9 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኦገስት 1 ቀን 2026 ጀምሮ ከሰሃራ በታች ባሉ 25 የአፍሪካ ሀገራት በሚገኙ ዲፕሎማሲያዊ ሚሲዮኖች የሚሰጠውን መደበኛ የቪዛ ማስተናገጃ አገልግሎት ማቋረጡን አስታውቋል። የትራምፕ አስተዳደር ይህንን ውሳኔ በቅርብ ታሪክ ውስጥ ከተደረጉት የአሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ የቪዛ አገልግሎቶች ትልቁ የማሻሻያ መርሃ ግብር ሲል ገልጾታል።
በአዲሱ አሰራር መሰረት የቪዛ አመልካቾች ከዚህ በኋላ በአቅራቢያቸው በሚገኝ የአሜሪካ ኤምባሲ ወይም ቆንስላ ጽህፈት ቤት ቀጠሮ መያዝም ሆነ የቪዛ ሂደታቸውን ማጠናቀቅ አይችሉም። ከዚህ ይልቅ በአህጉሪቱ ወደተመደቡ 20 ቀጠናዊ ማስተናገጃ ማዕከላት እንዲያቀኑ ይደረጋል።
የቪዛ አገልግሎታቸው የተቋረጠባቸው 25ቱ ሚሲዮኖች አቡጃ (ናይጄሪያ)፣ አንታናናሪቮ (ማዳጋስካር)፣ አስመራ (ኤርትራ)፣ ባማኮ (ማሊ)፣ ባንጁል (ጋምቢያ)፣ ብራዛቪል (የኮንጎ ሪፐብሊክ)፣ ቡጁምቡራ (ብሩንዲ)፣ ኮናክሪ (ጊኒ)፣ ኮቶኑ (ቤኒን)፣ ደርባን (ደቡብ አፍሪካ)፣ ፍሪታውን (ሴራሊዮን)፣ ጋቦሮኔ (ቦትስዋና)፣ ሃራሬ (ዚምባብዌ)፣ ጁባ (ደቡብ ሱዳን)፣ ሊብረቪል (ጋቦን)፣ ሊሎንግዌ (ማላዊ)፣ ሉሳካ (ዛምቢያ)፣ ማፑቶ (ሞዛምቢክ)፣ ማሴሩ (ሌሴቶ)፣ ምባባኔ (ኤስዋቲኒ)፣ ንጃሜና (ቻድ)፣ ኒያሜይ (ኒጀር)፣ ኑዋክሾት (ሞሪታኒያ)፣ ዋጋዱጉ (ቡርኪና ፋሶ) እና ዊንድሆክ (ናሚቢያ) ናቸው። በደቡብ አፍሪካ ደርባን የሚገኘው የቪዛ ማዕከል ቢዘጋም፣ በኬፕታውን የሚሰጠው ተመሳሳይ አገልግሎት ግን ሳይቋረጥ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
20ዎቹ አዳዲስ ቀጠናዊ ማስተናገጃ ማዕከላት በአቢጃን፣ አክራ፣ አዲስ አበባ፣ ኬፕታውን (ደቡብ አፍሪካ)፣ ዳካር፣ ዳሬሰላም፣ ጅቡቲ፣ ጆሃንስበርግ፣ ካምፓላ፣ ኪጋሊ፣ ኪንሻሳ፣ ሌጎስ፣ ሎሜ፣ ሉዋንዳ፣ ማላቦ፣ ሞንሮቪያ፣ ናይሮቢ፣ ፖርት ሉዊስ፣ ፕራያ እና ያውንዴ የሚገኙ ይሆናሉ። እያንዳንዱ ማዕከል በርካታ ጎረቤት ሀገራትን የሚያስተናግድ ሲሆን፣ ለምሳሌ ከማሊ የሚመጡ አመልካቾች በዳካር (ሴኔጋል)፣ እንዲሁም ከቤኒን እና ኒጀር የሚመጡት ደግሞ በሎሜ (ቶጎ) የቪዛ ሂደታቸውን እንዲያከናውኑ ይመራሉ።
ሚኒስቴሩ ውሳኔውን የትራምፕ አስተዳደር ብሔራዊ ደህንነትን ለማጠናከር፣ የማጣራት ሂደቶችን ወጥ ለማድረግ፣ የመንግስት ወጪን ለመቀነስ እና የአሰራር ቅልጥፍናን ለማሻሻል ከሚያደርገው ጥረት አንዱ አካል መሆኑን አብራርቷል። ተመሳሳይ የውህደት ስራዎች በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እና በአውሮፓ ክፍሎች ቀደም ሲል መከናወናቸውን የገለጸው ሚኒስቴሩ፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ብሔራዊ ደህንነትን በማጠናከር እና የመንግስትን ብክነት በመቀነስ አሜሪካን እና አሜሪካውያንን እያስቀደሙ ነው ብሏል።
ይህ ማሻሻያ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት የቪዛ ማመልከቻዎችን የሚያስተናግዱ የአሜሪካ ሚሲዮኖችን ቁጥር ከ50 ገደማ ወደ 20 ዝቅ ያደርገዋል። ይህ በአመልካቾች ላይ ጉልህ የሆነ ተግባራዊ ተጽእኖ የሚያሳድር ሲሆን፣ የአገር ውስጥ የቪዛ አገልግሎት በተቋረጠባቸው ሀገራት የሚገኙ ዜጎች በአካል ለሚደረግ ቃለ ምልልስ እና የጣት አሻራ (ባዮሜትሪክ) ምዝገባ አለም አቀፍ ድንበሮችን አቋርጠው ለመጓዝ ስለሚገደዱ ለተጨማሪ የትራንስፖርት እና የማረፊያ ወጪዎች ይዳረጋሉ።
በአዲሱ አሰራር መሰረት የቪዛ አመልካቾች ከዚህ በኋላ በአቅራቢያቸው በሚገኝ የአሜሪካ ኤምባሲ ወይም ቆንስላ ጽህፈት ቤት ቀጠሮ መያዝም ሆነ የቪዛ ሂደታቸውን ማጠናቀቅ አይችሉም። ከዚህ ይልቅ በአህጉሪቱ ወደተመደቡ 20 ቀጠናዊ ማስተናገጃ ማዕከላት እንዲያቀኑ ይደረጋል።
የቪዛ አገልግሎታቸው የተቋረጠባቸው 25ቱ ሚሲዮኖች አቡጃ (ናይጄሪያ)፣ አንታናናሪቮ (ማዳጋስካር)፣ አስመራ (ኤርትራ)፣ ባማኮ (ማሊ)፣ ባንጁል (ጋምቢያ)፣ ብራዛቪል (የኮንጎ ሪፐብሊክ)፣ ቡጁምቡራ (ብሩንዲ)፣ ኮናክሪ (ጊኒ)፣ ኮቶኑ (ቤኒን)፣ ደርባን (ደቡብ አፍሪካ)፣ ፍሪታውን (ሴራሊዮን)፣ ጋቦሮኔ (ቦትስዋና)፣ ሃራሬ (ዚምባብዌ)፣ ጁባ (ደቡብ ሱዳን)፣ ሊብረቪል (ጋቦን)፣ ሊሎንግዌ (ማላዊ)፣ ሉሳካ (ዛምቢያ)፣ ማፑቶ (ሞዛምቢክ)፣ ማሴሩ (ሌሴቶ)፣ ምባባኔ (ኤስዋቲኒ)፣ ንጃሜና (ቻድ)፣ ኒያሜይ (ኒጀር)፣ ኑዋክሾት (ሞሪታኒያ)፣ ዋጋዱጉ (ቡርኪና ፋሶ) እና ዊንድሆክ (ናሚቢያ) ናቸው። በደቡብ አፍሪካ ደርባን የሚገኘው የቪዛ ማዕከል ቢዘጋም፣ በኬፕታውን የሚሰጠው ተመሳሳይ አገልግሎት ግን ሳይቋረጥ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
20ዎቹ አዳዲስ ቀጠናዊ ማስተናገጃ ማዕከላት በአቢጃን፣ አክራ፣ አዲስ አበባ፣ ኬፕታውን (ደቡብ አፍሪካ)፣ ዳካር፣ ዳሬሰላም፣ ጅቡቲ፣ ጆሃንስበርግ፣ ካምፓላ፣ ኪጋሊ፣ ኪንሻሳ፣ ሌጎስ፣ ሎሜ፣ ሉዋንዳ፣ ማላቦ፣ ሞንሮቪያ፣ ናይሮቢ፣ ፖርት ሉዊስ፣ ፕራያ እና ያውንዴ የሚገኙ ይሆናሉ። እያንዳንዱ ማዕከል በርካታ ጎረቤት ሀገራትን የሚያስተናግድ ሲሆን፣ ለምሳሌ ከማሊ የሚመጡ አመልካቾች በዳካር (ሴኔጋል)፣ እንዲሁም ከቤኒን እና ኒጀር የሚመጡት ደግሞ በሎሜ (ቶጎ) የቪዛ ሂደታቸውን እንዲያከናውኑ ይመራሉ።
ሚኒስቴሩ ውሳኔውን የትራምፕ አስተዳደር ብሔራዊ ደህንነትን ለማጠናከር፣ የማጣራት ሂደቶችን ወጥ ለማድረግ፣ የመንግስት ወጪን ለመቀነስ እና የአሰራር ቅልጥፍናን ለማሻሻል ከሚያደርገው ጥረት አንዱ አካል መሆኑን አብራርቷል። ተመሳሳይ የውህደት ስራዎች በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እና በአውሮፓ ክፍሎች ቀደም ሲል መከናወናቸውን የገለጸው ሚኒስቴሩ፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ብሔራዊ ደህንነትን በማጠናከር እና የመንግስትን ብክነት በመቀነስ አሜሪካን እና አሜሪካውያንን እያስቀደሙ ነው ብሏል።
ይህ ማሻሻያ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት የቪዛ ማመልከቻዎችን የሚያስተናግዱ የአሜሪካ ሚሲዮኖችን ቁጥር ከ50 ገደማ ወደ 20 ዝቅ ያደርገዋል። ይህ በአመልካቾች ላይ ጉልህ የሆነ ተግባራዊ ተጽእኖ የሚያሳድር ሲሆን፣ የአገር ውስጥ የቪዛ አገልግሎት በተቋረጠባቸው ሀገራት የሚገኙ ዜጎች በአካል ለሚደረግ ቃለ ምልልስ እና የጣት አሻራ (ባዮሜትሪክ) ምዝገባ አለም አቀፍ ድንበሮችን አቋርጠው ለመጓዝ ስለሚገደዱ ለተጨማሪ የትራንስፖርት እና የማረፊያ ወጪዎች ይዳረጋሉ።
11 days ago
የዓለም የወርቅ ፍላጎት 380 ቢሊዮን ዶላር ደረሰ
#ethiopia | የዓለም የወርቅ ገበያ በ2026 ሁለተኛ ሩብ ዓመት ታሪካዊ ምዕራፍ መመዝገቡን የዓለም ወርቅ ምክር ቤት (World Gold Council) አስታውቋል።
በሪፖርቱ መሠረት፣ የወርቅ ፍላጎት በመጠን 1,269 ቶን ላይ የተረጋጋ ሲሆን፣ በከፍተኛ የወርቅ ዋጋ ምክንያት የገበያው ጠቅላላ ዋጋ 380 ቢሊዮን ዶላር በመድረስ አዲስ ታሪካዊ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል።
ባለሙያዎች እንደሚገልጹት፣ የወርቅ ዋጋ መጨመር፣ የዓለም አቀፍ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረቶች፣ የገንዘብ ገበያ አለመረጋጋት እና ባለሀብቶች ወደ ደህንነት ንብረት (Safe Haven Asset) የሚያደርጉት መሸጋገር የወርቅ ፍላጎትን በእጅጉ አጠናክረዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያመለክተው፣ በምዕራብ አፍሪካ ያለው የማዕድን ምርት እድገት ለዓለም የወርቅ አቅርቦት ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል። ቡርኪና ፋሶ 17 በመቶ እና ጋና 8 በመቶ የምርት እድገት በማስመዝገብ የወርቅ ምርት ማሳደግ ችለዋል። ይህም የዓለም የወርቅ አቅርቦትን ለማረጋጋት አስፈላጊ ሚና ተጫውቷል።
በሌላ በኩል የዓለም ማዕከላዊ ባንኮች 289 ቶን የወርቅ ግዥ በመፈጸማቸው የገበያውን ፍላጎት ደግፈዋል። ምንም እንኳን በአንዳንድ አገራት የወርቅ ምርት መቀነስ ቢታይም፣ የዓለም አቀፉ ገበያ በአጠቃላይ ጠንካራ መሆኑን ሪፖርቶች ያመለክታሉ።
በወርቅ ገበያ ላይ የሚታየው የዋጋ ንረት የጌጣጌጥ ፍላጎትን እየቀነሰ ቢሆንም፣ የኢንቨስትመንት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ ማደጉን የዓለም ወርቅ ምክር ቤት ገልጿል።
በተለይ የወርቅ ETF ፈንዶች፣ የወርቅ ሳንቲሞች እና የወርቅ አሞሌዎች ላይ የባለሀብቶች ፍላጎት እየጨመረ መሆኑ ተጠቁሟል።
ኢኮኖሚስቶች እንደሚሉት፣ የወርቅ ገበያ በቀጣዮቹ ወራትም በዓለም አቀፍ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ተፅዕኖ ስር እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
በተለይ የማዕከላዊ ባንኮች የወርቅ ክምችት ማሳደግና ባለሀብቶች ወደ ወርቅ የሚያደርጉት መሸጋገር የዋጋ እንቅስቃሴውን ዋና የሚወስኑ ምክንያቶች እንደሚሆኑ ተገልጿል።
#ethiopia | የዓለም የወርቅ ገበያ በ2026 ሁለተኛ ሩብ ዓመት ታሪካዊ ምዕራፍ መመዝገቡን የዓለም ወርቅ ምክር ቤት (World Gold Council) አስታውቋል።
በሪፖርቱ መሠረት፣ የወርቅ ፍላጎት በመጠን 1,269 ቶን ላይ የተረጋጋ ሲሆን፣ በከፍተኛ የወርቅ ዋጋ ምክንያት የገበያው ጠቅላላ ዋጋ 380 ቢሊዮን ዶላር በመድረስ አዲስ ታሪካዊ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል።
ባለሙያዎች እንደሚገልጹት፣ የወርቅ ዋጋ መጨመር፣ የዓለም አቀፍ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረቶች፣ የገንዘብ ገበያ አለመረጋጋት እና ባለሀብቶች ወደ ደህንነት ንብረት (Safe Haven Asset) የሚያደርጉት መሸጋገር የወርቅ ፍላጎትን በእጅጉ አጠናክረዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያመለክተው፣ በምዕራብ አፍሪካ ያለው የማዕድን ምርት እድገት ለዓለም የወርቅ አቅርቦት ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል። ቡርኪና ፋሶ 17 በመቶ እና ጋና 8 በመቶ የምርት እድገት በማስመዝገብ የወርቅ ምርት ማሳደግ ችለዋል። ይህም የዓለም የወርቅ አቅርቦትን ለማረጋጋት አስፈላጊ ሚና ተጫውቷል።
በሌላ በኩል የዓለም ማዕከላዊ ባንኮች 289 ቶን የወርቅ ግዥ በመፈጸማቸው የገበያውን ፍላጎት ደግፈዋል። ምንም እንኳን በአንዳንድ አገራት የወርቅ ምርት መቀነስ ቢታይም፣ የዓለም አቀፉ ገበያ በአጠቃላይ ጠንካራ መሆኑን ሪፖርቶች ያመለክታሉ።
በወርቅ ገበያ ላይ የሚታየው የዋጋ ንረት የጌጣጌጥ ፍላጎትን እየቀነሰ ቢሆንም፣ የኢንቨስትመንት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ ማደጉን የዓለም ወርቅ ምክር ቤት ገልጿል።
በተለይ የወርቅ ETF ፈንዶች፣ የወርቅ ሳንቲሞች እና የወርቅ አሞሌዎች ላይ የባለሀብቶች ፍላጎት እየጨመረ መሆኑ ተጠቁሟል።
ኢኮኖሚስቶች እንደሚሉት፣ የወርቅ ገበያ በቀጣዮቹ ወራትም በዓለም አቀፍ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ተፅዕኖ ስር እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
በተለይ የማዕከላዊ ባንኮች የወርቅ ክምችት ማሳደግና ባለሀብቶች ወደ ወርቅ የሚያደርጉት መሸጋገር የዋጋ እንቅስቃሴውን ዋና የሚወስኑ ምክንያቶች እንደሚሆኑ ተገልጿል።
16 days ago
በካናዳ የጥገኝነት ጥያቄ ካቀረቡ የአፍሪካ ሀገራት ሪፖርት ውረፈስጥ ኢትዮጵያም ተካታለች
#ethiopia | የካናዳ የኢሚግሬሽን እና የስደተኞች ቦርድ (IRB) እ.ኤ.አ በ2025 በካናዳ የጥገኝነት ጥያቄ ያቀረቡ አፍሪካውያንን በተመለከተ አዲስ መረጃ ይፋ አድርጓል።
ይፋ በሆነው መረጃ መሠረት በካናዳ ጥገኝነት በመጠየቅ ረገድ ናይጄሪያውያን በ21 ሺህ 573 ጥያቄዎች የአፍሪካን ቀዳሚ ስፍራ ሲይዙ፣ ጋና በ9 ሺህ 784 እንዲሁም ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በ6 ሺህ 752 የጥገኝነት ጥያቄዎች ሁለተኛ እና ሦስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
የጥገኝነት ጥያቄዎች ዝርዝር ውስጥ አልጄሪያ በ5 ሺህ 821፣ ጊኒ በ4 ሺህ 709፣ ኬንያ በ3 ሺህ 862 እንዲሁም ካሜሩን እና ሴኔጋል እያንዳንዳቸው በ3 ሺህ 579 ጥያቄዎች በከፍተኛ ደረጃ ከተጠቀሱት ሀገራት መካከል ይገኙበታል።
በተጨማሪም ሩዋንዳ፣ ኮትዲቯር እና ኡጋንዳ በቅደም ተከተል ይከተላሉ።
ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ በ2 ሺህ 203 የጥገኝነት ጥያቄዎች በ12ኛ ደረጃ ላይ የምትገኝ ሲሆን፣ ቻድ፣ ቡሩንዲ፣ ግብፅ እና ቡርኪና ፋሶም በቅደም ተከተል የሚከተለውን ደረጃ ይዘዋል።
በአንጻሩ ሞሮኮ፣ ሱዳን፣ አንጎላ እና ቶጎ በቅደም ተከተል ከ900 እስከ 1,000 የሚደርሱ የጥገኝነት ጥያቄዎችን በማስመዝገብ በ20ሩ አፍሪካ ሀገራት ዝርዝር ማጠቃለያ ላይ ተቀምጠዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የካናዳ የኢሚግሬሽን እና የስደተኞች ቦርድ (IRB) እ.ኤ.አ በ2025 በካናዳ የጥገኝነት ጥያቄ ያቀረቡ አፍሪካውያንን በተመለከተ አዲስ መረጃ ይፋ አድርጓል።
ይፋ በሆነው መረጃ መሠረት በካናዳ ጥገኝነት በመጠየቅ ረገድ ናይጄሪያውያን በ21 ሺህ 573 ጥያቄዎች የአፍሪካን ቀዳሚ ስፍራ ሲይዙ፣ ጋና በ9 ሺህ 784 እንዲሁም ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በ6 ሺህ 752 የጥገኝነት ጥያቄዎች ሁለተኛ እና ሦስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
የጥገኝነት ጥያቄዎች ዝርዝር ውስጥ አልጄሪያ በ5 ሺህ 821፣ ጊኒ በ4 ሺህ 709፣ ኬንያ በ3 ሺህ 862 እንዲሁም ካሜሩን እና ሴኔጋል እያንዳንዳቸው በ3 ሺህ 579 ጥያቄዎች በከፍተኛ ደረጃ ከተጠቀሱት ሀገራት መካከል ይገኙበታል።
በተጨማሪም ሩዋንዳ፣ ኮትዲቯር እና ኡጋንዳ በቅደም ተከተል ይከተላሉ።
ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ በ2 ሺህ 203 የጥገኝነት ጥያቄዎች በ12ኛ ደረጃ ላይ የምትገኝ ሲሆን፣ ቻድ፣ ቡሩንዲ፣ ግብፅ እና ቡርኪና ፋሶም በቅደም ተከተል የሚከተለውን ደረጃ ይዘዋል።
በአንጻሩ ሞሮኮ፣ ሱዳን፣ አንጎላ እና ቶጎ በቅደም ተከተል ከ900 እስከ 1,000 የሚደርሱ የጥገኝነት ጥያቄዎችን በማስመዝገብ በ20ሩ አፍሪካ ሀገራት ዝርዝር ማጠቃለያ ላይ ተቀምጠዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
21 days ago
አሜሪካ ወደ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የ«አትሂዱ» ጥብቅ መመሪያ አስተላለፈች
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓለም ሀገራትን የፀጥታ ሁኔታ መነሻ በማድረግ በሚያወጣው መመሪያ፣ በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን በከፍተኛው የደረጃ 4 የጉዞ ማስጠንቀቂያ ዝርዝር ውስጥ አስፍሯል።
ዋሽንግተን የራሷ ዜጎች ወደነዚህ ሀገራት ፍጹም ጉዞ እንዳያደርጉ ያሳሰበችው በእነዚህ ቀጠናዎች ባለው እጅግ አሳሳቢ የፀጥታ ችግር፣ የሽብርተኝነት ስጋት፣ የእርስ በርስ ግጭቶች፣ የታጠቁ አማፂያን ጥቃት እና ለአሜሪካ ዜጎች የሚሰጠው የቆንስላ ወይም የድንገተኛ ጊዜ ድጋፍ እጅግ ውስን በመሆኑ ነው።
በዚህ የዩናይትድ ስቴትስ የ«አትሂዱ» ጥብቅ መመሪያ ውስጥ ከተካተቱት የአፍሪካ ሀገራት መካከል ቡርኪና ፋሶ፣ ሊቢያ፣ ማሊ፣ ኒጀር፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሱዳንና ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በዋናነት የሚጠቀሱ ሲሆን፣ እንደ ቻድ እና ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ያሉ ሀገራት ደግሞ በተለይ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሚያገናኟቸው ድንበሮችና የተወሰኑ ከፍተኛ ስጋት ያለባቸው ግዛቶቻቸው ላይ ተመሳሳይ የደረጃ 4 እገዳ ተጥሎባቸዋል።
በሌላ በኩል ዩጋንዳ በደረጃ 3 (Reconsider Travel ወይም ጉዞን መልሶ ማሰብ) ስር የምትገኝ ሲሆን፣ ዜጎች ወደ ሀገሪቱ ከመጓዛቸው በፊት በወንጀል እና በሽብርተኝነት ስጋቶች ዙሪያ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተመክሯል።
ይህ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየጊዜው የሚሻሻለው የደረጃ 4 የጉዞ ማስጠንቀቂያ ከአፍሪካ ውጭ እንደ ሩሲያ፣ ዩክሬን፣ አፍጋኒስታን፣ ሰሜን ኮሪያ፣ የመን፣ ሶሪያ፣ ቬንዙዌላ፣ ኢራን እና ጋዛን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የጦርነትና የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ያሉ የዓለማችን አካባቢዎችንም ያጠቃልላል።
Seledadotio
Seledadotio
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓለም ሀገራትን የፀጥታ ሁኔታ መነሻ በማድረግ በሚያወጣው መመሪያ፣ በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን በከፍተኛው የደረጃ 4 የጉዞ ማስጠንቀቂያ ዝርዝር ውስጥ አስፍሯል።
ዋሽንግተን የራሷ ዜጎች ወደነዚህ ሀገራት ፍጹም ጉዞ እንዳያደርጉ ያሳሰበችው በእነዚህ ቀጠናዎች ባለው እጅግ አሳሳቢ የፀጥታ ችግር፣ የሽብርተኝነት ስጋት፣ የእርስ በርስ ግጭቶች፣ የታጠቁ አማፂያን ጥቃት እና ለአሜሪካ ዜጎች የሚሰጠው የቆንስላ ወይም የድንገተኛ ጊዜ ድጋፍ እጅግ ውስን በመሆኑ ነው።
በዚህ የዩናይትድ ስቴትስ የ«አትሂዱ» ጥብቅ መመሪያ ውስጥ ከተካተቱት የአፍሪካ ሀገራት መካከል ቡርኪና ፋሶ፣ ሊቢያ፣ ማሊ፣ ኒጀር፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሱዳንና ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በዋናነት የሚጠቀሱ ሲሆን፣ እንደ ቻድ እና ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ያሉ ሀገራት ደግሞ በተለይ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሚያገናኟቸው ድንበሮችና የተወሰኑ ከፍተኛ ስጋት ያለባቸው ግዛቶቻቸው ላይ ተመሳሳይ የደረጃ 4 እገዳ ተጥሎባቸዋል።
በሌላ በኩል ዩጋንዳ በደረጃ 3 (Reconsider Travel ወይም ጉዞን መልሶ ማሰብ) ስር የምትገኝ ሲሆን፣ ዜጎች ወደ ሀገሪቱ ከመጓዛቸው በፊት በወንጀል እና በሽብርተኝነት ስጋቶች ዙሪያ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተመክሯል።
ይህ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየጊዜው የሚሻሻለው የደረጃ 4 የጉዞ ማስጠንቀቂያ ከአፍሪካ ውጭ እንደ ሩሲያ፣ ዩክሬን፣ አፍጋኒስታን፣ ሰሜን ኮሪያ፣ የመን፣ ሶሪያ፣ ቬንዙዌላ፣ ኢራን እና ጋዛን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የጦርነትና የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ያሉ የዓለማችን አካባቢዎችንም ያጠቃልላል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
"የማይሠራና ባዶ አእምሮ ለክፉና ለተንኮል አሳቦች የተመቸ ለም መሬት ነው" - ቡርኪና ፋሶ
#ethiopia | ቡርኪና ፋሶ ወጣቶችን በተለያዩ ጠቃሚ የሙያ ክህሎቶች ለማስታጠቅና የወደፊት ሕይወታቸውን በተሻለ ሁኔታ ለመቅረጽ ያለመ "ጠቃሚ በዓላት 2026" የተሰኘ አዲስ መርሃ ግብር በይፋ አስጀምራለች።
እስከ መጪው መስከረም ወር ድረስ በሀገሪቱ በሚገኙ 13 ከተሞች ውስጥ በሚተገበረው በዚህ ንቅናቄ ተማሪዎች እስከ 15 የሚደርሱ ተግባራዊ የሥራ ሙያዎችን ሙሉ በሙሉ በነፃ የመማር ሰፊ ዕድል ያገኛሉ።
በሥልጠናው ከተካተቱት ዘርፎች መካከልም የቧንቧ ዝርጋታ፣ የኤሌክትሪክ መስመር ጥገና፣ የምግብ ዝግጅት፣ የፀጉር አሰራር፣ ስፌት እና የስልክ ጥገና በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው።
ይህ ታላቅ መርሃ ግብር ወጣቶች የዕረፍት ጊዜያቸውን ያለሥራ እንዳያሳልፉ በማድረግ አእምሯቸውን በበጎ ነገር ለመጠመድ ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
