቸው የ32 እና የ20 ዓመታት የሕይወት ታሪክ ያላቸው የቅርብ ወዳጆቻቸውና እንደ ቤተሰብ የሚቆጠሩ ደንበኞቻቸው ናቸው።
በመጨረሻም፣ ሆቴሉ ለደረሰበት የዕድገት ደረጃ ዓለም አቀፉ የመጠጥ አምራች ኩባንያ ዲያጆ ላደረገላቸው ዘላቂ የስፖንሰርሺፕና የድጋፍ አጋርነት አቶ ኤፍሬም ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
21 days ago
የፌስቡክ ባለቤት ሜታ
8 ሺህ ሰራተኞችን አባረረ
ሜታ ኩባንያውን ይበልጥ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ላይ ትኩረት እንዲያደርግ ለማስቻል በያዘው ትልቅ መዋቅራዊ ለውጥ ወደ 8,000 የሚጠጉ ሰራተኞችን ማባረሩ ተዘግቧል። የኩባንያውን አጠቃላይ አለም አቀፍ የስራ ኃይል 10% ያህል የሚነካው ይህ የስራ ስንብት የመጣው፣ ዋና ስራ አስፈፃሚው ማርክ ዙከርበርግ በ-AI ቴክኖሎጂ ላይ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት ለማድረግ በመወሰኑ መሆኑ ተጠቁሟል።
ከዚህም በተጨማሪ ኩባንያው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን ከነበሩበት የስራ መደብ በማንሳት ከ-AI ጋር በተያያዙ ፕሮጀክቶች ላይ እንዲመደቡ አድርጓል። ይህ ድንገተኛ ለውጥ በሰራተኞች መካከል ስለ ስራ ዋስትና፣ በስራ ቦታ ላይ ስላለው የመረጃ አጠቃቀምና በኩባንያው ውስጥ እያደገ ስለመጣው የ-AI ሚና ከፍተኛ ስጋትን ፈጥሯል።
Addis_News
Addis_Newsየፌስቡክ ባለቤት ሜታ
8 ሺህ ሰራተኞችን አባረረ
ሜታ ኩባንያውን ይበልጥ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ላይ ትኩረት እንዲያደርግ ለማስቻል በያዘው ትልቅ መዋቅራዊ ለውጥ ወደ 8,000 የሚጠጉ ሰራተኞችን ማባረሩ ተዘግቧል። የኩባንያውን አጠቃላይ አለም አቀፍ የስራ ኃይል 10% ያህል የሚነካው ይህ የስራ ስንብት የመጣው፣ ዋና ስራ አስፈፃሚው ማርክ ዙከርበርግ በ-AI ቴክኖሎጂ ላይ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት ለማድረግ በመወሰኑ መሆኑ ተጠቁሟል።
ከዚህም በተጨማሪ ኩባንያው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን ከነበሩበት የስራ መደብ በማንሳት ከ-AI ጋር በተያያዙ ፕሮጀክቶች ላይ እንዲመደቡ አድርጓል። ይህ ድንገተኛ ለውጥ በሰራተኞች መካከል ስለ ስራ ዋስትና፣ በስራ ቦታ ላይ ስላለው የመረጃ አጠቃቀምና በኩባንያው ውስጥ እያደገ ስለመጣው የ-AI ሚና ከፍተኛ ስጋትን ፈጥሯል።
Seledadotio
Seledadotio
8 ሺህ ሰራተኞችን አባረረ
ሜታ ኩባንያውን ይበልጥ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ላይ ትኩረት እንዲያደርግ ለማስቻል በያዘው ትልቅ መዋቅራዊ ለውጥ ወደ 8,000 የሚጠጉ ሰራተኞችን ማባረሩ ተዘግቧል። የኩባንያውን አጠቃላይ አለም አቀፍ የስራ ኃይል 10% ያህል የሚነካው ይህ የስራ ስንብት የመጣው፣ ዋና ስራ አስፈፃሚው ማርክ ዙከርበርግ በ-AI ቴክኖሎጂ ላይ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት ለማድረግ በመወሰኑ መሆኑ ተጠቁሟል።
ከዚህም በተጨማሪ ኩባንያው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን ከነበሩበት የስራ መደብ በማንሳት ከ-AI ጋር በተያያዙ ፕሮጀክቶች ላይ እንዲመደቡ አድርጓል። ይህ ድንገተኛ ለውጥ በሰራተኞች መካከል ስለ ስራ ዋስትና፣ በስራ ቦታ ላይ ስላለው የመረጃ አጠቃቀምና በኩባንያው ውስጥ እያደገ ስለመጣው የ-AI ሚና ከፍተኛ ስጋትን ፈጥሯል።
Addis_News
Addis_Newsየፌስቡክ ባለቤት ሜታ
8 ሺህ ሰራተኞችን አባረረ
ሜታ ኩባንያውን ይበልጥ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ላይ ትኩረት እንዲያደርግ ለማስቻል በያዘው ትልቅ መዋቅራዊ ለውጥ ወደ 8,000 የሚጠጉ ሰራተኞችን ማባረሩ ተዘግቧል። የኩባንያውን አጠቃላይ አለም አቀፍ የስራ ኃይል 10% ያህል የሚነካው ይህ የስራ ስንብት የመጣው፣ ዋና ስራ አስፈፃሚው ማርክ ዙከርበርግ በ-AI ቴክኖሎጂ ላይ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት ለማድረግ በመወሰኑ መሆኑ ተጠቁሟል።
ከዚህም በተጨማሪ ኩባንያው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን ከነበሩበት የስራ መደብ በማንሳት ከ-AI ጋር በተያያዙ ፕሮጀክቶች ላይ እንዲመደቡ አድርጓል። ይህ ድንገተኛ ለውጥ በሰራተኞች መካከል ስለ ስራ ዋስትና፣ በስራ ቦታ ላይ ስላለው የመረጃ አጠቃቀምና በኩባንያው ውስጥ እያደገ ስለመጣው የ-AI ሚና ከፍተኛ ስጋትን ፈጥሯል።
Seledadotio
Seledadotio
22 days ago
በከባድ የሰው መግደል ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
ዮናታን ከድር፣ ደረሰ ኃይሉና አብደላ በድር የተባሉት ተጠርጣሪዎች የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት ሚያዝያ 16 ቀን 2018 ዓ/ም በን/ስ/ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 14 ልዩ ቦታው አዲስ አበባ ፉሪ ኮንዶሚኒየም አካባቢ ነው፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ሟች ኪሩቤል ከበደ የተባለውን ስራ አለ በሚል በስልክ በመጥራት አንገቱን አንቀው ህይወቱ እንዲያልፍ አድርገዋል፡፡
