በአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ ሱዳን አንድም ጎል ሳታገባ ከምድብ ጨዋታ ወደ ጥሎ ማለፍ (Round of 16) ያለፈች የመጀመሪያዋ ቡድን ሆናለች!
በሞሮኮ እየተካሄ ባለው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ አምስት ላይ ባደረገችው ጨዋታዎች በአልጀሪያ 3 ለ 0 በቡርኪና ፋሶ 2 ለ 0 የተሸነፈች ሲሆን ኢኮቶሪያል ጊኒ አማካኝ ተጫዋች ሳኡል ኮኮ በራሱ ላይ ባገባው ጎል ሱዳኖች አሸንፈው ወጥተዋል።
ሱዳን በጥሎ ማለፉ ሰኔጋልን የምትገጥም ሲሆን ጨዋታውም የፊታችን ቅዳሜ ምሽት አንድ ሰአት ላይ ይካሄዳል።
በሞሮኮ እየተካሄ ባለው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ አምስት ላይ ባደረገችው ጨዋታዎች በአልጀሪያ 3 ለ 0 በቡርኪና ፋሶ 2 ለ 0 የተሸነፈች ሲሆን ኢኮቶሪያል ጊኒ አማካኝ ተጫዋች ሳኡል ኮኮ በራሱ ላይ ባገባው ጎል ሱዳኖች አሸንፈው ወጥተዋል።
ሱዳን በጥሎ ማለፉ ሰኔጋልን የምትገጥም ሲሆን ጨዋታውም የፊታችን ቅዳሜ ምሽት አንድ ሰአት ላይ ይካሄዳል።
7 months ago