4 days ago
🎉 ለቀናት ብቻ የወጣ ታላቅ ቅናሽ እና የኢንቨስትመንት ዕድል! 🎉
📌በካሬ 78,000 ብር ብቻ
📌100% ለከፈለ በካሬ 59,000 ብር
👉በየጊዜው ዋጋው እየጨመረ የሚሄድ ኢንቨስትመንት አሁኑኑ የራስዎ ያድርጉ!
🏡 በየዕለቱ የሪዞርት ዓይነት ቅንጦት ሕይወትን ይኑሩት❗️
📍በአፍሪካ ኮንቬሽን ሴንተር
📍 በከተማችን ትልቁና ቅንጡ Water Park አጠገብ
📍 የተባበሩት (CMC) አደባባይ
📍 ከፀሐይ ሪል ስቴት ፊት ለፊት
🏢 ከ2 ወር ጀምሮ የሚረከቡአቸው
ከ15 ካሬ ጀምሮ የንግድ ሱቆች፣
🏢ከ2 ዓመት በታች የሚረከቡአቸው መኖሪያ ቤቶችን ከ76 ካሬ ጀምሮ በማይደገም ምቹ የክፍያ አማራጮች!
🔥 ፈጥነው ይወስኑ!
ይህ ልዩ ቅናሽ የሚቆየው ለተወሰኑ ቀናት ብቻ ነው! 🔥
👉አንድ አፓርታማ ሊያሟላ የሚችለውን ሁሉንም ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የተሟላለት።
✍️ እርስዎም ይህንን ወርቃማ ዕድል በመጠቀም የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት ይሁኑ።
📌ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል ።
⏱☎️ ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት አሁኑኑ በ 0944666669 አዳነ
ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/25194466666
ዛሬ ይግዙ፣ ነገን ያሸንፉ! Time is now❗️
📌በካሬ 78,000 ብር ብቻ
📌100% ለከፈለ በካሬ 59,000 ብር
👉በየጊዜው ዋጋው እየጨመረ የሚሄድ ኢንቨስትመንት አሁኑኑ የራስዎ ያድርጉ!
🏡 በየዕለቱ የሪዞርት ዓይነት ቅንጦት ሕይወትን ይኑሩት❗️
📍በአፍሪካ ኮንቬሽን ሴንተር
📍 በከተማችን ትልቁና ቅንጡ Water Park አጠገብ
📍 የተባበሩት (CMC) አደባባይ
📍 ከፀሐይ ሪል ስቴት ፊት ለፊት
🏢 ከ2 ወር ጀምሮ የሚረከቡአቸው
ከ15 ካሬ ጀምሮ የንግድ ሱቆች፣
🏢ከ2 ዓመት በታች የሚረከቡአቸው መኖሪያ ቤቶችን ከ76 ካሬ ጀምሮ በማይደገም ምቹ የክፍያ አማራጮች!
🔥 ፈጥነው ይወስኑ!
ይህ ልዩ ቅናሽ የሚቆየው ለተወሰኑ ቀናት ብቻ ነው! 🔥
👉አንድ አፓርታማ ሊያሟላ የሚችለውን ሁሉንም ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የተሟላለት።
✍️ እርስዎም ይህንን ወርቃማ ዕድል በመጠቀም የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት ይሁኑ።
📌ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል ።
⏱☎️ ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት አሁኑኑ በ 0944666669 አዳነ
ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/25194466666
ዛሬ ይግዙ፣ ነገን ያሸንፉ! Time is now❗️
5 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ከሶማሌላንድ ጋር ያለውን ግንኙነት እና ትብብር ማሻሻል በሚችልባቸው መስኮች ዙሪያ የተዘጋጀ ዝርዝር ሪፖርት ለኮንግረስ ቀረበ። የ2026 የብሔራዊ ደህንነት እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የበጀት አዋጅን መሠረት አድርጎ የወጣው ይህ ሪፖርት፣ አሜሪካ የሶማሊያን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት (ሶማሌላንድን ጨምሮ) እንደምትቀበል በድጋሚ ያረጋገጠ ሲሆን፣ በዚህ ማዕቀፍ ውስጥ ሆኖ ከሶማሌላንድ ባለስልጣናት ጋር አዎንታዊ እና ገንቢ ግንኙነቷን እንደምትቀጥል አስታውቋል። ሪፖርቱ ግንኙነቱ ሊሻሻልባቸው የሚችሉ ሦስት ዋና ዋና መስኮችን በዝርዝር አስቀምጧል፡-
በአፍሪካ ቀንድ ያለው የጸጥታ ሁኔታ አሁንም ውስብስብ መሆኑን የጠቆመው ሪፖርቱ፣ የጽንፈኛ ኃይሎች ስጋት እና የቀጠናው አለመግባባቶች አሳሳቢ እንደሆኑ ገልጿል። ይሁን እንጂ ሶማሌላንድ ከየመን እና ከባቢ ኤል-ማንደብ ባህረ ሰላጤ አቅራቢያ ያላት ስትራቴጂካዊ አቀማመጥ፣ ከቀይ ባህር እስከ ህንድ ውቅያኖስ ያለውን የንግድ እና ወታደራዊ የባህር ላይ ጉዞ ነፃነት ለማረጋገጥ ወሳኝ አጋር ያደርጋታል። በተጨማሪም የሁቲ ታጣቂዎች እና የአልቃይዳ ትልቁ ክንፍ ከሆነው አል-ሸባብ ጋር ያላቸውን ትስስር ለመቆጣጠር እና የሽብርተኞችን እንቅስቃሴ ለመግታት የሶማሌላንድ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ አመቺ መሆኑ ተገልጿል። ለዚህም ሲባል የአሜሪካ የአፍሪካ ዕዝ (AFRICOM) ከሶማሌላንድ ባለስልጣናት ጋር መደበኛ ግንኙነት እያደረገ መሆኑ ታውቋል።
በሞቃዲሾ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በጸጥታ፣ በሰብአዊ እርዳታ እና በኢኮኖሚ ጉዳዮች ዙሪያ ለመምከር ወደ ሶማሌላንድ መደበኛ ጉብኝቶችን እንደሚያደርግ ሪፖርቱ ጠቅሷል። ሆኖም የአሜሪካ መንግሥት ሠራተኞች ወደ ስፍራው የሚያደርጉት ጉዞ ልክ እንደሌላው የሶማሊያ ክፍል ጥብቅ የጸጥታ መስፈርቶችን የሚጠይቅ ነው። በመሆኑም የንግድ ያልሆኑ አውሮፕላኖችን እና ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ የጸጥታ ጥበቃዎችን መጠቀም ግድ ይላል። ይህንን ሒደት ለማቀላጠፍ ኤምባሲው ከአፍሪካ ዕዝ ወታደራዊ ሀብቶች ጋር በቅርበት በማስተባበር እየሰራ ይገኛል።
የሶማሌላንድ ባለስልጣናት አሜሪካ በማዕድን፣ በመሰረተ ልማት፣ በንግድ እና በኢኮኖሚ ዕድገት ዘርፎች ኢንቨስት እንድታደርግ ሰፊ ማበረታቻ እያደረጉ መሆኑን ሪፖርቱ አስፍሯል። የሶማሌላንድ ወደቦች በቀጠናው ላሉ ሌሎች መጨናነቅ ለሚታይባቸው ወደቦች እንደ አማራጭ ሊያገለግሉ እንደሚችሉ የተገለጸ ሲሆን፣ እየተገነባ ያለው የበርበራ አውሮፕላን ማረፊያ እና ወደብ ለሶማሌላንድም ሆነ የባህር በር ለሌላት ኢትዮጵያ የንግድ እና የትራንስፖርት ማዕከል እየሆነ መምጣቱ፣ ለአሜሪካ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ዕድሎችን ሊፈጥር እንደሚችል ተገምቷል።
ነገር ግን የቀጠናው የጸጥታ ስጋት፣ በሶማሌላንድ ፖለቲካዊ ቁመና ላይ ያለው አለመግባባት እና ባለስልጣናቱ ከሶማሊያ ብሔራዊ መንግሥት ጋር ለመተባበር ፈቃደኛ አለመሆናቸው፣ በአሜሪካ የኢንቨስትመንት፣ የባንክ እና የንግድ እንቅስቃሴዎች ላይ ከባድ ተግዳሮት እንደፈጠረ ሪፖርቱ አብራርቷል።
በአፍሪካ ቀንድ ያለው የጸጥታ ሁኔታ አሁንም ውስብስብ መሆኑን የጠቆመው ሪፖርቱ፣ የጽንፈኛ ኃይሎች ስጋት እና የቀጠናው አለመግባባቶች አሳሳቢ እንደሆኑ ገልጿል። ይሁን እንጂ ሶማሌላንድ ከየመን እና ከባቢ ኤል-ማንደብ ባህረ ሰላጤ አቅራቢያ ያላት ስትራቴጂካዊ አቀማመጥ፣ ከቀይ ባህር እስከ ህንድ ውቅያኖስ ያለውን የንግድ እና ወታደራዊ የባህር ላይ ጉዞ ነፃነት ለማረጋገጥ ወሳኝ አጋር ያደርጋታል። በተጨማሪም የሁቲ ታጣቂዎች እና የአልቃይዳ ትልቁ ክንፍ ከሆነው አል-ሸባብ ጋር ያላቸውን ትስስር ለመቆጣጠር እና የሽብርተኞችን እንቅስቃሴ ለመግታት የሶማሌላንድ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ አመቺ መሆኑ ተገልጿል። ለዚህም ሲባል የአሜሪካ የአፍሪካ ዕዝ (AFRICOM) ከሶማሌላንድ ባለስልጣናት ጋር መደበኛ ግንኙነት እያደረገ መሆኑ ታውቋል።
በሞቃዲሾ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በጸጥታ፣ በሰብአዊ እርዳታ እና በኢኮኖሚ ጉዳዮች ዙሪያ ለመምከር ወደ ሶማሌላንድ መደበኛ ጉብኝቶችን እንደሚያደርግ ሪፖርቱ ጠቅሷል። ሆኖም የአሜሪካ መንግሥት ሠራተኞች ወደ ስፍራው የሚያደርጉት ጉዞ ልክ እንደሌላው የሶማሊያ ክፍል ጥብቅ የጸጥታ መስፈርቶችን የሚጠይቅ ነው። በመሆኑም የንግድ ያልሆኑ አውሮፕላኖችን እና ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ የጸጥታ ጥበቃዎችን መጠቀም ግድ ይላል። ይህንን ሒደት ለማቀላጠፍ ኤምባሲው ከአፍሪካ ዕዝ ወታደራዊ ሀብቶች ጋር በቅርበት በማስተባበር እየሰራ ይገኛል።
የሶማሌላንድ ባለስልጣናት አሜሪካ በማዕድን፣ በመሰረተ ልማት፣ በንግድ እና በኢኮኖሚ ዕድገት ዘርፎች ኢንቨስት እንድታደርግ ሰፊ ማበረታቻ እያደረጉ መሆኑን ሪፖርቱ አስፍሯል። የሶማሌላንድ ወደቦች በቀጠናው ላሉ ሌሎች መጨናነቅ ለሚታይባቸው ወደቦች እንደ አማራጭ ሊያገለግሉ እንደሚችሉ የተገለጸ ሲሆን፣ እየተገነባ ያለው የበርበራ አውሮፕላን ማረፊያ እና ወደብ ለሶማሌላንድም ሆነ የባህር በር ለሌላት ኢትዮጵያ የንግድ እና የትራንስፖርት ማዕከል እየሆነ መምጣቱ፣ ለአሜሪካ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ዕድሎችን ሊፈጥር እንደሚችል ተገምቷል።
ነገር ግን የቀጠናው የጸጥታ ስጋት፣ በሶማሌላንድ ፖለቲካዊ ቁመና ላይ ያለው አለመግባባት እና ባለስልጣናቱ ከሶማሊያ ብሔራዊ መንግሥት ጋር ለመተባበር ፈቃደኛ አለመሆናቸው፣ በአሜሪካ የኢንቨስትመንት፣ የባንክ እና የንግድ እንቅስቃሴዎች ላይ ከባድ ተግዳሮት እንደፈጠረ ሪፖርቱ አብራርቷል።
10 days ago
መንግሥት ሁሉንም በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ ነው- ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ
******************
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የለውጡ መንግሥት ከኢኮኖሚ እና ከፖለቲካ ተሳትፎ ርቀው የነበሩትን የማኅበረሰብ ከፍሎች ወደ ማዕከል በማምጣት እውነተኛ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እያደረገ ይገኛል፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚመራው መንግሥት ርቆ የነበረውን በማቅረብ የተገለሉ የሀገራችን ክፍሎችን በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም እንደ ሀገር እና እንደ ክልል በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በተቀመጡ ግልፅ የልማት አቅጣጫዎች መሰረት ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም ህዝቡ በግብርና፣ በማዕድን፣ በኢንዱስትሪ እና በቱሪዝም ዘርፎች ያለውን ፀጋ አሟጥጦ በመጠቀም ከሴፍቲኔት ጥገኝነት በመላቀቅ በራሱ ላብ እና ጥረት ሕይወቱን እንዲቀይር ምቹ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡
አዲሱ ትውልድም በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆን በትኩረት እየተሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
በተለይም አዲሱ ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ከአዲስ አበባ በየብስ ጉዞ አስር ሰዓት ይወስድ የነበረውን ርቀት ወደ አንድ ሰዓት በማሳጠር የቦረናን ሕዝብ ከማዕከል ጋር በቅርበት እንዳገናኘው አቶ ሽመልስ ገልጸዋል፡፡
ይህ ግዙፍ መሰረተ ልማት የቦረናን ሕዝብ የእንስሳት ሀብት በቀላሉ ከገበያ ጋር በማስተሳሰር የኑሮ ለውጥ እንዲያመጣ የሚያስችል መሆኑን ጠቅሰው፣ የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #development #gadaairport #borana #unity #infrastructure
******************
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የለውጡ መንግሥት ከኢኮኖሚ እና ከፖለቲካ ተሳትፎ ርቀው የነበሩትን የማኅበረሰብ ከፍሎች ወደ ማዕከል በማምጣት እውነተኛ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እያደረገ ይገኛል፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚመራው መንግሥት ርቆ የነበረውን በማቅረብ የተገለሉ የሀገራችን ክፍሎችን በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም እንደ ሀገር እና እንደ ክልል በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በተቀመጡ ግልፅ የልማት አቅጣጫዎች መሰረት ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም ህዝቡ በግብርና፣ በማዕድን፣ በኢንዱስትሪ እና በቱሪዝም ዘርፎች ያለውን ፀጋ አሟጥጦ በመጠቀም ከሴፍቲኔት ጥገኝነት በመላቀቅ በራሱ ላብ እና ጥረት ሕይወቱን እንዲቀይር ምቹ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡
አዲሱ ትውልድም በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆን በትኩረት እየተሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
በተለይም አዲሱ ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ከአዲስ አበባ በየብስ ጉዞ አስር ሰዓት ይወስድ የነበረውን ርቀት ወደ አንድ ሰዓት በማሳጠር የቦረናን ሕዝብ ከማዕከል ጋር በቅርበት እንዳገናኘው አቶ ሽመልስ ገልጸዋል፡፡
ይህ ግዙፍ መሰረተ ልማት የቦረናን ሕዝብ የእንስሳት ሀብት በቀላሉ ከገበያ ጋር በማስተሳሰር የኑሮ ለውጥ እንዲያመጣ የሚያስችል መሆኑን ጠቅሰው፣ የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #development #gadaairport #borana #unity #infrastructure
11 days ago
በጤናና መሰል ማህበራዊ ዘርፎች የግሉ ዘርፍ ሚና ሊጠናከር ይገባል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጤና፣ ትምህርትና መሰል ማህበራዊ ዘርፎች ላይ የሚታየው ችግር በመንግሥት ብቻ የሚፈታ ባለመሆኑ የግሉ ዘርፍ ድጋፍ ሊጠናከር ይገባል አሉ፡፡
መንግሥታት ክፍተት እያዩ መሙላት ይጠበቅባቸዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ የግሉ ዘርፍም መደገፍ እንደሚጠበቅበት ጠቁመዋል።
አዲስ አበባ ውስጥ በርከት ያሉ ኢትዮጵያውያን ሆስፒታል ለመስራትና ክፍተቱን ለመሙላት የማይናቅ ሚና እንደተጫወቱም አንስተዋል።
በቦታ እጥረት ምክንያት ሊሰሩ እየፈለጉ ያልቻሉ እንዳሉ ገልጸው፥ የከተማ አስተዳደሩ እነዚህን የግል ዘርፎች መደገፍ ይኖርበታል ብለዋል።
መንግሥት እና የግሉ ዘርፍ ሲተባበር ኢትዮጵያ በርካታ ሐኪሞች ታፈራለች፣ መሰረተ ልማት ትገነባለች እንዲሁም ዜጎችን አክማ ታድናለች ነው ያሉት።
በአገልግሎት ዘርፍ፣ በትምህርት በተለይ በተማሪዎች ምገባና በመምህራን የኑሮ ማሻሻል ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚያስመሰግን ሥራ መስራቱንም ተናግረዋል።
በሚቀጥሉት ዓመታት በጤናው ዘርፍ ማንኛውም ዜጋ ታክሞ የሚሄድበትን መንገድ በመፍጠር ተጨባጭ ውጤት ማምጣት እንደሚገባም አሳስበዋል።
በብርሃኑ አበራ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጤና፣ ትምህርትና መሰል ማህበራዊ ዘርፎች ላይ የሚታየው ችግር በመንግሥት ብቻ የሚፈታ ባለመሆኑ የግሉ ዘርፍ ድጋፍ ሊጠናከር ይገባል አሉ፡፡
መንግሥታት ክፍተት እያዩ መሙላት ይጠበቅባቸዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ የግሉ ዘርፍም መደገፍ እንደሚጠበቅበት ጠቁመዋል።
አዲስ አበባ ውስጥ በርከት ያሉ ኢትዮጵያውያን ሆስፒታል ለመስራትና ክፍተቱን ለመሙላት የማይናቅ ሚና እንደተጫወቱም አንስተዋል።
በቦታ እጥረት ምክንያት ሊሰሩ እየፈለጉ ያልቻሉ እንዳሉ ገልጸው፥ የከተማ አስተዳደሩ እነዚህን የግል ዘርፎች መደገፍ ይኖርበታል ብለዋል።
መንግሥት እና የግሉ ዘርፍ ሲተባበር ኢትዮጵያ በርካታ ሐኪሞች ታፈራለች፣ መሰረተ ልማት ትገነባለች እንዲሁም ዜጎችን አክማ ታድናለች ነው ያሉት።
በአገልግሎት ዘርፍ፣ በትምህርት በተለይ በተማሪዎች ምገባና በመምህራን የኑሮ ማሻሻል ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚያስመሰግን ሥራ መስራቱንም ተናግረዋል።
በሚቀጥሉት ዓመታት በጤናው ዘርፍ ማንኛውም ዜጋ ታክሞ የሚሄድበትን መንገድ በመፍጠር ተጨባጭ ውጤት ማምጣት እንደሚገባም አሳስበዋል።
በብርሃኑ አበራ
Sponsored by
Surafel
12 days ago
አዲስ አበባ : ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ተመረቀ
ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism
ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism
12 days ago
አዲስ አበባ : ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ተመረቀ
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
