ትራኦሬ ዊግ ከለከሉ‼️
የቡርኪናፋሶው መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ከውጪ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ አርቲፊሻል ጸጉር (በተለምዶ ዊግ በመባል የሚታወቁት) ወደ አገራቸው ቡርኪና-ፋሶ እንዳይገቡ ከልክለዋል። አፍሪካ አህጉር እንጂ "ሙዚየም አይደለችም" ብለዋል።
seledadotio
seledadotio
የቡርኪናፋሶው መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ከውጪ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ አርቲፊሻል ጸጉር (በተለምዶ ዊግ በመባል የሚታወቁት) ወደ አገራቸው ቡርኪና-ፋሶ እንዳይገቡ ከልክለዋል። አፍሪካ አህጉር እንጂ "ሙዚየም አይደለችም" ብለዋል።
seledadotio
seledadotio
8 months ago