1 day ago
አርትስ ፕላስ እና ተራኪ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን አጋርነት መስረቱ
#ethiopia | አዲስ አበባ - አርትስ ፕላስ የድምፅ መጻሕፍትን ለአድማጮች በማቅረብ ከሚታወቀው ተራኪ መተግበሪያ ጋር የይዘት ስምምነት ተበየነ። ይህ ስምምነት በተራኪ መተግበሪያ ላይ የሚገኙ የድምፅ መጻሕፍትን በአርትስ ፕላስ በኩል ተደራሽ ለማድረግ ያለመ ነው።
ተራኪ መጻሕፍትን በድምፅ በማቅረብ በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነት ያገኘ ሲሆን፣ በዚህ ትብብር አማካኝነት ይዘቶቹን ለተጨማሪ ተጠቃሚዎች ማቅረብ ያስችለዋል።
በትብብሩ የመጀመሪያ ምዕራፍ በተራኪ የሚገኙ የልጆች የድምፅ መጻሕፍት በአርትስ ፕላስ መተግበሪያ ላይ ይቀርባሉ። እነዚህ ይዘቶች በአርትስ ፕላስ ኪድስ ምድብ ስር የሚስተናገዱ ሲሆን፣ ለሕፃናት እና ለታዳጊዎች በጎ ሥነ ምግባርን፣ እውቀትን እና የፈጠራ ክህሎትን የሚያጎለብቱ ይሆናሉ።
የሁለቱም ተቋማት አመራሮች ይህ አጋርነት የሀገሪቱን የኪነ ጥበብ እና የፈጠራ ዘርፍ ለማጠናከር ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል።
አርትስ ፕላስ በቅርቡ አገልግሎቱን በይፋ የሚጀምር ሲሆን፣ በሂደቱ ስለሚካተቱ መጻሕፍት እና ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮች ወደፊት ይፋ ይደረጋሉ።
ድረ ገጽ https://artsplus.tv/
አንድሮይድ https://play.google.com/st...
አይኦኤስ https://apps.apple.com/app... #artsplus #teraki #audiobooks #ethiopianliterature #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | አዲስ አበባ - አርትስ ፕላስ የድምፅ መጻሕፍትን ለአድማጮች በማቅረብ ከሚታወቀው ተራኪ መተግበሪያ ጋር የይዘት ስምምነት ተበየነ። ይህ ስምምነት በተራኪ መተግበሪያ ላይ የሚገኙ የድምፅ መጻሕፍትን በአርትስ ፕላስ በኩል ተደራሽ ለማድረግ ያለመ ነው።
ተራኪ መጻሕፍትን በድምፅ በማቅረብ በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነት ያገኘ ሲሆን፣ በዚህ ትብብር አማካኝነት ይዘቶቹን ለተጨማሪ ተጠቃሚዎች ማቅረብ ያስችለዋል።
በትብብሩ የመጀመሪያ ምዕራፍ በተራኪ የሚገኙ የልጆች የድምፅ መጻሕፍት በአርትስ ፕላስ መተግበሪያ ላይ ይቀርባሉ። እነዚህ ይዘቶች በአርትስ ፕላስ ኪድስ ምድብ ስር የሚስተናገዱ ሲሆን፣ ለሕፃናት እና ለታዳጊዎች በጎ ሥነ ምግባርን፣ እውቀትን እና የፈጠራ ክህሎትን የሚያጎለብቱ ይሆናሉ።
የሁለቱም ተቋማት አመራሮች ይህ አጋርነት የሀገሪቱን የኪነ ጥበብ እና የፈጠራ ዘርፍ ለማጠናከር ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል።
አርትስ ፕላስ በቅርቡ አገልግሎቱን በይፋ የሚጀምር ሲሆን፣ በሂደቱ ስለሚካተቱ መጻሕፍት እና ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮች ወደፊት ይፋ ይደረጋሉ።
ድረ ገጽ https://artsplus.tv/
አንድሮይድ https://play.google.com/st...
አይኦኤስ https://apps.apple.com/app... #artsplus #teraki #audiobooks #ethiopianliterature #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 days ago
ኢትዮጵያ እየተጠናቀቀ ባለው 2018 ዓ.ም ከ124 በላይ ዓለም አቀፍ ሜዳሊያዎች መገኘታቸውን ተገለጸ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የስፖርት ዘርፍ አዲስ እይታን በመፍጠር፣ ህጋዊና መዋቅራዊ ማዕቀፎችን በማጠናከር እንዲሁም በርካታ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ውድድሮችን በማስተናገድ የ2018 በጀት ዓመት አመርቂና ስኬታማ ጊዜ የነበረ መሆኑ ተገለጸ።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የሚያካሄደው የባህል፣ ጥበባትና ስፖርት ጥናትና ምርምር ጉባኤ እንዲሁም ዓመታዊ የሴክተር ጉባኤ ላይ የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ አቶ መክዩ መሀመድ እንደገለጹት፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዓመታዊ የሴክተር ጉባኤ የታቀዱ ግቦችን በጋራ ለመገምገም እና ከክልል እስከ ፌደራል ያሉ ቅንጅታዊ አሰራሮችን ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
አክለውም ዘንድሮ የስፖርት ልማት ስራዎች በተሻለ መንገድ የተፈጸሙበትና በአጠቃላይ የስፖርት ዘመን ተብሎ ሊወሰድ የሚችልበት የስኬት ዓመት እንደነበር ጠቁመዋል።
የስፖርት ቤተሰቡ በተደጋጋሚ ያነሳቸው የነበሩ ህጋዊና አሰራር ነክ ጥያቄዎች ምላሽ ማግኘታቸውን የጠቆሙት ሚኒስትር ድኤታው፣ ሁሉንም ባለድርሻ አካላትና ምሁራንን ያሳተፈ አዲስ የስፖርት ፖሊሲ ተዘጋጅቶ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጽደቁንና አዋጁም ወደ ትግበራ መግባቱን አስረድተዋል።
ይህ አዲስ ፖሊሲ የመንግስትን አመራር ሰጪነት፣ ከ139 ሺህ በላይ የሚሆኑ ህዝባዊ አደረጃጀቶችንና ማህበራትን አቅጣጫ፣ እንዲሁም የስፖርቱን እድገት የሚያፋጥነው የግል ባለሀብቶች ተሳትፎን በግልጽ የለየ አዲስ እይታ ይዞ መምጣቱንም አብራርተዋል።
ስፖርት ከሜዳ ውድድር ባለፈ የህዝቦች ወንድማማችነትን የሚገነባ፣ ሰላምና አንድነትን የሚያጠናክር ትልቅ የሀገር ልማት መሳሪያ መሆኑን የገለጹት አቶ መክዩ መሀመድ፣ በዚህ ዓመት በተካሄዱ 420 የክልል አቀፍ እና 118 ሀገር አቀፍ ውድድሮች ከአስር ሺዎች በላይ ስፖርተኞች መሳተፋቸውን ገልጸዋል። እነዚህ መድረኮች የወጡ አትሌቶችን ከማፍራት ባሻገር ሰላምን በመገንባትና ህዝቦችን በማቀራረብ ረገድ የጎላ ሚና እንደነበራቸው አብራርተዋል።
ህብረተሰቡን ንቁና ስፖርትን ባህል ያደረገ ለማድረግ በተሰራው ስራ የስፖርት አዘዋታሪው ህዝብ ቁጥር 24 በመቶ ወይም 32 ሚሊዮን ማድረስ መቻሉን ሚኒስትር ድኤታው ጠቁመዋል። ከዚህ በተጨማሪ ከኮሪደር ልማት ጋር በተያያዘ ከ45 ሺህ በላይ የስፖርት ፋሲሊቲዎች መገንባታቸውንና እነዚህንም በቴክኖሎጂ ዘመናዊ የማድረግ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
በአለም አቀፍና ቀጠናዊ ውድድሮች የሀገሪቱን ስም የሚያስጠሩ አሸናፊ ብሄራዊ ቡድኖችን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት አትሌቶቻችን ከ124 በላይ ሜዳሊያዎችን ማስመዝገባቸውን አቶ መክዩ መሀመድ አበክረው ገልጸዋል።
በተለይም በታዳጊዎች ልማት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከ45 ሺህ በላይ ታዳጊዎች በማሰልጠኛ ማዕከላት ውስጥ ስልጠና እየወሰዱ ይገኛሉ።
በተጨማሪም የስፖርት ቱሪዝምን ለማበራታት በተደረገው ጥረት ከ29 በላይ ዓለም አቀፍ ውድድሮችና ኮንፈረንሶች በኢትዮጵያ መካሄዳቸውንና ደረጃቸውን የጠበቁ ስታዲየሞች ግንባታም ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ መሆኑን ጠቅሰዋል።
ስፖርት ለሀገር ጂዲፒ እና ለስራ እድል ፈጠራ የሚያበረክተውን አስተዋጽኦ ለማሳደግ የተጀመሩ ጥናቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አብራርተዋል።
በመጨረሻም፣ በአዲሱ ፖሊሲ የባህል ስፖርት ልዩ ትኩረት ማግኘቱንና በቀጣይ ዓመት ኢትዮጵያ የአፍሪካ የባህል ስፖርት ፌስቲቫልን በበላይነት እንደምታዘጋጅ አቶ መክዩ መሀመድ ገልጸው፤ ላመጣው ስኬት ለስፖርት ቤተሰቡና ለመገናኛ ብዙሃን አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
#ethiopiansports #ethiopiasportpolicy #sportsdevelopment #ethiopia#youthinsports #sportinspiration
#ethiopia | በኢትዮጵያ የስፖርት ዘርፍ አዲስ እይታን በመፍጠር፣ ህጋዊና መዋቅራዊ ማዕቀፎችን በማጠናከር እንዲሁም በርካታ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ውድድሮችን በማስተናገድ የ2018 በጀት ዓመት አመርቂና ስኬታማ ጊዜ የነበረ መሆኑ ተገለጸ።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የሚያካሄደው የባህል፣ ጥበባትና ስፖርት ጥናትና ምርምር ጉባኤ እንዲሁም ዓመታዊ የሴክተር ጉባኤ ላይ የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ አቶ መክዩ መሀመድ እንደገለጹት፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዓመታዊ የሴክተር ጉባኤ የታቀዱ ግቦችን በጋራ ለመገምገም እና ከክልል እስከ ፌደራል ያሉ ቅንጅታዊ አሰራሮችን ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
አክለውም ዘንድሮ የስፖርት ልማት ስራዎች በተሻለ መንገድ የተፈጸሙበትና በአጠቃላይ የስፖርት ዘመን ተብሎ ሊወሰድ የሚችልበት የስኬት ዓመት እንደነበር ጠቁመዋል።
የስፖርት ቤተሰቡ በተደጋጋሚ ያነሳቸው የነበሩ ህጋዊና አሰራር ነክ ጥያቄዎች ምላሽ ማግኘታቸውን የጠቆሙት ሚኒስትር ድኤታው፣ ሁሉንም ባለድርሻ አካላትና ምሁራንን ያሳተፈ አዲስ የስፖርት ፖሊሲ ተዘጋጅቶ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጽደቁንና አዋጁም ወደ ትግበራ መግባቱን አስረድተዋል።
ይህ አዲስ ፖሊሲ የመንግስትን አመራር ሰጪነት፣ ከ139 ሺህ በላይ የሚሆኑ ህዝባዊ አደረጃጀቶችንና ማህበራትን አቅጣጫ፣ እንዲሁም የስፖርቱን እድገት የሚያፋጥነው የግል ባለሀብቶች ተሳትፎን በግልጽ የለየ አዲስ እይታ ይዞ መምጣቱንም አብራርተዋል።
ስፖርት ከሜዳ ውድድር ባለፈ የህዝቦች ወንድማማችነትን የሚገነባ፣ ሰላምና አንድነትን የሚያጠናክር ትልቅ የሀገር ልማት መሳሪያ መሆኑን የገለጹት አቶ መክዩ መሀመድ፣ በዚህ ዓመት በተካሄዱ 420 የክልል አቀፍ እና 118 ሀገር አቀፍ ውድድሮች ከአስር ሺዎች በላይ ስፖርተኞች መሳተፋቸውን ገልጸዋል። እነዚህ መድረኮች የወጡ አትሌቶችን ከማፍራት ባሻገር ሰላምን በመገንባትና ህዝቦችን በማቀራረብ ረገድ የጎላ ሚና እንደነበራቸው አብራርተዋል።
ህብረተሰቡን ንቁና ስፖርትን ባህል ያደረገ ለማድረግ በተሰራው ስራ የስፖርት አዘዋታሪው ህዝብ ቁጥር 24 በመቶ ወይም 32 ሚሊዮን ማድረስ መቻሉን ሚኒስትር ድኤታው ጠቁመዋል። ከዚህ በተጨማሪ ከኮሪደር ልማት ጋር በተያያዘ ከ45 ሺህ በላይ የስፖርት ፋሲሊቲዎች መገንባታቸውንና እነዚህንም በቴክኖሎጂ ዘመናዊ የማድረግ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
በአለም አቀፍና ቀጠናዊ ውድድሮች የሀገሪቱን ስም የሚያስጠሩ አሸናፊ ብሄራዊ ቡድኖችን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት አትሌቶቻችን ከ124 በላይ ሜዳሊያዎችን ማስመዝገባቸውን አቶ መክዩ መሀመድ አበክረው ገልጸዋል።
በተለይም በታዳጊዎች ልማት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከ45 ሺህ በላይ ታዳጊዎች በማሰልጠኛ ማዕከላት ውስጥ ስልጠና እየወሰዱ ይገኛሉ።
በተጨማሪም የስፖርት ቱሪዝምን ለማበራታት በተደረገው ጥረት ከ29 በላይ ዓለም አቀፍ ውድድሮችና ኮንፈረንሶች በኢትዮጵያ መካሄዳቸውንና ደረጃቸውን የጠበቁ ስታዲየሞች ግንባታም ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ መሆኑን ጠቅሰዋል።
ስፖርት ለሀገር ጂዲፒ እና ለስራ እድል ፈጠራ የሚያበረክተውን አስተዋጽኦ ለማሳደግ የተጀመሩ ጥናቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አብራርተዋል።
በመጨረሻም፣ በአዲሱ ፖሊሲ የባህል ስፖርት ልዩ ትኩረት ማግኘቱንና በቀጣይ ዓመት ኢትዮጵያ የአፍሪካ የባህል ስፖርት ፌስቲቫልን በበላይነት እንደምታዘጋጅ አቶ መክዩ መሀመድ ገልጸው፤ ላመጣው ስኬት ለስፖርት ቤተሰቡና ለመገናኛ ብዙሃን አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
#ethiopiansports #ethiopiasportpolicy #sportsdevelopment #ethiopia#youthinsports #sportinspiration
5 days ago
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 672 ኢትዮያውያን በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 8 ዙር በረራ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ከተመላሾቹ መካከል 1 ሺህ 670 ወንዶች፣ 1 ሴት፣ 1 ጨቅላ ሕፃን እንዲሁም ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 34 ታዳጊዎች ይገኙበታል።
መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. በተጀመረው በዚህ ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ዘመቻ እስካሁን ከ90 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ተችሏል።
የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፤ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል፣ የኅብረተሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ እና ደኅንነቱ የተጠበቀ ፍልሰትን ለማበረታታት እየሠራ ይገኛል።
በተጨማሪም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ለተመላሾች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰቦቻቸው ጋር የማቀላቀል ሥራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 672 ኢትዮያውያን በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 8 ዙር በረራ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ከተመላሾቹ መካከል 1 ሺህ 670 ወንዶች፣ 1 ሴት፣ 1 ጨቅላ ሕፃን እንዲሁም ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 34 ታዳጊዎች ይገኙበታል።
መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. በተጀመረው በዚህ ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ዘመቻ እስካሁን ከ90 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ተችሏል።
የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፤ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል፣ የኅብረተሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ እና ደኅንነቱ የተጠበቀ ፍልሰትን ለማበረታታት እየሠራ ይገኛል።
በተጨማሪም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ለተመላሾች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰቦቻቸው ጋር የማቀላቀል ሥራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
5 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የ'ሪያል ማድሪድ ፋውንዴሽን' በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በመላው አፍሪካ ካከናወናቸው ስኬታማ ተግባራት መካከል በኢትዮጵያ አዲስ የማህበራዊ ስፖርት አካዳሚ መክፈቱ በዋና ማሳያነት ተጠቅሷል። ፋውንዴሽኑ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ23 የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ 52 የማህበራዊ ስፖርት ፕሮጀክቶችን ያካሄደ ሲሆን፣ በዚህም 10,628 የሚሆኑ ህጻናትን፣ ታዳጊዎችን እና ወጣቶችን የዕድሉ ተጠቃሚ ማድረግ ችሏል።
በዘመኑ ከተመዘገቡት ትልልቅ ስኬቶች አንዱ በሀገራችን ኢትዮጵያ አዲስ የማህበራዊ ስፖርት አካዳሚ መከፈቱ ነው። ከኢትዮጵያ በተጨማሪም አንጎላ፣ ኬንያ፣ ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ሴኔጋል እና ግብጽን ጨምሮ በ23 የአፍሪካ ሀገራት ፕሮጀክቱ ተደራሽ ሆኗል።
በአካታችነት በኩል ፋውንዴሽኑ ሴት ታዳጊዎች በስፖርቱ ያላቸውን ተሳትፎ በማሳደግ እና ሴት አሰልጣኞችን በማበረታታት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል። ከዚህም በተጨማሪ አካል ጉዳተኛ ህጻናት፣ ወጣት ስደተኞች እንዲሁም በከባድ ድህነት እና በግጭት የተጎዱ ማህበረሰቦችን የዕድሉ ተጠቃሚ አድርጓል። ከስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ባሻገር ትምህርታዊ ድጋፍን፣ ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን፣ የህጻናት ጥበቃን፣ የጾታ እኩልነትን እና ማህበረሰባዊ ትስስርን ማጠናከር የትምህርት ቤቶቹ ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫዎች ናቸው።
የአካባቢውን አሰልጣኞች አቅም በስልጠና፣ በክትትል እና በተሞክሮ ልውውጥ ማሳደግ የፕሮጀክቱ ሌላኛው ስኬት ነው። ይህ አካሄድ ከዚህ ቀደም የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ የነበሩ ወጣቶች አሁን ላይ ለተተኪው ትውልድ አሰልጣኝ እና አርአያ የሚሆኑበትን ቀጣይነት ያለው ሞዴል ለመፍጠር አስችሏል።
ፋውንዴሽኑ ይህንን ዘላቂ እና አዎንታዊ ተጽዕኖ ለማምጣት ከተለያዩ ማህበራዊ ተቋማት፣ የኃይማኖት ተቋማት፣ ሌሎች ፋውንዴሽኖች፣ ኩባንያዎች እና የአካባቢው መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋር በቅንጅት ሲሰራ መቆየቱን አስታውቋል።
በዘመኑ ከተመዘገቡት ትልልቅ ስኬቶች አንዱ በሀገራችን ኢትዮጵያ አዲስ የማህበራዊ ስፖርት አካዳሚ መከፈቱ ነው። ከኢትዮጵያ በተጨማሪም አንጎላ፣ ኬንያ፣ ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ሴኔጋል እና ግብጽን ጨምሮ በ23 የአፍሪካ ሀገራት ፕሮጀክቱ ተደራሽ ሆኗል።
በአካታችነት በኩል ፋውንዴሽኑ ሴት ታዳጊዎች በስፖርቱ ያላቸውን ተሳትፎ በማሳደግ እና ሴት አሰልጣኞችን በማበረታታት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል። ከዚህም በተጨማሪ አካል ጉዳተኛ ህጻናት፣ ወጣት ስደተኞች እንዲሁም በከባድ ድህነት እና በግጭት የተጎዱ ማህበረሰቦችን የዕድሉ ተጠቃሚ አድርጓል። ከስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ባሻገር ትምህርታዊ ድጋፍን፣ ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን፣ የህጻናት ጥበቃን፣ የጾታ እኩልነትን እና ማህበረሰባዊ ትስስርን ማጠናከር የትምህርት ቤቶቹ ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫዎች ናቸው።
የአካባቢውን አሰልጣኞች አቅም በስልጠና፣ በክትትል እና በተሞክሮ ልውውጥ ማሳደግ የፕሮጀክቱ ሌላኛው ስኬት ነው። ይህ አካሄድ ከዚህ ቀደም የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ የነበሩ ወጣቶች አሁን ላይ ለተተኪው ትውልድ አሰልጣኝ እና አርአያ የሚሆኑበትን ቀጣይነት ያለው ሞዴል ለመፍጠር አስችሏል።
ፋውንዴሽኑ ይህንን ዘላቂ እና አዎንታዊ ተጽዕኖ ለማምጣት ከተለያዩ ማህበራዊ ተቋማት፣ የኃይማኖት ተቋማት፣ ሌሎች ፋውንዴሽኖች፣ ኩባንያዎች እና የአካባቢው መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋር በቅንጅት ሲሰራ መቆየቱን አስታውቋል።
5 days ago
በእንግሊዝኛ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ትምህርት የተማሩ ከ100 በላይ ታዳጊዎች ተመረቁ
#ethiopia | አዲስ አበባ – የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት በቦሌ ኆኀተ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ላለፉት አምስት ሳምንታት በእንግሊዝኛ ቋንቋ መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርት ሲከታተሉ የቆዩ ከ100 በላይ ታዳጊዎችን ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. አስመርቋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የመገናኛ ብዙኃኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቀሲስ አካልወልድ ተሰማ እና የተመራቂዎቹ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ተማሪዎቹ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቤተክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ታሪክ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የተማሩ ሲሆን፣ መርሐ ግብሩ እምነቱን ለወጣቶች ዓለም አቀፍ ተደራሽነት ባለው መልኩ ለማስተላለፍ በማሰብ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት፣ ታዳጊዎች የእምነታቸውን ትምህርት በእንግሊዝኛ መማራቸው ወደፊት በውጭ ሀገራት ቢኖሩም እምነታቸውን በቀላሉ እንዲረዱና እንዲያስተምሩ እንደሚያግዛቸው ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅትም የወንጌል ትምህርቶችን በተለያዩ ቋንቋዎች ተደራሽ የማድረግ ሥራውን በቀጣይነት እንደሚያጠናክር አስታውቋል።
#ethiopia | አዲስ አበባ – የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት በቦሌ ኆኀተ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ላለፉት አምስት ሳምንታት በእንግሊዝኛ ቋንቋ መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርት ሲከታተሉ የቆዩ ከ100 በላይ ታዳጊዎችን ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. አስመርቋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የመገናኛ ብዙኃኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቀሲስ አካልወልድ ተሰማ እና የተመራቂዎቹ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ተማሪዎቹ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቤተክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ታሪክ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የተማሩ ሲሆን፣ መርሐ ግብሩ እምነቱን ለወጣቶች ዓለም አቀፍ ተደራሽነት ባለው መልኩ ለማስተላለፍ በማሰብ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት፣ ታዳጊዎች የእምነታቸውን ትምህርት በእንግሊዝኛ መማራቸው ወደፊት በውጭ ሀገራት ቢኖሩም እምነታቸውን በቀላሉ እንዲረዱና እንዲያስተምሩ እንደሚያግዛቸው ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅትም የወንጌል ትምህርቶችን በተለያዩ ቋንቋዎች ተደራሽ የማድረግ ሥራውን በቀጣይነት እንደሚያጠናክር አስታውቋል።
Sponsored by
Surafel
7 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሚኒያፖሊስ ፖሊስ ዲፓርትመንት የጠፉ ሁለት ታዳጊ ሴቶችን አድራሻ ለማግኘት እንዲረዳው የህብረተሰቡን ትብብር እየጠየቀ ይገኛል። ሁለቱ ታዳጊዎች አብረው እንዳሉ ተገምቷል።
የመጀመሪያዋ ታዳጊ የ14 ዓመቷ ሪሃና ዑስማን ስትሆን፣ ከጁላይ 23 ጀምሮ የጠፋች መሆኗ ተነግሯል። ሪሃና ቁመቷ 5 ጫማ ከ 5 ኢንች፣ ክብደቷ 150 ፓውንድ ሲሆን፣ ቀይ ጸጉር እና ቡናማ አይን ያላት፣ እንዲሁም አፍንጫዋን እና ጆሮዋን የተበሳች ናት። ለመጨረሻ ጊዜ ስትታይ አረንጓዴ ሹራብ፣ እንዲሁም ከኋላው "Ed Hardy" የሚል ጽሁፍ ያለው ቡናማ ሱሪ ለብሳ ነበር። በተጨማሪም ሪሃና በአሁኑ ወቅት በየቀኑ መውሰድ ያለባትን እና ጥገኛ የሆነችበትን አስፈላጊ መድሃኒት እያገኘች እንዳልሆነ የፖሊስ ባለስልጣናት አሳስበዋል።
ሁለተኛዋ ታዳጊ የ15 ዓመቷ አይሻ አህመድ ከጁላይ 31 ጀምሮ የጠፋች ሲሆን፣ ፖሊስ አይሻ ከሪሃና ጋር አብራ እንዳለች ያምናል። አይሻ ቁመቷ 5 ጫማ ከ 6 ኢንች፣ ክብደቷ 156 ፓውንድ፣ እንዲሁም ጥቁር ጸጉር እና ቡናማ አይን ያላት ታዳጊ ናት።
ማንኛውም ግለሰብ ስለነዚህ ታዳጊዎች ያሉበት ቦታ መረጃ ካለው፣ የሚኒያፖሊስ ፖሊስ ዲፓርትመንትን በስልክ ቁጥር 612-348-2345 ወይም በአስቸኳይ ጊዜ ስልክ 911 በመደወል ጥቆማ እንዲሰጥ ፖሊስ ጥሪውን አስተላልፏል። #minnesota
የመጀመሪያዋ ታዳጊ የ14 ዓመቷ ሪሃና ዑስማን ስትሆን፣ ከጁላይ 23 ጀምሮ የጠፋች መሆኗ ተነግሯል። ሪሃና ቁመቷ 5 ጫማ ከ 5 ኢንች፣ ክብደቷ 150 ፓውንድ ሲሆን፣ ቀይ ጸጉር እና ቡናማ አይን ያላት፣ እንዲሁም አፍንጫዋን እና ጆሮዋን የተበሳች ናት። ለመጨረሻ ጊዜ ስትታይ አረንጓዴ ሹራብ፣ እንዲሁም ከኋላው "Ed Hardy" የሚል ጽሁፍ ያለው ቡናማ ሱሪ ለብሳ ነበር። በተጨማሪም ሪሃና በአሁኑ ወቅት በየቀኑ መውሰድ ያለባትን እና ጥገኛ የሆነችበትን አስፈላጊ መድሃኒት እያገኘች እንዳልሆነ የፖሊስ ባለስልጣናት አሳስበዋል።
ሁለተኛዋ ታዳጊ የ15 ዓመቷ አይሻ አህመድ ከጁላይ 31 ጀምሮ የጠፋች ሲሆን፣ ፖሊስ አይሻ ከሪሃና ጋር አብራ እንዳለች ያምናል። አይሻ ቁመቷ 5 ጫማ ከ 6 ኢንች፣ ክብደቷ 156 ፓውንድ፣ እንዲሁም ጥቁር ጸጉር እና ቡናማ አይን ያላት ታዳጊ ናት።
ማንኛውም ግለሰብ ስለነዚህ ታዳጊዎች ያሉበት ቦታ መረጃ ካለው፣ የሚኒያፖሊስ ፖሊስ ዲፓርትመንትን በስልክ ቁጥር 612-348-2345 ወይም በአስቸኳይ ጊዜ ስልክ 911 በመደወል ጥቆማ እንዲሰጥ ፖሊስ ጥሪውን አስተላልፏል። #minnesota
7 days ago
የስዊድን ፖሊስ በሀገሩ ስለጠፉት ኢትዮጵያውያን ምን አለ?