12 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የምዕራባውያን አረንጓዴ ቴክኖሎጂ (Green-tech) እና የሎጂስቲክስ ኩባንያዎች በፍጥነት እያደገ ባለው የምስራቅ አፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሪደር ውስጥ ቦታቸውን ለማረጋገጥ ሽሚያ ላይ ቢሆኑም፣ በአውሮፓ የፋይናንስ ተቋማት ዘንድ ያለው ስር የሰደደ የ'ስጋት ፍርሃት' ለትላልቅ የመሰረተ ልማት ኢንቨስትመንቶች ትልቅ ማነቆ መሆኑ ተጋልጧል። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለስልጣናት እንዳረጋገጡት፣ የግል የንግድ ባንኮች ከተለመደው የአውሮፓ ገበያ ውጪ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት ፋይናንስ ለማቅረብ ከፍተኛ ማቅማማት እያሳዩ ነው። ይህ ሁኔታ አውሮፓውያን በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና የተፈጠረውን እምቅ የኢንቨስትመንት እድል በበቂ ሁኔታ እንዳይጠቀሙበት እንቅፋት ሆኖባቸዋል።
ችግሩ የፋይናንስ ተቋማቱ ፍርሃት ብቻ አይደለም፤ እጅግ የተንዛዛው የአውሮፓ ህብረት ቢሮክራሲም ሌላው የራስ ምታት ነው። ለአብነት ያህል፣ የአውሮፓ ህብረት የደን ጭፍጨፋን ለመከላከል ያወጣው አዲስ እና ጥብቅ ደንብ፣ በተለይም የኢትዮጵያን የግብርና ምርቶች ወደ አውሮፓ ለማስገባት እጅግ የተወሳሰበ የዲጂታል መከታተያ ስርዓትን ይጠይቃል። ይህንን መሰረተ ልማት ለመገንባት ህብረቱ 'ግሎባል ጌትዌይ' በተሰኘው መርሃ ግብሩ ከፍተኛ በጀት ቢመድብም፣ የኦስትሪያ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆኑት አነስተኛና መካከለኛ ኩባንያዎች የተወሳሰበውን የወረቀት ስራ እና የህብረቱን ቢሮክራሲ ማለፍ ባለመቻላቸው ከዕድሉ እየተገለሉ ይገኛሉ። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የንግድ አገልግሎት ክፍል ምክትል ዳይሬክተር ሮቤርቶ ቲም ይህንን እውነታ ለ'ካፒታል' ጋዜጣ አምነዋል።
ይህን መዋቅራዊ የፋይናንስ እና የቢሮክራሲ ማነቆ ለመስበር፣ የኦስትሪያ መንግስት "ቲም ኦስትሪያ" የሚል ጥምረት በመፍጠር ትናንሽ ኩባንያዎችን በአንድ ላይ የማሰባሰብ እና የግል ባንኮችን ፍርሃት ለመቀነስ መንግስታዊ የብድር ዋስትናዎችን የማመቻቸት ስራ መጀመሩን አስታውቋል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ የሼንገን ቪዛ ክልከላ በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጡን ወደ መደበኛው የ15 ቀናት ሂደት እና መሰረታዊ የ80 ዩሮ ክፍያ መመለሱ የኦስትሪያ ባለስልጣናት የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሳለጥ እንደ ጥሩ አጋጣሚ ወስደውታል። ሆኖም ይህ የቪዛ ማሻሻያ እና የፖሊሲ ለውጥ በተግባር የሚጠበቀውን የኢኮኖሚ ትብብር ሊያመጣ የሚችለው፣ የአውሮፓ ባንኮች ከተጣባባቸው የኢንቨስትመንት ስጋት እና ፍርሃት ሲላቀቁ ብቻ መሆኑን የዘርፉ ተንታኞች ይሞግታሉ።
ችግሩ የፋይናንስ ተቋማቱ ፍርሃት ብቻ አይደለም፤ እጅግ የተንዛዛው የአውሮፓ ህብረት ቢሮክራሲም ሌላው የራስ ምታት ነው። ለአብነት ያህል፣ የአውሮፓ ህብረት የደን ጭፍጨፋን ለመከላከል ያወጣው አዲስ እና ጥብቅ ደንብ፣ በተለይም የኢትዮጵያን የግብርና ምርቶች ወደ አውሮፓ ለማስገባት እጅግ የተወሳሰበ የዲጂታል መከታተያ ስርዓትን ይጠይቃል። ይህንን መሰረተ ልማት ለመገንባት ህብረቱ 'ግሎባል ጌትዌይ' በተሰኘው መርሃ ግብሩ ከፍተኛ በጀት ቢመድብም፣ የኦስትሪያ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆኑት አነስተኛና መካከለኛ ኩባንያዎች የተወሳሰበውን የወረቀት ስራ እና የህብረቱን ቢሮክራሲ ማለፍ ባለመቻላቸው ከዕድሉ እየተገለሉ ይገኛሉ። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የንግድ አገልግሎት ክፍል ምክትል ዳይሬክተር ሮቤርቶ ቲም ይህንን እውነታ ለ'ካፒታል' ጋዜጣ አምነዋል።
ይህን መዋቅራዊ የፋይናንስ እና የቢሮክራሲ ማነቆ ለመስበር፣ የኦስትሪያ መንግስት "ቲም ኦስትሪያ" የሚል ጥምረት በመፍጠር ትናንሽ ኩባንያዎችን በአንድ ላይ የማሰባሰብ እና የግል ባንኮችን ፍርሃት ለመቀነስ መንግስታዊ የብድር ዋስትናዎችን የማመቻቸት ስራ መጀመሩን አስታውቋል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ የሼንገን ቪዛ ክልከላ በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጡን ወደ መደበኛው የ15 ቀናት ሂደት እና መሰረታዊ የ80 ዩሮ ክፍያ መመለሱ የኦስትሪያ ባለስልጣናት የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሳለጥ እንደ ጥሩ አጋጣሚ ወስደውታል። ሆኖም ይህ የቪዛ ማሻሻያ እና የፖሊሲ ለውጥ በተግባር የሚጠበቀውን የኢኮኖሚ ትብብር ሊያመጣ የሚችለው፣ የአውሮፓ ባንኮች ከተጣባባቸው የኢንቨስትመንት ስጋት እና ፍርሃት ሲላቀቁ ብቻ መሆኑን የዘርፉ ተንታኞች ይሞግታሉ።
13 days ago
አዲስ አበባ : ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ተመረቀ
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism #ethiopiahealthcare #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism #ethiopiahealthcare #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
14 days ago
✨️ Dream Builders Real Estate✨️
🕹በ ውቢቷ ሲኤምሲ አደባባይ ከ አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር ፊት ለፊት በዓይነቱ ለየት ያለና ሁሉንም ነገር በአንድ ያካተተ በ 23,000 ካሬ ላይ ያረፈ ግዙፍ እና ዘመናዊ ባለ 5 ኮከብ ኮምፓውንድ አፓርትመንቶችን በሽያጭ ላይ:-
💰 ዋጋ በካሬ: 98,888 ብር
💳 ቅድመ ክፍያ: 10%
🏦 እስከ 50% የባንክ ብድር አማራጭ
🎁 30% እውነተኛ ቅናሽ 🎁
100% ለሚከፍሉ ደንበኞች በካሬ 62,000 ብር ብቻ 🎁
🔑 ባለ 1መኝታ 73.8 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 6,264,734.40 ብር
ቅድመ ክፍያ= 626,473.44 ብር
🔑 ባለ 2መኝታ 106.8 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 9,066,038.40 ብር
ቅድመ ክፍያ= 906,603.84 ብር
🔑 ባለ 3መኝታ 136.56 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 11,592,305.28 ብር
ቅድመ ክፍያ= 1,159,230.53 ብር
🔑 ባለ 3መኝታ 163.8 ካሬ
ቅድመ ክፍያ= 1,390,465.44 ብር
በዘመናዊው ባለ5 ⭐️ ኮከብ ኮምፓውንዳችን ውስጥ
🏋♂️ ጂም እና ስፓ
🏊♂️ የመዋኛ ገንዳ
⚽️ የስፖርት ማዘውተሪያዎች
🅿️ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እና የልጆች መጫወቻ
🔋 የመኪና ቻርጀር እና ሶላር ሲስተም
🛗 ዘመናዊ አሳንሰሮች እና ዘመናዊ ጀነሬተሮች
🚰 የከርሰ ምድር ውሃ
🗑 የቆሻሻ ማስወገጃ
🧑🚒 የእሳት አደጋ መከላከያ
🎦 24 ሰዓት የጥበቃ አገልግሎት እና
ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የተሟላለት
✍️ እርሶም ይህንን ወርቃማ ዕድል በመጠቀም የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት ይሁኑ።
📌ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል ።
⏱📞 ☎️ ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት አሁኑኑ በ 0944666669 አዳነ ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/251944666669
🕹በ ውቢቷ ሲኤምሲ አደባባይ ከ አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር ፊት ለፊት በዓይነቱ ለየት ያለና ሁሉንም ነገር በአንድ ያካተተ በ 23,000 ካሬ ላይ ያረፈ ግዙፍ እና ዘመናዊ ባለ 5 ኮከብ ኮምፓውንድ አፓርትመንቶችን በሽያጭ ላይ:-
💰 ዋጋ በካሬ: 98,888 ብር
💳 ቅድመ ክፍያ: 10%
🏦 እስከ 50% የባንክ ብድር አማራጭ
🎁 30% እውነተኛ ቅናሽ 🎁
100% ለሚከፍሉ ደንበኞች በካሬ 62,000 ብር ብቻ 🎁
🔑 ባለ 1መኝታ 73.8 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 6,264,734.40 ብር
ቅድመ ክፍያ= 626,473.44 ብር
🔑 ባለ 2መኝታ 106.8 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 9,066,038.40 ብር
ቅድመ ክፍያ= 906,603.84 ብር
🔑 ባለ 3መኝታ 136.56 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 11,592,305.28 ብር
ቅድመ ክፍያ= 1,159,230.53 ብር
🔑 ባለ 3መኝታ 163.8 ካሬ
ቅድመ ክፍያ= 1,390,465.44 ብር
በዘመናዊው ባለ5 ⭐️ ኮከብ ኮምፓውንዳችን ውስጥ
🏋♂️ ጂም እና ስፓ
🏊♂️ የመዋኛ ገንዳ
⚽️ የስፖርት ማዘውተሪያዎች
🅿️ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እና የልጆች መጫወቻ
🔋 የመኪና ቻርጀር እና ሶላር ሲስተም
🛗 ዘመናዊ አሳንሰሮች እና ዘመናዊ ጀነሬተሮች
🚰 የከርሰ ምድር ውሃ
🗑 የቆሻሻ ማስወገጃ
🧑🚒 የእሳት አደጋ መከላከያ
🎦 24 ሰዓት የጥበቃ አገልግሎት እና
ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የተሟላለት
✍️ እርሶም ይህንን ወርቃማ ዕድል በመጠቀም የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት ይሁኑ።
📌ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል ።
⏱📞 ☎️ ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት አሁኑኑ በ 0944666669 አዳነ ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/251944666669
15 days ago
መምህራንን የሚያግዝ የሰው ሰራሽ አስተውህሎት ( #ai ) ስርዓት ለመዘርጋት በሙከራ ላይ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
ወሬው የተሰማው በቅርቡ ህዋዌ ኢትዮጵያ በሳናዳው የትምህርት ጉባኤ ላይ ሲሆን በመድረኩም የዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንቶች፣ ፖሊሲ አውጭዎች፣ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና ሌሎች ከትምህርት ጋር በተያያዘ የሚሰሩ ተቋመት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
በመድረኩ በኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ውስጥ AI እና ዲጂታል መሠረተ ልማት ያላቸው ሚና ምን አንደሚመስል ውይይት ተደርጓል።
የትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ስርዓቱን በዲጂታል መንገድ ለመደገፍ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ አንደሆነ በጉበኤው ላይ አስረድቷል፡፡
ከእነዚህ ስራዎች መከካል አንደኛው መምህራንን የሚያግዝ የሰው ሰራሽ አስተውህሎት (AI ) ስርዓት መዘርጋት መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡
መምህራንን የትምህርት እቅድ በማውጣት፣ፈተና በማዘጋጀት በመሳሰሉት ጉዳዩች አንዲያግዝ ተብሎ በሙከራ ላይ ያለው የሰው ሰራሽ አስተውህሎት ስርዓት በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓትወይንም ካሪኩለምን መሰረት አድርጎ የተሰናዳ መሆኑን ሰምተናል፡፡
ስርዓቱ በመተግበሪያ ወይንም አፕሊካሽን የተዘጋጀ ሲሆን አንድ ጊዜ በኮምፒውተር ላይ ከተጫነ ያለ ኢንተርኔትም መስራት ይችላል ሲሉ በትምህርት ሚኒስቴር የኢ-ለርኒንግ አስተባባሪ አቶ ሙሉነህ አጥናፉ ነግረውናል፡፡
በተወሰኑ የመጀመሪያ ደረጃ ተምህርት ቤቶች ላይ በሙከራ ላይ የሚገኘው ይህ ፕሮግራም ውጤቱ ታይቶ ወደፊት በሁሉም ትምህርት ቤቶች ላይ ለመተግበር እቅድ መኖሩንም ሰምተናል፡፡
ይህን በሰው ሰራሽ አስተውህሎት (AI) የታገዘ የዲጂታል የትምህርት ስርዓት መጀመር ያስፈለገው የመምህራንን አቅም ለማጎልበት፣ ተማሪዎችንም በመማሪያ መጻህፍት ምክያንት የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመቅረፍ አንደኛው መንገድ ይህ በመሆኑ ነው ሲሉ አቶ ሙሉነህ አጥናፉ አስረድተዋል፡፡
ህዋዌ ኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓቱን በቴክኖሎጂ ለማገዝ አንሰራ አንደሆነ በጉባኤው ላይ ተናግሯል፡፡
በቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና በትምህርት ተቋማት መካከል የተጠናከረ ትብብር መኖር የኢትዮጵያን ትምህርት በዲጂታል ስርዓት ለመደገፍ እንደሚያግ ህዋዌ ተናግሮ፣ለዚህም አንደሚሰራ አስረድቷል፡፡
ኩባንያው በዲጂታል ስልጠና እና በመሰረተ ልማት ዝርጋታ በኩል የኢትይጵያ ትምህርት በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ በመድረግ ላይ ያለውን ተሳትፎ አንደሚቀጥል በሃላፊዎቹ በኩል አረጋግጧል፡፡
Sheger Fm
ወሬው የተሰማው በቅርቡ ህዋዌ ኢትዮጵያ በሳናዳው የትምህርት ጉባኤ ላይ ሲሆን በመድረኩም የዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንቶች፣ ፖሊሲ አውጭዎች፣ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና ሌሎች ከትምህርት ጋር በተያያዘ የሚሰሩ ተቋመት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
በመድረኩ በኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ውስጥ AI እና ዲጂታል መሠረተ ልማት ያላቸው ሚና ምን አንደሚመስል ውይይት ተደርጓል።
የትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ስርዓቱን በዲጂታል መንገድ ለመደገፍ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ አንደሆነ በጉበኤው ላይ አስረድቷል፡፡
ከእነዚህ ስራዎች መከካል አንደኛው መምህራንን የሚያግዝ የሰው ሰራሽ አስተውህሎት (AI ) ስርዓት መዘርጋት መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡
መምህራንን የትምህርት እቅድ በማውጣት፣ፈተና በማዘጋጀት በመሳሰሉት ጉዳዩች አንዲያግዝ ተብሎ በሙከራ ላይ ያለው የሰው ሰራሽ አስተውህሎት ስርዓት በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓትወይንም ካሪኩለምን መሰረት አድርጎ የተሰናዳ መሆኑን ሰምተናል፡፡
ስርዓቱ በመተግበሪያ ወይንም አፕሊካሽን የተዘጋጀ ሲሆን አንድ ጊዜ በኮምፒውተር ላይ ከተጫነ ያለ ኢንተርኔትም መስራት ይችላል ሲሉ በትምህርት ሚኒስቴር የኢ-ለርኒንግ አስተባባሪ አቶ ሙሉነህ አጥናፉ ነግረውናል፡፡
በተወሰኑ የመጀመሪያ ደረጃ ተምህርት ቤቶች ላይ በሙከራ ላይ የሚገኘው ይህ ፕሮግራም ውጤቱ ታይቶ ወደፊት በሁሉም ትምህርት ቤቶች ላይ ለመተግበር እቅድ መኖሩንም ሰምተናል፡፡
ይህን በሰው ሰራሽ አስተውህሎት (AI) የታገዘ የዲጂታል የትምህርት ስርዓት መጀመር ያስፈለገው የመምህራንን አቅም ለማጎልበት፣ ተማሪዎችንም በመማሪያ መጻህፍት ምክያንት የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመቅረፍ አንደኛው መንገድ ይህ በመሆኑ ነው ሲሉ አቶ ሙሉነህ አጥናፉ አስረድተዋል፡፡
ህዋዌ ኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓቱን በቴክኖሎጂ ለማገዝ አንሰራ አንደሆነ በጉባኤው ላይ ተናግሯል፡፡
በቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና በትምህርት ተቋማት መካከል የተጠናከረ ትብብር መኖር የኢትዮጵያን ትምህርት በዲጂታል ስርዓት ለመደገፍ እንደሚያግ ህዋዌ ተናግሮ፣ለዚህም አንደሚሰራ አስረድቷል፡፡
ኩባንያው በዲጂታል ስልጠና እና በመሰረተ ልማት ዝርጋታ በኩል የኢትይጵያ ትምህርት በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ በመድረግ ላይ ያለውን ተሳትፎ አንደሚቀጥል በሃላፊዎቹ በኩል አረጋግጧል፡፡
Sheger Fm
16 days ago
ኢትዮጵያ፡ የዓለም ቀጣዩ የቱሪዝም መናገሻ
**************************
የቀደሙ አባቶቻችን ክብር የትውልድ ኩራት ነው፡፡ የዛሬው ትጋት ደግሞ የነገው መተኪያ የሌለው ቅርስ ነው፡፡ ኢትዮጵያ የሥልጣኔ ማዕዘን፣ የሰው ዘር በኩር መገኛና የታሪክ ማኅደር መሆኗን ዓለም አውቆት፣ እኛም ደግመን ደጋግመን ተርከነው የኖርነው እውነት ነው።