"የማይሠራና ባዶ አእምሮ ለክፉና ለተንኮል አሳቦች የተመቸ ለም መሬት ነው" በሚለው እውነታ ላይ በመነሳት የተነደፈው ይህ ዕቅድ ወጣቶችን ለነገው ሕይወት ብቁ አድርጎ ከማዘጋጀቱም በላይ ሌሎች የአፍሪካ መሪዎችም የነገ ሀገር ተረካቢ በሆኑት ወጣቶቻቸው ላይ ትርጉም ያለው መዋዕለ ንዋይ እንዲያፈሱ ጥሪ የሚያስተላልፍ ሆኗል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ቡርኪና ፋሶ ወጣቶችን በተለያዩ ጠቃሚ የሙያ ክህሎቶች ለማስታጠቅና የወደፊት ሕይወታቸውን በተሻለ ሁኔታ ለመቅረጽ ያለመ "ጠቃሚ በዓላት 2026" የተሰኘ አዲስ መርሃ ግብር በይፋ አስጀምራለች።
እስከ መጪው መስከረም ወር ድረስ በሀገሪቱ በሚገኙ 13 ከተሞች ውስጥ በሚተገበረው በዚህ ንቅናቄ ተማሪዎች እስከ 15 የሚደርሱ ተግባራዊ የሥራ ሙያዎችን ሙሉ በሙሉ በነፃ የመማር ሰፊ ዕድል ያገኛሉ።
በሥልጠናው ከተካተቱት ዘርፎች መካከልም የቧንቧ ዝርጋታ፣ የኤሌክትሪክ መስመር ጥገና፣ የምግብ ዝግጅት፣ የፀጉር አሰራር፣ ስፌት እና የስልክ ጥገና በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው።
ይህ ታላቅ መርሃ ግብር ወጣቶች የዕረፍት ጊዜያቸውን ያለሥራ እንዳያሳልፉ በማድረግ አእምሯቸውን በበጎ ነገር ለመጠመድ ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
"የማይሠራና ባዶ አእምሮ ለክፉና ለተንኮል አሳቦች የተመቸ ለም መሬት ነው" በሚለው እውነታ ላይ በመነሳት የተነደፈው ይህ ዕቅድ ወጣቶችን ለነገው ሕይወት ብቁ አድርጎ ከማዘጋጀቱም በላይ ሌሎች የአፍሪካ መሪዎችም የነገ ሀገር ተረካቢ በሆኑት ወጣቶቻቸው ላይ ትርጉም ያለው መዋዕለ ንዋይ እንዲያፈሱ ጥሪ የሚያስተላልፍ ሆኗል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ለኢትዮጵያና ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ ሊያደርግ ነው።
የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በቅርቡ በነበረው የኢራን ጦርነት ምክንያት የተፈጠረውን የኤኮኖሚ ቀውስ ለመታደግ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለተወሰኑ የአፍሪቃ ሃገራት የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ ሊያሳድግ ነው። ድርጅቱ ድጋፉን ከማሳደግ በተጨማሪ ገንዘቡን በፍጥነት ለማቅረብ ማቀዱም ተሰምቷል።
የድርጅቱ ቃል አቀባይ ጁሊ ኮዛክ እንዳሉት በመርኃ ግብሩ ኢትዮጵያ ፣ጋምቢያ እና ቡርኪና ፋሶ ተጠቃሚ ሲሆኑ በተጨማሪ ማላዊ አዲስ የፋይናንስ ድጋፍ እንድታገኝ ከተቋሙ ጋር የተፋጠነ ውይይት እያደረገች መሆኑ ተገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪ ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔም የ25 ሚሊዮን ዶላር የትብብር መርሃግብር አካል የሆነውን 6.1 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ከስምምነት መድረሳቸውን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል።
የአይ ኤም ኤፍ (IMF) የአፍሪካ ዳይሬክተር ዘይን ዘይዳን በዋሽንግተን በሰጡት መግለጫ፥ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የአፍሪካ ቀጠና "ከባድ ፈተና" ውስጥ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ምንም እንኳን አሁን የተኩስ አቁም ስምምነት ቢደረስም በጦርነቱ ምክንያት የተስተጓጎለው የባህረ ሰላጤው ሀገራት የኃይል እና የነዳጅ ምርት ወደ ቀድሞ ቦታው ለመመለስ ከ6 እስከ 7 ወራት ሊፈጅ እንደሚችል ጠቁመዋል።
የነዳጅ ምርት አቅርቦቱ መቋረጥ በአፍሪካ ሀገራት ላይ ከፍተኛ የነዳጅ እና የማዳበሪያ ዋጋ ንረትን ያስከተለ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው አይ ኤም ኤፍ ይህንን ችግር ለመቅረፍ የአደጋ ጊዜ ፕሮግራሞቹን እያሰፋ መሆኑን ገልጿል።
እንደ ድርጅቱ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት ያደረጓቸው የኤኮኖሚ ማሻሻያዎች አሁን ለተከሰተው የኃይል አቅርቦት መናወጥ የተሻለ የመቋቋም አቅም እንዲኖራቸው ረድቷቸዋል ። ይሁን እንጂ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ተጨማሪ የአፍሪካ ሀገራት የገንዘብ ድጋፍ ሊጠይቁ እንደሚችሉ ግን አልሸሸገም።
DW Amharic
የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በቅርቡ በነበረው የኢራን ጦርነት ምክንያት የተፈጠረውን የኤኮኖሚ ቀውስ ለመታደግ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለተወሰኑ የአፍሪቃ ሃገራት የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ ሊያሳድግ ነው። ድርጅቱ ድጋፉን ከማሳደግ በተጨማሪ ገንዘቡን በፍጥነት ለማቅረብ ማቀዱም ተሰምቷል።
የድርጅቱ ቃል አቀባይ ጁሊ ኮዛክ እንዳሉት በመርኃ ግብሩ ኢትዮጵያ ፣ጋምቢያ እና ቡርኪና ፋሶ ተጠቃሚ ሲሆኑ በተጨማሪ ማላዊ አዲስ የፋይናንስ ድጋፍ እንድታገኝ ከተቋሙ ጋር የተፋጠነ ውይይት እያደረገች መሆኑ ተገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪ ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔም የ25 ሚሊዮን ዶላር የትብብር መርሃግብር አካል የሆነውን 6.1 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ከስምምነት መድረሳቸውን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል።
የአይ ኤም ኤፍ (IMF) የአፍሪካ ዳይሬክተር ዘይን ዘይዳን በዋሽንግተን በሰጡት መግለጫ፥ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የአፍሪካ ቀጠና "ከባድ ፈተና" ውስጥ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ምንም እንኳን አሁን የተኩስ አቁም ስምምነት ቢደረስም በጦርነቱ ምክንያት የተስተጓጎለው የባህረ ሰላጤው ሀገራት የኃይል እና የነዳጅ ምርት ወደ ቀድሞ ቦታው ለመመለስ ከ6 እስከ 7 ወራት ሊፈጅ እንደሚችል ጠቁመዋል።
የነዳጅ ምርት አቅርቦቱ መቋረጥ በአፍሪካ ሀገራት ላይ ከፍተኛ የነዳጅ እና የማዳበሪያ ዋጋ ንረትን ያስከተለ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው አይ ኤም ኤፍ ይህንን ችግር ለመቅረፍ የአደጋ ጊዜ ፕሮግራሞቹን እያሰፋ መሆኑን ገልጿል።
እንደ ድርጅቱ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት ያደረጓቸው የኤኮኖሚ ማሻሻያዎች አሁን ለተከሰተው የኃይል አቅርቦት መናወጥ የተሻለ የመቋቋም አቅም እንዲኖራቸው ረድቷቸዋል ። ይሁን እንጂ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ተጨማሪ የአፍሪካ ሀገራት የገንዘብ ድጋፍ ሊጠይቁ እንደሚችሉ ግን አልሸሸገም።
DW Amharic
2 months ago
"ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ሳትገዛም ድሃ ናት፤ በፈረንሳይ የተገዛችው ቬትናም ግን ዛሬ በልጽጋለች"
📌ቁጣን የቀሰቀሰው የ x ገጽ ልጥፍ
#ethiopia | የዓለማችን ቢሊየነር ኢሎን ማስክ እና ሴኔጋላዊቷ ስራ ፈጣሪ ማጋቴ ዋድ ሰሞኑን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ያራገቡት አወዛጋቢ ትርክት፣ በአፍሪካውያን እና በታሪክ ምሁራን ዘንድ ትልቅ ቁጣን ቀስቅሷል። ማጋቴ ዋድ "ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ሳትገዛም ድሃ ናት፤ በፈረንሳይ የተገዛችው ቬትናም ግን ዛሬ በልጽጋለች" በማለት የቅኝ ግዛትን አስከፊ ታሪክ ለማቃለል የሞከረች ሲሆን፣ ኢሎን ማስክም ለዚህ ታሪካዊ ስህተት አጋርነቱን አሳይቷል። ይሁን እንጂ ይህ መከራከሪያ ሆን ተብሎ የተመረጡ መረጃዎችን ብቻ በመጠቀም የተነዛ፣ ሚዛናዊነት የጎደለው እና የጥቁር ሕዝቦችን የነጻነት ተምሳሌት የሆነችውን ኢትዮጵያን ክብረ-ታሪክ ያጣጣለ ትልቅ የታሪክ ክህደት ነው።
የማጋቴ ዋድ ትልቁ የታሪክ ስህተት እና ማጭበርበር የሚጋለጠው፣ በእሷው አመክንዮ ውስጥ ያሉትን ግልጽ ተቃርኖዎች ስንመለከት ነው። ቬትናምን እንደ ብቸኛ የስኬት ማሳያ አድርጋ ስታቀርብ፣ ልክ እንደ ቬትናም በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር የነበሩ ነገር ግን ዛሬም ድረስ ከኢትዮጵያ በታች በሆነ የድህነት አዘቅት ውስጥ የሚገኙትን በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ሆን ብላ ዘንግታዋለች።
ኒጀር፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ቻድ፣ ማዳጋስካር እና ቡርኪና ፋሶን የመሳሰሉ ሀገራት ለዘመናት በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር ቆይተዋል። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ በነፍስ ወከፍ ገቢያቸውም (GDP per capita) ሆነ በሰብዓዊ ልማት ጠቋሚያቸው (HDI) ከኢትዮጵያ በእጅጉ ያነሱ እና በዓለም መጨረሻ ላይ የሚገኙ ናቸው። ቅኝ ግዛት የብልጽግና እና የሰለጠነ መዋቅር ምንጭ ቢሆን ኖሮ፣ እነዚህ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ዛሬ ለምን የዓለም አቀፍ የድህነት መለኪያ ሆኑ? አሁንም ድረስ ፈረንሳይ በዘረጋችው የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም መዋቅር (በተለይም በCFA ፍራንክ የገንዘብ ሥርዓት) የራሳቸውን ሀብት ማስተዳደር አቅቷቸው በከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ። ይህ ሐቅ "ቅኝ ግዛት የድህነት ምክንያት አይደለም" የሚለውን የማጋቴን መከራከሪያ ከመሠረቱ የሚያፈርስ ነው።
ቬትናም ዛሬ ላለችበት የኢኮኖሚ ከፍታ የበቃችው በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በረከት ሳይሆን፣ እንዲያውም የፈረንሳይን እና የአሜሪካን አውዳሚ ጦርነቶች በከፍተኛ መስዋዕትነት አሸንፋ ከወጣች በኋላ ነው። ሀገሪቱ ከጦርነቱ ፍርስራሽ ተነስታ ያደገችው በ1986 (እ.ኤ.አ.) ተግባራዊ ባደረገችው 'ዶይ ሞይ' (Doi Moi) የተሰኘው የውስጥ የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የእስያ ቀጠና በፈጠረላት ምቹ የንግድ ትስስር እንጂ የቅኝ ገዥዎች ትሩፋት አይደለም። የቬትናምን የላብ እና የደም ውጤት ለቅኝ ገዥዎች ታሪክ ማሳመሪያ ማድረግ ፍጹም ስህተት ነው።
ማጋቴ ዋድ የኢትዮጵያን ነጻነት ከድህነት ጋር አያይዛ ለማቅረብ መሞከሯ፣ የሀገሪቱን ታላቅነት እና የገጠማትን ውስብስብ ፈተና ካለመረዳት የመነጨ ነው። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ምድር የነጭ የበላይነትን በአድዋ ተራሮች ላይ በመቅበር፣ ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነጻነት እና የፓን-አፍሪካኒዝም ፋና ወጊ የሆነች ታላቅ ሀገር ናት። በቅኝ አለመገዛቷ የኩራቷ እንጂ የድህነቷ መንስኤ አይደለም።
የኢትዮጵያ ዘመናዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች የመነጩት ከነጻነቷ ሳይሆን፣ በዙሪያዋ ከነበሩት የቅኝ ገዥ ኃይሎች ሴራ እና ከውስጣዊ ፖለቲካዊ ውጣ ውረዶች ነው። መላው አፍሪካ በቅኝ ግዛት ሲከፋፈል፣ ነጻዋ ኢትዮጵያ በቅኝ ገዥዎች ተከባ የባህር በር እንድታጣ እና ከዓለም አቀፍ ንግድ እንድትገለል ተደርጋለች። በቅርቡ ታሪክም በቀዝቃዛው ጦርነት የጂኦፖለቲካዊ ሽኩቻ ሰለባ በመሆን፣ እንዲሁም ደርግ በተከተለው አውዳሚ የማርክሲስት የኢኮኖሚ ሥርዓት እና በተራዘሙ የእርስ በርስ ጦርነቶች ምክንያት ኢኮኖሚዋ ክፉኛ ተጎድቷል። እነዚህ ሁሉ ፈተናዎች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የራሷን ቋንቋ፣ ባህል፣ የቀን አቆጣጠር እና ሀገራዊ ኩራት ጠብቃ ያቆየች፤ ዛሬም በአፍሪካ ቀንድ ትልቅ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪ መሆን የቻለች ሀገር ናት።
የአፍሪካን ወቅታዊ ችግሮች ለመፍታት ራስን መመርመር፣ ሙስናን መዋጋት እና የተሻለ አስተዳደር መገንባት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው። ነገር ግን ይህንን ለማድረግ ሲባል የቅኝ ግዛትን አስከፊነት ማጠብ እና የኢትዮጵያን ደማቅ የነጻነት ታሪክ ማጠልሸት አይቻልም። ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የኢኮኖሚ ፈተናዎች ቢኖሩባትም፣ የማንም ቅኝ ገዥ ሎሌ ሳትሆን የራሷን ዕድል በራሷ የወሰነች የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጅ ናት። አህጉሪቱ ወደፊት መራመድ ያለባት የቅኝ ግዛትን ጠባሳ በማስተባበል ሳይሆን፣ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ የራስን ማንነት አጥብቆ በመያዝ እና ጠንካራ ኢኮኖሚን በነጻነት ላይ በመገንባት ሊሆን ይገባል።
#ዘሐበሻ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
📌ቁጣን የቀሰቀሰው የ x ገጽ ልጥፍ
#ethiopia | የዓለማችን ቢሊየነር ኢሎን ማስክ እና ሴኔጋላዊቷ ስራ ፈጣሪ ማጋቴ ዋድ ሰሞኑን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ያራገቡት አወዛጋቢ ትርክት፣ በአፍሪካውያን እና በታሪክ ምሁራን ዘንድ ትልቅ ቁጣን ቀስቅሷል። ማጋቴ ዋድ "ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ሳትገዛም ድሃ ናት፤ በፈረንሳይ የተገዛችው ቬትናም ግን ዛሬ በልጽጋለች" በማለት የቅኝ ግዛትን አስከፊ ታሪክ ለማቃለል የሞከረች ሲሆን፣ ኢሎን ማስክም ለዚህ ታሪካዊ ስህተት አጋርነቱን አሳይቷል። ይሁን እንጂ ይህ መከራከሪያ ሆን ተብሎ የተመረጡ መረጃዎችን ብቻ በመጠቀም የተነዛ፣ ሚዛናዊነት የጎደለው እና የጥቁር ሕዝቦችን የነጻነት ተምሳሌት የሆነችውን ኢትዮጵያን ክብረ-ታሪክ ያጣጣለ ትልቅ የታሪክ ክህደት ነው።
የማጋቴ ዋድ ትልቁ የታሪክ ስህተት እና ማጭበርበር የሚጋለጠው፣ በእሷው አመክንዮ ውስጥ ያሉትን ግልጽ ተቃርኖዎች ስንመለከት ነው። ቬትናምን እንደ ብቸኛ የስኬት ማሳያ አድርጋ ስታቀርብ፣ ልክ እንደ ቬትናም በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር የነበሩ ነገር ግን ዛሬም ድረስ ከኢትዮጵያ በታች በሆነ የድህነት አዘቅት ውስጥ የሚገኙትን በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ሆን ብላ ዘንግታዋለች።
ኒጀር፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ቻድ፣ ማዳጋስካር እና ቡርኪና ፋሶን የመሳሰሉ ሀገራት ለዘመናት በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር ቆይተዋል። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ በነፍስ ወከፍ ገቢያቸውም (GDP per capita) ሆነ በሰብዓዊ ልማት ጠቋሚያቸው (HDI) ከኢትዮጵያ በእጅጉ ያነሱ እና በዓለም መጨረሻ ላይ የሚገኙ ናቸው። ቅኝ ግዛት የብልጽግና እና የሰለጠነ መዋቅር ምንጭ ቢሆን ኖሮ፣ እነዚህ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ዛሬ ለምን የዓለም አቀፍ የድህነት መለኪያ ሆኑ? አሁንም ድረስ ፈረንሳይ በዘረጋችው የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም መዋቅር (በተለይም በCFA ፍራንክ የገንዘብ ሥርዓት) የራሳቸውን ሀብት ማስተዳደር አቅቷቸው በከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ። ይህ ሐቅ "ቅኝ ግዛት የድህነት ምክንያት አይደለም" የሚለውን የማጋቴን መከራከሪያ ከመሠረቱ የሚያፈርስ ነው።
ቬትናም ዛሬ ላለችበት የኢኮኖሚ ከፍታ የበቃችው በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በረከት ሳይሆን፣ እንዲያውም የፈረንሳይን እና የአሜሪካን አውዳሚ ጦርነቶች በከፍተኛ መስዋዕትነት አሸንፋ ከወጣች በኋላ ነው። ሀገሪቱ ከጦርነቱ ፍርስራሽ ተነስታ ያደገችው በ1986 (እ.ኤ.አ.) ተግባራዊ ባደረገችው 'ዶይ ሞይ' (Doi Moi) የተሰኘው የውስጥ የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የእስያ ቀጠና በፈጠረላት ምቹ የንግድ ትስስር እንጂ የቅኝ ገዥዎች ትሩፋት አይደለም። የቬትናምን የላብ እና የደም ውጤት ለቅኝ ገዥዎች ታሪክ ማሳመሪያ ማድረግ ፍጹም ስህተት ነው።
ማጋቴ ዋድ የኢትዮጵያን ነጻነት ከድህነት ጋር አያይዛ ለማቅረብ መሞከሯ፣ የሀገሪቱን ታላቅነት እና የገጠማትን ውስብስብ ፈተና ካለመረዳት የመነጨ ነው። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ምድር የነጭ የበላይነትን በአድዋ ተራሮች ላይ በመቅበር፣ ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነጻነት እና የፓን-አፍሪካኒዝም ፋና ወጊ የሆነች ታላቅ ሀገር ናት። በቅኝ አለመገዛቷ የኩራቷ እንጂ የድህነቷ መንስኤ አይደለም።
የኢትዮጵያ ዘመናዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች የመነጩት ከነጻነቷ ሳይሆን፣ በዙሪያዋ ከነበሩት የቅኝ ገዥ ኃይሎች ሴራ እና ከውስጣዊ ፖለቲካዊ ውጣ ውረዶች ነው። መላው አፍሪካ በቅኝ ግዛት ሲከፋፈል፣ ነጻዋ ኢትዮጵያ በቅኝ ገዥዎች ተከባ የባህር በር እንድታጣ እና ከዓለም አቀፍ ንግድ እንድትገለል ተደርጋለች። በቅርቡ ታሪክም በቀዝቃዛው ጦርነት የጂኦፖለቲካዊ ሽኩቻ ሰለባ በመሆን፣ እንዲሁም ደርግ በተከተለው አውዳሚ የማርክሲስት የኢኮኖሚ ሥርዓት እና በተራዘሙ የእርስ በርስ ጦርነቶች ምክንያት ኢኮኖሚዋ ክፉኛ ተጎድቷል። እነዚህ ሁሉ ፈተናዎች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የራሷን ቋንቋ፣ ባህል፣ የቀን አቆጣጠር እና ሀገራዊ ኩራት ጠብቃ ያቆየች፤ ዛሬም በአፍሪካ ቀንድ ትልቅ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪ መሆን የቻለች ሀገር ናት።
የአፍሪካን ወቅታዊ ችግሮች ለመፍታት ራስን መመርመር፣ ሙስናን መዋጋት እና የተሻለ አስተዳደር መገንባት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው። ነገር ግን ይህንን ለማድረግ ሲባል የቅኝ ግዛትን አስከፊነት ማጠብ እና የኢትዮጵያን ደማቅ የነጻነት ታሪክ ማጠልሸት አይቻልም። ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የኢኮኖሚ ፈተናዎች ቢኖሩባትም፣ የማንም ቅኝ ገዥ ሎሌ ሳትሆን የራሷን ዕድል በራሷ የወሰነች የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጅ ናት። አህጉሪቱ ወደፊት መራመድ ያለባት የቅኝ ግዛትን ጠባሳ በማስተባበል ሳይሆን፣ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ የራስን ማንነት አጥብቆ በመያዝ እና ጠንካራ ኢኮኖሚን በነጻነት ላይ በመገንባት ሊሆን ይገባል።
#ዘሐበሻ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
የዓለማችን ቢሊየነር ኢሎን ማስክ እና ሴኔጋላዊቷ ስራ ፈጣሪ ማጋቴ ዋድ ሰሞኑን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ያራገቡት አወዛጋቢ ትርክት፣ በአፍሪካውያን እና በታሪክ ምሁራን ዘንድ ትልቅ ቁጣን ቀስቅሷል። ማጋቴ ዋድ "ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ሳትገዛም ድሃ ናት፤ በፈረንሳይ የተገዛችው ቬትናም ግን ዛሬ በልጽጋለች" በማለት የቅኝ ግዛትን አስከፊ ታሪክ ለማቃለል የሞከረች ሲሆን፣ ኢሎን ማስክም ለዚህ ታሪካዊ ስህተት አጋርነቱን አሳይቷል። ይሁን እንጂ ይህ መከራከሪያ ሆን ተብሎ የተመረጡ መረጃዎችን ብቻ በመጠቀም የተነዛ፣ ሚዛናዊነት የጎደለው እና የጥቁር ሕዝቦችን የነጻነት ተምሳሌት የሆነችውን ኢትዮጵያን ክብረ-ታሪክ ያጣጣለ ትልቅ የታሪክ ክህደት ነው።
የማጋቴ ዋድ ትልቁ የታሪክ ስህተት እና ማጭበርበር የሚጋለጠው፣ በእሷው አመክንዮ ውስጥ ያሉትን ግልጽ ተቃርኖዎች ስንመለከት ነው። ቬትናምን እንደ ብቸኛ የስኬት ማሳያ አድርጋ ስታቀርብ፣ ልክ እንደ ቬትናም በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር የነበሩ ነገር ግን ዛሬም ድረስ ከኢትዮጵያ በታች በሆነ የድህነት አዘቅት ውስጥ የሚገኙትን በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ሆን ብላ ዘንግታዋለች።