አስከሬኑንም በፕላስተርና በላስቲክ በጠቅለል በልብስ መያዣ ሻንጣ ውስጥ በመክተት የሟችን የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3 አ/አ 50945 D4D ፒካፕ ተሽከርካሪ በመያዝ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 3፡00 ሠዓት አካባቢ ለዕይታ ተጋላጭ በማይሆኑበት ቆጣሪ ኮንዶሚኒየም አካባቢ አስከሬኑን ጥለው ከአካባቢው ተሰውረዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ከሟች ላይ የወሰዱትን ሳምሰንግ አልትራ 21 ተንቀሳቃሽ ስልክና ተሽከርካሪውን ይዘው ወደ ሳሪስ በመጓዝ ብሔረ ፅጌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የተሽከርካሪው ሞተር በመጥፋቱና በማስቸገሩ በአካባቢው በሚገኝ የመኪና ማሳደሪያ ቦታ በማቆም የሟችን ስልክ በመሸጥ ራሳቸውን ደብቀዋል፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ምክትል ዋና ጠቅላይ መምሪያ የምርመራና የክትትል ቡድኑ የወንጀል ድርጊቱ መፈፀም መረጃ ከደረሰው በኋላ 24/7 ያላሰለሰ ብርቱ ክትትል ሲያደርግ ቆይቷል፡፡
የምርመራና የክትትል ቡድኑ ከሟች ጋር ተያያዥነት ሊኖራቸው ይችላል ባላቸው መረጃዎች ላይ ሰፊ ጥናትና ክትትል በማድረግ ተጠርጣሪዎቹን የመለየት እንዲሁም ከአድካሚ ክትትል በኋላ በቁጥጥር ስር የማዋል ተግሩንም በድንቅ ብቃት ፈጽሟል፡፡
በዚህ የግድያ ወንጀል የክትትል ስራ ውስጥ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የኦሮሚያ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ እንዲሁም ህብረተሰቡ ላደረገው ድጋፍ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን ያቀርባል፡፡
Addis Ababa police
ዮናታን ከድር፣ ደረሰ ኃይሉና አብደላ በድር የተባሉት ተጠርጣሪዎች የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት ሚያዝያ 16 ቀን 2018 ዓ/ም በን/ስ/ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 14 ልዩ ቦታው አዲስ አበባ ፉሪ ኮንዶሚኒየም አካባቢ ነው፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ሟች ኪሩቤል ከበደ የተባለውን ስራ አለ በሚል በስልክ በመጥራት አንገቱን አንቀው ህይወቱ እንዲያልፍ አድርገዋል፡፡
አስከሬኑንም በፕላስተርና በላስቲክ በጠቅለል በልብስ መያዣ ሻንጣ ውስጥ በመክተት የሟችን የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3 አ/አ 50945 D4D ፒካፕ ተሽከርካሪ በመያዝ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 3፡00 ሠዓት አካባቢ ለዕይታ ተጋላጭ በማይሆኑበት ቆጣሪ ኮንዶሚኒየም አካባቢ አስከሬኑን ጥለው ከአካባቢው ተሰውረዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ከሟች ላይ የወሰዱትን ሳምሰንግ አልትራ 21 ተንቀሳቃሽ ስልክና ተሽከርካሪውን ይዘው ወደ ሳሪስ በመጓዝ ብሔረ ፅጌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የተሽከርካሪው ሞተር በመጥፋቱና በማስቸገሩ በአካባቢው በሚገኝ የመኪና ማሳደሪያ ቦታ በማቆም የሟችን ስልክ በመሸጥ ራሳቸውን ደብቀዋል፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ምክትል ዋና ጠቅላይ መምሪያ የምርመራና የክትትል ቡድኑ የወንጀል ድርጊቱ መፈፀም መረጃ ከደረሰው በኋላ 24/7 ያላሰለሰ ብርቱ ክትትል ሲያደርግ ቆይቷል፡፡
የምርመራና የክትትል ቡድኑ ከሟች ጋር ተያያዥነት ሊኖራቸው ይችላል ባላቸው መረጃዎች ላይ ሰፊ ጥናትና ክትትል በማድረግ ተጠርጣሪዎቹን የመለየት እንዲሁም ከአድካሚ ክትትል በኋላ በቁጥጥር ስር የማዋል ተግሩንም በድንቅ ብቃት ፈጽሟል፡፡
በዚህ የግድያ ወንጀል የክትትል ስራ ውስጥ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የኦሮሚያ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ እንዲሁም ህብረተሰቡ ላደረገው ድጋፍ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን ያቀርባል፡፡
Addis Ababa police
Sponsored by
Surafel
23 days ago
በተሽከርካሪ በመንቀሳቀስ የባልትና ዕቃ የሚገዙ በመምሰል ሞባይል ስልክ ስርቆት ሲፈፅሙ የነበሩ 3 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
ተጠርጣሪዎች መቅደስ ተስፋዬ፣ ያሬድ ሙሉጌታ እና ኤፍሬም አብርሀሌ የተባሉ ሲሆን የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ/ም በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 አርባ ዘጠኝ ሎሚ ከለር የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ ነው።