ሆኖም ግን "ያለፈው ታሪክ ለዛሬ ስንቅ እንጂ መኖሪያ አይሆንም" እንደሚባለው በትናንት ታሪክ ማማ ላይ ብቻ ተቀምጦ መኖር የጉዞ መዳረሻን አያሰፋም።
ዛሬ ሀገራችን ኢትዮጵያ የታሪኳን አቧራ አራግፋ፣ የተፈጥሮ ዝናዋን በሥራ ጥበብና በፈጠራ አድሳ የቱሪዝም ተስፋዋ እንደ አዲስ ፋክቶ የሚታይበት የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
ትናንት በሙዚየሞችና በጥንታውያን ገዳማት ብቻ ዓይኑን ጥሎብን የነበረው ዓለም ዛሬ በጉልበትና በእውቀት በለሙት አዳዲስ መዳረሻዎቻችን ሳቢያ ቀልቡን ወደ እኛ መልሷል።
ይህ የቱሪዝም ሽግግር ለሀገራችን የኢኮኖሚ ሞተር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል። "ጉልበት ካለ ድንጋይም ይፈጫል፤ እውቀት ካለ ምድርም ይለማል" ነውና የኢትዮጵያ የቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመና ታሪክን ብቻ ከመተረክ ወጥቶ ወደ ተንቀሳቃሽ ልማት ተሸጋግሯል። በዚሁ እውነት መሠረት፣ የገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አዲስ አበባን ከኮንክሪት ጫካነትና ከትካዜ ድባብ አውጥተው ወደ አረንጓዴ፣ ሕያውና ሳቢ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
ይህ ስኬት ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ሳይወሰን ወደ ክልሎች ተሻጋግሮ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር እሳቤ በማልማት ለዓለም ዕይታ ማብቃት ተችሏል። እነዚህ ልማቶች መሬት ላይ ያለውን እምቅ ሀብት ከዘመኑ የፈጠራ ጥበብ ጋር በማቀናጀት የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ናቸው።
ከዚህም ባሻገር አሁን ላይ በአዲስ ጉልበት እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪው ዋነኛ ማነቆ የነበረውን የመሰረተ ልማት ምቾት እጥረት በዘላቂነት የፈታ ታላቅ ሀገራዊ ሥራ ነው።
"መንገድ ካለ አገር አለ" እንዲሉ ጽዱና ሰፋፊ መንገዶች፣ ማራኪ የእግር ጉዞ ትራኮችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታን እንዲያገኙ የሚያስችሉ የለውጥ አውታሮች ሆነዋል። ውበትና ጥራት፣ ምቾትና ደህንነት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ብቁና ተወዳዳሪ እያደረጓት ነው። ለዚህም በቅርቡ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ የዲጂታል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ በመገኘት መደነቃቸውን በተለያዩ መንገዶች ገልጸዋል፡፡
በመሆኑም የቱሪዝም ልማት ለእኛ ቁሳዊ ገቢ ብቻ ሳይሆን ዘርፈ-ብዙ ፋይዳ ያለው የስትራቴጂ ዘርፍ ነው። በአንድ በኩል፣ የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በሰፊው በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ኢትዮጵያ ካላት የዲጂታል አቅምና ቴክኖሎጂ ጋር ተዳምሮ፣ ሀገራችንን የዓለም የሥራ፣ የጉባኤና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ይገኛል።
ሲጠቃላል የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ የመንግሥት የፖሊሲ ውጤት ብቻ ሳይሆን የእያንዳንዱ ዜጋና የዘርፉ ባለሙያ የጋራ ጥረትና የቅንጅት ፍሬ ነው። "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲሉ ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ቅንጣት ታህል ጥርጥር የለንም። እናም እያንዳንዱ ዜጋ ሀገሩን በመወከል ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባትና ማሳወቅ ይጠበቅበታል።
የሀገራችንን አዲስ ትንሳኤ በጋራ እናብስር።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
**************************
የቀደሙ አባቶቻችን ክብር የትውልድ ኩራት ነው፡፡ የዛሬው ትጋት ደግሞ የነገው መተኪያ የሌለው ቅርስ ነው፡፡ ኢትዮጵያ የሥልጣኔ ማዕዘን፣ የሰው ዘር በኩር መገኛና የታሪክ ማኅደር መሆኗን ዓለም አውቆት፣ እኛም ደግመን ደጋግመን ተርከነው የኖርነው እውነት ነው።
ሆኖም ግን "ያለፈው ታሪክ ለዛሬ ስንቅ እንጂ መኖሪያ አይሆንም" እንደሚባለው በትናንት ታሪክ ማማ ላይ ብቻ ተቀምጦ መኖር የጉዞ መዳረሻን አያሰፋም።
ዛሬ ሀገራችን ኢትዮጵያ የታሪኳን አቧራ አራግፋ፣ የተፈጥሮ ዝናዋን በሥራ ጥበብና በፈጠራ አድሳ የቱሪዝም ተስፋዋ እንደ አዲስ ፋክቶ የሚታይበት የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
ትናንት በሙዚየሞችና በጥንታውያን ገዳማት ብቻ ዓይኑን ጥሎብን የነበረው ዓለም ዛሬ በጉልበትና በእውቀት በለሙት አዳዲስ መዳረሻዎቻችን ሳቢያ ቀልቡን ወደ እኛ መልሷል።
ይህ የቱሪዝም ሽግግር ለሀገራችን የኢኮኖሚ ሞተር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል። "ጉልበት ካለ ድንጋይም ይፈጫል፤ እውቀት ካለ ምድርም ይለማል" ነውና የኢትዮጵያ የቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመና ታሪክን ብቻ ከመተረክ ወጥቶ ወደ ተንቀሳቃሽ ልማት ተሸጋግሯል። በዚሁ እውነት መሠረት፣ የገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አዲስ አበባን ከኮንክሪት ጫካነትና ከትካዜ ድባብ አውጥተው ወደ አረንጓዴ፣ ሕያውና ሳቢ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
ይህ ስኬት ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ሳይወሰን ወደ ክልሎች ተሻጋግሮ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር እሳቤ በማልማት ለዓለም ዕይታ ማብቃት ተችሏል። እነዚህ ልማቶች መሬት ላይ ያለውን እምቅ ሀብት ከዘመኑ የፈጠራ ጥበብ ጋር በማቀናጀት የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ናቸው።
ከዚህም ባሻገር አሁን ላይ በአዲስ ጉልበት እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪው ዋነኛ ማነቆ የነበረውን የመሰረተ ልማት ምቾት እጥረት በዘላቂነት የፈታ ታላቅ ሀገራዊ ሥራ ነው።
"መንገድ ካለ አገር አለ" እንዲሉ ጽዱና ሰፋፊ መንገዶች፣ ማራኪ የእግር ጉዞ ትራኮችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታን እንዲያገኙ የሚያስችሉ የለውጥ አውታሮች ሆነዋል። ውበትና ጥራት፣ ምቾትና ደህንነት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ብቁና ተወዳዳሪ እያደረጓት ነው። ለዚህም በቅርቡ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ የዲጂታል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ በመገኘት መደነቃቸውን በተለያዩ መንገዶች ገልጸዋል፡፡
በመሆኑም የቱሪዝም ልማት ለእኛ ቁሳዊ ገቢ ብቻ ሳይሆን ዘርፈ-ብዙ ፋይዳ ያለው የስትራቴጂ ዘርፍ ነው። በአንድ በኩል፣ የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በሰፊው በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ኢትዮጵያ ካላት የዲጂታል አቅምና ቴክኖሎጂ ጋር ተዳምሮ፣ ሀገራችንን የዓለም የሥራ፣ የጉባኤና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ይገኛል።
ሲጠቃላል የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ የመንግሥት የፖሊሲ ውጤት ብቻ ሳይሆን የእያንዳንዱ ዜጋና የዘርፉ ባለሙያ የጋራ ጥረትና የቅንጅት ፍሬ ነው። "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲሉ ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ቅንጣት ታህል ጥርጥር የለንም። እናም እያንዳንዱ ዜጋ ሀገሩን በመወከል ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባትና ማሳወቅ ይጠበቅበታል።
የሀገራችንን አዲስ ትንሳኤ በጋራ እናብስር።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
17 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) በአሜሪካ እና በእስራኤል ጥምረት በኢራን ላይ የተከፈተው ጦርነት የዓለምን የነዳጅ ገበያ እያናጋው ባለበት በአሁኑ ወቅት፣ የሩሲያ ድፍድፍ ነዳጅ የዚህ ቀውስ ዋነኛ ተጠቃሚ እየሆነ መምጣቱን አልጀዚራ የኢነርጂ ተንታኞችን ጠቅሶ ዘገበ።
የነዳጅ ዋጋ መናር እና የዓለም ሀገራት የገጠማቸውን የኃይል አቅርቦት እጥረት ለመቅረፍ ያደረጉት ሽሚያ ለሩሲያ ከፍተኛ ገቢ እያስገኘላት ይገኛል።
1. የሆርሙዝ የባህር በር መዘጋት እና የትራምፕ ያልተጠበቀ ውሳኔ
የኢራን መንግስት በቀን 20 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ የሚንሸራሸርበትንና የዓለምን 20 በመቶ የነዳጅ ፍላጎት የሚሸፍነውን የሆርሙዝ የባህር በር ሙሉ በሙሉ መዝጋቱ የዓለም የነዳጅ ዋጋ ከ65 ዶላር ተነስቶ ከ100 ዶላር በላይ እንዲያልፍ አድርጎታል። አንዳንድ ባለሙያዎች ዋጋው እስከ 200 ዶላር ሊደርስ እንደሚችል እየገመቱ ነው።
ይህንን ተከትሎ የገጠመውን የነዳጅ እጥረት ለማቃለል፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በስልክ ከተወያዩ በኋላ፣ በሩሲያ ነዳጅ ላይ ተጥሎ የነበረውን ማዕቀብ ለተወሰኑ ሀገራት በጊዜያዊነት ለማላላት ወስነዋል። ይህ ውሳኔ ሩሲያ የዓለምን የነዳጅ ፍላጎት ክፍተት እንድትሞላ ትልቅ ዕድል ሰጥቷታል።
2. ሩሲያ በሁለት ሳምንት ውስጥ ያገኘችው ግዙፍ ገቢ
ከዚህ ቀደም በምዕራባውያን ማዕቀብ ምክንያት ከአንድ በርሜል 60 ዶላር በታች ይሸጥ የነበረው የሩሲያ "ኡራልስ" (Urals) ነዳጅ፣ አሁን ላይ ፍላጎቱ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ ወደ 90 ዶላር ተጠግቷል። ይህም የቡድን 7 ሀገራት ጥለውት ከነበረው የዋጋ ጣሪያ እጅግ የላቀ ነው።
የኃይል ምርምር ተቋማት መረጃ እንደሚያሳየው፣ ጦርነቱ ከጀመረበት ካለፈው የካቲት ወር ማጠናቀቂያ ጀምሮ ባሉት የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሳምንታት ብቻ ሩሲያ ተጨማሪ 672 ሚሊዮን ዩሮ (777 ሚሊዮን ዶላር) ማግኘት ችላለች።
3. የመርከቦች አቅጣጫ መቀየር እና ዋና ገዢዎች
ህንድ ከአሜሪካ የፋይናንስ ሚኒስቴር የሩሲያን ነዳጅ ለመግዛት ልዩ ፈቃድ በማግኘቷ፣ ቀደም ሲል ወደ ቻይና ያመሩ የነበሩ በርካታ የሩሲያ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች አቅጣጫቸውን በመቀየር ወደ ህንድ ወደቦች እየገቡ ይገኛሉ።
በአሁኑ ወቅት የሩሲያ ነዳጅ ዋነኛ ገዢዎች ህንድ እና ቻይና ሲሆኑ፣ ቱርክም በኢራን የጋዝ ማውጫ ላይ ከተሰነዘረው ጥቃት በኋላ የገጠማትን የሃይል እጥረት ለመቅረፍ የሩሲያን ነዳጅ በከፍተኛ ሁኔታ እየገዛች ትገኛለች። ከእነዚህም በተጨማሪ ሩሲያ "የጥላ መርከቦች" (Shadow fleet) የሚባሉትን ያልተመዘገቡ አሮጌ መርከቦችን በመጠቀም ነዳጇን ወደ ተለያዩ የእስያ ሀገራት በድብቅ እያጓጓዘች ነው።
4. ሌሎች ተጠቃሚ ሊሆኑ የሚችሉ ሀገራት
ከኦፔክ ውጭ የሆኑት ኖርዌይ እና ካናዳ የዚህ ነዳጅ ቀውስ ተጠቃሚ ሊሆኑ የሚችሉ ሀገራት ናቸው። ኖርዌይ ለአውሮፓ ሀገራት የምታቀርበውን የነዳጅ እና ጋዝ ምርት ለማሳደግ ቃል የገባች ሲሆን፣ ካናዳም ወደ አሜሪካ የምትልከውን መጠን ለመጨመር እየሞከረች ነው። ሆኖም ሁለቱም ሀገራት በአጭር ጊዜ ውስጥ ምርታቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ለማሳደግ የማምረቻ እና የቧንቧ መሰረተ ልማት እጥረት ይፈታተናቸዋል።
የነዳጅ ዋጋ መናር እና የዓለም ሀገራት የገጠማቸውን የኃይል አቅርቦት እጥረት ለመቅረፍ ያደረጉት ሽሚያ ለሩሲያ ከፍተኛ ገቢ እያስገኘላት ይገኛል።
1. የሆርሙዝ የባህር በር መዘጋት እና የትራምፕ ያልተጠበቀ ውሳኔ
የኢራን መንግስት በቀን 20 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ የሚንሸራሸርበትንና የዓለምን 20 በመቶ የነዳጅ ፍላጎት የሚሸፍነውን የሆርሙዝ የባህር በር ሙሉ በሙሉ መዝጋቱ የዓለም የነዳጅ ዋጋ ከ65 ዶላር ተነስቶ ከ100 ዶላር በላይ እንዲያልፍ አድርጎታል። አንዳንድ ባለሙያዎች ዋጋው እስከ 200 ዶላር ሊደርስ እንደሚችል እየገመቱ ነው።
ይህንን ተከትሎ የገጠመውን የነዳጅ እጥረት ለማቃለል፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በስልክ ከተወያዩ በኋላ፣ በሩሲያ ነዳጅ ላይ ተጥሎ የነበረውን ማዕቀብ ለተወሰኑ ሀገራት በጊዜያዊነት ለማላላት ወስነዋል። ይህ ውሳኔ ሩሲያ የዓለምን የነዳጅ ፍላጎት ክፍተት እንድትሞላ ትልቅ ዕድል ሰጥቷታል።
2. ሩሲያ በሁለት ሳምንት ውስጥ ያገኘችው ግዙፍ ገቢ
ከዚህ ቀደም በምዕራባውያን ማዕቀብ ምክንያት ከአንድ በርሜል 60 ዶላር በታች ይሸጥ የነበረው የሩሲያ "ኡራልስ" (Urals) ነዳጅ፣ አሁን ላይ ፍላጎቱ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ ወደ 90 ዶላር ተጠግቷል። ይህም የቡድን 7 ሀገራት ጥለውት ከነበረው የዋጋ ጣሪያ እጅግ የላቀ ነው።
የኃይል ምርምር ተቋማት መረጃ እንደሚያሳየው፣ ጦርነቱ ከጀመረበት ካለፈው የካቲት ወር ማጠናቀቂያ ጀምሮ ባሉት የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሳምንታት ብቻ ሩሲያ ተጨማሪ 672 ሚሊዮን ዩሮ (777 ሚሊዮን ዶላር) ማግኘት ችላለች።
3. የመርከቦች አቅጣጫ መቀየር እና ዋና ገዢዎች
ህንድ ከአሜሪካ የፋይናንስ ሚኒስቴር የሩሲያን ነዳጅ ለመግዛት ልዩ ፈቃድ በማግኘቷ፣ ቀደም ሲል ወደ ቻይና ያመሩ የነበሩ በርካታ የሩሲያ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች አቅጣጫቸውን በመቀየር ወደ ህንድ ወደቦች እየገቡ ይገኛሉ።
በአሁኑ ወቅት የሩሲያ ነዳጅ ዋነኛ ገዢዎች ህንድ እና ቻይና ሲሆኑ፣ ቱርክም በኢራን የጋዝ ማውጫ ላይ ከተሰነዘረው ጥቃት በኋላ የገጠማትን የሃይል እጥረት ለመቅረፍ የሩሲያን ነዳጅ በከፍተኛ ሁኔታ እየገዛች ትገኛለች። ከእነዚህም በተጨማሪ ሩሲያ "የጥላ መርከቦች" (Shadow fleet) የሚባሉትን ያልተመዘገቡ አሮጌ መርከቦችን በመጠቀም ነዳጇን ወደ ተለያዩ የእስያ ሀገራት በድብቅ እያጓጓዘች ነው።
4. ሌሎች ተጠቃሚ ሊሆኑ የሚችሉ ሀገራት
ከኦፔክ ውጭ የሆኑት ኖርዌይ እና ካናዳ የዚህ ነዳጅ ቀውስ ተጠቃሚ ሊሆኑ የሚችሉ ሀገራት ናቸው። ኖርዌይ ለአውሮፓ ሀገራት የምታቀርበውን የነዳጅ እና ጋዝ ምርት ለማሳደግ ቃል የገባች ሲሆን፣ ካናዳም ወደ አሜሪካ የምትልከውን መጠን ለመጨመር እየሞከረች ነው። ሆኖም ሁለቱም ሀገራት በአጭር ጊዜ ውስጥ ምርታቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ለማሳደግ የማምረቻ እና የቧንቧ መሰረተ ልማት እጥረት ይፈታተናቸዋል።
19 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያን የቴሌኮም ዘርፍ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ተወዳዳሪ ለማድረግ፣ ሀገሪቱ ተጨማሪ 5 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስትመንት እና የሶስተኛ ቴሌኮም ኦፕሬተር ወደ ገበያው መግባት በእጅጉ እንደሚያስፈልጋት ተጠቆመ። የቀድሞው የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የአሁኑ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ዋና ኃላፊ ዶክተር አንዱዓለም አድማሴ ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጡት ቃለ ምልልስ፣ የዘርፉን መዋቅራዊና መሰረተ ልማታዊ ክፍተቶች በግልጽ አብራርተዋል። ሀገሪቱ ለያዘችው የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ራዕይ መሳካት፣ የቴሌኮም ማማዎችን ቁጥር አሁን ካለበት በሶስት እጥፍ ማሳደግ የግድ እንደሚልም አሳስበዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ያለው የቴሌኮም መሰረተ ልማት ከሕዝብ ቁጥሩ አኳያ ሲመዘን እጅግ ዝቅተኛ መሆኑን ኃላፊው በቁጥራዊ መረጃ ሞግተዋል። ለምሳሌ ያህል፣ አንጋፋው ኢትዮ ቴሌኮም ወደ 10 ሺሕ የሚጠጉ ማማዎች ያሉት ሲሆን፣ ሳፋሪኮም በበኩሉ 3,500 ማማዎች አሉት። ከሳፋሪኮም ማማዎች ውስጥ 40 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮ ቴሌኮም የተከራያቸው ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹን ደግሞ ራሱ የገነባቸው ናቸው። በአጠቃላይ የሁለቱም ኦፕሬተሮች የቴሌኮም ማማዎች ድምር ከ15 ሺሕ በታች ነው። በጎረቤት ሀገራት ካለው የማማ እና የሕዝብ ቁጥር ንጽጽር አንጻር ሲታይ ይህ ቁጥር እጅግ አነስተኛ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ አሁን ካላት የሕዝብ ብዛት አኳያ ተጨማሪ 30 ሺሕ አዳዲስ ማማዎች ያስፈልጓታል። ይህንን ግዙፍ ክፍተት ለመሙላት ደግሞ የመንግሥትና የግል ዘርፍ አጋርነት (PPP) ወሳኝ ሚና እንዳለው ዶክተር አንዱዓለም አስረድተዋል።
