ቼልሲ አሜሪካ ደርሷል
#ethiopia | የለንደኑ ክለብ ቼልሲ የወደፊት የቡድኑን አቅም ለመገንባት በሚያደርገው እንቅስቃሴ አሜሪካዊውን ድንቅ ታዳጊ መስመር ተጫዋች ቤንጂ ፍላወርስን ከአሜሪካው ዳላስ ኤፍሲ ለማስፈረም ከመሰረታዊ ስምምነት ላይ ደርሷል።
በተዘጋጀው የዝውውር እቅድ መሠረት ይህ የክንፍ መስመር ተወርዋሪ ዕድሜው 18 ዓመት እንደሞላ በቀጥታ ወደ ስታምፎርድ ብሪጅ በማምራት የቼልሲን አካዳሚ ይቀላቀላል።
በአሜሪካ እግር ኳስ ውስጥ ከሚገኙ እጅግ ተስፋ ሰጪ ታዳጊዎች አንዱ እንደሆነ የሚነገሩለትን ፍላወርስን ለማስፈረም በርካታ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች የረጅም ጊዜ ፍላጎት አሳይተው የነበረ ቢሆንም ቼልሲዎች ፈጣን እንቅስቃሴ እያደረጉ ነው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የለንደኑ ክለብ ቼልሲ የወደፊት የቡድኑን አቅም ለመገንባት በሚያደርገው እንቅስቃሴ አሜሪካዊውን ድንቅ ታዳጊ መስመር ተጫዋች ቤንጂ ፍላወርስን ከአሜሪካው ዳላስ ኤፍሲ ለማስፈረም ከመሰረታዊ ስምምነት ላይ ደርሷል።
በተዘጋጀው የዝውውር እቅድ መሠረት ይህ የክንፍ መስመር ተወርዋሪ ዕድሜው 18 ዓመት እንደሞላ በቀጥታ ወደ ስታምፎርድ ብሪጅ በማምራት የቼልሲን አካዳሚ ይቀላቀላል።
በአሜሪካ እግር ኳስ ውስጥ ከሚገኙ እጅግ ተስፋ ሰጪ ታዳጊዎች አንዱ እንደሆነ የሚነገሩለትን ፍላወርስን ለማስፈረም በርካታ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች የረጅም ጊዜ ፍላጎት አሳይተው የነበረ ቢሆንም ቼልሲዎች ፈጣን እንቅስቃሴ እያደረጉ ነው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
12 days ago