ተጠርጣሪዎቹ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2A 73615 አ/አ የሆነ ቪትስ ተሽከርካሪ በመጠቀም በክፍለ ከተማው የተለያዩ ቦታዎች በመንቀሳቀስ ባልትና መሸጫ ቤቶችና ብቻቸውን የሚንቀሳቀሱ ሰዎችን በመከታተል ሞባይል ስልኮችን በመቀማትና በመስረቅ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ መሆናቸው በምርመራ ተረጋግጧል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ እንደለመዱት ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ/ም በክፍለ ከተማው ወረዳ 5 አርባ ዘጠኝ ሎሚ ከለር የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ ከሚገኝ ባልትና መሸጫ ሱቅ በመሄድ የዋጋ ግምቱ 45000 ሺህ ብር የሚሆን ሞባይል ስልክ ሰርቀው በተሽከርካሪያቸው ሊያመልጡ ሲሉ በአካባቢው በነበሩ የወንጀል መከላከል የፖሊስ አባላትና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ሊውሉ ችለዋል።
ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ በተሽከርካሪው ውስጥ ባደረገው ፍተሻ የተለያየ ሞዴል ያላቸው 4 ሞባይል ስልኮች የተገኙ ሲሆን በግለሰቦቹ ወንጀል የተፈጸመባቸው ዜጎች ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በአካል በመቅረብ ንብረታቸውን መምረጥና መረጃ መስጠት እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
የወንጀል አፈፃፀም ከጊዜ ወደ ጊዜ መልኩን እየቀየረ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት ያሳሰበው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሰል ድርጊቶች ሲያጋጥሙም በአፋጣኝ ለፖሊስ መረጃ መስጠት እንደሚገባም መልዕክት ተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
ተጠርጣሪዎች መቅደስ ተስፋዬ፣ ያሬድ ሙሉጌታ እና ኤፍሬም አብርሀሌ የተባሉ ሲሆን የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ/ም በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 አርባ ዘጠኝ ሎሚ ከለር የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ ነው።
ተጠርጣሪዎቹ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2A 73615 አ/አ የሆነ ቪትስ ተሽከርካሪ በመጠቀም በክፍለ ከተማው የተለያዩ ቦታዎች በመንቀሳቀስ ባልትና መሸጫ ቤቶችና ብቻቸውን የሚንቀሳቀሱ ሰዎችን በመከታተል ሞባይል ስልኮችን በመቀማትና በመስረቅ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ መሆናቸው በምርመራ ተረጋግጧል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ እንደለመዱት ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ/ም በክፍለ ከተማው ወረዳ 5 አርባ ዘጠኝ ሎሚ ከለር የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ ከሚገኝ ባልትና መሸጫ ሱቅ በመሄድ የዋጋ ግምቱ 45000 ሺህ ብር የሚሆን ሞባይል ስልክ ሰርቀው በተሽከርካሪያቸው ሊያመልጡ ሲሉ በአካባቢው በነበሩ የወንጀል መከላከል የፖሊስ አባላትና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ሊውሉ ችለዋል።
ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ በተሽከርካሪው ውስጥ ባደረገው ፍተሻ የተለያየ ሞዴል ያላቸው 4 ሞባይል ስልኮች የተገኙ ሲሆን በግለሰቦቹ ወንጀል የተፈጸመባቸው ዜጎች ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በአካል በመቅረብ ንብረታቸውን መምረጥና መረጃ መስጠት እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
የወንጀል አፈፃፀም ከጊዜ ወደ ጊዜ መልኩን እየቀየረ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት ያሳሰበው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሰል ድርጊቶች ሲያጋጥሙም በአፋጣኝ ለፖሊስ መረጃ መስጠት እንደሚገባም መልዕክት ተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
23 days ago
ከሚሰሩበት ድርጅት ውስጥ ከ1ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ ካሜራዎችን የሰረቁ ተከሳሾች በ7 ዓመት ከ6 ወር እስራት እንዲቀጡ ተወሰነባቸው፡፡
ተከሳሾች ዘሪሁን አበበ እና ሄኖክ አማረ ወንጀሉን የፈፀሙት ሚያዝያ 27 ቀን 2018 ዓ/ም በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ልዩ ቦታው አራት ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ህንፃ ላይ ከሚገኝ አንድ የፊልም ስራዎች ኮሌጅ ነው፡፡
ተከሳሾች በኮሌጁ ውስጥ በጥበቃ ሠራተኝነትና በህንፃ እድሳት ስራ ተቀጥረው የሚሰሩ ሲሆኑ የቢሮውን ቁልፍ በማስቀረፅ ሰው ያለመኖሩን እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም ጠቅላላ ግምታቸው ከ1ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ 2 ቪድዮ ካሜራዎች፣ 2 የካሜራ ባትሪ፣ 1 የካሜራ ቻርጀር እንዲሁም 2 ኒክ ማይክ በመስረቅ ወንጀላቸውን ለመደበቅና ከውጭ ሌባ ገብቶ የሰረቀ ለማስመሰል ጣሪያውን በመቅደድ ወንጀሉን ፈፅመዋል፡፡
