16 days ago
በኦሮሚያ ክልል ታጣቂዎች በሕዝብ አውቶብስ ላይ ተኩስ በመክፈት ተሳፋሪዎችን አገቱ
በኦሮሚያ ክልል ከገብረ ጉራቻ ወደ ፍቼ በሚወስደው መንገድ አሊደሮ በተባለ አካባቢ ታጣቂዎች ሕዝብ ጭኖ እየተጓዘ በነበረ ልዩ የሕዝብ አውቶብስ ላይ ተኩስ በመክፈትና ተሽከርካሪውን አስገድደው በማስቆም ከሦስት ሰዎች በቀር ሁሉንም ተሳፋሪዎች አፍነው መውሰዳቸውን የካቢኔ ሹፌሮች ገለጹ።
የአውቶብሱን መስታወትና ጎማዎች በመምታት የተፈጸመውን ይህንን ጥቃት ተከትሎ፣ አካባቢው ለዓመታት የታጠቁ ወንበዴዎች እገታ፣ ዘረፋና ግድያ የሚፈጽሙበት ቢሆንም በጉዳቱ ግዝፈት ልክ ትኩረት እንዳልተሰጠው የተጠቆመ ሲሆን፤ የሕግ አስከባሪዎች ተሳፋሪዎችን ለማዳን ሕይወታቸውን ጭምር እየከፈሉ መሆኑ ቢመሰገንም፣ የአፈና ወንጀሉን ከስር መሰረት ለመንቀልና ሾፌሮችን፣ ረዳቶችንና ተሳፋሪዎችን ከአደጋ ለመጠበቅ የአሠራር ግምገማ በማድረግ አዳዲስ ስልቶችን መከተልና በቂ ጥበቃ ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል።
seledadotio
seledadotio
በኦሮሚያ ክልል ከገብረ ጉራቻ ወደ ፍቼ በሚወስደው መንገድ አሊደሮ በተባለ አካባቢ ታጣቂዎች ሕዝብ ጭኖ እየተጓዘ በነበረ ልዩ የሕዝብ አውቶብስ ላይ ተኩስ በመክፈትና ተሽከርካሪውን አስገድደው በማስቆም ከሦስት ሰዎች በቀር ሁሉንም ተሳፋሪዎች አፍነው መውሰዳቸውን የካቢኔ ሹፌሮች ገለጹ።
የአውቶብሱን መስታወትና ጎማዎች በመምታት የተፈጸመውን ይህንን ጥቃት ተከትሎ፣ አካባቢው ለዓመታት የታጠቁ ወንበዴዎች እገታ፣ ዘረፋና ግድያ የሚፈጽሙበት ቢሆንም በጉዳቱ ግዝፈት ልክ ትኩረት እንዳልተሰጠው የተጠቆመ ሲሆን፤ የሕግ አስከባሪዎች ተሳፋሪዎችን ለማዳን ሕይወታቸውን ጭምር እየከፈሉ መሆኑ ቢመሰገንም፣ የአፈና ወንጀሉን ከስር መሰረት ለመንቀልና ሾፌሮችን፣ ረዳቶችንና ተሳፋሪዎችን ከአደጋ ለመጠበቅ የአሠራር ግምገማ በማድረግ አዳዲስ ስልቶችን መከተልና በቂ ጥበቃ ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል።
seledadotio
seledadotio
1 month ago
የነዳጅ ዋጋ ጨምሯል
ነጭ ናፍጣ በሊትር 180.46 ብር ገብቷል። ቤንዚንም በሊትር 167.50 ብር ሆኗል።
ከዛሬ ሚያዚያ 26 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉን ማደያዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጹ።
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ደብዳቤ፣ የዓለም የነዳጅ ዋጋን መሰረት በማድረግ ከሚያዚያ 23 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽት 12:00 ሰዓት ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሬ መደረጉን ያስረዳል።
በደብዳቤው በተገለጸው መሰረት በሊትር፦
- ነጭ ናፍጣ 180.46 ብር
- ቤንዚን 167.50 ብር
- ኬሮሲን 320.66 ብር
- ቀላል ጥቁር ናፍጣ 170.62 ብር
- ከባድ ጥቁር ናፍጣ 167.37 ብር
- የአውሮፕላን ነዳጅ 319.76 ብር ሆኗል።
በተጨማሪም ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ በቅሎ ቤት ፣ ሳሪስ አካባቢ ባሉ ማደያዎች ቅኝት ያደረገ ሲሆን፣ ማደያዎቹ ሽያጭ እያከናወኑ ያሉት በተሻሻለው ዋጋ መሰረት ነው።
የማደያዎቹ ሠራተኞች ቤንዚን 167.50 ብር፣ ነጭ ናፍጣ 180.46 ብር እየሸጡ፣ ሹፌሮችም በዚሁ መሰረት እየቀዱ መሆኑን አረጋግጠዋል።
በነዳጅ ምርቶች ላይ ከአንድ ወር በፊት የዋጋ ጭማሪ ተደርጎ ነበር።
tikvahethiopia
ነጭ ናፍጣ በሊትር 180.46 ብር ገብቷል። ቤንዚንም በሊትር 167.50 ብር ሆኗል።
ከዛሬ ሚያዚያ 26 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉን ማደያዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጹ።
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ደብዳቤ፣ የዓለም የነዳጅ ዋጋን መሰረት በማድረግ ከሚያዚያ 23 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽት 12:00 ሰዓት ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሬ መደረጉን ያስረዳል።
በደብዳቤው በተገለጸው መሰረት በሊትር፦
- ነጭ ናፍጣ 180.46 ብር
- ቤንዚን 167.50 ብር
- ኬሮሲን 320.66 ብር
- ቀላል ጥቁር ናፍጣ 170.62 ብር
- ከባድ ጥቁር ናፍጣ 167.37 ብር
- የአውሮፕላን ነዳጅ 319.76 ብር ሆኗል።
በተጨማሪም ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ በቅሎ ቤት ፣ ሳሪስ አካባቢ ባሉ ማደያዎች ቅኝት ያደረገ ሲሆን፣ ማደያዎቹ ሽያጭ እያከናወኑ ያሉት በተሻሻለው ዋጋ መሰረት ነው።
የማደያዎቹ ሠራተኞች ቤንዚን 167.50 ብር፣ ነጭ ናፍጣ 180.46 ብር እየሸጡ፣ ሹፌሮችም በዚሁ መሰረት እየቀዱ መሆኑን አረጋግጠዋል።
በነዳጅ ምርቶች ላይ ከአንድ ወር በፊት የዋጋ ጭማሪ ተደርጎ ነበር።
tikvahethiopia
2 months ago
ሰብአዊነት በማደያ ሰልፍ
#fastmereja I በቀናት የነዳጅ ጥበቃ ሰልፍ ለተሰላቹ ሹፌሮች "ሲርለና" የተባለ በጎ አድራጎት ድርጅት ምግብና መጠጥ በማቅረብ አጋርነቱን አሳየ። ድርጅቱ በነዳጅ ማደያዎች አካባቢ ሌሊትና ቀን ለሚሰቃዩ አሽከርካሪዎች የሞራል ስንቅ ሆኗል።
ባለፉት ቀናት በነዳጅ እጥረት ምክንያት በርካታ አሽከርካሪዎች መኪናቸውን በማደያዎች ሰልፍ ላይ አቁመው አስቸጋሪ ሁኔታዎችን እያለፉ ይገኛሉ። ይህንን የተመለከተው ሲርለና በጎ አድራጎት ድርጅት፣ አባላቱን በማሰማራት ምግብ፣ ንጹህ የመጠጥ ውሃ፣ ቡና እና ሻይ በማቅረብ ሹፌሮችን "አይዟችሁ" ብሏል።
ይህ በጎ ተግባር በሹፌሮች ዘንድ ትልቅ ደስታን የፈጠረ ሲሆን፣ "በዚህ አስቸጋሪ ወቅት እንዲህ ያለ አጋርነት ማየት ትልቅ የሞራል ጥንካሬ ይሰጠናል" ሲሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ድርጅቱ ያከናወነው ይህ ተግባር በችግር ወቅት መረዳዳትን የሚያሳይ እና "ይበል" የሚያሰኝ አርአያነት ያለው ስራ ሆኖ ተመዝግቧል። የ"ፋስት መረጃ" ዝግጅት ክፍልም እንዲህ ያሉ በጎ አድራጊዎችን ማበረታታት ለህብረተሰቡ አጋርነት ወሳኝ መሆኑን ያምናል።
#fastmereja I በቀናት የነዳጅ ጥበቃ ሰልፍ ለተሰላቹ ሹፌሮች "ሲርለና" የተባለ በጎ አድራጎት ድርጅት ምግብና መጠጥ በማቅረብ አጋርነቱን አሳየ። ድርጅቱ በነዳጅ ማደያዎች አካባቢ ሌሊትና ቀን ለሚሰቃዩ አሽከርካሪዎች የሞራል ስንቅ ሆኗል።
ባለፉት ቀናት በነዳጅ እጥረት ምክንያት በርካታ አሽከርካሪዎች መኪናቸውን በማደያዎች ሰልፍ ላይ አቁመው አስቸጋሪ ሁኔታዎችን እያለፉ ይገኛሉ። ይህንን የተመለከተው ሲርለና በጎ አድራጎት ድርጅት፣ አባላቱን በማሰማራት ምግብ፣ ንጹህ የመጠጥ ውሃ፣ ቡና እና ሻይ በማቅረብ ሹፌሮችን "አይዟችሁ" ብሏል።
ይህ በጎ ተግባር በሹፌሮች ዘንድ ትልቅ ደስታን የፈጠረ ሲሆን፣ "በዚህ አስቸጋሪ ወቅት እንዲህ ያለ አጋርነት ማየት ትልቅ የሞራል ጥንካሬ ይሰጠናል" ሲሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ድርጅቱ ያከናወነው ይህ ተግባር በችግር ወቅት መረዳዳትን የሚያሳይ እና "ይበል" የሚያሰኝ አርአያነት ያለው ስራ ሆኖ ተመዝግቧል። የ"ፋስት መረጃ" ዝግጅት ክፍልም እንዲህ ያሉ በጎ አድራጊዎችን ማበረታታት ለህብረተሰቡ አጋርነት ወሳኝ መሆኑን ያምናል።
2 months ago
የአርቲስት ጥላዬ ጨዋቃ ሥራዎቹ
#ethiopia | በአዳማ (ናዝሬት ) ሳር ሰፈር በሚባለው አካባቢ በ1947 ዓ .ም ነው የተወለዱት ።
የአንደኛ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአጼ ገላውዲወስ ት/ቤት ተከታትለዋል ።
ለሙዚቃ በነበረው ዝንባሌ እና ፍቅር የምድር ጦር ሙዚቃ ክፍልን ሰኔ 2 ቀን 1961 ዓ.ም በኮለኔል ለማ ደምሰው እና ሻምበል ታደሰ ተክሉ ተፈትነው ምድር ጦር ኦርኬስትራን ተቀላቅለው ለ22 አመታት አገልግለዋል።
1983ዓም ላይ ኢህአዴግ አዲስ አበባን ሲቆጣጠር ኦርኬስትራው ፈረሰ። ቶሎሳ ቆቱ ሰፈር ረጅም አመታት የኖሩት አርቲስት ጥላዬ ጨዋቃ ከእድሩ መጽሔት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት የደረሰባቸውን በደል ተናግረዋል ።
ያለምንም ደም፣ ጀግናው ወታደር፣ ጠንካራው መምህር፣ ዘማች አሸወይና፣ ኮረሪማ፣ ንቦዬ ከሥራዎቹ ጥቂቶቹ ናቸው።
አርቲስት ጥላዬ ጨዋቃ በድምፃዊነቱ ብቻ ሳይሆን በግጥም እና ዜማ ደራሲነቱም የሚታወቅ፣ በተለይም በምድር ጦር ኦርኬስትራ ውስጥ ለረጅም ዓመታት ያገለገለ አንጋፋ የጥበብ ሰው ነው።
የአርቲስት ጥላዬ ጨዋቃ የማይረሱ የሙዚቃ ስራዎች
"ታታሪው ሹፌር"
ጠመዝማዛው መንገድ ኮረብታው
ሽቅብ ቁልቁለት
በረሃ አቋራጭ ጋላቢ ዳገት
የሹፌሮችን የህይወት ውጣ ውረድ እና በረሃ አቋራጭ ጉዟቸውን በሚገርም ሁኔታ የገለጸበት፣ እስከ ዛሬ ድረስ በታክሲም ሆነ በረጅም መንገድ አሽከርካሪዎች ዘንድ እንደ መዝሙር የሚቆጠር ስራው ነው።
"ያለምንም ደም"
ወቅታዊ ኩነቶችን በሙዚቃው ለመግለጽ የነበረውን ጥበብ የሚያሳይ ነው።
"ዘማች አሸወይና"
በምድር ጦር ኦርኬስትራ ውስጥ በነበረበት ወቅት ካከናወናቸው ጉልህ ስራዎች አንዱ።
"ኮረሪማ"
ለቅጥር ፈተና የተጠቀመበትና ድምፁን በሚገባ ያስመሰከረበት ስራው።
"ንቦዬ"
በብዙዎች ዘንድ የምትታወቅና የምትወደድ ዜማው።
"ጠንካራው መምህር"
ለሙያተኞች ያለውን አክብሮት በዜማ የገለጸበት።
ለጥበብ የነበረው ጽናት
የአርቲስቱ የህይወት ታሪክ እንደሚያሳየው፣ ከኦርኬስትራ መፍረስ በኋላ የገጠመውን ፈተና በጽናት ማለፉ ለብዙዎች ትምህርት የሚሰጥ ነው። "ስራን ካወከው ማንነትን... የሚያስረዳ ነው" በማለት እንጀራ በመሸጥም ቢሆን ቤተሰቡን ደግፎ እዚህ መድረሱ፣ ከጥበብ ሰውነቱ ባሻገር ጠንካራ የቤተሰብ መሪ እንደነበረ ያሳያል።
የ71 ዓመት የህይወት ጉዞውን አጠናቆ ቢያልፍም፣ ስራዎቹ ግን ለትውልድ ሲዘከሩ ይኖራሉ።
ድምጻዊና ደራሲ ጥላዬ ጨዋቃ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ71 ዓመታቸው አርብ መጋቢት 18/2018 ዓ .ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
* "...እንግዲህ እኔ አዲስ አበባ የመጣሁት በ1961 ዓ/ም ሰኔ 1 ነው ። እንዳጋጣሚ ሰኔ 1 እሁድ ቀን ዋለ፣ እኔ ሰኔ 2 ቀን ምድር ጦር ለፈተና ገባሁ ፈተናው አሁን እንደሚሰጠው አጥንተህ አይደለም። 'እስኪ ይሔንን ዝፈን!' ነው የምትባለው። ስትዘፍን ካንተ የሚወስዱት ነገር አለ። ትንፋሽህን፣ ድፍረትህን፣ ስትጫወት ፊትህ ላይ የሚነበበውን ነገር ይወስዳሉ። 'ይሔ ለመድረክ ተገቢ ነው ፣ወደፊትም የኛ አባል ሊሆን ይችላል' የሚል ነገር ይወስዳሉ ። አጋጣሚ ስፈተን ከፊቴም፣ ከኋላዬም ማንም አልነበረም ብቻዬን ነው የተፈተንኩት ። ፈተናውን የፈተኑኝ ኮለኔል ለማ ደማስ እና ሻምበል ታደሰ ተክሉ ይባላሉ። በወቅቱ ምክትል አዛዥ ነበሩ። እናም 'ኮረሪማ' በሚለው ዘፈን ተፈተንኩ ፈተናውን በጥሩ ሁኔታ አለፍኩ ተቀጠርኩ። እናም አይረሴ የሆኑና ማህበራዊ ፋዬዳ ያላቸውን ስራዎችን ሰርቻለሁ።"
* "... አፄ ገላውዲዮስ ት/ቤት ናዝሬት ወይንም አዳማ እዛ ነው ሙዚቃን የጀመርኩት። የት/ቤት እንቅስቃሴ ውስጥ የሙዚቃ ክበብ አቋቁመን ከአንጋፋዎቹ ጋር መድረክ ላይ አንዳንድ ቲያትሮችን እና ሙዚቃ እንሰራ ነበር ። እኔ በሙዚቃ ክፍል ነበርኩ።... ማንም ሳያሳየን እንዲህ በሉ ሳይለን፣ ደራሲ በሌለበት ቦታ ከጓደኞቼ ጋር አዳዲስ ስራዎችን እየደረስን፣ ያዳመጥነውን የሰዎች ኮሌኬሽን እሱንም እየሰራን አደግን።"
* "...የጠፋሁት የውዴታ ግዴታ ሆኖብኝ ነው። ኢህአዴግ ኢትዮጵያን ሲቆጣጠር በጦር ሜዳሜ ያለውም የምድር ጦር የሙዚቃ ቡድንም ባጠቃላይ ካምፕ ውስጥ የተቀመጠው ጭምር ደሞዝ ተከልክለን ተበተንን። ብዙ ቤተሰብ ይዘናል የግድ ሆነና ተበተንን። እኔና የሙያ ባልደረቦቼም ከምንወደው ሙያችን እራቅን።"
* "... በተለያዩ ኤምባሲዎች ጋር እሰራ ነበር። ጥሩ የእንግሊዝኛ ችሎታ ያለው ሰው ፈልገው ተቀጥሬ ሰርቻለሁ። በዓለም ላይ የሚጠላ ስራ የለም ስራን ካወከው ማንነትን፣ ሰው መሆንህን የሚያስረዳ ነው። እናም ያኔ እንዲህ ያማረ ቤት ውስጥ አልነበረም የምንኖረው። ለመግለፅ የሚከብድ ቤት ነበረች። የባለቤቴ ዘመድ ስታየን በጣም አዘነች እናም 'እኔ አንድ ነገር ላድርግላችሁ፣ መንቀሳቀሻዬ ስለሆነ ትመልሳላችሁ። ለመመለስ ግን ትንሽ ግዜ መጎዳት ይኖርባችኋል ። እስከዚያው የድሮ ስራችሁን ትሰራላችሁ!' አለችን። የድሮ ስራ ያለችን ሚስቴ እንጀራ ትጋግራለች እኔ ቤት በምውል ግዜ ደግሞ እንጀራ እሸጣለሁ ብቻ በመተጋገዝ ከፈጣሪ ጋር እዚህ ደረጃ ላይ ደርሰናል ።"
ድምጻዊ የግጥም እና የዜማ ደራሲ ጥላዬ ጨዋቃ በናዝሬት (አዳማ) ሳር ሰፈር ነበር የተወለደው።
የድምጻዊ ጥላዬ ጨዋቃን ስራ የምታስታውሱ ጠቆም አድርጉ። እኔ ልጀምር 'ጠምዝማዛው መንገድ..' ...ቀጥሉ።
ድምጻዊና ደራሲ ጥላዬ ጨዋቃ ባለ ትዳር እና የ3 ሴት ልጆች አባት ነበሩ።
መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓ.ም በቤተል ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ቀብሩ ተፈጽሟል።
ለመላ ቤተሰቦቻቸው መጽናናቱን ይስጥልን ።
#ethiopia | በአዳማ (ናዝሬት ) ሳር ሰፈር በሚባለው አካባቢ በ1947 ዓ .ም ነው የተወለዱት ።
የአንደኛ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአጼ ገላውዲወስ ት/ቤት ተከታትለዋል ።
ለሙዚቃ በነበረው ዝንባሌ እና ፍቅር የምድር ጦር ሙዚቃ ክፍልን ሰኔ 2 ቀን 1961 ዓ.ም በኮለኔል ለማ ደምሰው እና ሻምበል ታደሰ ተክሉ ተፈትነው ምድር ጦር ኦርኬስትራን ተቀላቅለው ለ22 አመታት አገልግለዋል።
1983ዓም ላይ ኢህአዴግ አዲስ አበባን ሲቆጣጠር ኦርኬስትራው ፈረሰ። ቶሎሳ ቆቱ ሰፈር ረጅም አመታት የኖሩት አርቲስት ጥላዬ ጨዋቃ ከእድሩ መጽሔት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት የደረሰባቸውን በደል ተናግረዋል ።
ያለምንም ደም፣ ጀግናው ወታደር፣ ጠንካራው መምህር፣ ዘማች አሸወይና፣ ኮረሪማ፣ ንቦዬ ከሥራዎቹ ጥቂቶቹ ናቸው።
አርቲስት ጥላዬ ጨዋቃ በድምፃዊነቱ ብቻ ሳይሆን በግጥም እና ዜማ ደራሲነቱም የሚታወቅ፣ በተለይም በምድር ጦር ኦርኬስትራ ውስጥ ለረጅም ዓመታት ያገለገለ አንጋፋ የጥበብ ሰው ነው።
የአርቲስት ጥላዬ ጨዋቃ የማይረሱ የሙዚቃ ስራዎች
"ታታሪው ሹፌር"
ጠመዝማዛው መንገድ ኮረብታው
ሽቅብ ቁልቁለት
በረሃ አቋራጭ ጋላቢ ዳገት
የሹፌሮችን የህይወት ውጣ ውረድ እና በረሃ አቋራጭ ጉዟቸውን በሚገርም ሁኔታ የገለጸበት፣ እስከ ዛሬ ድረስ በታክሲም ሆነ በረጅም መንገድ አሽከርካሪዎች ዘንድ እንደ መዝሙር የሚቆጠር ስራው ነው።
"ያለምንም ደም"
ወቅታዊ ኩነቶችን በሙዚቃው ለመግለጽ የነበረውን ጥበብ የሚያሳይ ነው።
"ዘማች አሸወይና"
በምድር ጦር ኦርኬስትራ ውስጥ በነበረበት ወቅት ካከናወናቸው ጉልህ ስራዎች አንዱ።
"ኮረሪማ"
ለቅጥር ፈተና የተጠቀመበትና ድምፁን በሚገባ ያስመሰከረበት ስራው።
"ንቦዬ"
በብዙዎች ዘንድ የምትታወቅና የምትወደድ ዜማው።
"ጠንካራው መምህር"
ለሙያተኞች ያለውን አክብሮት በዜማ የገለጸበት።
ለጥበብ የነበረው ጽናት
የአርቲስቱ የህይወት ታሪክ እንደሚያሳየው፣ ከኦርኬስትራ መፍረስ በኋላ የገጠመውን ፈተና በጽናት ማለፉ ለብዙዎች ትምህርት የሚሰጥ ነው። "ስራን ካወከው ማንነትን... የሚያስረዳ ነው" በማለት እንጀራ በመሸጥም ቢሆን ቤተሰቡን ደግፎ እዚህ መድረሱ፣ ከጥበብ ሰውነቱ ባሻገር ጠንካራ የቤተሰብ መሪ እንደነበረ ያሳያል።
የ71 ዓመት የህይወት ጉዞውን አጠናቆ ቢያልፍም፣ ስራዎቹ ግን ለትውልድ ሲዘከሩ ይኖራሉ።
ድምጻዊና ደራሲ ጥላዬ ጨዋቃ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ71 ዓመታቸው አርብ መጋቢት 18/2018 ዓ .ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
* "...እንግዲህ እኔ አዲስ አበባ የመጣሁት በ1961 ዓ/ም ሰኔ 1 ነው ። እንዳጋጣሚ ሰኔ 1 እሁድ ቀን ዋለ፣ እኔ ሰኔ 2 ቀን ምድር ጦር ለፈተና ገባሁ ፈተናው አሁን እንደሚሰጠው አጥንተህ አይደለም። 'እስኪ ይሔንን ዝፈን!' ነው የምትባለው። ስትዘፍን ካንተ የሚወስዱት ነገር አለ። ትንፋሽህን፣ ድፍረትህን፣ ስትጫወት ፊትህ ላይ የሚነበበውን ነገር ይወስዳሉ። 'ይሔ ለመድረክ ተገቢ ነው ፣ወደፊትም የኛ አባል ሊሆን ይችላል' የሚል ነገር ይወስዳሉ ። አጋጣሚ ስፈተን ከፊቴም፣ ከኋላዬም ማንም አልነበረም ብቻዬን ነው የተፈተንኩት ። ፈተናውን የፈተኑኝ ኮለኔል ለማ ደማስ እና ሻምበል ታደሰ ተክሉ ይባላሉ። በወቅቱ ምክትል አዛዥ ነበሩ። እናም 'ኮረሪማ' በሚለው ዘፈን ተፈተንኩ ፈተናውን በጥሩ ሁኔታ አለፍኩ ተቀጠርኩ። እናም አይረሴ የሆኑና ማህበራዊ ፋዬዳ ያላቸውን ስራዎችን ሰርቻለሁ።"
* "... አፄ ገላውዲዮስ ት/ቤት ናዝሬት ወይንም አዳማ እዛ ነው ሙዚቃን የጀመርኩት። የት/ቤት እንቅስቃሴ ውስጥ የሙዚቃ ክበብ አቋቁመን ከአንጋፋዎቹ ጋር መድረክ ላይ አንዳንድ ቲያትሮችን እና ሙዚቃ እንሰራ ነበር ። እኔ በሙዚቃ ክፍል ነበርኩ።... ማንም ሳያሳየን እንዲህ በሉ ሳይለን፣ ደራሲ በሌለበት ቦታ ከጓደኞቼ ጋር አዳዲስ ስራዎችን እየደረስን፣ ያዳመጥነውን የሰዎች ኮሌኬሽን እሱንም እየሰራን አደግን።"
* "...የጠፋሁት የውዴታ ግዴታ ሆኖብኝ ነው። ኢህአዴግ ኢትዮጵያን ሲቆጣጠር በጦር ሜዳሜ ያለውም የምድር ጦር የሙዚቃ ቡድንም ባጠቃላይ ካምፕ ውስጥ የተቀመጠው ጭምር ደሞዝ ተከልክለን ተበተንን። ብዙ ቤተሰብ ይዘናል የግድ ሆነና ተበተንን። እኔና የሙያ ባልደረቦቼም ከምንወደው ሙያችን እራቅን።"
* "... በተለያዩ ኤምባሲዎች ጋር እሰራ ነበር። ጥሩ የእንግሊዝኛ ችሎታ ያለው ሰው ፈልገው ተቀጥሬ ሰርቻለሁ። በዓለም ላይ የሚጠላ ስራ የለም ስራን ካወከው ማንነትን፣ ሰው መሆንህን የሚያስረዳ ነው። እናም ያኔ እንዲህ ያማረ ቤት ውስጥ አልነበረም የምንኖረው። ለመግለፅ የሚከብድ ቤት ነበረች። የባለቤቴ ዘመድ ስታየን በጣም አዘነች እናም 'እኔ አንድ ነገር ላድርግላችሁ፣ መንቀሳቀሻዬ ስለሆነ ትመልሳላችሁ። ለመመለስ ግን ትንሽ ግዜ መጎዳት ይኖርባችኋል ። እስከዚያው የድሮ ስራችሁን ትሰራላችሁ!' አለችን። የድሮ ስራ ያለችን ሚስቴ እንጀራ ትጋግራለች እኔ ቤት በምውል ግዜ ደግሞ እንጀራ እሸጣለሁ ብቻ በመተጋገዝ ከፈጣሪ ጋር እዚህ ደረጃ ላይ ደርሰናል ።"
ድምጻዊ የግጥም እና የዜማ ደራሲ ጥላዬ ጨዋቃ በናዝሬት (አዳማ) ሳር ሰፈር ነበር የተወለደው።
የድምጻዊ ጥላዬ ጨዋቃን ስራ የምታስታውሱ ጠቆም አድርጉ። እኔ ልጀምር 'ጠምዝማዛው መንገድ..' ...ቀጥሉ።
ድምጻዊና ደራሲ ጥላዬ ጨዋቃ ባለ ትዳር እና የ3 ሴት ልጆች አባት ነበሩ።
መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓ.ም በቤተል ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ቀብሩ ተፈጽሟል።
ለመላ ቤተሰቦቻቸው መጽናናቱን ይስጥልን ።
3 months ago
ለሹፌር አዬለ እውነቱ ቻሌንጅ ተጀምሯል። ተሳተፉ !