#ethiopia | በስዊድን ጎተንበርግ በተካሄደው የ2026 የጎቲያ ካፕ የዓለም አቀፍ የታዳጊዎች እግር ኳስ ውድድር ላይ ከተሳተፉ በኋላ ደብዛቸው የጠፋው ኢትዮጵያውያን ታዳጊዎች በገዛ ፈቃዳቸው መሄዳቸውንና በጉዳዩ ላይ ምንም ዓይነት የወንጀል ወይም የሰው ህገወጥ ዝውውር ምልክት እንዳልተገኘ የስዊድን ፖሊስ አስታወቀ።
ከሀምሌ 12 እስከ 18 በተካሄደው በዚህ ውድድር ላይ ሲሳተፉ የቆዩትና ዕድሜያቸው ከ14 እስከ 17 ዓመት የሚሆኗቸው አብዛኞቹ ታዳጊዎች ከአንድ አዋቂ የቡድን መሪያቸው ጋር በድምሩ ወደ 20 የሚጠጉ የቡድኑ አባላት ያረፉበትን ትምህርት ቤት ለቀው የተሰወሩት በውድድሩ የመጨረሻ ቀን ነበር።
የውድድሩ አዘጋጆች ቡድኑ ማደሪያውን ያለ ምንም ቅድመ ማሳወቂያ ለቆ መሄዱን ከተረዱ በኋላ ወዲያውኑ ለፖሊስ ጥቆማ ማድረሳቸው ታውቋል።
የስዊድን ፖሊስ ከአስፈላጊ አካላት ጋር በመተባበር የቡድኑ አባላት ያሉበትን አድራሻ ለማወቅ ጥረቱን የቀጠለ ሲሆን እስካሁን ግን ምንም ዓይነት ሕገ-ወጥ ድርጊት ስለመፈጸሙ የሚያሳይ ማስረጃ እንደሌለ ገልጿል።
የኢትዮጵያው ክለብ ተወካይ ተጫዋቾቹ በደህና ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገናኘታቸውን ለስዊድን መገናኛ ብዙኃን የገለጹ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ ወይም ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን ግን ከማረጋገጥ ተቆጥበዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ በክስተቱ ማዘኑን ገልጾ ቡድኑ በራሱ መንገድ ባመቻቸው ጉዞ የተሳተፈ እንጂ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ወክሎ እንዳልተጓዘ አብራርቷል።
አክሎም ህዝቡ ታዳጊዎቹ የብሔራዊ ቡድን አባላት እንደሆኑ አድርገው የሚያቀርቡ የተሳሳቱ ዘገባዎችን እንዳይቀበል አሳስቧል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በስዊድን ጎተንበርግ በተካሄደው የ2026 የጎቲያ ካፕ የዓለም አቀፍ የታዳጊዎች እግር ኳስ ውድድር ላይ ከተሳተፉ በኋላ ደብዛቸው የጠፋው ኢትዮጵያውያን ታዳጊዎች በገዛ ፈቃዳቸው መሄዳቸውንና በጉዳዩ ላይ ምንም ዓይነት የወንጀል ወይም የሰው ህገወጥ ዝውውር ምልክት እንዳልተገኘ የስዊድን ፖሊስ አስታወቀ።
ከሀምሌ 12 እስከ 18 በተካሄደው በዚህ ውድድር ላይ ሲሳተፉ የቆዩትና ዕድሜያቸው ከ14 እስከ 17 ዓመት የሚሆኗቸው አብዛኞቹ ታዳጊዎች ከአንድ አዋቂ የቡድን መሪያቸው ጋር በድምሩ ወደ 20 የሚጠጉ የቡድኑ አባላት ያረፉበትን ትምህርት ቤት ለቀው የተሰወሩት በውድድሩ የመጨረሻ ቀን ነበር።
የውድድሩ አዘጋጆች ቡድኑ ማደሪያውን ያለ ምንም ቅድመ ማሳወቂያ ለቆ መሄዱን ከተረዱ በኋላ ወዲያውኑ ለፖሊስ ጥቆማ ማድረሳቸው ታውቋል።
የስዊድን ፖሊስ ከአስፈላጊ አካላት ጋር በመተባበር የቡድኑ አባላት ያሉበትን አድራሻ ለማወቅ ጥረቱን የቀጠለ ሲሆን እስካሁን ግን ምንም ዓይነት ሕገ-ወጥ ድርጊት ስለመፈጸሙ የሚያሳይ ማስረጃ እንደሌለ ገልጿል።
የኢትዮጵያው ክለብ ተወካይ ተጫዋቾቹ በደህና ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገናኘታቸውን ለስዊድን መገናኛ ብዙኃን የገለጹ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ ወይም ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን ግን ከማረጋገጥ ተቆጥበዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ በክስተቱ ማዘኑን ገልጾ ቡድኑ በራሱ መንገድ ባመቻቸው ጉዞ የተሳተፈ እንጂ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ወክሎ እንዳልተጓዘ አብራርቷል።
አክሎም ህዝቡ ታዳጊዎቹ የብሔራዊ ቡድን አባላት እንደሆኑ አድርገው የሚያቀርቡ የተሳሳቱ ዘገባዎችን እንዳይቀበል አሳስቧል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
10 days ago
ወደ ስዊድን ያቀኑ 20 የእግርኳስ ቡድን አባላት መጥፋታቸው ተሰማ
ወደ ስዊድን ያቀኑ ዕድሜያቸው ከ 14 እስከ 17 የሚገመት 20 ታዳጊ የእግርኳስ ተጫዋቾች ከ መሪያቸው ጋር መጥፋታቸውን ስዊድን ሄራልድ ዘግቧል።
"ጎቲያካፕ" ለተሰኘ የእግር ኳስ ውድድር ከኢትዮጵያ የሔዱት ታዳጊዎች ካረፉበት ትምሕርት ቤት ሳያሳውቁ በመውጣት መሰወራቸውን የስዊድን ፖሊስ አስታውቋል።እግር ኳስ ተጫዋቾቹ ወደ ኢትዮጵያ እንዳልተመለሱ ያረጋገጠው ፖሊስ፤ በራሳቸው ፍላጎት ጠፍተው ሊሆን እንደሚችል አመላክቷል።
በጉዳዩ ዙርያ ምላሽ የሰጠው ፌደሬሽኑ የቡድኑ አባላት መጥፋት እንዳሳዘነው እና ታዳጊዎቹ በመሰል ውድድሮች ላይ በራሳቸው ጥረት በሚያገኙት እድል ወደ ውድድሩ ማምራታቸውን አሳውቋል።
በመሆኑም ታዳጊዎቹ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የወከሉ አለመሆኑን እየገለፅን በአንዳንድ አካላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አባላት እንደሆኑ እየተገለጸበት ያለው መንገድ ትክክል አለመሆኑን እናሳውቃለን ብሏል ፌደሬሽንኑ።
ፖሊስ የጠፉት ታዳጊዎች ዕድሜያቸው ከ14 እስከ 17 ዓመት የሆኑ ወጣቶች ሲሆኑ፣ ከእነሱ ጋር አንድ ወይም ከዚያ በላይ የቡድን መሪዎች አብረው ጠፍተዋል ብሏል። ይህ የታወቀው በውድድሩ የመጨረሻ ቀን ሲሆን ያረፉበት ትምህርት ቤት አስተዳዳሪ አባላቱ ያለ ምንም ማስታወቂያ ለቀው መሄዳቸውን ካረጋገጠ በኋላ ለፖሊስ ማሳወቁም ተዘግቧል።
Seledadotio
Seledadotio
ወደ ስዊድን ያቀኑ ዕድሜያቸው ከ 14 እስከ 17 የሚገመት 20 ታዳጊ የእግርኳስ ተጫዋቾች ከ መሪያቸው ጋር መጥፋታቸውን ስዊድን ሄራልድ ዘግቧል።
"ጎቲያካፕ" ለተሰኘ የእግር ኳስ ውድድር ከኢትዮጵያ የሔዱት ታዳጊዎች ካረፉበት ትምሕርት ቤት ሳያሳውቁ በመውጣት መሰወራቸውን የስዊድን ፖሊስ አስታውቋል።እግር ኳስ ተጫዋቾቹ ወደ ኢትዮጵያ እንዳልተመለሱ ያረጋገጠው ፖሊስ፤ በራሳቸው ፍላጎት ጠፍተው ሊሆን እንደሚችል አመላክቷል።
በጉዳዩ ዙርያ ምላሽ የሰጠው ፌደሬሽኑ የቡድኑ አባላት መጥፋት እንዳሳዘነው እና ታዳጊዎቹ በመሰል ውድድሮች ላይ በራሳቸው ጥረት በሚያገኙት እድል ወደ ውድድሩ ማምራታቸውን አሳውቋል።
በመሆኑም ታዳጊዎቹ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የወከሉ አለመሆኑን እየገለፅን በአንዳንድ አካላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አባላት እንደሆኑ እየተገለጸበት ያለው መንገድ ትክክል አለመሆኑን እናሳውቃለን ብሏል ፌደሬሽንኑ።
ፖሊስ የጠፉት ታዳጊዎች ዕድሜያቸው ከ14 እስከ 17 ዓመት የሆኑ ወጣቶች ሲሆኑ፣ ከእነሱ ጋር አንድ ወይም ከዚያ በላይ የቡድን መሪዎች አብረው ጠፍተዋል ብሏል። ይህ የታወቀው በውድድሩ የመጨረሻ ቀን ሲሆን ያረፉበት ትምህርት ቤት አስተዳዳሪ አባላቱ ያለ ምንም ማስታወቂያ ለቀው መሄዳቸውን ካረጋገጠ በኋላ ለፖሊስ ማሳወቁም ተዘግቧል።
Seledadotio
Seledadotio
10 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በስዊድን ጎተንበርግ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የ'ጎቲያ ካፕ' የዓለም የወጣቶች እግር ኳስ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ካቀኑት የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል፣ 20 የሚሆኑ የአንድ ቡድን ተጫዋቾች እና አጃቢ አዋቂዎች የውድድሩ ማጠቃለያ ዕለት ባልታሰበ ሁኔታ መሰወራቸው ተገልጿል። ይህ ክስተት በስፖርቱ ሽፋን በራሳቸው ፍቃድ የተፈጸመ ህገ-ወጥ ስደት (illegal migration) ሊሆን እንደሚችል የስዊድን ፖሊስ አስታውቋል።
ከ77 ሀገራት የተውጣጡ ቡድኖች በተሳተፉበት በዚህ ውድድር ኢትዮጵያ በአራት ቡድኖች ተወክላ ነበር። ሆኖም የፍጻሜው ውድድር በሚካሄድበት ዕለት የተጫዋቾቹ ማረፊያ የነበረው ትምህርት ቤት አስተናጋጆች፣ አባላቱ እቃቸውን ጠቅልለው መጥፋታቸውን ደርሰውበታል። የጎቲያ ካፕ የፕሬስ ቃል አቀባይ ፍሬድሪክ ቤክማን፣ አዘጋጁ ኮሚቴ ከቡድኑ ጋር ጥሩ ግንኙነት ስለነበረው ድርጊቱ እንዳስገረማቸው ገልጸው፣ ለጥንቃቄ ሲባል ለፖሊስ ሪፖርት ማድረጋቸውን ተናግረዋል። ውድድሩ ከተጠናቀቀ አስር ቀናት ቢያልፉም፣ የቡድኑ አባላት እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ አልተመለሱም።
አዘጋጆቹ ከቡድኑ አስተባባሪ በደረሳቸው የኢሜል መልእክት "የተፈጠረው የመግባባት ችግር ነው" የሚል ማስተባበያ ቢሰጥም፣ ተጫዋቾቹ የት እንዳሉ ግን ምንም ዓይነት ፍንጭ አልተሰጠም። የስዊድን ፖሊስ የጠፉ ሰዎችን የመፈለግ ክፍል ኃላፊ ኤሊኖር ሃልዲን እንደገለጹት፣ ከዚህ በፊት በውድድሩ ታሪክ ጥቂት ሰዎች የመጥፋት አጋጣሚ ቢኖርም፣ በአንድ ጊዜ 20 ሰዎች ሲሰወሩ ግን ይህ የመጀመሪያው ነው።
ፖሊስ ከስደተኞች ኤጀንሲ እና ከድንበር ተቆጣጣሪዎች ጋር በመተባበር ፍለጋውን የቀጠለ ሲሆን፣ ድርጊቱ በሰው አዘዋዋሪዎች የተፈጸመ ሳይሆን አባላቱ አስቀድመው ያቀዱት ስደት መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ።
ይህ ክስተት ዓለም አቀፍ ስፖርታዊ መድረኮች ላልተገባ የስደት ዓላማ መጠቀሚያ እየሆኑ መምጣታቸውን የሚያሳይ አሳሳቢ አጋጣሚ ሆኗል። ታዳጊ አትሌቶች እና አጃቢዎቻቸው ሀገራቸውን ወክለው በሄዱበት የውድድር መድረክ ላይ መሰወራቸው፣ በሀገራት መካከል ያለውን እምነት ከመፈተኑም በላይ፤ በቀጣይ ሌሎች ወጣት ኢትዮጵያውያን ስፖርተኞች ዓለም አቀፍ የውድድር ዕድሎችን እንዳያገኙ እና የቪዛ ክልከላ እንዲያጋጥማቸው ሊያደርግ የሚችል አደገኛ አዝማሚያ መሆኑ የጉዳዩን አሳሳቢነት ያጎላዋል።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ፤ "ዓመታዊው የጎቲያ ካፕ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ስዊድን ያመሩ ታዳጊዎች እና የቡድን አባላት በስዊድን መጥፋታቸውን አስመልክቶ የተለያዩ መረጃዎች እየወጡ ይገኛሉ። በጉዳዩ ዙርያ ምላሽ ወይም ማብራርያ እንድንሰጥ ወደ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጥያቄዎች እየቀረቡ ሲሆን ፌዴሬሽናችን የቡድኑ አባላት መጥፋት ያሳዘነው መሆኑን እየገለጸ ታዳጊ ቡድኖች በመሰል ውድድሮች ላይ በራሳቸው ጥረት በሚያገኙት እድል ወደ ውድድሩ የሚያመሩ እንጂ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የወከሉ አለመሆኑን እየገለፅን በአንዳድ አካላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አባላት እንደሆኑ እየተገለጸበት ያለው መንገድ ትክክል አለመሆኑን እናሳውቃለን። " ብሏል።
ከ77 ሀገራት የተውጣጡ ቡድኖች በተሳተፉበት በዚህ ውድድር ኢትዮጵያ በአራት ቡድኖች ተወክላ ነበር። ሆኖም የፍጻሜው ውድድር በሚካሄድበት ዕለት የተጫዋቾቹ ማረፊያ የነበረው ትምህርት ቤት አስተናጋጆች፣ አባላቱ እቃቸውን ጠቅልለው መጥፋታቸውን ደርሰውበታል። የጎቲያ ካፕ የፕሬስ ቃል አቀባይ ፍሬድሪክ ቤክማን፣ አዘጋጁ ኮሚቴ ከቡድኑ ጋር ጥሩ ግንኙነት ስለነበረው ድርጊቱ እንዳስገረማቸው ገልጸው፣ ለጥንቃቄ ሲባል ለፖሊስ ሪፖርት ማድረጋቸውን ተናግረዋል። ውድድሩ ከተጠናቀቀ አስር ቀናት ቢያልፉም፣ የቡድኑ አባላት እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ አልተመለሱም።
አዘጋጆቹ ከቡድኑ አስተባባሪ በደረሳቸው የኢሜል መልእክት "የተፈጠረው የመግባባት ችግር ነው" የሚል ማስተባበያ ቢሰጥም፣ ተጫዋቾቹ የት እንዳሉ ግን ምንም ዓይነት ፍንጭ አልተሰጠም። የስዊድን ፖሊስ የጠፉ ሰዎችን የመፈለግ ክፍል ኃላፊ ኤሊኖር ሃልዲን እንደገለጹት፣ ከዚህ በፊት በውድድሩ ታሪክ ጥቂት ሰዎች የመጥፋት አጋጣሚ ቢኖርም፣ በአንድ ጊዜ 20 ሰዎች ሲሰወሩ ግን ይህ የመጀመሪያው ነው።
ፖሊስ ከስደተኞች ኤጀንሲ እና ከድንበር ተቆጣጣሪዎች ጋር በመተባበር ፍለጋውን የቀጠለ ሲሆን፣ ድርጊቱ በሰው አዘዋዋሪዎች የተፈጸመ ሳይሆን አባላቱ አስቀድመው ያቀዱት ስደት መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ።
ይህ ክስተት ዓለም አቀፍ ስፖርታዊ መድረኮች ላልተገባ የስደት ዓላማ መጠቀሚያ እየሆኑ መምጣታቸውን የሚያሳይ አሳሳቢ አጋጣሚ ሆኗል። ታዳጊ አትሌቶች እና አጃቢዎቻቸው ሀገራቸውን ወክለው በሄዱበት የውድድር መድረክ ላይ መሰወራቸው፣ በሀገራት መካከል ያለውን እምነት ከመፈተኑም በላይ፤ በቀጣይ ሌሎች ወጣት ኢትዮጵያውያን ስፖርተኞች ዓለም አቀፍ የውድድር ዕድሎችን እንዳያገኙ እና የቪዛ ክልከላ እንዲያጋጥማቸው ሊያደርግ የሚችል አደገኛ አዝማሚያ መሆኑ የጉዳዩን አሳሳቢነት ያጎላዋል።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ፤ "ዓመታዊው የጎቲያ ካፕ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ስዊድን ያመሩ ታዳጊዎች እና የቡድን አባላት በስዊድን መጥፋታቸውን አስመልክቶ የተለያዩ መረጃዎች እየወጡ ይገኛሉ። በጉዳዩ ዙርያ ምላሽ ወይም ማብራርያ እንድንሰጥ ወደ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጥያቄዎች እየቀረቡ ሲሆን ፌዴሬሽናችን የቡድኑ አባላት መጥፋት ያሳዘነው መሆኑን እየገለጸ ታዳጊ ቡድኖች በመሰል ውድድሮች ላይ በራሳቸው ጥረት በሚያገኙት እድል ወደ ውድድሩ የሚያመሩ እንጂ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የወከሉ አለመሆኑን እየገለፅን በአንዳድ አካላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አባላት እንደሆኑ እየተገለጸበት ያለው መንገድ ትክክል አለመሆኑን እናሳውቃለን። " ብሏል።
10 days ago
በጎቲያ ካፕ የተሳተፉ 20 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ታዳጊ ተጫዋቾችና የቡድን አመራሮች በስዊድን መሰወራቸው ተረጋገጠ
#ethiopia | በስዊድን ጎተንበርግ ከተማ በተካሄደው የ2026 የ«ጎቲያ ካፕ» ዓለም አቀፍ የታዳጊዎች እግር ኳስ ውድድር ላይ የተሳተፉ 20 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ታዳጊ ተጫዋቾችና ቢያንስ አንድ የቡድን አመራር አባል ከውድድሩ በኋላ መሰወራቸውን የስዊድን ፖሊስ አረጋግጧል።
በስዊድን ፖሊስ መረጃ መሠረት፣ ቡድኑ ያረፈበትን ትምህርት ቤት ለቆ ያለማሳወቅ እንደወጣ ከታወቀ በኋላ ለፖሊስ ሪፖርት ተደርጓል። ፖሊስ እስካሁን የወንጀል፣ የሰው ዝውውር ወይም የግዳጅ ማስጠፋት ምልክት እንዳልተገኘ ገልጾ፣ ድርጊቱ በራሳቸው ፈቃድ የተፈጸመ እንደሚመስል አስታውቋል።
የጎቲያ ካፕ አዘጋጆች በበኩላቸው ከቡድኑ አንድ አመራር ጋር ግንኙነት እንዳደረጉ ገልጸው፣ ተጫዋቾቹ ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገናኘታቸውንና በደህና መሆናቸውን ቢናገርም፣ አሁን የሚገኙበት ቦታ እንደማይታወቅ ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ በኩል የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ አብርሃም ገብረማሪያም፣ የተሰራጨው መረጃ እውነት መሆኑን አረጋግጠው፣ ወደ ስዊድን የሄደው ቡድን የኢትዮጵያን ብሔራዊ ቡድን ወክሎ የተላከ ሳይሆን በግል አደረጃጀት የተሰባሰበ ቡድን መሆኑን ገልጸዋል። በተጨማሪም ፌዴሬሽኑ በጉዳዩ ላይ ዝርዝር መግለጫ እንደሚያወጣ አስታውቋል።
«ጎቲያ ካፕ» በዓለም ላይ ትልቁ የታዳጊዎች የእግር ኳስ ውድድር ሲሆን፣ በ2026 ውድድሩ ከ78 አገራት የመጡ ከ45,000 በላይ ተጫዋቾችና አሰልጣኞች ተሳትፈዋል።
#ethiopia #gothiacup #sweden #sportsnews #getutemesgen #getunews
#ethiopia | በስዊድን ጎተንበርግ ከተማ በተካሄደው የ2026 የ«ጎቲያ ካፕ» ዓለም አቀፍ የታዳጊዎች እግር ኳስ ውድድር ላይ የተሳተፉ 20 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ታዳጊ ተጫዋቾችና ቢያንስ አንድ የቡድን አመራር አባል ከውድድሩ በኋላ መሰወራቸውን የስዊድን ፖሊስ አረጋግጧል።