ኒጀር፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ቻድ፣ ማዳጋስካር እና ቡርኪና ፋሶን የመሳሰሉ ሀገራት ለዘመናት በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር ቆይተዋል። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ በነፍስ ወከፍ ገቢያቸውም (GDP per capita) ሆነ በሰብዓዊ ልማት ጠቋሚያቸው (HDI) ከኢትዮጵያ በእጅጉ ያነሱ እና በዓለም መጨረሻ ላይ የሚገኙ ናቸው። ቅኝ ግዛት የብልጽግና እና የሰለጠነ መዋቅር ምንጭ ቢሆን ኖሮ፣ እነዚህ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ዛሬ ለምን የዓለም አቀፍ የድህነት መለኪያ ሆኑ? አሁንም ድረስ ፈረንሳይ በዘረጋችው የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም መዋቅር (በተለይም በCFA ፍራንክ የገንዘብ ሥርዓት) የራሳቸውን ሀብት ማስተዳደር አቅቷቸው በከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ። ይህ ሐቅ "ቅኝ ግዛት የድህነት ምክንያት አይደለም" የሚለውን የማጋቴን መከራከሪያ ከመሠረቱ የሚያፈርስ ነው።
ቬትናም ዛሬ ላለችበት የኢኮኖሚ ከፍታ የበቃችው በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በረከት ሳይሆን፣ እንዲያውም የፈረንሳይን እና የአሜሪካን አውዳሚ ጦርነቶች በከፍተኛ መስዋዕትነት አሸንፋ ከወጣች በኋላ ነው። ሀገሪቱ ከጦርነቱ ፍርስራሽ ተነስታ ያደገችው በ1986 (እ.ኤ.አ.) ተግባራዊ ባደረገችው 'ዶይ ሞይ' (Doi Moi) የተሰኘው የውስጥ የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የእስያ ቀጠና በፈጠረላት ምቹ የንግድ ትስስር እንጂ የቅኝ ገዥዎች ትሩፋት አይደለም። የቬትናምን የላብ እና የደም ውጤት ለቅኝ ገዥዎች ታሪክ ማሳመሪያ ማድረግ ፍጹም ስህተት ነው።
ማጋቴ ዋድ የኢትዮጵያን ነጻነት ከድህነት ጋር አያይዛ ለማቅረብ መሞከሯ፣ የሀገሪቱን ታላቅነት እና የገጠማትን ውስብስብ ፈተና ካለመረዳት የመነጨ ነው። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ምድር የነጭ የበላይነትን በአድዋ ተራሮች ላይ በመቅበር፣ ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነጻነት እና የፓን-አፍሪካኒዝም ፋና ወጊ የሆነች ታላቅ ሀገር ናት። በቅኝ አለመገዛቷ የኩራቷ እንጂ የድህነቷ መንስኤ አይደለም።
የኢትዮጵያ ዘመናዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች የመነጩት ከነጻነቷ ሳይሆን፣ በዙሪያዋ ከነበሩት የቅኝ ገዥ ኃይሎች ሴራ እና ከውስጣዊ ፖለቲካዊ ውጣ ውረዶች ነው። მላው አፍሪካ በቅኝ ግዛት ሲከፋፈል፣ ነጻዋ ኢትዮጵያ በቅኝ ገዥዎች ተከባ የባህር በር እንድታጣ እና ከዓለም አቀፍ ንግድ እንድትገለል ተደርጋለች። በቅርቡ ታሪክም በቀዝቃዛው ጦርነት የጂኦፖለቲካዊ ሽኩቻ ሰለባ በመሆን፣ እንዲሁም ደርግ በተከተለው አውዳሚ የማርክሲስት የኢኮኖሚ ሥርዓት እና በተራዘሙ የእርስ በርስ ጦርነቶች ምክንያት ኢኮኖሚዋ ክፉኛ ተጎድቷል። እነዚህ ሁሉ ፈተናዎች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የራሷን ቋንቋ፣ ባህል፣ የቀን አቆጣጠር እና ሀገራዊ ኩራት ጠብቃ ያቆየች፤ ዛሬም በአፍሪካ ቀንድ ትልቅ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪ መሆን የቻለች ሀገር ናት።
የአፍሪካን ወቅታዊ ችግሮች ለመፍታት ራስን መመርመር፣ ሙስናን መዋጋት እና የተሻለ አስተዳደር መገንባት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው። ነገር ግን ይህንን ለማድረግ ሲባል የቅኝ ግዛትን አስከፊነት ማጠብ እና የኢትዮጵያን ደማቅ የነጻነት ታሪክ ማጠልሸት አይቻልም። ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የኢኮኖሚ ፈተናዎች ቢኖሩባትም፣ የማንም ቅኝ ገዥ ሎሌ ሳትሆን የራሷን ዕድል በራሷ የወሰነች የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጅ ናት። አህጉሪቱ ወደፊት መራመድ ያለባት የቅኝ ግዛትን ጠባሳ በማስተባበል ሳይሆን፣ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ የራስን ማንነት አጥብቆ በመያዝ እና ጠንካራ ኢኮኖሚን በነጻነት ላይ በመገንባት ሊሆን ይገባል።
የማጋቴ ዋድ ትልቁ የታሪክ ስህተት እና ማጭበርበር የሚጋለጠው፣ በእሷው አመክንዮ ውስጥ ያሉትን ግልጽ ተቃርኖዎች ስንመለከት ነው። ቬትናምን እንደ ብቸኛ የስኬት ማሳያ አድርጋ ስታቀርብ፣ ልክ እንደ ቬትናም በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር የነበሩ ነገር ግን ዛሬም ድረስ ከኢትዮጵያ በታች በሆነ የድህነት አዘቅት ውስጥ የሚገኙትን በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ሆን ብላ ዘንግታዋለች።
ኒጀር፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ቻድ፣ ማዳጋስካር እና ቡርኪና ፋሶን የመሳሰሉ ሀገራት ለዘመናት በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር ቆይተዋል። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ በነፍስ ወከፍ ገቢያቸውም (GDP per capita) ሆነ በሰብዓዊ ልማት ጠቋሚያቸው (HDI) ከኢትዮጵያ በእጅጉ ያነሱ እና በዓለም መጨረሻ ላይ የሚገኙ ናቸው። ቅኝ ግዛት የብልጽግና እና የሰለጠነ መዋቅር ምንጭ ቢሆን ኖሮ፣ እነዚህ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ዛሬ ለምን የዓለም አቀፍ የድህነት መለኪያ ሆኑ? አሁንም ድረስ ፈረንሳይ በዘረጋችው የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም መዋቅር (በተለይም በCFA ፍራንክ የገንዘብ ሥርዓት) የራሳቸውን ሀብት ማስተዳደር አቅቷቸው በከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ። ይህ ሐቅ "ቅኝ ግዛት የድህነት ምክንያት አይደለም" የሚለውን የማጋቴን መከራከሪያ ከመሠረቱ የሚያፈርስ ነው።
ቬትናም ዛሬ ላለችበት የኢኮኖሚ ከፍታ የበቃችው በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በረከት ሳይሆን፣ እንዲያውም የፈረንሳይን እና የአሜሪካን አውዳሚ ጦርነቶች በከፍተኛ መስዋዕትነት አሸንፋ ከወጣች በኋላ ነው። ሀገሪቱ ከጦርነቱ ፍርስራሽ ተነስታ ያደገችው በ1986 (እ.ኤ.አ.) ተግባራዊ ባደረገችው 'ዶይ ሞይ' (Doi Moi) የተሰኘው የውስጥ የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የእስያ ቀጠና በፈጠረላት ምቹ የንግድ ትስስር እንጂ የቅኝ ገዥዎች ትሩፋት አይደለም። የቬትናምን የላብ እና የደም ውጤት ለቅኝ ገዥዎች ታሪክ ማሳመሪያ ማድረግ ፍጹም ስህተት ነው።
ማጋቴ ዋድ የኢትዮጵያን ነጻነት ከድህነት ጋር አያይዛ ለማቅረብ መሞከሯ፣ የሀገሪቱን ታላቅነት እና የገጠማትን ውስብስብ ፈተና ካለመረዳት የመነጨ ነው። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ምድር የነጭ የበላይነትን በአድዋ ተራሮች ላይ በመቅበር፣ ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነጻነት እና የፓን-አፍሪካኒዝም ፋና ወጊ የሆነች ታላቅ ሀገር ናት። በቅኝ አለመገዛቷ የኩራቷ እንጂ የድህነቷ መንስኤ አይደለም።
የኢትዮጵያ ዘመናዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች የመነጩት ከነጻነቷ ሳይሆን፣ በዙሪያዋ ከነበሩት የቅኝ ገዥ ኃይሎች ሴራ እና ከውስጣዊ ፖለቲካዊ ውጣ ውረዶች ነው። მላው አፍሪካ በቅኝ ግዛት ሲከፋፈል፣ ነጻዋ ኢትዮጵያ በቅኝ ገዥዎች ተከባ የባህር በር እንድታጣ እና ከዓለም አቀፍ ንግድ እንድትገለል ተደርጋለች። በቅርቡ ታሪክም በቀዝቃዛው ጦርነት የጂኦፖለቲካዊ ሽኩቻ ሰለባ በመሆን፣ እንዲሁም ደርግ በተከተለው አውዳሚ የማርክሲስት የኢኮኖሚ ሥርዓት እና በተራዘሙ የእርስ በርስ ጦርነቶች ምክንያት ኢኮኖሚዋ ክፉኛ ተጎድቷል። እነዚህ ሁሉ ፈተናዎች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የራሷን ቋንቋ፣ ባህል፣ የቀን አቆጣጠር እና ሀገራዊ ኩራት ጠብቃ ያቆየች፤ ዛሬም በአፍሪካ ቀንድ ትልቅ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪ መሆን የቻለች ሀገር ናት።
የአፍሪካን ወቅታዊ ችግሮች ለመፍታት ራስን መመርመር፣ ሙስናን መዋጋት እና የተሻለ አስተዳደር መገንባት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው። ነገር ግን ይህንን ለማድረግ ሲባል የቅኝ ግዛትን አስከፊነት ማጠብ እና የኢትዮጵያን ደማቅ የነጻነት ታሪክ ማጠልሸት አይቻልም። ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የኢኮኖሚ ፈተናዎች ቢኖሩባትም፣ የማንም ቅኝ ገዥ ሎሌ ሳትሆን የራሷን ዕድል በራሷ የወሰነች የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጅ ናት። አህጉሪቱ ወደፊት መራመድ ያለባት የቅኝ ግዛትን ጠባሳ በማስተባበል ሳይሆን፣ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ የራስን ማንነት አጥብቆ በመያዝ እና ጠንካራ ኢኮኖሚን በነጻነት ላይ በመገንባት ሊሆን ይገባል።
4 months ago
የሪል ስቴት ዘርፉን ለማስተካከል አቅጣጫ ተቀመጠ!
#fastmereja : የአፍሪካ ሪል ስቴት ማህበር (AFRES) የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ በዛሬዉ እለት አካሂዷል።
በጉባኤው ላይ በዘርፉ የሚታዩ ተግዳሮቶችን በጋራ ለመፍታት፣ የፖሊሲ ጥናቶችን ለማጠናከርና የአህጉራዊ ትስስርን ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የፖሊሲ ጥናት፣ አድቮኬሲና የአባልነት ክፍል ሃላፊ አቶ ሲሳይ ዘነበ እንደገለጹት፤ ማህበሩ ከተመሰረተ አንድ ዓመት ቢሆነውም የዘርፉን እድገት የሚደግፉ የፖሊሲ ጥናቶችን በማከናወንና ከአስፈጻሚ አካላት ጋር በመወያየት መፍትሄዎችን በማመንጨት ላይ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
በዛሬዉ እለት በተካሄደው የቀጠናዊ ጉባኤ በየዓመቱ በሴፕቴምበር ወር ለሚካሄደው ትልቅ አህጉራዊ ኮንፈረንስ እንደ መነሻ የሚያገለግል መሆኑን ገልፀዉ አልሚዎች ወደ ማህበሩ በመቀላቀል በዘርፉ ያሉ የህግ ማዕቀፍ ክፍተቶችን በጋራ እንዲያሻሽሉ ጥሪ አቅርበዋል።
በሀገሪቱ 3,000 የሚጠጉ አልሚዎች እንዳሉ ቢገመትም በማህበሩ የታቀፉት 100 አካባቢ ብቻ መሆናቸው ትልቅ ክፍተት መሆኑም ተጠቁሟል።
የአፍሪኮን ሪል ስቴት መስራችና የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የቦርድ ሴክሬተሪ ጄነራል አቶ ዝናቡ ተበጀ በበኩላቸው፤ በዘርፉ ላይ አራት ዋና ዋና የችግር አይነቶችን የተለዩ ሲሆን እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ አዲሱ አዋጅ ሽያጭ በዝግ አካውንት (Block Account) በኩል እንዲከናወን የሚያዝዝ ሲሆን፣ ይህም አልሚዎች ስራቸውን በደረጃ እያከናወኑ ገንዘብ እንዲለቀቅላቸው በማድረግ የደንበኞችን ደህንነት እንደሚጠብቅ አብራርተዋል።
ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት 1.5 ሚሊዮን ቤቶችን ለመገንባት ያቀደች ሲሆን፣ ይህንን ግብ ለማሳካት ዘመናዊ የኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም ወሳኝ መሆኑ በጉባኤው ላይ ታምኖበታል።
በተጨማሪም አዲሱ አዋጅ የውጭዜጎች በኢትዮጵያ ቤት መግዛት እንዲችሉ መፍቀዱ ለውጭ ምንዛሬ ግኝትና ለኢንቨስትመንት እድገት ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል።
እንደ ቡርኪና ፋሶ ካሉ ሀገራት ጋር የሚደረገው የልምድ ልውውጥም ኢትዮጵያውያን አልሚዎች በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ሄደው እንዲያለሙ ምቹ ሁኔታዎችን እንደሚፈጥር ተጠቁሟል።
በዛሬዉ እለት ከተካሄደዉ ኮንፈረንስ በተጨማሪ በዘርፉ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ግለሰቦች እና የሪል ስቴት አልሚዎች የምስጋና እና የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።
📷 ከበደ መክብብ
#fastmereja : የአፍሪካ ሪል ስቴት ማህበር (AFRES) የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ በዛሬዉ እለት አካሂዷል።
በጉባኤው ላይ በዘርፉ የሚታዩ ተግዳሮቶችን በጋራ ለመፍታት፣ የፖሊሲ ጥናቶችን ለማጠናከርና የአህጉራዊ ትስስርን ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የፖሊሲ ጥናት፣ አድቮኬሲና የአባልነት ክፍል ሃላፊ አቶ ሲሳይ ዘነበ እንደገለጹት፤ ማህበሩ ከተመሰረተ አንድ ዓመት ቢሆነውም የዘርፉን እድገት የሚደግፉ የፖሊሲ ጥናቶችን በማከናወንና ከአስፈጻሚ አካላት ጋር በመወያየት መፍትሄዎችን በማመንጨት ላይ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
በዛሬዉ እለት በተካሄደው የቀጠናዊ ጉባኤ በየዓመቱ በሴፕቴምበር ወር ለሚካሄደው ትልቅ አህጉራዊ ኮንፈረንስ እንደ መነሻ የሚያገለግል መሆኑን ገልፀዉ አልሚዎች ወደ ማህበሩ በመቀላቀል በዘርፉ ያሉ የህግ ማዕቀፍ ክፍተቶችን በጋራ እንዲያሻሽሉ ጥሪ አቅርበዋል።
በሀገሪቱ 3,000 የሚጠጉ አልሚዎች እንዳሉ ቢገመትም በማህበሩ የታቀፉት 100 አካባቢ ብቻ መሆናቸው ትልቅ ክፍተት መሆኑም ተጠቁሟል።
የአፍሪኮን ሪል ስቴት መስራችና የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የቦርድ ሴክሬተሪ ጄነራል አቶ ዝናቡ ተበጀ በበኩላቸው፤ በዘርፉ ላይ አራት ዋና ዋና የችግር አይነቶችን የተለዩ ሲሆን እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ አዲሱ አዋጅ ሽያጭ በዝግ አካውንት (Block Account) በኩል እንዲከናወን የሚያዝዝ ሲሆን፣ ይህም አልሚዎች ስራቸውን በደረጃ እያከናወኑ ገንዘብ እንዲለቀቅላቸው በማድረግ የደንበኞችን ደህንነት እንደሚጠብቅ አብራርተዋል።
ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት 1.5 ሚሊዮን ቤቶችን ለመገንባት ያቀደች ሲሆን፣ ይህንን ግብ ለማሳካት ዘመናዊ የኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም ወሳኝ መሆኑ በጉባኤው ላይ ታምኖበታል።
በተጨማሪም አዲሱ አዋጅ የውጭዜጎች በኢትዮጵያ ቤት መግዛት እንዲችሉ መፍቀዱ ለውጭ ምንዛሬ ግኝትና ለኢንቨስትመንት እድገት ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል።
እንደ ቡርኪና ፋሶ ካሉ ሀገራት ጋር የሚደረገው የልምድ ልውውጥም ኢትዮጵያውያን አልሚዎች በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ሄደው እንዲያለሙ ምቹ ሁኔታዎችን እንደሚፈጥር ተጠቁሟል።
በዛሬዉ እለት ከተካሄደዉ ኮንፈረንስ በተጨማሪ በዘርፉ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ግለሰቦች እና የሪል ስቴት አልሚዎች የምስጋና እና የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።
📷 ከበደ መክብብ
4 months ago
''የኡጋዱጉ አዛዥ ኢብራሂም ትራኦሬ ሰላም አምጥቷል''ሊቀመንበር ኤቫሪስቴ
#ethiopia | የቡሩንዲ ፕሬዝዳንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ በኡጋዱጉ ባደረጉት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት፣ ከቡርኪና ፋሶው መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ ጋር በወቅታዊና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። ይህ ስብሰባ በተለይ በሕብረቱ እና በታገዱት የሳሕል ቀጣና ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ለማደስ አዲስ ተስፋ የፈነጠቀ ሆኗል።
ፕሬዝዳንት ንዳይሺሚዬ፣ መሪው ኢብራሂም ትራኦሬ ለሀገራዊ ሰላምና መረጋጋት እያሳዩት ያለውን "ጽኑ ቁርጠኝነት" በማድነቅ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል።
ሊቀመንበሩ ስለ ሳሕል ቀጣና እና ስለ ቡርኪና ፋሶ ህዝብ ነባራዊ ሁኔታ ካለባቸው የተዛባ ግንዛቤ ወጥተው፣ አሁን "ተጨባጭ እውነታውን" በተሻለ ሁኔታ መረዳታቸውን ገልጸዋል።
ወደ የጋራ መጻኢ እድል በጋራ ለመጓዝ የሚያስችል፣ ሀቀኛ እና በነባራዊ ሁኔታ ላይ የተመሠረተ ሪፖርት ለአፍሪካ ሕብረት ለማቅረብ ማቀዳቸውን ይፋ አድርገዋል።
ይህ ጉብኝት በዋናነት በአሁኑ ወቅት ከአባልነታቸው የታገዱት የሳሕል ሀገራት ከሕብረቱ ጋር ዳግም የሚገናኙበትን "የትብብር ድልድይ" ለመገንባትና ለማጠናከር ያለመ ነው። የቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት እንደገለጸው፣ ውይይቱ በቀጣናው ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የሚደረገው ጥረት አካል ነው።
የስፑትኒክ ዘገባ እንደሚያመለክተው፣ ይህ ዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴ በቡርኪና ፋሶ እና በጎረቤቶቿ ላይ የሚታየውን ጫና ለማርገብ ትልቅ ፋይዳ ሊኖረው ይችላል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#አፍሪካ_ሕብረት #ቡርኪና_ፋሶ #ኢብራሂም_ትራኦሬ #ኤቫሪስቴ_ንዳይሺሚዬ #ሳሕል #አፍሪካ #ሰላም_እና_መረጋጋት
#ethiopia | የቡሩንዲ ፕሬዝዳንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ በኡጋዱጉ ባደረጉት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት፣ ከቡርኪና ፋሶው መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ ጋር በወቅታዊና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። ይህ ስብሰባ በተለይ በሕብረቱ እና በታገዱት የሳሕል ቀጣና ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ለማደስ አዲስ ተስፋ የፈነጠቀ ሆኗል።
ፕሬዝዳንት ንዳይሺሚዬ፣ መሪው ኢብራሂም ትራኦሬ ለሀገራዊ ሰላምና መረጋጋት እያሳዩት ያለውን "ጽኑ ቁርጠኝነት" በማድነቅ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል።
ሊቀመንበሩ ስለ ሳሕል ቀጣና እና ስለ ቡርኪና ፋሶ ህዝብ ነባራዊ ሁኔታ ካለባቸው የተዛባ ግንዛቤ ወጥተው፣ አሁን "ተጨባጭ እውነታውን" በተሻለ ሁኔታ መረዳታቸውን ገልጸዋል።
ወደ የጋራ መጻኢ እድል በጋራ ለመጓዝ የሚያስችል፣ ሀቀኛ እና በነባራዊ ሁኔታ ላይ የተመሠረተ ሪፖርት ለአፍሪካ ሕብረት ለማቅረብ ማቀዳቸውን ይፋ አድርገዋል።
ይህ ጉብኝት በዋናነት በአሁኑ ወቅት ከአባልነታቸው የታገዱት የሳሕል ሀገራት ከሕብረቱ ጋር ዳግም የሚገናኙበትን "የትብብር ድልድይ" ለመገንባትና ለማጠናከር ያለመ ነው። የቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት እንደገለጸው፣ ውይይቱ በቀጣናው ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የሚደረገው ጥረት አካል ነው።
የስፑትኒክ ዘገባ እንደሚያመለክተው፣ ይህ ዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴ በቡርኪና ፋሶ እና በጎረቤቶቿ ላይ የሚታየውን ጫና ለማርገብ ትልቅ ፋይዳ ሊኖረው ይችላል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#አፍሪካ_ሕብረት #ቡርኪና_ፋሶ #ኢብራሂም_ትራኦሬ #ኤቫሪስቴ_ንዳይሺሚዬ #ሳሕል #አፍሪካ #ሰላም_እና_መረጋጋት
4 months ago
"ዴሞክራሲ ገዳይ ነው፤ አፍሪካውያን ሊረሱት ይገባል" — የቡርኪና ፋሶው መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ
#ethiopia | የቡርኪና ፋሶው ወታደራዊ መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ፣ የምዕራባውያን የዴሞክራሲ ሥርዓት በአፍሪካ ምድር ላይ "ደም መፋሰስን" እንጂ እድገትን አላመጣም ሲሉ በፅኑ ተቃወሙ። መሪው ባደረጉት የቴሌቪዥን ቆይታ፣ የሀገሪቱ ሕዝብ ስለ ዴሞክራሲ ያለውን ሃሳብ "መዘንጋት" እንዳለበትና ሥርዓቱ ለአህጉሪቱ የማይበጅ "ባዕድ መጫወቻ" መሆኑን ገልጸዋል።
"ዴሞክራሲ ወይስ ጥፋት?"
