የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪው መንሱር ጀማል ወደ ኢትዮጵያ ተመልሻለሁ አለ።
ባለፉት ወራት ኑሮውን በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቡርኪናፋሶ አድርጎ የቆየው ታዋቂው የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ መንሱር ጀማል፣ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ መመለሱን አስታውቋል።
መንሱር ጀማል ወደ አዲስ አበባ መግባቱን ለፋስት መረጃ አረጋግጧል። በቡርኪና ፋሶ በቆየባቸው ጊዜያት በተለያዩ የቢዝነስ ጉዳዮች እያስጨረሰ እንደቆየ ተናግሯል።
ባለፉት ወራት ኑሮውን በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቡርኪናፋሶ አድርጎ የቆየው ታዋቂው የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ መንሱር ጀማል፣ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ መመለሱን አስታውቋል።
መንሱር ጀማል ወደ አዲስ አበባ መግባቱን ለፋስት መረጃ አረጋግጧል። በቡርኪና ፋሶ በቆየባቸው ጊዜያት በተለያዩ የቢዝነስ ጉዳዮች እያስጨረሰ እንደቆየ ተናግሯል።
5 months ago