Logo
SeledaPost
ግማሽ ሚሊዮን ብር ለጣና ነሽ

ባለሀብቱ ቴዎድሮስ አጥናፉ ለ"ጣና ነሽ" ሹፌር የ500 ሺህ ብር ስጦታ ሊሰጡ ነው!

ባለሀብት አቶ ቴዎድሮስ አጥናፉ፣ በረሃ ወርደው ሙያቸውን ለሚያከብሩ እና ለሚወዱ ሹፌሮች ማበረታቻ ይሆን ዘንድ፣ ለ"ጣና ነሽ" ሹፌር 500,000 ብር ለመለገስ ፍቃደኛ መሆናቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታወቁ።

አቶ ቴዎድሮስ "ጣና ነሽ" ወደ ባህርዳር ከተማ በምትገባበት ሰዓት ይህንን ሽልማት ለማበርከት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸው፣

ስጦታውን ለማስተባበር የሚችሉ አካላትን ጥሪ አቅርበዋል።

Seledadotio
Seledadotio
10 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.