ኮትዲቫር ቡርኪና ፋሶን 3 ለ 0 በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜ ገባች
በማንቸስተር ዩናይትዱ በአማድ እና በያን ዲዮማንዴ ግሩም ጎሎች አማካኝነትም የመጀመሪያውን አጋማሽ ኮትዲቫር 2 ለ 0 አጠናቃለች።
በሁለተኛው አጋማሽ ተቀያሪ ሆኖ የገባው ባዙማና ቱሬ በመልሶ ማጥቃት መላውን ሜዳ እየሮጠ በመሄድ ድንቅ ጎል አስቆጥሮ ውጤቱን 3 ለ 0 አድርጎታል።
በሞሮኮ እየተካሄደ ባለው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ኮትዲቫር በሩብ ፍፃሜው ቅዳሜ ዕለት ከግብፅ ጋር ትጋጠማለች።
በማንቸስተር ዩናይትዱ በአማድ እና በያን ዲዮማንዴ ግሩም ጎሎች አማካኝነትም የመጀመሪያውን አጋማሽ ኮትዲቫር 2 ለ 0 አጠናቃለች።
በሁለተኛው አጋማሽ ተቀያሪ ሆኖ የገባው ባዙማና ቱሬ በመልሶ ማጥቃት መላውን ሜዳ እየሮጠ በመሄድ ድንቅ ጎል አስቆጥሮ ውጤቱን 3 ለ 0 አድርጎታል።
በሞሮኮ እየተካሄደ ባለው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ኮትዲቫር በሩብ ፍፃሜው ቅዳሜ ዕለት ከግብፅ ጋር ትጋጠማለች።
7 months ago