ከዚህም ባሻገር፣ በቴሌኮም ዘርፉ ላይ መሠረታዊ የፖሊሲ እና የአሠራር ለውጥ ሊደረግ እንደሚገባ ባለሙያው ክሪቲካል የሆነ ሐሳብ ሰንዝረዋል። እስካሁን ባለው አሠራር የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የመሰረተ ልማት ግንባታውንም ሆነ የቴሌኮም አገልግሎት አቅርቦቱን አጣምረው እየሠሩ ይገኛሉ። ይህ አሠራር ኦፕሬተሮችን ከዋናው ተልዕኳቸው እንዲዘናጉ እንደሚያደርጋቸው ኃላፊው ያምናሉ። በመሆኑም፣ የመሰረተ ልማት አውታሮችን (ማማዎችን) ብቻ የሚገነቡ ገለልተኛ ኩባንያዎች ፈቃድ አግኝተው ወደ ገበያው ሊገቡ ይገባል። ይህ አሠራር ቢተገበር፣ ኢትዮ ቴሌኮምን ጨምሮ ኦፕሬተሮቹ ማማዎቻቸውን ለእነዚህ ገለልተኛ ኩባንያዎች በመሸጥ በቢሊዮኖች የሚቆጠር የካፒታል ገንዘብ ማሰባሰብ ይችላሉ። አዳዲሶቹም ሆነ ነባሮቹ ኦፕሬተሮች ማማ ከመገንባት ውጣ ውረድ ተላቀው፣ ከመሰረተ ልማት አቅራቢዎች ማማዎቹን እየተከራዩ ጥራት ያለው የቴሌኮም አገልግሎት መስጠት ላይ ብቻ ትኩረት እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል ሲሉ ተንትነዋል።
ወደ ሀገሪቱ የገባው ሁለተኛው ኦፕሬተር ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ ለቴሌኮም ፈቃድ ከከፈለው 850 ሚሊዮን ዶላር እና ለኤም-ፔሳ (M-Pesa) ፈቃድ ካወጣው 50 ሚሊዮን ዶላር በተጨማሪ፣ እስካሁን በሥራ ማስኬጃ እንቅስቃሴዎች ላይ ብቻ ወደ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ መዋዕለ ንዋይ አፍስሷል። ኩባንያው ባለፉት ሶስት የሥራ ዓመታት ውስጥ 12 ቢሊዮን ብር ግብር ለመንግሥት ገቢ አድርጓል። የዘርፉን ዕድገት ይበልጥ ለማፋጠንና ጤናማ ፉክክር ለመፍጠር የሶስተኛ ኦፕሬተር መግባት ቁልፍ መሆኑ ቢታመንም፣ በሁሉም ኦፕሬተሮች መካከል ፍትሐዊ የውድድር ሜዳ መኖሩን ማረጋገጥ ቀዳሚ ተግባር መሆን አለበት። ለዚህም ሲባል፣ የኢትዮጵያ የኢንተርኔት መለያ ጎራ (ዶሜይን - .et) በአንድ ኦፕሬተር ሥር ከመሆን ይልቅ፣ ሙሉ በሙሉ ገለልተኛ በሆነ ተቆጣጣሪ አካል ሥር ሊተዳደር እንደሚገባ ዶክተር አንዱዓለም በአጽንዖት አሳስበዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ያለው የቴሌኮም መሰረተ ልማት ከሕዝብ ቁጥሩ አኳያ ሲመዘን እጅግ ዝቅተኛ መሆኑን ኃላፊው በቁጥራዊ መረጃ ሞግተዋል። ለምሳሌ ያህል፣ አንጋፋው ኢትዮ ቴሌኮም ወደ 10 ሺሕ የሚጠጉ ማማዎች ያሉት ሲሆን፣ ሳፋሪኮም በበኩሉ 3,500 ማማዎች አሉት። ከሳፋሪኮም ማማዎች ውስጥ 40 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮ ቴሌኮም የተከራያቸው ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹን ደግሞ ራሱ የገነባቸው ናቸው። በአጠቃላይ የሁለቱም ኦፕሬተሮች የቴሌኮም ማማዎች ድምር ከ15 ሺሕ በታች ነው። በጎረቤት ሀገራት ካለው የማማ እና የሕዝብ ቁጥር ንጽጽር አንጻር ሲታይ ይህ ቁጥር እጅግ አነስተኛ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ አሁን ካላት የሕዝብ ብዛት አኳያ ተጨማሪ 30 ሺሕ አዳዲስ ማማዎች ያስፈልጓታል። ይህንን ግዙፍ ክፍተት ለመሙላት ደግሞ የመንግሥትና የግል ዘርፍ አጋርነት (PPP) ወሳኝ ሚና እንዳለው ዶክተር አንዱዓለም አስረድተዋል።
ከዚህም ባሻገር፣ በቴሌኮም ዘርፉ ላይ መሠረታዊ የፖሊሲ እና የአሠራር ለውጥ ሊደረግ እንደሚገባ ባለሙያው ክሪቲካል የሆነ ሐሳብ ሰንዝረዋል። እስካሁን ባለው አሠራር የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የመሰረተ ልማት ግንባታውንም ሆነ የቴሌኮም አገልግሎት አቅርቦቱን አጣምረው እየሠሩ ይገኛሉ። ይህ አሠራር ኦፕሬተሮችን ከዋናው ተልዕኳቸው እንዲዘናጉ እንደሚያደርጋቸው ኃላፊው ያምናሉ። በመሆኑም፣ የመሰረተ ልማት አውታሮችን (ማማዎችን) ብቻ የሚገነቡ ገለልተኛ ኩባንያዎች ፈቃድ አግኝተው ወደ ገበያው ሊገቡ ይገባል። ይህ አሠራር ቢተገበር፣ ኢትዮ ቴሌኮምን ጨምሮ ኦፕሬተሮቹ ማማዎቻቸውን ለእነዚህ ገለልተኛ ኩባንያዎች በመሸጥ በቢሊዮኖች የሚቆጠር የካፒታል ገንዘብ ማሰባሰብ ይችላሉ። አዳዲሶቹም ሆነ ነባሮቹ ኦፕሬተሮች ማማ ከመገንባት ውጣ ውረድ ተላቀው፣ ከመሰረተ ልማት አቅራቢዎች ማማዎቹን እየተከራዩ ጥራት ያለው የቴሌኮም አገልግሎት መስጠት ላይ ብቻ ትኩረት እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል ሲሉ ተንትነዋል።
ወደ ሀገሪቱ የገባው ሁለተኛው ኦፕሬተር ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ ለቴሌኮም ፈቃድ ከከፈለው 850 ሚሊዮን ዶላር እና ለኤም-ፔሳ (M-Pesa) ፈቃድ ካወጣው 50 ሚሊዮን ዶላር በተጨማሪ፣ እስካሁን በሥራ ማስኬጃ እንቅስቃሴዎች ላይ ብቻ ወደ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ መዋዕለ ንዋይ አፍስሷል። ኩባንያው ባለፉት ሶስት የሥራ ዓመታት ውስጥ 12 ቢሊዮን ብር ግብር ለመንግሥት ገቢ አድርጓል። የዘርፉን ዕድገት ይበልጥ ለማፋጠንና ጤናማ ፉክክር ለመፍጠር የሶስተኛ ኦፕሬተር መግባት ቁልፍ መሆኑ ቢታመንም፣ በሁሉም ኦፕሬተሮች መካከል ፍትሐዊ የውድድር ሜዳ መኖሩን ማረጋገጥ ቀዳሚ ተግባር መሆን አለበት። ለዚህም ሲባል፣ የኢትዮጵያ የኢንተርኔት መለያ ጎራ (ዶሜይን - .et) በአንድ ኦፕሬተር ሥር ከመሆን ይልቅ፣ ሙሉ በሙሉ ገለልተኛ በሆነ ተቆጣጣሪ አካል ሥር ሊተዳደር እንደሚገባ ዶክተር አንዱዓለም በአጽንዖት አሳስበዋል።
20 days ago
ተወዳዳሪ እና ዘላቂ የቱሪዝም መዳረሻ የሆነችው ኢትዮጵያ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተወዳዳሪ እና ዘላቂነት ያለው የቱሪዝም መዳረሻ ናት አሉ በቱሪዝም ሚኒስቴር ስትራቴጂክ ጉዳዮች አማካሪ ቴዎድሮስ ደርበው።
አቶ ቴዎድሮስ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ በቱሪዝም ዘርፍ ተወዳዳሪነትና ዘላቂነት ወሳኝ መስፈርቶች ናቸው።
ተወዳዳሪነት ሲባል ምቹ፣ ተመራጭና ተደራሽ የቱሪዝም መስህቦች እና ለቱሪዝም የተመቸ ማህበረሰብ መኖር ሲሆን÷ ይህም የአገልግሎት ጥራት፣ ቅልጥፍናና የመስህብ ብዝኃነትን ያካትታል ብለዋል።
ቱሪዝም መዳረሻዎች ተፈጥሯዊ እና የባሕል መገለጫዎችን በመጠቀም ለቀጣዩ ትውልድ ማቆየት መቻል ለዘላቂ ቱሪዝም ወሳኝ መሆኑንም አስረድተዋል።
በተሳሳተ መንገድ የተመራ ቱሪዝም አደገኛና ባሕልን በመሸርሸር ማህበረሰባዊ ቀውስ እንዲሁም ሥነ ምህዳራዊ መራቆትን እንደሚፈጥር ጠቁመዋል።
በቱሪዝም መስህቦች አካባቢ የሚኖሩ ሕዝቦች ከዘርፉ ተጠቃሚ መሆናቸው መዳረሻውን በመጠበቅ እና በመንከባከብ ረገድ ቁልፍ ሚና እንዳለው አንስተዋል።
በለውጡ መንግሥት የቱሪዝም ዘርፍ የሚታይበት መነፅር እንደተለወጠና ለኢኮኖሚ ዕድገት ቁልፍ ሚና እንዳለው ግንዛቤ መወሰዱን ጠቅሰው÷ በዚህም ለቱሪዝም ከ5ቱ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ምሶሶዎች እኩል ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ እንደሚገኝ አስረድተዋል።
በቱሪዝም ሀብት ብዝኃነት የአፍሪካ ቁንጮ የሆነችው ኢትዮጵያ ቁጥር አንድ ተመራጭ መዳረሻ እንድትሆን የተጀመረው የመሰረተ ልማት ማስፋፋትና ጥራት ያለውን አገልግሎት ማቅረብ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባም አስገንዝበዋል፡፡
በቴዎድሮስ ሳህለ
አቶ ቴዎድሮስ ደርበው ከፋና ፖድካት ጋር ያደረጉትን ሙሉ ቆይታ ማስፈንጠሪያውን በመጫን ይከታተሉ👇
https://www.youtube.com/wa...
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተወዳዳሪ እና ዘላቂነት ያለው የቱሪዝም መዳረሻ ናት አሉ በቱሪዝም ሚኒስቴር ስትራቴጂክ ጉዳዮች አማካሪ ቴዎድሮስ ደርበው።
አቶ ቴዎድሮስ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ በቱሪዝም ዘርፍ ተወዳዳሪነትና ዘላቂነት ወሳኝ መስፈርቶች ናቸው።
ተወዳዳሪነት ሲባል ምቹ፣ ተመራጭና ተደራሽ የቱሪዝም መስህቦች እና ለቱሪዝም የተመቸ ማህበረሰብ መኖር ሲሆን÷ ይህም የአገልግሎት ጥራት፣ ቅልጥፍናና የመስህብ ብዝኃነትን ያካትታል ብለዋል።
ቱሪዝም መዳረሻዎች ተፈጥሯዊ እና የባሕል መገለጫዎችን በመጠቀም ለቀጣዩ ትውልድ ማቆየት መቻል ለዘላቂ ቱሪዝም ወሳኝ መሆኑንም አስረድተዋል።
በተሳሳተ መንገድ የተመራ ቱሪዝም አደገኛና ባሕልን በመሸርሸር ማህበረሰባዊ ቀውስ እንዲሁም ሥነ ምህዳራዊ መራቆትን እንደሚፈጥር ጠቁመዋል።
በቱሪዝም መስህቦች አካባቢ የሚኖሩ ሕዝቦች ከዘርፉ ተጠቃሚ መሆናቸው መዳረሻውን በመጠበቅ እና በመንከባከብ ረገድ ቁልፍ ሚና እንዳለው አንስተዋል።
በለውጡ መንግሥት የቱሪዝም ዘርፍ የሚታይበት መነፅር እንደተለወጠና ለኢኮኖሚ ዕድገት ቁልፍ ሚና እንዳለው ግንዛቤ መወሰዱን ጠቅሰው÷ በዚህም ለቱሪዝም ከ5ቱ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ምሶሶዎች እኩል ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ እንደሚገኝ አስረድተዋል።
በቱሪዝም ሀብት ብዝኃነት የአፍሪካ ቁንጮ የሆነችው ኢትዮጵያ ቁጥር አንድ ተመራጭ መዳረሻ እንድትሆን የተጀመረው የመሰረተ ልማት ማስፋፋትና ጥራት ያለውን አገልግሎት ማቅረብ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባም አስገንዝበዋል፡፡
በቴዎድሮስ ሳህለ
አቶ ቴዎድሮስ ደርበው ከፋና ፖድካት ጋር ያደረጉትን ሙሉ ቆይታ ማስፈንጠሪያውን በመጫን ይከታተሉ👇
https://www.youtube.com/wa...
24 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በጋምቢያ ባንጁል እየተካሄደ በሚገኘው 87ኛው የአፍሪካ የሰብዓዊ እና የህዝቦች መብት ኮሚሽን (ACHPR) መደበኛ ጉባኤ ላይ የተገኘው የኤርትራ ልዑክ፣ ሀገሪቱ ተደራራቢ እና ቀጣይነት ያላቸው ዓለም አቀፍ ጫናዎች ቢኖሩባትም በሰብዓዊ መብት አያያዝ እና በዜጎች ሁለንተናዊ የኑሮ ደረጃ መሻሻል ላይ ተጨባጭ ለውጦችን እያስመዘገበች መሆኗን አስታወቀ። የፊታችን (እ.ኤ.አ) ሜይ 24 35ኛ ዓመት የነጻነት በዓሏን "ጽናታችን፡ ዋስትናችን" በሚል መሪ ቃል ለማክበር በዝግጅት ላይ የምትገኘው ኤርትራ፣ የሰብዓዊ መብት ጥበቃን ከህዝብ ተኮር የልማት አቅጣጫዎች ጋር አዋህዳ እየሰራችበት መሆኑን የልዑካን ቡድኑ ገልጿል።
ልዑኩ ለኮሚሽኑ ባቀረበው ሰፊ ሪፖርት በቁጥር የተደገፉ እና በመሰረተ ልማት አቅርቦት ላይ የታዩ ለውጦችን አብራርቷል። እ.ኤ.አ. በ1991 ሀገሪቱ ነጻነቷን ስትቀዳጅ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የነበረው ህዝብ 13 በመቶ ብቻ የነበረ ሲሆን፣ ይህንንም ከፍተኛ የሆነ የአካባቢ እና የአየር ንብረት ፈተናዎችን በመቋቋም አሁን ላይ ወደ 85 በመቶ ከፍ ማድረግ መቻሉ ተገልጿል። በተመሳሳይ በነጻነት ማግስት 138 ብቻ የነበሩት ግድቦች እና የውሃ ማጠራቀሚያዎች በተደረገው መጠነ ሰፊ ሀገራዊ ኢንቨስትመንት በአሁኑ ወቅት ከ850 በላይ መድረሳቸው ተጠቁሟል። የህብረተሰቡን ጤና ከመጠበቅ አኳያ ወሳኝ በሆነው የንጽህና አጠባበቅ ረገድም፣ እ.ኤ.አ. በ2015 32 በመቶ የነበረው ከሜዳ ላይ እዳሪ ነጻ የመሆን ምጣኔ አሁን ላይ 93 በመቶ በሚሆኑ የሀገሪቱ መንደሮች መረጋገጡን ልዑኩ አብራርቷል። በግብርናው ዘርፍም ባለፈው የ2025 ዓመት ብቻ ከግማሽ ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት መልማቱ ተጠቅሷል።
በትምህርት እና ጤና ዘርፍ መንግስት እየወሰዳቸው ያሉትን ተከታታይ እርምጃዎች ያወሳው መግለጫው፣ ትምህርት እንደ መሰረታዊ ሰብዓዊ መብት ተቆጥሮ ከቅድመ መደበኛ (መዋዕለ ህጻናት) እስከ ከፍተኛ ትምህርት ድረስ ለሁሉም ዜጎች በነጻ እየተሰጠ መሆኑን አመልክቷል። አሁን ላይም የትምህርት ጥራትን ለማሳደግ አዳዲስ የማስተማሪያ እና የመገምገሚያ ዘዴዎች ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ። በጤናው ዘርፍም አዲሱ የ2026-2030 ስትራቴጂካዊ እቅድ የሁሉንም ዜጎች የጤና ሽፋን በማረጋገጥ ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ በተለይም ባለፈው ዓመት (2025) በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ ታካሚዎች ላይ የተሰሩ የዓይን ህክምና እና ቀዶ ጥገና ስራዎች ትልቅ ስኬት የተመዘገበባቸው መሆናቸውን ዘገባው ያሳያል።
ከእነዚህ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እርምጃዎች ባሻገር ሀገሪቱ አጠቃላይ የህግ ማሻሻያ እና የለውጥ ሂደት ላይ መሆኗም ተገልጿል። በዚህም የፍትሐ ብሔር እና የወንጀለኛ መቅጫ ህጎችን ጨምሮ ሌሎች መመሪያዎች የሀገሪቱን እሴት፣ ታሪክ እና ዓለም አቀፍ የስምምነት ግዴታዎችን ባገናዘበ መልኩ በድጋሚ እየተመረመሩ እና እየተከለሱ እንደሚገኙ ተጠቅሷል። በኢኮኖሚው ዘርፍም የአነስተኛ ብድር እና ቁጠባ ፕሮግራም በመላ ሀገሪቱ ለሚገኙ ወደ አንድ ሚሊዮን ለሚጠጉ ግለሰቦች ብድር በማቅረብ የዜጎችን ህይወት እያሻሻለ መሆኑ ታውቋል።
የኤርትራ ልዑክ እነዚህ ሁሉ ለውጦች ቢመዘገቡም አሁንም ያልተፈቱ በርካታ ተግዳሮቶች መኖራቸውን አምኖ ተቀብሏል። ይሁን እንጂ መንግስት ህዝብን ማዕከል ያደረገውን የልማት ጉዞ በማስቀጠል፣ ተቋማትን በማጠናከር፣ ለመሰረታዊ አገልግሎቶች ያለውን ተደራሽነት በማስፋት እና የዜጎችን የሰብዓዊ መብት ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጧል። በአፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ACHPR) መድረክ ላይም አዎንታዊ እና ገንቢ የሆነ የትብብር መንፈሱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ቃል በመግባት መግለጫውን አጠናቋል።
ልዑኩ ለኮሚሽኑ ባቀረበው ሰፊ ሪፖርት በቁጥር የተደገፉ እና በመሰረተ ልማት አቅርቦት ላይ የታዩ ለውጦችን አብራርቷል። እ.ኤ.አ. በ1991 ሀገሪቱ ነጻነቷን ስትቀዳጅ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የነበረው ህዝብ 13 በመቶ ብቻ የነበረ ሲሆን፣ ይህንንም ከፍተኛ የሆነ የአካባቢ እና የአየር ንብረት ፈተናዎችን በመቋቋም አሁን ላይ ወደ 85 በመቶ ከፍ ማድረግ መቻሉ ተገልጿል። በተመሳሳይ በነጻነት ማግስት 138 ብቻ የነበሩት ግድቦች እና የውሃ ማጠራቀሚያዎች በተደረገው መጠነ ሰፊ ሀገራዊ ኢንቨስትመንት በአሁኑ ወቅት ከ850 በላይ መድረሳቸው ተጠቁሟል። የህብረተሰቡን ጤና ከመጠበቅ አኳያ ወሳኝ በሆነው የንጽህና አጠባበቅ ረገድም፣ እ.ኤ.አ. በ2015 32 በመቶ የነበረው ከሜዳ ላይ እዳሪ ነጻ የመሆን ምጣኔ አሁን ላይ 93 በመቶ በሚሆኑ የሀገሪቱ መንደሮች መረጋገጡን ልዑኩ አብራርቷል። በግብርናው ዘርፍም ባለፈው የ2025 ዓመት ብቻ ከግማሽ ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት መልማቱ ተጠቅሷል።
በትምህርት እና ጤና ዘርፍ መንግስት እየወሰዳቸው ያሉትን ተከታታይ እርምጃዎች ያወሳው መግለጫው፣ ትምህርት እንደ መሰረታዊ ሰብዓዊ መብት ተቆጥሮ ከቅድመ መደበኛ (መዋዕለ ህጻናት) እስከ ከፍተኛ ትምህርት ድረስ ለሁሉም ዜጎች በነጻ እየተሰጠ መሆኑን አመልክቷል። አሁን ላይም የትምህርት ጥራትን ለማሳደግ አዳዲስ የማስተማሪያ እና የመገምገሚያ ዘዴዎች ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ። በጤናው ዘርፍም አዲሱ የ2026-2030 ስትራቴጂካዊ እቅድ የሁሉንም ዜጎች የጤና ሽፋን በማረጋገጥ ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ በተለይም ባለፈው ዓመት (2025) በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ ታካሚዎች ላይ የተሰሩ የዓይን ህክምና እና ቀዶ ጥገና ስራዎች ትልቅ ስኬት የተመዘገበባቸው መሆናቸውን ዘገባው ያሳያል።