ትራኦሬ በንግግራቸው ምዕራባውያን ዴሞክራሲን ለማስፈን ጣልቃ በገቡባቸው ሀገራት ሁሉ ውጤቱ ውድመት መሆኑን ጠቅሰዋል። ለዚህም እንደ አብነት ያነሱት ሊቢያን ነው።
"በሙአመር ጋዳፊ ዘመን ሕዝቡ ነፃ ትምህርት፣ ሕክምናና መኖሪያ ቤት ያገኝ ነበር፤ ምዕራባውያን ጣልቃ ገብተው ጋዳፊን ከገደሉ በኋላ ግን ሊቢያ በማብቂያ የሌለው ትርምስ ውስጥ ትገኛለች" ሲሉ የሥርዓቱን "ገዳይነት" አስረድተዋል።
መሪው በአፍሪካ ፖለቲከኞች ላይ ያላቸውን ዕይታም አልሸሸጉም። "እውነተኛ ፖለቲከኛ የሚባለው ውሸታም፣ አድርባይና በአፈ-ጮሌነት ሕዝብን የሚያታልል ነው" ያሉ ሲሆን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ለሀገር አንድነት እንቅፋትና "ከፋፋይ" በመሆናቸው በሀገራቸው እንዳይታገዱ ማድረጋቸውን ተከላክለዋል።
ከምዕራባውያን ኮፒ-ፔስት (Copy-paste) አሰራር ወጥቶ የራስን መንገድ መከተል እንደሚገባ የገለጹት ትራኦሬ፣ የሚከተሉትን ነጥቦች እንደ መፍትሄ አስቀምጠዋል፦
ከታች የሚነሳና በባሕላዊ መሪዎች የሚታገዝ አዲስ ሥርዓት መገንባት።
በቀን 6 ወይም 8 ሰዓት በመሥራት ብቻ ሀገርን ማሳደግ እንደማይቻልና አፍሪካውያን የሥራ ባህላቸውን መቀየር እንዳለባቸው አሳስበዋል።
ከምዕራባውያን ዕርዳታ መላቀቅና በኢኮኖሚም ሆነ በወታደራዊ መስክ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ።
ካፒቴን ትራኦሬ በሐምሌ 2024 ምርጫ እንደሚያካሂዱ መጀመሪያ ላይ ቃል ገብተው የነበረ ቢሆንም፣ የሥልጣን ዘመናቸውን ለተጨማሪ 5 ዓመታት ማራዘማቸው ይታወሳል። ይህ የዴሞክራሲ "አይበጀንም" ንግግራቸውም በሥልጣን ላይ ለቆዩባቸው ዓመታት እንደ ርዕዮተ-ዓለማዊ መከራከሪያ እየቀረበ ይገኛል።
በአጠቃላይ የ38 ዓመቱ ወጣት መሪ መልእክት ግልጽ ነው፦ "የእኛ መንገድ አብዮታዊ ነው፤ የማንንም ፈለግ አንከተልም!"
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ibrahimtraore #burkinafaso #africapolitics #democracy #sovereignty #panafricanism #westafrica #politicalshift
#ethiopia | የቡርኪና ፋሶው ወታደራዊ መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ፣ የምዕራባውያን የዴሞክራሲ ሥርዓት በአፍሪካ ምድር ላይ "ደም መፋሰስን" እንጂ እድገትን አላመጣም ሲሉ በፅኑ ተቃወሙ። መሪው ባደረጉት የቴሌቪዥን ቆይታ፣ የሀገሪቱ ሕዝብ ስለ ዴሞክራሲ ያለውን ሃሳብ "መዘንጋት" እንዳለበትና ሥርዓቱ ለአህጉሪቱ የማይበጅ "ባዕድ መጫወቻ" መሆኑን ገልጸዋል።
"ዴሞክራሲ ወይስ ጥፋት?"
ትራኦሬ በንግግራቸው ምዕራባውያን ዴሞክራሲን ለማስፈን ጣልቃ በገቡባቸው ሀገራት ሁሉ ውጤቱ ውድመት መሆኑን ጠቅሰዋል። ለዚህም እንደ አብነት ያነሱት ሊቢያን ነው።
"በሙአመር ጋዳፊ ዘመን ሕዝቡ ነፃ ትምህርት፣ ሕክምናና መኖሪያ ቤት ያገኝ ነበር፤ ምዕራባውያን ጣልቃ ገብተው ጋዳፊን ከገደሉ በኋላ ግን ሊቢያ በማብቂያ የሌለው ትርምስ ውስጥ ትገኛለች" ሲሉ የሥርዓቱን "ገዳይነት" አስረድተዋል።
መሪው በአፍሪካ ፖለቲከኞች ላይ ያላቸውን ዕይታም አልሸሸጉም። "እውነተኛ ፖለቲከኛ የሚባለው ውሸታም፣ አድርባይና በአፈ-ጮሌነት ሕዝብን የሚያታልል ነው" ያሉ ሲሆን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ለሀገር አንድነት እንቅፋትና "ከፋፋይ" በመሆናቸው በሀገራቸው እንዳይታገዱ ማድረጋቸውን ተከላክለዋል።
ከምዕራባውያን ኮፒ-ፔስት (Copy-paste) አሰራር ወጥቶ የራስን መንገድ መከተል እንደሚገባ የገለጹት ትራኦሬ፣ የሚከተሉትን ነጥቦች እንደ መፍትሄ አስቀምጠዋል፦
ከታች የሚነሳና በባሕላዊ መሪዎች የሚታገዝ አዲስ ሥርዓት መገንባት።
በቀን 6 ወይም 8 ሰዓት በመሥራት ብቻ ሀገርን ማሳደግ እንደማይቻልና አፍሪካውያን የሥራ ባህላቸውን መቀየር እንዳለባቸው አሳስበዋል።
ከምዕራባውያን ዕርዳታ መላቀቅና በኢኮኖሚም ሆነ በወታደራዊ መስክ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ።
ካፒቴን ትራኦሬ በሐምሌ 2024 ምርጫ እንደሚያካሂዱ መጀመሪያ ላይ ቃል ገብተው የነበረ ቢሆንም፣ የሥልጣን ዘመናቸውን ለተጨማሪ 5 ዓመታት ማራዘማቸው ይታወሳል። ይህ የዴሞክራሲ "አይበጀንም" ንግግራቸውም በሥልጣን ላይ ለቆዩባቸው ዓመታት እንደ ርዕዮተ-ዓለማዊ መከራከሪያ እየቀረበ ይገኛል።
በአጠቃላይ የ38 ዓመቱ ወጣት መሪ መልእክት ግልጽ ነው፦ "የእኛ መንገድ አብዮታዊ ነው፤ የማንንም ፈለግ አንከተልም!"
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ibrahimtraore #burkinafaso #africapolitics #democracy #sovereignty #panafricanism #westafrica #politicalshift
5 months ago
ትራኦሬ ከኤለን መስክ‼️
ኢብራሂም ትራኦሬ በቡርኪና ፋሶ ውስጥ ከኤሎን መስክ ጋር የተገናኙትን የንግድ ኩባንያዎችን በሙሉ አግዷል።
ይህ የሆነው በቴክኖሎጂ ዘርፉ በጣም ትርፋማ የሆነው እና የአለም ቁጥር አንድ ባለሃብት ኢሎን መስክ በደቡብ አፍሪካ ለስታርሊንክ ፍቃድ አለማግኘቱን ተከትሎ "ፍቃድ ያልተሰጠኝ ጥቁር ስላልሆንኩ ነው" የሚል ስድብ አዘል ንግግር በማድረጉ ነው።
የቡርኪናፋሶው መሪ ትራኦሬ እንዲህ ብሏል፣ "ፍትሃዊ ጨዋታ ነው፣የትኛውንም የአፍሪካን ሀገር እየተሳደቡ ንግድዎን በቡርኪና ፋሶ እንዲቀጥል መጠበቅ አይቻልም። ይህ አዲስ አፍሪካ ነው፣የለመድከው አፍሪካ አይደለችም።" ብለዋል።
seledadotio
seledadotio
ኢብራሂም ትራኦሬ በቡርኪና ፋሶ ውስጥ ከኤሎን መስክ ጋር የተገናኙትን የንግድ ኩባንያዎችን በሙሉ አግዷል።
ይህ የሆነው በቴክኖሎጂ ዘርፉ በጣም ትርፋማ የሆነው እና የአለም ቁጥር አንድ ባለሃብት ኢሎን መስክ በደቡብ አፍሪካ ለስታርሊንክ ፍቃድ አለማግኘቱን ተከትሎ "ፍቃድ ያልተሰጠኝ ጥቁር ስላልሆንኩ ነው" የሚል ስድብ አዘል ንግግር በማድረጉ ነው።
የቡርኪናፋሶው መሪ ትራኦሬ እንዲህ ብሏል፣ "ፍትሃዊ ጨዋታ ነው፣የትኛውንም የአፍሪካን ሀገር እየተሳደቡ ንግድዎን በቡርኪና ፋሶ እንዲቀጥል መጠበቅ አይቻልም። ይህ አዲስ አፍሪካ ነው፣የለመድከው አፍሪካ አይደለችም።" ብለዋል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
የሳህሉ "ነበልባል"፦ የካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ አዲስ የለውጥ መንገድ
#ethiopia | በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቡርኪና ፋሶ፣ በወጣቱ መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ የሚመራው አዲስ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ምዕራፍ በመላው አህጉሪቱ ትኩረት እየሳበ ይገኛል። እ.ኤ.አ በ2022 በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን የያዙት የ36 ዓመቱ ትራኦሬ፣ ሀገራቸውን ከምዕራባውያን ጥገኝነት በማላቀቅና በራስ የመመራት መንፈስን በመቅረጽ ላይ ያተኮሩ ደፋር እርምጃዎችን እየወሰዱ ነው።
ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነትና የወርቅ ሀብት
የመሪው ዋነኛ ስኬት ተደርጎ የሚጠቀሰው የሀገሪቱን የተፈጥሮ ሀብት ለዜጎች ጥቅም ማዋል ነው። ቡርኪና ፋሶ ወርቋን በራሷ አቅም እንድታጣራ የሚያስችል ብሔራዊ ፋብሪካ በመገንባት ላይ ስትሆን፣ አዳዲስ የማዕድን ሕጎችም መንግሥት በፕሮጀክቶች ላይ ቢያንስ የ10 በመቶ ድርሻ እንዲኖረው አስገዳጅ አድርገዋል። ይህ እርምጃ ቀደም ሲል ወደ ውጭ ይፈስ የነበረውን ሀብት በሀገር ውስጥ ለማስቀረት ያለመ ነው።
አስደናቂ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች
በመንግሥታቸው የተወሰዱ የገንዘብና የግብርና ፖሊሲዎች ተጨባጭ ውጤት እያሳዩ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ፦
* የዋጋ ግሽበት ቁጥጥር፦ በአንድ ወቅት 14 በመቶ የነበረው የዋጋ ግሽበት ወደ 2.4 በመቶ ዝቅ እንዲል ተደርጓል።
* የኢኮኖሚ እድገት፦ ለ2024 እና 2025 በዓመት በአማካይ የ4.8 በመቶ እድገት እንደሚመዘገብ ይጠበቃል።
* የምግብ ዋስትና፦ በግብርናው ዘርፍ የሚደረገው ኢንቨስትመንት ሀገሪቱን በምግብ ራስን ወደ መቻል እያገፋት ይገኛል።
ያልተቀረፉ ፈተናዎች
ምንም እንኳን በኢኮኖሚው ረገድ ተስፋ ሰጪ ውጤቶች ቢታዩም፣ የትራኦሬ መንግሥት ከባድ የደኅንነት ስጋቶች ተጋርጠውበታል። በአክራሪ ታጣቂዎች የሚሰነዘረው ጥቃትና ተደጋጋሚ የግድያ ሙከራዎች ለሥልጣናቸው ዋነኛ ስጋት ሆነዋል። በተጨማሪም፣ የዲሞክራሲያዊ ምርጫ መራዘም በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ ጥያቄዎችን እያስነሳ ይገኛል።
ካፒቴን ትራኦሬ ለብዙ የአፍሪካ ወጣቶች የሉዓላዊነት ተምሳሌት ሆነው ቢታዩም፣ የጀመሩት "የውጤት እንጂ የቃል" ጉዞ ዘላቂነት ያለው ለውጥ ያመጣ እንደሆነ ጊዜ የሚፈታው ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #መናኸሪያFM #ቡርኪናፋሶ #ኢብራሂምትራኦሬ #አፍሪካ #ኢኮኖሚ #ሉዓላዊነት #ሳህል
#ethiopia | በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቡርኪና ፋሶ፣ በወጣቱ መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ የሚመራው አዲስ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ምዕራፍ በመላው አህጉሪቱ ትኩረት እየሳበ ይገኛል። እ.ኤ.አ በ2022 በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን የያዙት የ36 ዓመቱ ትራኦሬ፣ ሀገራቸውን ከምዕራባውያን ጥገኝነት በማላቀቅና በራስ የመመራት መንፈስን በመቅረጽ ላይ ያተኮሩ ደፋር እርምጃዎችን እየወሰዱ ነው።
ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነትና የወርቅ ሀብት
የመሪው ዋነኛ ስኬት ተደርጎ የሚጠቀሰው የሀገሪቱን የተፈጥሮ ሀብት ለዜጎች ጥቅም ማዋል ነው። ቡርኪና ፋሶ ወርቋን በራሷ አቅም እንድታጣራ የሚያስችል ብሔራዊ ፋብሪካ በመገንባት ላይ ስትሆን፣ አዳዲስ የማዕድን ሕጎችም መንግሥት በፕሮጀክቶች ላይ ቢያንስ የ10 በመቶ ድርሻ እንዲኖረው አስገዳጅ አድርገዋል። ይህ እርምጃ ቀደም ሲል ወደ ውጭ ይፈስ የነበረውን ሀብት በሀገር ውስጥ ለማስቀረት ያለመ ነው።
አስደናቂ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች
በመንግሥታቸው የተወሰዱ የገንዘብና የግብርና ፖሊሲዎች ተጨባጭ ውጤት እያሳዩ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ፦
* የዋጋ ግሽበት ቁጥጥር፦ በአንድ ወቅት 14 በመቶ የነበረው የዋጋ ግሽበት ወደ 2.4 በመቶ ዝቅ እንዲል ተደርጓል።
* የኢኮኖሚ እድገት፦ ለ2024 እና 2025 በዓመት በአማካይ የ4.8 በመቶ እድገት እንደሚመዘገብ ይጠበቃል።
* የምግብ ዋስትና፦ በግብርናው ዘርፍ የሚደረገው ኢንቨስትመንት ሀገሪቱን በምግብ ራስን ወደ መቻል እያገፋት ይገኛል።
ያልተቀረፉ ፈተናዎች
ምንም እንኳን በኢኮኖሚው ረገድ ተስፋ ሰጪ ውጤቶች ቢታዩም፣ የትራኦሬ መንግሥት ከባድ የደኅንነት ስጋቶች ተጋርጠውበታል። በአክራሪ ታጣቂዎች የሚሰነዘረው ጥቃትና ተደጋጋሚ የግድያ ሙከራዎች ለሥልጣናቸው ዋነኛ ስጋት ሆነዋል። በተጨማሪም፣ የዲሞክራሲያዊ ምርጫ መራዘም በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ ጥያቄዎችን እያስነሳ ይገኛል።
ካፒቴን ትራኦሬ ለብዙ የአፍሪካ ወጣቶች የሉዓላዊነት ተምሳሌት ሆነው ቢታዩም፣ የጀመሩት "የውጤት እንጂ የቃል" ጉዞ ዘላቂነት ያለው ለውጥ ያመጣ እንደሆነ ጊዜ የሚፈታው ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #መናኸሪያFM #ቡርኪናፋሶ #ኢብራሂምትራኦሬ #አፍሪካ #ኢኮኖሚ #ሉዓላዊነት #ሳህል
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪው መንሱር ጀማል ወደ ኢትዮጵያ ተመልሻለሁ አለ።
ባለፉት ወራት ኑሮውን በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቡርኪናፋሶ አድርጎ የቆየው ታዋቂው የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ መንሱር ጀማል፣ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ መመለሱን አስታውቋል።
መንሱር ጀማል ወደ አዲስ አበባ መግባቱን ለፋስት መረጃ አረጋግጧል። በቡርኪና ፋሶ በቆየባቸው ጊዜያት በተለያዩ የቢዝነስ ጉዳዮች እያስጨረሰ እንደቆየ ተናግሯል።
ባለፉት ወራት ኑሮውን በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቡርኪናፋሶ አድርጎ የቆየው ታዋቂው የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ መንሱር ጀማል፣ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ መመለሱን አስታውቋል።
መንሱር ጀማል ወደ አዲስ አበባ መግባቱን ለፋስት መረጃ አረጋግጧል። በቡርኪና ፋሶ በቆየባቸው ጊዜያት በተለያዩ የቢዝነስ ጉዳዮች እያስጨረሰ እንደቆየ ተናግሯል።
6 months ago
ሩስያ ለቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለገሰች
#ethiopia | ሩሲያ በግጭት ቀጣናዎች ለሚገኙ የቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ ክፍሎች አቅም ግንባታ የሚውሉ፣ የ345,000 ዶላር ግምት ያላቸው ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለገሰች።
ይህ ድጋፍ በተለይም በውጊያ ቀጣና ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የጦር ሰራዊቱን የኢንጂነሪንግ ክፍሎች ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
የተበረከቱት ቁሳቁሶች ዝርዝር:-
የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፣ ሩሲያ ያስረከበቻቸው ቁሳቁሶች የሚከተሉትን ያካትታሉ፦
* 10 የተለያዩ የኃይል መጠኖች ያላቸው ጄኔሬተሮች፤
* 15 የ100 ኪሎ ዋት ትራንስፎርመሮች እና
* 125 ሙሉ የውሃ ማጣሪያ መሣሪያዎች።
ወታደራዊና ሰብዓዊ ፋይዳው
እነዚህ ቁሳቁሶች በጦርነት ቀጣና ውስጥ የሚገኙ ወታደራዊ ክፍሎች የራሳቸውን የኃይል ፍላጎት በራሳቸው እንዲያሟሉ (Self-sufficient እንዲሆኑ) ከማስቻላቸውም በላይ፣ ለሲቪል ማኅበረሰቡም ወሳኝ አገልግሎቶችን ለመስጠት እንደሚያግዙ ተነግሯል።
የመካከለኛው ጦር ሰራዊት አዛዥ ባሲንጋ ባፒዮ ኩዋዬ ናርሲስ እንደገለጹት፣ ድጋፉ ከፍተኛ የጸጥታ ስጋት ባለባቸው እና የመሠረተ ልማት (የኤሌክትሪክና የውሃ) አቅርቦት በከፍተኛ ሁኔታ በተቋረጠባቸው አካባቢዎች ለሚገኙ ነዋሪዎችና ለጦር ሰራዊቱ ትልቅ እፎይታ ይሆናል።
"ቁሳቁሶቹ የኤሌክትሪክ እና የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ትልቅ እንቅፋት በሆነባቸው አካባቢዎች ተሰማርተው ለአካባቢው ነዋሪዎች እና ለጦር ሰራዊቱ ጥቅም ላይ ይውላሉ።" — ባሲንጋ ባፒዮ ኩዋዬ ናርሲስ
ይህ እርምጃ በሞስኮ እና በኦጋዱጉ መካከል ያለውን እየጠነከረ የመጣ ወታደራዊና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሩሲያ #ቡርኪናፋሶ #ወታደራዊድጋፍ #ሞስኮ #ኦጋዱጉ #አፍሪካ #ዜና
#ethiopia | ሩሲያ በግጭት ቀጣናዎች ለሚገኙ የቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ ክፍሎች አቅም ግንባታ የሚውሉ፣ የ345,000 ዶላር ግምት ያላቸው ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለገሰች።
ይህ ድጋፍ በተለይም በውጊያ ቀጣና ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የጦር ሰራዊቱን የኢንጂነሪንግ ክፍሎች ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
የተበረከቱት ቁሳቁሶች ዝርዝር:-
የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፣ ሩሲያ ያስረከበቻቸው ቁሳቁሶች የሚከተሉትን ያካትታሉ፦
* 10 የተለያዩ የኃይል መጠኖች ያላቸው ጄኔሬተሮች፤
* 15 የ100 ኪሎ ዋት ትራንስፎርመሮች እና
* 125 ሙሉ የውሃ ማጣሪያ መሣሪያዎች።
ወታደራዊና ሰብዓዊ ፋይዳው
እነዚህ ቁሳቁሶች በጦርነት ቀጣና ውስጥ የሚገኙ ወታደራዊ ክፍሎች የራሳቸውን የኃይል ፍላጎት በራሳቸው እንዲያሟሉ (Self-sufficient እንዲሆኑ) ከማስቻላቸውም በላይ፣ ለሲቪል ማኅበረሰቡም ወሳኝ አገልግሎቶችን ለመስጠት እንደሚያግዙ ተነግሯል።
የመካከለኛው ጦር ሰራዊት አዛዥ ባሲንጋ ባፒዮ ኩዋዬ ናርሲስ እንደገለጹት፣ ድጋፉ ከፍተኛ የጸጥታ ስጋት ባለባቸው እና የመሠረተ ልማት (የኤሌክትሪክና የውሃ) አቅርቦት በከፍተኛ ሁኔታ በተቋረጠባቸው አካባቢዎች ለሚገኙ ነዋሪዎችና ለጦር ሰራዊቱ ትልቅ እፎይታ ይሆናል።
"ቁሳቁሶቹ የኤሌክትሪክ እና የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ትልቅ እንቅፋት በሆነባቸው አካባቢዎች ተሰማርተው ለአካባቢው ነዋሪዎች እና ለጦር ሰራዊቱ ጥቅም ላይ ይውላሉ።" — ባሲንጋ ባፒዮ ኩዋዬ ናርሲስ
ይህ እርምጃ በሞስኮ እና በኦጋዱጉ መካከል ያለውን እየጠነከረ የመጣ ወታደራዊና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሩሲያ #ቡርኪናፋሶ #ወታደራዊድጋፍ #ሞስኮ #ኦጋዱጉ #አፍሪካ #ዜና
6 months ago
በብድር ስበብ ዳግም ይገዙናል !
