Logo
FastMereja
የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪው መንሱር ጀማል ወደ ኢትዮጵያ ተመልሻለሁ አለ።

ባለፉት ወራት ኑሮውን በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቡርኪናፋሶ አድርጎ የቆየው ታዋቂው የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ መንሱር ጀማል፣ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ መመለሱን አስታውቋል።

መንሱር ጀማል ወደ አዲስ አበባ መግባቱን ለፋስት መረጃ አረጋግጧል። በቡርኪና ፋሶ በቆየባቸው ጊዜያት በተለያዩ የቢዝነስ ጉዳዮች እያስጨረሰ እንደቆየ ተናግሯል።

5 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.