ከእነዚህ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እርምጃዎች ባሻገር ሀገሪቱ አጠቃላይ የህግ ማሻሻያ እና የለውጥ ሂደት ላይ መሆኗም ተገልጿል። በዚህም የፍትሐ ብሔር እና የወንጀለኛ መቅጫ ህጎችን ጨምሮ ሌሎች መመሪያዎች የሀገሪቱን እሴት፣ ታሪክ እና ዓለም አቀፍ የስምምነት ግዴታዎችን ባገናዘበ መልኩ በድጋሚ እየተመረመሩ እና እየተከለሱ እንደሚገኙ ተጠቅሷል። በኢኮኖሚው ዘርፍም የአነስተኛ ብድር እና ቁጠባ ፕሮግራም በመላ ሀገሪቱ ለሚገኙ ወደ አንድ ሚሊዮን ለሚጠጉ ግለሰቦች ብድር በማቅረብ የዜጎችን ህይወት እያሻሻለ መሆኑ ታውቋል።
የኤርትራ ልዑክ እነዚህ ሁሉ ለውጦች ቢመዘገቡም አሁንም ያልተፈቱ በርካታ ተግዳሮቶች መኖራቸውን አምኖ ተቀብሏል። ይሁን እንጂ መንግስት ህዝብን ማዕከል ያደረገውን የልማት ጉዞ በማስቀጠል፣ ተቋማትን በማጠናከር፣ ለመሰረታዊ አገልግሎቶች ያለውን ተደራሽነት በማስፋት እና የዜጎችን የሰብዓዊ መብት ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጧል። በአፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ACHPR) መድረክ ላይም አዎንታዊ እና ገንቢ የሆነ የትብብር መንፈሱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ቃል በመግባት መግለጫውን አጠናቋል።
24 days ago
የነዳጅ ማከማቻና ስርጭት ዘርፍ ግዙፍ ኩባንያ የሆነው ፉልስቶር (Fuelstor) በጅቡቲ ዳሜርጆግ የ160 ሚሊዮን ዶላር የኢነርጂ ማዕከል ግንባታ መጀመሩን ይፋ አደረገ
#ethiopia | በኢነርጂ እና በሎጂስቲክስ መሰረተ ልማት ግንባታ ላይ የሚንቀሳቀሰው ፉልስቶር (Fuelstor) በጅቡቲ ዳሜርጆግ ቀጣና አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት የነዳጅ ማከማቻ ተርሚናል ግንባታ በይፋ መጀመሩን አስታውቋል።
በድምሩ 30 ቢሊዮን የጅቡቲ ፍራንክ ወይም 160 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስትመንት የሚፈጅበት ይህ ተርሚናል በአንድ ዓመት ከስምንት ወራት ውስጥ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ይጠበቃል።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በተለይ የፈሳሽ ጋዝ (LPG) እና የምግብ ዘይት ምርቶችን በከፍተኛ መጠን ለማከማቸትና ለማሰራጨት ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
ግንባታው ሲጠናቀቅ እስከ 400,000 ሜትሪክ ቶን ምርት የመያዝ አቅም የሚኖረው ሲሆን ይህም ለምስራቅ አፍሪካ የንግድ ትስስር መጠናከርና ለኢነርጂ አቅርቦት ዋስትና ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
የፉልስቶር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሀሰን አህመድ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ ኩባንያው በዘርፉ ያለውን ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ ከመሆኑም ባለፈ ጅቡቲ በዓለም አቀፍ የንግድ መስመር ላይ ያላትን ቁልፍ ሚና ይበልጥ ያጠናክረዋል።
ግንባታውን ሶማጄክ (Somagec) የተሰኘውና በባህር ላይ መሰረተ ልማት ግንባታ ከፍተኛ ልምድ ያለው ዓለም አቀፍ ኩባንያ የሚያከናውነው ሲሆን በሂደቱም ለበርካታ ዜጎች የስራ ዕድል እንደሚፈጥር ተጠቁሟል።
ይህ የሳላም ግሩፕ ድጋፍ ያለው የልማት ስራ በቀጣናው የሚታየውን የነዳጅና የኢነርጂ ፍላጎት በዘላቂነት ለመፍታትና የንግድ እንቅስቃሴን ለማቀላጠፍ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
#djibouti #energy #fuelstor #logistics #trade #eastafrica #economy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኢነርጂ እና በሎጂስቲክስ መሰረተ ልማት ግንባታ ላይ የሚንቀሳቀሰው ፉልስቶር (Fuelstor) በጅቡቲ ዳሜርጆግ ቀጣና አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት የነዳጅ ማከማቻ ተርሚናል ግንባታ በይፋ መጀመሩን አስታውቋል።
በድምሩ 30 ቢሊዮን የጅቡቲ ፍራንክ ወይም 160 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስትመንት የሚፈጅበት ይህ ተርሚናል በአንድ ዓመት ከስምንት ወራት ውስጥ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ይጠበቃል።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በተለይ የፈሳሽ ጋዝ (LPG) እና የምግብ ዘይት ምርቶችን በከፍተኛ መጠን ለማከማቸትና ለማሰራጨት ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
ግንባታው ሲጠናቀቅ እስከ 400,000 ሜትሪክ ቶን ምርት የመያዝ አቅም የሚኖረው ሲሆን ይህም ለምስራቅ አፍሪካ የንግድ ትስስር መጠናከርና ለኢነርጂ አቅርቦት ዋስትና ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
የፉልስቶር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሀሰን አህመድ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ ኩባንያው በዘርፉ ያለውን ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ ከመሆኑም ባለፈ ጅቡቲ በዓለም አቀፍ የንግድ መስመር ላይ ያላትን ቁልፍ ሚና ይበልጥ ያጠናክረዋል።
ግንባታውን ሶማጄክ (Somagec) የተሰኘውና በባህር ላይ መሰረተ ልማት ግንባታ ከፍተኛ ልምድ ያለው ዓለም አቀፍ ኩባንያ የሚያከናውነው ሲሆን በሂደቱም ለበርካታ ዜጎች የስራ ዕድል እንደሚፈጥር ተጠቁሟል።
ይህ የሳላም ግሩፕ ድጋፍ ያለው የልማት ስራ በቀጣናው የሚታየውን የነዳጅና የኢነርጂ ፍላጎት በዘላቂነት ለመፍታትና የንግድ እንቅስቃሴን ለማቀላጠፍ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
#djibouti #energy #fuelstor #logistics #trade #eastafrica #economy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
24 days ago
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አትሌቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አትሌቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ረጂዮን ጋር ተወያይተዋል።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በስፖርት ስትራቴጂካዊ ዕድሎች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።
የውይይቱ ዋና ዓላማ በኢትዮጵያ የ2028 አልቲሜት ሻምፒዮንሺፕ እና የ2031 የአትሌቲክስ የዓለም ሻምፒዮና ለማዘጋጀት የቀረበውን ጥያቄ መነሻ በማድረግ በአዲስ አበባ እየተገነቡ ያሉ ስታዲየሞች እና ሌሎች የስፖርት መሰረተ ልማቶችን መገምገምን መሰረት ያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።
በቅርቡ ከተማችን ከሶስት በላይ ዓለም አቀፍ የስፖርት ሁነቶችን በብቃት ማስተናገዷን አስታውሰዋል።
ታላላቅ የስፖርት ሁነቶችን ለማስተናገድ ብሎም ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት በሚያስችል የስፖርት መሰረተ ልማት ግንባታ፣ ስልጠናዎችን በማስፋፋት እና የህዝባችን እንግዳ ተቀባይነትን ለልዑካኑ ገለጻ አድርገናል ነው ያሉት።
የዓለም አትሌትክስ ዋና ስራ አስፈፃሚው በበኩላቸው፤ በአዲስ አባባ እየታየ ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ እና መንግሥት የስፖርት ሁነቶችን ለማካሄድ ላሳየው ቁርጠኝነት አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
ተቋሙ ከኢትዮጵያ ጋር በአጋርነት ለመስራት ያለውን ፍላጐትም አስታውቀዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አትሌቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ረጂዮን ጋር ተወያይተዋል።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በስፖርት ስትራቴጂካዊ ዕድሎች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።
የውይይቱ ዋና ዓላማ በኢትዮጵያ የ2028 አልቲሜት ሻምፒዮንሺፕ እና የ2031 የአትሌቲክስ የዓለም ሻምፒዮና ለማዘጋጀት የቀረበውን ጥያቄ መነሻ በማድረግ በአዲስ አበባ እየተገነቡ ያሉ ስታዲየሞች እና ሌሎች የስፖርት መሰረተ ልማቶችን መገምገምን መሰረት ያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።
በቅርቡ ከተማችን ከሶስት በላይ ዓለም አቀፍ የስፖርት ሁነቶችን በብቃት ማስተናገዷን አስታውሰዋል።
ታላላቅ የስፖርት ሁነቶችን ለማስተናገድ ብሎም ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት በሚያስችል የስፖርት መሰረተ ልማት ግንባታ፣ ስልጠናዎችን በማስፋፋት እና የህዝባችን እንግዳ ተቀባይነትን ለልዑካኑ ገለጻ አድርገናል ነው ያሉት።
የዓለም አትሌትክስ ዋና ስራ አስፈፃሚው በበኩላቸው፤ በአዲስ አባባ እየታየ ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ እና መንግሥት የስፖርት ሁነቶችን ለማካሄድ ላሳየው ቁርጠኝነት አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
ተቋሙ ከኢትዮጵያ ጋር በአጋርነት ለመስራት ያለውን ፍላጐትም አስታውቀዋል።
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአሜሪካ የኤርትራ አምባሳደር ሶፍያ ተስፋማሪያም፣ "Eritrea’s Sovereignty Claim and the Insecurity It Conceals" (ኤርትራ የሉዓላዊነት ጥያቄ እና የሚደብቀው የደህንነት ስጋት) በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ በኩል ለወጣው ጽሁፍ ሰፊ እና ዝርዝር ምላሽ ሰጥተዋል። አምባሳደሯ በኤክስ ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፣ የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ፣ የኤርትራ ሉዓላዊነት ታሪካዊ መነሻዎች፣ እንዲሁም የቀጠናው ጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረቶች ላይ የኤርትራን አቋም አንፀባርቀዋል።
ጽሁፉ የኤርትራን የሉዓላዊነት አቋም እንደ "መደበቂያ ወይም የፖለቲካ ስጋት" አድርጎ ማቅረቡን አምባሳደር ሶፍያ አጥብቀው ተችተዋል። ሉዓላዊነት በዘመናዊው ዓለም አቀፍ ህግ (በተባበሩት መንግስታት ቻርተርም ሆነ በአፍሪካ ህብረት የመመስረቻ ሰነድ) የተረጋገጠ መሰረታዊ መብት እንጂ፣ ኤርትራ የምትደበቅበት ሽፋን አይደለም ብለዋል። በተለይ ለኤርትራ ሉዓላዊነት ማለት ከረዥም የፀረ-ቅኝ ግዛት እና የፀረ-ወረራ ትግል፣ ከተደጋጋሚ ጦርነቶች እና መስዋዕትነት የተገኘ የህልውና ጉዳይ መሆኑን አብራርተዋል።
"ኢትዮጵያ በኤርትራውያን የታሪክ ትውስታ ውስጥ ተራ ጎረቤት ሀገር ብቻ ሳትሆን የቀድሞ ቅኝ ገዥ ነበረች" ያሉት አምባሳደሯ፣ ይህ ታሪካዊ እውነታ ኤርትራ ለድንበር እና ለሉዓላዊነት ጥያቄዎች የምትሰጠውን ትኩረት እንደሚቀርፀው ገልጸዋል። የአማርኛውን "የወጋ ቢረሳ የተወጋ አይረሳም" የሚለውን ምሳሌ በመጥቀስም፣ ጦርነት፣ ወረራ እና ማዕቀብን ያሳለፈ ህዝብ የሉዓላዊነት ጉዳይን በቀላሉ ሊያየው እንደማይችል አስገንዝበዋል።
አምባሳደሯ እንደገለፁት፣ ኤርትራ የባህር በር አልባ የሆነችው ኢትዮጵያ የንግድ የባህር በር (Maritime Access) የማግኘት መብት አላት የሚለውን መርህ ተቃውማ አታውቅም። ዓለም አቀፍ ህግም ይህንን መብት በድርድር እና በስምምነት እንዲፈፀም ይፈቅዳል። ችግሩ ያለው ግን ይህ ጥያቄ እየቀረበበት ያለው መንገድ ነው ብለዋል።
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ፣ የባህር በር ጥያቄውን "ታሪካዊ መብት" እና "የህልውና ጉዳይ" አድርገው ማቅረባቸው፣ እንዲሁም "በሰላም ካልሆነ በኃይልም ቢሆን" የሚሉ ዛቻዎች መደመጣቸው በኤርትራ በኩል ስጋት መፍጠሩን አብራርተዋል። ከዚህም በተጨማሪ፣ አሰብን እና የኤርትራን ግዛቶች ከኢትዮጵያ ጋር ቀላቅለው የሚያሳዩ የተጭበረበሩ ካርታዎች በማህበራዊ ሚዲያ እና በወታደራዊ መድረኮች ላይ መሰራጨታቸው ሉዓላዊነትን የሚጋፋ አስገዳጅ ትርክት መሆኑን አምባሳደሯ ተችተዋል። "ዓለም አቀፍ ህግ (አንቀጽ 2(4)) ጥቃት መሰንዘርን ብቻ ሳይሆን በማስፈራራት እና በዛቻ የሚደረግን ጫናም ይከለክላል፤ ስለዚህ ኤርትራ የወሰደችው የጥንቃቄ እርምጃ ምክንያታዊ ነው" ብለዋል። በ2024 በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ መካከል የተፈረመው የመግባቢያ ስነ-ስነድም በሶማሊያ ሉዓላዊነት ላይ የተቃጣ ጥሰት በመሆኑ ቀጠናዊ ውጥረቱን እንዳባባሰው ጠቅሰዋል።
አምባሳደር ሶፍያ ጽሁፉ የ1998-2000 (እ.ኤ.አ) የኤርትራ እና ኢትዮጵያ ጦርነትን በተመለከተ ያቀረበውን ሀሳብ "የተዛባ" ብለውታል። የኤርትራ ድንበር በማያሻማ ሁኔታ በ1900፣ 1902 እና 1908 በጣሊያን እና በኢትዮጵያ መካከል በተደረጉ ስምምነቶች ህጋዊ መሰረት ያለው መሆኑን አውስተዋል። የጦርነቱ መነሻ የነበረችውን ባድመን በተመለከተም የድንበር ኮሚሽኑ የማያዳግም ውሳኔ ለኤርትራ የሰጠ መሆኑን አስታውሰዋል።
ጦርነቱን ተከትሎ ለዓመታት የቀጠለው ፖለቲካዊ ቀውስ የኤርትራ ህግ አለማክበር ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ "የመጨረሻ እና አሳሪ" ነው የተባለውን የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ለሁለት አስርት ዓመታት አልቀበልም በማለቷ የመጣ መሆኑን ሞግተዋል። አክለውም፣ በ2009 በኤርትራ ላይ ተጥሎ የነበረው የተባበሩት መንግስታት ማዕቀብ፣ በኢትዮጵያ ጫና ኢጋድን እና አፍሪካ ህብረትን በመጠቀም የተሰራ ፖለቲካዊ ሴራ እንደነበር እና ማዕቀቡ በ2018 መነሳቱ ይህንኑ እንደሚያረጋግጥ ገልጸዋል።
ስለ ኤርትራ ብሄራዊ አገልግሎት የተነሳውን ትችት በተመለከተ፣ አምባሳደሯ ፕሮግራሙ ወታደራዊ ብቻ ሳይሆን ሲቪል እና የልማት ስራዎችንም (እንደ ትምህርት፣ ጤና፣ እና መሰረተ ልማት) ያካተተ መሆኑን አስረድተዋል። የብሄራዊ አገልግሎቱ ጊዜ የተራዘመውም ኢትዮጵያ የፈጠረችውን "የሰላምም የጦርነትም የሌለበት" ሁኔታ እና ተያያዥ የፀጥታ ስጋቶችን ለመቋቋም መሆኑን አብራርተዋል። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች እያካሄደችው ያለው መጠነ-ሰፊ ጦርነት፣ የድሮን ጥቃቶች እና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ችላ ተብለው የኤርትራን ብቻ ማጉላት ሚዛናዊነት የጎደለው ትንታኔ ነው ብለዋል።
አምባሳደሯ ሲቀጥሉም የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ሁሌም በሉዓላዊ እኩልነት፣ ጣልቃ ባለመግባት እና የቀጠናው ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኤርትራ በጋራ ስምምነት እና በዓለም አቀፍ ህግ ላይ የተመሰረተ የንግድ እና የባህር በር ትብብርን እንደማትቃወም ደግመው ያረጋገጡት አምባሳደሯ፣ "የማንቀበለው ግን ትልልቅ ሀገራት በስፋታቸው እና በህዝብ ቁጥራቸው ተማምነው የትናንሽ ጎረቤቶቻቸውን ሉዓላዊነት የሚጋፋ ጫና ማድረጋቸውን ነው" ብለዋል።
በኤርትራ እና ኢትዮጵያ መካከል ወደፊት ስለሚኖረው ግንኙነትም ሲያብራሩ፤ "እውነተኛ እና ዘላቂ ሰላም በዲፕሎማሲያዊ መፈክሮች ወይም በውጫዊ ጫና አይመጣም። በጋራ መከባበር፣ መተማመን እና ጊዜን በሚጠይቅ ሂደት ላይ መመስረት አለበት። በተለይም በ2018 የተፈጠረውን ታሪካዊ የሰላም እድል በአግባቡ መጠቀም ያልቻለው የኢትዮጵያ አመራር ባለበት ሁኔታ፣ ሰላምን ማጣደፍ አይቻልም። ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ ኢትዮጵያ በመጀመሪያ ከራሷ ጋር ሰላም መፍጠር አለባት" በማለት ጽሁፋቸውን አጠናቅቀዋል።
ጽሁፉ የኤርትራን የሉዓላዊነት አቋም እንደ "መደበቂያ ወይም የፖለቲካ ስጋት" አድርጎ ማቅረቡን አምባሳደር ሶፍያ አጥብቀው ተችተዋል። ሉዓላዊነት በዘመናዊው ዓለም አቀፍ ህግ (በተባበሩት መንግስታት ቻርተርም ሆነ በአፍሪካ ህብረት የመመስረቻ ሰነድ) የተረጋገጠ መሰረታዊ መብት እንጂ፣ ኤርትራ የምትደበቅበት ሽፋን አይደለም ብለዋል። በተለይ ለኤርትራ ሉዓላዊነት ማለት ከረዥም የፀረ-ቅኝ ግዛት እና የፀረ-ወረራ ትግል፣ ከተደጋጋሚ ጦርነቶች እና መስዋዕትነት የተገኘ የህልውና ጉዳይ መሆኑን አብራርተዋል።
"ኢትዮጵያ በኤርትራውያን የታሪክ ትውስታ ውስጥ ተራ ጎረቤት ሀገር ብቻ ሳትሆን የቀድሞ ቅኝ ገዥ ነበረች" ያሉት አምባሳደሯ፣ ይህ ታሪካዊ እውነታ ኤርትራ ለድንበር እና ለሉዓላዊነት ጥያቄዎች የምትሰጠውን ትኩረት እንደሚቀርፀው ገልጸዋል። የአማርኛውን "የወጋ ቢረሳ የተወጋ አይረሳም" የሚለውን ምሳሌ በመጥቀስም፣ ጦርነት፣ ወረራ እና ማዕቀብን ያሳለፈ ህዝብ የሉዓላዊነት ጉዳይን በቀላሉ ሊያየው እንደማይችል አስገንዝበዋል።