የዛሬ ዓመት ፤ በሽፍታ ተመትቶ ጉዳት የደረሰበት ሹፌር አዬለ እውነቱ ይሰራበት የነበረው ግዮን ባስ(ጉምሳ ትሬዲንግ) ምንም እገዛ እንዳላደረገለትና የህክምና ወጪውን ሙሉ ለሙሉ በእራሱና በቤተሰቦቹ እንዲሁም በወዳጆቹ ድጋፍ ህክምና እየተከታተለ እንደሆነ መዘገባችን ይታወቃል።
በርካቶቻችሁ ፤ ለሹፌር አዬለ እውነቱ እገዛ ማድረግ እንፈልጋለን ባላችሁት መሰረት ፤ቻሌንጅ ተጀምሯል።
ስለሆነም የምትችሉትን ማገዝ ትችላላችሁ !
አዬለ እውነቱ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000272830178
ለበለጠ መረጃ በስ.ቁ ፤ 0911 57 44 27 ደውሉለት ።
የሹፌሮች ስቃይ ይቁም !
የዛሬ ዓመት ፤ በሽፍታ ተመትቶ ጉዳት የደረሰበት ሹፌር አዬለ እውነቱ ይሰራበት የነበረው ግዮን ባስ(ጉምሳ ትሬዲንግ) ምንም እገዛ እንዳላደረገለትና የህክምና ወጪውን ሙሉ ለሙሉ በእራሱና በቤተሰቦቹ እንዲሁም በወዳጆቹ ድጋፍ ህክምና እየተከታተለ እንደሆነ መዘገባችን ይታወቃል።
በርካቶቻችሁ ፤ ለሹፌር አዬለ እውነቱ እገዛ ማድረግ እንፈልጋለን ባላችሁት መሰረት ፤ቻሌንጅ ተጀምሯል።
ስለሆነም የምትችሉትን ማገዝ ትችላላችሁ !
አዬለ እውነቱ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000272830178
ለበለጠ መረጃ በስ.ቁ ፤ 0911 57 44 27 ደውሉለት ።
የሹፌሮች ስቃይ ይቁም !
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ለሹፌር አየለ እውነቱ የአጋርነት ጥሪ
የቻልነውን በማገዝ ከጎኑ እንቁም
#ethiopa | ከአንድ ዓመት በፊት በሥራ ላይ እያለ በሽፍቶች ጥቃት ደርሶበት ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገደው ሹፌር አየለ እውነቱ፣ በአሁኑ ወቅት በከባድ የሕክምና ወጪ ውስጥ እንደሚገኝ ይታወቃል።
ይሰራበት የነበረው ግዮን ባስ (ጉምሳ ትሬዲንግ) እስካሁን ምንም ዓይነት እገዛ ያላደረገለት ሲሆን፣ ሕክምናውን እየተከታተለ ያለው በራሱ፣ በቤተሰቦቹና በወዳጆቹ ድጋፍ ብቻ ነው።
ብዙዎቻችሁ አየለን ማገዝ እንደምትፈልጉ በገለጻችሁት መሠረት፣ ይሄው አሁን የአጋርነት ቻሌንጅ ተጀምሯል።
ሁላችንም አቅማችን የፈቀደውን በማድረግ ለዚህ ወንድማችን ደራሽ እንሁን።
የመርጃ የባንክ አካውንት መረጃ፦
* ስም፦ አየለ እውነቱ (Ayele Ewnetu)
* ባንክ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
* የአካውንት ቁጥር፦ 1000272830178
ለተጨማሪ መረጃ፦
በቀጥታ በስልክ ቁጥር 0911 57 44 27 ደውላችሁ ልታነጋግሩት ትችላላችሁ።
የሹፌሮች ስቃይ ይቁም! ዛሬ ለእሱ ስንደርስ ነገ ለሌላው ተስፋ እንሆናለን።
#አየለእውነቱ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #ሹፌሮች #አጋርነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የቻልነውን በማገዝ ከጎኑ እንቁም
#ethiopa | ከአንድ ዓመት በፊት በሥራ ላይ እያለ በሽፍቶች ጥቃት ደርሶበት ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገደው ሹፌር አየለ እውነቱ፣ በአሁኑ ወቅት በከባድ የሕክምና ወጪ ውስጥ እንደሚገኝ ይታወቃል።
ይሰራበት የነበረው ግዮን ባስ (ጉምሳ ትሬዲንግ) እስካሁን ምንም ዓይነት እገዛ ያላደረገለት ሲሆን፣ ሕክምናውን እየተከታተለ ያለው በራሱ፣ በቤተሰቦቹና በወዳጆቹ ድጋፍ ብቻ ነው።
ብዙዎቻችሁ አየለን ማገዝ እንደምትፈልጉ በገለጻችሁት መሠረት፣ ይሄው አሁን የአጋርነት ቻሌንጅ ተጀምሯል።
ሁላችንም አቅማችን የፈቀደውን በማድረግ ለዚህ ወንድማችን ደራሽ እንሁን።
የመርጃ የባንክ አካውንት መረጃ፦
* ስም፦ አየለ እውነቱ (Ayele Ewnetu)
* ባንክ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
* የአካውንት ቁጥር፦ 1000272830178
ለተጨማሪ መረጃ፦
በቀጥታ በስልክ ቁጥር 0911 57 44 27 ደውላችሁ ልታነጋግሩት ትችላላችሁ።
የሹፌሮች ስቃይ ይቁም! ዛሬ ለእሱ ስንደርስ ነገ ለሌላው ተስፋ እንሆናለን።
#አየለእውነቱ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #ሹፌሮች #አጋርነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
አቶ አብነት ገ/መስቀል ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፕሬዝዳንት ሀላፊነት መልቀቃቸውን አሳወቁ
📌ተከታዩን መልዕክት አስተላልፈዋል።
ለ፦ ለተከበራችሁ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ የቦርድ አባላት፣ ውድ ደጋፊዎች እና የክለቡ ቤተሰቦች
ጉዳዩ፦ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብን ለማዳን የተወሰነውን እርምጃ ስለመደገፍ
ክቡራትና ክቡራን፤
#ethiopia | እኔ አብነት ገብረመስቀል ኦዳ፣ ይህንን ታሪካዊ ክለብ በአጠቃላይ ላለፉት 24 ዓመታት በፕሬዝዳንትነት ፤ ከዚ ቀደም ብሎም ለ8 ዓመታት ክለቡን የማገልገል ታላቅ ዕድል በማግኘቴ የተሰማኝን ጥልቅ ኩራትና ምስጋና እየገለጽኩ ፤ ዛሬ በወሰንኩት ታሪካዊና ከባድ ውሳኔ ዙሪያ የሚከተለውን መግለጫ አቀርባለሁ።
ይህ ደብዳቤ ከፕሬዝዳንትነት ኃላፊነቴ መልቀቄን ለማሳወቅ ደብዳቤ ጽፌ ከጨረስኩ በኋላ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ፣ የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ሃይለ እየሱስ፣ እና የአዲስ አበባ ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ባደረጉተ ስብሰባ ላይ ፣ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቦርድ አባላት እና ደጋፊዎችን ያካተተ ስብሰባ በማድረግ ይህ ታሪካዊ ክለብ ለሁሉም ምን ያህል ዋጋ እንዳለው የሚያሳይ ጉልህ ምልክት ነው። ይህ ዓይነቱ ትኩረት እና ተሳትፎ ክለቡን ሊያድን የሚችለው ትክክለኛ መንገድ መሆኑንም በጽኑ አምናለሁ።
ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ገደማ ፣ በተለይም ከ1994 ዓ.ም. ፣ እኔ ወደ ፕሬዝዳንትነት ከመጣሁ ጀምሮ የተሰሩ ስራዎች እና የተገኙ አመርቂ ውጤቶች ዋና ዋናዎቹ እድሚቀጥለው ይገለፃሉ፦ ቡድናችን 15 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ 7 የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ 9 የጥሎ ማለፍ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ ከ7 በላይ የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ በምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ውድድር አንድ የብር እና አንድ የነሃሰ ሜዳልያ ያገኘ ሲሆነ ፣ በ2009 ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ምድብ ውስጥ የገባ ብቸኛ ቡድን ነው። የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን ከሀገር ዉስጥ እና ከዉጪ ሃገር የተጨዋቾች ግዢ የጀመረ ፣ በደረት ላይ ለሚደረግ ማስታወቂያ ክፍያ ያስጀመረ፣ ከተለያዩ የአዉሮፓ ሃገሮች የታወቁ አሰልጣኞችን በማስመጣት የአንበሳዉን ድርሻ የያዘ ነዉ። ለብዙ ተጨዋቾች ከፍተኛ ደሞዝ በመክፈል ህይወታቸዉ እዲቀየር ያደረገ ክለብ ነዉ ፣ በህክምናም ቢሆን ለራሳችንም ሆነ ለሌላ ቡድን ተጨዋቾች ያቅሜን ያህል ሳልቆጥብ ጥሩ ህክምና እንዲያገኙ በሀገር ዉስጥ እና በዉጪ ሃገር በአቅሜ ረድቻለሁ። በጠቅላላ በነዚ ውጤቶች በሃገሪቱ እግር ኳስ ውስጥ ወደር የሌለው የበላይነት እንዲኖረው መድከማችንን ያሳያል። የክለቡን መዋቅር ወደ አክሲዮን ማህበር በመቀየር 244 ሚሊዮን ብር የካፒታል ግብ እንዲኖረው በማድረግ፣ ክለቡ ራሱን በራሱ እንዲያስተዳድር መሰረት ቢጣልም ተፈፃሚነት እዳያገኝ በውስጥ እንቅፋት የተቋረጠ ሲሆን በሌላ በኩል ደገሞ ፣ በቢሾፍቱ ከተማ በ24 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ ደረጃውን የጠበቀ የእግር ኳስ አካዳሚ በክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ስም በመገንባት የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ክለብ ያደርገዋል። እንዲሁም በለሚ ኩራ ከአዲስ አበባ መስተዳደር 10 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ለዋናው ቡድን ለመለማመጃና ለመኖሪያ የተሰጠን መሆኑን በደስታ እየገለፅኩ ፣ በዚህም አጋጣሚ የአዲስ አበባ ከንቲባን ክብርት ወ/ሮ አዳነች አበቤ ላደረጉልን ሁሉ ድጋፍ ከልብ አመሰግናለሁ። ታዲያ እነዚ ሁሉ ሃቆች የዚሁ የዘመናዊነት ጉዞ አካላት ነበሩ።
ይሁን እንጂ፣ በአሁኑ ወቅት ክለባችን በታሪኩ አይቶት የማያውቀው ከፍተኛ የፋይናንስ እና የአመራር ፈተና ውስጥ እንደሚገኝ ግልጽ ነው። ከደጋፊው ጋር በነበረን ጥልቅ ፍቅር እና መተሳሰብ ብዙ ርቀት ብንጓዝም፣ አሁን የሚታዩት ውስጣዊ እና ውጫዊ ችግሮች ክለቡን ለከፋ አደጋ እንዳያጋልጡት ስጋት አለኝ። በተለይም ከፋይናንስ ድጋፍ መቋረጥ ጋር ተያይዞ የመጡት ጫናዎች፣ የስታዲየም ግንባታ መቋረጥ እና ሌሎች ተያያዥ ችግሮች ክለቡን ዋጋ እያስከፈሉት ይገኛሉ።
ለብዙ ዓመታት ድጋፋቸዉ ያልተለየን ከክለባችን ታሪክ ጋራ ተያያዥነት ያለዉ የቢጂአይ ኢትዮጰያ እንዲሁም ሚድሮክ ኢትዮጵያ እና የሚድሮክ እህት ኩባንያዎች ፣ በተለያየ ወቅት ደግሞ ቤቲንግ ኩባንያዎች ፣ ጎፈሬ ትጥቅ አምራች ድርጅት ፣ የሃይላንድ ዉሃ እና ፀሃይ ባንክ ላደረጉልን ድጋፍ አመሰግናለሁ ። ከ6 ዓመታት ወዲህ ግን ቃል የገቡትን እና የገቡትን ዉል ባለመፈፀማቸዉ ክለቡ ላይ ከፍተኛ የፋይናንስ ተፅኖ ቢፈጥርም እኔ እሰከ ዛሬ ድረስ ከራሴ እና ከወዳጆቼ ጋር በመሆን ብዙዉን ወጪዎች ሸፍነን እዚህ አድርሰናል ለነሱም ከልቤ ምስጋና አቀርባለሁ።
ልዩ ምስጋና ከሚገባቸዉ ደግሞ አይበገሬዎቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ የጀርባ አጥንት እና እንደ ወርቅ የተፈተኑት ደጋፊዎች በሙሉ ፣ የቦርድ አመራር በሙሉ ፣ ለመላዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን አሰልጣኞች ፣ ተጨዋቾች ፣ የቀድሞ ተጨዋቾች ፣ የቡድን መሪዎች ፣ የህክምና ባለሙያዎች ፣ የፅፈት ቤት ሰራተኞች በሙሉ ፣ ለሹፌሮች ፣ ሜዳዎቹን ለሚንከባከቡት ሰራተኞች፣ በአካዳሚ ዉስጥ አገልግሎት ለሚሰጡት አባላት በሙሉ ፣ በየግጥሚያዉ ላይ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ለሚገኙ የፀጥታ አስተባባሪዎች ፣ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ልሳን በጋዜጣና በሬዲዮ ልዩ ልዩ ዜናዎችና ፕሮግራሞችን ሲያቀርቡ ለነበሩት የሚዲያ አባላትን በሙሉ ፣ ለሸገር ሬዲዩ ጣቢያ ያለን ከፍተኛ አክብሮት ዘዉትር እሮብ ማታ የምንጊዜም ጊዮርጊስ የሚለዉን ፕሮግራም እንዳይቋረጥ ላደረጉልን ልዩ እገዛ ወ/ሮ መዓዛ ብሩ እና
አቶ አበበ ባልቻን በመላዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ አባላት ስም ላመሰግን እወዳለሁ። እንዲሁም አቶ ሰለሞን በቀለ በስራአስኪያጅነት ላደረጉት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከልቤ ላመሰግናቸው እወዳለሁ። በመጨረሻም በአለም ዙሪያ ለምትገኙት ደጋፊዎቻችን ክለቡ በተቸገረበት ወቅት በሃሳብ እና በገንዘብ ላደረጋችሁልን ድጋፍ በጣም እናመሰግናለን።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ፡ የእኔ ፣ የእናንተ እና የኛ ፣ የማይፋቅ ፣ የማይሸጥ እና የማይለወጥ ንብረታችን ነዉ።
ስለሆነም፣ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ከግለሰቦች ማንነት በላይ የሆነ ታሪካዊ ተቋም በመሆኑ፣ ይህ ተቋም ሊደርስበት ከሚችል ማንኛውም ጥፋት ለመታደግ እና ለክለቡ ሰላም ሲባል፣ አሁን እየተወሰደ ያለውን እርምጃ ሙሉ በሙሉ ከመደገፌ ባለፈ በቅንነት የክለቡ ደጋፊ ብቻ ሆኜ ለመቀጠል መወሰኔን በዚህ ታሪካዊ አጋጣሚ አሳውቃለሁ። ውሳኔው ከቤተሰቦቼ ጋር በመመካከር የተደረገ ሲሆን፣ ዓላማውም እኔን ምክንያት በማድረግ በክለቡ ላይ የሚመጡ ጫናዎችን ለማርገብ ያለመ ነው።
ይህ አዲስ ምዕራፍ ለክለቡ የዕድሳት መነሻ ሊሆን ይገባዋል። ዛሬ የተጀመረው ውይይት ፍሬ ሊያፈራ የሚችለው ሁሉም አካል ሃላፊነቱን በቅንነት እና ለታሪክ በሚያመች መልኩ ሲወጣ ነው። የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ደጋፊዎቹ ምሰሶ እና ብርታቱ ናቸው ፤ ቦርዱ አስፈፃሚ ነው ፤ ፌዴሬሽኑ ድጋፍ ሰጭ ነው ፤ ሁሉም ሲሰባሰብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዳግም ያብባል።
በመሆኑም ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ለአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ለአዲስ አበባ ስፖርት ቢሮ እና ትላንት ለተሰባሰቡ ሁሉ ከልብ አመሰግናለሁ።
ስለነበረን ጊዜያት እና ስለ መልካም ጊዜያችን ሁላችሁንም አመሰግናለሁ፡፡ቅዱስ ጊዮርጊስን ከልቤ እወደዋለሁ፡፡ሁሌም ስኬቱን ብቻ እመኛለሁ፡፡በርካታ የስኬት አመታት ከፊት ለፊታችን እንደሚጠብቀን ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
በታላቅ አክብሮት ፥ ሁላችሁንም እወዳችኋለሁ
አብነት ገብረመስቀል ኦዳ
ፕሬዝዳንት፣
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ !!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #balagerutv #atoabinet #gebremeskel
📌ተከታዩን መልዕክት አስተላልፈዋል።
ለ፦ ለተከበራችሁ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ የቦርድ አባላት፣ ውድ ደጋፊዎች እና የክለቡ ቤተሰቦች
ጉዳዩ፦ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብን ለማዳን የተወሰነውን እርምጃ ስለመደገፍ
ክቡራትና ክቡራን፤
#ethiopia | እኔ አብነት ገብረመስቀል ኦዳ፣ ይህንን ታሪካዊ ክለብ በአጠቃላይ ላለፉት 24 ዓመታት በፕሬዝዳንትነት ፤ ከዚ ቀደም ብሎም ለ8 ዓመታት ክለቡን የማገልገል ታላቅ ዕድል በማግኘቴ የተሰማኝን ጥልቅ ኩራትና ምስጋና እየገለጽኩ ፤ ዛሬ በወሰንኩት ታሪካዊና ከባድ ውሳኔ ዙሪያ የሚከተለውን መግለጫ አቀርባለሁ።
ይህ ደብዳቤ ከፕሬዝዳንትነት ኃላፊነቴ መልቀቄን ለማሳወቅ ደብዳቤ ጽፌ ከጨረስኩ በኋላ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ፣ የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ሃይለ እየሱስ፣ እና የአዲስ አበባ ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ባደረጉተ ስብሰባ ላይ ፣ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቦርድ አባላት እና ደጋፊዎችን ያካተተ ስብሰባ በማድረግ ይህ ታሪካዊ ክለብ ለሁሉም ምን ያህል ዋጋ እንዳለው የሚያሳይ ጉልህ ምልክት ነው። ይህ ዓይነቱ ትኩረት እና ተሳትፎ ክለቡን ሊያድን የሚችለው ትክክለኛ መንገድ መሆኑንም በጽኑ አምናለሁ።
ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ገደማ ፣ በተለይም ከ1994 ዓ.ም. ፣ እኔ ወደ ፕሬዝዳንትነት ከመጣሁ ጀምሮ የተሰሩ ስራዎች እና የተገኙ አመርቂ ውጤቶች ዋና ዋናዎቹ እድሚቀጥለው ይገለፃሉ፦ ቡድናችን 15 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ 7 የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ 9 የጥሎ ማለፍ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ ከ7 በላይ የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ በምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ውድድር አንድ የብር እና አንድ የነሃሰ ሜዳልያ ያገኘ ሲሆነ ፣ በ2009 ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ምድብ ውስጥ የገባ ብቸኛ ቡድን ነው። የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን ከሀገር ዉስጥ እና ከዉጪ ሃገር የተጨዋቾች ግዢ የጀመረ ፣ በደረት ላይ ለሚደረግ ማስታወቂያ ክፍያ ያስጀመረ፣ ከተለያዩ የአዉሮፓ ሃገሮች የታወቁ አሰልጣኞችን በማስመጣት የአንበሳዉን ድርሻ የያዘ ነዉ። ለብዙ ተጨዋቾች ከፍተኛ ደሞዝ በመክፈል ህይወታቸዉ እዲቀየር ያደረገ ክለብ ነዉ ፣ በህክምናም ቢሆን ለራሳችንም ሆነ ለሌላ ቡድን ተጨዋቾች ያቅሜን ያህል ሳልቆጥብ ጥሩ ህክምና እንዲያገኙ በሀገር ዉስጥ እና በዉጪ ሃገር በአቅሜ ረድቻለሁ። በጠቅላላ በነዚ ውጤቶች በሃገሪቱ እግር ኳስ ውስጥ ወደር የሌለው የበላይነት እንዲኖረው መድከማችንን ያሳያል። የክለቡን መዋቅር ወደ አክሲዮን ማህበር በመቀየር 244 ሚሊዮን ብር የካፒታል ግብ እንዲኖረው በማድረግ፣ ክለቡ ራሱን በራሱ እንዲያስተዳድር መሰረት ቢጣልም ተፈፃሚነት እዳያገኝ በውስጥ እንቅፋት የተቋረጠ ሲሆን በሌላ በኩል ደገሞ ፣ በቢሾፍቱ ከተማ በ24 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ ደረጃውን የጠበቀ የእግር ኳስ አካዳሚ በክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ስም በመገንባት የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ክለብ ያደርገዋል። እንዲሁም በለሚ ኩራ ከአዲስ አበባ መስተዳደር 10 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ለዋናው ቡድን ለመለማመጃና ለመኖሪያ የተሰጠን መሆኑን በደስታ እየገለፅኩ ፣ በዚህም አጋጣሚ የአዲስ አበባ ከንቲባን ክብርት ወ/ሮ አዳነች አበቤ ላደረጉልን ሁሉ ድጋፍ ከልብ አመሰግናለሁ። ታዲያ እነዚ ሁሉ ሃቆች የዚሁ የዘመናዊነት ጉዞ አካላት ነበሩ።
ይሁን እንጂ፣ በአሁኑ ወቅት ክለባችን በታሪኩ አይቶት የማያውቀው ከፍተኛ የፋይናንስ እና የአመራር ፈተና ውስጥ እንደሚገኝ ግልጽ ነው። ከደጋፊው ጋር በነበረን ጥልቅ ፍቅር እና መተሳሰብ ብዙ ርቀት ብንጓዝም፣ አሁን የሚታዩት ውስጣዊ እና ውጫዊ ችግሮች ክለቡን ለከፋ አደጋ እንዳያጋልጡት ስጋት አለኝ። በተለይም ከፋይናንስ ድጋፍ መቋረጥ ጋር ተያይዞ የመጡት ጫናዎች፣ የስታዲየም ግንባታ መቋረጥ እና ሌሎች ተያያዥ ችግሮች ክለቡን ዋጋ እያስከፈሉት ይገኛሉ።
ለብዙ ዓመታት ድጋፋቸዉ ያልተለየን ከክለባችን ታሪክ ጋራ ተያያዥነት ያለዉ የቢጂአይ ኢትዮጰያ እንዲሁም ሚድሮክ ኢትዮጵያ እና የሚድሮክ እህት ኩባንያዎች ፣ በተለያየ ወቅት ደግሞ ቤቲንግ ኩባንያዎች ፣ ጎፈሬ ትጥቅ አምራች ድርጅት ፣ የሃይላንድ ዉሃ እና ፀሃይ ባንክ ላደረጉልን ድጋፍ አመሰግናለሁ ። ከ6 ዓመታት ወዲህ ግን ቃል የገቡትን እና የገቡትን ዉል ባለመፈፀማቸዉ ክለቡ ላይ ከፍተኛ የፋይናንስ ተፅኖ ቢፈጥርም እኔ እሰከ ዛሬ ድረስ ከራሴ እና ከወዳጆቼ ጋር በመሆን ብዙዉን ወጪዎች ሸፍነን እዚህ አድርሰናል ለነሱም ከልቤ ምስጋና አቀርባለሁ።
ልዩ ምስጋና ከሚገባቸዉ ደግሞ አይበገሬዎቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ የጀርባ አጥንት እና እንደ ወርቅ የተፈተኑት ደጋፊዎች በሙሉ ፣ የቦርድ አመራር በሙሉ ፣ ለመላዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን አሰልጣኞች ፣ ተጨዋቾች ፣ የቀድሞ ተጨዋቾች ፣ የቡድን መሪዎች ፣ የህክምና ባለሙያዎች ፣ የፅፈት ቤት ሰራተኞች በሙሉ ፣ ለሹፌሮች ፣ ሜዳዎቹን ለሚንከባከቡት ሰራተኞች፣ በአካዳሚ ዉስጥ አገልግሎት ለሚሰጡት አባላት በሙሉ ፣ በየግጥሚያዉ ላይ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ለሚገኙ የፀጥታ አስተባባሪዎች ፣ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ልሳን በጋዜጣና በሬዲዮ ልዩ ልዩ ዜናዎችና ፕሮግራሞችን ሲያቀርቡ ለነበሩት የሚዲያ አባላትን በሙሉ ፣ ለሸገር ሬዲዩ ጣቢያ ያለን ከፍተኛ አክብሮት ዘዉትር እሮብ ማታ የምንጊዜም ጊዮርጊስ የሚለዉን ፕሮግራም እንዳይቋረጥ ላደረጉልን ልዩ እገዛ ወ/ሮ መዓዛ ብሩ እና
አቶ አበበ ባልቻን በመላዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ አባላት ስም ላመሰግን እወዳለሁ። እንዲሁም አቶ ሰለሞን በቀለ በስራአስኪያጅነት ላደረጉት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከልቤ ላመሰግናቸው እወዳለሁ። በመጨረሻም በአለም ዙሪያ ለምትገኙት ደጋፊዎቻችን ክለቡ በተቸገረበት ወቅት በሃሳብ እና በገንዘብ ላደረጋችሁልን ድጋፍ በጣም እናመሰግናለን።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ፡ የእኔ ፣ የእናንተ እና የኛ ፣ የማይፋቅ ፣ የማይሸጥ እና የማይለወጥ ንብረታችን ነዉ።
ስለሆነም፣ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ከግለሰቦች ማንነት በላይ የሆነ ታሪካዊ ተቋም በመሆኑ፣ ይህ ተቋም ሊደርስበት ከሚችል ማንኛውም ጥፋት ለመታደግ እና ለክለቡ ሰላም ሲባል፣ አሁን እየተወሰደ ያለውን እርምጃ ሙሉ በሙሉ ከመደገፌ ባለፈ በቅንነት የክለቡ ደጋፊ ብቻ ሆኜ ለመቀጠል መወሰኔን በዚህ ታሪካዊ አጋጣሚ አሳውቃለሁ። ውሳኔው ከቤተሰቦቼ ጋር በመመካከር የተደረገ ሲሆን፣ ዓላማውም እኔን ምክንያት በማድረግ በክለቡ ላይ የሚመጡ ጫናዎችን ለማርገብ ያለመ ነው።
ይህ አዲስ ምዕራፍ ለክለቡ የዕድሳት መነሻ ሊሆን ይገባዋል። ዛሬ የተጀመረው ውይይት ፍሬ ሊያፈራ የሚችለው ሁሉም አካል ሃላፊነቱን በቅንነት እና ለታሪክ በሚያመች መልኩ ሲወጣ ነው። የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ደጋፊዎቹ ምሰሶ እና ብርታቱ ናቸው ፤ ቦርዱ አስፈፃሚ ነው ፤ ፌዴሬሽኑ ድጋፍ ሰጭ ነው ፤ ሁሉም ሲሰባሰብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዳግም ያብባል።
በመሆኑም ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ለአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ለአዲስ አበባ ስፖርት ቢሮ እና ትላንት ለተሰባሰቡ ሁሉ ከልብ አመሰግናለሁ።
ስለነበረን ጊዜያት እና ስለ መልካም ጊዜያችን ሁላችሁንም አመሰግናለሁ፡፡ቅዱስ ጊዮርጊስን ከልቤ እወደዋለሁ፡፡ሁሌም ስኬቱን ብቻ እመኛለሁ፡፡በርካታ የስኬት አመታት ከፊት ለፊታችን እንደሚጠብቀን ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
በታላቅ አክብሮት ፥ ሁላችሁንም እወዳችኋለሁ
አብነት ገብረመስቀል ኦዳ
ፕሬዝዳንት፣
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ !!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #balagerutv #atoabinet #gebremeskel
4 months ago
ኮሜዲያን ያሲኖ በሰይፉ ሾው
በዘሪሁን ተዝናኑ
★ መሞከር መሠረታዊ ነገር ነው።
★ የዛሬ ስምንት ዓመት አካባቢ የማለዳ ኮከቦች
የትወና ውድድሮ ላይ 5ኛ ወጥቻለሁ።
★ የሰካራም ካራክተር ስሰራ ጠጥተህ ነው እንዴ
የምትሰራው ይሉኝ ነበር።
★ አሁን አክቲንግ ላይ ለምሰራው ነገር የማለዳ ኮከቦች
የትወና ውድድር ጠቅሞኛል።
★ ደብረ ዘይት ላይ አስተናጋጅ ሆኜ ሰርቻለሁ።
የታክሲ ረዳት ሆኜም ሰርቻለሁ። ለሹፌሮችና
ለረዳቶች ትልቅ ቦታ አለኝ።
★ ቢሾፍቱ ላይ በባህል ተወዛዋዥነት ስድስት ዓመት
ሰርቻለሁ።
★ እነዚህ ሁሉ ሙከራዎች ያሲንን አሁን ያለበት ደረጃ
አድርሰውታል።
★ እየሞከርን ነው የተሰኘው ቪዲዮ መነጋገሪያ ሆኗል።
★ ተስፋ ያጡ ሰዎች ተስፋ እንደሚያገኙ አምናለሁ።
★ ችግር የሚያጠቃው የተቀደደ ልብስ የለበሰ ሰው
ብቻ አይደለም።
★ ሶሻል ሚዲያ ላይ ኮሜዲ ብቻ አልሰራም።
የሚነሱ የሚያጋጩ ሀሳቦችን ማከም እፈልጋለሁ።
★ በሶሻል ሚዲያውም ሆነ በአርቱ ገንዘብ አልሰራም።
★ ብዙዎቹ ሰዎች በሶሻል ሚዲያ ገንዘብ የማገኝ
ይመስላቸዋል።
★ አንድ ሚሊዮን ተከታይ ያለኝ ልጅ እናቴ ስትቸገር
ሳይ ልቤ ይሰበራል።
★ ሌሎች በትንሽ ፎሎወር ገንዘብ ያገኛሉ።
ሶሻል ሚዲያ ላይ የሆኑ ቲሞች አሉ።
★ እናቴን ልጅሽ ደረሰልሽ ይሏታል። እውነታው ግን
አልደረስኩም።
★ እናቴ ደስተኛ ናት። ደረስክልኝ ትለኛለች።
ጊዜው እየደረሰ ነው ኢንሻ አላህ !
★ አንድ ሚሊዮን ተከታይ ስገባ ስልክ የለኝም።
በሰው ስልክ ነው የምቀርፀው።
★ ችግሮ ነዳጅ ነው ሀይል ይሆንሃል።
★ ማሰራት የሚፈልጉ ካምፓኒዎች ቢያሰሩኝ አላህ የሰጠኝ
አቅም አለኝ። አላምዱሊላሂ የሰው ፍቅር አለኝ።
★ ለሚያልፍ ጊዜ የማይሆን ነገር ማድረግ አልፈልግም።
★ ያመንኩት ጌታ ነው እዚህ ያደረሰኝ።
★ ከልጅነቴ ጀምሮ ፑሻፕ እሰራለሁ። ስፖርት በደንብ
ነው የምሰራው።
★ ሲክስ ፓኬን አይተው ይዋጣልን ይሉኛል። እኔ ግን
ገንዘብ ቢዋጣልኝ ነው ደስ የሚለኝ።
★ ሱሴ ማንበብ ነው።
★ መገኘት የሌለብኝ ቦታ ተገኝቼ አውቃለሁ።
★ ኢትዮ Fm ሬዲዮ ላይ ከድርሹ ዳና ጋር ወደ ሁለት ዓመት ያህል ሰርቻለሁ።
★ በልጅነት ዕድሜዬ አርቲስት እንደምሆን አውቅ ነበር።
★ አምስት ኪሎ ቅድስተ ማርያም ቤ/ክርስቲያን ግንብ
ስር አድሬ አውቃለሁ።
★ ረሃብ ይደብራል። ረሃብ ደስ አይልም።
★ የተሰራች ሴት አላህ ከሰጠኝ አገባለሁ።
★ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን አለም ላይ
መታወቅ እፈልጋለሁ።
★ ለተቸገሩ ሰዎች ጥላ መሆን እፈልጋለሁ።
★ ፌመስ ሆኜ ብድር የሌለብኝ ሱቅ የለም።
★ አባቴ አቶ ረዲ በጣም ጠንካራ እና ተጨዋች ሰው ነው።
አባቴ ዱቄት እየተሸከመ ነው ያሳደገን።
★ የደሃ ልጅ ስትሆን ሀዘንህ ይረክሳል።
★ የጭብጨባ ጉዳይ ብዙም ልቤን አይወጥረውም።
የስድብ ጋጋታም አዕምሮዬን አይነካውም።
★ አርቱ ላይ በፊልም ኢንዱስትሪው የሚያግዝህ ሰው
የለም። ፊልሙ ላይ የእነ እንትና የእነ እንትና የሚባል
ግሩፕ አለ።
★ እናቴ ስድስት ሜትር የተቆፈረ ጉድጓድ ውስጥ
አዳልጧት ወድቃ ታውቃለች።
★ ወጣቶች ስኬታማ መሆን ይፈልጋሉ። ምክንያቱም
ለፍተው ፣ ደክመው ያሳደጓቸውን ወላጆች መደገፍ
ይፈልጋሉ።
★ ትምህርት ቤት ስድስቱንም ክፍለ ጊዜ ግጥም ነበር
የምፅፈው።
★ አንቲ ቲዩብ በተሰኘው የራሴ ዩቲዩብ ቻናል ላይ አምስት
የአንድ ሰዓት ስታንዳፕ ኮሜዲዎች አሉ።
Comedian Yasino ከማለዳ ኮከቦች የትወና ውድድር
ጊዜ ጀምሮ ለኪነጥበብ ትልቅ ፍቅርና አቅም ያለህ ልጅ ነህ።
እየሞከርኩ ነው የሚለውን ትልቅ መልዕክት የሚያስተላልፈውን የአጭር ደቂቃ ቪዲዮ ሳይ አንተ ከምን
ተነስተህ የት እንደደረስክ የሚያሳይ የጠንካራ ወጣት
ተምሳሌት ነህ።
ፈጣሪ ያሰብከውን ሁሉ ያሳካልህ !
በዘሪሁን ተዝናኑ
★ መሞከር መሠረታዊ ነገር ነው።
★ የዛሬ ስምንት ዓመት አካባቢ የማለዳ ኮከቦች
የትወና ውድድሮ ላይ 5ኛ ወጥቻለሁ።
★ የሰካራም ካራክተር ስሰራ ጠጥተህ ነው እንዴ
የምትሰራው ይሉኝ ነበር።
★ አሁን አክቲንግ ላይ ለምሰራው ነገር የማለዳ ኮከቦች
የትወና ውድድር ጠቅሞኛል።
★ ደብረ ዘይት ላይ አስተናጋጅ ሆኜ ሰርቻለሁ።
የታክሲ ረዳት ሆኜም ሰርቻለሁ። ለሹፌሮችና
ለረዳቶች ትልቅ ቦታ አለኝ።
★ ቢሾፍቱ ላይ በባህል ተወዛዋዥነት ስድስት ዓመት
ሰርቻለሁ።
★ እነዚህ ሁሉ ሙከራዎች ያሲንን አሁን ያለበት ደረጃ
አድርሰውታል።
★ እየሞከርን ነው የተሰኘው ቪዲዮ መነጋገሪያ ሆኗል።
★ ተስፋ ያጡ ሰዎች ተስፋ እንደሚያገኙ አምናለሁ።
★ ችግር የሚያጠቃው የተቀደደ ልብስ የለበሰ ሰው
ብቻ አይደለም።
★ ሶሻል ሚዲያ ላይ ኮሜዲ ብቻ አልሰራም።
የሚነሱ የሚያጋጩ ሀሳቦችን ማከም እፈልጋለሁ።
★ በሶሻል ሚዲያውም ሆነ በአርቱ ገንዘብ አልሰራም።
★ ብዙዎቹ ሰዎች በሶሻል ሚዲያ ገንዘብ የማገኝ
ይመስላቸዋል።
★ አንድ ሚሊዮን ተከታይ ያለኝ ልጅ እናቴ ስትቸገር
ሳይ ልቤ ይሰበራል።
★ ሌሎች በትንሽ ፎሎወር ገንዘብ ያገኛሉ።
ሶሻል ሚዲያ ላይ የሆኑ ቲሞች አሉ።
★ እናቴን ልጅሽ ደረሰልሽ ይሏታል። እውነታው ግን
አልደረስኩም።
★ እናቴ ደስተኛ ናት። ደረስክልኝ ትለኛለች።
ጊዜው እየደረሰ ነው ኢንሻ አላህ !
★ አንድ ሚሊዮን ተከታይ ስገባ ስልክ የለኝም።
በሰው ስልክ ነው የምቀርፀው።
★ ችግሮ ነዳጅ ነው ሀይል ይሆንሃል።
★ ማሰራት የሚፈልጉ ካምፓኒዎች ቢያሰሩኝ አላህ የሰጠኝ
አቅም አለኝ። አላምዱሊላሂ የሰው ፍቅር አለኝ።
★ ለሚያልፍ ጊዜ የማይሆን ነገር ማድረግ አልፈልግም።
★ ያመንኩት ጌታ ነው እዚህ ያደረሰኝ።
★ ከልጅነቴ ጀምሮ ፑሻፕ እሰራለሁ። ስፖርት በደንብ
ነው የምሰራው።
★ ሲክስ ፓኬን አይተው ይዋጣልን ይሉኛል። እኔ ግን
ገንዘብ ቢዋጣልኝ ነው ደስ የሚለኝ።
★ ሱሴ ማንበብ ነው።
★ መገኘት የሌለብኝ ቦታ ተገኝቼ አውቃለሁ።
★ ኢትዮ Fm ሬዲዮ ላይ ከድርሹ ዳና ጋር ወደ ሁለት ዓመት ያህል ሰርቻለሁ።
★ በልጅነት ዕድሜዬ አርቲስት እንደምሆን አውቅ ነበር።
★ አምስት ኪሎ ቅድስተ ማርያም ቤ/ክርስቲያን ግንብ
ስር አድሬ አውቃለሁ።
★ ረሃብ ይደብራል። ረሃብ ደስ አይልም።
★ የተሰራች ሴት አላህ ከሰጠኝ አገባለሁ።
★ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን አለም ላይ
መታወቅ እፈልጋለሁ።
★ ለተቸገሩ ሰዎች ጥላ መሆን እፈልጋለሁ።
★ ፌመስ ሆኜ ብድር የሌለብኝ ሱቅ የለም።
★ አባቴ አቶ ረዲ በጣም ጠንካራ እና ተጨዋች ሰው ነው።
አባቴ ዱቄት እየተሸከመ ነው ያሳደገን።
★ የደሃ ልጅ ስትሆን ሀዘንህ ይረክሳል።
★ የጭብጨባ ጉዳይ ብዙም ልቤን አይወጥረውም።
የስድብ ጋጋታም አዕምሮዬን አይነካውም።
★ አርቱ ላይ በፊልም ኢንዱስትሪው የሚያግዝህ ሰው
የለም። ፊልሙ ላይ የእነ እንትና የእነ እንትና የሚባል
ግሩፕ አለ።
★ እናቴ ስድስት ሜትር የተቆፈረ ጉድጓድ ውስጥ
አዳልጧት ወድቃ ታውቃለች።
★ ወጣቶች ስኬታማ መሆን ይፈልጋሉ። ምክንያቱም
ለፍተው ፣ ደክመው ያሳደጓቸውን ወላጆች መደገፍ
ይፈልጋሉ።
★ ትምህርት ቤት ስድስቱንም ክፍለ ጊዜ ግጥም ነበር
የምፅፈው።
★ አንቲ ቲዩብ በተሰኘው የራሴ ዩቲዩብ ቻናል ላይ አምስት
የአንድ ሰዓት ስታንዳፕ ኮሜዲዎች አሉ።
Comedian Yasino ከማለዳ ኮከቦች የትወና ውድድር
ጊዜ ጀምሮ ለኪነጥበብ ትልቅ ፍቅርና አቅም ያለህ ልጅ ነህ።
እየሞከርኩ ነው የሚለውን ትልቅ መልዕክት የሚያስተላልፈውን የአጭር ደቂቃ ቪዲዮ ሳይ አንተ ከምን
ተነስተህ የት እንደደረስክ የሚያሳይ የጠንካራ ወጣት
ተምሳሌት ነህ።
ፈጣሪ ያሰብከውን ሁሉ ያሳካልህ !