የግል ተበዳይ አልኣዛር ጥላሁን በድርጅታቸው የቤት ሰብሮ ወንጀል ከተፈፀመባቸው በኋላ 4 ኪሎ ፖሊስ ጣቢያ በማመልከታቸው ፖሊስ ጠንካራ ምርመራና እና ክትትል በማድረግ ተከሳሾቹን በቁጥጥር ስር በማዋል ንብረቶቹን እንዲመለስ በማድረግ በዐ/ህግ ክስ እንዲመሰረትም አድርጓል፡፡
የምርመራ መዝገቡን ሲከታተል የቆየው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አምስተኛ ወንጀል ችሎት ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት ዘሪሁን አበበ እና ሄኖክ አማረ እያንዳንዳቸው በ7 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ አስተላልፎባቸዋል፡፡
የትኛውም ተቋምም ሆነ ግለሰብ የሰራተኛ ቅጥር በሚፈፅምበት ወቅት ጥንቃቄ በማድረግ ተቀጣሪዎች ያሏቸውን መረጃዎች እና ዋስትና በተገቢው ሁኔታ በማረጋገጥ መሰል ወንጀሎች ለመፈፀም ዕድል እንዳይኖራቸው ማድረግ ይኖርበታል ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡
Addis Ababa police
ተከሳሾች ዘሪሁን አበበ እና ሄኖክ አማረ ወንጀሉን የፈፀሙት ሚያዝያ 27 ቀን 2018 ዓ/ም በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ልዩ ቦታው አራት ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ህንፃ ላይ ከሚገኝ አንድ የፊልም ስራዎች ኮሌጅ ነው፡፡
ተከሳሾች በኮሌጁ ውስጥ በጥበቃ ሠራተኝነትና በህንፃ እድሳት ስራ ተቀጥረው የሚሰሩ ሲሆኑ የቢሮውን ቁልፍ በማስቀረፅ ሰው ያለመኖሩን እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም ጠቅላላ ግምታቸው ከ1ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ 2 ቪድዮ ካሜራዎች፣ 2 የካሜራ ባትሪ፣ 1 የካሜራ ቻርጀር እንዲሁም 2 ኒክ ማይክ በመስረቅ ወንጀላቸውን ለመደበቅና ከውጭ ሌባ ገብቶ የሰረቀ ለማስመሰል ጣሪያውን በመቅደድ ወንጀሉን ፈፅመዋል፡፡
የግል ተበዳይ አልኣዛር ጥላሁን በድርጅታቸው የቤት ሰብሮ ወንጀል ከተፈፀመባቸው በኋላ 4 ኪሎ ፖሊስ ጣቢያ በማመልከታቸው ፖሊስ ጠንካራ ምርመራና እና ክትትል በማድረግ ተከሳሾቹን በቁጥጥር ስር በማዋል ንብረቶቹን እንዲመለስ በማድረግ በዐ/ህግ ክስ እንዲመሰረትም አድርጓል፡፡
የምርመራ መዝገቡን ሲከታተል የቆየው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አምስተኛ ወንጀል ችሎት ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት ዘሪሁን አበበ እና ሄኖክ አማረ እያንዳንዳቸው በ7 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ አስተላልፎባቸዋል፡፡
የትኛውም ተቋምም ሆነ ግለሰብ የሰራተኛ ቅጥር በሚፈፅምበት ወቅት ጥንቃቄ በማድረግ ተቀጣሪዎች ያሏቸውን መረጃዎች እና ዋስትና በተገቢው ሁኔታ በማረጋገጥ መሰል ወንጀሎች ለመፈፀም ዕድል እንዳይኖራቸው ማድረግ ይኖርበታል ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡
Addis Ababa police
24 days ago
ታሪካዊ ድል ለኢትዮጵያ ሲኒማ
#ethiopia | በሌጎስ በተካሄደው የAMVCA ሽልማት ላይ ሁለት ዋንጫዎችን ወሰደ
የኢትዮጵያ የፈጠራና የፊልም ኢንዱስትሪ በአፍሪካ ትልቁና ተደራሽ በሆነው 12ኛው የ"Africa Magic Viewers’ Choice Awards (AMVCA)" መድረክ ላይ ታሪካዊ ስኬት በማስመዝገብ የአህጉሪቱን ትኩረት ስቧል!
የኩራት መዝገብ የተባሉት አሸናፊዎቻችን
አዲስ ፍቅር" (Addis Fikir)
በወጣቱና ጎበዙ ዳይሬክተር ልዑል ሸዋፈራው የተመራውና የአዲስ አበባን ዘመናዊ ህይወትና መንፈስ በድንቅ አቀራረብ ያስመለከተው ተከታታይ ድራማ ምርጥ የምስራቅ አፍሪካ ሀገር በቀል ቋንቋ ፊልም" (Best Indigenous Language Film - East Africa) በመሆን አሸንፏል።
Out N' About" (Harar)
በብሩክ ይብራህ ፕሮዲውስ የተደረገውና የታሪካዊቷን የሐረር ከተማን ባህላዊና ታሪካዊ ገጽታ እውነተኛ በሆነ መልኩ ያቀረበው ይህ ጥልቅ ዘጋቢ ፊልም ምርጥ ያልተቀነባበረ ተከታታይ ፊልም" (Best Series - Unscripted) ዋንጫን በክብር ተቀብሏል።
ክብረ-ወሰን የሰበረው የኢትዮጵያ ልዑክ
በሽልማት ምሽቱ ላይ "ግዛት" (Gizat) የተባለው ተከታታይ ድራማን ጨምሮ ሦስት የሀገር ውስጥ ስራዎቻችን በ6 የተለያዩ ዘርፎች (የምርጥ ደራሲነትን ጨምሮ) ለመጨረሻው ሽልማት መታጨታቸው፣ የኢትዮጵያ ፊልም ስራዎች አሁን ላይ ዓለም አቀፍ ደረጃንና የሙያ ብቃትን ማሟላታቸውን ማሳያ ሆኗል።
ዛሬ በአትሌቶቻችንና በኳስ ስኬታችን ላይ ሌላ ትልቅ የጥበብ ድል ተጨምሮልናል። ያኔ በምናውቀው የውጭ ፊልሞችን ተርጉሞና ደብ አድርጎ (Dubbing) የማቅረብ ዘመን አልፎ፣ ዛሬ 100% ሀገር በቀልና ኦሪጅናል የሆኑ የራሳችንን ታሪኮች ይዘን አፍሪካን ማሸነፍ መቻላችን ትልቅ ኩራት ነው።
አቦል ቲቪ (Abol TV) እና መሰል የሀገር ውስጥ ይዘት የሚያሳድጉ ተቋማት ለፈጠራ ሰዎቻችን፣ ለዳይሬክተሮችና ለተዋንያን ትልቅ መድረክ እየሆኑ ነው።
ለአሸናፊዎቹና ለመላው የኪነ-ጥበብ ቤተሰብ እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ!