በስዊድን ፖሊስ መረጃ መሠረት፣ ቡድኑ ያረፈበትን ትምህርት ቤት ለቆ ያለማሳወቅ እንደወጣ ከታወቀ በኋላ ለፖሊስ ሪፖርት ተደርጓል። ፖሊስ እስካሁን የወንጀል፣ የሰው ዝውውር ወይም የግዳጅ ማስጠፋት ምልክት እንዳልተገኘ ገልጾ፣ ድርጊቱ በራሳቸው ፈቃድ የተፈጸመ እንደሚመስል አስታውቋል።
የጎቲያ ካፕ አዘጋጆች በበኩላቸው ከቡድኑ አንድ አመራር ጋር ግንኙነት እንዳደረጉ ገልጸው፣ ተጫዋቾቹ ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገናኘታቸውንና በደህና መሆናቸውን ቢናገርም፣ አሁን የሚገኙበት ቦታ እንደማይታወቅ ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ በኩል የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ አብርሃም ገብረማሪያም፣ የተሰራጨው መረጃ እውነት መሆኑን አረጋግጠው፣ ወደ ስዊድን የሄደው ቡድን የኢትዮጵያን ብሔራዊ ቡድን ወክሎ የተላከ ሳይሆን በግል አደረጃጀት የተሰባሰበ ቡድን መሆኑን ገልጸዋል። በተጨማሪም ፌዴሬሽኑ በጉዳዩ ላይ ዝርዝር መግለጫ እንደሚያወጣ አስታውቋል።
«ጎቲያ ካፕ» በዓለም ላይ ትልቁ የታዳጊዎች የእግር ኳስ ውድድር ሲሆን፣ በ2026 ውድድሩ ከ78 አገራት የመጡ ከ45,000 በላይ ተጫዋቾችና አሰልጣኞች ተሳትፈዋል።
#ethiopia #gothiacup #sweden #sportsnews #getutemesgen #getunews
10 days ago
“በስዊድን የጠፉት ታዳጊዎች ብሔራዊ ቡድንን አይወክሉም”
— የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
#ethiopia | በዓመታዊው የጎቲያ ካፕ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ስዊድን ያመሩ ታዳጊዎች እና የቡድን አባላት በዚያው መጥፋታቸውን የሚያመላክቱ መረጃዎች መውጣታቸውን ተከትሎ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ማብራሪያ ሰጥቷል።
ፌዴሬሽኑ በቡድኑ አባላት መጥፋት እንደሰማ የገለጸ ሲሆን በተለያዩ አካላት ታዳጊዎቹ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተወካዮች እንደሆኑ ተደርጎ የሚሰራጨው ዘገባም ሙሉ በሙሉ ትክክል እንዳልሆነ አስታውቋል።
አክሎም መሰል ታዳጊ ቡድኖች ወደ እንዲህ ባሉ ዓለም አቀፍ ውድድሮች የሚያመሩት በራሳቸው ጥረት በሚያገኙት እድል እንጂ አገራቸውን ወክለው በፌዴሬሽኑ አደራጅነት እንዳልሆነ በመግለጽ ጉዳዩን አብራርቷል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
— የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
#ethiopia | በዓመታዊው የጎቲያ ካፕ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ስዊድን ያመሩ ታዳጊዎች እና የቡድን አባላት በዚያው መጥፋታቸውን የሚያመላክቱ መረጃዎች መውጣታቸውን ተከትሎ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ማብራሪያ ሰጥቷል።
ፌዴሬሽኑ በቡድኑ አባላት መጥፋት እንደሰማ የገለጸ ሲሆን በተለያዩ አካላት ታዳጊዎቹ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተወካዮች እንደሆኑ ተደርጎ የሚሰራጨው ዘገባም ሙሉ በሙሉ ትክክል እንዳልሆነ አስታውቋል።
አክሎም መሰል ታዳጊ ቡድኖች ወደ እንዲህ ባሉ ዓለም አቀፍ ውድድሮች የሚያመሩት በራሳቸው ጥረት በሚያገኙት እድል እንጂ አገራቸውን ወክለው በፌዴሬሽኑ አደራጅነት እንዳልሆነ በመግለጽ ጉዳዩን አብራርቷል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
10 days ago
በስዊድን የጎቲያ ካፕ ላይ የተሳተፉ 20 ያህል ኢትዮጵያውያን የቡድን አባላት መጥፋታቸው ተገለጸ
#fastmereja | በስዊድን ጎተንበርግ ከተማ በተካሄደው የጎቲያ ታዳጊዎች ውድድር (Gothia Cup) ላይ ለመሳተፍ የተጓዙ 20 ያህል ኢትዮጵያውያን ተጫዋቾች እና የቡድን መሪዎች ደብዛቸው መጥፋቱን የስዊድን ፖሊስ እና የውድድሩ አዘጋጆች አስታወቁ።
በየዓመቱ በስዊድን በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የታዳጊዎች እግር ኳስ ውድድር ላይ ከተሳተፉ አራት የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል የአንዱ ቡድን አባላት የሆኑት እነዚህ 20 ያህል ግለሰቦች፣ ውድድሩ በተጠናቀቀበት የመጨረሻ ቀን ያረፉበት ትምህርት ቤት ሳይሰናበቱ መውጣታቸው ተሰምቷል። የቡድኑ አባላት እድሜያቸው ከ14 እስከ 17 ዓመት የሆኑ ታዳጊ ተጫዋቾችን እና ከአሰልጣኞች ወይም መሪዎች መካከል የተወሰኑትን ያካተተ መሆኑ ተመልክቷል።
የውድድሩ አዘጋጆች የቡድኑን መጥፋት እንደተረዱ ለአካባቢው ፖሊስ ጥቆማ ያቀረቡ ሲሆን፣ ቡድኑ ወደ ዋና ከተማዋ ስቶክሆልም አቅጣጫ ተጓዥ መሆናቸውን ጠቁመዋል። የስዊድን ፖሊስ ባደረገው ማጣራት እነዚህ ግለሰቦች ወደ ኢትዮጵያ እንዳልተመለሱ ያረጋገጠ ሲሆን፣ ክስተቱ በራሳቸው ፍላጎት የተደረገ መሰወር ወይም ህገ-ወጥ የፍልሰት እንቅስቃሴ እንደሆነ መገመቱን ገልጻል።
የስዊድን የምዕራብ ክልል ፖሊስ የጠፉ ሰዎች ክፍል ተወካይ ኤሊኖር ሃልዲን እንደገለጹት፣ በጉዳዩ ላይ የሰዎች ዝውውር ወይም የወንጀል ድርጊት መኖሩን የሚያሳይ ፍንጭ እስካሁን አልተገኘም። ሆኖም የስዊድን ፖሊስ ከአገሪቱ የኢሚግሬሽን መሥሪያ ቤት፣ ከድንበር ጠባቂዎች እና ከአለም አቀፍ አጋሮች ጋር በመተባበር የቡድኑን አባላት የመፈለግ ሥራ አጠናክሮ መቀጠሉን አስታውቋል።
#fastmereja | በስዊድን ጎተንበርግ ከተማ በተካሄደው የጎቲያ ታዳጊዎች ውድድር (Gothia Cup) ላይ ለመሳተፍ የተጓዙ 20 ያህል ኢትዮጵያውያን ተጫዋቾች እና የቡድን መሪዎች ደብዛቸው መጥፋቱን የስዊድን ፖሊስ እና የውድድሩ አዘጋጆች አስታወቁ።
በየዓመቱ በስዊድን በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የታዳጊዎች እግር ኳስ ውድድር ላይ ከተሳተፉ አራት የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል የአንዱ ቡድን አባላት የሆኑት እነዚህ 20 ያህል ግለሰቦች፣ ውድድሩ በተጠናቀቀበት የመጨረሻ ቀን ያረፉበት ትምህርት ቤት ሳይሰናበቱ መውጣታቸው ተሰምቷል። የቡድኑ አባላት እድሜያቸው ከ14 እስከ 17 ዓመት የሆኑ ታዳጊ ተጫዋቾችን እና ከአሰልጣኞች ወይም መሪዎች መካከል የተወሰኑትን ያካተተ መሆኑ ተመልክቷል።
የውድድሩ አዘጋጆች የቡድኑን መጥፋት እንደተረዱ ለአካባቢው ፖሊስ ጥቆማ ያቀረቡ ሲሆን፣ ቡድኑ ወደ ዋና ከተማዋ ስቶክሆልም አቅጣጫ ተጓዥ መሆናቸውን ጠቁመዋል። የስዊድን ፖሊስ ባደረገው ማጣራት እነዚህ ግለሰቦች ወደ ኢትዮጵያ እንዳልተመለሱ ያረጋገጠ ሲሆን፣ ክስተቱ በራሳቸው ፍላጎት የተደረገ መሰወር ወይም ህገ-ወጥ የፍልሰት እንቅስቃሴ እንደሆነ መገመቱን ገልጻል።
የስዊድን የምዕራብ ክልል ፖሊስ የጠፉ ሰዎች ክፍል ተወካይ ኤሊኖር ሃልዲን እንደገለጹት፣ በጉዳዩ ላይ የሰዎች ዝውውር ወይም የወንጀል ድርጊት መኖሩን የሚያሳይ ፍንጭ እስካሁን አልተገኘም። ሆኖም የስዊድን ፖሊስ ከአገሪቱ የኢሚግሬሽን መሥሪያ ቤት፣ ከድንበር ጠባቂዎች እና ከአለም አቀፍ አጋሮች ጋር በመተባበር የቡድኑን አባላት የመፈለግ ሥራ አጠናክሮ መቀጠሉን አስታውቋል።
11 days ago
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ከ1ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል ተባለ፡፡
በሳምንት ውስጥ በተደረገ 8 ዙር በረራ የተመለሱት 1ሺህ 604 ወንዶችና 1መቶ92 ሴቶች አመት እንዲሁም 38 ጨቅላ ህፃናት ሲሆኑ፤ ከተመላሾች መካከል 53 እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል ተብሏል።
የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለተመላሽ ዜጎች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ የማድረግ እና ከቤተሰብ ጋር የማቀላቀል ስራ ከሚመለከታቸው ባለድርሻና አጋር አካላት ጋር በመተባበር በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ አስታዉቋል፡፡
በተጨማሪም መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደ ተለያዩ ሀገራት ሄደው የሚመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎችን ለመደገፍና መልሶ ለማቋቋም የሚያስችሉ ተግባራትን በትብብር እያከናወነ መሆኑን ገልጿል፡፡
ወደፊትም በህገወጥ የሰዎች ዝውውር አስከፊነት ዙሪያ ህብረተሰቡን ለማስገንዘብ፣ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና ደህንነቱ የተጠበቀ ፍልሰትን ለማበረታታት ሚኒስቴሩ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል ተብሏል።
በአጠቃላይ 1ሺህ 8መቶ 34 ዜጎች ወደ አገር ዉስጥ ተመልሰዋል መባሉን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
በሳምንት ውስጥ በተደረገ 8 ዙር በረራ የተመለሱት 1ሺህ 604 ወንዶችና 1መቶ92 ሴቶች አመት እንዲሁም 38 ጨቅላ ህፃናት ሲሆኑ፤ ከተመላሾች መካከል 53 እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል ተብሏል።
የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለተመላሽ ዜጎች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ የማድረግ እና ከቤተሰብ ጋር የማቀላቀል ስራ ከሚመለከታቸው ባለድርሻና አጋር አካላት ጋር በመተባበር በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ አስታዉቋል፡፡
በተጨማሪም መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደ ተለያዩ ሀገራት ሄደው የሚመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎችን ለመደገፍና መልሶ ለማቋቋም የሚያስችሉ ተግባራትን በትብብር እያከናወነ መሆኑን ገልጿል፡፡
ወደፊትም በህገወጥ የሰዎች ዝውውር አስከፊነት ዙሪያ ህብረተሰቡን ለማስገንዘብ፣ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና ደህንነቱ የተጠበቀ ፍልሰትን ለማበረታታት ሚኒስቴሩ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል ተብሏል።
በአጠቃላይ 1ሺህ 8መቶ 34 ዜጎች ወደ አገር ዉስጥ ተመልሰዋል መባሉን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
15 days ago
ለአፍሪካውያን ታዳጊዎች የህልም ምሳሌ የሆኑት ጥቋቁር ወርቆች መድመቃቸውን ቀጥለዋል።
*ከጎዳና ህይወት እስከ አለም አቀፍ መድረክ
*አስከፊ ከሆነ የጎዳና ህይወት ተነስተው ከዝነኛዋ ሻኪራ ጋር እስከ መጣመር የደረሱት ጥቋቁር የአፍሪካ ወርቆች
#ethiopia | በምስራቅ አፍሪካ የጥበብ ዓለም ውስጥ የብዙዎችን ቀልብ የሳቡት የኡጋንዳው የዳንስ ቡድን ጌቶ ኪድስ የችሎታ እና የጽናት ተምሳሌት በመሆን ዓለምን እያስደነቁ ይገኛሉ።
ቡድኑ የተመሰረተው በኡጋንዳዋ ካምፓላ ከተማ በሚገኘው የካታዌ (Katwe) ሰፈር ነው።
በዳውዳ ካቫማ አማካኝነት የተደራጁት እነዚህ ታዳጊዎች መነሻቸው ከምንም ነበር ማለት ይቻላል።
እነዚህ ህጻናት በተስፋ መቁረጥ ውስጥ የነበሩ ከድህነት ጋር በጎዳና ህይወት ላይ የነበሩ ናቸው።
ይህ ብልሁ ዳውዳ ካቫማ የተባለው ወጣት ታዳጊዎችን በመሰብሰብ በሙዚቃ እና በዳንስ ተስፋ እንዲሰንቁ ብሎም ስማቸውን አለም እንዲያውቀው አድርጓል።
የዳውዳ ካቫማ አላማ የነበረው መዝናኛን ብቻ ሳይሆን ችሎታን በመጠቀም የጎዳና ላይ ህይወት በአማራጭ መንገድ ሊቀየር እንደሚችል ለዓለም ማሳየት ነበር።
ቡድኑ መጀመሪያ ላይ ትኩረት ያደረገው ጎዳና ላይ በመጨፈር የነበረ ሲሆን የነበራቸው ጉልበት እና ተፈጥሯዊ የዳንስ ችሎታ በየማህበራዊ ሚዲያው በወጡ አጫጭር ቪዲዮዎች የዓለምን ትኩረት በቶሎ እንዲስቡ አድርጓቸዋል።
ጌቶ ኪድስ ከኡጋንዳ አልፈው ዓለም አቀፍ እውቅና ያገኙት በተለያዩ የዓለም የሙዚቃ ቪዲዮዎች ላይ በመሳተፍ ነው።
በተለይም በፈረንጆቹ 2017 ላይ ከፈረንሳዊው አርቲስት ፍሬንች ሞንታና (French Montana) ጋር በሰሩት "Unforgettable" የሙዚቃ ቪዲዮ አማካኝነት ስማቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ በሰፊው ተሰማ።
ጌቶ ኪድስ በዓለም አቀፍ ደረጃ በታላላቅ የሙዚቃ ሽልማቶች ላይ ተጋባዥ ሆነዋል።
በዓለም አቀፍ የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ላይ በመቅረብ የኡጋንዳን እና የአፍሪካን ስም በከፍተኛ ደረጃ እያስጠሩም ይገኛሉ።
በቅርቡ በተጠናቀቀው የ2026 የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ከዝነኛዋ ሻኪራ ጋር በመጣመር ባሳዩት ብቃት የስኬት ጉዟቸውን ከፍታ ላይ አድርሰውታል።
ዛሬ "ጌቶ ኪድስ" የዳንስ ቡድን ብቻ ሳይሆን የበርካታ አፍሪካውያን ታዳጊዎች የህልም ምሳሌ ሆነዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ugandaghettokids #dancingwithshakira #worldcupfinal
*ከጎዳና ህይወት እስከ አለም አቀፍ መድረክ
*አስከፊ ከሆነ የጎዳና ህይወት ተነስተው ከዝነኛዋ ሻኪራ ጋር እስከ መጣመር የደረሱት ጥቋቁር የአፍሪካ ወርቆች
#ethiopia | በምስራቅ አፍሪካ የጥበብ ዓለም ውስጥ የብዙዎችን ቀልብ የሳቡት የኡጋንዳው የዳንስ ቡድን ጌቶ ኪድስ የችሎታ እና የጽናት ተምሳሌት በመሆን ዓለምን እያስደነቁ ይገኛሉ።
ቡድኑ የተመሰረተው በኡጋንዳዋ ካምፓላ ከተማ በሚገኘው የካታዌ (Katwe) ሰፈር ነው።
በዳውዳ ካቫማ አማካኝነት የተደራጁት እነዚህ ታዳጊዎች መነሻቸው ከምንም ነበር ማለት ይቻላል።
እነዚህ ህጻናት በተስፋ መቁረጥ ውስጥ የነበሩ ከድህነት ጋር በጎዳና ህይወት ላይ የነበሩ ናቸው።
ይህ ብልሁ ዳውዳ ካቫማ የተባለው ወጣት ታዳጊዎችን በመሰብሰብ በሙዚቃ እና በዳንስ ተስፋ እንዲሰንቁ ብሎም ስማቸውን አለም እንዲያውቀው አድርጓል።
የዳውዳ ካቫማ አላማ የነበረው መዝናኛን ብቻ ሳይሆን ችሎታን በመጠቀም የጎዳና ላይ ህይወት በአማራጭ መንገድ ሊቀየር እንደሚችል ለዓለም ማሳየት ነበር።
ቡድኑ መጀመሪያ ላይ ትኩረት ያደረገው ጎዳና ላይ በመጨፈር የነበረ ሲሆን የነበራቸው ጉልበት እና ተፈጥሯዊ የዳንስ ችሎታ በየማህበራዊ ሚዲያው በወጡ አጫጭር ቪዲዮዎች የዓለምን ትኩረት በቶሎ እንዲስቡ አድርጓቸዋል።
ጌቶ ኪድስ ከኡጋንዳ አልፈው ዓለም አቀፍ እውቅና ያገኙት በተለያዩ የዓለም የሙዚቃ ቪዲዮዎች ላይ በመሳተፍ ነው።
በተለይም በፈረንጆቹ 2017 ላይ ከፈረንሳዊው አርቲስት ፍሬንች ሞንታና (French Montana) ጋር በሰሩት "Unforgettable" የሙዚቃ ቪዲዮ አማካኝነት ስማቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ በሰፊው ተሰማ።
ጌቶ ኪድስ በዓለም አቀፍ ደረጃ በታላላቅ የሙዚቃ ሽልማቶች ላይ ተጋባዥ ሆነዋል።
በዓለም አቀፍ የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ላይ በመቅረብ የኡጋንዳን እና የአፍሪካን ስም በከፍተኛ ደረጃ እያስጠሩም ይገኛሉ።
በቅርቡ በተጠናቀቀው የ2026 የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ከዝነኛዋ ሻኪራ ጋር በመጣመር ባሳዩት ብቃት የስኬት ጉዟቸውን ከፍታ ላይ አድርሰውታል።
ዛሬ "ጌቶ ኪድስ" የዳንስ ቡድን ብቻ ሳይሆን የበርካታ አፍሪካውያን ታዳጊዎች የህልም ምሳሌ ሆነዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ugandaghettokids #dancingwithshakira #worldcupfinal
16 days ago
ኤንድሪክ እንደ አንጀሊና ጆሊ
#ethiopia | የሪያል ማድሪዱ አጥቂ ኤንደሪክ የተባበሩት መንግስታት የህጻናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) የብራዚል አምባሳደር ሆኖ መሾሙን ተቋሙ አስታወቀ።
የ20 ዓመቱ እግር ኳስ ተጫዋች ኤንድሪክ የህጻናትን መብት ለማስከበር እና በሀገሪቱ የዩኒሴፍን እንቅስቃሴዎች ለመደገፍ በብራዚል የዩኒሴፍ አምባሳደር ሆኖ ተሹሟል።