4 months ago
ያንጎ፣ አካባቢያዊ ሥነ ምኅዳሩን ለማጠናከርና ተደራሽ ለመሆን የፍራንቻይዝ አጋር ግንኙነቱን በኢትዮጵያ አስፋፋ!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – ጥር 22 ቀን፣ 2018ዓ.ም.: ያንጎ ኢትዮጵያ፣ የፍራንቻይዝ አጋር ግንኙነቱ ላይ ሰፊ የማስፋፊያ ሥራ መሥራቱንና፣ ከአንድ ወደ ስምንት ንቁ የፍራንቻይዝ አጋሮች ማደጉን የገለፀ ሲሆን ይህም ኩባንያው በኢትዮጵያ ውስጥ፣ አካታች የሆነ እና በአካባቢው የሚመራ ጠንካራ የሥነ-ምኅዳር እንቅሳቃሴ ለመገንባት በሚያደርገው ጥረት ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ ተገልጿል።
ማስፋፊያው፣ ያንጎ የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎችን ለማጎልበት፣ የጋራ ትራንስፖርት አገልግሎት ባለቤትነትን ሙያዊ ለማድረግ እና ሀገሪቱ እያስመዘገበችው ባለው ፈጣን የዕድገት የእንቅስቃሴ ዘርፍ ውስጥ በርካታ የኢኮኖሚ ዕድሎችን ለማስፋት የነደፈውን የረጅም ጊዜ ስትራቴጂ ያሳያል።
በተስፋፋው የፍራንቻይዝ ሞዴል መሠረት፣ ሹፌሮች እና ሞተረኞች በተመሳሳይ የያንጎ ፕላትፎርም ሥር ሆነው ግን ደግሞ ከአንድ በላይ ከሆኑ የያንጎ ፍራንቻይዝ አጋሮች ጋር ለመሥራት ዐመቺ አሠራር ተዘርግቶላቸዋል፡፡ ይህ አሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች የደንበኞችን አገልግሎት ሳያስተጓጉሉ፣ በግል ፍላጎቶቻቸው፣ ምርጫዎቻቸው እና ሙያዊ ግቦቻቸው ላይ ተመሥርተው ሽርክናዎችን እንዲመርጡ፣ እንዲቀይሩ ወይም አጣምረው እንዲሠሩ ያስችላቸዋል፡፡
የፍራንቻይዝ ኔትወርክ ዕድገቱ እንዳለ ሆኖ ያንጎ ለተጠቃሚዎቹ እንደ አንድ ወጥ መድረክ ማገልገሉን ይቀጥላል፡፡ ሁሉም የፍራንቻይዝ አጋሮች የያንጎን፣ ደረጃውን የጠበቀ የጥራት፣ ደኀንነት እና የአገልግሎት ፖሊሲዎች በማክበር መሥራታቸውን የሚቀጥሉ ሲሆን ይህም በመላዋ ኢትዮጵያ፣ ለሁሉም ማለትም ለተሳፋሪዎች እና አጋር ሾፌሮች እና ሞተረኞች ወጥ የሆነ አስተማማኝ አገልግሎትን ለመስጠት ይረዳል፡፡
እያደገ ያለው የሥራ ግንኙነት፣ በፍራንቻይዝ አጋሮች መካከል ጤናማ ውድድርን በማስተዋወቅ ሾፌሮች እና ሞተረኞች በየጊዜው የተለየ ዋጋ እና ዕይታ ያላቸውን ሐሳቦች እንዲያቀርቡ ያበረታታል። እነዚህ አዳዲስ ሐሳቦችም፣ የአገልግሎት ሰጪዎችን እርካታ እና የረጅም ጊዜ ተሳትፎን የበለጠ ለማሳደግ የጋራ ትራንስፖርት ፋይናንስ አማራጮችን፣ የተግባር ድጋፍን፣ የማበረታቻ መርሐ ግብሮችን፣ የንግድ ሽርክናዎችን እና ዕውቅና ፕሮግራሞችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር የቀናለም አበበ “የፍራንቻይዝ አጋር ግንኙነታችንን ከአንድ ወደ ስምንት ስናስፋፋ፣ ከዚህም በላይ ሊሰፋ የሚችል እና የማይበገር ተንቀሳቃሽ ሥነ-ምኅዳርን በኢትዮጵያ ለመገንባት አቅደን ያደረግነው እርምጃ ነው። ከብዙ ኢትዮጵያውያን የንግድ ድርጅቶች ጋር በመሥራት እና አሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች ከበርካታ የፍራንቻይዝ አጋሮች ጋር በአንድ የተዋሐደ መድረክ እንዲሠሩ በማመቻቸት የበለጠ ተለዋዋጭ፣ ጠንካራ ፉክክር እና ቀጣይነት ያለው ኢኮኖሚያዊ ዕድልን እየፈጠርን ነው። ይህ ዓይነቱ አሠራር፣ ለደንበኞቻችን ወጥነትና ጥራት ያለውን አገልግሎት የደህንነት ደረጃዎችን በመጠበቅ እንድናደርስ ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ የጥምር ትራንስፖርት አገልግሎትን በሙያ ለመደገፍ ያስችለናል።” ሲሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተናግረዋል፡፡
የገበያ ጥናት (ምልከታ) እንደሚያሳየው የባለብዙ አጋር ፍራንቻይዝ ሞዴል ለተሻሻሉ የአሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች ግንኙነቶች እና የሥራ እርካታ ትልቅ ሚና የሚኖረው ሲሆን በአዲስ አበባ እና ሌሎች የከተማ ማዕከላት እየጨመረ የመጣውን የትራንስፖርት አገልግሎት ፍላጎትን በበቂ ሁኔታ ለማዳረስ አማራጮችን በዘላቂነት ለመጨመር ያስችላል።
ማስፋፊያው፣ ያንጎ ከተጨማሪ ኢትዮጵያዊ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ የግብይት እና የፋይናንስ አቅርቦትን ከሚያመቻቹ ድርጅቶች እና መሰል ካምፓኒዎች ጋር ለመሥራት ያለውን ተነሣሽነት ያሳያል፡፡ ይህንን የፍራንቻይዝ ኔትዎርክ ያለማቋረጥ በማሳደግ፣ ያንጎ ከሰፋፊ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት ግቦች ጋር የሚስማማ፣ ጠንካራ እና ግልጽ የሆነ የእንቅስቃሴ ስነ-ምህዳር በመገንባት የሀገር ውስጥ ሥራ ፈጠራን ለመደገፍ ዕቅድ ይዟል።
በዚህ ተነሳሽነት፣ ያንጎ የሀገር ውስጥ ቢዝነሶችን ለመደገፍ፣ ለአጋር ሾፌሮች እና ሞተረኞች ተጨማሪ የገቢ ዕድሎችን ለመፍጠር እና አስተማማኝ የትራንስፖርት አገልግሎትን በአንድ እና በተቀናጀ መድረክ ለኢትዮጵያውያን ተጠቃሚዎች ለማድረስ ያለውን ቁርጠኝነት ያረጋግጣል።
https://yango.com/en_et/dr...
###
ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ፣ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ ዘመን አፈራሽ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ዕለታዊና ኑሮን የሚያቀሉ አገልግሎቶች በመቀየር ማኅበረሰቦችን የሚያገለግል ተቋም ነው። ለፈጠራ ባለው የማያወላውል ቁርጠኝነት፣ ከዓለም ዙሪያ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደተለያዩ የዓለም ክፍሎች ያለምንም እንከን ወደ የተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች ይቀይራል፤ በየጊዜውም ያዘምናል፡፡
የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምሥራቅ ባሉ ከ20 በላይ ሀገራት ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ቋንቋ ተናጋሪ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይኦኤስ ላይ በነጻ ይገኛል።
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – ጥር 22 ቀን፣ 2018ዓ.ም.: ያንጎ ኢትዮጵያ፣ የፍራንቻይዝ አጋር ግንኙነቱ ላይ ሰፊ የማስፋፊያ ሥራ መሥራቱንና፣ ከአንድ ወደ ስምንት ንቁ የፍራንቻይዝ አጋሮች ማደጉን የገለፀ ሲሆን ይህም ኩባንያው በኢትዮጵያ ውስጥ፣ አካታች የሆነ እና በአካባቢው የሚመራ ጠንካራ የሥነ-ምኅዳር እንቅሳቃሴ ለመገንባት በሚያደርገው ጥረት ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ ተገልጿል።
ማስፋፊያው፣ ያንጎ የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎችን ለማጎልበት፣ የጋራ ትራንስፖርት አገልግሎት ባለቤትነትን ሙያዊ ለማድረግ እና ሀገሪቱ እያስመዘገበችው ባለው ፈጣን የዕድገት የእንቅስቃሴ ዘርፍ ውስጥ በርካታ የኢኮኖሚ ዕድሎችን ለማስፋት የነደፈውን የረጅም ጊዜ ስትራቴጂ ያሳያል።
በተስፋፋው የፍራንቻይዝ ሞዴል መሠረት፣ ሹፌሮች እና ሞተረኞች በተመሳሳይ የያንጎ ፕላትፎርም ሥር ሆነው ግን ደግሞ ከአንድ በላይ ከሆኑ የያንጎ ፍራንቻይዝ አጋሮች ጋር ለመሥራት ዐመቺ አሠራር ተዘርግቶላቸዋል፡፡ ይህ አሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች የደንበኞችን አገልግሎት ሳያስተጓጉሉ፣ በግል ፍላጎቶቻቸው፣ ምርጫዎቻቸው እና ሙያዊ ግቦቻቸው ላይ ተመሥርተው ሽርክናዎችን እንዲመርጡ፣ እንዲቀይሩ ወይም አጣምረው እንዲሠሩ ያስችላቸዋል፡፡
የፍራንቻይዝ ኔትወርክ ዕድገቱ እንዳለ ሆኖ ያንጎ ለተጠቃሚዎቹ እንደ አንድ ወጥ መድረክ ማገልገሉን ይቀጥላል፡፡ ሁሉም የፍራንቻይዝ አጋሮች የያንጎን፣ ደረጃውን የጠበቀ የጥራት፣ ደኀንነት እና የአገልግሎት ፖሊሲዎች በማክበር መሥራታቸውን የሚቀጥሉ ሲሆን ይህም በመላዋ ኢትዮጵያ፣ ለሁሉም ማለትም ለተሳፋሪዎች እና አጋር ሾፌሮች እና ሞተረኞች ወጥ የሆነ አስተማማኝ አገልግሎትን ለመስጠት ይረዳል፡፡
እያደገ ያለው የሥራ ግንኙነት፣ በፍራንቻይዝ አጋሮች መካከል ጤናማ ውድድርን በማስተዋወቅ ሾፌሮች እና ሞተረኞች በየጊዜው የተለየ ዋጋ እና ዕይታ ያላቸውን ሐሳቦች እንዲያቀርቡ ያበረታታል። እነዚህ አዳዲስ ሐሳቦችም፣ የአገልግሎት ሰጪዎችን እርካታ እና የረጅም ጊዜ ተሳትፎን የበለጠ ለማሳደግ የጋራ ትራንስፖርት ፋይናንስ አማራጮችን፣ የተግባር ድጋፍን፣ የማበረታቻ መርሐ ግብሮችን፣ የንግድ ሽርክናዎችን እና ዕውቅና ፕሮግራሞችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር የቀናለም አበበ “የፍራንቻይዝ አጋር ግንኙነታችንን ከአንድ ወደ ስምንት ስናስፋፋ፣ ከዚህም በላይ ሊሰፋ የሚችል እና የማይበገር ተንቀሳቃሽ ሥነ-ምኅዳርን በኢትዮጵያ ለመገንባት አቅደን ያደረግነው እርምጃ ነው። ከብዙ ኢትዮጵያውያን የንግድ ድርጅቶች ጋር በመሥራት እና አሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች ከበርካታ የፍራንቻይዝ አጋሮች ጋር በአንድ የተዋሐደ መድረክ እንዲሠሩ በማመቻቸት የበለጠ ተለዋዋጭ፣ ጠንካራ ፉክክር እና ቀጣይነት ያለው ኢኮኖሚያዊ ዕድልን እየፈጠርን ነው። ይህ ዓይነቱ አሠራር፣ ለደንበኞቻችን ወጥነትና ጥራት ያለውን አገልግሎት የደህንነት ደረጃዎችን በመጠበቅ እንድናደርስ ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ የጥምር ትራንስፖርት አገልግሎትን በሙያ ለመደገፍ ያስችለናል።” ሲሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተናግረዋል፡፡
የገበያ ጥናት (ምልከታ) እንደሚያሳየው የባለብዙ አጋር ፍራንቻይዝ ሞዴል ለተሻሻሉ የአሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች ግንኙነቶች እና የሥራ እርካታ ትልቅ ሚና የሚኖረው ሲሆን በአዲስ አበባ እና ሌሎች የከተማ ማዕከላት እየጨመረ የመጣውን የትራንስፖርት አገልግሎት ፍላጎትን በበቂ ሁኔታ ለማዳረስ አማራጮችን በዘላቂነት ለመጨመር ያስችላል።
ማስፋፊያው፣ ያንጎ ከተጨማሪ ኢትዮጵያዊ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ የግብይት እና የፋይናንስ አቅርቦትን ከሚያመቻቹ ድርጅቶች እና መሰል ካምፓኒዎች ጋር ለመሥራት ያለውን ተነሣሽነት ያሳያል፡፡ ይህንን የፍራንቻይዝ ኔትዎርክ ያለማቋረጥ በማሳደግ፣ ያንጎ ከሰፋፊ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት ግቦች ጋር የሚስማማ፣ ጠንካራ እና ግልጽ የሆነ የእንቅስቃሴ ስነ-ምህዳር በመገንባት የሀገር ውስጥ ሥራ ፈጠራን ለመደገፍ ዕቅድ ይዟል።
በዚህ ተነሳሽነት፣ ያንጎ የሀገር ውስጥ ቢዝነሶችን ለመደገፍ፣ ለአጋር ሾፌሮች እና ሞተረኞች ተጨማሪ የገቢ ዕድሎችን ለመፍጠር እና አስተማማኝ የትራንስፖርት አገልግሎትን በአንድ እና በተቀናጀ መድረክ ለኢትዮጵያውያን ተጠቃሚዎች ለማድረስ ያለውን ቁርጠኝነት ያረጋግጣል።
https://yango.com/en_et/dr...
###
ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ፣ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ ዘመን አፈራሽ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ዕለታዊና ኑሮን የሚያቀሉ አገልግሎቶች በመቀየር ማኅበረሰቦችን የሚያገለግል ተቋም ነው። ለፈጠራ ባለው የማያወላውል ቁርጠኝነት፣ ከዓለም ዙሪያ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደተለያዩ የዓለም ክፍሎች ያለምንም እንከን ወደ የተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች ይቀይራል፤ በየጊዜውም ያዘምናል፡፡
የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምሥራቅ ባሉ ከ20 በላይ ሀገራት ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ቋንቋ ተናጋሪ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይኦኤስ ላይ በነጻ ይገኛል።
5 months ago
በፈጣሪ ቸርነት የተረፈው ታዳጊና አደገኛው ጉዞ!
ከደምቢደሎ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ስር ተደብቆ፣ ከ600 ኪሎ ሜትር በላይ የተጓዘው የ10 ዓመት ታዳጊ በሰላም ተገኘ።
ታዳጊው ጉዞውን የጀመረው ከሌሊቱ 10 ሰዓት ደምቢደሎ ላይ ሲሆን፣ ማንም ሳይመለከተው በአውቶብሱ ስር ያሉ የብረት ክፍሎችን ሙጥኝ ብሎ በመያዝ ለሰዓታት አደገኛ ጉዞ አድርጓል። ታዳጊው ይህንን ሁሉ ርቀት (645 ኪሎ ሜትር) ያለምንም ጉዳት መጓዙን መረጃዎች ያመለክታሉ።
አውቶብሱ ሆለታ አካባቢ ሲደርስ፣ ከታችኛው ክፍል የሚወጣ እንግዳ ድምፅ የሰሙ ተሳፋሪዎች ለሾፌሩ ጥቆማ ይሰጣሉ። መኪናው ቆሞ በተደረገ ፍተሻም፣ ታዳጊው ከአውቶብሱ ስር በህይወት ተገኝቷል።
ጉዳዩ በአሁኑ ወቅት በአስኮ ፖሊስ ጣቢያ ሪፖርት የተደረገ ሲሆን፣ አሽከርካሪዎች ማንኛውንም ጉዞ ከመጀመራቸው በፊት የመኪናቸውን ደህንነትና ስር መፈተሽ እንዳለባቸው ትልቅ ትምህርት የተሰጠበት ሆኗል።
"ታዳጊው በጉዞው ላይ ጉዳት ደርሶበት ቢሆን ኖሮ ሾፌሩ ለከባድ የህግ ተጠያቂነት ይዳረግ ነበር፤ በመሆኑም ቅድመ ጥንቃቄ ወሳኝ ነው" ሲሉ ጉዳዩን የተከታተሉ አካላት ገልጸዋል።
Via የሹፌሮች አንደበት
seledadotio
seledadotio
ከደምቢደሎ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ስር ተደብቆ፣ ከ600 ኪሎ ሜትር በላይ የተጓዘው የ10 ዓመት ታዳጊ በሰላም ተገኘ።
ታዳጊው ጉዞውን የጀመረው ከሌሊቱ 10 ሰዓት ደምቢደሎ ላይ ሲሆን፣ ማንም ሳይመለከተው በአውቶብሱ ስር ያሉ የብረት ክፍሎችን ሙጥኝ ብሎ በመያዝ ለሰዓታት አደገኛ ጉዞ አድርጓል። ታዳጊው ይህንን ሁሉ ርቀት (645 ኪሎ ሜትር) ያለምንም ጉዳት መጓዙን መረጃዎች ያመለክታሉ።
አውቶብሱ ሆለታ አካባቢ ሲደርስ፣ ከታችኛው ክፍል የሚወጣ እንግዳ ድምፅ የሰሙ ተሳፋሪዎች ለሾፌሩ ጥቆማ ይሰጣሉ። መኪናው ቆሞ በተደረገ ፍተሻም፣ ታዳጊው ከአውቶብሱ ስር በህይወት ተገኝቷል።
ጉዳዩ በአሁኑ ወቅት በአስኮ ፖሊስ ጣቢያ ሪፖርት የተደረገ ሲሆን፣ አሽከርካሪዎች ማንኛውንም ጉዞ ከመጀመራቸው በፊት የመኪናቸውን ደህንነትና ስር መፈተሽ እንዳለባቸው ትልቅ ትምህርት የተሰጠበት ሆኗል።
"ታዳጊው በጉዞው ላይ ጉዳት ደርሶበት ቢሆን ኖሮ ሾፌሩ ለከባድ የህግ ተጠያቂነት ይዳረግ ነበር፤ በመሆኑም ቅድመ ጥንቃቄ ወሳኝ ነው" ሲሉ ጉዳዩን የተከታተሉ አካላት ገልጸዋል።
Via የሹፌሮች አንደበት
seledadotio
seledadotio
5 months ago
" ጧሪ ቀባሪ ልጃችንን ነዉ የነጠቁን " - የሟች ወላጅ
#ethiopia | አቶ ባና ቦና ይባላሉ ነዋሪነታቸው በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ቡንቲ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ እንደሆነ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
አቶ ባና ቦና ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ልጃቸው አብነት ባና ቦና ከጓደኛዉ ጋር ሆነዉ ሞተር ሳይክል ለማስጠገን ወደ አርባምንጭ ከተማ እንደሄዱ ገልጸዋል።
ሞተር ሳይክላቸውን አስጠግነዉ ሲመለሱ ግን በጋርዱላ ዞን ደራሼ ወረዳ ገበል በኖ ቀበሌ ' ሆልቴ ' ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ሲደርሱ የፖሊስ አባልን ጨምሮ የተወሰኑ ሰዎች አንድ ሚኒባስ አስቁመዉ ተሳፋሪዎችን እያወርዱ ያገኟቸዋል።
እነሱንም ሞተር እንዲያቆሙ ሲጠይቁ ከቆሙ በኋላ ገንዘብና ስልኮቻቸዉን ከዘረፉ በኋላ ጥቃት ፈፅመዉባቸዉ ልጃቸዉ መገደሉን አቶ ባና ቦና ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድተዋል።
ሟች አብነት ባና ገና የ19 ዓመት ወጣት ሲሆን ታናናሹቹ እንዲማሩ ትምህርቱን አቋርጦ በእርጅና ዉስጥ ያሉ አባትና እናቱን በማገዝና በመጦር ላይ የነበረ ወጣት እንደሆነ ወላጅ አባቱ ተናግረዋል።
" ልጄ መገደሉን የሰማሁት ስንፈልገዉ አድረን ጥቃቱ በተፈፀመ ማግስት በአከባቢው በሚገኝ አንድ የበቆሎ ማሳ ዉስጥ በዘግናኝ ሁኔታ ተገድሎ ተገኝቶ ሆስፒታል ከተወሰደ በኋላ ተደዉሎልን ነዉ " ብለዋል።
ወላጅ አባት " ጧሪ ቀባሪ ልጃችንን ነዉ የነጠቁን " ሲሉ በታላቅ ሀዘን ዉስጥ ሆነዉ ተናግረዋል።
" ልጃችን በምን ጥፋቱ ገና በለጋ ዕድሜው እንደተገደለ የምናዉቀዉ ነገር የለም " የሚሉት አባት ስለተፈጠረዉ ሁኔታ ከሞት አፋፍ የተረፈዉ ጓደኛዉና አብሮ አደጉ ካሳሁን መንገድ ላይ ከወደቀበት ሹፌሮች አንስተዉ አርባምንጭ ሆስፒታል ካደረሱት በኋላ ለቤተሰቡ መደወሉን ሰምተን የጋርዱላ ዞን ፖሊስን ደጋግመን ጠይቀናል ብለዋል።
" የዞኑ ፖሊስ ተጎድቶ አርባምንጭ ከገባዉ ልጅ ውጪ የተጎዳም ሆነ የሞተ ሰዉ አለመኖሩን ሲገልፁ ቆይተዉ በማግስቱ አስክሬኑ ጋርዱላ ሆስፒታል መሆኑን በመግለፅ ወደ ጉማይዴ ወሰን አከባቢ በሚትገኝ ሀይቤና ቀበሌ በፖሊስ አጅበዉ በማምጣት ከማስረከብ በስተቀር 'ስለ ገዳዮቹም ሆነ አሟሟቱ የዞኑ ፖሊስ በግልፅ የነገረን ነገር የለም' " ብለዋል።
ከጥቃቱ የተረፈዉ ካሳሁን ምን አለ?
" በዕለቱ አርባምንጭ ሞተር አሰርተን በሰላም ወደ ቤታችን እየተመለስን ነበር።
ጋርዱላ ዞን ደራሼ ወረዳ ገበልበኖ ኦልቴ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ስንደርስ አንድ አነስተኛ ሚኒባስ ቆሞ ተሳፋሪዎች ሲወርዱ እኛንም ሞተር እንድናስቆም ጠየቁን።
የደንብ ልብስ የለበሰ ፖሊስ በቦታዉ ስለነበር ምንም ጥርጣሬ ዉስጥ ሳንገባ በቆምንበት ነበር የያዝነዉን።
ገንዘብና የእጅ ስልካችንን በግድ ከወሰዱብን በኋላ 'ሄደዉ ለጉማይዴዎች ያቃጥራሉ፤ማንነታችንን ስላዩ እንግደላቸዉ' መባባል ሲጀምሩ እኔም በፊናዬ ጓደኛዬም በፊናው በእግር መሸሽ ጀመርን ለመጨረሻ ጊዜ ማስታዉሰዉ አብነትን ከጥቃት ፈፃሚዎቹ አንዱ በያዘዉ ስለት ማጅራቴን ሲወጋኝ ነዉ።
በደመነፍስ ስሮጥ ከወደቅኩበት ስነሳ በቆሎ ማሳ ዉስጥ ነበርኩ፤ እንደምንም አቅሜን አሟጥጬ ወደ መንገድ ወጣሁና አንድ መኪና አስቁሜ ወደቅኩኝ እግዚአብሔር ይስጣቸው አንስተዉ አርባምንጭ ሆስፒታል ወሰዱኝ፤ትንሽ ስሻለኝ ለቤተሰብ ደዉዬ የደረሰብኝን ነገርኳቸው።
የጓደኛዬን ሞት የሰማሁት በማግስቱ ቤተሰብ መጥቶ በጀልባ ወደ ቤት ከወሰዱኝ በኋላ ነዉ " ብሏል።
ኮሬ ዞን በጉዳዩ ዙሪያ ምን ይላል ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ጉዳዩን አስመልክቶ ያነጋገራቸው የኮሬ ዞን ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኮማንደር ሲዳሞ ማዳሞ በጋርዱላ ዞን ደራሼ ዙሪያ ወረዳ ሁለት የኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ ቡንቲ ቀበሌ ወጣቶች ላይ ጥቃት ተፈፅሞ ወጣት አብነት መገደሉንና ሌላኛው ጓደኛዉ መትረፉን ገልፀዋል።
የጋርዱላ ዞን ፖሊስ ጥቃት አድራሾችን አጣርቶ ለፍርድ እንዲያቀርብ የጋራ መድረክ ፈጥረዉ መነጋገራቸውን ገልፀዋል።
የጋርዱላ ዞን በጉዳዩ ዙሪያ ምን አለ ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለጉዳዩ መረጃ ለማግኘት ወደ ጋርዱላ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ታዬ ታምሩ የእጅ ስልክ ደዉሎ ቢያነጋግራቸዉም አጠቃላይ የፀጥታ ጉዳዮችን አስመልክቶ መረጃ መስጠት የሚችሉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ብቻ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የዞኑን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ግንኙነት ኪታሞን ቢያነጋግሯቸውም ለጊዜው በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ መስጠት እንደማይችሉ ገልፀዋል።
ቀናትን ጠብቆ ድጋሚ ብንደዉልላቸዉም ስልክ ባለማንሳታቸው ምላሻቸው በዚህ ዘገባ አልተካተተም።
#ethiopia | አቶ ባና ቦና ይባላሉ ነዋሪነታቸው በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ቡንቲ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ እንደሆነ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
አቶ ባና ቦና ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ልጃቸው አብነት ባና ቦና ከጓደኛዉ ጋር ሆነዉ ሞተር ሳይክል ለማስጠገን ወደ አርባምንጭ ከተማ እንደሄዱ ገልጸዋል።
ሞተር ሳይክላቸውን አስጠግነዉ ሲመለሱ ግን በጋርዱላ ዞን ደራሼ ወረዳ ገበል በኖ ቀበሌ ' ሆልቴ ' ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ሲደርሱ የፖሊስ አባልን ጨምሮ የተወሰኑ ሰዎች አንድ ሚኒባስ አስቁመዉ ተሳፋሪዎችን እያወርዱ ያገኟቸዋል።
እነሱንም ሞተር እንዲያቆሙ ሲጠይቁ ከቆሙ በኋላ ገንዘብና ስልኮቻቸዉን ከዘረፉ በኋላ ጥቃት ፈፅመዉባቸዉ ልጃቸዉ መገደሉን አቶ ባና ቦና ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድተዋል።
ሟች አብነት ባና ገና የ19 ዓመት ወጣት ሲሆን ታናናሹቹ እንዲማሩ ትምህርቱን አቋርጦ በእርጅና ዉስጥ ያሉ አባትና እናቱን በማገዝና በመጦር ላይ የነበረ ወጣት እንደሆነ ወላጅ አባቱ ተናግረዋል።
" ልጄ መገደሉን የሰማሁት ስንፈልገዉ አድረን ጥቃቱ በተፈፀመ ማግስት በአከባቢው በሚገኝ አንድ የበቆሎ ማሳ ዉስጥ በዘግናኝ ሁኔታ ተገድሎ ተገኝቶ ሆስፒታል ከተወሰደ በኋላ ተደዉሎልን ነዉ " ብለዋል።
ወላጅ አባት " ጧሪ ቀባሪ ልጃችንን ነዉ የነጠቁን " ሲሉ በታላቅ ሀዘን ዉስጥ ሆነዉ ተናግረዋል።
" ልጃችን በምን ጥፋቱ ገና በለጋ ዕድሜው እንደተገደለ የምናዉቀዉ ነገር የለም " የሚሉት አባት ስለተፈጠረዉ ሁኔታ ከሞት አፋፍ የተረፈዉ ጓደኛዉና አብሮ አደጉ ካሳሁን መንገድ ላይ ከወደቀበት ሹፌሮች አንስተዉ አርባምንጭ ሆስፒታል ካደረሱት በኋላ ለቤተሰቡ መደወሉን ሰምተን የጋርዱላ ዞን ፖሊስን ደጋግመን ጠይቀናል ብለዋል።
" የዞኑ ፖሊስ ተጎድቶ አርባምንጭ ከገባዉ ልጅ ውጪ የተጎዳም ሆነ የሞተ ሰዉ አለመኖሩን ሲገልፁ ቆይተዉ በማግስቱ አስክሬኑ ጋርዱላ ሆስፒታል መሆኑን በመግለፅ ወደ ጉማይዴ ወሰን አከባቢ በሚትገኝ ሀይቤና ቀበሌ በፖሊስ አጅበዉ በማምጣት ከማስረከብ በስተቀር 'ስለ ገዳዮቹም ሆነ አሟሟቱ የዞኑ ፖሊስ በግልፅ የነገረን ነገር የለም' " ብለዋል።
ከጥቃቱ የተረፈዉ ካሳሁን ምን አለ?