#getu #amvca2026 #ethiopiancinema #addisfikir #outnaboutharar #aboltv #dstv #africanfilm #lagos #historicwin #የኢትዮጵያፊልም #አዲስፍቅር #አቦልቲቪ #ታሪካዊድል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በሌጎስ በተካሄደው የAMVCA ሽልማት ላይ ሁለት ዋንጫዎችን ወሰደ
የኢትዮጵያ የፈጠራና የፊልም ኢንዱስትሪ በአፍሪካ ትልቁና ተደራሽ በሆነው 12ኛው የ"Africa Magic Viewers’ Choice Awards (AMVCA)" መድረክ ላይ ታሪካዊ ስኬት በማስመዝገብ የአህጉሪቱን ትኩረት ስቧል!
የኩራት መዝገብ የተባሉት አሸናፊዎቻችን
አዲስ ፍቅር" (Addis Fikir)
በወጣቱና ጎበዙ ዳይሬክተር ልዑል ሸዋፈራው የተመራውና የአዲስ አበባን ዘመናዊ ህይወትና መንፈስ በድንቅ አቀራረብ ያስመለከተው ተከታታይ ድራማ ምርጥ የምስራቅ አፍሪካ ሀገር በቀል ቋንቋ ፊልም" (Best Indigenous Language Film - East Africa) በመሆን አሸንፏል።
Out N' About" (Harar)
በብሩክ ይብራህ ፕሮዲውስ የተደረገውና የታሪካዊቷን የሐረር ከተማን ባህላዊና ታሪካዊ ገጽታ እውነተኛ በሆነ መልኩ ያቀረበው ይህ ጥልቅ ዘጋቢ ፊልም ምርጥ ያልተቀነባበረ ተከታታይ ፊልም" (Best Series - Unscripted) ዋንጫን በክብር ተቀብሏል።
ክብረ-ወሰን የሰበረው የኢትዮጵያ ልዑክ
በሽልማት ምሽቱ ላይ "ግዛት" (Gizat) የተባለው ተከታታይ ድራማን ጨምሮ ሦስት የሀገር ውስጥ ስራዎቻችን በ6 የተለያዩ ዘርፎች (የምርጥ ደራሲነትን ጨምሮ) ለመጨረሻው ሽልማት መታጨታቸው፣ የኢትዮጵያ ፊልም ስራዎች አሁን ላይ ዓለም አቀፍ ደረጃንና የሙያ ብቃትን ማሟላታቸውን ማሳያ ሆኗል።
ዛሬ በአትሌቶቻችንና በኳስ ስኬታችን ላይ ሌላ ትልቅ የጥበብ ድል ተጨምሮልናል። ያኔ በምናውቀው የውጭ ፊልሞችን ተርጉሞና ደብ አድርጎ (Dubbing) የማቅረብ ዘመን አልፎ፣ ዛሬ 100% ሀገር በቀልና ኦሪጅናል የሆኑ የራሳችንን ታሪኮች ይዘን አፍሪካን ማሸነፍ መቻላችን ትልቅ ኩራት ነው።
አቦል ቲቪ (Abol TV) እና መሰል የሀገር ውስጥ ይዘት የሚያሳድጉ ተቋማት ለፈጠራ ሰዎቻችን፣ ለዳይሬክተሮችና ለተዋንያን ትልቅ መድረክ እየሆኑ ነው።
ለአሸናፊዎቹና ለመላው የኪነ-ጥበብ ቤተሰብ እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ!
