የቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ መንግሥት ሁሉም ፖለቲካዊ ፓርቲዎች እንዲበተኑ እና የሚተዳደሩበት ሕጋዊ ማዕቀፍ እንዲፈርስ ወሰነ።
ሐሙስ ዕለት ውሳኔውን ያስተላለፈው የምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር የሚኒስትሮች ምክር ቤት መሆኑን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
በአውሮፓውያኑ መስከረም 2022 በመፈንቅለ መንግሥት ወደ ሥልጣን የመጣው የካፕቴይን ኢብራሒም ትራኦሬ አገዛዝ ሥልጣኑን ለማራዘም የተለያዩ መንገዶች እየተጠቀመ ነው የሚል ትችት ይቀርብበታል።
bbc
seledadotio
seledadotio
ሐሙስ ዕለት ውሳኔውን ያስተላለፈው የምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር የሚኒስትሮች ምክር ቤት መሆኑን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
በአውሮፓውያኑ መስከረም 2022 በመፈንቅለ መንግሥት ወደ ሥልጣን የመጣው የካፕቴይን ኢብራሒም ትራኦሬ አገዛዝ ሥልጣኑን ለማራዘም የተለያዩ መንገዶች እየተጠቀመ ነው የሚል ትችት ይቀርብበታል።
bbc
seledadotio
seledadotio
6 months ago