Logo
FastMereja
ለሹፌር አዬለ እውነቱ ቻሌንጅ ተጀምሯል። ተሳተፉ !

የዛሬ ዓመት ፤ በሽፍታ ተመትቶ ጉዳት የደረሰበት ሹፌር አዬለ እውነቱ ይሰራበት የነበረው ግዮን ባስ(ጉምሳ ትሬዲንግ) ምንም እገዛ እንዳላደረገለትና የህክምና ወጪውን ሙሉ ለሙሉ በእራሱና በቤተሰቦቹ እንዲሁም በወዳጆቹ ድጋፍ ህክምና እየተከታተለ እንደሆነ መዘገባችን ይታወቃል።

በርካቶቻችሁ ፤ ለሹፌር አዬለ እውነቱ እገዛ ማድረግ እንፈልጋለን ባላችሁት መሰረት ፤ቻሌንጅ ተጀምሯል።

ስለሆነም የምትችሉትን ማገዝ ትችላላችሁ !

አዬለ እውነቱ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000272830178

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁ ፤ 0911 57 44 27 ደውሉለት ።

የሹፌሮች ስቃይ ይቁም !

3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.