" በዕለቱ አርባምንጭ ሞተር አሰርተን በሰላም ወደ ቤታችን እየተመለስን ነበር።
ጋርዱላ ዞን ደራሼ ወረዳ ገበልበኖ ኦልቴ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ስንደርስ አንድ አነስተኛ ሚኒባስ ቆሞ ተሳፋሪዎች ሲወርዱ እኛንም ሞተር እንድናስቆም ጠየቁን።
የደንብ ልብስ የለበሰ ፖሊስ በቦታዉ ስለነበር ምንም ጥርጣሬ ዉስጥ ሳንገባ በቆምንበት ነበር የያዝነዉን።
ገንዘብና የእጅ ስልካችንን በግድ ከወሰዱብን በኋላ 'ሄደዉ ለጉማይዴዎች ያቃጥራሉ፤ማንነታችንን ስላዩ እንግደላቸዉ' መባባል ሲጀምሩ እኔም በፊናዬ ጓደኛዬም በፊናው በእግር መሸሽ ጀመርን ለመጨረሻ ጊዜ ማስታዉሰዉ አብነትን ከጥቃት ፈፃሚዎቹ አንዱ በያዘዉ ስለት ማጅራቴን ሲወጋኝ ነዉ።
በደመነፍስ ስሮጥ ከወደቅኩበት ስነሳ በቆሎ ማሳ ዉስጥ ነበርኩ፤ እንደምንም አቅሜን አሟጥጬ ወደ መንገድ ወጣሁና አንድ መኪና አስቁሜ ወደቅኩኝ እግዚአብሔር ይስጣቸው አንስተዉ አርባምንጭ ሆስፒታል ወሰዱኝ፤ትንሽ ስሻለኝ ለቤተሰብ ደዉዬ የደረሰብኝን ነገርኳቸው።
የጓደኛዬን ሞት የሰማሁት በማግስቱ ቤተሰብ መጥቶ በጀልባ ወደ ቤት ከወሰዱኝ በኋላ ነዉ " ብሏል።
ኮሬ ዞን በጉዳዩ ዙሪያ ምን ይላል ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ጉዳዩን አስመልክቶ ያነጋገራቸው የኮሬ ዞን ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኮማንደር ሲዳሞ ማዳሞ በጋርዱላ ዞን ደራሼ ዙሪያ ወረዳ ሁለት የኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ ቡንቲ ቀበሌ ወጣቶች ላይ ጥቃት ተፈፅሞ ወጣት አብነት መገደሉንና ሌላኛው ጓደኛዉ መትረፉን ገልፀዋል።
የጋርዱላ ዞን ፖሊስ ጥቃት አድራሾችን አጣርቶ ለፍርድ እንዲያቀርብ የጋራ መድረክ ፈጥረዉ መነጋገራቸውን ገልፀዋል።
የጋርዱላ ዞን በጉዳዩ ዙሪያ ምን አለ ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለጉዳዩ መረጃ ለማግኘት ወደ ጋርዱላ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ታዬ ታምሩ የእጅ ስልክ ደዉሎ ቢያነጋግራቸዉም አጠቃላይ የፀጥታ ጉዳዮችን አስመልክቶ መረጃ መስጠት የሚችሉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ብቻ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የዞኑን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ግንኙነት ኪታሞን ቢያነጋግሯቸውም ለጊዜው በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ መስጠት እንደማይችሉ ገልፀዋል።
ቀናትን ጠብቆ ድጋሚ ብንደዉልላቸዉም ስልክ ባለማንሳታቸው ምላሻቸው በዚህ ዘገባ አልተካተተም።
5 months ago
" ጧሪ ቀባሪ ልጃችንን ነዉ የነጠቁን " - የሟች ወላጅ
አቶ ባና ቦና ይባላሉ ነዋሪነታቸው በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ቡንቲ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ እንደሆነ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
አቶ ባና ቦና ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ልጃቸው አብነት ባና ቦና ከጓደኛዉ ጋር ሆነዉ ሞተር ሳይክል ለማስጠገን ወደ አርባምንጭ ከተማ እንደሄዱ ገልጸዋል።
ሞተር ሳይክላቸውን አስጠግነዉ ሲመለሱ ግን በጋርዱላ ዞን ደራሼ ወረዳ ገበል በኖ ቀበሌ ' ሆልቴ ' ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ሲደርሱ የፖሊስ አባልን ጨምሮ የተወሰኑ ሰዎች አንድ ሚኒባስ አስቁመዉ ተሳፋሪዎችን እያወርዱ ያገኟቸዋል።
እነሱንም ሞተር እንዲያቆሙ ሲጠይቁ ከቆሙ በኋላ ገንዘብና ስልኮቻቸዉን ከዘረፉ በኋላ ጥቃት ፈፅመዉባቸዉ ልጃቸዉ መገደሉን አቶ ባና ቦና ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድተዋል።
ሟች አብነት ባና ገና የ19 ዓመት ወጣት ሲሆን ታናናሹቹ እንዲማሩ ትምህርቱን አቋርጦ በእርጅና ዉስጥ ያሉ አባትና እናቱን በማገዝና በመጦር ላይ የነበረ ወጣት እንደሆነ ወላጅ አባቱ ተናግረዋል።
" ልጄ መገደሉን የሰማሁት ስንፈልገዉ አድረን ጥቃቱ በተፈፀመ ማግስት በአከባቢው በሚገኝ አንድ የበቆሎ ማሳ ዉስጥ በዘግናኝ ሁኔታ ተገድሎ ተገኝቶ ሆስፒታል ከተወሰደ በኋላ ተደዉሎልን ነዉ " ብለዋል።
ወላጅ አባት " ጧሪ ቀባሪ ልጃችንን ነዉ የነጠቁን " ሲሉ በታላቅ ሀዘን ዉስጥ ሆነዉ ተናግረዋል።
" ልጃችን በምን ጥፋቱ ገና በለጋ ዕድሜው እንደተገደለ የምናዉቀዉ ነገር የለም " የሚሉት አባት ስለተፈጠረዉ ሁኔታ ከሞት አፋፍ የተረፈዉ ጓደኛዉና አብሮ አደጉ ካሳሁን መንገድ ላይ ከወደቀበት ሹፌሮች አንስተዉ አርባምንጭ ሆስፒታል ካደረሱት በኋላ ለቤተሰቡ መደወሉን ሰምተን የጋርዱላ ዞን ፖሊስን ደጋግመን ጠይቀናል ብለዋል።
" የዞኑ ፖሊስ ተጎድቶ አርባምንጭ ከገባዉ ልጅ ውጪ የተጎዳም ሆነ የሞተ ሰዉ አለመኖሩን ሲገልፁ ቆይተዉ በማግስቱ አስክሬኑ ጋርዱላ ሆስፒታል መሆኑን በመግለፅ ወደ ጉማይዴ ወሰን አከባቢ በሚትገኝ ሀይቤና ቀበሌ በፖሊስ አጅበዉ በማምጣት ከማስረከብ በስተቀር 'ስለ ገዳዮቹም ሆነ አሟሟቱ የዞኑ ፖሊስ በግልፅ የነገረን ነገር የለም' " ብለዋል።
ከጥቃቱ የተረፈዉ ካሳሁን ምን አለ?
" በዕለቱ አርባምንጭ ሞተር አሰርተን በሰላም ወደ ቤታችን እየተመለስን ነበር።
ጋርዱላ ዞን ደራሼ ወረዳ ገበልበኖ ኦልቴ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ስንደርስ አንድ አነስተኛ ሚኒባስ ቆሞ ተሳፋሪዎች ሲወርዱ እኛንም ሞተር እንድናስቆም ጠየቁን።
የደንብ ልብስ የለበሰ ፖሊስ በቦታዉ ስለነበር ምንም ጥርጣሬ ዉስጥ ሳንገባ በቆምንበት ነበር የያዝነዉን።
ገንዘብና የእጅ ስልካችንን በግድ ከወሰዱብን በኋላ 'ሄደዉ ለጉማይዴዎች ያቃጥራሉ፤ማንነታችንን ስላዩ እንግደላቸዉ' መባባል ሲጀምሩ እኔም በፊናዬ ጓደኛዬም በፊናው በእግር መሸሽ ጀመርን ለመጨረሻ ጊዜ ማስታዉሰዉ አብነትን ከጥቃት ፈፃሚዎቹ አንዱ በያዘዉ ስለት ማጅራቴን ሲወጋኝ ነዉ።
በደመነፍስ ስሮጥ ከወደቅኩበት ስነሳ በቆሎ ማሳ ዉስጥ ነበርኩ፤ እንደምንም አቅሜን አሟጥጬ ወደ መንገድ ወጣሁና አንድ መኪና አስቁሜ ወደቅኩኝ እግዚአብሔር ይስጣቸው አንስተዉ አርባምንጭ ሆስፒታል ወሰዱኝ፤ትንሽ ስሻለኝ ለቤተሰብ ደዉዬ የደረሰብኝን ነገርኳቸው።
የጓደኛዬን ሞት የሰማሁት በማግስቱ ቤተሰብ መጥቶ በጀልባ ወደ ቤት ከወሰዱኝ በኋላ ነዉ " ብሏል።
ኮሬ ዞን በጉዳዩ ዙሪያ ምን ይላል ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ጉዳዩን አስመልክቶ ያነጋገራቸው የኮሬ ዞን ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኮማንደር ሲዳሞ ማዳሞ በጋርዱላ ዞን ደራሼ ዙሪያ ወረዳ ሁለት የኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ ቡንቲ ቀበሌ ወጣቶች ላይ ጥቃት ተፈፅሞ ወጣት አብነት መገደሉንና ሌላኛው ጓደኛዉ መትረፉን ገልፀዋል።
የጋርዱላ ዞን ፖሊስ ጥቃት አድራሾችን አጣርቶ ለፍርድ እንዲያቀርብ የጋራ መድረክ ፈጥረዉ መነጋገራቸውን ገልፀዋል።
የጋርዱላ ዞን በጉዳዩ ዙሪያ ምን አለ ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለጉዳዩ መረጃ ለማግኘት ወደ ጋርዱላ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ታዬ ታምሩ የእጅ ስልክ ደዉሎ ቢያነጋግራቸዉም አጠቃላይ የፀጥታ ጉዳዮችን አስመልክቶ መረጃ መስጠት የሚችሉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ብቻ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የዞኑን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ግንኙነት ኪታሞን ቢያነጋግሯቸውም ለጊዜው በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ መስጠት እንደማይችሉ ገልፀዋል።
ቀናትን ጠብቆ ድጋሚ ብንደዉልላቸዉም ስልክ ባለማንሳታቸው ምላሻቸው በዚህ ዘገባ አልተካተተም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አቶ ባና ቦና ይባላሉ ነዋሪነታቸው በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ቡንቲ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ እንደሆነ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
አቶ ባና ቦና ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ልጃቸው አብነት ባና ቦና ከጓደኛዉ ጋር ሆነዉ ሞተር ሳይክል ለማስጠገን ወደ አርባምንጭ ከተማ እንደሄዱ ገልጸዋል።
ሞተር ሳይክላቸውን አስጠግነዉ ሲመለሱ ግን በጋርዱላ ዞን ደራሼ ወረዳ ገበል በኖ ቀበሌ ' ሆልቴ ' ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ሲደርሱ የፖሊስ አባልን ጨምሮ የተወሰኑ ሰዎች አንድ ሚኒባስ አስቁመዉ ተሳፋሪዎችን እያወርዱ ያገኟቸዋል።
እነሱንም ሞተር እንዲያቆሙ ሲጠይቁ ከቆሙ በኋላ ገንዘብና ስልኮቻቸዉን ከዘረፉ በኋላ ጥቃት ፈፅመዉባቸዉ ልጃቸዉ መገደሉን አቶ ባና ቦና ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድተዋል።
ሟች አብነት ባና ገና የ19 ዓመት ወጣት ሲሆን ታናናሹቹ እንዲማሩ ትምህርቱን አቋርጦ በእርጅና ዉስጥ ያሉ አባትና እናቱን በማገዝና በመጦር ላይ የነበረ ወጣት እንደሆነ ወላጅ አባቱ ተናግረዋል።
" ልጄ መገደሉን የሰማሁት ስንፈልገዉ አድረን ጥቃቱ በተፈፀመ ማግስት በአከባቢው በሚገኝ አንድ የበቆሎ ማሳ ዉስጥ በዘግናኝ ሁኔታ ተገድሎ ተገኝቶ ሆስፒታል ከተወሰደ በኋላ ተደዉሎልን ነዉ " ብለዋል።
ወላጅ አባት " ጧሪ ቀባሪ ልጃችንን ነዉ የነጠቁን " ሲሉ በታላቅ ሀዘን ዉስጥ ሆነዉ ተናግረዋል።
" ልጃችን በምን ጥፋቱ ገና በለጋ ዕድሜው እንደተገደለ የምናዉቀዉ ነገር የለም " የሚሉት አባት ስለተፈጠረዉ ሁኔታ ከሞት አፋፍ የተረፈዉ ጓደኛዉና አብሮ አደጉ ካሳሁን መንገድ ላይ ከወደቀበት ሹፌሮች አንስተዉ አርባምንጭ ሆስፒታል ካደረሱት በኋላ ለቤተሰቡ መደወሉን ሰምተን የጋርዱላ ዞን ፖሊስን ደጋግመን ጠይቀናል ብለዋል።
" የዞኑ ፖሊስ ተጎድቶ አርባምንጭ ከገባዉ ልጅ ውጪ የተጎዳም ሆነ የሞተ ሰዉ አለመኖሩን ሲገልፁ ቆይተዉ በማግስቱ አስክሬኑ ጋርዱላ ሆስፒታል መሆኑን በመግለፅ ወደ ጉማይዴ ወሰን አከባቢ በሚትገኝ ሀይቤና ቀበሌ በፖሊስ አጅበዉ በማምጣት ከማስረከብ በስተቀር 'ስለ ገዳዮቹም ሆነ አሟሟቱ የዞኑ ፖሊስ በግልፅ የነገረን ነገር የለም' " ብለዋል።
ከጥቃቱ የተረፈዉ ካሳሁን ምን አለ?
" በዕለቱ አርባምንጭ ሞተር አሰርተን በሰላም ወደ ቤታችን እየተመለስን ነበር።
ጋርዱላ ዞን ደራሼ ወረዳ ገበልበኖ ኦልቴ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ስንደርስ አንድ አነስተኛ ሚኒባስ ቆሞ ተሳፋሪዎች ሲወርዱ እኛንም ሞተር እንድናስቆም ጠየቁን።
የደንብ ልብስ የለበሰ ፖሊስ በቦታዉ ስለነበር ምንም ጥርጣሬ ዉስጥ ሳንገባ በቆምንበት ነበር የያዝነዉን።
ገንዘብና የእጅ ስልካችንን በግድ ከወሰዱብን በኋላ 'ሄደዉ ለጉማይዴዎች ያቃጥራሉ፤ማንነታችንን ስላዩ እንግደላቸዉ' መባባል ሲጀምሩ እኔም በፊናዬ ጓደኛዬም በፊናው በእግር መሸሽ ጀመርን ለመጨረሻ ጊዜ ማስታዉሰዉ አብነትን ከጥቃት ፈፃሚዎቹ አንዱ በያዘዉ ስለት ማጅራቴን ሲወጋኝ ነዉ።
በደመነፍስ ስሮጥ ከወደቅኩበት ስነሳ በቆሎ ማሳ ዉስጥ ነበርኩ፤ እንደምንም አቅሜን አሟጥጬ ወደ መንገድ ወጣሁና አንድ መኪና አስቁሜ ወደቅኩኝ እግዚአብሔር ይስጣቸው አንስተዉ አርባምንጭ ሆስፒታል ወሰዱኝ፤ትንሽ ስሻለኝ ለቤተሰብ ደዉዬ የደረሰብኝን ነገርኳቸው።
የጓደኛዬን ሞት የሰማሁት በማግስቱ ቤተሰብ መጥቶ በጀልባ ወደ ቤት ከወሰዱኝ በኋላ ነዉ " ብሏል።
ኮሬ ዞን በጉዳዩ ዙሪያ ምን ይላል ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ጉዳዩን አስመልክቶ ያነጋገራቸው የኮሬ ዞን ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኮማንደር ሲዳሞ ማዳሞ በጋርዱላ ዞን ደራሼ ዙሪያ ወረዳ ሁለት የኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ ቡንቲ ቀበሌ ወጣቶች ላይ ጥቃት ተፈፅሞ ወጣት አብነት መገደሉንና ሌላኛው ጓደኛዉ መትረፉን ገልፀዋል።
የጋርዱላ ዞን ፖሊስ ጥቃት አድራሾችን አጣርቶ ለፍርድ እንዲያቀርብ የጋራ መድረክ ፈጥረዉ መነጋገራቸውን ገልፀዋል።
የጋርዱላ ዞን በጉዳዩ ዙሪያ ምን አለ ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለጉዳዩ መረጃ ለማግኘት ወደ ጋርዱላ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ታዬ ታምሩ የእጅ ስልክ ደዉሎ ቢያነጋግራቸዉም አጠቃላይ የፀጥታ ጉዳዮችን አስመልክቶ መረጃ መስጠት የሚችሉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ብቻ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የዞኑን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ግንኙነት ኪታሞን ቢያነጋግሯቸውም ለጊዜው በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ መስጠት እንደማይችሉ ገልፀዋል።
ቀናትን ጠብቆ ድጋሚ ብንደዉልላቸዉም ስልክ ባለማንሳታቸው ምላሻቸው በዚህ ዘገባ አልተካተተም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ጥቂት ትዝብቶች . . .የሚኒስትሩ
ንግግር ምንም አስተያየት አያሻውም። ጥሬ ሐቅ ነው። የጋጠወጥ ሹፌሮች ከተማ ነች ዋና ከተማችን። እኔ ራሴ ከሞላ ጎደል ትሁት (Semi-humble 🌚) ነኝ ብዬ አምናለሁ። ከመሪ ጀርባ ስሆን ግን አይደለሁም፤ በብዙ ምክንያት!
"ይቅርታ!" የሚል ቃል የሚወጣው ሹፌር ማየት የፀሀይ ግርዶሽ የማየት ያህል ብርቅ ነው!
እግረኛ ላሳልፍ ብሎ የቆመ ሹፌር ከኋላው ከሚመጡት ስድብ ይሸለማል፣ በክላክስ ጆሮው ይደማል። የተከለከለ ቦታ ማቆም፣ እግረኛ ውሀ ረጭቶ ማለፍ፣ ወዘተ የተለመዱ ናቸው። ዜብራ መሻገሪያ ላይ ለእግረኛ ቅድሚያ ያለመስጠት ብቻ በአግባቡ ቅጣት ቢጣልበት መንግስት በዓመት አንድ ሁለት ቢልየን ብር ሐቁ ነበር።
Road rage እየተባባሰ መጥቷል። "እንዴት አላስቀደምከኝም?" ብሎ (ቅድሚያ መብት ሳይኖረው) ከፊት አልፎ መንገድ ዘግቶ፣ ከመኪና ወርዶ ካልደበደብኩ የሚል ጥጋበኛ ፈልቷል። ብቻ አሽከርካሪዎች በጥፋታቸው ልክ አይቀጡም የሚለው ያስማማኛል።
ነገር ግን በአንፃሩ ሊታረሙ የሚገቡ እጅግ ብዙ ጥፋቶች በመንግሥት በኩል አሉ። የትራፊክ ሕግ የመጣስ ስልጠናን በተግባር ለሕዝቡ የሚሰጡት የመንግሥት መኪኖችን፣ ቪአይፒ ባለሀብቶች መኪኖችን እና የተለያዩ መያዶች (AU, UN, AO, & CD plates) አንድ ካልተባሉ ቅጣትና ሕግ ማስከበሩ አድሏዊ ይሆናል። አፍላ ወጣት የባለሥልጣን ልጆች የመኪና እሽቅድድም ሲያደርጉ ነው የሚል የከተማ ራሊ መሳይ ቪዲዮ በቅርቡ አይተናል። ይሄ ደግሞ ነውር ነው።
መንገዶች አመቺ ያልሆኑባቸው ቦታዎች ላይ መንገድ መረጣ ለትራፊክ አደጋ ያጋልጣል። በሌላ በኩል ደግሞ ሰፋፊ፣ ሰው የማይበዛባቸው፣ የአደጋ ታሪክ የሌላቸው እና በቂ ጥናት ያልተደረገባቸው ቦታዎች ላይ የፍጥነት ወሰን 50 ኪሜ/ሰዓት ይሆናል። በቀላሉ ማለፍ የሚችለው ተሽከርካሪ ይደራረባል። ሹፌር ከመንገዱ ላይ ዓይኑን ነቅሎ አስር ጊዜ የፍጥነት ጌጁን ያያል። የነዳጅ መስጫ ፔዳሉን የሚጫነው የሰው እግር ነው። ፕሮግራም የተደረገ ማሽን አይደለም። ትንሿ የእግር እንቅስቃሴ ከ50 ወደ 60 ኪሜ/ሰዓት ሳታስበው ነው የሚያደርስህ። ቅጣት ፈርተህ ዓይንህን ከመንገድ ስትነቅልም ሆነ ቅጣት ፈርተህ ፍሬን ስትይዝ አደጋ ትፈጥራለህ።
የፍጥነት ወሰንን መጣስ ማስቀጣት ያለበት ለኖቶሪየስ ጥሰት ነው። መጠነኛ መዋዠቅ በይቅርታ ነው መታለፍ ያለበት። ይሄ ይቅር የሚባል የመዋዠቅ ህዳግ (margin) ከ5 ኪሎሜትር ከፍ ማለት አለበት። የሹፌሩ ሀሳብ ሕግ ጥሶ መሄድ ወይም ድንገተኛ የፍጥነት መዋዠቅ መሆኑን ከአነዳዱ መለየት ይቻላል። በጠራራ ፀሀይ በ50 መንገድ ላይ ከ8ዐ ክስከ 100 የሚነዳ አለ። እሱን ከሆነች ራዳር ዕይታ ውስጥ ከገባች ቅፅበታዊ የ60 ኪ/ሜ ፍጥነት ጋር እኩል መቅጣት ፍትሐዊ አይሆንም።
ከዚህ በተጨማሪ ያለጥፋት የሚቀጡ የተወሰኑ ትራፊኮችና የትራፊክ አስተባባሪዎች ሀይ ሊባሉ ይገባል። አጠፋህ ለሚሉት ጥፋት ማስረጃ የላቸውም፣ አንዳንዴ ከጀርባው ቆመው ባላዩት መብራት ሁሉ ይቀጣሉ። ቅጣቱን አሜን ብለህ የመቀበል ግዴታ ግን አለብህ። አንዳንዴ የፍጥነት ገደብ ጣስክ ስትባልም ያው ነው። አሳዩኝ ስትል ራዳሩን የያዘው ባለሙያ ለምሳ እስኪመጣ ጠብቅ ትባላለህ። ለሰዓታት ከመቆም ተቀጥቶ መሄድን ያስመርጡሀል። በነገሮች ተከልሎ በፍጥነት መለኪያ ራዳር ለማጥመድ መሞከርም ተገቢ አይደለም። የትራፊክ ፖሊሶችና አስተናባሪዎች ለሕዝቡ መታየት አለባቸው። አሽከርካሪ አይቷቸውና እነሱ አሉ ብሎ ሕግ ማክበሩ ነው በጊዜ ሒደት የሕግ ማክበርን ባሕል የሚያደርገው። ተደብቆ ሕግ እስኪጥሱ መጠበቅ ማለማመድ ነው።
አሽከርካሪን እንደ ሌባ አይተው አክብሮት በሌለው መንገድ የሚያናግሩበት መንገድ ከሁሉም አናዳጁ ነው። ለአንዳንድ ባለሀብት እና ቲንትድ መኪና ባለቤቶች በወታደራዊ ሰላምታ ጭምር እጅ ሲነሱ ባየንበት ዓይን፣ የነሱና የልጆቻቸው ሀኪም፣ መምህር ወዘተ ሊሆን የሚችልን ሰው ሲያበሻቅጡና ሲያመናጭቁ ማየት የምር ያሳዝናል።
ለአንድ አንቀፅ የጀመርኩት ፅሑፍ ነው። ለካ ብዙ ነው ብሶታችን። ይብቃኝ።
በገመቹ መራራ
ንግግር ምንም አስተያየት አያሻውም። ጥሬ ሐቅ ነው። የጋጠወጥ ሹፌሮች ከተማ ነች ዋና ከተማችን። እኔ ራሴ ከሞላ ጎደል ትሁት (Semi-humble 🌚) ነኝ ብዬ አምናለሁ። ከመሪ ጀርባ ስሆን ግን አይደለሁም፤ በብዙ ምክንያት!