#getu #amvca2026 #ethiopiancinema #addisfikir #outnaboutharar #aboltv #dstv #africanfilm #lagos #historicwin #የኢትዮጵያፊልም #አዲስፍቅር #አቦልቲቪ #ታሪካዊድል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
28 days ago
በተቀጠረች በ3ኛው ሳምንት ከ200 መቶ ሺ ብር በላይ የሚገመት ንብረት የሰረቀች የቤት ሰራተኛ በእስራት ተቀጣች።
ተከሳሽ ምስጋና ሙሉጌታ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመችው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ቦታው ካራ ቆሬ መብራት ኃይል ጀርባ ከሚገኝ አንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ ነው።
ግለሰቧ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ ስትሰራ ከነበረችበት መኖሪያ ቤት ውስጥ ለ ሦስት ሳምንታት ስትሰራ ቆይታለች፡፡
አሰሪዎቿ ወደ ስራ በሄዱበት አጋጣሚ ግምታቸው 267ሺህ 340 ብር የሚያወጡ የተለያዩ የአዋቂና የህፃናት አልባሳትን፣ ታብሌት ስልክ፣ የጆሮና የጣት የወርቅ ጌጣጌጥ፣ የብር ሃብል፣ የእጅ ሰዓትና 3 ሺህ 500 ብር ሠርቃ ትሰወራለች፡፡
ተከሳሿ በወቅቱ ስትቀጠር በቂ ተያዥ ባታቀርብም ፖሊስ ባደረገው ክትትል ግለሰቧ ከነበረችበት ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠምባሮ ልዩ ወረዳ ከእነ ንብረቱ እንተያዘች በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የካራ አካበቢ ፖሊስ ጣቢያ አስታውቋል።
ፖሊስ በግለሰቧ ላይ አስፈላጊውን ምርመራ በማጣራት አቃቤ ህግ ክስ መስርቶባት ጉዳዩን የተመለከተው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ የወንጀል ችሎት ተከሳሽ ምስጋና ሙሉጌታ ጥፈተኛነቷን በማረጋገጡ በ5 አመት ፅኑ እስራት እንድትቀጣ ወስኗል፡፡
ህብረተሰቡ የቤት ሰራተኛ ሲቀጥር በቂ ተያዥና ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ ያላቸው መሆኑን ማረጋገጥ እንዳለባቸው እና ወንጀል ተፈፅሞ ሲገኝም በወቅቱ ለፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባም መልዕክቱን አስተላልፏል።
Addis Ababa police
ተከሳሽ ምስጋና ሙሉጌታ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመችው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ቦታው ካራ ቆሬ መብራት ኃይል ጀርባ ከሚገኝ አንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ ነው።
ግለሰቧ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ ስትሰራ ከነበረችበት መኖሪያ ቤት ውስጥ ለ ሦስት ሳምንታት ስትሰራ ቆይታለች፡፡
አሰሪዎቿ ወደ ስራ በሄዱበት አጋጣሚ ግምታቸው 267ሺህ 340 ብር የሚያወጡ የተለያዩ የአዋቂና የህፃናት አልባሳትን፣ ታብሌት ስልክ፣ የጆሮና የጣት የወርቅ ጌጣጌጥ፣ የብር ሃብል፣ የእጅ ሰዓትና 3 ሺህ 500 ብር ሠርቃ ትሰወራለች፡፡
ተከሳሿ በወቅቱ ስትቀጠር በቂ ተያዥ ባታቀርብም ፖሊስ ባደረገው ክትትል ግለሰቧ ከነበረችበት ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠምባሮ ልዩ ወረዳ ከእነ ንብረቱ እንተያዘች በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የካራ አካበቢ ፖሊስ ጣቢያ አስታውቋል።
ፖሊስ በግለሰቧ ላይ አስፈላጊውን ምርመራ በማጣራት አቃቤ ህግ ክስ መስርቶባት ጉዳዩን የተመለከተው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ የወንጀል ችሎት ተከሳሽ ምስጋና ሙሉጌታ ጥፈተኛነቷን በማረጋገጡ በ5 አመት ፅኑ እስራት እንድትቀጣ ወስኗል፡፡
ህብረተሰቡ የቤት ሰራተኛ ሲቀጥር በቂ ተያዥና ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ ያላቸው መሆኑን ማረጋገጥ እንዳለባቸው እና ወንጀል ተፈፅሞ ሲገኝም በወቅቱ ለፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባም መልዕክቱን አስተላልፏል።
Addis Ababa police
Sponsored by
Surafel
28 days ago
በአዲስ አበባ የተመለከትኩትን ዓይነት ፈጣንና አስደናቂ ለውጥ በየትኛውም ዓለም አይቼ አላውቅም ፦ ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ
*************************
አዲስ አበባ ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ያስመዘገበችው ፈጣን ለውጥ እጅግ አስደናቂ መሆኑን ታዋቂው ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ ገለጹ።
በትምህርትና በምርምር ዓለም ከ50 ዓመታት በላይ ያሳለፉትና በሰሜን አየርላንድ የኩዊንስ ዩኒቨርሲቲ ቤልፋስት ፕሮፌሰር የሆኑት ሳይመን ሊ፣ "THE REMAKING OF ADDIS ABABA" የተሰኘው መጽሐፍ በአዲስ አበባ በተመረቀበት ወቅት፤ የመዲናዋ የመሠረተ ልማት ለውጥ አስደማሚ መሆኑን ተናግረዋል።
ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ በሰሜን አየርላንድ የነበረውን የሰላምና የለውጥ ሒደት በቅርበት የተከታተሉ ቢሆንም፣ በአዲስ አበባ የታየው ለውጥ ግን እጅግ ፈጣንና ወደር የሌለው ሆኖ እንዳገኙት ገልጸዋል።
ከባለቤታቸው ጋር በዓለም ዙሪያ ተዘዋውረው በርካታ ለውጦችን ቢያዩም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ አዲስ አበባ ያሳየችውን ዓይነት ፈጣንና አስደናቂ ለውጥ በየትኛውም ሀገር አይተው እንደማያውቁ ተናግረዋል።
ተስፋ ማለት ህልምን ወደ እውነት መቀየር መሆኑን አዲስ አበባ በተግባር አሳይታናለች ያሉት ፕሮፌሰሩ፣ በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ መሠረተ ልማቶች ከውበት ባለፈ ለሕዝቦች ትስስር ያላቸው ፋይዳ የጎላ መሆኑን አስረድተዋል። በአዲስ አበባ እየተገነቡ ያሉት መሠረተ ልማቶችም ኢትዮጵያን ከዓለም ጋር በማስተሳሰር ረገድ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥሩም ገልጸዋል።
አዲስ አበባን እንደ ብራዚሏ ሪዮ ወይም እንደ ጣሊያኗ ቬኒስ ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች እጅግ ተመራጭ መዳረሻ መሆን እንደምትችል የጠቆሙት ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ፣ የከተማዋ ገጽታ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን አስታውቀዋል።