አምባሳደሯ እንደገለፁት፣ ኤርትራ የባህር በር አልባ የሆነችው ኢትዮጵያ የንግድ የባህር በር (Maritime Access) የማግኘት መብት አላት የሚለውን መርህ ተቃውማ አታውቅም። ዓለም አቀፍ ህግም ይህንን መብት በድርድር እና በስምምነት እንዲፈፀም ይፈቅዳል። ችግሩ ያለው ግን ይህ ጥያቄ እየቀረበበት ያለው መንገድ ነው ብለዋል።
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ፣ የባህር በር ጥያቄውን "ታሪካዊ መብት" እና "የህልውና ጉዳይ" አድርገው ማቅረባቸው፣ እንዲሁም "በሰላም ካልሆነ በኃይልም ቢሆን" የሚሉ ዛቻዎች መደመጣቸው በኤርትራ በኩል ስጋት መፍጠሩን አብራርተዋል። ከዚህም በተጨማሪ፣ አሰብን እና የኤርትራን ግዛቶች ከኢትዮጵያ ጋር ቀላቅለው የሚያሳዩ የተጭበረበሩ ካርታዎች በማህበራዊ ሚዲያ እና በወታደራዊ መድረኮች ላይ መሰራጨታቸው ሉዓላዊነትን የሚጋፋ አስገዳጅ ትርክት መሆኑን አምባሳደሯ ተችተዋል። "ዓለም አቀፍ ህግ (አንቀጽ 2(4)) ጥቃት መሰንዘርን ብቻ ሳይሆን በማስፈራራት እና በዛቻ የሚደረግን ጫናም ይከለክላል፤ ስለዚህ ኤርትራ የወሰደችው የጥንቃቄ እርምጃ ምክንያታዊ ነው" ብለዋል። በ2024 በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ መካከል የተፈረመው የመግባቢያ ስነ-ስነድም በሶማሊያ ሉዓላዊነት ላይ የተቃጣ ጥሰት በመሆኑ ቀጠናዊ ውጥረቱን እንዳባባሰው ጠቅሰዋል።
አምባሳደር ሶፍያ ጽሁፉ የ1998-2000 (እ.ኤ.አ) የኤርትራ እና ኢትዮጵያ ጦርነትን በተመለከተ ያቀረበውን ሀሳብ "የተዛባ" ብለውታል። የኤርትራ ድንበር በማያሻማ ሁኔታ በ1900፣ 1902 እና 1908 በጣሊያን እና በኢትዮጵያ መካከል በተደረጉ ስምምነቶች ህጋዊ መሰረት ያለው መሆኑን አውስተዋል። የጦርነቱ መነሻ የነበረችውን ባድመን በተመለከተም የድንበር ኮሚሽኑ የማያዳግም ውሳኔ ለኤርትራ የሰጠ መሆኑን አስታውሰዋል።
ጦርነቱን ተከትሎ ለዓመታት የቀጠለው ፖለቲካዊ ቀውስ የኤርትራ ህግ አለማክበር ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ "የመጨረሻ እና አሳሪ" ነው የተባለውን የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ለሁለት አስርት ዓመታት አልቀበልም በማለቷ የመጣ መሆኑን ሞግተዋል። አክለውም፣ በ2009 በኤርትራ ላይ ተጥሎ የነበረው የተባበሩት መንግስታት ማዕቀብ፣ በኢትዮጵያ ጫና ኢጋድን እና አፍሪካ ህብረትን በመጠቀም የተሰራ ፖለቲካዊ ሴራ እንደነበር እና ማዕቀቡ በ2018 መነሳቱ ይህንኑ እንደሚያረጋግጥ ገልጸዋል።
ስለ ኤርትራ ብሄራዊ አገልግሎት የተነሳውን ትችት በተመለከተ፣ አምባሳደሯ ፕሮግራሙ ወታደራዊ ብቻ ሳይሆን ሲቪል እና የልማት ስራዎችንም (እንደ ትምህርት፣ ጤና፣ እና መሰረተ ልማት) ያካተተ መሆኑን አስረድተዋል። የብሄራዊ አገልግሎቱ ጊዜ የተራዘመውም ኢትዮጵያ የፈጠረችውን "የሰላምም የጦርነትም የሌለበት" ሁኔታ እና ተያያዥ የፀጥታ ስጋቶችን ለመቋቋም መሆኑን አብራርተዋል። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች እያካሄደችው ያለው መጠነ-ሰፊ ጦርነት፣ የድሮን ጥቃቶች እና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ችላ ተብለው የኤርትራን ብቻ ማጉላት ሚዛናዊነት የጎደለው ትንታኔ ነው ብለዋል።
አምባሳደሯ ሲቀጥሉም የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ሁሌም በሉዓላዊ እኩልነት፣ ጣልቃ ባለመግባት እና የቀጠናው ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኤርትራ በጋራ ስምምነት እና በዓለም አቀፍ ህግ ላይ የተመሰረተ የንግድ እና የባህር በር ትብብርን እንደማትቃወም ደግመው ያረጋገጡት አምባሳደሯ፣ "የማንቀበለው ግን ትልልቅ ሀገራት በስፋታቸው እና በህዝብ ቁጥራቸው ተማምነው የትናንሽ ጎረቤቶቻቸውን ሉዓላዊነት የሚጋፋ ጫና ማድረጋቸውን ነው" ብለዋል።
በኤርትራ እና ኢትዮጵያ መካከል ወደፊት ስለሚኖረው ግንኙነትም ሲያብራሩ፤ "እውነተኛ እና ዘላቂ ሰላም በዲፕሎማሲያዊ መፈክሮች ወይም በውጫዊ ጫና አይመጣም። በጋራ መከባበር፣ መተማመን እና ጊዜን በሚጠይቅ ሂደት ላይ መመስረት አለበት። በተለይም በ2018 የተፈጠረውን ታሪካዊ የሰላም እድል በአግባቡ መጠቀም ያልቻለው የኢትዮጵያ አመራር ባለበት ሁኔታ፣ ሰላምን ማጣደፍ አይቻልም። ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ ኢትዮጵያ በመጀመሪያ ከራሷ ጋር ሰላም መፍጠር አለባት" በማለት ጽሁፋቸውን አጠናቅቀዋል።
25 days ago
የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን ነው
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን መሆኑ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር)እንዳሉት፤ አሰራሩ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃን ለመከላከል ያለመ ነው፡፡
ከዚህ በፊት ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጨረታ ባሸነፈ ድርጅት በኩል የተማሪዎችን የትምህርት ማስረጃ የሚያሳትሙበት አሰራር ለሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ አጋላጭ ሆኖ ቆይቷል ብለዋል፡፡
በመሆኑም ሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎቻቸውን ዲግሪ በአንድ ማዕከል ብቻ እንዲያሳትሙ ይደረጋል ብለዋል፡፡
አዲሱ ዲግሪ ታትሞ እስኪደርስ ድረስ ትምህርት ሚኒስቴር ዲግሪ ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች የድጋፍ ደብዳቤ እንደሚጽፍ ገልጸው፤ ህትመቱ በዚህ ዓመት እንደሚጀምር ጠቁመዋል።
በ2017 ዓ.ም የተመረቁ ተማሪዎችን ጨምሮ ከዚህ በኋላ የሚመረቁትም ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓት መሰረት በአንድ ማዕከል የሚታተመውን ዲግሪ ብቻ እንዲወስዱ ይደረጋሉ ብለዋል፡፡
በተመሳሳይ ከ2017 ዓ.ም በፊት ተመርቀው ነገር ግን ዲግሪያቸውን ያልወሰዱ ተማሪዎች በአዲሱ አሰራር ብቻ እንደሚስተናገዱ አመልክተዋል።
ፋና
seledadotio
seledadotio
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን መሆኑ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር)እንዳሉት፤ አሰራሩ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃን ለመከላከል ያለመ ነው፡፡
ከዚህ በፊት ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጨረታ ባሸነፈ ድርጅት በኩል የተማሪዎችን የትምህርት ማስረጃ የሚያሳትሙበት አሰራር ለሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ አጋላጭ ሆኖ ቆይቷል ብለዋል፡፡
በመሆኑም ሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎቻቸውን ዲግሪ በአንድ ማዕከል ብቻ እንዲያሳትሙ ይደረጋል ብለዋል፡፡
አዲሱ ዲግሪ ታትሞ እስኪደርስ ድረስ ትምህርት ሚኒስቴር ዲግሪ ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች የድጋፍ ደብዳቤ እንደሚጽፍ ገልጸው፤ ህትመቱ በዚህ ዓመት እንደሚጀምር ጠቁመዋል።
በ2017 ዓ.ም የተመረቁ ተማሪዎችን ጨምሮ ከዚህ በኋላ የሚመረቁትም ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓት መሰረት በአንድ ማዕከል የሚታተመውን ዲግሪ ብቻ እንዲወስዱ ይደረጋሉ ብለዋል፡፡
በተመሳሳይ ከ2017 ዓ.ም በፊት ተመርቀው ነገር ግን ዲግሪያቸውን ያልወሰዱ ተማሪዎች በአዲሱ አሰራር ብቻ እንደሚስተናገዱ አመልክተዋል።
ፋና
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
25 days ago
የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን ነው
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን ነው አለ ትምህርት ሚኒስቴር።
በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ አሰራሩ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃን ለመከላከል ያለመ ነው፡፡
ከዚህ በፊት ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጨረታ ባሸነፈ ድርጅት በኩል የተማሪዎችን የትምህርት ማስረጃ የሚያሳትሙበት አሰራር ለሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ አጋላጭ ሆኖ ቆይቷል ብለዋል፡፡
በመሆኑም ሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎቻቸውን ዲግሪ በአንድ ማዕከል ብቻ እንዲያሳትሙ ይደረጋል ነው ያሉት፡፡
አዲሱ ዲግሪ ታትሞ እስኪደርስ ድረስ ትምህርት ሚኒስቴር ዲግሪ ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች የድጋፍ ደብዳቤ እንደሚጽፍ ገልጸው፤ ህትመቱ በዚህ ዓመት እንደሚጀምር ጠቁመዋል።
በ2017 ዓ.ም የተመረቁ ተማሪዎችን ጨምሮ ከዚህ በኋላ የሚመረቁትም ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓት መሰረት በአንድ ማዕከል የሚታተመውን ዲግሪ ብቻ እንዲወስዱ ይደረጋሉ ብለዋል፡፡
በተመሳሳይ ከ2017 ዓ.ም በፊት ተመርቀው ነገር ግን ዲግሪያቸውን ያልወሰዱ ተማሪዎች በአዲሱ አሰራር ብቻ እንደሚስተናገዱ አመልክተዋል።
ከዚህ በፊት በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሲሰጥ የነበረው ጊዜያዊ የትምህርት ማስረጃ (Temporary Degree) አሰጣጥ በነበረበት እንደሚቀጥል ጠቁመዋል።
አሁን ላይ ከ160 በላይ በሚሆኑ የፌዴራል ተቋማት ላይ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የማጥራት ስራ እየተከናወነ እንደሆነ አንስተው፤ በቀጣይ በክልሎች እና በግሉ ዘርፍ የማጥራት ስራው እንደሚቀጥል አመልክተዋል።
FBC
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን ነው አለ ትምህርት ሚኒስቴር።
በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ አሰራሩ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃን ለመከላከል ያለመ ነው፡፡
ከዚህ በፊት ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጨረታ ባሸነፈ ድርጅት በኩል የተማሪዎችን የትምህርት ማስረጃ የሚያሳትሙበት አሰራር ለሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ አጋላጭ ሆኖ ቆይቷል ብለዋል፡፡
በመሆኑም ሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎቻቸውን ዲግሪ በአንድ ማዕከል ብቻ እንዲያሳትሙ ይደረጋል ነው ያሉት፡፡
አዲሱ ዲግሪ ታትሞ እስኪደርስ ድረስ ትምህርት ሚኒስቴር ዲግሪ ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች የድጋፍ ደብዳቤ እንደሚጽፍ ገልጸው፤ ህትመቱ በዚህ ዓመት እንደሚጀምር ጠቁመዋል።
በ2017 ዓ.ም የተመረቁ ተማሪዎችን ጨምሮ ከዚህ በኋላ የሚመረቁትም ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓት መሰረት በአንድ ማዕከል የሚታተመውን ዲግሪ ብቻ እንዲወስዱ ይደረጋሉ ብለዋል፡፡
በተመሳሳይ ከ2017 ዓ.ም በፊት ተመርቀው ነገር ግን ዲግሪያቸውን ያልወሰዱ ተማሪዎች በአዲሱ አሰራር ብቻ እንደሚስተናገዱ አመልክተዋል።
ከዚህ በፊት በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሲሰጥ የነበረው ጊዜያዊ የትምህርት ማስረጃ (Temporary Degree) አሰጣጥ በነበረበት እንደሚቀጥል ጠቁመዋል።
አሁን ላይ ከ160 በላይ በሚሆኑ የፌዴራል ተቋማት ላይ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የማጥራት ስራ እየተከናወነ እንደሆነ አንስተው፤ በቀጣይ በክልሎች እና በግሉ ዘርፍ የማጥራት ስራው እንደሚቀጥል አመልክተዋል።
FBC
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ‹‹በማንኛውም አገር ላይ ፀብ ማንሳት አንፈልግም፣ ነገር ግን ማንም ይሁን በእኛ ላይ ጥቃት የፈፀመ ምላሹን ያገኛል›› ሲሉ የሱዳን ባለስልጣናት ተናገሩ፡፡ የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትርና የጦር ሀይሉ ቃል አቀባይ ትላንት ምሽት ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡ ሲሆን በዚህ መግለጫ ላይ የተነሱትን ሀሳቦች ሬዲዮ ዳባንጋ በአጭሩ አቅርቧቸዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሞሂ አልዲን ሰላም በመግለጫቸው በካርቱም አየር ማረፊያ ላይ ትላንት ለተፈፀመው ጥቃት ኢትዮጵያና ዩናይትድ አረብ ኤመሬትስ ተሳታፊ መሆናቸውን መግለፃቸውን የጠቀሰው ዘገባው ‹‹በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኤመሬትስ ላይ ለከፈትነው ክስ ይህንን ማስረጃ አድርገን እናቀርባለን›› ማለታቸውን አስረድቷል፡፡
ጨምረውም ‹‹የትላንቱ ድርጊት እኛ እንደእህት ከምናያት ኢትዮጵያ ወረራ እንደተካሄደብን ማረጋገጫ ነው›› ያሉት ሚኒስትሩ ይህን ጥቃት የተፈፀመው ‹‹ጠላቶች›› ያሏቸው አካላት ሰዎች ወደካርቱም በፈቃደኝነት እየተመለሱ መሆኑን በማየት የፈፀሙት መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በማስከተልም ‹‹ኢትዮጵያና ኤመሬትስ የተሳሳተ መንገድን መርጠዋል፡፡ በዚህ ደግሞ ይቆጫቸዋል›› ያሉት ሚኒስትሩ በተለይ የኢትዮጵያ መንግስት የሁለቱን አገራት ግንኙነት እንዳበላሸ አድርገው መግለፃቸውን ዘገባው አስታውቋል፡፡
ጨምሮም ለዚህ ድርጊት ተመጣጣኝ መልስ የመስጠት ህጋዊ መብት እንዳላቸው ያስረዱት ሚኒስትሩ ‹‹በማንኛውም አገር ላይ ፀብ ማንሳት አንፈልግም፣ ነገር ግን ማንም ይሁን በእኛ ላይ ጥቃት የፈፀመ ምላሹን ያገኛል›› ማለታቸውን ጠቅሷል፡፡ የሱዳን ጦር ሀይል ቃል አቀባይ የሆኑት ብርጋዴር ጄኔራል አሲም አውድ አብደልዋሀብ በበኩላቸው በንባብ ባሰሙት መግለጫ ከተለያዩ መረጃዎችና ሪፖርቶች በመነሳት ድርጊቱ የተጀመረው በማርች ወር መጀመሪያ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ ጨምረውም 3 ድሮኖች ከባህር ዳር ተነስተው በኋይት ናይል፣ ብሉ ናይል፣ ሰሜንና ደቡብ ኮርዶፋን ግዛቶች ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን አውስተዋል፡፡
ከዚያም ማርች 17 ቀን ከእነዚህ ድሮኖች አንደኛው ተመቶ መውደቁንና በዚህ ድሮን ላይ በተደረገው ምርመራ አምራቹን ለመረዳት መቻላቸውን አስታውቀዋል፡፡ ይህ የመለያ ቁጥሩ ‹‹ኤስ 88›› የሆነው ድሮን ባለቤትነቱ የዩናይትድ አረብ ኤመሬትስ መሆኑን ለማወቅ መቻላቸውን ጠቅሰው ድሮኑ በኢትዮጵያ ክልል ውስጥ በባህር ዳር አየር ማረፊያ ሲንቀሳቀስ መቆየቱን መረዳታቸውን ገልፀዋል፡፡
ካገኙት መረጃ በመነሳት ይህ ድሮን በተደጋጋሚ የሱዳንን አየር ክልል ጥሶ በኩምሩክ አካባቢና በሰሜናዊ ኮርዶፋን ጥቃት እንደፈፀመ አስረድተዋል፡፡ ቃል አቀባዩ ሲቀጥሉም ከሜይ 1 እስከ ሜይ 4 ባሉት ቀናት ደግሞ እንደገና ከባህር ዳር ተነስቶ የሱዳንን አየር ክልል በመጣስ በጀበል አውሊያ የተሰኘው አካባቢ እስከሚደርስ ድረስ ክትትል ሲያደርጉበት እንደነበር አስታውቀዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ይህ ማስረጃ የሚያሳየው ኤመሬትስና ኢትዮጵያ የአየር ክልላችንን እንደጣሱ ነው፡፡ እንዲህ አይነት ድርጊትን በዝምታ አናልፈውም›› ሲሉም ተናግረዋል፡፡ የሱዳን ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ካሊድ አልአሲር ደግሞ የካርቱም አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሰላማዊ መሰረተ ልማት መሆኑን ገልፀው ከደህንነት ጋር የተገናኙ ቴክኒካል ጉዳዮች ካለቁ በኋላ አየር ማረፊያው መልሶ ስራ እንደሚጀምር አስረድተዋል፡፡ በአየር ማረፊያው ላይ ጉዳት ያልደረሰ ቢሆንም በብሎክ 5 በኩል ባለው መውጫ አንድ ቤት ተመቶ ሁለት ወንድማማቾች መቁሰላቸውንም አስታውቀዋል፡፡