"ይቅርታ!" የሚል ቃል የሚወጣው ሹፌር ማየት የፀሀይ ግርዶሽ የማየት ያህል ብርቅ ነው!
እግረኛ ላሳልፍ ብሎ የቆመ ሹፌር ከኋላው ከሚመጡት ስድብ ይሸለማል፣ በክላክስ ጆሮው ይደማል። የተከለከለ ቦታ ማቆም፣ እግረኛ ውሀ ረጭቶ ማለፍ፣ ወዘተ የተለመዱ ናቸው። ዜብራ መሻገሪያ ላይ ለእግረኛ ቅድሚያ ያለመስጠት ብቻ በአግባቡ ቅጣት ቢጣልበት መንግስት በዓመት አንድ ሁለት ቢልየን ብር ሐቁ ነበር።
Road rage እየተባባሰ መጥቷል። "እንዴት አላስቀደምከኝም?" ብሎ (ቅድሚያ መብት ሳይኖረው) ከፊት አልፎ መንገድ ዘግቶ፣ ከመኪና ወርዶ ካልደበደብኩ የሚል ጥጋበኛ ፈልቷል። ብቻ አሽከርካሪዎች በጥፋታቸው ልክ አይቀጡም የሚለው ያስማማኛል።
ነገር ግን በአንፃሩ ሊታረሙ የሚገቡ እጅግ ብዙ ጥፋቶች በመንግሥት በኩል አሉ። የትራፊክ ሕግ የመጣስ ስልጠናን በተግባር ለሕዝቡ የሚሰጡት የመንግሥት መኪኖችን፣ ቪአይፒ ባለሀብቶች መኪኖችን እና የተለያዩ መያዶች (AU, UN, AO, & CD plates) አንድ ካልተባሉ ቅጣትና ሕግ ማስከበሩ አድሏዊ ይሆናል። አፍላ ወጣት የባለሥልጣን ልጆች የመኪና እሽቅድድም ሲያደርጉ ነው የሚል የከተማ ራሊ መሳይ ቪዲዮ በቅርቡ አይተናል። ይሄ ደግሞ ነውር ነው።
መንገዶች አመቺ ያልሆኑባቸው ቦታዎች ላይ መንገድ መረጣ ለትራፊክ አደጋ ያጋልጣል። በሌላ በኩል ደግሞ ሰፋፊ፣ ሰው የማይበዛባቸው፣ የአደጋ ታሪክ የሌላቸው እና በቂ ጥናት ያልተደረገባቸው ቦታዎች ላይ የፍጥነት ወሰን 50 ኪሜ/ሰዓት ይሆናል። በቀላሉ ማለፍ የሚችለው ተሽከርካሪ ይደራረባል። ሹፌር ከመንገዱ ላይ ዓይኑን ነቅሎ አስር ጊዜ የፍጥነት ጌጁን ያያል። የነዳጅ መስጫ ፔዳሉን የሚጫነው የሰው እግር ነው። ፕሮግራም የተደረገ ማሽን አይደለም። ትንሿ የእግር እንቅስቃሴ ከ50 ወደ 60 ኪሜ/ሰዓት ሳታስበው ነው የሚያደርስህ። ቅጣት ፈርተህ ዓይንህን ከመንገድ ስትነቅልም ሆነ ቅጣት ፈርተህ ፍሬን ስትይዝ አደጋ ትፈጥራለህ።
የፍጥነት ወሰንን መጣስ ማስቀጣት ያለበት ለኖቶሪየስ ጥሰት ነው። መጠነኛ መዋዠቅ በይቅርታ ነው መታለፍ ያለበት። ይሄ ይቅር የሚባል የመዋዠቅ ህዳግ (margin) ከ5 ኪሎሜትር ከፍ ማለት አለበት። የሹፌሩ ሀሳብ ሕግ ጥሶ መሄድ ወይም ድንገተኛ የፍጥነት መዋዠቅ መሆኑን ከአነዳዱ መለየት ይቻላል። በጠራራ ፀሀይ በ50 መንገድ ላይ ከ8ዐ ክስከ 100 የሚነዳ አለ። እሱን ከሆነች ራዳር ዕይታ ውስጥ ከገባች ቅፅበታዊ የ60 ኪ/ሜ ፍጥነት ጋር እኩል መቅጣት ፍትሐዊ አይሆንም።
ከዚህ በተጨማሪ ያለጥፋት የሚቀጡ የተወሰኑ ትራፊኮችና የትራፊክ አስተባባሪዎች ሀይ ሊባሉ ይገባል። አጠፋህ ለሚሉት ጥፋት ማስረጃ የላቸውም፣ አንዳንዴ ከጀርባው ቆመው ባላዩት መብራት ሁሉ ይቀጣሉ። ቅጣቱን አሜን ብለህ የመቀበል ግዴታ ግን አለብህ። አንዳንዴ የፍጥነት ገደብ ጣስክ ስትባልም ያው ነው። አሳዩኝ ስትል ራዳሩን የያዘው ባለሙያ ለምሳ እስኪመጣ ጠብቅ ትባላለህ። ለሰዓታት ከመቆም ተቀጥቶ መሄድን ያስመርጡሀል። በነገሮች ተከልሎ በፍጥነት መለኪያ ራዳር ለማጥመድ መሞከርም ተገቢ አይደለም። የትራፊክ ፖሊሶችና አስተናባሪዎች ለሕዝቡ መታየት አለባቸው። አሽከርካሪ አይቷቸውና እነሱ አሉ ብሎ ሕግ ማክበሩ ነው በጊዜ ሒደት የሕግ ማክበርን ባሕል የሚያደርገው። ተደብቆ ሕግ እስኪጥሱ መጠበቅ ማለማመድ ነው።
አሽከርካሪን እንደ ሌባ አይተው አክብሮት በሌለው መንገድ የሚያናግሩበት መንገድ ከሁሉም አናዳጁ ነው። ለአንዳንድ ባለሀብት እና ቲንትድ መኪና ባለቤቶች በወታደራዊ ሰላምታ ጭምር እጅ ሲነሱ ባየንበት ዓይን፣ የነሱና የልጆቻቸው ሀኪም፣ መምህር ወዘተ ሊሆን የሚችልን ሰው ሲያበሻቅጡና ሲያመናጭቁ ማየት የምር ያሳዝናል።
ለአንድ አንቀፅ የጀመርኩት ፅሑፍ ነው። ለካ ብዙ ነው ብሶታችን። ይብቃኝ።
በገመቹ መራራ
6 months ago
እንጨት ጠርቦ የጦር መሣሪያ በማስመሰል ሹፌሮችን በማስፈራራት አስገድዶ ገንዘብ የተቀበለው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ።
ሚያዚያ 18/08/2016 ዓ. ም ከቀኑ በግምት 10፡00 ሰዓት ሲሆን በ አነደድ ወረዳ ጉዳለማ ቀበሌ ማይት ተብሎ ከሚጠራው ልዩ ቦታ ተከሳሽ አቶ ትትናው ዘላለም ከደብረ ማርቆስ ወደ ደጀን እና ከደጀን ወደ ደብረማርቆስ እየሄዱ የነበሩ በስምና በታርጋ ካልተለዩ የጭነት መኪና አሽከርካሪዎች ገንዘብ አስገድዶ እየዘረፈ ባለበት በመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር እንደዋለ የወረዳው ፖሊስ ፅ/ቤት አስታውቋል።
ተከሳሹ በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን እና በሙሉ ሀሳቡና በፈቃዱ የወንጀሉን ድርጊት ውጤት በመቀበል እንጨት ጠርቦ የጦር መሳሪያ አስመስሎ በመያዝ በሀይል በማስገደድ ተሽከርካሪዎችን መንገድ ዘግቶ በማስቆም በመዝርፍና አስገድዶ ገንዘብ በመቀበል በፈፀመው ወንጀል ተከሷል።
ተከሳሽ ትትናው ዘላለም በአነደድ ወረዳ በወንጀል ምርመራ ክፍል ምርመራ ሲጣራበት ቆይቶ የምርመራ መዝገቡ ለሚመለከተው የፍትህ አካላት በመላክ ለአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ደብረ ማርቆስ ምድብ ችሎት ዛሬ ህዳር 26/2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት አቶ ትትናው ዘላለም የተባለው ግለሰብ ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ 2 ዓመት ከ2 ወር እስራት እንደተወሰነበት ተገልፆል።
የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምርያ ሚዲያና ኮሙንኬሽን
seledadotio
seledadotio
ሚያዚያ 18/08/2016 ዓ. ም ከቀኑ በግምት 10፡00 ሰዓት ሲሆን በ አነደድ ወረዳ ጉዳለማ ቀበሌ ማይት ተብሎ ከሚጠራው ልዩ ቦታ ተከሳሽ አቶ ትትናው ዘላለም ከደብረ ማርቆስ ወደ ደጀን እና ከደጀን ወደ ደብረማርቆስ እየሄዱ የነበሩ በስምና በታርጋ ካልተለዩ የጭነት መኪና አሽከርካሪዎች ገንዘብ አስገድዶ እየዘረፈ ባለበት በመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር እንደዋለ የወረዳው ፖሊስ ፅ/ቤት አስታውቋል።
ተከሳሹ በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን እና በሙሉ ሀሳቡና በፈቃዱ የወንጀሉን ድርጊት ውጤት በመቀበል እንጨት ጠርቦ የጦር መሳሪያ አስመስሎ በመያዝ በሀይል በማስገደድ ተሽከርካሪዎችን መንገድ ዘግቶ በማስቆም በመዝርፍና አስገድዶ ገንዘብ በመቀበል በፈፀመው ወንጀል ተከሷል።
ተከሳሽ ትትናው ዘላለም በአነደድ ወረዳ በወንጀል ምርመራ ክፍል ምርመራ ሲጣራበት ቆይቶ የምርመራ መዝገቡ ለሚመለከተው የፍትህ አካላት በመላክ ለአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ደብረ ማርቆስ ምድብ ችሎት ዛሬ ህዳር 26/2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት አቶ ትትናው ዘላለም የተባለው ግለሰብ ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ 2 ዓመት ከ2 ወር እስራት እንደተወሰነበት ተገልፆል።
የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምርያ ሚዲያና ኮሙንኬሽን
seledadotio
seledadotio
6 months ago
እንጨት ጠርቦ የጦር መሣሪያ በማስመሰል ሹፌሮችን በማስፈራራት አስገድዶ ገንዘብ የተቀበለው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ።
ሚያዚያ 18/08/2016 ዓ. ም ከቀኑ በግምት 10፡00 ሰዓት ሲሆን በ አነደድ ወረዳ ጉዳለማ ቀበሌ ማይት ተብሎ ከሚጠራው ልዩ ቦታ ተከሳሽ አቶ ትትናው ዘላለም ከደብረ ማርቆስ ወደ ደጀን እና ከደጀን ወደ ደብረማርቆስ እየሄዱ የነበሩ በስምና በታርጋ ካልተለዩ የጭነት መኪና አሽከርካሪዎች ገንዘብ አስገድዶ እየዘረፈ ባለበት በመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር እንደዋለ የወረዳው ፖሊስ ፅ/ቤት አስታውቋል።
ተከሳሹ በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን እና በሙሉ ሀሳቡና በፈቃዱ የወንጀሉን ድርጊት ውጤት በመቀበል እንጨት ጠርቦ የጦር መሳሪያ አስመስሎ በመያዝ በሀይል በማስገደድ ተሽከርካሪዎችን መንገድ ዘግቶ በማስቆም በመዝርፍና አስገድዶ ገንዘብ በመቀበል በፈፀመው ወንጀል ተከሷል።
ተከሳሽ ትትናው ዘላለም በአነደድ ወረዳ በወንጀል ምርመራ ክፍል ምርመራ ሲጣራበት ቆይቶ የምርመራ መዝገቡ ለሚመለከተው የፍትህ አካላት በመላክ ለአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ደብረ ማርቆስ ምድብ ችሎት ዛሬ ህዳር 26/2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት አቶ ትትናው ዘላለም የተባለው ግለሰብ ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ 2 ዓመት ከ2 ወር እስራት እንደተወሰነበት ተገልፆል።
የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምርያ ሚዲያና ኮሙንኬሽን
ሚያዚያ 18/08/2016 ዓ. ም ከቀኑ በግምት 10፡00 ሰዓት ሲሆን በ አነደድ ወረዳ ጉዳለማ ቀበሌ ማይት ተብሎ ከሚጠራው ልዩ ቦታ ተከሳሽ አቶ ትትናው ዘላለም ከደብረ ማርቆስ ወደ ደጀን እና ከደጀን ወደ ደብረማርቆስ እየሄዱ የነበሩ በስምና በታርጋ ካልተለዩ የጭነት መኪና አሽከርካሪዎች ገንዘብ አስገድዶ እየዘረፈ ባለበት በመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር እንደዋለ የወረዳው ፖሊስ ፅ/ቤት አስታውቋል።
ተከሳሹ በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን እና በሙሉ ሀሳቡና በፈቃዱ የወንጀሉን ድርጊት ውጤት በመቀበል እንጨት ጠርቦ የጦር መሳሪያ አስመስሎ በመያዝ በሀይል በማስገደድ ተሽከርካሪዎችን መንገድ ዘግቶ በማስቆም በመዝርፍና አስገድዶ ገንዘብ በመቀበል በፈፀመው ወንጀል ተከሷል።
ተከሳሽ ትትናው ዘላለም በአነደድ ወረዳ በወንጀል ምርመራ ክፍል ምርመራ ሲጣራበት ቆይቶ የምርመራ መዝገቡ ለሚመለከተው የፍትህ አካላት በመላክ ለአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ደብረ ማርቆስ ምድብ ችሎት ዛሬ ህዳር 26/2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት አቶ ትትናው ዘላለም የተባለው ግለሰብ ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ 2 ዓመት ከ2 ወር እስራት እንደተወሰነበት ተገልፆል።
የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምርያ ሚዲያና ኮሙንኬሽን
7 months ago
አዲሱ የኒው ዮርክ ከተማ ከንቲባ
📌በአሜሪካ ትልቋ ከተማ ኒው ዮርክ ለከንቲባነት በመመረጥ የመጀመሪያው ሙስሊም በመሆን ታሪክ ሠርቷል።
#ethiopia | ዞህራን ምርጫውን ካሸነፈ በኋላ ባደረገው ንግግር ቤተሰቦቹን እና ባለቤቱን አመስግኗል።ድምጻቸውን የሰጡት የኒው ዮርክ ነዋሪዎች "ለውጥ እንዲመጣ መፍቀዳቸውን" እንዳሳዩት ተናግሯል።
ዞህራን የኒው ዮርክ ከንቲባ እንዲሆን ንቅናቄ ያደረጉ እና ድምጽ የሰጡ ነዋሪዎችንም በንግግሩ ሳይጠቅስ አላለፈም።
"የመናውያን የመደብር ባለቤቶች፣ ሴኔጋላውያን የታክሲ ሹፌሮች፣ ኡዝቤክስታናውያን ነርሶች እና ኢትዮጵያውያን 'አክስቶች' " ሲል ድጋፍ የሰጡትን ዘርዝሯል።
ዞህራን ባደረገው የ30 ደቂቃ ንግግር "በዚህ ጨለማ የፖለቲካ ዘመን ኒው ዮርክ ብርሃን ትሆናለች" ብሏል።
"ዶናልድ ትራምፕ [ንግግሬን] እየተመለከትክ እንደሆነ አውቃለሁ። አራት ቃላት ልናገር እፈልጋለሁ። ድምጹን ከፍ አድርገው። እኛ ጋር ለመድረስ ሁላችንንም ማለፍ አለብህ" ሲልም ዞህራን ተናግሯል።
ትራምፕ በትሩዝ ሶሻል ማኅበራዊ ገጻቸው ". . . ተጀምሯል" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
ዞህራን አንጋፋው ፖለቲከኛ እና የቀድሞ የኒው ዮርክ ከንቲባ የሆኑት አንድሪው ኩዎሞን አሸንፎ የዴሞክራቲክ ፓርቲ እጩ መሆኑ በርካታ የፖለቲካ ታዛቢዎችን ማስደነቁ ይታወሳል።
የግራ ዘመም ፖለቲከኛ፣ የፍልስጤማውያን መብት ተሟጋች፣ የስደተኛ ልጅ፣ ሙስሊም የሆነው ዞህራን የበርካታ ዓመታት ልምድ እንዲሁም የቢሊዮነሮች ድጋፍ ያላቸውን አንድሪው ኩሞን ያሸንፋል ተብሎ አልተጠበቀም ነበር።#ባለገሩ
📌በአሜሪካ ትልቋ ከተማ ኒው ዮርክ ለከንቲባነት በመመረጥ የመጀመሪያው ሙስሊም በመሆን ታሪክ ሠርቷል።
#ethiopia | ዞህራን ምርጫውን ካሸነፈ በኋላ ባደረገው ንግግር ቤተሰቦቹን እና ባለቤቱን አመስግኗል።ድምጻቸውን የሰጡት የኒው ዮርክ ነዋሪዎች "ለውጥ እንዲመጣ መፍቀዳቸውን" እንዳሳዩት ተናግሯል።
ዞህራን የኒው ዮርክ ከንቲባ እንዲሆን ንቅናቄ ያደረጉ እና ድምጽ የሰጡ ነዋሪዎችንም በንግግሩ ሳይጠቅስ አላለፈም።
"የመናውያን የመደብር ባለቤቶች፣ ሴኔጋላውያን የታክሲ ሹፌሮች፣ ኡዝቤክስታናውያን ነርሶች እና ኢትዮጵያውያን 'አክስቶች' " ሲል ድጋፍ የሰጡትን ዘርዝሯል።
ዞህራን ባደረገው የ30 ደቂቃ ንግግር "በዚህ ጨለማ የፖለቲካ ዘመን ኒው ዮርክ ብርሃን ትሆናለች" ብሏል።
"ዶናልድ ትራምፕ [ንግግሬን] እየተመለከትክ እንደሆነ አውቃለሁ። አራት ቃላት ልናገር እፈልጋለሁ። ድምጹን ከፍ አድርገው። እኛ ጋር ለመድረስ ሁላችንንም ማለፍ አለብህ" ሲልም ዞህራን ተናግሯል።
ትራምፕ በትሩዝ ሶሻል ማኅበራዊ ገጻቸው ". . . ተጀምሯል" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
ዞህራን አንጋፋው ፖለቲከኛ እና የቀድሞ የኒው ዮርክ ከንቲባ የሆኑት አንድሪው ኩዎሞን አሸንፎ የዴሞክራቲክ ፓርቲ እጩ መሆኑ በርካታ የፖለቲካ ታዛቢዎችን ማስደነቁ ይታወሳል።
የግራ ዘመም ፖለቲከኛ፣ የፍልስጤማውያን መብት ተሟጋች፣ የስደተኛ ልጅ፣ ሙስሊም የሆነው ዞህራን የበርካታ ዓመታት ልምድ እንዲሁም የቢሊዮነሮች ድጋፍ ያላቸውን አንድሪው ኩሞን ያሸንፋል ተብሎ አልተጠበቀም ነበር።#ባለገሩ
7 months ago
የከተማ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ አገልግሎትን ከ20 ደቂቃ በላይ ያለ በቂ ምክንያት ማቋረጥ እንደሚያስቀጣ ተገለጸ
👉 አውቶብሶች ላይ በጂፒኤስ ቁጥጥር ይደረጋል ተብሏል
የከተማ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች የቴክኒክ ብልሽት ካላጋጠማቸው ወይም የሚታወቅ ችግር ካላጋጠመ በስተቀር፤ ከ20 ደቂቃ በላይ አገልግሎት ማቋረጥ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት አስታውቋል።
ይህንን ሕግ የተላለፉ አውቶብስ ሹፌሮች ወይም ትኬት ቆራጮችን ተጠያቂ እንደሚያደርግ ድርጅቱ አስጠንቅቋል።
ይህ አሰራር የተዘረጋው ዜጎች በቂ የትራንስፖርት አገልግሎት በማጣት እንዳይጉላሉና ረዣዥም ሰልፎች እንዳይፈጠሩ ለመከላከል እንደሆነ ተገልጿል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት የአገልግሎት ድጋፍ ዳይሬክተር አቶ እንዳልካቸው ከበደ፤ የአውቶብሶችን የትራንስፖርት አገልግሎት ፍሰት፣ ምልልስ እና የጊዜ ቆይታ በቅርበት እየተቆጣጠሩ እንደሚገኙ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡
እንደ መስመሩ እና እንደ ሰዓት ሁኔታ የሚለያይ ቢሆንም ከ5 ደቂቃ በላይ በአንድ ቦታ ያለ ምክንያት የሚቆሙ አውቶብሶች ላይ ክትትል እንደሚደረግ ተናግረው፤ በተለይ ከ20 ደቂቃ በላይ ያለ አገልግሎት መቆም እንደማይቻል አጽንኦት ሰጥተውበታል።
አቶ እንዳልካቸው አክለውም፤ "በተሽከርካሪዎቹ ላይ አቅጣጫ አመላካች መቆጣጠሪያ (ጂፒኤስ) በመግጠም የአውቶብሱን የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ምን ያህል የተሳለጠ እንደሆነ እና የምልልስ የጊዜ ቆይታን አስመልክቶ ክትትል ይደረጋል" ብለዋል።
በተጨማሪም በአውቶብሶቹ ውስጥ በተገጠሙ ካሜራዎች አማካኝነት የጊዜ ቆይታውን እና የትራንስፖርት አገልሎት አሰጣጡን በሚመለከት ቁጥጥር እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
አሐዱ
seledadotio
seledadotio
👉 አውቶብሶች ላይ በጂፒኤስ ቁጥጥር ይደረጋል ተብሏል
የከተማ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች የቴክኒክ ብልሽት ካላጋጠማቸው ወይም የሚታወቅ ችግር ካላጋጠመ በስተቀር፤ ከ20 ደቂቃ በላይ አገልግሎት ማቋረጥ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት አስታውቋል።
ይህንን ሕግ የተላለፉ አውቶብስ ሹፌሮች ወይም ትኬት ቆራጮችን ተጠያቂ እንደሚያደርግ ድርጅቱ አስጠንቅቋል።
ይህ አሰራር የተዘረጋው ዜጎች በቂ የትራንስፖርት አገልግሎት በማጣት እንዳይጉላሉና ረዣዥም ሰልፎች እንዳይፈጠሩ ለመከላከል እንደሆነ ተገልጿል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት የአገልግሎት ድጋፍ ዳይሬክተር አቶ እንዳልካቸው ከበደ፤ የአውቶብሶችን የትራንስፖርት አገልግሎት ፍሰት፣ ምልልስ እና የጊዜ ቆይታ በቅርበት እየተቆጣጠሩ እንደሚገኙ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡
እንደ መስመሩ እና እንደ ሰዓት ሁኔታ የሚለያይ ቢሆንም ከ5 ደቂቃ በላይ በአንድ ቦታ ያለ ምክንያት የሚቆሙ አውቶብሶች ላይ ክትትል እንደሚደረግ ተናግረው፤ በተለይ ከ20 ደቂቃ በላይ ያለ አገልግሎት መቆም እንደማይቻል አጽንኦት ሰጥተውበታል።