እዳ እንደሌለበን ማሳወቅ አለብን !
#ethiopia | እ.ኤ.አ. በሐምሌ 1987 በአዲስ አበባ በሚገኘው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (OAU) ጀግናዉ ቶማስ ሳንካራ ለንግግር ተራዉ ደረሰና መድረኩን ተቆጣጠረ ።
በዚህ መድረክ ላይ ነበር ለአሁኗ አፍሪካ ትንቢታዊ የሆነ ታሪካዊ ንግግር ያደረገው ።
"እኔ መሲህም ነቢይም አይደለሁም። ምንም እውነት የለኝም። ብቸኛው ምኞቴ ጥልቅ ምኞት ነው ። አሁን የቆምኩትም በቀላል ቋንቋ፣ ግልጽ እና ግልጽ በሆኑ ቃላት፣ በሕዝቤ፣ በቡርኪና ፋሶ ሕዝብ ስም ለመናገር ሁለተኛ ደግሞ 'የዓለም ታላላቅ ሀገራት የተገለሉ ሕዝቦች'፣ የሶስተኛውን ዓለም ነዋሪዎች ድምጽ መሆን ለመቻል። ሲል ነበር የጀመረው ንግግሩን ።
በዚህ ወቅት ስለ አሳሳቢ ጉዳይ ልንነጋገር እፈልጋለሁ፤ የዕዳ ጉዳይ፣ የአፍሪካ የኢኮኖሚ ሁኔታ ጥያቄ። ይህ ለህልውናችንም ሆነ ለሰላማችን አስፈላጊ ነዉና ለዚህም ነው ለመወያየት በመድረኩ ላይ በርካታ ነጥቦችን ማስቀመጥ አስፈላጊ ሆኖ ያገኘሁት።
ቡርኪና ፋሶ በመጀመሪያ ስለ ፍርሃታችን ማውራት ትፈልጋለች። ፍርሃታችን የተባበሩት መንግስታት ስብሰባዎች፣ ተመሳሳይ ስብሰባዎች መኖራቸው ነው፣ ወደ ፈረንጆቹ ተስበናል በራሳችን በምንሰራው ነገር ላይ ያለው ፍላጎት እየቀነሰ ነው።
ክቡራን እና ክቡራት፣ በአፍሪካ ውስጥ ስለ አፍሪካ ለመነጋገር በተገቢ ሁኔታ ሲጠሩ ስንት የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እዚህ ይገኛሉ?
ወደ ፓሪስ፣ ለንደን ወይም ዋሽንግተን ለመሄድ ዝግጁ የሆኑ ስንት ሀገራት መሪዎች አሉ፣ ነገር ግን እዚህ አዲስ አበባ፣ አፍሪካ ውስጥ ወደ ስብሰባ መምጣት አይችሉም?
አንዳንዶቹ ላለመምጣት ትክክለኛ ምክንያቶች እንዳላቸው አውቃለሁ። ለዚህም ነው ሚስተር ፕሬዝዳንት፣ ጥሪውን ለማይመልሱ ሀገራት መሪዎች የማዕቀብ ወይም የቅጣት መጠን እንድናስቀምጥ የምመክረው።
ለምሳሌ እንደ እኛ በመደበኛነት የሚመጡት በተወሰኑ የመልካም ባህሪ አንድነት ፈላጊዎች በአንዳንድ ጥረቶቻቸው ድጋፍ እንዲያገኙ እናድርግ። ለምሳሌ፡ ለአፍሪካ ልማት ባንክ የምናቀርባቸው ፕሮጀክቶች በአፍሪካዊነት ኮፊሸንት መሰራት አለባቸው። ከሀዲዉ ነጭ አምላኪዉ አፍሪካዊ መቀጣት አለበት። በዚህ ሁሉም ሰው ወደ ስብሰባዎች ይመጣል።
እንደምታዉቁቴ የዕዳ ጉዳይ ልንደብቀው የማንችለው ጥያቄ መሆኑን መናገር እፈልጋለሁ።
ዕዳ ከመነሻው አንፃር መታየት እንዳለበት እናስባለን። የዕዳ አመጣጥ የመጣው ከቅኝ ግዛት አመጣጥ ነው። ገንዘብ የሚያበድሩን ደግሞ ቅኝ ግዛት የያዙን ናቸው። ግዛቶቻችንን እና ኢኮኖሚዎቻችንን የሚያስተዳድሩት እነሱ ናቸው። እነዚህ ቅኝ ገዥዎች አፍሪካን በወንድሞቻቸው እና በአጎቶቻቸው በኩል ዕዳ የከፈሉ ቅኝ ገዥዎች ናቸው፣ እነሱም አበዳሪዎች ነበሩ። ከዚህ ዕዳ ጋር ምንም ግንኙነት አልነበረንም። ስለዚህ መክፈል አንችልም።
ዕዳ ቅኝ ገዥዎች እራሳቸውን ወደ “ቴክኒካል ረዳቶች” የቀየሩበት ኒዮ-ኮሎኒያሊዝም ነው። “ቴክኒካል ገዳዮች” ማለት አለብን። የገንዘብ ድጋፍ፣ የገንዘብ ደጋፊዎች ያቀርቡልናል።
ወደ እነዚህ አበዳሪዎች እንድንሄድ ተመክረናል። ጥሩ የፋይናንስ ዝግጅቶች ተሰጥተውናል። ለ50፣ 60 ዓመታት እና ከዚያ በላይ ዕዳ አለብን። ይህ ማለት ህዝባችንን ከ50 ዓመታት በላይ ለማላላት ተገድደናል።
አሁን ባለው መልኩ፣ በኢምፔሪያሊዝም ቁጥጥር ስር እና ቁጥጥር ስር፣ ዕዳ የአፍሪካን እድገት እና ልማት በውጭ ህጎች ለመገዛት የታሰበ በብቃት የሚተዳደር ነው። ስለዚህ፣ እያንዳንዳችን የገንዘብ ባሪያ እንሆናለን፣ ማለትም እውነተኛ ባሪያ ።
ለመክፈል አንችልም ምክንያቱም ይህን ለማድረግ ምንም አይነት መንገድ የለንምና።
ለዚህ ዕዳ ተጠያቂ ስላልሆንን መክፈል አንችልም።
መክፈል አንችልም፤ ነገር ግን ሌሎቹ ሊከፍሉን የማይችሉት ትልቁ ሀብት ሊከፍለን የማይችለውን ዕዳ አለባቸው ፤ ይህም የደም ዕዳ ነው። ደማችን ፈሰሰ።
አውሮፓን ያዳናት ማነው? አፍሪካ። እነሱ ግን ምስጋና ቢስ ናቸዉ እስከመቼ? ዝምታ ተባባሪዎች መሆን እስከማንችልበት ደረጃ ድረስ ነው።
ዕዳም የግጭት ውጤት ነው። ስለ ኢኮኖሚ ቀውስ ስንነገረን፣ ይህ ቀውስ በድንገት እንደመጣ ማንም አይናገርም።
ቀውሱ ሁልጊዜም ነበር ነገር ግን ሕዝባዊው ሕዝብ በበዝባዦች ላይ ስላለው መብት የበለጠ ግንዛቤ በጨመረ ቁጥር እየባሰ ሄደ። ዛሬ በችግር ውስጥ ነን ምክንያቱም ሕዝቡ ሀብት በጥቂት ግለሰቦች እጅ ውስጥ እንዳይከማች ስለከለከለ።
የአውሮፓን ኢኮኖሚ እንደገና ስለገነባው የማርሻል እቅድ እንሰማለን። ነገር ግን ኢኮኖሚያቸውና መረጋጋት አደጋ ላይ በወደቁበት ጊዜ አውሮፓ የሂ"ት"ለር ጭፍሮችን እንድትጋፈጥ የፈቀደችውን የአፍሪካ ዕቅድ በጭራሽ አንሰማም። ሌሎች ማመስገን ካልቻሉ፣ ቢያንስ አባቶቻችን ደፋር እንደነበሩ እና ወታደሮቻችን አውሮፓን እንዳዳኑ እና ዓለምን ከና**ዚዝም ነፃ እንዳወጡ መናገር አለብን።
ክቡር ፕሬዝዳንት፣ ስለ ቡድኖች እንሰማለን እንሰማለን - ስለ አምስቱ ቡድን፣ ስለ ሰባት ቡድን፣ ስለ አስር ቡድን እና ምናልባትም ስለ አንድ መቶ ቡድን እንሰማለን። እና ሌላስ? እኛ ለምን የራሳችን እና የራሳችን ቡድን አይኖረንም። አዲስ አበባ አሁን አዲስ ጅምር የሚመጣበት ማዕከል እንድትሆን እናድርግ። የአዲስ አበባ ክለብ። አዲስ አበባን የተባበረ ግንባር መፍጠር የእኛ ግዴታ ነው።
ለመክፈል ፈቃደኛ አለመሆን በእኛ በኩል የጥቃት እርምጃ ሳይሆን እውነቱን ለመናገር የወንድማማችነት እርምጃ መሆኑን የምንናገርበት ብቸኛው መንገድ ይህ ነው።
በተጨማሪም የአውሮፓ ታዋቂ ህዝብ የአፍሪካን ህዝብ አይቃወምም። አፍሪካን ለመበዝበዝ የሚፈልጉ ሰዎች አውሮፓን የሚበዘብዙ ናቸው። የጋራ ጠላት አለን። ስለዚህ የአዲስ አበባ ክለባችን ለእያንዳንዱ እና ለሁሉም ዕዳው እንደማይመለስ ማስረዳት አለበት። እናም ይህን በማለታችን፣ ሥነ ምግባርን፣ ክብርን እና ቃልን መጠበቅን አንቃወምም።
ሀሳቤ በቀላሉ ለማስቆጣት ወይም ትርኢት ለመፍጠር አይደለም። እያንዳንዳችን ምን እንደሚያስብ እና እንደሚመኝ መናገር እፈልጋለሁ። እዚህ ዕዳው ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ የማይፈልግ ማነው? የማይፈልግ ሁሉ፣ ወጥቶ ወደ አውሮፕላኑ ገብቶ በቀጥታ ወደ ዓለም ባንክ ለመክፈል መሄድ ይችላል!
ይህ በእርግጠኝነት ማነቃቂያ አይደለም። በጣም አስተዋይ የሆኑ መፍትሄዎችን እንድታቀርቡልን እፈልጋለሁ። ኮንፈረንሳችን ዕዳውን መክፈል እንደማንችል በግልጽ ለመናገር አስቸኳይ ፍላጎት እንዲኖረኝ እፈልጋለሁ። እኔ የምፈልገው፣ መክፈል የሌለብንን እንቢ ብለን፣ አነስተኛ ሀብታችንን ለራሳችን ልማት እናውላለን።
እናም አንድ የአፍሪካ ሀገር መሳሪያ በገዛ ቁጥር ከአፍሪካ ሀገር ጋር ነው የሚዋጋዉ በማለት መደምደም እፈልጋለሁ። ከአውሮፓ ሀገር ጋር አይደለም፣ ከእስያ ሀገር ጋር አይደለም የሚቃወመው። ከአፍሪካ ሀገር ጋር ነው። በዚህም ምክንያት፣ የጦር መሳሪያ ችግሩን ለመፍታት የዕዳ ጉዳዩን መጠቀም አለብን።
እኔ ወታደር ነኝ እና ሽጉጥ እይዛለሁ። ግን ሚስተር ፕሬዝዳንት፣ ትጥቅ እንድንፈታ እፈልጋለሁ። ምክንያቱም ያለኝን ብቸኛ ሽጉጥ እይዛለሁ እና ሌሎችም የያዙትን ሽጉጥ ወይም መሳሪያ ስለያዙ። ስለዚህ ውድ ወንድሞቼ፣ ከሁሉም ድጋፍ ጋር፣ በአገር ውስጥ ሰላም እንፈጥራለን። እንዲሁም አፍሪካን ለማልማት ያለንን ከፍተኛ አቅም እንጠቀማለን፣ ምክንያቱም አገራችን እና የከርሰ ምድር መሬታችን የበለፀገ ነው። ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ በቂ አካላት እና ሰፊ ገበያ አለን። ቴክኖሎጂ እና ሳይንስን ከየትኛውም ቦታ ለመፍጠር ወይም ለመጠቀም የሚያስችል በቂ የአዕምሮ አቅም አለን።
ሚስተር ፕሬዝዳንት፣ ይህንን አዲስ-አበባ ከዕዳ ጋር የተባበረ ግንባር እንመስርት። በደካማ እና በድሃ አገሮች መካከል የጦር መሳሪያን ለመገደብ ቁርጠኝነት እናድርግ። የምንገዛቸው ክለቦች እና ቢላዎች ከንቱ ናቸው።
የአፍሪካ ገበያ የአፍሪካውያን ገበያ እንዲሆን እናድርግ፡ በአፍሪካ ምርት፣ በአፍሪካ ለውጥ፣ በአፍሪካ ፍጆታ። የሚያስፈልገንን እናመርት እና ከውጭ ከማምጣት ይልቅ የምናመርተውን እንመገብ። ቡርኪና ፋሶ እዚህ የመጣችው በቡርኪና ፋሶ የተመረተውን የጥጥ ጨርቅ፣ በቡርኪና ፋሶ የተሸመነውን፣ በቡርኪና ፋሶ የተዘራውን፣ የቡርኪና ፋሶ ዜጎችን ምርት በመልበስ ነው።
እኔና ልዑካናችን በሸማኔዎቻችን፣ በገበሬዎቻችን የተሰሩትን ነዉ የለበስነው። ከአውሮፓ ወይም ከአሜሪካ የሚመጣ አንድም ክር የለም። የፋሽን ትርኢት አላደርግም፣ - ይህ ነፃ እና ክብር ያለው ሕይወት የምንኖርበት ብቸኛው መንገድ ነው።
አመሰግናለሁ ክቡር ፕሬዝዳንቶች ወንድሞቼ።
እዳ እንደሌለበን ማሳወቅ አለብን !
#ethiopia | እ.ኤ.አ. በሐምሌ 1987 በአዲስ አበባ በሚገኘው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (OAU) ጀግናዉ ቶማስ ሳንካራ ለንግግር ተራዉ ደረሰና መድረኩን ተቆጣጠረ ።
በዚህ መድረክ ላይ ነበር ለአሁኗ አፍሪካ ትንቢታዊ የሆነ ታሪካዊ ንግግር ያደረገው ።
"እኔ መሲህም ነቢይም አይደለሁም። ምንም እውነት የለኝም። ብቸኛው ምኞቴ ጥልቅ ምኞት ነው ። አሁን የቆምኩትም በቀላል ቋንቋ፣ ግልጽ እና ግልጽ በሆኑ ቃላት፣ በሕዝቤ፣ በቡርኪና ፋሶ ሕዝብ ስም ለመናገር ሁለተኛ ደግሞ 'የዓለም ታላላቅ ሀገራት የተገለሉ ሕዝቦች'፣ የሶስተኛውን ዓለም ነዋሪዎች ድምጽ መሆን ለመቻል። ሲል ነበር የጀመረው ንግግሩን ።
በዚህ ወቅት ስለ አሳሳቢ ጉዳይ ልንነጋገር እፈልጋለሁ፤ የዕዳ ጉዳይ፣ የአፍሪካ የኢኮኖሚ ሁኔታ ጥያቄ። ይህ ለህልውናችንም ሆነ ለሰላማችን አስፈላጊ ነዉና ለዚህም ነው ለመወያየት በመድረኩ ላይ በርካታ ነጥቦችን ማስቀመጥ አስፈላጊ ሆኖ ያገኘሁት።
ቡርኪና ፋሶ በመጀመሪያ ስለ ፍርሃታችን ማውራት ትፈልጋለች። ፍርሃታችን የተባበሩት መንግስታት ስብሰባዎች፣ ተመሳሳይ ስብሰባዎች መኖራቸው ነው፣ ወደ ፈረንጆቹ ተስበናል በራሳችን በምንሰራው ነገር ላይ ያለው ፍላጎት እየቀነሰ ነው።
ክቡራን እና ክቡራት፣ በአፍሪካ ውስጥ ስለ አፍሪካ ለመነጋገር በተገቢ ሁኔታ ሲጠሩ ስንት የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እዚህ ይገኛሉ?
ወደ ፓሪስ፣ ለንደን ወይም ዋሽንግተን ለመሄድ ዝግጁ የሆኑ ስንት ሀገራት መሪዎች አሉ፣ ነገር ግን እዚህ አዲስ አበባ፣ አፍሪካ ውስጥ ወደ ስብሰባ መምጣት አይችሉም?