የብራዚል ብሔራዊ ቡድን እና የሪያል ማድሪድ ተጫዋች የሆነው ኤንደሪክ ከዚህ በኋላ በሀገሪቱ የህጻናት እና ታዳጊዎች መብትን ለማስከበር ከሌሎች የዩኒሴፍ አምባሳደሮች ጋር በጋራ እንደሚሰራ ተገልጿል።
ኤንድሪክ ያለው ተጽዕኖ እና የሚያሳየው አርአያነት ለዚህ የኃላፊነት ሚና ትክክለኛ ተመራጭ እንዲሆን አድርጎታል።
ዩኒሴፍ ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ በአለም ዙሪያ አምባሳደሮችን ሲሾም ቆይቷል።
እነዚህ አምባሳደሮች የሚመረጡት በስራቸው በሰፊው የሚታወቁ ተጽዕኖ ፈጣሪ እና የህጻናትንና የወጣቶችን ህይወት ለማሻሻል ከፍተኛ ቁርጠኝነት ያላቸው በመሆናቸው ነው።
በተለይም መልካም ምሳሌ መሆን የሚችሉ አርቲስቶች አትሌቶች እና ሌሎች ታዋቂ ግለሰቦች ለዚህ ቦታ በተለያዩ ጊዜያት ይሾማሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #endricknamedunicef #ambassadorinbrazil #usaangelinajolie
#ethiopia | የሪያል ማድሪዱ አጥቂ ኤንደሪክ የተባበሩት መንግስታት የህጻናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) የብራዚል አምባሳደር ሆኖ መሾሙን ተቋሙ አስታወቀ።
የ20 ዓመቱ እግር ኳስ ተጫዋች ኤንድሪክ የህጻናትን መብት ለማስከበር እና በሀገሪቱ የዩኒሴፍን እንቅስቃሴዎች ለመደገፍ በብራዚል የዩኒሴፍ አምባሳደር ሆኖ ተሹሟል።
የብራዚል ብሔራዊ ቡድን እና የሪያል ማድሪድ ተጫዋች የሆነው ኤንደሪክ ከዚህ በኋላ በሀገሪቱ የህጻናት እና ታዳጊዎች መብትን ለማስከበር ከሌሎች የዩኒሴፍ አምባሳደሮች ጋር በጋራ እንደሚሰራ ተገልጿል።
ኤንድሪክ ያለው ተጽዕኖ እና የሚያሳየው አርአያነት ለዚህ የኃላፊነት ሚና ትክክለኛ ተመራጭ እንዲሆን አድርጎታል።
ዩኒሴፍ ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ በአለም ዙሪያ አምባሳደሮችን ሲሾም ቆይቷል።
እነዚህ አምባሳደሮች የሚመረጡት በስራቸው በሰፊው የሚታወቁ ተጽዕኖ ፈጣሪ እና የህጻናትንና የወጣቶችን ህይወት ለማሻሻል ከፍተኛ ቁርጠኝነት ያላቸው በመሆናቸው ነው።
በተለይም መልካም ምሳሌ መሆን የሚችሉ አርቲስቶች አትሌቶች እና ሌሎች ታዋቂ ግለሰቦች ለዚህ ቦታ በተለያዩ ጊዜያት ይሾማሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #endricknamedunicef #ambassadorinbrazil #usaangelinajolie
Sponsored by
Surafel
16 days ago
ቼልሲ አሜሪካ ደርሷል
#ethiopia | የለንደኑ ክለብ ቼልሲ የወደፊት የቡድኑን አቅም ለመገንባት በሚያደርገው እንቅስቃሴ አሜሪካዊውን ድንቅ ታዳጊ መስመር ተጫዋች ቤንጂ ፍላወርስን ከአሜሪካው ዳላስ ኤፍሲ ለማስፈረም ከመሰረታዊ ስምምነት ላይ ደርሷል።
በተዘጋጀው የዝውውር እቅድ መሠረት ይህ የክንፍ መስመር ተወርዋሪ ዕድሜው 18 ዓመት እንደሞላ በቀጥታ ወደ ስታምፎርድ ብሪጅ በማምራት የቼልሲን አካዳሚ ይቀላቀላል።
በአሜሪካ እግር ኳስ ውስጥ ከሚገኙ እጅግ ተስፋ ሰጪ ታዳጊዎች አንዱ እንደሆነ የሚነገሩለትን ፍላወርስን ለማስፈረም በርካታ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች የረጅም ጊዜ ፍላጎት አሳይተው የነበረ ቢሆንም ቼልሲዎች ፈጣን እንቅስቃሴ እያደረጉ ነው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የለንደኑ ክለብ ቼልሲ የወደፊት የቡድኑን አቅም ለመገንባት በሚያደርገው እንቅስቃሴ አሜሪካዊውን ድንቅ ታዳጊ መስመር ተጫዋች ቤንጂ ፍላወርስን ከአሜሪካው ዳላስ ኤፍሲ ለማስፈረም ከመሰረታዊ ስምምነት ላይ ደርሷል።
በተዘጋጀው የዝውውር እቅድ መሠረት ይህ የክንፍ መስመር ተወርዋሪ ዕድሜው 18 ዓመት እንደሞላ በቀጥታ ወደ ስታምፎርድ ብሪጅ በማምራት የቼልሲን አካዳሚ ይቀላቀላል።
በአሜሪካ እግር ኳስ ውስጥ ከሚገኙ እጅግ ተስፋ ሰጪ ታዳጊዎች አንዱ እንደሆነ የሚነገሩለትን ፍላወርስን ለማስፈረም በርካታ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች የረጅም ጊዜ ፍላጎት አሳይተው የነበረ ቢሆንም ቼልሲዎች ፈጣን እንቅስቃሴ እያደረጉ ነው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
18 days ago
ኤሌክትሮኒክስ ላይ ረጅም ሰዓት የሚያሳልፉ የልዩ ፍላጎት ልጆች የንግግር እና የመግባባት ክህሎታቸውን ሊጎዳ እንደሚችል ተነገረ
ልዩ ፍላጎት የሚያስፈልጋቸው ታዳጊዎች በቤት ውስጥ ረጅም ጊዜን በሚያሳልፋበት የክረምት ወቅት ላይ ቴሌቭዥንን ጨምሮ ከሌሎች የኤሌክትሮኒክስ ነገሮች መራቅ ይኖርባቸዋል። ልዩ ፍላጎት ያላቸው ልጆች ለአእምሮ እድገታቸው እንቅስቃሴ ያሏቸው ጨዋታዎችን እንዲጫወቱ ፣ በአእምሮ የሚሰሩና የሚገጣጠሙ መጫዎቻዎች ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ማገዝ ያስፈልጋል ሲሉ የፍቅር ኢትዮጵያ የአእምሮ ዕድገት ውስንነት ብሔራዊ ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሸዋጌጥ ክብረት ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።
ልዩ ፍላጎት ያላቸው ታዳጊዎች ትምህርት ቤት ስለሄዱ ብቻ ውጤታማ መሆን ስለማይችሉ ብቻቸውን ከማዋል ይልቅ ልጆች ያሉባቸው እንዲሁም ሊደሰቱባቸው የሚችሉባቸው ቦታዎች ላይ እንዲሆኑ ማድረግ የመግባባት ክህሎታቸውን ለማዳበር ያግዛል። ከቴሌቪዥን እና ከሞባይል ጋር ረጅም ሰዓትን የሚያጠፉ የልዩ ፍላጎት ልጆች ከንግግር እና ከመግባባት ችሎታ ወደ ኋላ እንዲቀሩ ያደርጋቸዋል።
ይህ አይነቱ ችግር ያለባቸው ልጆች ንዴታቸውን የሚገልጹት ራሳቸውን በመጉዳት ሊሆን ስለሚችል ከልጅነት ጀምሮ በሚኖራቸው አስተዳደግ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ማድረግ እና ሊያናድዳቸዉ የሚችሉ ነገሮችን መቅረፍ ያስፈልጋል።ዋና ስራ አስኪያጇ አክለውም ወላጆች ይህን ህመም የማመን ችግር እንደሚገጥማቸው ገልፀው፤ ስልጠና በመውሰድ ለዚህ ጉዳይ መፍትሄ ማግኘት እንደሚችሉ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
ልዩ ፍላጎት የሚያስፈልጋቸው ታዳጊዎች በቤት ውስጥ ረጅም ጊዜን በሚያሳልፋበት የክረምት ወቅት ላይ ቴሌቭዥንን ጨምሮ ከሌሎች የኤሌክትሮኒክስ ነገሮች መራቅ ይኖርባቸዋል። ልዩ ፍላጎት ያላቸው ልጆች ለአእምሮ እድገታቸው እንቅስቃሴ ያሏቸው ጨዋታዎችን እንዲጫወቱ ፣ በአእምሮ የሚሰሩና የሚገጣጠሙ መጫዎቻዎች ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ማገዝ ያስፈልጋል ሲሉ የፍቅር ኢትዮጵያ የአእምሮ ዕድገት ውስንነት ብሔራዊ ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሸዋጌጥ ክብረት ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።
ልዩ ፍላጎት ያላቸው ታዳጊዎች ትምህርት ቤት ስለሄዱ ብቻ ውጤታማ መሆን ስለማይችሉ ብቻቸውን ከማዋል ይልቅ ልጆች ያሉባቸው እንዲሁም ሊደሰቱባቸው የሚችሉባቸው ቦታዎች ላይ እንዲሆኑ ማድረግ የመግባባት ክህሎታቸውን ለማዳበር ያግዛል። ከቴሌቪዥን እና ከሞባይል ጋር ረጅም ሰዓትን የሚያጠፉ የልዩ ፍላጎት ልጆች ከንግግር እና ከመግባባት ችሎታ ወደ ኋላ እንዲቀሩ ያደርጋቸዋል።
ይህ አይነቱ ችግር ያለባቸው ልጆች ንዴታቸውን የሚገልጹት ራሳቸውን በመጉዳት ሊሆን ስለሚችል ከልጅነት ጀምሮ በሚኖራቸው አስተዳደግ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ማድረግ እና ሊያናድዳቸዉ የሚችሉ ነገሮችን መቅረፍ ያስፈልጋል።ዋና ስራ አስኪያጇ አክለውም ወላጆች ይህን ህመም የማመን ችግር እንደሚገጥማቸው ገልፀው፤ ስልጠና በመውሰድ ለዚህ ጉዳይ መፍትሄ ማግኘት እንደሚችሉ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
19 days ago
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ከ1ሺህ 4መቶ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል ተባለ
በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 6 ዙር በረራ 1ሺህ 4መቶ 81 ኢትዮጵያዊያን መመለሳቸዉን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታዉቋ፡፡
የተመለሱት 8መቶ79 ወንዶች፣ 5መቶ54 ሴቶች እና 48 ጨቅላ ህፃናት ሲሆኑ፤ከተመላሾች መካከል 82 እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል።
መስከረም 5/ 2018 በተጀመረው ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ስራ እስካሁን ከ87 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገር መመለስ ተችሏል ተብሏል።
ሚኒስቴሩ ለተመላሽ ዜጎች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ የማድረግ እና ከቤተሰብ ጋር የማቀላቀል ስራ ከሚመለከታቸው ባለድርሻና አጋር አካላት ጋር በመተባበር በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ አስታዉቋል፡፡
በተጨማሪም መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደ ተለያዩ ሀገራት ሄደው የሚመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎችን ለመደገፍና መልሶ ለማቋቋም የሚያስችሉ ተግባራትን በትብብር እያከናወነ መሆኑን ገልጿል፡፡
ወደፊትም በህገወጥ የሰዎች ዝውውር አስከፊነት ዙሪያ ህብረተሰቡን ለማስገንዘብ፣ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና ደህንነቱ የተጠበቀ ፍልሰትን ለማበረታታት ሚኒስቴሩ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ተናግሯል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 6 ዙር በረራ 1ሺህ 4መቶ 81 ኢትዮጵያዊያን መመለሳቸዉን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታዉቋ፡፡
የተመለሱት 8መቶ79 ወንዶች፣ 5መቶ54 ሴቶች እና 48 ጨቅላ ህፃናት ሲሆኑ፤ከተመላሾች መካከል 82 እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል።
መስከረም 5/ 2018 በተጀመረው ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ስራ እስካሁን ከ87 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገር መመለስ ተችሏል ተብሏል።
ሚኒስቴሩ ለተመላሽ ዜጎች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ የማድረግ እና ከቤተሰብ ጋር የማቀላቀል ስራ ከሚመለከታቸው ባለድርሻና አጋር አካላት ጋር በመተባበር በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ አስታዉቋል፡፡
በተጨማሪም መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደ ተለያዩ ሀገራት ሄደው የሚመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎችን ለመደገፍና መልሶ ለማቋቋም የሚያስችሉ ተግባራትን በትብብር እያከናወነ መሆኑን ገልጿል፡፡
ወደፊትም በህገወጥ የሰዎች ዝውውር አስከፊነት ዙሪያ ህብረተሰቡን ለማስገንዘብ፣ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና ደህንነቱ የተጠበቀ ፍልሰትን ለማበረታታት ሚኒስቴሩ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ተናግሯል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
21 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) ለአሥራ ስድስት ዓመታት ያህል.. “ጆሃንስበርግ” የምትለው ቃል ለስፔን እግር ኳስ ፍጹም ወርቃማ እና የተቀደሰች ትርጉም ነበራት። እሷ ከማድሪድ 8,000 ኪሎ ሜትር ርቃ የምትገኝ ከተማ ብቻ አልነበረችም፤ ይልቁንም አይከር ካሲያስ የወርቅ ጽዋውን ወደ ሰማይ የሰቀለባት፣ አንድሬስ ኢኒየስታ በ116ኛው ደቂቃ ላይ ያስቆጠራት ግብ ታሪክን ዘላለም ያደረገባት እና ስፔን “አንድ ቀን የዓለም ሻምፒዮን መሆን እችል ይሆን?” የሚለውን ጥያቄ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የቀበረችባት የታሪክ ማህደር እንጂ!
አሁን ግን የእግር ኳሱ የክብር ካርታ ወደ አዲሱ ዓለም፣ ወደ ኒውዮርክ እየመራን ነው። በሁድሰን ወንዝ ማዶ በኒው ጀርሲ፣ ሌላኛዋ አዲስ እና አስፈሪዋ የስፔን ብሔራዊ ቡድን እያንዳንዱ ታዳጊ በሕልሙ ሊጫወተው የሚመኘውን ያንን ታላቅ የፍፃሜ ጨዋታ ልታደርግ ተዘጋጅታለች። በዚያ በጆሃንስበርግ የኢኒየስታ ታሪካዊ ግብ ሲቆጠር አንዳንዶቹ የቡድኑ ተጫዋቾች ገና ዳዴ በማለት ላይ ነበሩ፤ ሌሎቹ ደግሞ በየሰፈሩና በየፓርኩ ያንን ግብ እየደገሙ ያደጉ ታዳጊዎች ናቸው። ዛሬ ግን ያቺ የመጀመሪያዋ የክብር ኮከብ በእነሱ ላይ ከባድ ሸክም መሆኗ ቀርቶ ወደ ቀጣዩ ታሪክ የሚመራቸው ፋኖስ ሆናለች።
ይህ ጉዞ ግን በምቾት የተሞላ ቀጥተኛ መንገድ አልነበረም። ለአሥራ ስድስት ዓመታት የፈጀ፣ ስድስት አሰልጣኞችን የቀያየረ እና የቡድኑን ማንነት ሙሉ በሙሉ የለወጠ ከባድ ጉዞ እንጂ። የመጀመሪያው ምዕራፍ የወርቃማው ትውልድ ቀጣይ ክፍል ነበር። ቪሴንቴ ዴል ቦስኬ የዓለም ሻምፒዮኑን ቡድን ይዘት ሳይበርዝ አስቀጥሎ፣ ከሁለት ዓመት በኋላ በኪየቭ ጣሊያንን 4 ለ 0 በሆነ አስደናቂ እግር ኳስ በማሸነፍ የዩሮ 2012 ዋንጫን በድጋሚ አነሳ። ያ ስብስብ በታሪክ ተወዳዳሪ የሌለው ታላቅ ታሪክ ጻፈ - የአውሮፓ ዋንጫን፣ የዓለም ዋንጫን እና የአውሮፓ ዋንጫን በተከታታይ በማሸነፍ ዓለምን በበላይነት የገዛበት ዘመን ነበር።
ነገር ግን ምንም ዓይነት ታላቅ ግዛት ለዘላለም አይኖርም! የ2014ቱ የብራዚል የዓለም ዋንጫ የዚያ ወደር የለሽ ትውልድ የውድቀት ማብሰሪያ ሆነ። በኔዘርላንድስ የደረሰባቸው አስደንጋጭ ሽንፈት እና በቺሊ መረታት ያንን ታሪካዊ ምዕራፍ በድንገት ዘጋው። ስፔን ከዓለም ሻምፒዮንነት ተነስታ በምድብ ደረጃ ተሸኝታ ወጣች። እግር ኳስ ለስፔናውያን ታላቅ ትምህርት ሰጣቸው - ክብር ለዘላለም የሚሰጥ ስጦታ አይደለም! ከሁለት ዓመት በኋላ በፈረንሳዩ ዩሮ፣ ጣሊያን ስፔንን በሩብ ፍፃሜ ስታስወጣ፣ የዴል ቦስኬ ዘመን እና ዋና የነበረው ያ ትውልድ ሙሉ በሙሉ ማክተሙ ታወጀ።
ከዚያ በኋላ ስፔን ወደ መልሶ ግንባታ ገባች። ጁለን ሎፔቴጊ የቡድኑን ታሪካዊ ቅርስ ሳይበታትን አዲስ ትውልድ የመፍጠር ከባድ ኃላፊነት ተረከበ። ቡድኑን በብቃት ለሩሲያው የዓለም ዋንጫ ቢያሳልፍም፣ ጨዋታው ከመጀመሩ ሁለት ቀን በፊት ከሪያል ማድሪድ ጋር ውል ማሰሩን ተከትሎ ከኃላፊነቱ መባረሩ በዓለም እግር ኳስ ታሪክ ትልቁ ድራማ ሆነ። ፈርናንዶ ሄሮ ቡድኑን በድንገተኛ አደጋ ቢረከብም፣ ስፔን በሩሲያ በፔናሊቲ ተመትታ ስትወጣ ስሜቱ እጅግ መራራ ነበር።
በመቀጠል የመጣው ሉዊስ ኤንሪኬ ግን ፍጹም አዲስ አብዮት ይዞ መጣ። ያረጁ ተዋናዮችን በማስወገድ፣ ወጣቶችን ወደ ፊት በማምጣት ፈጣንና ኃይለኛ ቡድን ፈጠረ። በልጃቸው ሕመም ምክንያት ለጥቂት ጊዜ ቢርቁም፣ በረዳታቸው ሮበርት ሞሬኖ አማካኝነት ቡድኑ ሳይሸነፍ ጉዞውን ቀጠለ። ኤንሪኬ ሲመለሱም ፕሮጀክቱን አፋጠኑት። በ2021 ዩሮ ስፔን እስከ ግማሽ ፍፃሜ ተጉዛ በጣሊያን ብትሸነፍም፣ ቡድኑ ወደ ቀድሞ አስፈሪነቱ መመለሱን አበሰረ። ነገር ግን በኳታር የዓለም ዋንጫ ኮስታሪካን 7 ለ 0 በማሸነፍ በደመቀ ሁኔታ የጀመረው ጉዞ፣ በሞሮኮ የቅጣት ምት (ፔናሊቲ) ተረቶ በከባድ ሐዘን ተጠናቀቀ። ስፔን በተከታታይ ሦስት ትላልቅ ውድድሮች ሩብ ፍጻሜ እንኳን መድረስ አለመቻሏ ፌዴሬሽኑ አዲስ መንገድ እንዲፈልግ አስገደደው።
ሉዊስ ዴ ላ ፉየንቴ ለዓመታት በታችኛው የዕድሜ ክልል ውስጥ የስፔንን ወጣቶች ሲቀርጽ የቆየ ጥልቅ መሃንዲስ ነው። የዩሮ ከ19 እና ከ21 ሻምፒዮን፣ የኦሊምፒክ ሜዳሊያ ባለቤት በመሆኑ የወደፊቱን ትውልድ በደብ ያውቀው ነበር። የእሱ ስልት ግለሰብን ሳይሆን እንደ አንድ ጠንካራ ቤተሰብ መጫወትን ማዕከል ያደረገ ነበር። ውጤቱም ወዲያውኑ መጣ!