አቶ እንዳልካቸው አክለውም፤ "በተሽከርካሪዎቹ ላይ አቅጣጫ አመላካች መቆጣጠሪያ (ጂፒኤስ) በመግጠም የአውቶብሱን የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ምን ያህል የተሳለጠ እንደሆነ እና የምልልስ የጊዜ ቆይታን አስመልክቶ ክትትል ይደረጋል" ብለዋል።
በተጨማሪም በአውቶብሶቹ ውስጥ በተገጠሙ ካሜራዎች አማካኝነት የጊዜ ቆይታውን እና የትራንስፖርት አገልሎት አሰጣጡን በሚመለከት ቁጥጥር እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
አሐዱ
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
7 months ago
የከተማ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ አገልግሎትን ከ20 ደቂቃ በላይ ያለ በቂ ምክንያት ማቋረጥ እንደሚያስቀጣ ተገለጸ
👉 አውቶብሶች ላይ በጂፒኤስ ቁጥጥር ይደረጋል ተብሏል
የከተማ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች የቴክኒክ ብልሽት ካላጋጠማቸው ወይም የሚታወቅ ችግር ካላጋጠመ በስተቀር፤ ከ20 ደቂቃ በላይ አገልግሎት ማቋረጥ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት አስታውቋል።
ይህንን ሕግ የተላለፉ አውቶብስ ሹፌሮች ወይም ትኬት ቆራጮችን ተጠያቂ እንደሚያደርግ ድርጅቱ አስጠንቅቋል።
ይህ አሰራር የተዘረጋው ዜጎች በቂ የትራንስፖርት አገልግሎት በማጣት እንዳይጉላሉና ረዣዥም ሰልፎች እንዳይፈጠሩ ለመከላከል እንደሆነ ተገልጿል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት የአገልግሎት ድጋፍ ዳይሬክተር አቶ እንዳልካቸው ከበደ፤ የአውቶብሶችን የትራንስፖርት አገልግሎት ፍሰት፣ ምልልስ እና የጊዜ ቆይታ በቅርበት እየተቆጣጠሩ እንደሚገኙ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡
እንደ መስመሩ እና እንደ ሰዓት ሁኔታ የሚለያይ ቢሆንም ከ5 ደቂቃ በላይ በአንድ ቦታ ያለ ምክንያት የሚቆሙ አውቶብሶች ላይ ክትትል እንደሚደረግ ተናግረው፤ በተለይ ከ20 ደቂቃ በላይ ያለ አገልግሎት መቆም እንደማይቻል አጽንኦት ሰጥተውበታል።
አቶ እንዳልካቸው አክለውም፤ "በተሽከርካሪዎቹ ላይ አቅጣጫ አመላካች መቆጣጠሪያ (ጂፒኤስ) በመግጠም የአውቶብሱን የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ምን ያህል የተሳለጠ እንደሆነ እና የምልልስ የጊዜ ቆይታን አስመልክቶ ክትትል ይደረጋል" ብለዋል።
በተጨማሪም በአውቶብሶቹ ውስጥ በተገጠሙ ካሜራዎች አማካኝነት የጊዜ ቆይታውን እና የትራንስፖርት አገልሎት አሰጣጡን በሚመለከት ቁጥጥር እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
አሐዱ
👉 አውቶብሶች ላይ በጂፒኤስ ቁጥጥር ይደረጋል ተብሏል
የከተማ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች የቴክኒክ ብልሽት ካላጋጠማቸው ወይም የሚታወቅ ችግር ካላጋጠመ በስተቀር፤ ከ20 ደቂቃ በላይ አገልግሎት ማቋረጥ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት አስታውቋል።
ይህንን ሕግ የተላለፉ አውቶብስ ሹፌሮች ወይም ትኬት ቆራጮችን ተጠያቂ እንደሚያደርግ ድርጅቱ አስጠንቅቋል።
ይህ አሰራር የተዘረጋው ዜጎች በቂ የትራንስፖርት አገልግሎት በማጣት እንዳይጉላሉና ረዣዥም ሰልፎች እንዳይፈጠሩ ለመከላከል እንደሆነ ተገልጿል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት የአገልግሎት ድጋፍ ዳይሬክተር አቶ እንዳልካቸው ከበደ፤ የአውቶብሶችን የትራንስፖርት አገልግሎት ፍሰት፣ ምልልስ እና የጊዜ ቆይታ በቅርበት እየተቆጣጠሩ እንደሚገኙ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡
እንደ መስመሩ እና እንደ ሰዓት ሁኔታ የሚለያይ ቢሆንም ከ5 ደቂቃ በላይ በአንድ ቦታ ያለ ምክንያት የሚቆሙ አውቶብሶች ላይ ክትትል እንደሚደረግ ተናግረው፤ በተለይ ከ20 ደቂቃ በላይ ያለ አገልግሎት መቆም እንደማይቻል አጽንኦት ሰጥተውበታል።
አቶ እንዳልካቸው አክለውም፤ "በተሽከርካሪዎቹ ላይ አቅጣጫ አመላካች መቆጣጠሪያ (ጂፒኤስ) በመግጠም የአውቶብሱን የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ምን ያህል የተሳለጠ እንደሆነ እና የምልልስ የጊዜ ቆይታን አስመልክቶ ክትትል ይደረጋል" ብለዋል።
በተጨማሪም በአውቶብሶቹ ውስጥ በተገጠሙ ካሜራዎች አማካኝነት የጊዜ ቆይታውን እና የትራንስፖርት አገልሎት አሰጣጡን በሚመለከት ቁጥጥር እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
አሐዱ
10 months ago
ከደረሰን መልዕክቶች መሀል;
በተለምዶ ሚኒባስ የሚባሉ ታክሲዎች የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ከመጪው አመት ጀመሮ አይሰጡም ሲል የከተማወ ትራንስፖርት ቢሮ ገልፇል።
እንደ ምክንያትነትም የተቀመጡት ደግሞ;
ስምንት ሚኒባሶች በአንዴ የሚያጓጉዙትን አውቶብሱ በአንዴ ስለሚያጓጉዝ የትራፊክ ፍሰቱን በማቀላጠፍ ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ ያደርጋል።
በከተማዋ ውስጥ አገልግሎት የሚሰጡ አብዛኛዎቹ ኮድ አንድ ታክሲዎች ያረጁ እና መስፈርቱን የማያሟሉ ናቸው የሚል ነው።
ኮድ አንድ ታክሲዎችን ከ25 ሰው በላይ ወደሚይዙ ሜትር ታክሲዎች ለማሳደግ ስራ ይሰራል ተብሏል።
ከደረሱን ጥያቄዎች መሀል;
👉የሚተካው አውቶብስ የታክሲዎችን ቁጥር ያክል ካልሆነ ስራ ላይ የነበሩ ሹፌሮች እና ረዳቶች እጣ ፈንታቸው ምንድን ነው?
👉ታክሲዎቹ ከአገልግሎት ሲወጡ የት ነው የሚሰሩት? ክፍለ ሀገር የሚሰሩ ከሆነ ቀድሞ ይሄን ስራ ከሚሰሩት ጋር የጥቅም ግጭት አይነሳም ወይ?
👉ታክሲዎቹ ይሸጡ ቢባል በከተማ ስለማይሰሩ ተገቢ በሆነ ዋጋ መሸጥ አይከብድም ወይ?
በተለምዶ ሚኒባስ የሚባሉ ታክሲዎች የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ከመጪው አመት ጀመሮ አይሰጡም ሲል የከተማወ ትራንስፖርት ቢሮ ገልፇል።
እንደ ምክንያትነትም የተቀመጡት ደግሞ;
ስምንት ሚኒባሶች በአንዴ የሚያጓጉዙትን አውቶብሱ በአንዴ ስለሚያጓጉዝ የትራፊክ ፍሰቱን በማቀላጠፍ ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ ያደርጋል።
በከተማዋ ውስጥ አገልግሎት የሚሰጡ አብዛኛዎቹ ኮድ አንድ ታክሲዎች ያረጁ እና መስፈርቱን የማያሟሉ ናቸው የሚል ነው።
ኮድ አንድ ታክሲዎችን ከ25 ሰው በላይ ወደሚይዙ ሜትር ታክሲዎች ለማሳደግ ስራ ይሰራል ተብሏል።
ከደረሱን ጥያቄዎች መሀል;
👉የሚተካው አውቶብስ የታክሲዎችን ቁጥር ያክል ካልሆነ ስራ ላይ የነበሩ ሹፌሮች እና ረዳቶች እጣ ፈንታቸው ምንድን ነው?
👉ታክሲዎቹ ከአገልግሎት ሲወጡ የት ነው የሚሰሩት? ክፍለ ሀገር የሚሰሩ ከሆነ ቀድሞ ይሄን ስራ ከሚሰሩት ጋር የጥቅም ግጭት አይነሳም ወይ?
👉ታክሲዎቹ ይሸጡ ቢባል በከተማ ስለማይሰሩ ተገቢ በሆነ ዋጋ መሸጥ አይከብድም ወይ?
10 months ago
ግማሽ ሚሊዮን ብር ለጣና ነሽ
ባለሀብቱ ቴዎድሮስ አጥናፉ ለ"ጣና ነሽ" ሹፌር የ500 ሺህ ብር ስጦታ ሊሰጡ ነው!
ባለሀብት አቶ ቴዎድሮስ አጥናፉ፣ በረሃ ወርደው ሙያቸውን ለሚያከብሩ እና ለሚወዱ ሹፌሮች ማበረታቻ ይሆን ዘንድ፣ ለ"ጣና ነሽ" ሹፌር 500,000 ብር ለመለገስ ፍቃደኛ መሆናቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታወቁ።
አቶ ቴዎድሮስ "ጣና ነሽ" ወደ ባህርዳር ከተማ በምትገባበት ሰዓት ይህንን ሽልማት ለማበርከት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸው፣
ስጦታውን ለማስተባበር የሚችሉ አካላትን ጥሪ አቅርበዋል።
Seledadotio
Seledadotio
ባለሀብቱ ቴዎድሮስ አጥናፉ ለ"ጣና ነሽ" ሹፌር የ500 ሺህ ብር ስጦታ ሊሰጡ ነው!
ባለሀብት አቶ ቴዎድሮስ አጥናፉ፣ በረሃ ወርደው ሙያቸውን ለሚያከብሩ እና ለሚወዱ ሹፌሮች ማበረታቻ ይሆን ዘንድ፣ ለ"ጣና ነሽ" ሹፌር 500,000 ብር ለመለገስ ፍቃደኛ መሆናቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታወቁ።
አቶ ቴዎድሮስ "ጣና ነሽ" ወደ ባህርዳር ከተማ በምትገባበት ሰዓት ይህንን ሽልማት ለማበርከት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸው፣
ስጦታውን ለማስተባበር የሚችሉ አካላትን ጥሪ አቅርበዋል።
Seledadotio
Seledadotio
11 months ago
ጎንደር የቱሪዝም አቅሟን በመጠቀም የከተማዋን ገጽታ ለማዘመን እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
#ethiopia | የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው እንደገለጹት፣ ለዘመናት የኢትዮጵያ ታሪካዊ መዲና የነበረችው ጎንደር፣ የቱሪዝም ሀብቶቿን ወደ ኢኮኖሚያዊ ልማት ለመቀየርና የከተማዋን ገጽታ ለማዘመን ሰፊ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገለጹ።
ጎንደር ከ1628 ጀምሮ ከ250 ዓመታት በላይ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ሆና ያገለገለች ሲሆን፣ ከ27 በላይ ነገስታት የነገሱባት ታሪካዊ ስፍራ ነች። ከተማዋ ሰባት የዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት የተመዘገቡ ቦታዎችን በሦስትና በሁለት ኪሎ ሜትር ርቀት ውስጥ ያቀፈች ሲሆን፣ ይህም በአንድ ከተማ ውስጥ እጅግ በጣም ያልተለመደ አጋጣሚ መሆኑን ከንቲባው አብራርተዋል።
ከከተማዋ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የሚገኝ ሲሆን፣ በ60 ኪሎ ሜትር ርቀት ደግሞ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ይገኛል። እነዚህ አካባቢዎች ከጣና ሐይቅ፣ ከእፅዋት ብዝሀነትና ከገዳማት ጋር ተዳምረው ለቱሪስቶች ከፍተኛ መስህብ መሆናቸው ተገልጿል።
መንግስት ለቱሪዝም ልማት ልዩ ትኩረት በመስጠት እየሰራ ሲሆን፣ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ግንባር ቀደም ምሳሌ ነው። ሪዞርቱ እጅግ ዘመናዊና አካባቢን የጠበቀ ለቱሪስቶች ምቹ ስፍራ ሆኖ እየተገነባ ነው።
ከንቲባው የፋሲል አብያተ መንግስት ጥገና ስራ የቱሪዝም ዘርፍ ከተሰጠው ትኩረት ዋነኛ ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል። የ400 ዓመታት ዕድሜ ያስቆጠረው ይህ ቅርስ ከዚህ ቀደም መሰረታዊ ጥገና ተደርጎለት እንደማያውቅ እና ወደ ፍርስራሽነት ሊቀየር በተቃረበበት ሁኔታ ላይ እንደነበር አስረድተዋል። አሁን ግን በመንግስት ትኩረት ጥገና እየተደረገለት ሲሆን፣ የመጀመሪያ ምዕራፍ የማጠናቀቂያ ምዕራፍ ላይ መድረሱን ተናግረዋል። ይህ የጥገና ስራ የኢትዮጵያን የጋራ ታሪክ ማሳያ የሆነውን ቅርስ ከመጥፋት በመታደግ ለቱሪዝም ዝግጁ እንደሚያደርገው ተጠቅሷል።
ጎንደር የረጅም ጊዜ የከተማነት ታሪክ ያላት ብትሆንም፣ ከታሪካዊ እሴቷ ጋር የሚመጣጠን የልማት ስራ እንዳልተሰራባት ከንቲባው አስታውቀዋል። በተለይ በጠባብ ጎዳናዎች፣ በማይመቹ መንገዶች እና በመሰረተ ልምቶች (ውሃና መብራት) ችግሮች የተሞላች ከተማ እንደነበረች ተጠቅሷል። ከሚሊዮን በላይ ህዝብ የሚኖርባት ከተማ ሆና ሳለች፣ ለነዋሪዎችና ለጎብኚዎች እጅግ አስቸጋሪ እንደነበረች አክለዋል።
ይህን ችግር ለመፍታት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተነሳሽነት የተጀመረው የኮሪደር ልማት በጎንደርም ትልቅ ለውጥ እያመጣ ነው። ይህ ልማት መንገዶችንና የፍሳሽ ማስወገጃዎችን ከመገንባት ባለፈ፣ የከተማዋን ቅርፅ የሚያስተካክል እና አረንጓዴ ቦታዎችን የሚያበዛ መሆኑ ተገልጿል። በጥንታዊቷ ከተማ በሚደረጉ የልማት ስራዎች ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዳሉ ከንቲባው ገልጸዋል፤ ይህም አንድ የጥንት ህንጻ ሲጠገን ሌላ ችግር እንደሚፈጠር፣ በአንድ አሮጌ አካል ውስጥ እንዳለ በሽታ ከአንዱ ስትጀምር ሌላኛው እንደሚገጥም አስረድተዋል። ሆኖም ግን፣ እነዚህን ችግሮች በመፍታት የከተማዋን ገጽታ ሙሉ ለሙሉ ለመቀየር እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የኮሪደር ልማቱ የሥራ ባህልን በመቀየር በጎንደር ከፍተኛ የሥራ ዕድል ፈጠራ አስገኝቷል። በአንድ ጊዜ ከ15,000 በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ ዕድል መፈጠሩ የተገለጸ ሲሆን፣ በዚህ ዓመት በአጠቃላይ 46,000 የሚጠጉ የሥራ ዕድሎች በከተማዋ ተፈጥረዋል። አብዛኞቹ የስራ እድሎች በኮሪደር ልማቱ እና በፋሲል ቤተመንግስት ጥገና ላይ የተፈጠሩ ናቸው።
በተጨማሪም የከተማዋ ቁልፍ የልማት አጀንዳ የሆነውን የውሃ ችግር የሚፈታው የመገጭ መስኖ ፕሮጀክትም ከፍተኛ የስራ እድል ፈጥሯል። ይህ ፕሮጀክት ከ2000 ዓ.ም አካባቢ ውል ተይዞለት የነበረ ቢሆንም ለ17 ዓመታት ያህል ተግባራዊ ሳይሆን የቆየ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከ40 ሜትር በላይ የውሃ ግድብ ተጠናቆ በቀጣይ አመት ለመመረቅ በ24 ሰዓት እየተሰራ መሆኑ ተጠቅሷል።
የጎንደር ህዝብ በከተማው ልማት ከፍተኛ ተሳትፎ እያደረገ ሲሆን፣ በተለይም በኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ህዝቡ የራሱን ቤቶች በማፍረስ እና በማደስ የከተማዋን ገጽታ በመቀየር ላይ ይገኛል። እስከ ግንቦት መጨረሻ በተጠና ጥናት መሰረት ህብረተሰቡ ራሱ ከ1.8 ቢሊዮን ብር በላይ መዋጮ ማድረጉ ተገልጿል። የከተማው አስተዳደር ዲዛይን በመስጠት ህዝቡ ቤቶችን እንዲያድስ እና እንዲለውጥ እየረዳ ሲሆን፣ የሃይማኖት ተቋማትም የልማት ቦታዎችን በማስለቀቅ ከፍተኛ ድጋፍ እያደረጉ መሆናቸው ገልጸዋል።
ከንቲባው እንዳስታወቁት፣ ጎንደር ከዚህ በፊት ሰፋ ያሉ የፀጥታ ችግሮች አጋጥሟት ነበር። ይህን ፈተና ለመሻገር የህዝቡ፣ የወጣቱ፣ የፀጥታ አካላትና የመከላከያ ሰራዊት ተጋድሎ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል፤ ይህም አሁን ላለው አንጻራዊ ሰላም ዋነኛ ምክንያት ነው። በተለይ በአካባቢው የነበሩ ከባድ ችግሮች በብዙ የፀጥታ ዋጋ የተከፈለባቸው ሲሆን፣ አሁን ላለው አንጻራዊ ሰላም እና ለሚታዩት የልማት ስራዎች መሳካት የህብረተሰቡ፣ የወጣቱ እና የሃይማኖት አባቶች ድርሻ የላቀ መሆኑን ከንቲባው አብራርተዋል።
በከተማዋ የኮሪደር ልማት ምክንያት ለተነሱ ዜጎች ዘላቂ የመልሶ ማልማት ስራዎችን ለማስኬድ በ311 ሚሊየን ብር የገበያ ማዕከል በአዞዞ አካባቢ እየተገነባ ይገኛል ያሉ ሲሆን የዚህ ፕሮጀክት አፈጻጸምም 80 በመቶ ደርሷል።
በተጨማሪም ለመምህራን፣ ለህክምና ባለሙያዎች፣ ለሹፌሮች እና ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የመኖሪያ ቤት ግንባታ ፕሮጀክት ለመጀመር በቅድመ ዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ከንቲባው አክለዋል።
#ethiopia | የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው እንደገለጹት፣ ለዘመናት የኢትዮጵያ ታሪካዊ መዲና የነበረችው ጎንደር፣ የቱሪዝም ሀብቶቿን ወደ ኢኮኖሚያዊ ልማት ለመቀየርና የከተማዋን ገጽታ ለማዘመን ሰፊ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገለጹ።
ጎንደር ከ1628 ጀምሮ ከ250 ዓመታት በላይ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ሆና ያገለገለች ሲሆን፣ ከ27 በላይ ነገስታት የነገሱባት ታሪካዊ ስፍራ ነች። ከተማዋ ሰባት የዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት የተመዘገቡ ቦታዎችን በሦስትና በሁለት ኪሎ ሜትር ርቀት ውስጥ ያቀፈች ሲሆን፣ ይህም በአንድ ከተማ ውስጥ እጅግ በጣም ያልተለመደ አጋጣሚ መሆኑን ከንቲባው አብራርተዋል።
ከከተማዋ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የሚገኝ ሲሆን፣ በ60 ኪሎ ሜትር ርቀት ደግሞ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ይገኛል። እነዚህ አካባቢዎች ከጣና ሐይቅ፣ ከእፅዋት ብዝሀነትና ከገዳማት ጋር ተዳምረው ለቱሪስቶች ከፍተኛ መስህብ መሆናቸው ተገልጿል።
መንግስት ለቱሪዝም ልማት ልዩ ትኩረት በመስጠት እየሰራ ሲሆን፣ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ግንባር ቀደም ምሳሌ ነው። ሪዞርቱ እጅግ ዘመናዊና አካባቢን የጠበቀ ለቱሪስቶች ምቹ ስፍራ ሆኖ እየተገነባ ነው።
ከንቲባው የፋሲል አብያተ መንግስት ጥገና ስራ የቱሪዝም ዘርፍ ከተሰጠው ትኩረት ዋነኛ ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል። የ400 ዓመታት ዕድሜ ያስቆጠረው ይህ ቅርስ ከዚህ ቀደም መሰረታዊ ጥገና ተደርጎለት እንደማያውቅ እና ወደ ፍርስራሽነት ሊቀየር በተቃረበበት ሁኔታ ላይ እንደነበር አስረድተዋል። አሁን ግን በመንግስት ትኩረት ጥገና እየተደረገለት ሲሆን፣ የመጀመሪያ ምዕራፍ የማጠናቀቂያ ምዕራፍ ላይ መድረሱን ተናግረዋል። ይህ የጥገና ስራ የኢትዮጵያን የጋራ ታሪክ ማሳያ የሆነውን ቅርስ ከመጥፋት በመታደግ ለቱሪዝም ዝግጁ እንደሚያደርገው ተጠቅሷል።