በዓለም አቀፍ ምሁራንና ተመራማሪዎች የተጻፈው "THE REMAKING OF ADDIS ABABA" የተሰኘው መጽሐፍ ዝግጅት ላይ የተሳተፉት ፕሮፌሰሩ፤ መጽሐፉ የከተማዋን ለውጥ እንደሚያስቃኝና ከኢትዮጵያ ወገን ምንም ዓይነት የገንዘብ ድጋፍ ያልተደረገበት የሕትመት ውጤት መሆኑንም አስገንዝበዋል።
በአሸናፊ እንዳለ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ebcdotstream #addisababa #city #development
*************************
አዲስ አበባ ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ያስመዘገበችው ፈጣን ለውጥ እጅግ አስደናቂ መሆኑን ታዋቂው ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ ገለጹ።
በትምህርትና በምርምር ዓለም ከ50 ዓመታት በላይ ያሳለፉትና በሰሜን አየርላንድ የኩዊንስ ዩኒቨርሲቲ ቤልፋስት ፕሮፌሰር የሆኑት ሳይመን ሊ፣ "THE REMAKING OF ADDIS ABABA" የተሰኘው መጽሐፍ በአዲስ አበባ በተመረቀበት ወቅት፤ የመዲናዋ የመሠረተ ልማት ለውጥ አስደማሚ መሆኑን ተናግረዋል።
ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ በሰሜን አየርላንድ የነበረውን የሰላምና የለውጥ ሒደት በቅርበት የተከታተሉ ቢሆንም፣ በአዲስ አበባ የታየው ለውጥ ግን እጅግ ፈጣንና ወደር የሌለው ሆኖ እንዳገኙት ገልጸዋል።
ከባለቤታቸው ጋር በዓለም ዙሪያ ተዘዋውረው በርካታ ለውጦችን ቢያዩም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ አዲስ አበባ ያሳየችውን ዓይነት ፈጣንና አስደናቂ ለውጥ በየትኛውም ሀገር አይተው እንደማያውቁ ተናግረዋል።
ተስፋ ማለት ህልምን ወደ እውነት መቀየር መሆኑን አዲስ አበባ በተግባር አሳይታናለች ያሉት ፕሮፌሰሩ፣ በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ መሠረተ ልማቶች ከውበት ባለፈ ለሕዝቦች ትስስር ያላቸው ፋይዳ የጎላ መሆኑን አስረድተዋል። በአዲስ አበባ እየተገነቡ ያሉት መሠረተ ልማቶችም ኢትዮጵያን ከዓለም ጋር በማስተሳሰር ረገድ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥሩም ገልጸዋል።
አዲስ አበባን እንደ ብራዚሏ ሪዮ ወይም እንደ ጣሊያኗ ቬኒስ ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች እጅግ ተመራጭ መዳረሻ መሆን እንደምትችል የጠቆሙት ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ፣ የከተማዋ ገጽታ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን አስታውቀዋል።
በዓለም አቀፍ ምሁራንና ተመራማሪዎች የተጻፈው "THE REMAKING OF ADDIS ABABA" የተሰኘው መጽሐፍ ዝግጅት ላይ የተሳተፉት ፕሮፌሰሩ፤ መጽሐፉ የከተማዋን ለውጥ እንደሚያስቃኝና ከኢትዮጵያ ወገን ምንም ዓይነት የገንዘብ ድጋፍ ያልተደረገበት የሕትመት ውጤት መሆኑንም አስገንዝበዋል።
በአሸናፊ እንዳለ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ebcdotstream #addisababa #city #development
29 days ago
29 days ago
የከተማዋን ገጽታ ለውጥ የሚዘክር መጽሐፍ ተመረቀ
#fastmereja I የአዲስ አበባን የከተማ ትራንስፎርሜሽን እና የመልሶ ማልማት ጉዞ የሚተርከው “THE REMAKING OF ADDIS ABABA/አዲስ አበባን እንደ አዲስ” የተሰኘ መጽሐፍ ዛሬ ተመርቋል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና በከንቲባ አዳነች አቤቤ በተመረቀው በዚህ መጽሐፍ ላይ የውጭ ሀገር ምሁራንና ጸሐፊዎች የከተማዋን የለውጥ አሻራ በዝርዝር አስፍረዋል።
መጽሐፉ በእንግሊዛዊው ፕሮፌሰር ሲሞን ሊ፣ በዶ/ር ክሌመንት ካቱሉሺ እና በትውልደ ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ሂርጶ ቁምቢ መሪነት የተዘጋጀ ሲሆን፣ ጸሐፊዎቹ ስራውን ያከናወኑት በራሳቸው ተነሳሽነትና ወጪ መሆኑ ተገልጿል። በምረቃው ወቅት እንደተጠቀሰው፣ መጽሐፉ የአስተዳደሩን ቃል በተግባር የመለወጥ ሂደት፣ የህዝብ ተሳትፎን እና የአዲስ አበባን ወቅታዊ ገጽታ ለትውልድ በሚተላለፍ መልኩ የሰነደ ነው።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት፣ መጽሐፉ ጠንካራ እሳቤዎች ወደ ተጨባጭ ስኬት መቀየራቸውን የሚያሳይ መሆኑን ገልጸው፣ ለከተማዋ እድገት አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ሁሉ እውቅና ሰጥተዋል። ይህ የለውጥ ጉዞ የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ የነዋሪዎቿን ኩራት የጨመረ መሆኑን የጠቀሱት ከንቲባዋ፣ በቀጣይም የከተማዋን ብልጽግና ለማረጋገጥ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግሯል።
#fastmereja I የአዲስ አበባን የከተማ ትራንስፎርሜሽን እና የመልሶ ማልማት ጉዞ የሚተርከው “THE REMAKING OF ADDIS ABABA/አዲስ አበባን እንደ አዲስ” የተሰኘ መጽሐፍ ዛሬ ተመርቋል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና በከንቲባ አዳነች አቤቤ በተመረቀው በዚህ መጽሐፍ ላይ የውጭ ሀገር ምሁራንና ጸሐፊዎች የከተማዋን የለውጥ አሻራ በዝርዝር አስፍረዋል።
መጽሐፉ በእንግሊዛዊው ፕሮፌሰር ሲሞን ሊ፣ በዶ/ር ክሌመንት ካቱሉሺ እና በትውልደ ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ሂርጶ ቁምቢ መሪነት የተዘጋጀ ሲሆን፣ ጸሐፊዎቹ ስራውን ያከናወኑት በራሳቸው ተነሳሽነትና ወጪ መሆኑ ተገልጿል። በምረቃው ወቅት እንደተጠቀሰው፣ መጽሐፉ የአስተዳደሩን ቃል በተግባር የመለወጥ ሂደት፣ የህዝብ ተሳትፎን እና የአዲስ አበባን ወቅታዊ ገጽታ ለትውልድ በሚተላለፍ መልኩ የሰነደ ነው።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት፣ መጽሐፉ ጠንካራ እሳቤዎች ወደ ተጨባጭ ስኬት መቀየራቸውን የሚያሳይ መሆኑን ገልጸው፣ ለከተማዋ እድገት አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ሁሉ እውቅና ሰጥተዋል። ይህ የለውጥ ጉዞ የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ የነዋሪዎቿን ኩራት የጨመረ መሆኑን የጠቀሱት ከንቲባዋ፣ በቀጣይም የከተማዋን ብልጽግና ለማረጋገጥ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግሯል።
29 days ago
THE REMAKING OF ADDIS ABABA!!