ጨምረውም ‹‹የትላንቱ ድርጊት እኛ እንደእህት ከምናያት ኢትዮጵያ ወረራ እንደተካሄደብን ማረጋገጫ ነው›› ያሉት ሚኒስትሩ ይህን ጥቃት የተፈፀመው ‹‹ጠላቶች›› ያሏቸው አካላት ሰዎች ወደካርቱም በፈቃደኝነት እየተመለሱ መሆኑን በማየት የፈፀሙት መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በማስከተልም ‹‹ኢትዮጵያና ኤመሬትስ የተሳሳተ መንገድን መርጠዋል፡፡ በዚህ ደግሞ ይቆጫቸዋል›› ያሉት ሚኒስትሩ በተለይ የኢትዮጵያ መንግስት የሁለቱን አገራት ግንኙነት እንዳበላሸ አድርገው መግለፃቸውን ዘገባው አስታውቋል፡፡
ጨምሮም ለዚህ ድርጊት ተመጣጣኝ መልስ የመስጠት ህጋዊ መብት እንዳላቸው ያስረዱት ሚኒስትሩ ‹‹በማንኛውም አገር ላይ ፀብ ማንሳት አንፈልግም፣ ነገር ግን ማንም ይሁን በእኛ ላይ ጥቃት የፈፀመ ምላሹን ያገኛል›› ማለታቸውን ጠቅሷል፡፡ የሱዳን ጦር ሀይል ቃል አቀባይ የሆኑት ብርጋዴር ጄኔራል አሲም አውድ አብደልዋሀብ በበኩላቸው በንባብ ባሰሙት መግለጫ ከተለያዩ መረጃዎችና ሪፖርቶች በመነሳት ድርጊቱ የተጀመረው በማርች ወር መጀመሪያ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ ጨምረውም 3 ድሮኖች ከባህር ዳር ተነስተው በኋይት ናይል፣ ብሉ ናይል፣ ሰሜንና ደቡብ ኮርዶፋን ግዛቶች ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን አውስተዋል፡፡
ከዚያም ማርች 17 ቀን ከእነዚህ ድሮኖች አንደኛው ተመቶ መውደቁንና በዚህ ድሮን ላይ በተደረገው ምርመራ አምራቹን ለመረዳት መቻላቸውን አስታውቀዋል፡፡ ይህ የመለያ ቁጥሩ ‹‹ኤስ 88›› የሆነው ድሮን ባለቤትነቱ የዩናይትድ አረብ ኤመሬትስ መሆኑን ለማወቅ መቻላቸውን ጠቅሰው ድሮኑ በኢትዮጵያ ክልል ውስጥ በባህር ዳር አየር ማረፊያ ሲንቀሳቀስ መቆየቱን መረዳታቸውን ገልፀዋል፡፡
ካገኙት መረጃ በመነሳት ይህ ድሮን በተደጋጋሚ የሱዳንን አየር ክልል ጥሶ በኩምሩክ አካባቢና በሰሜናዊ ኮርዶፋን ጥቃት እንደፈፀመ አስረድተዋል፡፡ ቃል አቀባዩ ሲቀጥሉም ከሜይ 1 እስከ ሜይ 4 ባሉት ቀናት ደግሞ እንደገና ከባህር ዳር ተነስቶ የሱዳንን አየር ክልል በመጣስ በጀበል አውሊያ የተሰኘው አካባቢ እስከሚደርስ ድረስ ክትትል ሲያደርጉበት እንደነበር አስታውቀዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ይህ ማስረጃ የሚያሳየው ኤመሬትስና ኢትዮጵያ የአየር ክልላችንን እንደጣሱ ነው፡፡ እንዲህ አይነት ድርጊትን በዝምታ አናልፈውም›› ሲሉም ተናግረዋል፡፡ የሱዳን ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ካሊድ አልአሲር ደግሞ የካርቱም አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሰላማዊ መሰረተ ልማት መሆኑን ገልፀው ከደህንነት ጋር የተገናኙ ቴክኒካል ጉዳዮች ካለቁ በኋላ አየር ማረፊያው መልሶ ስራ እንደሚጀምር አስረድተዋል፡፡ በአየር ማረፊያው ላይ ጉዳት ያልደረሰ ቢሆንም በብሎክ 5 በኩል ባለው መውጫ አንድ ቤት ተመቶ ሁለት ወንድማማቾች መቁሰላቸውንም አስታውቀዋል፡፡
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኳታር መንግስት በሱዳን መዲና በሚገኘው የካርቱም ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግቢ ውስጥ የተፈጸመውን የድሮን (ሰው አልባ አውሮፕላን) ጥቃት አጥብቆ አውግዟል። የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማክሰኞ ዕለት ባወጣው መግለጫ፣ ጥቃቱ የሱዳንን ሉዓላዊነት በግልፅ የጣሰ እንዲሁም የዓለም አቀፍ ህግጋትን እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን (UN) ቻርተር የሚጻረር ነው ብሎታል።
ሚኒስቴሩ በመግለጫው ሲቪል ተቋማትን እና ወሳኝ መሰረተ ልማቶችን ዒላማ ማድረግን ኳታር ፈጽሞ እንደማትቀበል አስታውቆ፤ ለሱዳን አንድነት፣ ሉዓላዊነት እና መረጋጋት ያላትን ያልተቆጠበ ድጋፍ በድጋሚ አረጋግጧል። የሱዳን ህዝብ የሰላም፣ የልማት እና የብልጽግና ምኞት እውን ይሆን ዘንድ በሀገሪቱ ያለው የትጥቅ ግጭት በውይይት እና በሰላማዊ መንገድ ብቻ እንዲፈታ ኳታር ጥሪዋን አቅርባለች።
ይህ የኳታር ውግዘት የተሰማው፣ በሱዳን ብሄራዊ ጦር እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች መካከል እየተካሄደ ያለው አውዳሚ ጦርነት የቀጠናውን ደህንነት ክፉኛ እየፈተነ ባለበት ወሳኝ ወቅት ነው። የካርቱም ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከጦርነቱ መነሻ ጀምሮ ስትራቴጂካዊ ቦታ በመሆኑ ተደጋጋሚ ጥቃቶች ሲስተናገዱበት ቆይቷል።
ከዚህም በተጨማሪ ይህ ክስተት የመጣው በሱዳን እና በጎረቤት ሀገራት መካከል የዲፕሎማሲ እና የደህንነት ውጥረት እያየለ በመጣበት ሰዓት ነው። በቅርቡ ሱዳን፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ለፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ ስታወግዝ የቆየች ሲሆን፤ ከቀናት በፊት ደግሞ "የአረብ ኤሚሬቶች መነሻቸውን ያደረጉ ድሮኖች በኢትዮጵያ በኩል አልፈው በሱዳን ወታደራዊ እና መሰረተ-ልማት ተቋማት ላይ ጥቃት እያደረሱ ነው" የሚል ከባድ ውንጀላ ማቅረቧ ይታወሳል (ምንም እንኳን አዲስ አበባ ይህንን ክስ አጥብቃ ብታስተባብልም)።
ኳታር በሱዳን ሰላም ለማምጣት በሚደረጉ ጥረቶች (እንደ ጅዳው የሰላም ድርድር) ላይ ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪ ሚና ስትጫወት የቆየች ሀገር ስትሆን፣ የትላንትናው መግለጫዋ ከሲቪል ተቋማት ጥቃት ጀርባ ያሉ አካላትን (የውጭም ሆነ የውስጥ) ማስጠንቀቂያ ያዘለ መልዕክት እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች ይገልጻሉ። አሁን ላይ በሱዳን፣ ግብፅ፣ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ያለው የጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ እየሰፋ በመምጣቱ፣ እንደዚህ አይነት የድሮን ጥቃቶች ጦርነቱን ወደ ላቀ ቀጠናዊ ቀውስ እንዳያሸጋግሩት ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል።
ሚኒስቴሩ በመግለጫው ሲቪል ተቋማትን እና ወሳኝ መሰረተ ልማቶችን ዒላማ ማድረግን ኳታር ፈጽሞ እንደማትቀበል አስታውቆ፤ ለሱዳን አንድነት፣ ሉዓላዊነት እና መረጋጋት ያላትን ያልተቆጠበ ድጋፍ በድጋሚ አረጋግጧል። የሱዳን ህዝብ የሰላም፣ የልማት እና የብልጽግና ምኞት እውን ይሆን ዘንድ በሀገሪቱ ያለው የትጥቅ ግጭት በውይይት እና በሰላማዊ መንገድ ብቻ እንዲፈታ ኳታር ጥሪዋን አቅርባለች።
ይህ የኳታር ውግዘት የተሰማው፣ በሱዳን ብሄራዊ ጦር እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች መካከል እየተካሄደ ያለው አውዳሚ ጦርነት የቀጠናውን ደህንነት ክፉኛ እየፈተነ ባለበት ወሳኝ ወቅት ነው። የካርቱም ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከጦርነቱ መነሻ ጀምሮ ስትራቴጂካዊ ቦታ በመሆኑ ተደጋጋሚ ጥቃቶች ሲስተናገዱበት ቆይቷል።
ከዚህም በተጨማሪ ይህ ክስተት የመጣው በሱዳን እና በጎረቤት ሀገራት መካከል የዲፕሎማሲ እና የደህንነት ውጥረት እያየለ በመጣበት ሰዓት ነው። በቅርቡ ሱዳን፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ለፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ ስታወግዝ የቆየች ሲሆን፤ ከቀናት በፊት ደግሞ "የአረብ ኤሚሬቶች መነሻቸውን ያደረጉ ድሮኖች በኢትዮጵያ በኩል አልፈው በሱዳን ወታደራዊ እና መሰረተ-ልማት ተቋማት ላይ ጥቃት እያደረሱ ነው" የሚል ከባድ ውንጀላ ማቅረቧ ይታወሳል (ምንም እንኳን አዲስ አበባ ይህንን ክስ አጥብቃ ብታስተባብልም)።
ኳታር በሱዳን ሰላም ለማምጣት በሚደረጉ ጥረቶች (እንደ ጅዳው የሰላም ድርድር) ላይ ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪ ሚና ስትጫወት የቆየች ሀገር ስትሆን፣ የትላንትናው መግለጫዋ ከሲቪል ተቋማት ጥቃት ጀርባ ያሉ አካላትን (የውጭም ሆነ የውስጥ) ማስጠንቀቂያ ያዘለ መልዕክት እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች ይገልጻሉ። አሁን ላይ በሱዳን፣ ግብፅ፣ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ያለው የጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ እየሰፋ በመምጣቱ፣ እንደዚህ አይነት የድሮን ጥቃቶች ጦርነቱን ወደ ላቀ ቀጠናዊ ቀውስ እንዳያሸጋግሩት ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል።
1 month ago
አብዛኛው የኤሌክትሪክ መቋረጥ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አሰራር ጋር የተገናኘ እንዳልሆነ ተቋሙ ገለጸ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሀገሪቱ በአብዛኛው የሚስተዋለው የኃይል መቆራረጥ ከተቋሙ ጋር የተገናኘ እንዳልሆነ አስታውቋል።
የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን በኢትዮጵያ ለሚታየው የኃይል መቆራረጥ የተለያዩ ምክንያቶች እንደሚጠቀሱ ገልጸዋል። በማስተላለፊያ መስመሮች ወይም በማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ ጥገና ሲደረግ እንዲሁም በስርቆት ምክንያት ጉዳት ደርሶ እስከሚጠገን ድረስ የኃይል መቆራረጥ ሊያጋጥም እንደሚችል ገልጸዋል።
ተቋሙ ይህንን አስቀድሞ ለህብረተሰቡ የሚያሳውቅ መሆኑን ጠቁመው ሆኖም አብዛኛው የኃይል መቋረጥ ምክንያት ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ተቋም ጋር የሚገናኝ አለመሆኑን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2018 ዓ.ም በ9 ወራት ውስጥ ከ27 ሺህ ጊጋ ዋት በላይ ኃይል ያመነጨ ሲሆን ከመነጨው ኃይል ውስጥ 24 ሺህ 970 ጊጋ ዋት ኃይል መሸጡን አስታውቋል።
እንደ ተቋሙ መረጃ በሀገሪቱ ለሚስተዋለው የኃይል መቆራረጥ አንዱ ምክንያት የመሰረተ ልማት ስርቆት ነው። በኢትዮጵያ የወንጀል ህግ አንቀጽ 666 መሰረት የኃይል መሰረተ ልማትን መስረቅ በህግ የሚያስጠይቅ ከባድ ወንጀል ነው።
በዚህም ማንኛውም ሰው ተገቢ ያልሆነ ብልጽግና ለማግኘት ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ የሌላ ሰው ከሆነ የኃይል ማሰራጫ ወይም ለሌላ ሰው ከተዘረጋ መስመር ላይ ጋዝ፣ እንፋሎት፣ ኤሌክትሪክ ወይም ሌላ ዓይነት ኃይል በመውሰድ የራሱ ያደረገ ወይም የተገለገለበት እንደሆነ እንደጥፋቱ አይነት በቀላል እስራት ወይም ከ5 ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ ተደንግጓል።
#አሐዱ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሀገሪቱ በአብዛኛው የሚስተዋለው የኃይል መቆራረጥ ከተቋሙ ጋር የተገናኘ እንዳልሆነ አስታውቋል።
የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን በኢትዮጵያ ለሚታየው የኃይል መቆራረጥ የተለያዩ ምክንያቶች እንደሚጠቀሱ ገልጸዋል። በማስተላለፊያ መስመሮች ወይም በማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ ጥገና ሲደረግ እንዲሁም በስርቆት ምክንያት ጉዳት ደርሶ እስከሚጠገን ድረስ የኃይል መቆራረጥ ሊያጋጥም እንደሚችል ገልጸዋል።
ተቋሙ ይህንን አስቀድሞ ለህብረተሰቡ የሚያሳውቅ መሆኑን ጠቁመው ሆኖም አብዛኛው የኃይል መቋረጥ ምክንያት ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ተቋም ጋር የሚገናኝ አለመሆኑን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2018 ዓ.ም በ9 ወራት ውስጥ ከ27 ሺህ ጊጋ ዋት በላይ ኃይል ያመነጨ ሲሆን ከመነጨው ኃይል ውስጥ 24 ሺህ 970 ጊጋ ዋት ኃይል መሸጡን አስታውቋል።
እንደ ተቋሙ መረጃ በሀገሪቱ ለሚስተዋለው የኃይል መቆራረጥ አንዱ ምክንያት የመሰረተ ልማት ስርቆት ነው። በኢትዮጵያ የወንጀል ህግ አንቀጽ 666 መሰረት የኃይል መሰረተ ልማትን መስረቅ በህግ የሚያስጠይቅ ከባድ ወንጀል ነው።
በዚህም ማንኛውም ሰው ተገቢ ያልሆነ ብልጽግና ለማግኘት ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ የሌላ ሰው ከሆነ የኃይል ማሰራጫ ወይም ለሌላ ሰው ከተዘረጋ መስመር ላይ ጋዝ፣ እንፋሎት፣ ኤሌክትሪክ ወይም ሌላ ዓይነት ኃይል በመውሰድ የራሱ ያደረገ ወይም የተገለገለበት እንደሆነ እንደጥፋቱ አይነት በቀላል እስራት ወይም ከ5 ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ ተደንግጓል።
#አሐዱ
Sponsored by
Surafel
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) እሁድ ዕለት ከቬኒስ ጣሊያን ተነስቶ ወደ ኒው ጀርሲው ኒውአርክ ሊበርቲ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲያመራ የነበረው የዩናይትድ አየር መንገድ በረራ ቁጥር 169፣ ለማረፍ ሲቃረብ አስደንጋጭ አደጋ አጋጠመው። ቦይንግ 767-400 የተሰኘው ይህ አውሮፕላን ዝቅ ብሎ በመብረር ላይ እያለ፣ ከአውሮፕላን ማረፊያው አቅራቢያ በሚገኘው የኒው ጀርሲ ዋና መንገድ ላይ ያለን የኤሌክትሪክ ምሰሶ እና አንድ ተሳቢ መኪና መግጨቱን የፌዴራል አቪዬሽን ባለሥልጣን አስታውቋል።
በአውሮፕላኑ ውስጥ 221 መንገደኞች እና 10 የሰራተኞች አባላት በድምሩ 231 ሰዎች የነበሩ ሲሆን፣ አውሮፕላኑ ከግጭቱ በኋላ ከቀኑ 8 ሰዓት ገደማ በሰላም ማረፍ ችሏል። በአውሮፕላኑ ውስጥ በነበሩት ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት አልደረሰም። ሆኖም አውሮፕላኑ በመንገዱ ላይ ይጓዝ የነበረን የአንድ ዳቦ ቤት ተሳቢ መኪና የፊት መስታወት የገጨው ሲሆን፣ የመኪናው አሽከርካሪ ቀላል ጉዳት ደርሶበት ወደ ሆስፒታል ከተወሰደ በኋላ ወዲያውኑ ተለቋል። የመኪናው ኩባንያ ኃላፊ ለሚዲያዎች በሰጡት ቃል "ሁኔታው በድጋሚ ቢከሰት ማንም ሊተርፍ የሚችል አይመስለኝም፤ እግዚአብሔር አትርፏቸዋል" ሲሉ ክስተቱን በተአምር መስለውታል።
የብሔራዊ የትራንስፖርት ደህንነት ቦርድ በአደጋው ላይ ጥልቅ ምርመራ መጀመሩን ገልጿል። መርማሪዎች ሰኞ ዕለት ኒውአርክ የሚገቡ ሲሆን፣ የአውሮፕላኑ የድምፅ እና የንግግር መመዝገቢያ (Black Box) ለምርመራ እንዲቀርብ ታዟል። ይህ አደጋ ባለፈው መጋቢት ወር በኒውዮርክ ላጓርዲያ አውሮፕላን ማረፊያ የሁለት አብራሪዎችን ሕይወት የቀጠፈውን አደጋ ተከትሎ በመከሰቱ፣ የአውሮፕላን ማረፊያዎች የመሰረተ ልማት ደህንነት እና የአውሮፕላኖች የአቀራረብ መንገድ ላይ ከፍተኛ ጥያቄዎችን አስነስቷል።
ምንም እንኳን አቪዬሽን አሁንም አስተማማኝ የትራንስፖርት ዘርፍ እንደሆነ ቢገለጽም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሚከሰቱ መሰል አደጋዎች በመንገደኞች ላይ ከፍተኛ የስነ-ልቦና ስጋት እየፈጠሩ ይገኛሉ። የNTSB የመጀመሪያ ደረጃ የምርመራ ሪፖርት በሚቀጥሉት 30 ቀናት ውስጥ ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
በአውሮፕላኑ ውስጥ 221 መንገደኞች እና 10 የሰራተኞች አባላት በድምሩ 231 ሰዎች የነበሩ ሲሆን፣ አውሮፕላኑ ከግጭቱ በኋላ ከቀኑ 8 ሰዓት ገደማ በሰላም ማረፍ ችሏል። በአውሮፕላኑ ውስጥ በነበሩት ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት አልደረሰም። ሆኖም አውሮፕላኑ በመንገዱ ላይ ይጓዝ የነበረን የአንድ ዳቦ ቤት ተሳቢ መኪና የፊት መስታወት የገጨው ሲሆን፣ የመኪናው አሽከርካሪ ቀላል ጉዳት ደርሶበት ወደ ሆስፒታል ከተወሰደ በኋላ ወዲያውኑ ተለቋል። የመኪናው ኩባንያ ኃላፊ ለሚዲያዎች በሰጡት ቃል "ሁኔታው በድጋሚ ቢከሰት ማንም ሊተርፍ የሚችል አይመስለኝም፤ እግዚአብሔር አትርፏቸዋል" ሲሉ ክስተቱን በተአምር መስለውታል።
የብሔራዊ የትራንስፖርት ደህንነት ቦርድ በአደጋው ላይ ጥልቅ ምርመራ መጀመሩን ገልጿል። መርማሪዎች ሰኞ ዕለት ኒውአርክ የሚገቡ ሲሆን፣ የአውሮፕላኑ የድምፅ እና የንግግር መመዝገቢያ (Black Box) ለምርመራ እንዲቀርብ ታዟል። ይህ አደጋ ባለፈው መጋቢት ወር በኒውዮርክ ላጓርዲያ አውሮፕላን ማረፊያ የሁለት አብራሪዎችን ሕይወት የቀጠፈውን አደጋ ተከትሎ በመከሰቱ፣ የአውሮፕላን ማረፊያዎች የመሰረተ ልማት ደህንነት እና የአውሮፕላኖች የአቀራረብ መንገድ ላይ ከፍተኛ ጥያቄዎችን አስነስቷል።
ምንም እንኳን አቪዬሽን አሁንም አስተማማኝ የትራንስፖርት ዘርፍ እንደሆነ ቢገለጽም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሚከሰቱ መሰል አደጋዎች በመንገደኞች ላይ ከፍተኛ የስነ-ልቦና ስጋት እየፈጠሩ ይገኛሉ። የNTSB የመጀመሪያ ደረጃ የምርመራ ሪፖርት በሚቀጥሉት 30 ቀናት ውስጥ ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
1 month ago