አንዳንዶቹ ላለመምጣት ትክክለኛ ምክንያቶች እንዳላቸው አውቃለሁ። ለዚህም ነው ሚስተር ፕሬዝዳንት፣ ጥሪውን ለማይመልሱ ሀገራት መሪዎች የማዕቀብ ወይም የቅጣት መጠን እንድናስቀምጥ የምመክረው።
ለምሳሌ እንደ እኛ በመደበኛነት የሚመጡት በተወሰኑ የመልካም ባህሪ አንድነት ፈላጊዎች በአንዳንድ ጥረቶቻቸው ድጋፍ እንዲያገኙ እናድርግ። ለምሳሌ፡ ለአፍሪካ ልማት ባንክ የምናቀርባቸው ፕሮጀክቶች በአፍሪካዊነት ኮፊሸንት መሰራት አለባቸው። ከሀዲዉ ነጭ አምላኪዉ አፍሪካዊ መቀጣት አለበት። በዚህ ሁሉም ሰው ወደ ስብሰባዎች ይመጣል።
እንደምታዉቁቴ የዕዳ ጉዳይ ልንደብቀው የማንችለው ጥያቄ መሆኑን መናገር እፈልጋለሁ።
ዕዳ ከመነሻው አንፃር መታየት እንዳለበት እናስባለን። የዕዳ አመጣጥ የመጣው ከቅኝ ግዛት አመጣጥ ነው። ገንዘብ የሚያበድሩን ደግሞ ቅኝ ግዛት የያዙን ናቸው። ግዛቶቻችንን እና ኢኮኖሚዎቻችንን የሚያስተዳድሩት እነሱ ናቸው። እነዚህ ቅኝ ገዥዎች አፍሪካን በወንድሞቻቸው እና በአጎቶቻቸው በኩል ዕዳ የከፈሉ ቅኝ ገዥዎች ናቸው፣ እነሱም አበዳሪዎች ነበሩ። ከዚህ ዕዳ ጋር ምንም ግንኙነት አልነበረንም። ስለዚህ መክፈል አንችልም።
ዕዳ ቅኝ ገዥዎች እራሳቸውን ወደ “ቴክኒካል ረዳቶች” የቀየሩበት ኒዮ-ኮሎኒያሊዝም ነው። “ቴክኒካል ገዳዮች” ማለት አለብን። የገንዘብ ድጋፍ፣ የገንዘብ ደጋፊዎች ያቀርቡልናል።
ወደ እነዚህ አበዳሪዎች እንድንሄድ ተመክረናል። ጥሩ የፋይናንስ ዝግጅቶች ተሰጥተውናል። ለ50፣ 60 ዓመታት እና ከዚያ በላይ ዕዳ አለብን። ይህ ማለት ህዝባችንን ከ50 ዓመታት በላይ ለማላላት ተገድደናል።
አሁን ባለው መልኩ፣ በኢምፔሪያሊዝም ቁጥጥር ስር እና ቁጥጥር ስር፣ ዕዳ የአፍሪካን እድገት እና ልማት በውጭ ህጎች ለመገዛት የታሰበ በብቃት የሚተዳደር ነው። ስለዚህ፣ እያንዳንዳችን የገንዘብ ባሪያ እንሆናለን፣ ማለትም እውነተኛ ባሪያ ።
ለመክፈል አንችልም ምክንያቱም ይህን ለማድረግ ምንም አይነት መንገድ የለንምና።
ለዚህ ዕዳ ተጠያቂ ስላልሆንን መክፈል አንችልም።
መክፈል አንችልም፤ ነገር ግን ሌሎቹ ሊከፍሉን የማይችሉት ትልቁ ሀብት ሊከፍለን የማይችለውን ዕዳ አለባቸው ፤ ይህም የደም ዕዳ ነው። ደማችን ፈሰሰ።
አውሮፓን ያዳናት ማነው? አፍሪካ። እነሱ ግን ምስጋና ቢስ ናቸዉ እስከመቼ? ዝምታ ተባባሪዎች መሆን እስከማንችልበት ደረጃ ድረስ ነው።
ዕዳም የግጭት ውጤት ነው። ስለ ኢኮኖሚ ቀውስ ስንነገረን፣ ይህ ቀውስ በድንገት እንደመጣ ማንም አይናገርም።
ቀውሱ ሁልጊዜም ነበር ነገር ግን ሕዝባዊው ሕዝብ በበዝባዦች ላይ ስላለው መብት የበለጠ ግንዛቤ በጨመረ ቁጥር እየባሰ ሄደ። ዛሬ በችግር ውስጥ ነን ምክንያቱም ሕዝቡ ሀብት በጥቂት ግለሰቦች እጅ ውስጥ እንዳይከማች ስለከለከለ።
የአውሮፓን ኢኮኖሚ እንደገና ስለገነባው የማርሻል እቅድ እንሰማለን። ነገር ግን ኢኮኖሚያቸውና መረጋጋት አደጋ ላይ በወደቁበት ጊዜ አውሮፓ የሂ"ት"ለር ጭፍሮችን እንድትጋፈጥ የፈቀደችውን የአፍሪካ ዕቅድ በጭራሽ አንሰማም። ሌሎች ማመስገን ካልቻሉ፣ ቢያንስ አባቶቻችን ደፋር እንደነበሩ እና ወታደሮቻችን አውሮፓን እንዳዳኑ እና ዓለምን ከና**ዚዝም ነፃ እንዳወጡ መናገር አለብን።
ክቡር ፕሬዝዳንት፣ ስለ ቡድኖች እንሰማለን እንሰማለን - ስለ አምስቱ ቡድን፣ ስለ ሰባት ቡድን፣ ስለ አስር ቡድን እና ምናልባትም ስለ አንድ መቶ ቡድን እንሰማለን። እና ሌላስ? እኛ ለምን የራሳችን እና የራሳችን ቡድን አይኖረንም። አዲስ አበባ አሁን አዲስ ጅምር የሚመጣበት ማዕከል እንድትሆን እናድርግ። የአዲስ አበባ ክለብ። አዲስ አበባን የተባበረ ግንባር መፍጠር የእኛ ግዴታ ነው።
ለመክፈል ፈቃደኛ አለመሆን በእኛ በኩል የጥቃት እርምጃ ሳይሆን እውነቱን ለመናገር የወንድማማችነት እርምጃ መሆኑን የምንናገርበት ብቸኛው መንገድ ይህ ነው።
በተጨማሪም የአውሮፓ ታዋቂ ህዝብ የአፍሪካን ህዝብ አይቃወምም። አፍሪካን ለመበዝበዝ የሚፈልጉ ሰዎች አውሮፓን የሚበዘብዙ ናቸው። የጋራ ጠላት አለን። ስለዚህ የአዲስ አበባ ክለባችን ለእያንዳንዱ እና ለሁሉም ዕዳው እንደማይመለስ ማስረዳት አለበት። እናም ይህን በማለታችን፣ ሥነ ምግባርን፣ ክብርን እና ቃልን መጠበቅን አንቃወምም።
ሀሳቤ በቀላሉ ለማስቆጣት ወይም ትርኢት ለመፍጠር አይደለም። እያንዳንዳችን ምን እንደሚያስብ እና እንደሚመኝ መናገር እፈልጋለሁ። እዚህ ዕዳው ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ የማይፈልግ ማነው? የማይፈልግ ሁሉ፣ ወጥቶ ወደ አውሮፕላኑ ገብቶ በቀጥታ ወደ ዓለም ባንክ ለመክፈል መሄድ ይችላል!
ይህ በእርግጠኝነት ማነቃቂያ አይደለም። በጣም አስተዋይ የሆኑ መፍትሄዎችን እንድታቀርቡልን እፈልጋለሁ። ኮንፈረንሳችን ዕዳውን መክፈል እንደማንችል በግልጽ ለመናገር አስቸኳይ ፍላጎት እንዲኖረኝ እፈልጋለሁ። እኔ የምፈልገው፣ መክፈል የሌለብንን እንቢ ብለን፣ አነስተኛ ሀብታችንን ለራሳችን ልማት እናውላለን።
እናም አንድ የአፍሪካ ሀገር መሳሪያ በገዛ ቁጥር ከአፍሪካ ሀገር ጋር ነው የሚዋጋዉ በማለት መደምደም እፈልጋለሁ። ከአውሮፓ ሀገር ጋር አይደለም፣ ከእስያ ሀገር ጋር አይደለም የሚቃወመው። ከአፍሪካ ሀገር ጋር ነው። በዚህም ምክንያት፣ የጦር መሳሪያ ችግሩን ለመፍታት የዕዳ ጉዳዩን መጠቀም አለብን።
እኔ ወታደር ነኝ እና ሽጉጥ እይዛለሁ። ግን ሚስተር ፕሬዝዳንት፣ ትጥቅ እንድንፈታ እፈልጋለሁ። ምክንያቱም ያለኝን ብቸኛ ሽጉጥ እይዛለሁ እና ሌሎችም የያዙትን ሽጉጥ ወይም መሳሪያ ስለያዙ። ስለዚህ ውድ ወንድሞቼ፣ ከሁሉም ድጋፍ ጋር፣ በአገር ውስጥ ሰላም እንፈጥራለን። እንዲሁም አፍሪካን ለማልማት ያለንን ከፍተኛ አቅም እንጠቀማለን፣ ምክንያቱም አገራችን እና የከርሰ ምድር መሬታችን የበለፀገ ነው። ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ በቂ አካላት እና ሰፊ ገበያ አለን። ቴክኖሎጂ እና ሳይንስን ከየትኛውም ቦታ ለመፍጠር ወይም ለመጠቀም የሚያስችል በቂ የአዕምሮ አቅም አለን።
ሚስተር ፕሬዝዳንት፣ ይህንን አዲስ-አበባ ከዕዳ ጋር የተባበረ ግንባር እንመስርት። በደካማ እና በድሃ አገሮች መካከል የጦር መሳሪያን ለመገደብ ቁርጠኝነት እናድርግ። የምንገዛቸው ክለቦች እና ቢላዎች ከንቱ ናቸው።
የአፍሪካ ገበያ የአፍሪካውያን ገበያ እንዲሆን እናድርግ፡ በአፍሪካ ምርት፣ በአፍሪካ ለውጥ፣ በአፍሪካ ፍጆታ። የሚያስፈልገንን እናመርት እና ከውጭ ከማምጣት ይልቅ የምናመርተውን እንመገብ። ቡርኪና ፋሶ እዚህ የመጣችው በቡርኪና ፋሶ የተመረተውን የጥጥ ጨርቅ፣ በቡርኪና ፋሶ የተሸመነውን፣ በቡርኪና ፋሶ የተዘራውን፣ የቡርኪና ፋሶ ዜጎችን ምርት በመልበስ ነው።
እኔና ልዑካናችን በሸማኔዎቻችን፣ በገበሬዎቻችን የተሰሩትን ነዉ የለበስነው። ከአውሮፓ ወይም ከአሜሪካ የሚመጣ አንድም ክር የለም። የፋሽን ትርኢት አላደርግም፣ - ይህ ነፃ እና ክብር ያለው ሕይወት የምንኖርበት ብቸኛው መንገድ ነው።
አመሰግናለሁ ክቡር ፕሬዝዳንቶች ወንድሞቼ።
6 months ago
የቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ መንግሥት ሁሉም ፖለቲካዊ ፓርቲዎች እንዲበተኑ እና የሚተዳደሩበት ሕጋዊ ማዕቀፍ እንዲፈርስ ወሰነ።
ሐሙስ ዕለት ውሳኔውን ያስተላለፈው የምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር የሚኒስትሮች ምክር ቤት መሆኑን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
በአውሮፓውያኑ መስከረም 2022 በመፈንቅለ መንግሥት ወደ ሥልጣን የመጣው የካፕቴይን ኢብራሒም ትራኦሬ አገዛዝ ሥልጣኑን ለማራዘም የተለያዩ መንገዶች እየተጠቀመ ነው የሚል ትችት ይቀርብበታል።
bbc
seledadotio
seledadotio
ሐሙስ ዕለት ውሳኔውን ያስተላለፈው የምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር የሚኒስትሮች ምክር ቤት መሆኑን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
በአውሮፓውያኑ መስከረም 2022 በመፈንቅለ መንግሥት ወደ ሥልጣን የመጣው የካፕቴይን ኢብራሒም ትራኦሬ አገዛዝ ሥልጣኑን ለማራዘም የተለያዩ መንገዶች እየተጠቀመ ነው የሚል ትችት ይቀርብበታል።
bbc
seledadotio
seledadotio
6 months ago
የቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ መንግሥት ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዲበተኑ ወሰነ
የቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ መንግሥት ሁሉም ፖለቲካዊ ፓርቲዎች እንዲበተኑ እና የሚተዳደሩበት ሕጋዊ ማዕቀፍ እንዲፈርስ ወሰነ።
ሐሙስ ዕለት ውሳኔውን ያስተላለፈው የምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር የሚኒስትሮች ምክር ቤት መሆኑን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
በአውሮፓውያኑ መስከረም 2022 በመፈንቅለ መንግሥት ወደ ሥልጣን የመጣው የካፕቴይን ኢብራሒም ትራኦሬ አገዛዝ ሥልጣኑን ለማራዘም የተለያዩ መንገዶች እየተጠቀመ ነው የሚል ትችት ይቀርብበታል።
የቡርኪና ፋሶ የሀገር ውስጥ ሚኒስትር ኤሚል ዜርቦ ውሳኔው "ለሀገር መልሶ ግንባታ" የተላለፈ ነው በማለት ከዚህ ቀደም የነበረው መድብለ-ፓርቲ ሥርዓት ለብዝበዛ እና ለአሠራር ብልሹነት የተጋለጠ ነው ሲሉ መተቸታቸው ተሰምቷል።
ሚኒስትሩ አክለው በሀገሪቱ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች መኖራቸው ለክፍፍል እና የማኅበረሰብ ጥምረት እንዲዳከም ምክንያት ሆኗል ብለዋል።
ቡርኪና ፋሶ ከመፈንቅለ-መንግሥቱ በፊት ከ100 በላይ የተመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የነበሯት ሲሆኑ 15 ፓርቲዎች በአውሮፓውያኑ 2020 ከተደረገው ምርጫ በኋላ ወደ ፓርላማ መግባት ችለው ነበር።
አዲሱ የመንግሥት ውሳኔ ሁሉም ፖለቲካዊ ፓርቲዎች እንዲፈርሱ ከማስገደዱም በተጨማሪ የተበተኑት ፓርቲዎች ንብረቶች ለመንግሥት ተላልፈው ይሰጣሉ።
የሳሕል ቀጣናዋ ሀገር እንደ ጎረቤቶቿ ማሊ እና ኒጀር ከአል ቃኢዳ ጋር ግንኙነት ያለውን ኢስላሚክ ስቴት ታጣቂ ቡድን ለማዳከም እየጣረች ትገኛለች። ታጣቂ ቡድኑ በአካባቢው በርካታ ሰዎችን ገድሏል፤ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች እንዲፈናቀሉም ምክንያት ሆኗል።
BBC
የቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ መንግሥት ሁሉም ፖለቲካዊ ፓርቲዎች እንዲበተኑ እና የሚተዳደሩበት ሕጋዊ ማዕቀፍ እንዲፈርስ ወሰነ።
ሐሙስ ዕለት ውሳኔውን ያስተላለፈው የምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር የሚኒስትሮች ምክር ቤት መሆኑን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
በአውሮፓውያኑ መስከረም 2022 በመፈንቅለ መንግሥት ወደ ሥልጣን የመጣው የካፕቴይን ኢብራሒም ትራኦሬ አገዛዝ ሥልጣኑን ለማራዘም የተለያዩ መንገዶች እየተጠቀመ ነው የሚል ትችት ይቀርብበታል።
የቡርኪና ፋሶ የሀገር ውስጥ ሚኒስትር ኤሚል ዜርቦ ውሳኔው "ለሀገር መልሶ ግንባታ" የተላለፈ ነው በማለት ከዚህ ቀደም የነበረው መድብለ-ፓርቲ ሥርዓት ለብዝበዛ እና ለአሠራር ብልሹነት የተጋለጠ ነው ሲሉ መተቸታቸው ተሰምቷል።
ሚኒስትሩ አክለው በሀገሪቱ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች መኖራቸው ለክፍፍል እና የማኅበረሰብ ጥምረት እንዲዳከም ምክንያት ሆኗል ብለዋል።
ቡርኪና ፋሶ ከመፈንቅለ-መንግሥቱ በፊት ከ100 በላይ የተመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የነበሯት ሲሆኑ 15 ፓርቲዎች በአውሮፓውያኑ 2020 ከተደረገው ምርጫ በኋላ ወደ ፓርላማ መግባት ችለው ነበር።
አዲሱ የመንግሥት ውሳኔ ሁሉም ፖለቲካዊ ፓርቲዎች እንዲፈርሱ ከማስገደዱም በተጨማሪ የተበተኑት ፓርቲዎች ንብረቶች ለመንግሥት ተላልፈው ይሰጣሉ።
የሳሕል ቀጣናዋ ሀገር እንደ ጎረቤቶቿ ማሊ እና ኒጀር ከአል ቃኢዳ ጋር ግንኙነት ያለውን ኢስላሚክ ስቴት ታጣቂ ቡድን ለማዳከም እየጣረች ትገኛለች። ታጣቂ ቡድኑ በአካባቢው በርካታ ሰዎችን ገድሏል፤ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች እንዲፈናቀሉም ምክንያት ሆኗል።
BBC
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ታዋቂው የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ መንሱር ጀማል የት ነው?
#fastmereja I በማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሉትና በተለያዩ አነጋጋሪ ተግባራቱ የሚታወቀው መንሱር ጀማል፣ ከኢትዮጵያ ወጥቶ በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቡርኪና ፋሶ እንደሚገኝ ታወቀ።
መንሱር ጀማል ከሀገር ከወጣ ሁለት ወራትን ያስቆጠረ ሲሆን፣ የቆይታ ቦታው መታወቅ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል።
መንሱር በድንገት ከሀገር መውጣቱን ተከትሎ የተለያዩ መላምቶች እየተሰነዘሩ ይገኛሉ። አንዳንዶች "ለስራ ጉዳይ ነው" ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ "እየሸሸ ነው" የሚሉ ያልተረጋገጡ ወሬዎችን እያናፈሱ ይገኛሉ። በተለይም በቲክቶክና በፌስቡክ መድረኮች ላይ ተከታዮቹ የት መሄዱንና ለምን መሄዱን በተመለከተ እርስ በእርስ እየተከራከሩ ነው።
መንሱር በአሁኑ ሰዓት በቡርኪና ፋሶ እንደሚገኝ የተረጋገጠ ሲሆን፣ ይህች ሀገር ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ ለኢትዮጵያውያን የንግድም ሆነ የቱሪስት መዳረሻ ተደርጋ የማትታወቅ በመሆኗ የጉዞው አላማ ይበልጥ አጠራጣሪና አነጋጋሪ እንዲሆን አድርጎታል።
📌 ተከታዮቹ፦ "መንሱር በቅርቡ ትልቅ ሰርፕራይዝ ይዞ ይመጣል" በሚል በተስፋ እየጠበቁት ይገኛሉ።
📌 ተቺዎቹ፦ ከሀገር መውጣቱን በጥርጣሬ የሚመለከቱት ደግሞ "ያልተነገሩ እውነታዎች ሊኖሩ ይችላሉ" በማለት መረጃ እየተጠባበቁ ነው።
መንሱር ጀማል በቅርቡ በገጹ በኩል ማብራሪያ ይሰጣል ተብሎ ቢጠበቅም፣ እስካሁን ግን ስለቆይታውና ወደ ሀገር ስለሚመለስበት ጊዜ በይፋ ያለው ነገር የለም።
#fastmereja I በማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሉትና በተለያዩ አነጋጋሪ ተግባራቱ የሚታወቀው መንሱር ጀማል፣ ከኢትዮጵያ ወጥቶ በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቡርኪና ፋሶ እንደሚገኝ ታወቀ።
መንሱር ጀማል ከሀገር ከወጣ ሁለት ወራትን ያስቆጠረ ሲሆን፣ የቆይታ ቦታው መታወቅ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል።
መንሱር በድንገት ከሀገር መውጣቱን ተከትሎ የተለያዩ መላምቶች እየተሰነዘሩ ይገኛሉ። አንዳንዶች "ለስራ ጉዳይ ነው" ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ "እየሸሸ ነው" የሚሉ ያልተረጋገጡ ወሬዎችን እያናፈሱ ይገኛሉ። በተለይም በቲክቶክና በፌስቡክ መድረኮች ላይ ተከታዮቹ የት መሄዱንና ለምን መሄዱን በተመለከተ እርስ በእርስ እየተከራከሩ ነው።
መንሱር በአሁኑ ሰዓት በቡርኪና ፋሶ እንደሚገኝ የተረጋገጠ ሲሆን፣ ይህች ሀገር ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ ለኢትዮጵያውያን የንግድም ሆነ የቱሪስት መዳረሻ ተደርጋ የማትታወቅ በመሆኗ የጉዞው አላማ ይበልጥ አጠራጣሪና አነጋጋሪ እንዲሆን አድርጎታል።
📌 ተከታዮቹ፦ "መንሱር በቅርቡ ትልቅ ሰርፕራይዝ ይዞ ይመጣል" በሚል በተስፋ እየጠበቁት ይገኛሉ።
📌 ተቺዎቹ፦ ከሀገር መውጣቱን በጥርጣሬ የሚመለከቱት ደግሞ "ያልተነገሩ እውነታዎች ሊኖሩ ይችላሉ" በማለት መረጃ እየተጠባበቁ ነው።
መንሱር ጀማል በቅርቡ በገጹ በኩል ማብራሪያ ይሰጣል ተብሎ ቢጠበቅም፣ እስካሁን ግን ስለቆይታውና ወደ ሀገር ስለሚመለስበት ጊዜ በይፋ ያለው ነገር የለም።
7 months ago
በቡርኪና ፋሶ በፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ የታቀደ የግድያ ሴራ መክሸፉ ተነገረ
የቡርኪና ፋሶ የደህንነት ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና እንደገለጹት፣ ሴራው የተቀነባበረው እ.ኤ.አ. በ2022 በካፒቴን ትራኦሬ አማካኝነት ከስልጣን በተወገዱት የቀድሞው የአገሪቱ መሪ ሌተናል ኮሎኔል ፖል ሄንሪ ዳሚባ ነው።
እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፣ ይህ ሀገሪቱን የማናጋት እና ፕሬዝዳንቱን የመግደል እቅድ የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ከጎረቤት ሀገር ኮትዲቩዋር (Ivory Coast) ነው። ይሁን እንጂ እስካሁን ድረስ ከኮትዲቩዋር መንግስትም ሆነ ከሌተናል ኮሎኔል ዳሚባ የተሰጠ ምንም ዓይነት ምላሽ የለም።
ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ስልጣን ከያዙ በኋላ በተደጋጋሚ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራዎች እንደተደረጉባቸው የሚታወቅ ሲሆን፣ የቡርኪና ፋሶ መንግስት ለእነዚህ ሙከራዎች ኮትዲቩዋርን ተባባሪ ናት በማለት በተደጋጋሚ ሲከስ ቆይቷል።
seledadotio.
seledadotio
የቡርኪና ፋሶ የደህንነት ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና እንደገለጹት፣ ሴራው የተቀነባበረው እ.ኤ.አ. በ2022 በካፒቴን ትራኦሬ አማካኝነት ከስልጣን በተወገዱት የቀድሞው የአገሪቱ መሪ ሌተናል ኮሎኔል ፖል ሄንሪ ዳሚባ ነው።
እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፣ ይህ ሀገሪቱን የማናጋት እና ፕሬዝዳንቱን የመግደል እቅድ የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ከጎረቤት ሀገር ኮትዲቩዋር (Ivory Coast) ነው። ይሁን እንጂ እስካሁን ድረስ ከኮትዲቩዋር መንግስትም ሆነ ከሌተናል ኮሎኔል ዳሚባ የተሰጠ ምንም ዓይነት ምላሽ የለም።
ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ስልጣን ከያዙ በኋላ በተደጋጋሚ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራዎች እንደተደረጉባቸው የሚታወቅ ሲሆን፣ የቡርኪና ፋሶ መንግስት ለእነዚህ ሙከራዎች ኮትዲቩዋርን ተባባሪ ናት በማለት በተደጋጋሚ ሲከስ ቆይቷል።
seledadotio.