ጎንደር የረጅም ጊዜ የከተማነት ታሪክ ያላት ብትሆንም፣ ከታሪካዊ እሴቷ ጋር የሚመጣጠን የልማት ስራ እንዳልተሰራባት ከንቲባው አስታውቀዋል። በተለይ በጠባብ ጎዳናዎች፣ በማይመቹ መንገዶች እና በመሰረተ ልምቶች (ውሃና መብራት) ችግሮች የተሞላች ከተማ እንደነበረች ተጠቅሷል። ከሚሊዮን በላይ ህዝብ የሚኖርባት ከተማ ሆና ሳለች፣ ለነዋሪዎችና ለጎብኚዎች እጅግ አስቸጋሪ እንደነበረች አክለዋል።
ይህን ችግር ለመፍታት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተነሳሽነት የተጀመረው የኮሪደር ልማት በጎንደርም ትልቅ ለውጥ እያመጣ ነው። ይህ ልማት መንገዶችንና የፍሳሽ ማስወገጃዎችን ከመገንባት ባለፈ፣ የከተማዋን ቅርፅ የሚያስተካክል እና አረንጓዴ ቦታዎችን የሚያበዛ መሆኑ ተገልጿል። በጥንታዊቷ ከተማ በሚደረጉ የልማት ስራዎች ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዳሉ ከንቲባው ገልጸዋል፤ ይህም አንድ የጥንት ህንጻ ሲጠገን ሌላ ችግር እንደሚፈጠር፣ በአንድ አሮጌ አካል ውስጥ እንዳለ በሽታ ከአንዱ ስትጀምር ሌላኛው እንደሚገጥም አስረድተዋል። ሆኖም ግን፣ እነዚህን ችግሮች በመፍታት የከተማዋን ገጽታ ሙሉ ለሙሉ ለመቀየር እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የኮሪደር ልማቱ የሥራ ባህልን በመቀየር በጎንደር ከፍተኛ የሥራ ዕድል ፈጠራ አስገኝቷል። በአንድ ጊዜ ከ15,000 በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ ዕድል መፈጠሩ የተገለጸ ሲሆን፣ በዚህ ዓመት በአጠቃላይ 46,000 የሚጠጉ የሥራ ዕድሎች በከተማዋ ተፈጥረዋል። አብዛኞቹ የስራ እድሎች በኮሪደር ልማቱ እና በፋሲል ቤተመንግስት ጥገና ላይ የተፈጠሩ ናቸው።
በተጨማሪም የከተማዋ ቁልፍ የልማት አጀንዳ የሆነውን የውሃ ችግር የሚፈታው የመገጭ መስኖ ፕሮጀክትም ከፍተኛ የስራ እድል ፈጥሯል። ይህ ፕሮጀክት ከ2000 ዓ.ም አካባቢ ውል ተይዞለት የነበረ ቢሆንም ለ17 ዓመታት ያህል ተግባራዊ ሳይሆን የቆየ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከ40 ሜትር በላይ የውሃ ግድብ ተጠናቆ በቀጣይ አመት ለመመረቅ በ24 ሰዓት እየተሰራ መሆኑ ተጠቅሷል።
የጎንደር ህዝብ በከተማው ልማት ከፍተኛ ተሳትፎ እያደረገ ሲሆን፣ በተለይም በኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ህዝቡ የራሱን ቤቶች በማፍረስ እና በማደስ የከተማዋን ገጽታ በመቀየር ላይ ይገኛል። እስከ ግንቦት መጨረሻ በተጠና ጥናት መሰረት ህብረተሰቡ ራሱ ከ1.8 ቢሊዮን ብር በላይ መዋጮ ማድረጉ ተገልጿል። የከተማው አስተዳደር ዲዛይን በመስጠት ህዝቡ ቤቶችን እንዲያድስ እና እንዲለውጥ እየረዳ ሲሆን፣ የሃይማኖት ተቋማትም የልማት ቦታዎችን በማስለቀቅ ከፍተኛ ድጋፍ እያደረጉ መሆናቸው ገልጸዋል።
ከንቲባው እንዳስታወቁት፣ ጎንደር ከዚህ በፊት ሰፋ ያሉ የፀጥታ ችግሮች አጋጥሟት ነበር። ይህን ፈተና ለመሻገር የህዝቡ፣ የወጣቱ፣ የፀጥታ አካላትና የመከላከያ ሰራዊት ተጋድሎ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል፤ ይህም አሁን ላለው አንጻራዊ ሰላም ዋነኛ ምክንያት ነው። በተለይ በአካባቢው የነበሩ ከባድ ችግሮች በብዙ የፀጥታ ዋጋ የተከፈለባቸው ሲሆን፣ አሁን ላለው አንጻራዊ ሰላም እና ለሚታዩት የልማት ስራዎች መሳካት የህብረተሰቡ፣ የወጣቱ እና የሃይማኖት አባቶች ድርሻ የላቀ መሆኑን ከንቲባው አብራርተዋል።
በከተማዋ የኮሪደር ልማት ምክንያት ለተነሱ ዜጎች ዘላቂ የመልሶ ማልማት ስራዎችን ለማስኬድ በ311 ሚሊየን ብር የገበያ ማዕከል በአዞዞ አካባቢ እየተገነባ ይገኛል ያሉ ሲሆን የዚህ ፕሮጀክት አፈጻጸምም 80 በመቶ ደርሷል።
በተጨማሪም ለመምህራን፣ ለህክምና ባለሙያዎች፣ ለሹፌሮች እና ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የመኖሪያ ቤት ግንባታ ፕሮጀክት ለመጀመር በቅድመ ዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ከንቲባው አክለዋል።
11 months ago
በሙዚቃዎችህ ውስጥ የዕድሜዬ ትዝታ አለ:: በግጥምህ ቅንብብ ውስጥ ስዕል እያቀለምኩ ኖሬያለሁ:: ባንተ ሙዚቃ ውስጥ የተጋድሎን ምስል:: ቀቢፀ ተስፋ ላይ ያቆጠቆጠን ፍቅር:: በዛሬ አትሮንስ ላይ ትናንትናን መመርመርን:: ላለመለያየት ኪዳን ማሰርን:: ከልብ ማሳ ላይ ቂምና አረምን ነቅሎ ፍቅርን መትከልን በብርሀናማ ገፃቸው ሲገለጡ ተመልክቻለሁ::
በ'ሞናሊዛ' ስራህ ውስጥ ለረዥም ዘመናት ጭው ያለ እንቅልፍ ውስጥ የነበረችው አውሮፓ በ15ኛው ክፍለ ዘመን ከእንቅልፏ ስትነቃ አይቻለሁ:: የዘመነ-ህዳሴ ትሩፋት የሆኑት ሥነ-ጥበብ ፣ ሥነ - ህንፃ ፣ ሥነ-ፅሁፍ ፣ ሎጂክ ፣ ፊዚክስ ፣ ኮስሞሎጂ ከፍሎረንስ ተነስተው አለምን ሲያዳርሱ ተመልክቻለሁ:: "ዘመን ከሰለሞን ጥበብ ተበድሮ ታላቅ ብርሃን ሆነ ከሮማ ጀምሮ"
"በሄዋን እንደዋዛ" ስራህ ውስጥ ገልብጣ ልጥትለን የነበረችው የሄዋን መኪና ማርያም ፍሬን ይዛ ለመዳን ምክንያት እንደሆነችን ተመልክቻለሁ:: በ'እንደ ቢራቢሮ' ስራህ እንደ ሩር የሾለች በየሄደችበት የምትለጋ ሴት መዘዝ እንጂ ማር እንደምታመጣ ተገንዝቤያለሁ:: በ"ለማን ልማሽ" ውስጥ የነውርን መጋረጃ በምላስ አለመግለጥን:: ስቆ ማለፍን አይቻለሁ:: በ"ባይገርምሽ" ውስጥ የማቴዎስ ወንጌልን አይቻለሁ::
በ'70 ደረጃ' ስራህ ውስጥ ሩብ ክፍለ ዘመንን አይቻለሁ:: ሸዋ ዳቦ ከመምጣቱ በፊት አርመኖች ፉርኖ ዳቦን ሲቸበችቡ አይቻለሁ:: ሴሼንቶ ሹፌሮች ከጀነራል በላይ ሲከበሩ አይቻለሁ:: ሴቶች ጥላቸውን አይተው ሰዓት ከመገመት ወጥተው ክንዳቸው ላይ ሰዓት አስረው መዘመን ሲጀምሩ አይቻለሁ::
በ'ያስተሰርያል' ውስጥ የተማሪ ማዕበል የሚንጠውን የአብዮት ባህር አይቻለሁ:: ስድሳዎችን አዛውንት ከተማሪ ጋር ስልቅጥ አድርጎ የዋጠውን የምደር አኬልዳማ ከርስን አይቻለሁ:: ለም መሬታችን አራሙቻ ሲያበቅል አይቻለሁ:: ወጣቱ በኤች አይ ቪ ምጣድ ሲቆላ አይቻለሁ:: ይሁ ሁሉ መዓት በፍቅር ሱባዔ እንደሚነፃም ሲተነበይ አይቻለሁ:: የማርቆስ ወንጌልን አይቻለሁ::
'በሼመንደፈር' ባቡር ውስጥ ልዩነት ፣ ሐይማኖት ያላጠረው ኃያሉ ፍቅር የሰብዓዊነትን ፉርጎ እያሳበረ አርያም ሲወስደን አይቻለሁ:: በ'ላምባዲና' ውስጥ መቅረዝ የብርሃን ማኖሪያ እንጂ በራሱ ብርሃን እንዳልሆነ አይቻለሁ። በሉቃስ ወንጌል 18:42 ላይ የተፃፈውን የኢያሪኮውን አይነስውር ታሪክ አይቻለሁ። ካዩት ይልቅ ያለየው እውሩ አምኖት ድህነትን ሲጠይቅና ሲድን አይቻለሁ::
'ሙዚቃ ሕይወቴ' ውስጥ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ የተመሰሉትን የያሬዳዊ ዜማዎችን ግዕዝ ፣ ዕዝል እና አራራይን አይቻለሁ:: አባትህ አቶ ካሳሁን ገርማሞን አይቻለሁ:: ሙዚቃን ፣ ህይወትን ፣ ውበትን እንዲውም መተው የማይችሉት ፍቅር ፣ ፀፀት ፣ ኑዛዜ ፣ ዕጣ ፋንታ እና ከራስ ጋ እርቅ ማውረድን አይቻለሁ::
የፓን አፍሪካን ጀግና ግርማዊነቶን:: ዘመንን በረዥሙ የመተረውን ባለራዕዩን መይሳውን ፤ ቀኙ ገብርዬን:: እንዲሁም ማርኮ የሚምረውን እምዬ ምንይልክን በተለያዩ የግጥም ነዶ ክምር ውስጥ ተመልክቻለሁ:: ኢትዮጵያ ታበፅዕ እደዊአሀ ኅበ እግዚአብሄር! አትሌቶቻችን ሰንደቃችንን በአለም መድረክ ከፍ ሲያደርጉት አይቻለሁ:: የሀገሬ ህልውና ተነካ ብለህ ህመማችንን ታመህ "እያመመው መጣ" ብለህ ልባችን ላይ የወኔ ነጋሪት ስትጎስም ተመልእቻለሁ::
የቱን አንስቼ የቱን እተዋለሁ...የአዳም እግር አሻራን ፣ የዮቶር ርዕስት ሀገሬን አይቻለሁ:: ይቅርታን ፣ መፀፀትን፣ ተማፅኖን የልብ ስብራትን አይቻለሁ:: ለውጥን ፣ ተስፋን ፣ የትናንቱን ፣ የዛሬን የወደፊቱን አይቻለሁ:: አፋኝ ስርዓትን ፊት ለፊት መጋፈጥን አይቻለሁ:: ታላላቆች ሲወደሱ አይቻለሁ:: የስደትን አስከፊነት:: የአገርና የሕዝብ አንድነትን:: ለቅሶና ትካዜ ያጎበጠውን ተስፋ የራቀውን ቀና ማድረግን አይቻለሁ:: ቅዱስ ቃሉ ተሰንጎም አይቻለሁ::
ንጉስ ሆይ ስለገነባኸው የራስህ የሙዚቃ ኢምፓየር እጅ እንነሳለን! ስለ ህያው ስራዎችህ እጅ እንነሳለን! እንኳን ተወለድክልን🙏
49ኛው
Via ዮአኪን በቀለ
በ'ሞናሊዛ' ስራህ ውስጥ ለረዥም ዘመናት ጭው ያለ እንቅልፍ ውስጥ የነበረችው አውሮፓ በ15ኛው ክፍለ ዘመን ከእንቅልፏ ስትነቃ አይቻለሁ:: የዘመነ-ህዳሴ ትሩፋት የሆኑት ሥነ-ጥበብ ፣ ሥነ - ህንፃ ፣ ሥነ-ፅሁፍ ፣ ሎጂክ ፣ ፊዚክስ ፣ ኮስሞሎጂ ከፍሎረንስ ተነስተው አለምን ሲያዳርሱ ተመልክቻለሁ:: "ዘመን ከሰለሞን ጥበብ ተበድሮ ታላቅ ብርሃን ሆነ ከሮማ ጀምሮ"
"በሄዋን እንደዋዛ" ስራህ ውስጥ ገልብጣ ልጥትለን የነበረችው የሄዋን መኪና ማርያም ፍሬን ይዛ ለመዳን ምክንያት እንደሆነችን ተመልክቻለሁ:: በ'እንደ ቢራቢሮ' ስራህ እንደ ሩር የሾለች በየሄደችበት የምትለጋ ሴት መዘዝ እንጂ ማር እንደምታመጣ ተገንዝቤያለሁ:: በ"ለማን ልማሽ" ውስጥ የነውርን መጋረጃ በምላስ አለመግለጥን:: ስቆ ማለፍን አይቻለሁ:: በ"ባይገርምሽ" ውስጥ የማቴዎስ ወንጌልን አይቻለሁ::
በ'70 ደረጃ' ስራህ ውስጥ ሩብ ክፍለ ዘመንን አይቻለሁ:: ሸዋ ዳቦ ከመምጣቱ በፊት አርመኖች ፉርኖ ዳቦን ሲቸበችቡ አይቻለሁ:: ሴሼንቶ ሹፌሮች ከጀነራል በላይ ሲከበሩ አይቻለሁ:: ሴቶች ጥላቸውን አይተው ሰዓት ከመገመት ወጥተው ክንዳቸው ላይ ሰዓት አስረው መዘመን ሲጀምሩ አይቻለሁ::
በ'ያስተሰርያል' ውስጥ የተማሪ ማዕበል የሚንጠውን የአብዮት ባህር አይቻለሁ:: ስድሳዎችን አዛውንት ከተማሪ ጋር ስልቅጥ አድርጎ የዋጠውን የምደር አኬልዳማ ከርስን አይቻለሁ:: ለም መሬታችን አራሙቻ ሲያበቅል አይቻለሁ:: ወጣቱ በኤች አይ ቪ ምጣድ ሲቆላ አይቻለሁ:: ይሁ ሁሉ መዓት በፍቅር ሱባዔ እንደሚነፃም ሲተነበይ አይቻለሁ:: የማርቆስ ወንጌልን አይቻለሁ::
'በሼመንደፈር' ባቡር ውስጥ ልዩነት ፣ ሐይማኖት ያላጠረው ኃያሉ ፍቅር የሰብዓዊነትን ፉርጎ እያሳበረ አርያም ሲወስደን አይቻለሁ:: በ'ላምባዲና' ውስጥ መቅረዝ የብርሃን ማኖሪያ እንጂ በራሱ ብርሃን እንዳልሆነ አይቻለሁ። በሉቃስ ወንጌል 18:42 ላይ የተፃፈውን የኢያሪኮውን አይነስውር ታሪክ አይቻለሁ። ካዩት ይልቅ ያለየው እውሩ አምኖት ድህነትን ሲጠይቅና ሲድን አይቻለሁ::
'ሙዚቃ ሕይወቴ' ውስጥ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ የተመሰሉትን የያሬዳዊ ዜማዎችን ግዕዝ ፣ ዕዝል እና አራራይን አይቻለሁ:: አባትህ አቶ ካሳሁን ገርማሞን አይቻለሁ:: ሙዚቃን ፣ ህይወትን ፣ ውበትን እንዲውም መተው የማይችሉት ፍቅር ፣ ፀፀት ፣ ኑዛዜ ፣ ዕጣ ፋንታ እና ከራስ ጋ እርቅ ማውረድን አይቻለሁ::
የፓን አፍሪካን ጀግና ግርማዊነቶን:: ዘመንን በረዥሙ የመተረውን ባለራዕዩን መይሳውን ፤ ቀኙ ገብርዬን:: እንዲሁም ማርኮ የሚምረውን እምዬ ምንይልክን በተለያዩ የግጥም ነዶ ክምር ውስጥ ተመልክቻለሁ:: ኢትዮጵያ ታበፅዕ እደዊአሀ ኅበ እግዚአብሄር! አትሌቶቻችን ሰንደቃችንን በአለም መድረክ ከፍ ሲያደርጉት አይቻለሁ:: የሀገሬ ህልውና ተነካ ብለህ ህመማችንን ታመህ "እያመመው መጣ" ብለህ ልባችን ላይ የወኔ ነጋሪት ስትጎስም ተመልእቻለሁ::
የቱን አንስቼ የቱን እተዋለሁ...የአዳም እግር አሻራን ፣ የዮቶር ርዕስት ሀገሬን አይቻለሁ:: ይቅርታን ፣ መፀፀትን፣ ተማፅኖን የልብ ስብራትን አይቻለሁ:: ለውጥን ፣ ተስፋን ፣ የትናንቱን ፣ የዛሬን የወደፊቱን አይቻለሁ:: አፋኝ ስርዓትን ፊት ለፊት መጋፈጥን አይቻለሁ:: ታላላቆች ሲወደሱ አይቻለሁ:: የስደትን አስከፊነት:: የአገርና የሕዝብ አንድነትን:: ለቅሶና ትካዜ ያጎበጠውን ተስፋ የራቀውን ቀና ማድረግን አይቻለሁ:: ቅዱስ ቃሉ ተሰንጎም አይቻለሁ::
ንጉስ ሆይ ስለገነባኸው የራስህ የሙዚቃ ኢምፓየር እጅ እንነሳለን! ስለ ህያው ስራዎችህ እጅ እንነሳለን! እንኳን ተወለድክልን🙏
49ኛው
Via ዮአኪን በቀለ
11 months ago
በ9 ወር ውስጥ 2722 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ሞተዋል፣ ከዚህ ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዘው የትግራይ ክልል ነው :- የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት
#ethiopia | የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት በ9 ወር ውስጥ 2722 ሰዎች በትራፊክ አደጋ መሞታቸውን እና በአመቱ መጨረሻ ላይ ሁሉም መረጃዎች ሲሰባሰቡ የሞት መጠኑ ከፍተኛ ጭማሪ ሊኖረው እንደሚችል ገልጿል።
የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ምክትል ስራ አስኪያጅ መሀመድ ሀሰን የባለፉት አመታት ሪፖርቶችን በማሰባሰብ የትራፊክ አደጋ በምን ደረጃ ላይ መሆኑን የሚያሳይ ጥናት አድርገናል ብለዋል።
አቶ መሀመድ ሀሰን ስለጥናቱ በዝርዝር ምን አሉ?
የአለም ጤና ድርጅት እ.ኤ.አ በ2023 ይፋ ባደረገው ሪፖርት በየአመቱ 1.19 ሚሊየን ገደማ ሰዎች ይሞታሉ፣ ከዚህ ውስጥ 13 በመቶ የሚሆነውን ኢትዮጵያ ትይዛለች።
በየአመቱ ከ3 እስከ 4 ሺህ ሰዎች ይሞታሉ፣ ከዚህ ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት ህፃናት እና ከ15-29 እድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ወጣቶች ናቸው። በዚህ ሁኔታ ከቀጠለ ሀገር ምን ያክል እየተጎዳች መሆኑን መገንዘብ ተችሏል።
በ2016 ዓ.ም በፌዴራል ፖሊስ በኩል በተደረገ ሪፖርት 3111 ሰዎች ሞተዋል። 10 ሺህ ዜጎች ከቀላል እስከ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል። ወደ 4 ቢሊዮን አካባቢ የንብረት ውድመት ደርሷል።
በ2017 ዓ.ም ከባለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር 489 አካባቢ አደጋዎች ጭማሪ አለው፣ ከባለፈው አመት ዘጠኝ ወር ጋር የዘንድሮው አመት ሲነፃፀር 21 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
አሽከርካሪዎች ለአደጋ የሚጋለጡበት ምክንያት ምንድን ነው ?
- ከተፈቀደላቸው የፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር፤
- እርቀትን ጠብቆ አለማሽከርከር
- በአሽከርካሪዎች የሥነ-ምግባር ጉድለት፤
- ሹፌሮች ያለምንም እረፍት እስከ 72 ስአት ማሽከርከር ተጠቃሽ ናቸው።
አደጋዎች የሚበዙት ምቹ በሆኑበት ቦታ ላይ ነው።
በትግራይ ክልል በ9 ወር ውስጥ 264 ዜጎች ሞተዋል። ይህ የሆነው አደጋዎች ከተከሰቱበት እስከ 1 ወር የህክምና አገልግሎት አግኝተው ህይወታቸው የሚያልፉትንም ስለተካተቱ ነው። ይሁን እንጅ በ2017 ዓ.ም የትራፊክ አደጋ የመጨመር አዝማሚያ ላይ ነው። #tm
#ethiopia | የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት በ9 ወር ውስጥ 2722 ሰዎች በትራፊክ አደጋ መሞታቸውን እና በአመቱ መጨረሻ ላይ ሁሉም መረጃዎች ሲሰባሰቡ የሞት መጠኑ ከፍተኛ ጭማሪ ሊኖረው እንደሚችል ገልጿል።
የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ምክትል ስራ አስኪያጅ መሀመድ ሀሰን የባለፉት አመታት ሪፖርቶችን በማሰባሰብ የትራፊክ አደጋ በምን ደረጃ ላይ መሆኑን የሚያሳይ ጥናት አድርገናል ብለዋል።
አቶ መሀመድ ሀሰን ስለጥናቱ በዝርዝር ምን አሉ?
የአለም ጤና ድርጅት እ.ኤ.አ በ2023 ይፋ ባደረገው ሪፖርት በየአመቱ 1.19 ሚሊየን ገደማ ሰዎች ይሞታሉ፣ ከዚህ ውስጥ 13 በመቶ የሚሆነውን ኢትዮጵያ ትይዛለች።
በየአመቱ ከ3 እስከ 4 ሺህ ሰዎች ይሞታሉ፣ ከዚህ ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት ህፃናት እና ከ15-29 እድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ወጣቶች ናቸው። በዚህ ሁኔታ ከቀጠለ ሀገር ምን ያክል እየተጎዳች መሆኑን መገንዘብ ተችሏል።
በ2016 ዓ.ም በፌዴራል ፖሊስ በኩል በተደረገ ሪፖርት 3111 ሰዎች ሞተዋል። 10 ሺህ ዜጎች ከቀላል እስከ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል። ወደ 4 ቢሊዮን አካባቢ የንብረት ውድመት ደርሷል።
በ2017 ዓ.ም ከባለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር 489 አካባቢ አደጋዎች ጭማሪ አለው፣ ከባለፈው አመት ዘጠኝ ወር ጋር የዘንድሮው አመት ሲነፃፀር 21 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
አሽከርካሪዎች ለአደጋ የሚጋለጡበት ምክንያት ምንድን ነው ?
- ከተፈቀደላቸው የፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር፤
- እርቀትን ጠብቆ አለማሽከርከር
- በአሽከርካሪዎች የሥነ-ምግባር ጉድለት፤
- ሹፌሮች ያለምንም እረፍት እስከ 72 ስአት ማሽከርከር ተጠቃሽ ናቸው።
አደጋዎች የሚበዙት ምቹ በሆኑበት ቦታ ላይ ነው።
በትግራይ ክልል በ9 ወር ውስጥ 264 ዜጎች ሞተዋል። ይህ የሆነው አደጋዎች ከተከሰቱበት እስከ 1 ወር የህክምና አገልግሎት አግኝተው ህይወታቸው የሚያልፉትንም ስለተካተቱ ነው። ይሁን እንጅ በ2017 ዓ.ም የትራፊክ አደጋ የመጨመር አዝማሚያ ላይ ነው። #tm
Sponsored by
Surafel