መጀመሪያ የኔሽንስ ሊግን አሸነፈ... በመቀጠልም የ2024ቱን የአውሮፓ ዋንጫ በታላቅ የበላይነት በማንሳት ስፔንን ዳግም ወደ አውሮፓ የክብር ማማ መለሳት። ያ ቡድን በሮድሪ፣ ፔድሪ፣ ፋቢያን፣ ላሚን ያማል እና ኒኮ ዊሊያምስ የሚመራ፣ ወጣቶችና አንጋፋዎች የተቀላቀሉበት፣ ፍጹም የማይፈራ ስብስብ ሆነ። አሰልጣኙ እንደተናገሩት ያ ዩሮ ገና ጅምር እንጂ ማሳረጊያ አልነበረም።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ዴ ላ ፉየንቴ ኳስን መቆጣጠር ብቻ ሳይሆን፣ መሮጥ፣ መጫን፣ እና አስፈላጊ ሲሆን መከላከል የሚችል ሁለገብ ቡድን ገንብቷል። ይህ ቡድን በአጨዋወቱ ከ2010ዱ ቡድን ቢለይም፣ በአሸናፊነት ስነ-ልቦናው ግን ፍጹም አንድ አይነት ነው።
ከጆሃንስበርግ እስከ ኒውዮርክ በትክክል 5,852 ቀናት አልፈዋል። ተዋናዮቹ ተቀይረዋል፣ ስታዲየሞቹ ሌላ ሆነዋል፣ ተቀናቃኞቹም ተለውጠዋል። አይከር ካሲያስ የአምበልነቱን ማዕረግ ለአዲሱ ትውልድ አስረክቧል። ዣቪ፣ ኢኒየስታ እና ቪያ ቦታቸውን ለሮድሪ፣ ላሚን ያማል እና ኦያርዛባል ለቀዋል። ነገር ግን የዴል ቦስኬን ታሪካዊ መንገድ ዛሬ ዴ ላ ፉየንቴ በዚያው ወርቃማ ስሜት እያስቀጠለው ይገኛል—ያንን የመጀመሪያዋን የክብር ኮከብ በቴሌቪዥን እያዩ ያደጉት ታዳጊዎች፣ ዛሬ ሁለተኛዋን ኮከብ ለመጨበጥ በኒውዮርክ ሜዳ ላይ ታሪክ ለመጻፍ ተዘጋጅተዋል!
አሁን ግን የእግር ኳሱ የክብር ካርታ ወደ አዲሱ ዓለም፣ ወደ ኒውዮርክ እየመራን ነው። በሁድሰን ወንዝ ማዶ በኒው ጀርሲ፣ ሌላኛዋ አዲስ እና አስፈሪዋ የስፔን ብሔራዊ ቡድን እያንዳንዱ ታዳጊ በሕልሙ ሊጫወተው የሚመኘውን ያንን ታላቅ የፍፃሜ ጨዋታ ልታደርግ ተዘጋጅታለች። በዚያ በጆሃንስበርግ የኢኒየስታ ታሪካዊ ግብ ሲቆጠር አንዳንዶቹ የቡድኑ ተጫዋቾች ገና ዳዴ በማለት ላይ ነበሩ፤ ሌሎቹ ደግሞ በየሰፈሩና በየፓርኩ ያንን ግብ እየደገሙ ያደጉ ታዳጊዎች ናቸው። ዛሬ ግን ያቺ የመጀመሪያዋ የክብር ኮከብ በእነሱ ላይ ከባድ ሸክም መሆኗ ቀርቶ ወደ ቀጣዩ ታሪክ የሚመራቸው ፋኖስ ሆናለች።
ይህ ጉዞ ግን በምቾት የተሞላ ቀጥተኛ መንገድ አልነበረም። ለአሥራ ስድስት ዓመታት የፈጀ፣ ስድስት አሰልጣኞችን የቀያየረ እና የቡድኑን ማንነት ሙሉ በሙሉ የለወጠ ከባድ ጉዞ እንጂ። የመጀመሪያው ምዕራፍ የወርቃማው ትውልድ ቀጣይ ክፍል ነበር። ቪሴንቴ ዴል ቦስኬ የዓለም ሻምፒዮኑን ቡድን ይዘት ሳይበርዝ አስቀጥሎ፣ ከሁለት ዓመት በኋላ በኪየቭ ጣሊያንን 4 ለ 0 በሆነ አስደናቂ እግር ኳስ በማሸነፍ የዩሮ 2012 ዋንጫን በድጋሚ አነሳ። ያ ስብስብ በታሪክ ተወዳዳሪ የሌለው ታላቅ ታሪክ ጻፈ - የአውሮፓ ዋንጫን፣ የዓለም ዋንጫን እና የአውሮፓ ዋንጫን በተከታታይ በማሸነፍ ዓለምን በበላይነት የገዛበት ዘመን ነበር።
ነገር ግን ምንም ዓይነት ታላቅ ግዛት ለዘላለም አይኖርም! የ2014ቱ የብራዚል የዓለም ዋንጫ የዚያ ወደር የለሽ ትውልድ የውድቀት ማብሰሪያ ሆነ። በኔዘርላንድስ የደረሰባቸው አስደንጋጭ ሽንፈት እና በቺሊ መረታት ያንን ታሪካዊ ምዕራፍ በድንገት ዘጋው። ስፔን ከዓለም ሻምፒዮንነት ተነስታ በምድብ ደረጃ ተሸኝታ ወጣች። እግር ኳስ ለስፔናውያን ታላቅ ትምህርት ሰጣቸው - ክብር ለዘላለም የሚሰጥ ስጦታ አይደለም! ከሁለት ዓመት በኋላ በፈረንሳዩ ዩሮ፣ ጣሊያን ስፔንን በሩብ ፍፃሜ ስታስወጣ፣ የዴል ቦስኬ ዘመን እና ዋና የነበረው ያ ትውልድ ሙሉ በሙሉ ማክተሙ ታወጀ።
ከዚያ በኋላ ስፔን ወደ መልሶ ግንባታ ገባች። ጁለን ሎፔቴጊ የቡድኑን ታሪካዊ ቅርስ ሳይበታትን አዲስ ትውልድ የመፍጠር ከባድ ኃላፊነት ተረከበ። ቡድኑን በብቃት ለሩሲያው የዓለም ዋንጫ ቢያሳልፍም፣ ጨዋታው ከመጀመሩ ሁለት ቀን በፊት ከሪያል ማድሪድ ጋር ውል ማሰሩን ተከትሎ ከኃላፊነቱ መባረሩ በዓለም እግር ኳስ ታሪክ ትልቁ ድራማ ሆነ። ፈርናንዶ ሄሮ ቡድኑን በድንገተኛ አደጋ ቢረከብም፣ ስፔን በሩሲያ በፔናሊቲ ተመትታ ስትወጣ ስሜቱ እጅግ መራራ ነበር።
በመቀጠል የመጣው ሉዊስ ኤንሪኬ ግን ፍጹም አዲስ አብዮት ይዞ መጣ። ያረጁ ተዋናዮችን በማስወገድ፣ ወጣቶችን ወደ ፊት በማምጣት ፈጣንና ኃይለኛ ቡድን ፈጠረ። በልጃቸው ሕመም ምክንያት ለጥቂት ጊዜ ቢርቁም፣ በረዳታቸው ሮበርት ሞሬኖ አማካኝነት ቡድኑ ሳይሸነፍ ጉዞውን ቀጠለ። ኤንሪኬ ሲመለሱም ፕሮጀክቱን አፋጠኑት። በ2021 ዩሮ ስፔን እስከ ግማሽ ፍፃሜ ተጉዛ በጣሊያን ብትሸነፍም፣ ቡድኑ ወደ ቀድሞ አስፈሪነቱ መመለሱን አበሰረ። ነገር ግን በኳታር የዓለም ዋንጫ ኮስታሪካን 7 ለ 0 በማሸነፍ በደመቀ ሁኔታ የጀመረው ጉዞ፣ በሞሮኮ የቅጣት ምት (ፔናሊቲ) ተረቶ በከባድ ሐዘን ተጠናቀቀ። ስፔን በተከታታይ ሦስት ትላልቅ ውድድሮች ሩብ ፍጻሜ እንኳን መድረስ አለመቻሏ ፌዴሬሽኑ አዲስ መንገድ እንዲፈልግ አስገደደው።
ሉዊስ ዴ ላ ፉየንቴ ለዓመታት በታችኛው የዕድሜ ክልል ውስጥ የስፔንን ወጣቶች ሲቀርጽ የቆየ ጥልቅ መሃንዲስ ነው። የዩሮ ከ19 እና ከ21 ሻምፒዮን፣ የኦሊምፒክ ሜዳሊያ ባለቤት በመሆኑ የወደፊቱን ትውልድ በደብ ያውቀው ነበር። የእሱ ስልት ግለሰብን ሳይሆን እንደ አንድ ጠንካራ ቤተሰብ መጫወትን ማዕከል ያደረገ ነበር። ውጤቱም ወዲያውኑ መጣ!
መጀመሪያ የኔሽንስ ሊግን አሸነፈ... በመቀጠልም የ2024ቱን የአውሮፓ ዋንጫ በታላቅ የበላይነት በማንሳት ስፔንን ዳግም ወደ አውሮፓ የክብር ማማ መለሳት። ያ ቡድን በሮድሪ፣ ፔድሪ፣ ፋቢያን፣ ላሚን ያማል እና ኒኮ ዊሊያምስ የሚመራ፣ ወጣቶችና አንጋፋዎች የተቀላቀሉበት፣ ፍጹም የማይፈራ ስብስብ ሆነ። አሰልጣኙ እንደተናገሩት ያ ዩሮ ገና ጅምር እንጂ ማሳረጊያ አልነበረም።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ዴ ላ ፉየንቴ ኳስን መቆጣጠር ብቻ ሳይሆን፣ መሮጥ፣ መጫን፣ እና አስፈላጊ ሲሆን መከላከል የሚችል ሁለገብ ቡድን ገንብቷል። ይህ ቡድን በአጨዋወቱ ከ2010ዱ ቡድን ቢለይም፣ በአሸናፊነት ስነ-ልቦናው ግን ፍጹም አንድ አይነት ነው።
ከጆሃንስበርግ እስከ ኒውዮርክ በትክክል 5,852 ቀናት አልፈዋል። ተዋናዮቹ ተቀይረዋል፣ ስታዲየሞቹ ሌላ ሆነዋል፣ ተቀናቃኞቹም ተለውጠዋል። አይከር ካሲያስ የአምበልነቱን ማዕረግ ለአዲሱ ትውልድ አስረክቧል። ዣቪ፣ ኢኒየስታ እና ቪያ ቦታቸውን ለሮድሪ፣ ላሚን ያማል እና ኦያርዛባል ለቀዋል። ነገር ግን የዴል ቦስኬን ታሪካዊ መንገድ ዛሬ ዴ ላ ፉየንቴ በዚያው ወርቃማ ስሜት እያስቀጠለው ይገኛል—ያንን የመጀመሪያዋን የክብር ኮከብ በቴሌቪዥን እያዩ ያደጉት ታዳጊዎች፣ ዛሬ ሁለተኛዋን ኮከብ ለመጨበጥ በኒውዮርክ ሜዳ ላይ ታሪክ ለመጻፍ ተዘጋጅተዋል!
Sponsored by
Surafel
23 days ago
የ8 ዓመቱ አርበኛ ቃል ተስፋዬ ከሀዋሳ እስከ ሻንግሃይ! 🇪🇹 🇨🇳
#ethiopia | የፍሬሲድ የለውጥ ትምህርት ቤት የ8 ዓመት ተማሪ ቃል ተስፋዬ፣ ኢትዮጵያን ወክሎ በቻይና ሻንግሃይ በሚካሄደው የዓለም ስፔሊንግ ቢ (World Spelling Bee) ውድድር ለመሳተፍ ሻንግሃይ ደርሷል።
ቃል ተስፋዬ በኢትዮጵያ በተካሄደው ብሔራዊ የስፔሊንግ ቢ ውድድር በጁኒየር ምድብ አሸናፊ በመሆን ጉዞውን የጀመረ ሲሆን፣ በዚምባብዌ በተካሄደው የአፍሪካ ስፔሊንግ ቢ ውድድርም ኢትዮጵያን በክብር ወክሎ በመወዳደር ሜዳሊያና የእውቅና ሰርተፊኬት ማግኘት ችሏል።
አሁን ደግሞ ከጁላይ 10 እስከ 20 በሻንግሃይ በሚካሄደው የዓለም ስፔሊንግ ቢ ውድድር ላይ ኢትዮጵያንና አፍሪካን ወክሎ በመሳተፍ ሌላ ታሪክ ለመጻፍ ተዘጋጅቷል።
ከቃል ተስፋዬ ጋር ተማሪ ኤልዳና እለፋቸውም ኢትዮጵያን ወክላ በውድድሩ ትሳተፋለች።
እንዲህ ያሉ ታዳጊዎች የኢትዮጵያን ስም በዓለም መድረክ እንዲያስጠሩ ያደረጉትን የኢትዮጵያ ስፔሊንግ ቢ መስራች አቶ ዐቢይ ተክሌን እና መላውን ቡድን ማመስገን ይገባል።
መልካም ዕድል ቃል ተስፋዬ! የኢትዮጵያ ልብ ከአንተ ጋር ነው። 🇪🇹❤️
#ethiopia #kaltesfaye #spellingbee #worldspellingbee #shanghai #china #freseedschool #youngchampion #education #getutemesgen #ጌጡተመስገን #ቃልተስፋዬ #ኢትዮጵያ #ሻንግሃይ
#ethiopia | የፍሬሲድ የለውጥ ትምህርት ቤት የ8 ዓመት ተማሪ ቃል ተስፋዬ፣ ኢትዮጵያን ወክሎ በቻይና ሻንግሃይ በሚካሄደው የዓለም ስፔሊንግ ቢ (World Spelling Bee) ውድድር ለመሳተፍ ሻንግሃይ ደርሷል።
ቃል ተስፋዬ በኢትዮጵያ በተካሄደው ብሔራዊ የስፔሊንግ ቢ ውድድር በጁኒየር ምድብ አሸናፊ በመሆን ጉዞውን የጀመረ ሲሆን፣ በዚምባብዌ በተካሄደው የአፍሪካ ስፔሊንግ ቢ ውድድርም ኢትዮጵያን በክብር ወክሎ በመወዳደር ሜዳሊያና የእውቅና ሰርተፊኬት ማግኘት ችሏል።
አሁን ደግሞ ከጁላይ 10 እስከ 20 በሻንግሃይ በሚካሄደው የዓለም ስፔሊንግ ቢ ውድድር ላይ ኢትዮጵያንና አፍሪካን ወክሎ በመሳተፍ ሌላ ታሪክ ለመጻፍ ተዘጋጅቷል።
ከቃል ተስፋዬ ጋር ተማሪ ኤልዳና እለፋቸውም ኢትዮጵያን ወክላ በውድድሩ ትሳተፋለች።
እንዲህ ያሉ ታዳጊዎች የኢትዮጵያን ስም በዓለም መድረክ እንዲያስጠሩ ያደረጉትን የኢትዮጵያ ስፔሊንግ ቢ መስራች አቶ ዐቢይ ተክሌን እና መላውን ቡድን ማመስገን ይገባል።
መልካም ዕድል ቃል ተስፋዬ! የኢትዮጵያ ልብ ከአንተ ጋር ነው። 🇪🇹❤️
#ethiopia #kaltesfaye #spellingbee #worldspellingbee #shanghai #china #freseedschool #youngchampion #education #getutemesgen #ጌጡተመስገን #ቃልተስፋዬ #ኢትዮጵያ #ሻንግሃይ
24 days ago
ወልቂጤ : የመሐመድ ናስር ታሎር (MNT) የታዳጊዎች እግር ኳስ አካዳሚ
#ethiopia | ወልቂጤ — በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የሚገኘው የ"መሐመድ ናስር ታሎር" (MNT) የታዳጊዎች እግር ኳስ አካዳሚ የግሉን ዘርፍ በማሳተፍ ረገድ ተስፋ ሰጪና ለሌሎችም ተሞክሮ የሚሆን አርአያነት ያለው ሥራ እያከናወነ እንደሚገኝ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰይፈ ዓለሙን ጨምሮ ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በወልቂጤ ከተማ የሚገኙ የስፖርት ሥልጠና ፕሮጀክቶችን በአካል ተገኝተው ጎብኝተዋል።
የክረምት ወቅት ስፖርታዊ ንቅናቄና የተተኪዎች ሥልጠና*
የቢሮ ምክትል ኃላፊው አቶ ሰይፈ ዓለሙ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለጹት፤ በክልሉ በክረምት ወቅት ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ያሉበትን ሁኔታ ለመገምገም የቴክኒክ ቡድን ተቋቁሞ በሁሉም ዞኖች በአካል ብቃት እንቅስቃሴ የታጀቡ ሥራዎችን የማስጀመር ተግባር እየተከናወነ ይገኛል።
በክረምት ወቅት ታዳጊዎች አልባሌ ቦታ እንዳይውሉ በማድረግ በበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዲያሳልፉ ማድረግ እንደሚገባ ያሳሰቡት ኃላፊው፤ በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጤናው የተጠበቀ አምራች ዜጋ ለመፍጠር በሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች ሰፊ የንቅናቄ ሥራ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የሰርከስ ሰልጣኞችን እየመለመለ እንደሚገኝና በ2019 በጀት ዓመት የክልሉን የሰርከስ ቡድን በአንድ የስልጠና ማዕከል ሰብስቦ ሥራ ለማስጀመር ማቀዱን አስታውቀዋል።
በወልቂጤ ከተማ በተደረገው ምልከታ ቡድኑ እጅግ መደሰቱን የገለጹት አቶ ሰይፈ፤ በተለይም በእግር ኳስ በየዕድሜ ክልሉ የሚሰጠው ሥልጠና ጠንካራና የአሰልጣኞችን ቁርጠኝነት በተጨባጭ ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል።
በከተማው የሚገኘው የMNT እግር ኳስ አካዳሚ በተተኪ ታዳጊዎች ላይ እየሠራ ያለው ሥራ ለሀገርና ለክልሉ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ጠቁመው፣ በዞኑ የሚገኙ ባለሀብቶች ይህንን አርአያነት ያለው ተግባር በመከተል ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና የማኅበረሰብ ድጋፍ**
የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አደም ሽኩር በበኩላቸው፤ በዘንድሮው ክረምት ወጣቶችን በማስተባበር ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልዩ ልዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።
ወጣቶችና ታዳጊዎች በአካባቢ ጽዳት፣ በችግኝ ተከላ፣ በኪነ-ጥበብ እና በስፖርታዊ ውድድሮች እንዲሳተፉ እየተደረገ ከመሆኑም በላይ፤ አቅመ-ደካሞችን የመደገፍና አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ደብተር የማሰባሰብ ሥራዎች በበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ስለ መሐመድ ናስር ታሎር (MNT) አካዳሚ
የአካዳሚው አሰልጣኝና ሥራ አስኪያጅ አብድልህኒ ተሰማ እንደገለጹት፤ አካዳሚው በአሜሪካ ሀገር በሚኖረውና የከተማው ተወላጅ በሆነው በአቶ መሐመድ ናስር የተመሠረተ ነው።
ከተመሠረተ አምስት ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ አካዳሚ፦
* ከ6 እስከ 18 ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ታዳጊዎችን ያቅፋል።
* በአሁኑ ወቅት ከ400 በላይ ታዳጊ ስፖርተኞችን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛል።
የጉራጌ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን
#ethiopia | ወልቂጤ — በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የሚገኘው የ"መሐመድ ናስር ታሎር" (MNT) የታዳጊዎች እግር ኳስ አካዳሚ የግሉን ዘርፍ በማሳተፍ ረገድ ተስፋ ሰጪና ለሌሎችም ተሞክሮ የሚሆን አርአያነት ያለው ሥራ እያከናወነ እንደሚገኝ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰይፈ ዓለሙን ጨምሮ ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በወልቂጤ ከተማ የሚገኙ የስፖርት ሥልጠና ፕሮጀክቶችን በአካል ተገኝተው ጎብኝተዋል።
የክረምት ወቅት ስፖርታዊ ንቅናቄና የተተኪዎች ሥልጠና*
የቢሮ ምክትል ኃላፊው አቶ ሰይፈ ዓለሙ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለጹት፤ በክልሉ በክረምት ወቅት ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ያሉበትን ሁኔታ ለመገምገም የቴክኒክ ቡድን ተቋቁሞ በሁሉም ዞኖች በአካል ብቃት እንቅስቃሴ የታጀቡ ሥራዎችን የማስጀመር ተግባር እየተከናወነ ይገኛል።
በክረምት ወቅት ታዳጊዎች አልባሌ ቦታ እንዳይውሉ በማድረግ በበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዲያሳልፉ ማድረግ እንደሚገባ ያሳሰቡት ኃላፊው፤ በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጤናው የተጠበቀ አምራች ዜጋ ለመፍጠር በሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች ሰፊ የንቅናቄ ሥራ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የሰርከስ ሰልጣኞችን እየመለመለ እንደሚገኝና በ2019 በጀት ዓመት የክልሉን የሰርከስ ቡድን በአንድ የስልጠና ማዕከል ሰብስቦ ሥራ ለማስጀመር ማቀዱን አስታውቀዋል።
በወልቂጤ ከተማ በተደረገው ምልከታ ቡድኑ እጅግ መደሰቱን የገለጹት አቶ ሰይፈ፤ በተለይም በእግር ኳስ በየዕድሜ ክልሉ የሚሰጠው ሥልጠና ጠንካራና የአሰልጣኞችን ቁርጠኝነት በተጨባጭ ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል።
በከተማው የሚገኘው የMNT እግር ኳስ አካዳሚ በተተኪ ታዳጊዎች ላይ እየሠራ ያለው ሥራ ለሀገርና ለክልሉ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ጠቁመው፣ በዞኑ የሚገኙ ባለሀብቶች ይህንን አርአያነት ያለው ተግባር በመከተል ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና የማኅበረሰብ ድጋፍ**
የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አደም ሽኩር በበኩላቸው፤ በዘንድሮው ክረምት ወጣቶችን በማስተባበር ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልዩ ልዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።
ወጣቶችና ታዳጊዎች በአካባቢ ጽዳት፣ በችግኝ ተከላ፣ በኪነ-ጥበብ እና በስፖርታዊ ውድድሮች እንዲሳተፉ እየተደረገ ከመሆኑም በላይ፤ አቅመ-ደካሞችን የመደገፍና አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ደብተር የማሰባሰብ ሥራዎች በበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ስለ መሐመድ ናስር ታሎር (MNT) አካዳሚ
የአካዳሚው አሰልጣኝና ሥራ አስኪያጅ አብድልህኒ ተሰማ እንደገለጹት፤ አካዳሚው በአሜሪካ ሀገር በሚኖረውና የከተማው ተወላጅ በሆነው በአቶ መሐመድ ናስር የተመሠረተ ነው።
ከተመሠረተ አምስት ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ አካዳሚ፦
* ከ6 እስከ 18 ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ታዳጊዎችን ያቅፋል።
* በአሁኑ ወቅት ከ400 በላይ ታዳጊ ስፖርተኞችን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛል።
የጉራጌ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን
24 days ago
ቪዚት ሩዋንዳ የአስቶን ቪላ ዋና ስፖንሰር ሆነ
#fastmereja I የአስቶን ቪላ የእግር ኳስ ክለብ ከ"ቪዚት ሩዋንዳ" (Visit Rwanda) ጋር በታሪኩ ትልቁ የተባለውን የይፋዊ ቱሪዝም፣ የቡና አቅራቢነት እና የፊት ለፊት ማሊያ ስፖንሰርሺፕ ስምምነት በዛሬው ዕለት በይፋ ተፈራርሟል።
ይህ አዲስ ስምምነት የቪዚት ሩዋንዳ አርማ በወንዶች፣ በሴቶች እና በታዳጊዎች (አካዳሚ) ቡድን ማሊያዎች ላይ እንዲሁም በተለያዩ የስታዲየም ስፍራዎች ላይ ጎልቶ እንዲታይ ያደርጋል። ሁለቱ ወገኖች ከቱሪዝም ማስተዋወቅ ባሻገር በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በስፖርታዊ ስልጠናዎች እና በበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።
የአስቶን ቪላ የቢዝነስ ኦፕሬሽን ፕሬዝዳንት ፍራንቼስኮ ካልቮ ስምምነቱን አስመልክተው ሲናገሩ፣ ይህ ጥምረት ክለቡ በአለም አቀፍ ገበያ ላይ እያደረገ ላለው መስፋፋት ማረጋገጫ መሆኑን ገልጸው፣ በቱሪዝም እና ስፖርታዊ ልማት ዙሪያ ትርጉም ያላቸው ስራዎችን ለመስራት መጓጓታቸውን አስታውቀዋል። በሌላ በኩል የሩዋንዳ ኮንቬንሽን ቢሮ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጃኔት ካሬመራ፣ ስምምነቱ ሩዋንዳን የኢንቨስትመንት እና የቱሪዝም መዳረሻ አድርጎ ለማስተዋወቅ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ጠቁመው፣ በዩናይትድ ኪንግደም እና በአውሮፓ አዳዲስ ደንበኞችን ለመድረስ እንደሚያግዝ ገልጸዋል። ክለቡ አስቀድመው የ2026/27 የውድድር ዘመን ማሊያ የገዙ ደጋፊዎች የቪዚት ሩዋንዳን አርማ በነጻ ማሊያቸው ላይ ማስተከል እንደሚችሉ አስታውቋል።
#fastmereja I የአስቶን ቪላ የእግር ኳስ ክለብ ከ"ቪዚት ሩዋንዳ" (Visit Rwanda) ጋር በታሪኩ ትልቁ የተባለውን የይፋዊ ቱሪዝም፣ የቡና አቅራቢነት እና የፊት ለፊት ማሊያ ስፖንሰርሺፕ ስምምነት በዛሬው ዕለት በይፋ ተፈራርሟል።
ይህ አዲስ ስምምነት የቪዚት ሩዋንዳ አርማ በወንዶች፣ በሴቶች እና በታዳጊዎች (አካዳሚ) ቡድን ማሊያዎች ላይ እንዲሁም በተለያዩ የስታዲየም ስፍራዎች ላይ ጎልቶ እንዲታይ ያደርጋል። ሁለቱ ወገኖች ከቱሪዝም ማስተዋወቅ ባሻገር በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በስፖርታዊ ስልጠናዎች እና በበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።
የአስቶን ቪላ የቢዝነስ ኦፕሬሽን ፕሬዝዳንት ፍራንቼስኮ ካልቮ ስምምነቱን አስመልክተው ሲናገሩ፣ ይህ ጥምረት ክለቡ በአለም አቀፍ ገበያ ላይ እያደረገ ላለው መስፋፋት ማረጋገጫ መሆኑን ገልጸው፣ በቱሪዝም እና ስፖርታዊ ልማት ዙሪያ ትርጉም ያላቸው ስራዎችን ለመስራት መጓጓታቸውን አስታውቀዋል። በሌላ በኩል የሩዋንዳ ኮንቬንሽን ቢሮ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጃኔት ካሬመራ፣ ስምምነቱ ሩዋንዳን የኢንቨስትመንት እና የቱሪዝም መዳረሻ አድርጎ ለማስተዋወቅ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ጠቁመው፣ በዩናይትድ ኪንግደም እና በአውሮፓ አዳዲስ ደንበኞችን ለመድረስ እንደሚያግዝ ገልጸዋል። ክለቡ አስቀድመው የ2026/27 የውድድር ዘመን ማሊያ የገዙ ደጋፊዎች የቪዚት ሩዋንዳን አርማ በነጻ ማሊያቸው ላይ ማስተከል እንደሚችሉ አስታውቋል።
28 days ago
💎 ወርቃማ ክረምት ለልጅዎ ከዮቶጵያ
ዮቶጵያ የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ፤
👫 ልጅዎን 2 ወራት ከእኛ ጋር እንዲያሳልፍ ያድርጉ፤ በትክክል የማይቆጩበት ውሳኔ ይሆናል፤
👉 በቆይታቸው፤
🧠 የአእምሮ ምህንድስና፣
🏃♂አካል ብቃትና መዝናኛ
⛪️🕌 እንደየ እምነታቸው ስነ ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት የሚያገኙበት መንፈሳዊ ትምህርትን ያገኛሉ።
🗓 በሳምንት 5 ቀናት ይቆያሉ፤
ጠዋት በትምርህት ከሰዓት በጨዋታ እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ደስ ብሏቸው ያሳልፋሉ።
🏥 አስተማማኝ ጥበቃና የነርስ ባለሙያዎች ተዘጋጅተዋል፤ የልጅዎን ሳምንታዊ እድገትም መከታተል ይችላሉ።
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፣ ያሉን ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎን ቀድመው ያስመዝግቡ!።
📍የስልጠና ቦታዎች፤
ቁጥር. 1 ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር. 2 አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📲 ለምዝገባ በ0963999966 / 0963999977
ይደውሉ፤
ትክክለኛ የክረምት ምርጫ ለልጅዎ
ከዮቶጵያ የሕፃናትና ታዳጊዎች ሁለንተናዊ የብቃት ካምፕ !!!!