seledadotio
7 months ago
በቡርኪና ፋሶ በፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ የታቀደ የግድያ ሴራ መክሸፉ ተነገረ
የቡርኪና ፋሶ የደህንነት ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና እንደገለጹት፣ ሴራው የተቀነባበረው እ.ኤ.አ. በ2022 በካፒቴን ትራኦሬ አማካኝነት ከስልጣን በተወገዱት የቀድሞው የአገሪቱ መሪ ሌተናል ኮሎኔል ፖል ሄንሪ ዳሚባ ነው።
እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፣ ይህ ሀገሪቱን የማናጋት እና ፕሬዝዳንቱን የመግደል እቅድ የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ከጎረቤት ሀገር ኮትዲቩዋር (Ivory Coast) ነው። ይሁን እንጂ እስካሁን ድረስ ከኮትዲቩዋር መንግስትም ሆነ ከሌተናል ኮሎኔል ዳሚባ የተሰጠ ምንም ዓይነት ምላሽ የለም።
ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ስልጣን ከያዙ በኋላ በተደጋጋሚ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራዎች እንደተደረጉባቸው የሚታወቅ ሲሆን፣ የቡርኪና ፋሶ መንግስት ለእነዚህ ሙከራዎች ኮትዲቩዋርን ተባባሪ ናት በማለት በተደጋጋሚ ሲከስ ቆይቷል።
የቡርኪና ፋሶ የደህንነት ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና እንደገለጹት፣ ሴራው የተቀነባበረው እ.ኤ.አ. በ2022 በካፒቴን ትራኦሬ አማካኝነት ከስልጣን በተወገዱት የቀድሞው የአገሪቱ መሪ ሌተናል ኮሎኔል ፖል ሄንሪ ዳሚባ ነው።
እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፣ ይህ ሀገሪቱን የማናጋት እና ፕሬዝዳንቱን የመግደል እቅድ የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ከጎረቤት ሀገር ኮትዲቩዋር (Ivory Coast) ነው። ይሁን እንጂ እስካሁን ድረስ ከኮትዲቩዋር መንግስትም ሆነ ከሌተናል ኮሎኔል ዳሚባ የተሰጠ ምንም ዓይነት ምላሽ የለም።
ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ስልጣን ከያዙ በኋላ በተደጋጋሚ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራዎች እንደተደረጉባቸው የሚታወቅ ሲሆን፣ የቡርኪና ፋሶ መንግስት ለእነዚህ ሙከራዎች ኮትዲቩዋርን ተባባሪ ናት በማለት በተደጋጋሚ ሲከስ ቆይቷል።
7 months ago
ኮትዲቫር ቡርኪና ፋሶን 3 ለ 0 በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜ ገባች
በማንቸስተር ዩናይትዱ በአማድ እና በያን ዲዮማንዴ ግሩም ጎሎች አማካኝነትም የመጀመሪያውን አጋማሽ ኮትዲቫር 2 ለ 0 አጠናቃለች።
በሁለተኛው አጋማሽ ተቀያሪ ሆኖ የገባው ባዙማና ቱሬ በመልሶ ማጥቃት መላውን ሜዳ እየሮጠ በመሄድ ድንቅ ጎል አስቆጥሮ ውጤቱን 3 ለ 0 አድርጎታል።
በሞሮኮ እየተካሄደ ባለው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ኮትዲቫር በሩብ ፍፃሜው ቅዳሜ ዕለት ከግብፅ ጋር ትጋጠማለች።
በማንቸስተር ዩናይትዱ በአማድ እና በያን ዲዮማንዴ ግሩም ጎሎች አማካኝነትም የመጀመሪያውን አጋማሽ ኮትዲቫር 2 ለ 0 አጠናቃለች።
በሁለተኛው አጋማሽ ተቀያሪ ሆኖ የገባው ባዙማና ቱሬ በመልሶ ማጥቃት መላውን ሜዳ እየሮጠ በመሄድ ድንቅ ጎል አስቆጥሮ ውጤቱን 3 ለ 0 አድርጎታል።
በሞሮኮ እየተካሄደ ባለው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ኮትዲቫር በሩብ ፍፃሜው ቅዳሜ ዕለት ከግብፅ ጋር ትጋጠማለች።
7 months ago
ግብፅ 3-1 ቤኒን
ግብፅ አነስተኛ ግምት ተሰጥቷት የነበረችውን ቤኒንን በተጨማሪ 30 ደቂቃ ባስቆጠረቻቸው ሁለት ግቦች በድምሩ 3-1 በማሸነፍ በአፍሪካ ዋንጫው ወደ ሩብ ፍጻሜ አልፋለች።
ቀድሞ ግብ ቢቆጠርባቸውም ቤኒኖች በመጀመሪያው 90 ደቂቃ ጠንካራ ተፎካካሪ ነበሩ።
በቤኒኑ ጆዴል ዶሱ አማካኝነት የአቻነት ግብ ተቆጥሮባቸው የነበረ ቢሆንም፣ ለግብፆች ማርዋን አቲያ አስደናቂ የመክፈቻ ግብ አስቆጥሮ ነበር።
በጭማሪ 30 ደቂቃ ላይ ሰባተኛው ደቂቃ ላይ በያሰር ኢብራሂም በጭንቅላት የተገጨች ግብ አማካኝነት ግብፆች ዳግም መሪነታቸውን አረጋግጠዋል።
መሐመድ ሳላህ በጨዋታው መገባደጃ ሰከንዶች ተጨማሪ ግብ በማስቆጠር ሰባት ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ለሆነችው ግብፅ የ3 ለ 1 ድልን አቀናጅቷል።
ግብፅ በሩብ ፍጻሜው ከአይቮሪ ኮስት ወይም ከቡርኪና ፋሶ አሸናፊ ጋር ትጋጠማለች።
ግብፅ አነስተኛ ግምት ተሰጥቷት የነበረችውን ቤኒንን በተጨማሪ 30 ደቂቃ ባስቆጠረቻቸው ሁለት ግቦች በድምሩ 3-1 በማሸነፍ በአፍሪካ ዋንጫው ወደ ሩብ ፍጻሜ አልፋለች።
ቀድሞ ግብ ቢቆጠርባቸውም ቤኒኖች በመጀመሪያው 90 ደቂቃ ጠንካራ ተፎካካሪ ነበሩ።
በቤኒኑ ጆዴል ዶሱ አማካኝነት የአቻነት ግብ ተቆጥሮባቸው የነበረ ቢሆንም፣ ለግብፆች ማርዋን አቲያ አስደናቂ የመክፈቻ ግብ አስቆጥሮ ነበር።
በጭማሪ 30 ደቂቃ ላይ ሰባተኛው ደቂቃ ላይ በያሰር ኢብራሂም በጭንቅላት የተገጨች ግብ አማካኝነት ግብፆች ዳግም መሪነታቸውን አረጋግጠዋል።
መሐመድ ሳላህ በጨዋታው መገባደጃ ሰከንዶች ተጨማሪ ግብ በማስቆጠር ሰባት ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ለሆነችው ግብፅ የ3 ለ 1 ድልን አቀናጅቷል።
ግብፅ በሩብ ፍጻሜው ከአይቮሪ ኮስት ወይም ከቡርኪና ፋሶ አሸናፊ ጋር ትጋጠማለች።
7 months ago
በአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ ሱዳን አንድም ጎል ሳታገባ ከምድብ ጨዋታ ወደ ጥሎ ማለፍ (Round of 16) ያለፈች የመጀመሪያዋ ቡድን ሆናለች!
በሞሮኮ እየተካሄ ባለው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ አምስት ላይ ባደረገችው ጨዋታዎች በአልጀሪያ 3 ለ 0 በቡርኪና ፋሶ 2 ለ 0 የተሸነፈች ሲሆን ኢኮቶሪያል ጊኒ አማካኝ ተጫዋች ሳኡል ኮኮ በራሱ ላይ ባገባው ጎል ሱዳኖች አሸንፈው ወጥተዋል።
ሱዳን በጥሎ ማለፉ ሰኔጋልን የምትገጥም ሲሆን ጨዋታውም የፊታችን ቅዳሜ ምሽት አንድ ሰአት ላይ ይካሄዳል።
በሞሮኮ እየተካሄ ባለው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ አምስት ላይ ባደረገችው ጨዋታዎች በአልጀሪያ 3 ለ 0 በቡርኪና ፋሶ 2 ለ 0 የተሸነፈች ሲሆን ኢኮቶሪያል ጊኒ አማካኝ ተጫዋች ሳኡል ኮኮ በራሱ ላይ ባገባው ጎል ሱዳኖች አሸንፈው ወጥተዋል።
ሱዳን በጥሎ ማለፉ ሰኔጋልን የምትገጥም ሲሆን ጨዋታውም የፊታችን ቅዳሜ ምሽት አንድ ሰአት ላይ ይካሄዳል።
Sponsored by
Surafel
8 months ago
35ተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር በሞሮኮ 24 ሀገራት 6 ምድቦች 52 ጨዋታዎች!
ምድብ 1. ሞሮኮ 🇲🇦, ማሊ 🇲🇱, ዛምቢያ 🇿🇲, ኮሞሮስ 🇰🇲
ሞሮኮ በ 2030 የዓለም ዋንጫን በማዘጋጀት በአፍሪካ ሁለተኛዋ ሀገር ለመሆን እየተዘጋጀች ነው:: ጥራታቸውን የጠበቁ መሰረተ ልማቶች ላይ ኢንቨስት እያደረገች ነው:: ከዚያም በላይ ደግሞ ቶፕ ክላስ ቡድን መገንባት:: ለዚያም ነው በዚህ የአፍሪካ ዋንጫ ከ favorite ቡድኖች አንዷ ሆና ግምት የተሰጣት:: ዋና አሰልጣኙ Walid Regragui በቡድኑ አስደናቂ የሚባል ትራክ ሪከርድ አለው:: የሞሮኮ ቡድን በ elite-level ያሉ ተጫዋቾችን የያዘ ስብስብ ነው::
በዚህ ምድብ ሌላኛዋ ሀገር ማሊ ናት:: የማሊ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ Tom Saintfiet , እኚህ ሰው በኢትዮጵያ ብ.ቡድን ነበሩ (July 2011-Oct 2011)
13 የተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖችን የማሰልጠን ልምድ , ከ underdogs ቡድኖች ጋር ኦቨርአቺቭ የማድረግ ስምና ዝና :: የማሊ ቡድን ወጣት ባለተሰጥኦ ተጫዋቾች ያሉት ነው::
ዛምቢያ ከቀድሞው አሰልጣኟ ጋር ተለያይታለች, ከቶርናመንቱ ሁለት ወራት በፊት (የቀድሞው የቼልሲ አሰልጣኝ Avram Grant) ታድያ ረዳታቸው የነበረው Moses Sichone የዋና አሰልጣኝነት ሚናውን ተረክቧል:: የ 2012 ቻምፒየኖቹ በ2025 በዚህስ ውድድር?
ኮሞሮስ ዝቅተኛ ግምት ከሚሰጣቸው ሀገራት ናት, በውድድሩ ከሚሳተፉ ሃገራት አነስተኛ የህዝብ ቁጥር ያላት:: በጣልያናዊው አሰልጣኝ Stefano Cusin ትመራለች::
ምድብ 2. ግብጽ 🇪🇬 , ደቡብ አፍሪካ 🇿🇦 , አንጎላ 🇦🇴 , ዚምባብዌ 🇿🇼
በአፍሪካ ዋንጫ በጣም ስኬታማዋ ሀገር ግብጽ, 7 ዋንጫዎች:: ይሁን እንጂ በቅርብ ዓመታት የዋንጫ ድርቅ መቷታል ከ 2010 በሗላ ዋንጫ አላሸነፈችም:: ሞሃመድ ሳላህ የመጀመሪያ International title ለማሳካት:: ይህ ቡድን ሌሎችም የሚጠበቁ ተጫዋቾች አሉት ኦማር ማርሙሽ እና ሞስታፋ ሞሃመድ:: በተጫዋችነትም በአሰልጣኝነትም ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ልምድ ያለው ሆሳም ሀሳን በውድድሩ ይጠበቃል::
ደቡብ አፍሪካ ስድስት በአውሮፓ የሚጫወቱ ሁለት ደግሞ በሳውዲ አራቢያ የሚጫወቱ እና ሌሎች ከዚያው ከሀገር ውስጥ የተሰባሰቡ:: ይህ ቡድን በ Hugo Broos ስር በታክቲካል ኢንተለጀንሱ ይታወቃል:: ምርጥ ፐርፎርማንስ እንደሚያሳይ እና ለየትኛውም ቡድን ከባድ ተጋጣሚ እንደሚሆን ይጠበቃል::
አንጎላ በቅርብ ዓመታት በተከታታይ ኦቨርአቺቨር ሆናለች:: ስብስቧ የወጣት እና ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች ውህድ ነው:: ፈረንሳዊው አሰልጣኝ Patrice Beaumelle ቡድኑን ረዘም ላለ ጊዜ ይዘውት ከቆዩት Pedro Gonçalves ኅላፊነቱን ተረክበዋል::
ዚምባብዌ ከወር በፊት ነው አዲስ አሰልጣኝ የሾመችው Mario Marinică . የዎልቭሱ አማካይ Marshall Munetsi ከጉዳቱ አገግሞ ይህንን ስብስብ ተቀላቅሏል::
ምድብ 3. ናይጄሪያ 🇳🇬 , ቱኒዚያ 🇹🇳 , ዩጋንዳ(ኡጋንዳ) 🇺🇬 , ታንዛኒያ 🇹🇿
ያለፈው ውድድር የፍጻሜ ተፋላሚ , ለዓለም ዋንጫ ውድድር ማለፍ ያልቻለችው ሀገር ከዚህ የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ብዙ ትጠብቃለች, ቁጭትም አለ:: ማጥቃት ላይ ቅንጦት ያለው ቡድን Victor Osimhen እና Lookman በስብስቧ አሉ:: Tolu Arokodare እና Victor Boniface በዚህ ስብስብ ውስጥ አልተካተቱም:: በዚህ ቡድን ፈተናው የሚድፊልዱን ሚዛን መፈለግ ነው:: Eric Chelle አይቮሪ ኮስት ተወልዶ ለማሊ የተጫወተው ይህ ሰው ናይጄሪያን በዋና አሰልጣኝነት ይመራል::
ቱኒዚያ የ Sami Trabelsi ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ በ 10 ጨዋታዎች ክሊን ሺት የጠበቀ , ማንም ሊገጥመው የማይፈልገው ግን ደግሞ በማጥቃት ደካማ:: ይህ ቡድን ከፊት መስመር ተጫዋቾች ድጋፍ ይፈልጋል::
ዩጋንዳ (ኡጋንዳ) አሰልጣኝ Paul Put ለተጫዋቾች ጥሪ ያቀረቡት ከሁልም ዓለማት ነው:: ከ USL ቻምፒየንሺፕ አሜሪካ, Thailand, Tanzania, Rwanda, Romania , Czechia እና ከእንግሊዝ 3ተኛ ቲር Burton Albion. ልዩ ልዩ ዓይነት ተጫዋቾችን የያዘውን ስብስብ እንደ ቡድን ፎርም ማድረግ ለአሰልጣኙ ከባድ ስራ::
ታንዛኒያ ካለፉት አራት የአፍሪካ ዋንጫ ውድድሮች ለሶስተኛ ጊዜ ስትሳተፍ ነው:: በሚቀጥለውም ስለመሳተፏ ዋስትና አላት, ከኬንያ እና ዩጋንዳ (ኡጋንዳ) ጋር በጋራ ውድድሩን ስለምታዘጋጅ:: የአዲሱ አሰልጣኝ (አርጀንቲናዊው Miguel Gamondi) ቀዳሚ ዋና ነገር ቡድኑን የጨዋታዎች አሸናፊ ማድረግ ነው:: እኚህ አሰልጣኝ ያለፉትን 25 ዓመታት በአህጉሪቱ አሳልፈዋል, የተለያዩ ክለቦችን በማሰልጠን, ብሔራዊ ቡድን ሲይዙ ግን የመጀመሪያቸው ነው::
ምድብ 4. ሴኔጋል 🇸🇳 , ዲ.ኮንጎ 🇨🇩, ቤኒን 🇧🇯 , ቦትስዋና 🇧🇼
የ 2021 የአፍሪካ ዋንጫ ቻምፒየን ሴኔጋል ለአሰልጣኟ Pape Thaiw የመጀመሪያው ሜጀር ቶርናመንት ነው:: ሴኔጋል ባለፉት 23 competitive ጨዋታዎች አልተሸነፈችም, በጣም ጥሩ ስብስብ አላት::
ዲ.ኮንጎ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የነበራት ደካማ ብቃት በዚህም ውድድር ዝቅተኛ ግምት እንዲሰጣት ያደርጋል:: ቁልፍ የፊት መስመር ተጫዋቿ Yoane Wissa በስብስቡ የለም::
ቤኒን ባለፉት ሁለት ውድድሮች ካለመሳተፍ በሗላ ተመልሳለች, ለአራተኛ ጊዜ በውድድሩ ትካፈላለች: ጀርመናዊው አሰልጣኝ Gernot Rohr በዉድድሩ የቡድኑን የመሸነፍ ታሪክ ወደ አሸናፊነት የመቀየር ዕድል አላቸው::
ቦትስዋና በዚህ ውድድር ዝቅተኛ ግምት የተሰጠው ቡድን የያዘች ሀገር:: ለሁለተኛ ጊዜ በውድድሩ ትሳተፋለች::
ምድብ 5. አልጄሪያ 🇩🇿 , ቡርኪና ፋሶ 🇧🇫, ኢኳቶሪያል ጊኒ 🇬🇶, ሱዳን 🇸🇩
አልጄሪያ በውድድሩ ዋነኛ የዋንጫ ተፎካካሪ ነገር ግን የምድብ ጨዋታዎች ላይ መበርታት , ከምድብ ማለፍ ይቀድማል:: Vladimir Petković ቡድኑን በጥሩ ስኬት ይዘውታል, እውነተኛ ፈተናቸው ግን የሚጀምረው አሁን ነው:: የቡድኑን መከላከል ማጠንከር ከአጥቂ ተጫዋቾች ምርጣቸውን ማውጣት::
ቡርኪና ፋሶ Brama Traoré በብሔራዊ ቡድኑ ዙሪያ ቆይቷል ረዳት አሰልጣኝ እና የታዳጊዎች አሰልጣኝ ሆኖ, አሁን ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ በዋና አሰልጣኝነት:: ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች አሉት Bertrand Traoré, Edmond Tapsoba, እና Hervè Koffi ወጣቶቹን Dango Ouattara እና Cyriaque Irié ጨምሮ::
ኢኳቶሪያል ጊኒ ያለፈው የአፍሪካ ዋንጫ ሰርፕራይዚንግ ቡድን የፍጻሜ ተፋላሚዎች ከነበሩት ናይጄሪያ እና አይቮሪ ኮስትም በላይ ምድቡን በበላይነት:: አሁንም ጥራት እና ልምድ ያላቸውን ተጫዋቾች በስብስቧ ይዛለች::
ሱዳን ባለፋት አስር ዓመታት ለሁለተኛ ጊዜ , ከ 1976 ጀምሮ ለአራተኛ ጊዜ በአፍሪካ ዋንጫ ውድድር:: Kwesi Appiah ሱዳን አቅሟን እንድትጠቀም ያስቻለ አሰልጣኝ ነው:: ሱዳን እዚህ ስኬት ላይ የደረሰችው በጦርነት ውስጥ አልፋ ነው እናም በሜዳ ላይ እያንዳንዱ ጨዋታ ከእግር ኳስም በላይ ትርጉም አለው::
ምድብ 6. አይቮሪ ኮስት 🇨🇮 , ካሜሩን 🇨🇲 , ጋቦን 🇬🇦, ሞዛምቢክ 🇲🇿
Defending champion አይቮሪ ኮስት ለሶስተኛ ጊዜ ዋንጫውን ስታሸንፍ በውድድሩ ታሪክ አስገራሚ ክስተቶች ነበሩ:: በምድብ ጨዋታ ሁለቱን ተሸንፋ, በውድድሩ መሀል የአሰልጣኝ ለውጥ አድርጋ, በጥሎ ማለፍ ውጤቶችን ቀልብሳ ድል በማድረግ:: አሰልጣኙ Emerse Faé ተስፋ አለው በስብስቡ ምርጫ ላይም ቦልድ ውሳኔዎችንም አሳልፏል Nicolas Pépé እና Simon Adingra በመተው ወጣቶቹ Yan Diomande እና Bazoumana Touré ተካተዋል:: ልምድ እና ጥራት ያላቸው ተጫዋቾች ያሉት ብርቱ የtitle defence ስብስብ::
ካሜሩን የአምስት ጊዜ የዋንጫው ባለክብር አሁን ላይ ግን የእግር ኳስ አመራሯ ችግር ውስጥ የተጠመደ የተወሳሰበ ነው ብጥብጥ, ሁከት ያለበት:: ያልተረጋጋ! ለውድድሩ ሁለት የተለያየ ስብስብ ያላት አንደኛው የእግር ኳስ ማህበሩን እና አዲስ የተቀጠረውን አሰልጣኝ David Pagouን ወክሎ , ሌላኛው ደግሞ በቡድኑ አሰልጣኝነት ውል ካለው ከ Marc Brys ወገን:: የችግሩ ምንጭ የ Brys እና የ FA ፕሬዝዳንቱ Samuel Etò ግጭት ነው::
ጋቦን ባለፈው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር አልነበረችም አሁን ተመልሳለች::
ሞዛምቢክ በውድድሩ ላይ ለስድስተኛ ጊዜ ትሳተፋለች , በጨዋታ የመጀመሪያ አሸናፊነት ለማግኘት:: የአሰልጣኙ Chiquinho Conde ስብስብ ያልተቀየረ, አብሮ የቆየ ነው:: የ 42 ዓመቱ Domingues ጨዋታ የሚያደርግ ከሆነ በአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ በእድሜ ትልቁ outfield player ይሆናል::
ሰላም ጎሳዬ ለፋስት መረጃ
ምድብ 1. ሞሮኮ 🇲🇦, ማሊ 🇲🇱, ዛምቢያ 🇿🇲, ኮሞሮስ 🇰🇲
ሞሮኮ በ 2030 የዓለም ዋንጫን በማዘጋጀት በአፍሪካ ሁለተኛዋ ሀገር ለመሆን እየተዘጋጀች ነው:: ጥራታቸውን የጠበቁ መሰረተ ልማቶች ላይ ኢንቨስት እያደረገች ነው:: ከዚያም በላይ ደግሞ ቶፕ ክላስ ቡድን መገንባት:: ለዚያም ነው በዚህ የአፍሪካ ዋንጫ ከ favorite ቡድኖች አንዷ ሆና ግምት የተሰጣት:: ዋና አሰልጣኙ Walid Regragui በቡድኑ አስደናቂ የሚባል ትራክ ሪከርድ አለው:: የሞሮኮ ቡድን በ elite-level ያሉ ተጫዋቾችን የያዘ ስብስብ ነው::
በዚህ ምድብ ሌላኛዋ ሀገር ማሊ ናት:: የማሊ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ Tom Saintfiet , እኚህ ሰው በኢትዮጵያ ብ.ቡድን ነበሩ (July 2011-Oct 2011)
13 የተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖችን የማሰልጠን ልምድ , ከ underdogs ቡድኖች ጋር ኦቨርአቺቭ የማድረግ ስምና ዝና :: የማሊ ቡድን ወጣት ባለተሰጥኦ ተጫዋቾች ያሉት ነው::
ዛምቢያ ከቀድሞው አሰልጣኟ ጋር ተለያይታለች, ከቶርናመንቱ ሁለት ወራት በፊት (የቀድሞው የቼልሲ አሰልጣኝ Avram Grant) ታድያ ረዳታቸው የነበረው Moses Sichone የዋና አሰልጣኝነት ሚናውን ተረክቧል:: የ 2012 ቻምፒየኖቹ በ2025 በዚህስ ውድድር?