#ethiopia | ዛሬ የመፅናትና የማሸነፍ፣ የድላችንን አሻራ፣ የከተማችንን ለውጥ የታዘቡ የውጭ ሀገራት ፀሀፊዎችና ባህርማዶ የሚኖሩ ምሁራን በራሳቸው ተነሳሽነትና ገንዘብ ያሳተሙትን “THE REMAKING OF ADDIS ABABA/አዲስ አበባን እንደ አዲስ ” የተሰኘ መጽሐፍ ክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት አስመርቀናል።
ይህ መጽሀፍ ለህዝባችን ቃል ገብተን፣ ቃላችንን በተግበር የቀየርንበትን ታሪክ የሚተርክ ነው። ሕዝባችን በገንዘቡ፣ በጉልበቱ፣ በሀሳቡ የተሳተፈበት የሁላችንም ውጤት ነው።
ከባህር ማዶ እንግሊዛዊው ጸሐፊዉ ኘሮፌሰር ስሞን ሊ፣ ዶ/ር ክሌመንት ካቱሉሺ፣ ትዉልደ ኢትዮዽያዊው ዶ/ ር ሂርዾ ቁምቢ እና ቡድናቸው በጋራ የጻፋት መጽሐፍ፣ ጠንካራ እሳቤ ወደ ተጨባጭ ስኬት መቀየሩን እና የአዲስ አበባን ትራንስፎርሜሽን ያሳየ እንዲሁም ለትውልድ የሚሻገር ታሪክን የሰነደ በመሆኑ ለጸሀፊዎቹ ላቅ ያለ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
የባህር ማዶ ሰዎችን ቀልብ በሳበው የከተማችን ልማት፤ የሺዎች ድካምና ብርታት፣ የትወልድ አሻራ ለማሳረፍ የደከሙትን ሁሉ እውቅና እንሰጣለን፤ እናመሰግናለን!!!
የለውጥ ጉዞው የሁላችንም ኩራት ሲሆን፣ በቀጣይም ከተማችንን ይበልጥ ለማበልጸግ የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥላለን።
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#ethiopia | ዛሬ የመፅናትና የማሸነፍ፣ የድላችንን አሻራ፣ የከተማችንን ለውጥ የታዘቡ የውጭ ሀገራት ፀሀፊዎችና ባህርማዶ የሚኖሩ ምሁራን በራሳቸው ተነሳሽነትና ገንዘብ ያሳተሙትን “THE REMAKING OF ADDIS ABABA/አዲስ አበባን እንደ አዲስ ” የተሰኘ መጽሐፍ ክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት አስመርቀናል።
ይህ መጽሀፍ ለህዝባችን ቃል ገብተን፣ ቃላችንን በተግበር የቀየርንበትን ታሪክ የሚተርክ ነው። ሕዝባችን በገንዘቡ፣ በጉልበቱ፣ በሀሳቡ የተሳተፈበት የሁላችንም ውጤት ነው።
ከባህር ማዶ እንግሊዛዊው ጸሐፊዉ ኘሮፌሰር ስሞን ሊ፣ ዶ/ር ክሌመንት ካቱሉሺ፣ ትዉልደ ኢትዮዽያዊው ዶ/ ር ሂርዾ ቁምቢ እና ቡድናቸው በጋራ የጻፋት መጽሐፍ፣ ጠንካራ እሳቤ ወደ ተጨባጭ ስኬት መቀየሩን እና የአዲስ አበባን ትራንስፎርሜሽን ያሳየ እንዲሁም ለትውልድ የሚሻገር ታሪክን የሰነደ በመሆኑ ለጸሀፊዎቹ ላቅ ያለ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
የባህር ማዶ ሰዎችን ቀልብ በሳበው የከተማችን ልማት፤ የሺዎች ድካምና ብርታት፣ የትወልድ አሻራ ለማሳረፍ የደከሙትን ሁሉ እውቅና እንሰጣለን፤ እናመሰግናለን!!!
የለውጥ ጉዞው የሁላችንም ኩራት ሲሆን፣ በቀጣይም ከተማችንን ይበልጥ ለማበልጸግ የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥላለን።
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Sponsored by
Surafel
Comments