ዮቶጵያ የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ፤
👫 ልጅዎን 2 ወራት ከእኛ ጋር እንዲያሳልፍ ያድርጉ፤ በትክክል የማይቆጩበት ውሳኔ ይሆናል፤
👉 በቆይታቸው፤
🧠 የአእምሮ ምህንድስና፣
🏃♂አካል ብቃትና መዝናኛ
⛪️🕌 እንደየ እምነታቸው ስነ ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት የሚያገኙበት መንፈሳዊ ትምህርትን ያገኛሉ።
🗓 በሳምንት 5 ቀናት ይቆያሉ፤
ጠዋት በትምርህት ከሰዓት በጨዋታ እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ደስ ብሏቸው ያሳልፋሉ።
🏥 አስተማማኝ ጥበቃና የነርስ ባለሙያዎች ተዘጋጅተዋል፤ የልጅዎን ሳምንታዊ እድገትም መከታተል ይችላሉ።
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፣ ያሉን ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎን ቀድመው ያስመዝግቡ!።
📍የስልጠና ቦታዎች፤
ቁጥር. 1 ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር. 2 አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📲 ለምዝገባ በ0963999966 / 0963999977
ይደውሉ፤
ትክክለኛ የክረምት ምርጫ ለልጅዎ
ከዮቶጵያ የሕፃናትና ታዳጊዎች ሁለንተናዊ የብቃት ካምፕ !!!!
29 days ago
ወላጆች የልጆችዎ የክረምት እረፍትን ትርጉም ባለው መልኩ እንዲያልፍ ያድርጉ!!!
👉 በአይነቱ የተለየ የሕፃናትና ታዳጊዎች ሁለንተናዊ የብቃት ካምፕ ከዮቶጵያ፤
💡የልጅዎን አእምሮ፣ አካል እና መንፈስ የሚገነባ ድንቅ መርሃ-ግብር አዘጋጅተናል፤
🏢 ልጆችዎን እኛ ካምፕ ሲገቡና ሲቆዩ👇
🧠 በአእምሮ ምህንድስና ክፍለ ጊዜ
ራስን ማወቅ (SWOT)፣ የመጽሐፍ ንባብ ልምድ (Atomic Habits)፣ Active Recall እና Mind Mapping ይማራሉ፤
🏃♂️ በአካል ብቃትና መዝናኛ ሰዓታቸው
እግር ኳስ፣ ባስኬት ቦል፣ ኤሮቢክስ እና ጅይምናስቲክ እንዲሁም ተጨማሪ surprising ጌሞች ተዘጋጅቶላቸዋል፤
⛪️🕌 በመንፈሳዊ ትምህርት ሰዓታቸው
በየእምነታቸው መስመር (ኦርቶዶክስ፣ ፕሮቴስታንት እና እስላማዊ) ስነ-ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት በብቁ መምህራን ያገኛሉ።
🏥 ለደህንነታቸው እንዳይጨነቁ
የ24/7 ጥበቃና ነርስ በቦታው ከመኖሩም በላይ በየሳምንቱ የልጅዎን እድገት መከታተል ይችላሉ!፤
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎንቀድመው ያስመዝግቡ!
📍 የስልጠና ቦታዎች -
ቁጥር 1 - ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር 2 - አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📱ለምዝገባ
በ0963999966 / 0963999977 ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
📚 ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
👉 በአይነቱ የተለየ የሕፃናትና ታዳጊዎች ሁለንተናዊ የብቃት ካምፕ ከዮቶጵያ፤
💡የልጅዎን አእምሮ፣ አካል እና መንፈስ የሚገነባ ድንቅ መርሃ-ግብር አዘጋጅተናል፤
🏢 ልጆችዎን እኛ ካምፕ ሲገቡና ሲቆዩ👇
🧠 በአእምሮ ምህንድስና ክፍለ ጊዜ
ራስን ማወቅ (SWOT)፣ የመጽሐፍ ንባብ ልምድ (Atomic Habits)፣ Active Recall እና Mind Mapping ይማራሉ፤
🏃♂️ በአካል ብቃትና መዝናኛ ሰዓታቸው
እግር ኳስ፣ ባስኬት ቦል፣ ኤሮቢክስ እና ጅይምናስቲክ እንዲሁም ተጨማሪ surprising ጌሞች ተዘጋጅቶላቸዋል፤
⛪️🕌 በመንፈሳዊ ትምህርት ሰዓታቸው
በየእምነታቸው መስመር (ኦርቶዶክስ፣ ፕሮቴስታንት እና እስላማዊ) ስነ-ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት በብቁ መምህራን ያገኛሉ።
🏥 ለደህንነታቸው እንዳይጨነቁ
የ24/7 ጥበቃና ነርስ በቦታው ከመኖሩም በላይ በየሳምንቱ የልጅዎን እድገት መከታተል ይችላሉ!፤
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎንቀድመው ያስመዝግቡ!
📍 የስልጠና ቦታዎች -
ቁጥር 1 - ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር 2 - አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📱ለምዝገባ
በ0963999966 / 0963999977 ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
📚 ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
30 days ago
በክሪስቲያኖ ሮናልዶ የስልክ ጥሪ በኦልድትራፎርድ የደመቁት መንትዮች - ራፋኤል እና ፋቢዮ ዳ ሲልቫ
********************************
ቁመናቸው፣ መልካቸው እና የአጨዋወት ዘይቤያቸው እጅግ በመመሳሰሉ ምክንያት፣ ታላቁ አሰልጣኝ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን እንኳን ለመለየት እንደሚቸገሩ የሚነገርላቸው ራፋኤል እና ፋቢዮ ዳ ሲልቫ፤ በኦልድ ትራፎርድ በነበራቸው ቆይታ የማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎችን ልብ የገዙ ተጫዋቾች ናቸው።
ብራዚላውያኑ የሪዮ ዲ ጄኔሮ ተወላጅ መንትዮች ከልጅነታቸው ጀምሮ በአንድ ቡድን፣ በአንድ ክፍልና በአንድ ህልም ያደጉት መንትዮቹ፤ በ15 ዓመታቸው እ.አ.አ በ2005 በሆንግ ኮንግ በተደረገ የወጣቶች ውድድር ላይ በዩናይትድ የስካውቲንግ ቡድን አይን ውስጥ ገቡ።
በወቅቱ አርሰናልን ጨምሮ በርካታ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች ተጫዋቾቹን ለማስፈረም ከፍተኛ ፉክክር ውስጥ ቢገቡም፣ የውሳኔያቸውን አቅጣጫ የቀየረው ያልተጠበቀ የስልክ ጥሪ ነበር።
በወቅቱ የዩናይትድ ኮከብ የነበረው ክርስቲያኖ ሮናልዶ በቀጥታ ደውሎ፣ "ወደ ማንቸስተር ዩናይትድ ኑ፤ በፍጹም አትቆጩም!" በማለት አበረታታቸው። ይህ ጥሪ የመንትዮቹን ውሳኔ አስቀይሮ፣ በጥር 2008 በይፋ የ"ቲያትር ኦፍ ድሪምስ" አባል እንዲሆኑ አደረጋቸው።
በወቅቱ የአውሮፓ እግር ኳስን በበላይነት ለሚመራው ማንቸስተር ዩናይትድ አዲስ ጉልበትና ተስፋ ይዘው የመጡት ታዳጊዎች፤ በአሰልጣኝ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ዘንድ "የወደፊቶቹ ኮከቦች" የሚል ታላቅ ሙገሳን አገኙ።
ሆኖም በመጀመሪያዎቹ ቀናት ሁለቱን መለየት እጅግ አስቸጋሪ ነበር። ተጫዋቾች፣ የክለቡ ሰራተኞች እና ሰር አሌክስ ራሳቸው ጭምር ብዙ ጊዜ ያሳስቷቸው ነበር።
በአንድ ወቅት በዩናይትድ ፖድካስት ላይ እንደተናገሩት፤ በአንድ ጨዋታ ላይ ራፋኤል ስህተት ይሰራል። በእረፍት ሰዓት ፈርጉሰን በቁጣ ወደ መልበሻ ክፍል በመግባት ፋቢዮን ራፋኤል መስሏቸው አጥብቀው ገሰጹት። ሪዮ ፈርዲናንድ እና ማይክል ካሪክ ግን "ያ ራፋኤል አይደለም፣ ፋቢዮ ነው" ብለው ሲነግሯቸው፤ ፈርጉሰን "ሁለቱም አንድ ናቸው!" ብለው ቁጣቸውን መቀጠላቸው እስከዛሬ በዩናይትድ ደጋፊዎች ዘንድ በፈገግታ ይታወሳል።
አንዳንድ ጊዜ ፋቢዮ ጥፋት አጥፍቶ ራፋኤል ካርድ የተቀበለበት አጋጣሚም ነበር። በልምምድ ሜዳም አሰልጣኞችን ለማደናገር ሆን ብለው ማሊያቸውንና ጫማቸውን እንደሚቀያይሩ ከዓመታት በኋላ በሳቅ ታጅበው የገለጡት የኦልድትራፎርድ ምስጢራቸው ነው።
መንትዮቹ በዩናይትድ ቆይታቸው በርካታ ስኬቶችን አስመዝግበዋል። በተለይም ራፋኤል በቀኝ ተከላካይ መስመር የጋሪ ኔቪልን ቦታ በብቃት መተካት የቻለ ድንቅ ተጫዋች ነው። 170 ጨዋታዎችን አድርጎ 5 ግቦችን አስቆጥሯል፤ 3 የፕሪሚየር ሊግ፣ 1 የሊግ ካፕ እና 1 የክለቦች ዓለም ዋንጫ አንስቷል።
በሌላ በኩል ፋቢዮ በግራ ተከላካይ መስመር ላይ ከፓትሪስ ኤቭራ ጋር ከባድ ፉክክር ነበረበት። ለዩናይትድ 56 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ 3 ግቦችን አስቆጥሯል፤ 1 የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫንም አሽንፏል። 2011 ላይ ዩናይትድ በባርሴሎና በተሸነፈበት የሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ላይ በቋሚነት የመጀመር ዕድል አግኝቷል።
የሰር አሌክስ ፈርጉሰን ከማንቸስተር መልቀቅና የሉዊስ ቫን ሀል ወደ አሰልጣኝነት መምጣት ለመንትዮቹ የኦልድትራፎርድ ቆይታ ማብቃት ምክንያት ሆነ።
ቫን ሀል ለብራዚላውያኑ መንትዮች ዕድል የመስጠት ፍላጎት እንዳልነበራቸው ራፋኤል ከዓመታት በኋላ ለሚዲያ በግልጽ ተናግሯል።
በዚህም ምክንያት ራፋኤል በ2015 ወደ ፈረንሳዩ ሊዮን አቀና። በዚያም ለ5 ዓመታት ስኬታማ ቆይታ ካደረገ በኋላ፣ ወደ ቱርኩ ባሻክሼሂር አምርቶ በሻምፒዮንስ ሊግ የቀድሞ ክለቡ ማንቸስተር ዩናይትድን በመግጠም ጭምር አሸንፏል።
ፋቢዮ ደግሞ ከዩናይትድ በኋላ በካርዲፍ ሲቲ፣ ሚድልስብሮ እና በፈረንሳዩ ናንትስ ክለቦች ተጫውቷል።
ትላንት 36ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን ያከበሩት መንትዮቹ፤ በአሁኑ ሰዓት በትውልድ ሀገራቸው ብራዚል ይገኛሉ። ራፋኤል ለቦታፎጎ፣ ፋቢዮ ደግሞ በግሬሚዮ በመጫወት ላይ ናቸው።
ዛሬም ቢሆን ማንቸስተር ዩናይትድ ያላቸው ፍቅር አልቀነሰም። በቅርቡ በ"ኢንሳይድ ካሪንግተን" ፖድካስት ላይ ተገኝተው ስለ ዩናይትድ የቆይታ ዘመናቸው፣ ስለ ፈርጉሰን እና ስለ ማይክል ካሪክ በኩራት ተናግረዋል። አሁንም የዩናይትድን ውጤቶች በቅርበት እንደሚከታተሉና ልባቸው ኦልድትራፎርድ እንደሚገኝ ይገልጻሉ።
ራፋኤል እና ፋቢዮ ዳ ሲልቫ በዩናይትድ ታሪክ ውስጥ እንደ ሮናልዶ ወይም ሩኒ በግንባር ቀደምትነት ላይጠቀሱ ይችላሉ፤ ነገር ግን ባሳዩት የማይበገር የብራዚላውያን ስሜት፣ ለክለቡ በሰጡት ታማኝነትና ሜዳ ላይ በሚያሳዩት ውብ ፈገግታ በደጋፊዎች ልብ ውስጥ ምንጊዜም የማይረሳ አሻራ ጥለው ያለፉ ድንቅ መንትዮች ናቸው።
በአዲስ የሺዋስ
#manchesterunited #theatreofdreams #cr7cristianoronaldo #fabiodasilva #rafaeldasilva #twinbrothers #football #sports
********************************
ቁመናቸው፣ መልካቸው እና የአጨዋወት ዘይቤያቸው እጅግ በመመሳሰሉ ምክንያት፣ ታላቁ አሰልጣኝ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን እንኳን ለመለየት እንደሚቸገሩ የሚነገርላቸው ራፋኤል እና ፋቢዮ ዳ ሲልቫ፤ በኦልድ ትራፎርድ በነበራቸው ቆይታ የማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎችን ልብ የገዙ ተጫዋቾች ናቸው።
ብራዚላውያኑ የሪዮ ዲ ጄኔሮ ተወላጅ መንትዮች ከልጅነታቸው ጀምሮ በአንድ ቡድን፣ በአንድ ክፍልና በአንድ ህልም ያደጉት መንትዮቹ፤ በ15 ዓመታቸው እ.አ.አ በ2005 በሆንግ ኮንግ በተደረገ የወጣቶች ውድድር ላይ በዩናይትድ የስካውቲንግ ቡድን አይን ውስጥ ገቡ።
በወቅቱ አርሰናልን ጨምሮ በርካታ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች ተጫዋቾቹን ለማስፈረም ከፍተኛ ፉክክር ውስጥ ቢገቡም፣ የውሳኔያቸውን አቅጣጫ የቀየረው ያልተጠበቀ የስልክ ጥሪ ነበር።
በወቅቱ የዩናይትድ ኮከብ የነበረው ክርስቲያኖ ሮናልዶ በቀጥታ ደውሎ፣ "ወደ ማንቸስተር ዩናይትድ ኑ፤ በፍጹም አትቆጩም!" በማለት አበረታታቸው። ይህ ጥሪ የመንትዮቹን ውሳኔ አስቀይሮ፣ በጥር 2008 በይፋ የ"ቲያትር ኦፍ ድሪምስ" አባል እንዲሆኑ አደረጋቸው።
በወቅቱ የአውሮፓ እግር ኳስን በበላይነት ለሚመራው ማንቸስተር ዩናይትድ አዲስ ጉልበትና ተስፋ ይዘው የመጡት ታዳጊዎች፤ በአሰልጣኝ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ዘንድ "የወደፊቶቹ ኮከቦች" የሚል ታላቅ ሙገሳን አገኙ።
ሆኖም በመጀመሪያዎቹ ቀናት ሁለቱን መለየት እጅግ አስቸጋሪ ነበር። ተጫዋቾች፣ የክለቡ ሰራተኞች እና ሰር አሌክስ ራሳቸው ጭምር ብዙ ጊዜ ያሳስቷቸው ነበር።
በአንድ ወቅት በዩናይትድ ፖድካስት ላይ እንደተናገሩት፤ በአንድ ጨዋታ ላይ ራፋኤል ስህተት ይሰራል። በእረፍት ሰዓት ፈርጉሰን በቁጣ ወደ መልበሻ ክፍል በመግባት ፋቢዮን ራፋኤል መስሏቸው አጥብቀው ገሰጹት። ሪዮ ፈርዲናንድ እና ማይክል ካሪክ ግን "ያ ራፋኤል አይደለም፣ ፋቢዮ ነው" ብለው ሲነግሯቸው፤ ፈርጉሰን "ሁለቱም አንድ ናቸው!" ብለው ቁጣቸውን መቀጠላቸው እስከዛሬ በዩናይትድ ደጋፊዎች ዘንድ በፈገግታ ይታወሳል።
አንዳንድ ጊዜ ፋቢዮ ጥፋት አጥፍቶ ራፋኤል ካርድ የተቀበለበት አጋጣሚም ነበር። በልምምድ ሜዳም አሰልጣኞችን ለማደናገር ሆን ብለው ማሊያቸውንና ጫማቸውን እንደሚቀያይሩ ከዓመታት በኋላ በሳቅ ታጅበው የገለጡት የኦልድትራፎርድ ምስጢራቸው ነው።
መንትዮቹ በዩናይትድ ቆይታቸው በርካታ ስኬቶችን አስመዝግበዋል። በተለይም ራፋኤል በቀኝ ተከላካይ መስመር የጋሪ ኔቪልን ቦታ በብቃት መተካት የቻለ ድንቅ ተጫዋች ነው። 170 ጨዋታዎችን አድርጎ 5 ግቦችን አስቆጥሯል፤ 3 የፕሪሚየር ሊግ፣ 1 የሊግ ካፕ እና 1 የክለቦች ዓለም ዋንጫ አንስቷል።
በሌላ በኩል ፋቢዮ በግራ ተከላካይ መስመር ላይ ከፓትሪስ ኤቭራ ጋር ከባድ ፉክክር ነበረበት። ለዩናይትድ 56 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ 3 ግቦችን አስቆጥሯል፤ 1 የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫንም አሽንፏል። 2011 ላይ ዩናይትድ በባርሴሎና በተሸነፈበት የሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ላይ በቋሚነት የመጀመር ዕድል አግኝቷል።
የሰር አሌክስ ፈርጉሰን ከማንቸስተር መልቀቅና የሉዊስ ቫን ሀል ወደ አሰልጣኝነት መምጣት ለመንትዮቹ የኦልድትራፎርድ ቆይታ ማብቃት ምክንያት ሆነ።
ቫን ሀል ለብራዚላውያኑ መንትዮች ዕድል የመስጠት ፍላጎት እንዳልነበራቸው ራፋኤል ከዓመታት በኋላ ለሚዲያ በግልጽ ተናግሯል።
በዚህም ምክንያት ራፋኤል በ2015 ወደ ፈረንሳዩ ሊዮን አቀና። በዚያም ለ5 ዓመታት ስኬታማ ቆይታ ካደረገ በኋላ፣ ወደ ቱርኩ ባሻክሼሂር አምርቶ በሻምፒዮንስ ሊግ የቀድሞ ክለቡ ማንቸስተር ዩናይትድን በመግጠም ጭምር አሸንፏል።
ፋቢዮ ደግሞ ከዩናይትድ በኋላ በካርዲፍ ሲቲ፣ ሚድልስብሮ እና በፈረንሳዩ ናንትስ ክለቦች ተጫውቷል።
ትላንት 36ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን ያከበሩት መንትዮቹ፤ በአሁኑ ሰዓት በትውልድ ሀገራቸው ብራዚል ይገኛሉ። ራፋኤል ለቦታፎጎ፣ ፋቢዮ ደግሞ በግሬሚዮ በመጫወት ላይ ናቸው።
ዛሬም ቢሆን ማንቸስተር ዩናይትድ ያላቸው ፍቅር አልቀነሰም። በቅርቡ በ"ኢንሳይድ ካሪንግተን" ፖድካስት ላይ ተገኝተው ስለ ዩናይትድ የቆይታ ዘመናቸው፣ ስለ ፈርጉሰን እና ስለ ማይክል ካሪክ በኩራት ተናግረዋል። አሁንም የዩናይትድን ውጤቶች በቅርበት እንደሚከታተሉና ልባቸው ኦልድትራፎርድ እንደሚገኝ ይገልጻሉ።