ኮሞሮስ ዝቅተኛ ግምት ከሚሰጣቸው ሀገራት ናት, በውድድሩ ከሚሳተፉ ሃገራት አነስተኛ የህዝብ ቁጥር ያላት:: በጣልያናዊው አሰልጣኝ Stefano Cusin ትመራለች::
ምድብ 2. ግብጽ 🇪🇬 , ደቡብ አፍሪካ 🇿🇦 , አንጎላ 🇦🇴 , ዚምባብዌ 🇿🇼
በአፍሪካ ዋንጫ በጣም ስኬታማዋ ሀገር ግብጽ, 7 ዋንጫዎች:: ይሁን እንጂ በቅርብ ዓመታት የዋንጫ ድርቅ መቷታል ከ 2010 በሗላ ዋንጫ አላሸነፈችም:: ሞሃመድ ሳላህ የመጀመሪያ International title ለማሳካት:: ይህ ቡድን ሌሎችም የሚጠበቁ ተጫዋቾች አሉት ኦማር ማርሙሽ እና ሞስታፋ ሞሃመድ:: በተጫዋችነትም በአሰልጣኝነትም ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ልምድ ያለው ሆሳም ሀሳን በውድድሩ ይጠበቃል::
ደቡብ አፍሪካ ስድስት በአውሮፓ የሚጫወቱ ሁለት ደግሞ በሳውዲ አራቢያ የሚጫወቱ እና ሌሎች ከዚያው ከሀገር ውስጥ የተሰባሰቡ:: ይህ ቡድን በ Hugo Broos ስር በታክቲካል ኢንተለጀንሱ ይታወቃል:: ምርጥ ፐርፎርማንስ እንደሚያሳይ እና ለየትኛውም ቡድን ከባድ ተጋጣሚ እንደሚሆን ይጠበቃል::
አንጎላ በቅርብ ዓመታት በተከታታይ ኦቨርአቺቨር ሆናለች:: ስብስቧ የወጣት እና ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች ውህድ ነው:: ፈረንሳዊው አሰልጣኝ Patrice Beaumelle ቡድኑን ረዘም ላለ ጊዜ ይዘውት ከቆዩት Pedro Gonçalves ኅላፊነቱን ተረክበዋል::
ዚምባብዌ ከወር በፊት ነው አዲስ አሰልጣኝ የሾመችው Mario Marinică . የዎልቭሱ አማካይ Marshall Munetsi ከጉዳቱ አገግሞ ይህንን ስብስብ ተቀላቅሏል::
ምድብ 3. ናይጄሪያ 🇳🇬 , ቱኒዚያ 🇹🇳 , ዩጋንዳ(ኡጋንዳ) 🇺🇬 , ታንዛኒያ 🇹🇿
ያለፈው ውድድር የፍጻሜ ተፋላሚ , ለዓለም ዋንጫ ውድድር ማለፍ ያልቻለችው ሀገር ከዚህ የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ብዙ ትጠብቃለች, ቁጭትም አለ:: ማጥቃት ላይ ቅንጦት ያለው ቡድን Victor Osimhen እና Lookman በስብስቧ አሉ:: Tolu Arokodare እና Victor Boniface በዚህ ስብስብ ውስጥ አልተካተቱም:: በዚህ ቡድን ፈተናው የሚድፊልዱን ሚዛን መፈለግ ነው:: Eric Chelle አይቮሪ ኮስት ተወልዶ ለማሊ የተጫወተው ይህ ሰው ናይጄሪያን በዋና አሰልጣኝነት ይመራል::
ቱኒዚያ የ Sami Trabelsi ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ በ 10 ጨዋታዎች ክሊን ሺት የጠበቀ , ማንም ሊገጥመው የማይፈልገው ግን ደግሞ በማጥቃት ደካማ:: ይህ ቡድን ከፊት መስመር ተጫዋቾች ድጋፍ ይፈልጋል::
ዩጋንዳ (ኡጋንዳ) አሰልጣኝ Paul Put ለተጫዋቾች ጥሪ ያቀረቡት ከሁልም ዓለማት ነው:: ከ USL ቻምፒየንሺፕ አሜሪካ, Thailand, Tanzania, Rwanda, Romania , Czechia እና ከእንግሊዝ 3ተኛ ቲር Burton Albion. ልዩ ልዩ ዓይነት ተጫዋቾችን የያዘውን ስብስብ እንደ ቡድን ፎርም ማድረግ ለአሰልጣኙ ከባድ ስራ::
ታንዛኒያ ካለፉት አራት የአፍሪካ ዋንጫ ውድድሮች ለሶስተኛ ጊዜ ስትሳተፍ ነው:: በሚቀጥለውም ስለመሳተፏ ዋስትና አላት, ከኬንያ እና ዩጋንዳ (ኡጋንዳ) ጋር በጋራ ውድድሩን ስለምታዘጋጅ:: የአዲሱ አሰልጣኝ (አርጀንቲናዊው Miguel Gamondi) ቀዳሚ ዋና ነገር ቡድኑን የጨዋታዎች አሸናፊ ማድረግ ነው:: እኚህ አሰልጣኝ ያለፉትን 25 ዓመታት በአህጉሪቱ አሳልፈዋል, የተለያዩ ክለቦችን በማሰልጠን, ብሔራዊ ቡድን ሲይዙ ግን የመጀመሪያቸው ነው::
ምድብ 4. ሴኔጋል 🇸🇳 , ዲ.ኮንጎ 🇨🇩, ቤኒን 🇧🇯 , ቦትስዋና 🇧🇼
የ 2021 የአፍሪካ ዋንጫ ቻምፒየን ሴኔጋል ለአሰልጣኟ Pape Thaiw የመጀመሪያው ሜጀር ቶርናመንት ነው:: ሴኔጋል ባለፉት 23 competitive ጨዋታዎች አልተሸነፈችም, በጣም ጥሩ ስብስብ አላት::
ዲ.ኮንጎ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የነበራት ደካማ ብቃት በዚህም ውድድር ዝቅተኛ ግምት እንዲሰጣት ያደርጋል:: ቁልፍ የፊት መስመር ተጫዋቿ Yoane Wissa በስብስቡ የለም::
ቤኒን ባለፉት ሁለት ውድድሮች ካለመሳተፍ በሗላ ተመልሳለች, ለአራተኛ ጊዜ በውድድሩ ትካፈላለች: ጀርመናዊው አሰልጣኝ Gernot Rohr በዉድድሩ የቡድኑን የመሸነፍ ታሪክ ወደ አሸናፊነት የመቀየር ዕድል አላቸው::
ቦትስዋና በዚህ ውድድር ዝቅተኛ ግምት የተሰጠው ቡድን የያዘች ሀገር:: ለሁለተኛ ጊዜ በውድድሩ ትሳተፋለች::
ምድብ 5. አልጄሪያ 🇩🇿 , ቡርኪና ፋሶ 🇧🇫, ኢኳቶሪያል ጊኒ 🇬🇶, ሱዳን 🇸🇩
አልጄሪያ በውድድሩ ዋነኛ የዋንጫ ተፎካካሪ ነገር ግን የምድብ ጨዋታዎች ላይ መበርታት , ከምድብ ማለፍ ይቀድማል:: Vladimir Petković ቡድኑን በጥሩ ስኬት ይዘውታል, እውነተኛ ፈተናቸው ግን የሚጀምረው አሁን ነው:: የቡድኑን መከላከል ማጠንከር ከአጥቂ ተጫዋቾች ምርጣቸውን ማውጣት::
ቡርኪና ፋሶ Brama Traoré በብሔራዊ ቡድኑ ዙሪያ ቆይቷል ረዳት አሰልጣኝ እና የታዳጊዎች አሰልጣኝ ሆኖ, አሁን ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ በዋና አሰልጣኝነት:: ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች አሉት Bertrand Traoré, Edmond Tapsoba, እና Hervè Koffi ወጣቶቹን Dango Ouattara እና Cyriaque Irié ጨምሮ::
ኢኳቶሪያል ጊኒ ያለፈው የአፍሪካ ዋንጫ ሰርፕራይዚንግ ቡድን የፍጻሜ ተፋላሚዎች ከነበሩት ናይጄሪያ እና አይቮሪ ኮስትም በላይ ምድቡን በበላይነት:: አሁንም ጥራት እና ልምድ ያላቸውን ተጫዋቾች በስብስቧ ይዛለች::
ሱዳን ባለፋት አስር ዓመታት ለሁለተኛ ጊዜ , ከ 1976 ጀምሮ ለአራተኛ ጊዜ በአፍሪካ ዋንጫ ውድድር:: Kwesi Appiah ሱዳን አቅሟን እንድትጠቀም ያስቻለ አሰልጣኝ ነው:: ሱዳን እዚህ ስኬት ላይ የደረሰችው በጦርነት ውስጥ አልፋ ነው እናም በሜዳ ላይ እያንዳንዱ ጨዋታ ከእግር ኳስም በላይ ትርጉም አለው::
ምድብ 6. አይቮሪ ኮስት 🇨🇮 , ካሜሩን 🇨🇲 , ጋቦን 🇬🇦, ሞዛምቢክ 🇲🇿
Defending champion አይቮሪ ኮስት ለሶስተኛ ጊዜ ዋንጫውን ስታሸንፍ በውድድሩ ታሪክ አስገራሚ ክስተቶች ነበሩ:: በምድብ ጨዋታ ሁለቱን ተሸንፋ, በውድድሩ መሀል የአሰልጣኝ ለውጥ አድርጋ, በጥሎ ማለፍ ውጤቶችን ቀልብሳ ድል በማድረግ:: አሰልጣኙ Emerse Faé ተስፋ አለው በስብስቡ ምርጫ ላይም ቦልድ ውሳኔዎችንም አሳልፏል Nicolas Pépé እና Simon Adingra በመተው ወጣቶቹ Yan Diomande እና Bazoumana Touré ተካተዋል:: ልምድ እና ጥራት ያላቸው ተጫዋቾች ያሉት ብርቱ የtitle defence ስብስብ::
ካሜሩን የአምስት ጊዜ የዋንጫው ባለክብር አሁን ላይ ግን የእግር ኳስ አመራሯ ችግር ውስጥ የተጠመደ የተወሳሰበ ነው ብጥብጥ, ሁከት ያለበት:: ያልተረጋጋ! ለውድድሩ ሁለት የተለያየ ስብስብ ያላት አንደኛው የእግር ኳስ ማህበሩን እና አዲስ የተቀጠረውን አሰልጣኝ David Pagouን ወክሎ , ሌላኛው ደግሞ በቡድኑ አሰልጣኝነት ውል ካለው ከ Marc Brys ወገን:: የችግሩ ምንጭ የ Brys እና የ FA ፕሬዝዳንቱ Samuel Etò ግጭት ነው::
ጋቦን ባለፈው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር አልነበረችም አሁን ተመልሳለች::
ሞዛምቢክ በውድድሩ ላይ ለስድስተኛ ጊዜ ትሳተፋለች , በጨዋታ የመጀመሪያ አሸናፊነት ለማግኘት:: የአሰልጣኙ Chiquinho Conde ስብስብ ያልተቀየረ, አብሮ የቆየ ነው:: የ 42 ዓመቱ Domingues ጨዋታ የሚያደርግ ከሆነ በአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ በእድሜ ትልቁ outfield player ይሆናል::
ሰላም ጎሳዬ ለፋስት መረጃ
8 months ago
ናይጄሪያ የቡርኪና ፋሶን የአየር ክልል በመጣሷ ይቅርታ ጠየቀች
#ethiopia | የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዩሱፍ ማይታማ ቱጋር በአሠራር ሂደት ክፍተት በቡርኪና ፋሶ በድንገት ለማረፍ ስለተገደደው የናይጄሪያ አውሮፕላን ይቅርታ እንደጠየቁ የቡርኪናቤ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
ቱጋር በተጨማሪም አንድ የናይጄሪያ ባለሥልጣን በቡርኪናቤ ወታደሮች ተፈጽሟል ስላሉት አያያዝ የሰጡትን "ተገቢ ያልሆነ አስተያየት" በማውገዝ ውድቅ አድርገዋል።
ሚነስትሩ ቡርኪና ፋሶ የአውሮፕላኑን ሠራተኞች ወንድማዊ በሆነ መንገድ በመያዟ እና ሀገሪቱ ሽብርተኝነትን በመዋጋት ያስመዘገበችውን ስኬቶች አድንቀዋል ሲል የፕሬዝዳንት ጽ/ቤቱ አስታውቋል።
ሁለቱ ወገኖች የፀጥታ ጉዳዮችን ጨምሮ ክልላዊ ትብብርን ማጠናከር በተመለከተ ተወያይተዋል ሲል ኢትዮ ኤፍ ኤም ዘግቧል።
#ethiopia | የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዩሱፍ ማይታማ ቱጋር በአሠራር ሂደት ክፍተት በቡርኪና ፋሶ በድንገት ለማረፍ ስለተገደደው የናይጄሪያ አውሮፕላን ይቅርታ እንደጠየቁ የቡርኪናቤ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
ቱጋር በተጨማሪም አንድ የናይጄሪያ ባለሥልጣን በቡርኪናቤ ወታደሮች ተፈጽሟል ስላሉት አያያዝ የሰጡትን "ተገቢ ያልሆነ አስተያየት" በማውገዝ ውድቅ አድርገዋል።
ሚነስትሩ ቡርኪና ፋሶ የአውሮፕላኑን ሠራተኞች ወንድማዊ በሆነ መንገድ በመያዟ እና ሀገሪቱ ሽብርተኝነትን በመዋጋት ያስመዘገበችውን ስኬቶች አድንቀዋል ሲል የፕሬዝዳንት ጽ/ቤቱ አስታውቋል።
ሁለቱ ወገኖች የፀጥታ ጉዳዮችን ጨምሮ ክልላዊ ትብብርን ማጠናከር በተመለከተ ተወያይተዋል ሲል ኢትዮ ኤፍ ኤም ዘግቧል።
8 months ago
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ወደ አሜሪካ የሚደረጉ የጉዞ ገደቦችን በከፍተኛ ሁኔታ የሚያሰፋ አዲስ አዋጅ ማክሰኞ ዕለት ፈርመዋል።
በዚህ አዋጅ መሠረት፣ ቀደም ሲል 19 የነበሩት ሙሉ ወይም ከፊል የጉዞ እገዳ የተጣለባቸው አገራት ቁጥር ወደ 39 እንዲያድግ ተደርጓል።
ዋይት ሀውስ እንደገለጸው፣ እርምጃው የተወሰደው ዝርዝሩ ውስጥ የተካተቱት አገራት ተጓዦችን በመለየት እና መረጃን በማጋራት ረገድ "ከፍተኛ የደህንነት ጉድለት" ስላታዩባቸው ነው።
በፕሬዝዳንቱ አዲስ ውሳኔ መሠረት ሰባት አገራት—ላኦስ፣ ሴራሊዮን፣ ቡርኪና ፋሶ፣ ማሊ፣ ኒጀር፣ ደቡብ ሱዳን እና ሶሪያ—በሙሉ የጉዞ እገዳ ዝርዝር ውስጥ ተካተዋል።
በተጨማሪም እንደ ናይጄሪያ፣ ታንዛኒያ፣ ሴኔጋል እና ዛምቢያ ያሉ 15 አገራት አዲስ የከፊል እገዳ ተጥሎባቸዋል። አዋጁ ከሀገራቱ በተጨማሪ በየፍልስጤም ባለሥልጣን የጉዞ ሰነድ በሚጠቀሙ ግለሰቦች ላይም ገደብ ጥሏል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ይህንን ጥብቅ እርምጃ የወሰዱት በዋሽንግተን ዲሲ አንድ የብሔራዊ ጥበቃ አባል በአፍጋኒስታን ተወላጅ መገደሉን ተከትሎ የኢሚግሬሽን ቁጥጥሩን ለማጠናከር በሚያደርጉት ጥረት አካል መሆኑ ተገልጿል።
ትራምፕ ከጉዞ እገዳው በተጨማሪ የጥገኝነት ጥያቄዎችን ማገዳቸውን እና የተጀመረውን መጠነ ሰፊ ስደተኞችን የማስወጣት ዘመቻ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አዋጁ ሕጋዊ የቋሚ ነዋሪነት ፈቃድ (Green Card) ያላቸውን እና ቀደም ሲል ቪዛ የተሰጣቸውን ግለሰቦች በተመለከተ የተወሰኑ ልዩ ሁኔታዎችን እንደሚፈቅድ ተመልክቷል።
በአሁኑ ወቅት በአጠቃላይ 39 አገራት በእገዳው ዝርዝር ውስጥ የሚገኙ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል እንደ ኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ሱዳን ያሉ የምሥራቅ አፍሪካ አገራት ይገኙበታል።
seledadotio
በዚህ አዋጅ መሠረት፣ ቀደም ሲል 19 የነበሩት ሙሉ ወይም ከፊል የጉዞ እገዳ የተጣለባቸው አገራት ቁጥር ወደ 39 እንዲያድግ ተደርጓል።
ዋይት ሀውስ እንደገለጸው፣ እርምጃው የተወሰደው ዝርዝሩ ውስጥ የተካተቱት አገራት ተጓዦችን በመለየት እና መረጃን በማጋራት ረገድ "ከፍተኛ የደህንነት ጉድለት" ስላታዩባቸው ነው።
በፕሬዝዳንቱ አዲስ ውሳኔ መሠረት ሰባት አገራት—ላኦስ፣ ሴራሊዮን፣ ቡርኪና ፋሶ፣ ማሊ፣ ኒጀር፣ ደቡብ ሱዳን እና ሶሪያ—በሙሉ የጉዞ እገዳ ዝርዝር ውስጥ ተካተዋል።
በተጨማሪም እንደ ናይጄሪያ፣ ታንዛኒያ፣ ሴኔጋል እና ዛምቢያ ያሉ 15 አገራት አዲስ የከፊል እገዳ ተጥሎባቸዋል። አዋጁ ከሀገራቱ በተጨማሪ በየፍልስጤም ባለሥልጣን የጉዞ ሰነድ በሚጠቀሙ ግለሰቦች ላይም ገደብ ጥሏል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ይህንን ጥብቅ እርምጃ የወሰዱት በዋሽንግተን ዲሲ አንድ የብሔራዊ ጥበቃ አባል በአፍጋኒስታን ተወላጅ መገደሉን ተከትሎ የኢሚግሬሽን ቁጥጥሩን ለማጠናከር በሚያደርጉት ጥረት አካል መሆኑ ተገልጿል።
ትራምፕ ከጉዞ እገዳው በተጨማሪ የጥገኝነት ጥያቄዎችን ማገዳቸውን እና የተጀመረውን መጠነ ሰፊ ስደተኞችን የማስወጣት ዘመቻ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አዋጁ ሕጋዊ የቋሚ ነዋሪነት ፈቃድ (Green Card) ያላቸውን እና ቀደም ሲል ቪዛ የተሰጣቸውን ግለሰቦች በተመለከተ የተወሰኑ ልዩ ሁኔታዎችን እንደሚፈቅድ ተመልክቷል።
በአሁኑ ወቅት በአጠቃላይ 39 አገራት በእገዳው ዝርዝር ውስጥ የሚገኙ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል እንደ ኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ሱዳን ያሉ የምሥራቅ አፍሪካ አገራት ይገኙበታል።
seledadotio
8 months ago
የትራምፕ አስተዳደር ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ በአምስት ተጨማሪ ሀገራት ላይ የጉዞ እገዳ ጣለ
የትራምፕ አስተዳደር ማክሰኞ ዕለት በአምስት ተጨማሪ ሀገራት ላይ የጉዞ እገዳ ጥሏል። ሌሎች ሀገራትም ይህ እገዳ ሊጣልባቸው ሊይችላሉ።
ይህ የጉዞ ሕጎች መጣራት የመጣው ባለፈው ኅዳር አጋማሽ ላይ በሁለት የአሜሪካ ብሔራዊ ጥበቃ አባላት ላይ የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ነው።
ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው ከሆነ ዜጎቻቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የተከለከሉት ሀገራት ቡርኪና ፋሶ፣ ማሊ፣ ኒጀር፣ ደቡብ ሱዳን እና ሶሪያን ናቸው።
በተጨማሪም፣ የፍልስጤም አስተዳደር ባወጣው የጉዞ ሰነዶች ለያዙ ግለሰቦች መግባት ሙሉ በሙሉ ተገድቧል።
ከፊል እገዳዎች ደግሞ በ15 ተጨማሪ ሀገራት ላይ ተጥለዋል፡- እነሱም አንጎላ፣ አንቲጓ እና ባርቡዳ፣ ቤኒን፣ ኮትዲቯር፣ ዶሚኒካ፣ ጋቦን፣ ጋምቢያ፣ ማላዊ፣ ሞሪታኒያ፣ ናይጄሪያ፣ ሴኔጋል፣ ታንዛኒያ፣ ቶንጋ፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ ናቸው።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሰኔ ወር ላይ አስራ ሁለት ሀገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ እንደሚታገዱ እና ሰባት ሌሎች ሀገራት ዜጎችም እገዳዎች እንደሚጥሉ አስታውቀው ነበር።
የትራምፕ አስተዳደር ማክሰኞ ዕለት በአምስት ተጨማሪ ሀገራት ላይ የጉዞ እገዳ ጥሏል። ሌሎች ሀገራትም ይህ እገዳ ሊጣልባቸው ሊይችላሉ።
ይህ የጉዞ ሕጎች መጣራት የመጣው ባለፈው ኅዳር አጋማሽ ላይ በሁለት የአሜሪካ ብሔራዊ ጥበቃ አባላት ላይ የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ነው።
ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው ከሆነ ዜጎቻቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የተከለከሉት ሀገራት ቡርኪና ፋሶ፣ ማሊ፣ ኒጀር፣ ደቡብ ሱዳን እና ሶሪያን ናቸው።
በተጨማሪም፣ የፍልስጤም አስተዳደር ባወጣው የጉዞ ሰነዶች ለያዙ ግለሰቦች መግባት ሙሉ በሙሉ ተገድቧል።
ከፊል እገዳዎች ደግሞ በ15 ተጨማሪ ሀገራት ላይ ተጥለዋል፡- እነሱም አንጎላ፣ አንቲጓ እና ባርቡዳ፣ ቤኒን፣ ኮትዲቯር፣ ዶሚኒካ፣ ጋቦን፣ ጋምቢያ፣ ማላዊ፣ ሞሪታኒያ፣ ናይጄሪያ፣ ሴኔጋል፣ ታንዛኒያ፣ ቶንጋ፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ ናቸው።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሰኔ ወር ላይ አስራ ሁለት ሀገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ እንደሚታገዱ እና ሰባት ሌሎች ሀገራት ዜጎችም እገዳዎች እንደሚጥሉ አስታውቀው ነበር።
8 months ago
ትራኦሬ ዊግ ከለከሉ‼️
የቡርኪናፋሶው መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ከውጪ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ አርቲፊሻል ጸጉር (በተለምዶ ዊግ በመባል የሚታወቁት) ወደ አገራቸው ቡርኪና-ፋሶ እንዳይገቡ ከልክለዋል። አፍሪካ አህጉር እንጂ "ሙዚየም አይደለችም" ብለዋል።
seledadotio
seledadotio
የቡርኪናፋሶው መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ከውጪ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ አርቲፊሻል ጸጉር (በተለምዶ ዊግ በመባል የሚታወቁት) ወደ አገራቸው ቡርኪና-ፋሶ እንዳይገቡ ከልክለዋል። አፍሪካ አህጉር እንጂ "ሙዚየም አይደለችም" ብለዋል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
Comments