ራፋኤል እና ፋቢዮ ዳ ሲልቫ በዩናይትድ ታሪክ ውስጥ እንደ ሮናልዶ ወይም ሩኒ በግንባር ቀደምትነት ላይጠቀሱ ይችላሉ፤ ነገር ግን ባሳዩት የማይበገር የብራዚላውያን ስሜት፣ ለክለቡ በሰጡት ታማኝነትና ሜዳ ላይ በሚያሳዩት ውብ ፈገግታ በደጋፊዎች ልብ ውስጥ ምንጊዜም የማይረሳ አሻራ ጥለው ያለፉ ድንቅ መንትዮች ናቸው።
በአዲስ የሺዋስ
#manchesterunited #theatreofdreams #cr7cristianoronaldo #fabiodasilva #rafaeldasilva #twinbrothers #football #sports
Sponsored by
Surafel
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሀገር ቤት 321 ህፃናትን በልብ ቀዶ ጥገና ሞት አፋፍ ላይ ከመድረስ የታደገው 'ልብ ለልብ የህፃናት እርዳታ ፋውንዴሽን' (Heart to Heart Children's Aid Foundation)፣ አሁን ደግሞ ተጨማሪ 1,000 ህፃናትን ለማከም የጀመረውን ታሪካዊ እንቅስቃሴ ከዳር ለማድረስ ዛሬ ምሽት ደማቅ የገቢ ማሰባሰቢያ እና የእራት ግብዣ አዘጋጅቷል።
ይህ ታላቅ የነፍስ አድን ስራ አካል መሆን ለሚሹ መላው የሚኒሶታ እና አካባቢው ነዋሪዎች፣ የዛሬው ልዩ ዝግጅት ምሽት 5:00 PM ላይ በብሉሚንግተን ከተማ፣ 475 E 78th St በሚገኘው አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
በኢትዮጵያ ተመስርቶ በአሜሪካ ሀገር ህጋዊ እውቅናን በማግኘት የህፃናትን ህይወት በማትረፍ ላይ የሚገኘው ይህ በጎ አድራጎት ድርጅት፣ በአሜሪካ ለሚያከናውነው የምስረታ ማስተዋወቂያና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ታዋቂውን ቲክቶከር አዶናይ ብርሃነን የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አድርጎ መሾሙ ይታወሳል። በዛሬው ዕለት በሚካሄደው በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ ምሽት ላይም አምባሳደሩ በአካል በመገኘት የነፍስ አድን ዘመቻውን የሚያደምቅ ይሆናል።
ፋውንዴሽኑ መላው ማህበረሰብ የዚህ የተከበረ ቤተሰብ አባል በመሆን የህፃናቱን የነገ ተስፋ እንዲያለመልም ጥሪውን አስተላልፏል። የልብ ህመምተኛ የሆኑ ታዳጊዎችን ስቃይ ለማስታገስ እና በዚህ ታሪካዊ የነፍስ አድን ጉዞ ላይ የማይፋቅ አሻራን ለማሳረፍ ዛሬ ምሽት በዝግጅቱ ላይ መገኘትዎ ለአንድ ህፃን ዳግም ህይወት ማግኘት እጅግ የላቀ ትርጉም አለው።
ይህ ታላቅ የነፍስ አድን ስራ አካል መሆን ለሚሹ መላው የሚኒሶታ እና አካባቢው ነዋሪዎች፣ የዛሬው ልዩ ዝግጅት ምሽት 5:00 PM ላይ በብሉሚንግተን ከተማ፣ 475 E 78th St በሚገኘው አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
በኢትዮጵያ ተመስርቶ በአሜሪካ ሀገር ህጋዊ እውቅናን በማግኘት የህፃናትን ህይወት በማትረፍ ላይ የሚገኘው ይህ በጎ አድራጎት ድርጅት፣ በአሜሪካ ለሚያከናውነው የምስረታ ማስተዋወቂያና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ታዋቂውን ቲክቶከር አዶናይ ብርሃነን የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አድርጎ መሾሙ ይታወሳል። በዛሬው ዕለት በሚካሄደው በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ ምሽት ላይም አምባሳደሩ በአካል በመገኘት የነፍስ አድን ዘመቻውን የሚያደምቅ ይሆናል።
ፋውንዴሽኑ መላው ማህበረሰብ የዚህ የተከበረ ቤተሰብ አባል በመሆን የህፃናቱን የነገ ተስፋ እንዲያለመልም ጥሪውን አስተላልፏል። የልብ ህመምተኛ የሆኑ ታዳጊዎችን ስቃይ ለማስታገስ እና በዚህ ታሪካዊ የነፍስ አድን ጉዞ ላይ የማይፋቅ አሻራን ለማሳረፍ ዛሬ ምሽት በዝግጅቱ ላይ መገኘትዎ ለአንድ ህፃን ዳግም ህይወት ማግኘት እጅግ የላቀ ትርጉም አለው።
1 month ago
ዕድሜያቸው ከሁለት ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናት ስማርትፎን በፍጹም እንዳይጠቀሙ አዲስ ጥናት አስጠነቀቀ
በዩናይትድ ኪንግደም አራት ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ ያካሄዱት ጥናት እንደሚያመለክተው፣ ታዳጊዎችን ለዲጂታል ስክሪኖች አዘውትሮ ማጋለጥ በአካላዊ፣ አእምሯዊና ስሜታዊ እድገታቸው ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳል።
ዋና ዋና የግኝቱ ነጥቦች የሚከተሉትን ያካትታሉ፦
የቋንቋና የማኅበራዊ ግንኙነት መዳከም፦ ስክሪን ማየት የሕፃናትን የቋንቋ የመማር ፍጥነት የሚገታ ሲሆን፣ ከወላጆቻቸው ጋር ያላቸውን ስሜታዊ ትስስር ያላላል።
የጤና እክሎች፦ የአካል ብቃት እንቅስቃሴን በመቀነስ ለእንቅልፍ እክል፣ ለውፍረት እና ለተለያዩ የጤና ችግሮች የመጋለጥ እድልን ይጨምራል።
የስሜት መቃወስ፦ ሕፃናት ሲያለቅሱ ወይም ሲበሳጩ ስልኮችን መስጠት፣ ወደፊት ስሜታቸውን በራሳቸው የመቆጣጠር ብቃታቸውን ያሳጣቸዋል።
የጥናቱ መሪ ሬፍ ክሌይተን እንደገለጹት፣ ወላጆች ግልጽ መመሪያ ስላላገኙ ሳያውቁት ልጆቻቸውን ለጉዳት እየዳረጉ ነው። በመሆኑም መንግስት ከጥንቃቄ መመሪያዎቹን እንዲከልስና ቴክኖሎጂ ኩባንያዎች አሳሳች ማስታወቂያዎችን እንዲያቆሙ ጥሪ ቀርቧል።
ባለሙያዎች ወላጆች ከዲጂታል ስክሪን ይልቅ ከልጆቻቸው ጋር በመጫወት፣ በማውራትና ጥራት ያለው ጊዜ በማሳለፍ ላይ እንዲያተኩሩ መክረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
በዩናይትድ ኪንግደም አራት ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ ያካሄዱት ጥናት እንደሚያመለክተው፣ ታዳጊዎችን ለዲጂታል ስክሪኖች አዘውትሮ ማጋለጥ በአካላዊ፣ አእምሯዊና ስሜታዊ እድገታቸው ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳል።
ዋና ዋና የግኝቱ ነጥቦች የሚከተሉትን ያካትታሉ፦
የቋንቋና የማኅበራዊ ግንኙነት መዳከም፦ ስክሪን ማየት የሕፃናትን የቋንቋ የመማር ፍጥነት የሚገታ ሲሆን፣ ከወላጆቻቸው ጋር ያላቸውን ስሜታዊ ትስስር ያላላል።
የጤና እክሎች፦ የአካል ብቃት እንቅስቃሴን በመቀነስ ለእንቅልፍ እክል፣ ለውፍረት እና ለተለያዩ የጤና ችግሮች የመጋለጥ እድልን ይጨምራል።
የስሜት መቃወስ፦ ሕፃናት ሲያለቅሱ ወይም ሲበሳጩ ስልኮችን መስጠት፣ ወደፊት ስሜታቸውን በራሳቸው የመቆጣጠር ብቃታቸውን ያሳጣቸዋል።
የጥናቱ መሪ ሬፍ ክሌይተን እንደገለጹት፣ ወላጆች ግልጽ መመሪያ ስላላገኙ ሳያውቁት ልጆቻቸውን ለጉዳት እየዳረጉ ነው። በመሆኑም መንግስት ከጥንቃቄ መመሪያዎቹን እንዲከልስና ቴክኖሎጂ ኩባንያዎች አሳሳች ማስታወቂያዎችን እንዲያቆሙ ጥሪ ቀርቧል።
ባለሙያዎች ወላጆች ከዲጂታል ስክሪን ይልቅ ከልጆቻቸው ጋር በመጫወት፣ በማውራትና ጥራት ያለው ጊዜ በማሳለፍ ላይ እንዲያተኩሩ መክረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
የነገው የጠፈር ተመራማሪ፤ በ8 ዓመቱ በመሬት ላይ ሆኖ ጠፈር የሚያስሰው ታዳጊ
*******************
አስቡት... ገና በስምንት ዓመት ዕድሜው ስለ ሮኬት ሞተሮች፣ ስለ ጠፈር መንኮራኩሮች እና ስለ ጋላክሲያችን ጥልቅ ምስጢሮች አጥርቶ የሚናገር ታዳጊ ብታገኙ ምን ይሰማችኋል? ይህ በፊልም ላይ ብቻ የምናየው የሚመስለው አስገራሚ ክህሎት እና የማወቅ ጉጉት፣ አሁን በሀገራችን በአንድ ታዳጊ ላይ በእውን እየታየ ነው።
ህዋን ለማወቅ ጥያቄ የሚጠይቅ አእምሮ፣ የማወቅ ጉጉት እና ጥልቅ የመማር ፍላጎት ካሳደሩ ታዳጊዎች መካከል አቤል መላኩ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል።
ይህ የስምንት ዓመት ታዳጊ በህዋ ሳይንስ፣ በሮኬቶች አሠራር፣ በጠፈር ጉዞዎችና በቴክኖሎጂ ላይ ያለውን አስገራሚ ፍቅር በኢቲቪ ቻናል ላይ በሚቀርበው "ከምድር እስከ ህዋ" በተሰኘው ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ ቀርቦ ለተመልካች አካፍሏል።
የታዳጊው ዋነኛ የመማሪያና መለማመጃ ሜዳ "ስፔስ ፍላይት ሲሙሌተር" የተባለው የሮኬት ማስወንጨፊያ ጌም ነው። በዚህ ጨዋታ ላይ አቤል እንደ አንድ የሮኬት መሐንዲስ በመሆን የራሱን ሮኬት ከመሠረቱ ይገነባል፣ ይሞክራል፣ እንዲሁም ወደ ጠፈር ያስወነጭፋል።
አቤል በጨዋታው ውስጥ የሚገኙትን እንደ ካፕሱል፣ ፓራሹት፣ የሙቀት መከላከያ፣ ሴፓሬተር፣ የተለያዩ መጠን ያላቸው የነዳጅ ታንኮች እና የሮኬት ሞተሮች ያሉ ቴክኒካዊ ክፍሎችን ተግባርና አጠቃቀም በሚገባ ጠንቅቆ ያውቃል።
በተጨማሪም ተጨማሪ ይዘቶችን (DLC) በመጠቀም ይበልጥ ውስብስብ የሆኑ የሮኬት ዲዛይኖችን መፍጠር እንደሚቻል በልበ ሙሉነት ይናገራል።
የአቤል ዕውቀት በሮኬት ግንባታ ብቻ የተገደበ አይደለም፤ ስለ ፕላኔቶች ያለው ግንዛቤም እንዲሁ ያስደንቃል። በሲሙሌሽን ጨዋታው ውስጥ ከሜርኩሪ እስከ ፕሉቶ ያሉትን ፕላኔቶች በዝርዝር የሚያውቅ ሲሆን፣ ልዩ ልዩ "ሞዶችን" በመጨመር ጨዋታውን ወደ ሌሎች የፀሐይ ሥርዓቶች ማስፋፋት እንደሚቻልም ያስረዳል።
ታዳጊው ይህንን ጨዋታ በሞባይል እና በታብሌት ላይ ቢጫወትም፣ የጋላክሲ ሞዶች በስልክ ላይ ጨዋታውን እንዲቆራረጥ ወይም እንዲዘጋ እንደሚያደርጉት በመግለጽ ትልልቅ ሞዶችን ለመጫን ኮምፒውተር የተሻለ እንደሆነ ከራሱ ተሞክሮ ያካፍላል።
ከዚህም ባሻገር የጨዋታውን ማኅበረሰብ የሚያዘጋጃቸውን ብሉፕሪንቶች በመከታተል እንደ "Sea Dragon" እና "Apollo" ያሉ የሮኬት ንድፎችን ለመሥራት ይሞክራል። አቤል ከጨዋታው ዓለም ወጥቶ እውነተኛ የጠፈር ተልዕኮዎችንም በቅርበት ይከታተላል።
"Moon One" የተሰኘውን የህዋ ፊልም አጥብቆ እንደሚወድ የሚገልጸው ይህ ታዳጊ፣ በፊልሙ ላይ የታየውን የጠፈር መንኮራኩር ከእውነተኛው "OSIRIS-REx" ተልዕኮ ጋር በማነፃፀር አስደናቂ ትንታኔ ይሰጣል።
እነዚህ የጨዋታ ምናባዊ ንድፎች የእውነተኛ ፕሮግራሞችን አወቃቀር ሙሉ በሙሉ ባይወክሉም፣ የቻይናውን Long March፣ Shenzhou፣ እንዲሁም H-3 የተባሉትን የህዋ ፕሮግራሞች ንድፎች በምናቡ በማዋሃድ የራሱን አዳዲስ የፈጠራ ሀሳቦች ያመነጫል።
የህዋ ሳይንስ ፍቅሩ በአፖሎ ተልዕኮዎች ላይ በጉልህ የሚታየው አቤል፣ የአፖሎ ጠፈርተኞችን የማግኘት ዕድል ቢኖረው "በጨረቃ ላይ መርገጥ ምን ዓይነት ስሜት ይፈጥራል?" ብሎ መጠየቅ እንደሚፈልግ ይናገራል። በተለይም አሁንም በሕይወት ካሉት የአፖሎ ጠፈርተኞች መካከል ቻርሊ ዱክን የማነጋገር ጥልቅ ፍላጎት አለው።
በስምንት ዓመቱ ብቻ የሮኬት ክፍሎችን፣ የህዋ ተልዕኮዎችንና የሲሙሌሽን ቴክኖሎጂን በፍላጎት ማጥናቱ አቤልን ልዩ ያደርገዋል። ይህ አስገራሚ የማወቅ ጉጉትና ተሰጥኦ ተገቢውን ድጋፍ ካገኘ፣ ነገ ሀገራችንን በህዋ ሳይንስ ዘርፍ ከፍ ወዳለ ደረጃ ከሚያደርሱ ዕንቁ ተመራማሪዎች አንዱ እንደሚሆን ትልቅ ተስፋን አጭሯል።
በልዩ እሸቱ
*******************
አስቡት... ገና በስምንት ዓመት ዕድሜው ስለ ሮኬት ሞተሮች፣ ስለ ጠፈር መንኮራኩሮች እና ስለ ጋላክሲያችን ጥልቅ ምስጢሮች አጥርቶ የሚናገር ታዳጊ ብታገኙ ምን ይሰማችኋል? ይህ በፊልም ላይ ብቻ የምናየው የሚመስለው አስገራሚ ክህሎት እና የማወቅ ጉጉት፣ አሁን በሀገራችን በአንድ ታዳጊ ላይ በእውን እየታየ ነው።
ህዋን ለማወቅ ጥያቄ የሚጠይቅ አእምሮ፣ የማወቅ ጉጉት እና ጥልቅ የመማር ፍላጎት ካሳደሩ ታዳጊዎች መካከል አቤል መላኩ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል።
ይህ የስምንት ዓመት ታዳጊ በህዋ ሳይንስ፣ በሮኬቶች አሠራር፣ በጠፈር ጉዞዎችና በቴክኖሎጂ ላይ ያለውን አስገራሚ ፍቅር በኢቲቪ ቻናል ላይ በሚቀርበው "ከምድር እስከ ህዋ" በተሰኘው ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ ቀርቦ ለተመልካች አካፍሏል።
የታዳጊው ዋነኛ የመማሪያና መለማመጃ ሜዳ "ስፔስ ፍላይት ሲሙሌተር" የተባለው የሮኬት ማስወንጨፊያ ጌም ነው። በዚህ ጨዋታ ላይ አቤል እንደ አንድ የሮኬት መሐንዲስ በመሆን የራሱን ሮኬት ከመሠረቱ ይገነባል፣ ይሞክራል፣ እንዲሁም ወደ ጠፈር ያስወነጭፋል።
አቤል በጨዋታው ውስጥ የሚገኙትን እንደ ካፕሱል፣ ፓራሹት፣ የሙቀት መከላከያ፣ ሴፓሬተር፣ የተለያዩ መጠን ያላቸው የነዳጅ ታንኮች እና የሮኬት ሞተሮች ያሉ ቴክኒካዊ ክፍሎችን ተግባርና አጠቃቀም በሚገባ ጠንቅቆ ያውቃል።
በተጨማሪም ተጨማሪ ይዘቶችን (DLC) በመጠቀም ይበልጥ ውስብስብ የሆኑ የሮኬት ዲዛይኖችን መፍጠር እንደሚቻል በልበ ሙሉነት ይናገራል።
የአቤል ዕውቀት በሮኬት ግንባታ ብቻ የተገደበ አይደለም፤ ስለ ፕላኔቶች ያለው ግንዛቤም እንዲሁ ያስደንቃል። በሲሙሌሽን ጨዋታው ውስጥ ከሜርኩሪ እስከ ፕሉቶ ያሉትን ፕላኔቶች በዝርዝር የሚያውቅ ሲሆን፣ ልዩ ልዩ "ሞዶችን" በመጨመር ጨዋታውን ወደ ሌሎች የፀሐይ ሥርዓቶች ማስፋፋት እንደሚቻልም ያስረዳል።
ታዳጊው ይህንን ጨዋታ በሞባይል እና በታብሌት ላይ ቢጫወትም፣ የጋላክሲ ሞዶች በስልክ ላይ ጨዋታውን እንዲቆራረጥ ወይም እንዲዘጋ እንደሚያደርጉት በመግለጽ ትልልቅ ሞዶችን ለመጫን ኮምፒውተር የተሻለ እንደሆነ ከራሱ ተሞክሮ ያካፍላል።
ከዚህም ባሻገር የጨዋታውን ማኅበረሰብ የሚያዘጋጃቸውን ብሉፕሪንቶች በመከታተል እንደ "Sea Dragon" እና "Apollo" ያሉ የሮኬት ንድፎችን ለመሥራት ይሞክራል። አቤል ከጨዋታው ዓለም ወጥቶ እውነተኛ የጠፈር ተልዕኮዎችንም በቅርበት ይከታተላል።
"Moon One" የተሰኘውን የህዋ ፊልም አጥብቆ እንደሚወድ የሚገልጸው ይህ ታዳጊ፣ በፊልሙ ላይ የታየውን የጠፈር መንኮራኩር ከእውነተኛው "OSIRIS-REx" ተልዕኮ ጋር በማነፃፀር አስደናቂ ትንታኔ ይሰጣል።
እነዚህ የጨዋታ ምናባዊ ንድፎች የእውነተኛ ፕሮግራሞችን አወቃቀር ሙሉ በሙሉ ባይወክሉም፣ የቻይናውን Long March፣ Shenzhou፣ እንዲሁም H-3 የተባሉትን የህዋ ፕሮግራሞች ንድፎች በምናቡ በማዋሃድ የራሱን አዳዲስ የፈጠራ ሀሳቦች ያመነጫል።
የህዋ ሳይንስ ፍቅሩ በአፖሎ ተልዕኮዎች ላይ በጉልህ የሚታየው አቤል፣ የአፖሎ ጠፈርተኞችን የማግኘት ዕድል ቢኖረው "በጨረቃ ላይ መርገጥ ምን ዓይነት ስሜት ይፈጥራል?" ብሎ መጠየቅ እንደሚፈልግ ይናገራል። በተለይም አሁንም በሕይወት ካሉት የአፖሎ ጠፈርተኞች መካከል ቻርሊ ዱክን የማነጋገር ጥልቅ ፍላጎት አለው።
በስምንት ዓመቱ ብቻ የሮኬት ክፍሎችን፣ የህዋ ተልዕኮዎችንና የሲሙሌሽን ቴክኖሎጂን በፍላጎት ማጥናቱ አቤልን ልዩ ያደርገዋል። ይህ አስገራሚ የማወቅ ጉጉትና ተሰጥኦ ተገቢውን ድጋፍ ካገኘ፣ ነገ ሀገራችንን በህዋ ሳይንስ ዘርፍ ከፍ ወዳለ ደረጃ ከሚያደርሱ ዕንቁ ተመራማሪዎች አንዱ እንደሚሆን ትልቅ ተስፋን አጭሯል።
በልዩ እሸቱ
1 month ago
♦️ኢትዮጵያዊነት በኩራት የተንፀባረቀበት፣ባህልና አንድነት የደመቁበት ታሪካዊ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት
ድፍን 43 ዓመታትን ኢትዮጵያዊያንን በአንድ ጥላ ስር አሰባስቦ ናፍቆታቸውን የሚወጡበት፣ ባህላቸውን፣ታሪካቸውን፣ቋንቋቸውን፣አልባሳታቸውን ለአዲሱ ትውልድ የሚያስተላልፉበትና ለሌላው ዓለም የሚያስተዋውቁበት ከስፖርትም በላይ ትልቅ ትርጉም ያለው የኢትዮጵያ የስፖርት ፌዴሬሽን በሠሜን አሜሪካ (ESFNA) በየዓመቱ የሚያዘጋጀው ዓመታዊ ክብረ በዓል በልዩ ድምቀት ተከፈተ።
በመክፈቻው ስነ-ስርዓት በሚኒሶታ ግዛት የሚገኘው የTCO Vicking ስታዲየም ከወትሮው በተለየ በኢትዮጵያውያን ባህል፣ ባንዲራና አንድነት ልዩ ውበት ፈሶበት ውሏል።
የኢትዮጵያ ቀለማት በስታዲየሙ ላይ ሲያበሩ፣ ባህላዊ አልባሳት፣ ዜማዎች እና የደስታ ድምፆች ለተሰበሰበው ሕዝብ ከስፖርትም ባለፈ የታላቅ ክብረ በዓል ድባብን አላብሠውታል።
በሚኒሶታ ግዛት"ኢትዮጵያ"የምትባለው ሀገርን በመፍጠር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ባህላቸውን፣ አንድነታቸውን እና ኩራታቸውን በአስደናቂ ሁኔታ ያሳዩበት ዕለትም ሆኖ ተመዝግቦ አልፏል።
በአጭር ቃል የTCO ስታዲየም በዕለቱ የትርዒትና የባህል ድምቀት ማዕከል ሆኖ ነበር ያለፈው፤የኢትዮጵያ ባንዲራ በክብር ሲውለበለብ ማየት ባህላዊ አልባሳት በውበታቸው የብዙዎችን ቀልብ ይስቡ፣ዐይንንም ይማርኩ ነበር።
በተለይ በዕለቱ የቀረቡትና ኢትዮጵያ የብዙ ባህልና ታሪኮች ባለቤት መሆኗን የሚያሳዩት የአፋርና የጋምቤላ ብሄረሠብ የባህል ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች፣በአረንጓዴ፣ቢጫና ቀይ ባንዲራችን ያሸበረቁት ታዳጊዎች ያሳዩት የተለያዩ የኪነጥበብ ትርዒቶች መድረኩን ሕይወት ሞልተውበት ለተመልካች ትልቅ ደስታን ለግሠውትም ታይቷል።
በዕለቱ ፕሮግራሙን በታደሙት ላይ የሚታየው የፈገግታ ፊት፣ የአንድነት ስሜት እና የኢትዮጵያዊነት ኩራት ተሳታፊዎቹን በልዩ የደስታ ስሜት አስተሳስሮ ነበር፤
በድምፀ ነጎድጓዱ ታዋቂው የመድረክ መሪ ጋዜጠኛ ወንድወሠን ከበደ መድረኩን በማራኪ ድምፁ ተቆጣጥሮት ተጨማሪ ውበት ፈጥሮለት፣ግርማ ሞገስም አላብሶት ታይቷል፤
በሠልፍ የሚጓዙትን 32 ቡድኖች ሲያሳዩት የነበረው ባህላዊ ጭፈራና የተለያዩ ዳንሶችና ትርዒቶች ለሜዳው ተጨማሪ ውበቶችም ነበሩ።
የዕለቱ የመክፈቻ ፕሮግራም ከመዝናኛነቱ ባሻገር ባህልን የሚያከብር፣ትውልድን ከትውልድ የሚያገናኝ እና የኢትዮጵያውያንን አንድነት በግልጽ የሚያንጸባርቅ የማይረሳ በዓል ሆኖ ማለፉ ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን የሌሎች ሀገር ዜጎችን ጭምር በግርምት እጃቸውን አፋቸው ላይ እንዲጭኑ አስገድዷል።
በዕለቱ ሌላኛው የመክፈቻው ፕሮግራሙ አካል ሆኖ ያለፈው በውድድሩ ከመሸናነፍ ባለፈ ለወገኖቹ ተቆርቋሪና አጋር መሆኑን ያሳየበት መድረክ መሆኑ ነው፤
የፌዴሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ በሆነው በአቶ ያሬድ ነጋሽ ሃሳቡ የተመዘዘው በአርሲ ዞን በንፁሀን ዜጎች ላይ የደረሠውን ጉዳትና ሞት የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት በማድረግ የታሠበ ሲሆን የድጋፍ ማሠበሰቢያ መዘርጋቱንም ይፋ በማድረግ ፌዴሬሽኑ ድርጊቱን ከማውገዝ ባለፊ በዜጎቹ ችግርም ሆነ በደስታ ወቅት ከጎናቸው መሆኑን በተግባር በማሳየቱ ወደ ስልጣን የመጣው አዲሱ አመራር ከየአቅጣጫው የምስጋና ዝናብ እንዲዘንብለት አድርጓል።
በልዩ ልዩ የእግር ኳስ ውድድሮች የተጀመረውና በደማቅ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት በይፋ የተከፈተው 43ኛው ዓመታዊ ክብረ በዓል እስከ ጁላይ 4 እንደደመቀ የሚቀጥል ሲሆን በተለይ በሚኒሶታ ግዛት ገዥ ጭምር ጁላይ 3 የኢትዮጵያዊያን ቀን በሚል የታወጀለት የ "Ethiopian Day" ከወዲሁ ብዙዎች በጉጉት የሚጠብቁት ቀንም ሆኗል።መልካም ክብረ በዓል!!
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)ኤገን ሚኒሶታ
ድፍን 43 ዓመታትን ኢትዮጵያዊያንን በአንድ ጥላ ስር አሰባስቦ ናፍቆታቸውን የሚወጡበት፣ ባህላቸውን፣ታሪካቸውን፣ቋንቋቸውን፣አልባሳታቸውን ለአዲሱ ትውልድ የሚያስተላልፉበትና ለሌላው ዓለም የሚያስተዋውቁበት ከስፖርትም በላይ ትልቅ ትርጉም ያለው የኢትዮጵያ የስፖርት ፌዴሬሽን በሠሜን አሜሪካ (ESFNA) በየዓመቱ የሚያዘጋጀው ዓመታዊ ክብረ በዓል በልዩ ድምቀት ተከፈተ።
በመክፈቻው ስነ-ስርዓት በሚኒሶታ ግዛት የሚገኘው የTCO Vicking ስታዲየም ከወትሮው በተለየ በኢትዮጵያውያን ባህል፣ ባንዲራና አንድነት ልዩ ውበት ፈሶበት ውሏል።
የኢትዮጵያ ቀለማት በስታዲየሙ ላይ ሲያበሩ፣ ባህላዊ አልባሳት፣ ዜማዎች እና የደስታ ድምፆች ለተሰበሰበው ሕዝብ ከስፖርትም ባለፈ የታላቅ ክብረ በዓል ድባብን አላብሠውታል።
በሚኒሶታ ግዛት"ኢትዮጵያ"የምትባለው ሀገርን በመፍጠር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ባህላቸውን፣ አንድነታቸውን እና ኩራታቸውን በአስደናቂ ሁኔታ ያሳዩበት ዕለትም ሆኖ ተመዝግቦ አልፏል።
በአጭር ቃል የTCO ስታዲየም በዕለቱ የትርዒትና የባህል ድምቀት ማዕከል ሆኖ ነበር ያለፈው፤የኢትዮጵያ ባንዲራ በክብር ሲውለበለብ ማየት ባህላዊ አልባሳት በውበታቸው የብዙዎችን ቀልብ ይስቡ፣ዐይንንም ይማርኩ ነበር።
በተለይ በዕለቱ የቀረቡትና ኢትዮጵያ የብዙ ባህልና ታሪኮች ባለቤት መሆኗን የሚያሳዩት የአፋርና የጋምቤላ ብሄረሠብ የባህል ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች፣በአረንጓዴ፣ቢጫና ቀይ ባንዲራችን ያሸበረቁት ታዳጊዎች ያሳዩት የተለያዩ የኪነጥበብ ትርዒቶች መድረኩን ሕይወት ሞልተውበት ለተመልካች ትልቅ ደስታን ለግሠውትም ታይቷል።
በዕለቱ ፕሮግራሙን በታደሙት ላይ የሚታየው የፈገግታ ፊት፣ የአንድነት ስሜት እና የኢትዮጵያዊነት ኩራት ተሳታፊዎቹን በልዩ የደስታ ስሜት አስተሳስሮ ነበር፤
በድምፀ ነጎድጓዱ ታዋቂው የመድረክ መሪ ጋዜጠኛ ወንድወሠን ከበደ መድረኩን በማራኪ ድምፁ ተቆጣጥሮት ተጨማሪ ውበት ፈጥሮለት፣ግርማ ሞገስም አላብሶት ታይቷል፤
በሠልፍ የሚጓዙትን 32 ቡድኖች ሲያሳዩት የነበረው ባህላዊ ጭፈራና የተለያዩ ዳንሶችና ትርዒቶች ለሜዳው ተጨማሪ ውበቶችም ነበሩ።
የዕለቱ የመክፈቻ ፕሮግራም ከመዝናኛነቱ ባሻገር ባህልን የሚያከብር፣ትውልድን ከትውልድ የሚያገናኝ እና የኢትዮጵያውያንን አንድነት በግልጽ የሚያንጸባርቅ የማይረሳ በዓል ሆኖ ማለፉ ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን የሌሎች ሀገር ዜጎችን ጭምር በግርምት እጃቸውን አፋቸው ላይ እንዲጭኑ አስገድዷል።
በዕለቱ ሌላኛው የመክፈቻው ፕሮግራሙ አካል ሆኖ ያለፈው በውድድሩ ከመሸናነፍ ባለፈ ለወገኖቹ ተቆርቋሪና አጋር መሆኑን ያሳየበት መድረክ መሆኑ ነው፤
የፌዴሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ በሆነው በአቶ ያሬድ ነጋሽ ሃሳቡ የተመዘዘው በአርሲ ዞን በንፁሀን ዜጎች ላይ የደረሠውን ጉዳትና ሞት የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት በማድረግ የታሠበ ሲሆን የድጋፍ ማሠበሰቢያ መዘርጋቱንም ይፋ በማድረግ ፌዴሬሽኑ ድርጊቱን ከማውገዝ ባለፊ በዜጎቹ ችግርም ሆነ በደስታ ወቅት ከጎናቸው መሆኑን በተግባር በማሳየቱ ወደ ስልጣን የመጣው አዲሱ አመራር ከየአቅጣጫው የምስጋና ዝናብ እንዲዘንብለት አድርጓል።
በልዩ ልዩ የእግር ኳስ ውድድሮች የተጀመረውና በደማቅ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት በይፋ የተከፈተው 43ኛው ዓመታዊ ክብረ በዓል እስከ ጁላይ 4 እንደደመቀ የሚቀጥል ሲሆን በተለይ በሚኒሶታ ግዛት ገዥ ጭምር ጁላይ 3 የኢትዮጵያዊያን ቀን በሚል የታወጀለት የ "Ethiopian Day" ከወዲሁ ብዙዎች በጉጉት የሚጠብቁት ቀንም ሆኗል።መልካም ክብረ በዓል!!
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)ኤገን ሚኒሶታ
1 month ago
የነገዋ ታዳጊ ተማሪዎች በቴክኖሎጂ የታገዘ የፈጠራ ስራዎቻቸውን ለእይታ አቀረቡ
#ethiopia | ነገን በቴክኖሎጂ ለመቀየርና የሀገራቸውን ችግሮች በፈጠራ የሳይንስ ጥበብ ለመፍታት ቆርጠው የተነሱ ህጻናትና ታዳጊዎች፣ ማህበረሰባዊ ፋይዳ ያላቸውንና አስደናቂ የሆኑ የሮቦቲክስ ፈጠራ ስራዎቻቸውን ለዕይታ አብቅተዋል።
እነዚህ ታዳጊዎች በዕድሜ ለጋ ቢሆኑም፣ ያቀረቧቸው የፈጠራ ውጤቶች ግን የነገዋን ኢትዮጵያ ብሩህ ተስፋ ፍንትው አድርገው የሚያሳዩ ሆነዋል።
ከተሳታፊዎቹ መካከል የ15 ዓመቷ ታዳጊ ሮዳ ፈታ አንዷ ስትሆን፣ አካል ጉዳተኞችንና የአእምሮ ህመም ያለባቸውን ሰዎች ያለምንም ሰው እገዛ በራሱ ጊዜ መመገብ የሚችል ማሽን ሰርታ ለእይታ አቅርባለች። «ኢትስ ኤ ፊደር» (It's a feeder) የሚል ስያሜ የሰጠችው ይሄው ማሽን፣ የብርሃንና የከለር ሴንሰሮችን በመጠቀም በአንድ ጊዜ እስከ አራት ሰዎችን ማብላት የሚያስችል አቅም አለው ብላለች።
ሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ የህክምና ባለሙያ ዘመዷን ለመጠየቅ በምትሄድበት ወቅት የተቸገሩ ሰዎችን አይታ ይሄንን የፈጠራ ስራ ለመስራት መነሳሳቷን የገለጸችው ታዳጊ ሮዳ፣ ማሽኑ ተንቀሳቃሽ እንዲሆን ከስሩ ጎማዎች የተገጠሙለት መሆኑንና ወደፊትም በትምህርቷ ገፍታ በትውልድ ሀገሯ ትልልቅ የቴክኖሎጂ ስራዎችን የመስራት ትልቅ ህልም እንዳላት በልበ ሙሉነት ተናግራለች።
በተመሳሳይ መልኩ ናስናፍ ይስሐቅ እና ኢቫን ዘረይ የተባሉ ታዳጊ ተማሪዎች የሀገራቸውን የቡና ምርት ሂደት ለማቃለል የሚያስችል «ኮፊ ቢን ኮሌክተር» የተሰኘ ዘመናዊ የቡና ፍሬ መልቀሚያ ማሽን ይዘው ቀርበዋል።
የኢትዮጵያ ዋነኛ ችግር ቡና በእጅ መለቀሙ እንደሆነ በመረዳት ችግሩን ለመፍታት መነሳሳታቸውን የገለጹት ታዳጊዎቹ፣ የሰሩት ማሽን በአራት ሞተሮችና በተለያዩ ፕሬዠር ሴንሰሮች የታገዘ ሲሆን፣ ከሰው ጉልበት በተሻለ በ10 እጥፍ ፍጥነት ቡናን ሰብስቦ በተዘጋጀለት ቅርጫት ውስጥ ማስገባት እንደሚችል በተግባር አስረድተዋል።
የስቴም ፎር ኪድስ ፍራንቻይዝ ባለቤትና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ኤርሚያስ ሰለሞን በበኩላቸው፣ የትምህርት ፕሮግራሙ ዋና ዓላማ ህጻናት እየተጫወቱና እየተደሰቱ ክሬቲቪቲን፣ ኮሙኒኬሽንንና ክሪቲካል ቲንኪንግን እንዲያሳድጉ ማድረግ እንደሆነ ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በአለም ላይ መደበኛ የሆኑ ስራዎች በሙሉ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስና በማሽን ለርኒንግ እየተተኩ በመሆኑ፣ ልጆችን ከወዲሁ ለዚህ አዲስ ዓለም ማዘጋጀት እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ባለፉት ሶስት ዓመታት ተኩል ጊዜ ውስጥ ወደ 5,000 የሚጠጉ ተማሪዎችን ማስተማር መቻላቸውን የገለጹት አቶ ኤርሚያስ፣ ወደፊትም ከኢትዮ ቴሌኮምና ከሳፋሪኮም ጋር በመተባበር ትምህርቱን በኦንላይን በማስፋፋት አቅም ለሌላቸውና በየክፍለ ሀገሩ ለሚገኙ በርካታ የመንግስት ትምህርት ቤት ልጆች ጭምር በስፋት ለማድረስ ከፍተኛ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ጠቁመው፣ ቴክኖሎጂውን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ያለውን የእቃ አቅርቦትና የፖሊሲ ፈተናዎች መንግስት ተረድቶ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
በጌትነት ተመስገን
📷ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#stemethiopia #stemforkids # #technologyethiopia #ethiopiangenius #digitaltransformationethiopia
#ethiopia | ነገን በቴክኖሎጂ ለመቀየርና የሀገራቸውን ችግሮች በፈጠራ የሳይንስ ጥበብ ለመፍታት ቆርጠው የተነሱ ህጻናትና ታዳጊዎች፣ ማህበረሰባዊ ፋይዳ ያላቸውንና አስደናቂ የሆኑ የሮቦቲክስ ፈጠራ ስራዎቻቸውን ለዕይታ አብቅተዋል።
እነዚህ ታዳጊዎች በዕድሜ ለጋ ቢሆኑም፣ ያቀረቧቸው የፈጠራ ውጤቶች ግን የነገዋን ኢትዮጵያ ብሩህ ተስፋ ፍንትው አድርገው የሚያሳዩ ሆነዋል።
ከተሳታፊዎቹ መካከል የ15 ዓመቷ ታዳጊ ሮዳ ፈታ አንዷ ስትሆን፣ አካል ጉዳተኞችንና የአእምሮ ህመም ያለባቸውን ሰዎች ያለምንም ሰው እገዛ በራሱ ጊዜ መመገብ የሚችል ማሽን ሰርታ ለእይታ አቅርባለች። «ኢትስ ኤ ፊደር» (It's a feeder) የሚል ስያሜ የሰጠችው ይሄው ማሽን፣ የብርሃንና የከለር ሴንሰሮችን በመጠቀም በአንድ ጊዜ እስከ አራት ሰዎችን ማብላት የሚያስችል አቅም አለው ብላለች።
ሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ የህክምና ባለሙያ ዘመዷን ለመጠየቅ በምትሄድበት ወቅት የተቸገሩ ሰዎችን አይታ ይሄንን የፈጠራ ስራ ለመስራት መነሳሳቷን የገለጸችው ታዳጊ ሮዳ፣ ማሽኑ ተንቀሳቃሽ እንዲሆን ከስሩ ጎማዎች የተገጠሙለት መሆኑንና ወደፊትም በትምህርቷ ገፍታ በትውልድ ሀገሯ ትልልቅ የቴክኖሎጂ ስራዎችን የመስራት ትልቅ ህልም እንዳላት በልበ ሙሉነት ተናግራለች።
በተመሳሳይ መልኩ ናስናፍ ይስሐቅ እና ኢቫን ዘረይ የተባሉ ታዳጊ ተማሪዎች የሀገራቸውን የቡና ምርት ሂደት ለማቃለል የሚያስችል «ኮፊ ቢን ኮሌክተር» የተሰኘ ዘመናዊ የቡና ፍሬ መልቀሚያ ማሽን ይዘው ቀርበዋል።
የኢትዮጵያ ዋነኛ ችግር ቡና በእጅ መለቀሙ እንደሆነ በመረዳት ችግሩን ለመፍታት መነሳሳታቸውን የገለጹት ታዳጊዎቹ፣ የሰሩት ማሽን በአራት ሞተሮችና በተለያዩ ፕሬዠር ሴንሰሮች የታገዘ ሲሆን፣ ከሰው ጉልበት በተሻለ በ10 እጥፍ ፍጥነት ቡናን ሰብስቦ በተዘጋጀለት ቅርጫት ውስጥ ማስገባት እንደሚችል በተግባር አስረድተዋል።
የስቴም ፎር ኪድስ ፍራንቻይዝ ባለቤትና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ኤርሚያስ ሰለሞን በበኩላቸው፣ የትምህርት ፕሮግራሙ ዋና ዓላማ ህጻናት እየተጫወቱና እየተደሰቱ ክሬቲቪቲን፣ ኮሙኒኬሽንንና ክሪቲካል ቲንኪንግን እንዲያሳድጉ ማድረግ እንደሆነ ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በአለም ላይ መደበኛ የሆኑ ስራዎች በሙሉ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስና በማሽን ለርኒንግ እየተተኩ በመሆኑ፣ ልጆችን ከወዲሁ ለዚህ አዲስ ዓለም ማዘጋጀት እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ባለፉት ሶስት ዓመታት ተኩል ጊዜ ውስጥ ወደ 5,000 የሚጠጉ ተማሪዎችን ማስተማር መቻላቸውን የገለጹት አቶ ኤርሚያስ፣ ወደፊትም ከኢትዮ ቴሌኮምና ከሳፋሪኮም ጋር በመተባበር ትምህርቱን በኦንላይን በማስፋፋት አቅም ለሌላቸውና በየክፍለ ሀገሩ ለሚገኙ በርካታ የመንግስት ትምህርት ቤት ልጆች ጭምር በስፋት ለማድረስ ከፍተኛ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ጠቁመው፣ ቴክኖሎጂውን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ያለውን የእቃ አቅርቦትና የፖሊሲ ፈተናዎች መንግስት ተረድቶ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
በጌትነት ተመስገን
📷ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#stemethiopia #stemforkids # #technologyethiopia #ethiopiangenius #digitaltransformationethiopia
Sponsored by
Surafel
Comments