በመዲናዋ በሁሉም ዘርፎች የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ዘርፎች የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
የብልጽግና ፓርቲ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት÷ በመዲናዋ ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ ሰው ተኮር ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡
በተለይም የመኖሪያ ቤት፣ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትና የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታት በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን አስታውሰዋል፡፡
ባለፉት 5 ዓመታት ከተከናወኑ 60 ሺህ ፕሮጀክቶች መካከል ከፊሉ በሕዝብ ተሳትፎ የተከናወኑ ናቸው ያሉት ከንቲባዋ÷ሕዝቡ ላደረገው ተሳትፎ ምስጋና አቅርበዋል።
በቀጣይ አዲስ አበባ ከተማ የደረሰችበትን ደረጃ የሚመጥኑ እና ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አመልክተዋል፡፡
በተለያዩ ዘርፎች የሚስተዋሉ ውስንነቶችን ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ ጠቁመው ÷ ለዚህም ሕብረተሰቡ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የአዲስ አበባ ሕዝብ አምኖ ተጨማሪ 5 ዓመታትን በድምጹ ከሰጠን መዲናዋን ብሎም ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ በቁርጠኝነት እንሰራለን ሲሉም አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
'ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር' በሚል መሪ ሀሳብ በተካሄደው የቅስቀሳ መርሐ ግብር ከአዲስ አበባ ሁሉም ክ/ከተሞች የተውጣጡ የሕብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
በመራኦል ከድር
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ዘርፎች የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
የብልጽግና ፓርቲ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት÷ በመዲናዋ ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ ሰው ተኮር ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡
በተለይም የመኖሪያ ቤት፣ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትና የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታት በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን አስታውሰዋል፡፡
ባለፉት 5 ዓመታት ከተከናወኑ 60 ሺህ ፕሮጀክቶች መካከል ከፊሉ በሕዝብ ተሳትፎ የተከናወኑ ናቸው ያሉት ከንቲባዋ÷ሕዝቡ ላደረገው ተሳትፎ ምስጋና አቅርበዋል።
በቀጣይ አዲስ አበባ ከተማ የደረሰችበትን ደረጃ የሚመጥኑ እና ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አመልክተዋል፡፡
በተለያዩ ዘርፎች የሚስተዋሉ ውስንነቶችን ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ ጠቁመው ÷ ለዚህም ሕብረተሰቡ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የአዲስ አበባ ሕዝብ አምኖ ተጨማሪ 5 ዓመታትን በድምጹ ከሰጠን መዲናዋን ብሎም ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ በቁርጠኝነት እንሰራለን ሲሉም አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
'ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር' በሚል መሪ ሀሳብ በተካሄደው የቅስቀሳ መርሐ ግብር ከአዲስ አበባ ሁሉም ክ/ከተሞች የተውጣጡ የሕብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
በመራኦል ከድር
1 month ago
አዲሱ የአራዳ ፓርክ የታሪክ ማስታወሻ የውበት ምንጭና የዘመናዊነት መገለጫ
#ethiopia | የአራዳ ፓርክ ቀደም ሲል የነበረውን የቆሻሻ የብክለትና የድህነት ገጽታ ሙሉ በሙሉ በመቀየር በአዲስ መልክ የተገነባ ታላቅ ፕሮጀክት ነው::
ይህ ስራ የቆዩ አሉታዊ የታሪክ አሻራዎችን በማጥፋት የኢትዮጵያን አዲስ ማንነትና ውበት ለትውልድ በሚተርክ መልኩ ተከናውኗል::
ከፒያሳ አካባቢ የለቀቁ ነዋሪዎች ለሰብአዊ ክብር ከማይመጥኑ ቤቶች ወጥተው መሰረተ ልማት ወደተሟላላቸው ዘመናዊ መኖሪያዎች እንዲገቡ ተደርጓል::
ነዋሪዎቹ ማህበራዊ ትስስራቸውን ሳይበጥሱ እድርና እቁባቸውን ጠብቀው እንዲኖሩ መደረጉም የልማቱ ልዩ ገጽታ ነው:: ፒያሳ ዳግም የተገነባችው እውነተኛ ስልጣኔን በሚያንጸባርቅ መልኩ ሲሆን በአካባቢው የነበሩ ወንዞችም ከቆሻሻ ጸድተው ለስራ እድል ፈጠራና ለቱሪስት መዳረሻነት እንዲውሉ ተደርገዋል::
በ40 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የአራዳ ፓርክ የሚከተሉትን ዋና ዋና አገልግሎቶች ይዟል
የመንገድና የትራንስፖርት መሰረተ ልማት
5 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ 6 ኪሎ ሜትር የእግረኛ መንገድ 5 ኪሎ ሜትር የብስክሌት መስመር እና 5 ኪሎ ሜትር የመሮጫ ትራክ ተገንብቶለታል::
የንግድና የፋይናንስ ዘርፍ
ከፒያሳ ለተነሱ ነጋዴዎች ቅድሚያ የሚሰጥባቸው 131 ዘመናዊ ሱቆች 7 ካፌና ሬስቶራንቶች አንድ ትልቅ ሱፐርማርኬት እና የባንክ ቅርንጫፍ ተካተዋል::
የመዝናኛና የስፖርት አገልግሎቶች
ዘመናዊ የአካል ብቃት ማእከል 7 አዳራሾች 8 ፕላዛዎች 3 አንፊ ቴአትሮች እና ማራኪ የሆነ ተንቀሳቃሽ ፏፏቴ ይገኛሉ:: በተጨማሪም 100 ሜትር ርዝመት ያለው የሀገሪቱ ረጅሙ የሰንደቅ ዓላማ መስቀያ በዚሁ ፓርክ ተተክሏል::
የህጻናትና ቤተሰብ ስፍራዎች
አራት ዘመናዊ የህጻናት መጫወቻዎች እና ህጻናት ስለ ሀገራቸው ግንዛቤ የሚያገኙበት ትንሿ ከተማ የተሰኘ ልዩ ስፍራ ተዘጋጅቷል::
የአረንጓዴ ልማትና የንጽህና አገልግሎት
15 ሄክታር መሬት በሳርና በተክሎች የተሸፈነ ሲሆን 22 የህዝብ መጸዳጃ ቤቶች እና 131 መኪናዎችን የሚይዝ ሰፊ ማቆሚያ ተገንብቷል::
ይህ ፕሮጀክት የመሬት አጠቃቀምን በብቃት ያረጋገጠ ሲሆን ከመሬት በታች ለሱቆችና ለአዳራሾች ከላይ ደግሞ ለፕላዛ አገልግሎት እንዲውል ተደርጓል::
እንዲሁም በአካባቢው የነበሩ ከ700 በላይ ታሪካዊ ቤቶችና ህንጻዎች ይዘታቸውን ሳይለቁ እንዲታደሱ ተደርጓል::
በአጠቃላይ ፓርኩ ከንግድ እስከ ስፖርት እንዲሁም ከቤተሰብ መዝናኛ እስከ ስነ ጥበብ መድረኮችን የያዘ የከተማዋ አዲስ የቱሪስት መስህብ ነው::
#aradapark #piassa #addisababacity #urbandevelopment #greenlegacy #tourismethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የአራዳ ፓርክ ቀደም ሲል የነበረውን የቆሻሻ የብክለትና የድህነት ገጽታ ሙሉ በሙሉ በመቀየር በአዲስ መልክ የተገነባ ታላቅ ፕሮጀክት ነው::
ይህ ስራ የቆዩ አሉታዊ የታሪክ አሻራዎችን በማጥፋት የኢትዮጵያን አዲስ ማንነትና ውበት ለትውልድ በሚተርክ መልኩ ተከናውኗል::
ከፒያሳ አካባቢ የለቀቁ ነዋሪዎች ለሰብአዊ ክብር ከማይመጥኑ ቤቶች ወጥተው መሰረተ ልማት ወደተሟላላቸው ዘመናዊ መኖሪያዎች እንዲገቡ ተደርጓል::
ነዋሪዎቹ ማህበራዊ ትስስራቸውን ሳይበጥሱ እድርና እቁባቸውን ጠብቀው እንዲኖሩ መደረጉም የልማቱ ልዩ ገጽታ ነው:: ፒያሳ ዳግም የተገነባችው እውነተኛ ስልጣኔን በሚያንጸባርቅ መልኩ ሲሆን በአካባቢው የነበሩ ወንዞችም ከቆሻሻ ጸድተው ለስራ እድል ፈጠራና ለቱሪስት መዳረሻነት እንዲውሉ ተደርገዋል::
በ40 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የአራዳ ፓርክ የሚከተሉትን ዋና ዋና አገልግሎቶች ይዟል
የመንገድና የትራንስፖርት መሰረተ ልማት
5 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ 6 ኪሎ ሜትር የእግረኛ መንገድ 5 ኪሎ ሜትር የብስክሌት መስመር እና 5 ኪሎ ሜትር የመሮጫ ትራክ ተገንብቶለታል::
የንግድና የፋይናንስ ዘርፍ
ከፒያሳ ለተነሱ ነጋዴዎች ቅድሚያ የሚሰጥባቸው 131 ዘመናዊ ሱቆች 7 ካፌና ሬስቶራንቶች አንድ ትልቅ ሱፐርማርኬት እና የባንክ ቅርንጫፍ ተካተዋል::
የመዝናኛና የስፖርት አገልግሎቶች
ዘመናዊ የአካል ብቃት ማእከል 7 አዳራሾች 8 ፕላዛዎች 3 አንፊ ቴአትሮች እና ማራኪ የሆነ ተንቀሳቃሽ ፏፏቴ ይገኛሉ:: በተጨማሪም 100 ሜትር ርዝመት ያለው የሀገሪቱ ረጅሙ የሰንደቅ ዓላማ መስቀያ በዚሁ ፓርክ ተተክሏል::
የህጻናትና ቤተሰብ ስፍራዎች
አራት ዘመናዊ የህጻናት መጫወቻዎች እና ህጻናት ስለ ሀገራቸው ግንዛቤ የሚያገኙበት ትንሿ ከተማ የተሰኘ ልዩ ስፍራ ተዘጋጅቷል::
የአረንጓዴ ልማትና የንጽህና አገልግሎት
15 ሄክታር መሬት በሳርና በተክሎች የተሸፈነ ሲሆን 22 የህዝብ መጸዳጃ ቤቶች እና 131 መኪናዎችን የሚይዝ ሰፊ ማቆሚያ ተገንብቷል::
ይህ ፕሮጀክት የመሬት አጠቃቀምን በብቃት ያረጋገጠ ሲሆን ከመሬት በታች ለሱቆችና ለአዳራሾች ከላይ ደግሞ ለፕላዛ አገልግሎት እንዲውል ተደርጓል::
እንዲሁም በአካባቢው የነበሩ ከ700 በላይ ታሪካዊ ቤቶችና ህንጻዎች ይዘታቸውን ሳይለቁ እንዲታደሱ ተደርጓል::
በአጠቃላይ ፓርኩ ከንግድ እስከ ስፖርት እንዲሁም ከቤተሰብ መዝናኛ እስከ ስነ ጥበብ መድረኮችን የያዘ የከተማዋ አዲስ የቱሪስት መስህብ ነው::
#aradapark #piassa #addisababacity #urbandevelopment #greenlegacy #tourismethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
መከላከል እና አክሞ ማዳን የጤና ፖሊሲን በመቅረጽ ተግባራዊ አድርገናል - ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት በሽታን መከላከል እና አክሞ ማዳን የጤና ፖሊሲ ተቀርጾ ተግባራዊ ተደርጓል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
ሚኒስትሯ “የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል መሪ ሐሳብ በተዘጋጀውና በማህበራዊ ዘርፍ ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ ዐበይት ውጤቶች በሚቀርቡበት የምክክር መድረክ ላይ ባቀረቡት ማብራሪያ ነው ይህንን የገለጹት።
ከለውጡ መንግሥት በፊት የነበረው የጤና ፖሊሲ በሽታን መከላከል ላይ ብቻ ትኩረት አድርጎ እንደነበር ያስታወሱት ዶ/ር መቅደስ÷ በለውጡ መንግሥት በጤናው ዘርፍ በርካታ ሪፎርሞች መከናወናቸውን ገልጸዋል።
በዚሁም በሽታን መከላከል እና አክሞ ማዳን የጤና ፖሊሲ ትግበራ ዋነኛው መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ባለፉት ዓመታት የጤና መሰረተ ልማቶች ግንባታ በብዛት እና በጥራት መገንባታቸውን አንስተው÷ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ በከፍተኛ ደረጃ እንዲጨምር መደረጉንም አመላክተዋል፡፡
ከለውጡ በፊት 7 ሺህ ብቻ የነበሩት የግል ጤና ተቋማት በአሁኑ ሰዓት ከ30 ሺህ በላይ መድረሳቸውን አስረድተዋል፡፡
በለውጡ ዓመታት በአጠቃላይ ከ13 ሺህ በላይ የጤና መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች መገንባታቸውን ገልጸው÷ የጽኑ እና ድንገተኛ ህክምና ማዕከላት፣ ዘመናዊ ላቦራቶሪዎች፣ የጽዱ ጤና ተቋማት እና መሰል ግንባታዎች ተከናውነዋል ብለዋል።
ለሕብረተሰቡ የሚቀርቡ 44 በመቶ መድኃኒቶች በራስ አቅም በሀገር ውስጥ ተቋማት የሚመረቱ መሆናቸውን በመግለጽ ይህም ሀገሪቱ የጤና ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ለምታደርገው ጥረት አጋዥ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡
የወረርሽኝ ልየታ እና ቁጥጥርን ጨምሮ ባለፉት ዓመታት በዘርፉ የተሰሩ ስራዎች አመርቂ መሆናቸውንም ገልጸዋል።
በአቤል ነዋይ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት በሽታን መከላከል እና አክሞ ማዳን የጤና ፖሊሲ ተቀርጾ ተግባራዊ ተደርጓል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
ሚኒስትሯ “የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል መሪ ሐሳብ በተዘጋጀውና በማህበራዊ ዘርፍ ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ ዐበይት ውጤቶች በሚቀርቡበት የምክክር መድረክ ላይ ባቀረቡት ማብራሪያ ነው ይህንን የገለጹት።
ከለውጡ መንግሥት በፊት የነበረው የጤና ፖሊሲ በሽታን መከላከል ላይ ብቻ ትኩረት አድርጎ እንደነበር ያስታወሱት ዶ/ር መቅደስ÷ በለውጡ መንግሥት በጤናው ዘርፍ በርካታ ሪፎርሞች መከናወናቸውን ገልጸዋል።
በዚሁም በሽታን መከላከል እና አክሞ ማዳን የጤና ፖሊሲ ትግበራ ዋነኛው መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ባለፉት ዓመታት የጤና መሰረተ ልማቶች ግንባታ በብዛት እና በጥራት መገንባታቸውን አንስተው÷ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ በከፍተኛ ደረጃ እንዲጨምር መደረጉንም አመላክተዋል፡፡
ከለውጡ በፊት 7 ሺህ ብቻ የነበሩት የግል ጤና ተቋማት በአሁኑ ሰዓት ከ30 ሺህ በላይ መድረሳቸውን አስረድተዋል፡፡
በለውጡ ዓመታት በአጠቃላይ ከ13 ሺህ በላይ የጤና መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች መገንባታቸውን ገልጸው÷ የጽኑ እና ድንገተኛ ህክምና ማዕከላት፣ ዘመናዊ ላቦራቶሪዎች፣ የጽዱ ጤና ተቋማት እና መሰል ግንባታዎች ተከናውነዋል ብለዋል።
ለሕብረተሰቡ የሚቀርቡ 44 በመቶ መድኃኒቶች በራስ አቅም በሀገር ውስጥ ተቋማት የሚመረቱ መሆናቸውን በመግለጽ ይህም ሀገሪቱ የጤና ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ለምታደርገው ጥረት አጋዥ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡
የወረርሽኝ ልየታ እና ቁጥጥርን ጨምሮ ባለፉት ዓመታት በዘርፉ የተሰሩ ስራዎች አመርቂ መሆናቸውንም ገልጸዋል።
በአቤል ነዋይ
1 month ago
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለአፍሪካ የአቪየሽን ዘርፍ ትልቅ ተስፋ ነው - ሲኤንኤን
#ethiopia | ኢትዮጵያ የአፍሪካን የበረራ መስመር እንደሚቀይር ተስፋ የተጣለበትን ግዙፍ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እየገነባች መሆኗን ሲኤንኤን አስነብቧል፡፡
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የመጀመሪያ ምዕራፍ በፈረንጆቹ 2030 ሲጠናቀቅ በዓመት 60 ሚሊየን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ያለው ነው፡፡
ፕሮጀክቱ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ ይህ አቅሙ ወደ 110 ሚሊየን መንገደኞች ከፍ እንደሚል የጠቀሰው ዘገባው፥ በዚህም በዓለማችን በርካታ መንገደኞችን በማስተናገድ ቀዳሚ ከሆነው አትላንታ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሚበልጥ አመልክቷል፡፡
በአሁኑ ወቅት መንገደኞች በአፍሪካ ውስጥ የአውሮፕላን ጉዞ ለማድረግ ከአህጉሪቱ ውጪ እንደ ዱባይ፣ ፓሪስ እና ለንደን የመሳሰሉ ከተሞችን ትራንዚት ለማድረግ እንደሚገደዱ ሲኤንኤን በዘገባው ጠቅሷል፡፡
ነገር ግን በ12 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ባሳለፍነው ጥር ወር ግንባታው የተጀመረው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ይህንን ችግር በማስቀረት ለአህጉሪቱ አዲስ የበረራ መስመር እንደሚያበጅ ተስፋ ተጥሎበታል ብሏል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአውሮፕላን ማረፊያውን ግንባታ ባስጀመሩበት ወቅት፥ ፕሮጀክቱ በአፍሪካ ታሪክ ግዙፍ የአቪየሽን መሰረተ ልማት ነው ማለታቸውን ዘገባው አስታውሷል፡፡
በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የፕሮጀክቱን 30 በመቶ ወጪ እንደሚሸፍን የአየር መንገዱን ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል፡፡
አውሮፕላን ማረፊያው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም ፈጣን እድገት እያስመዘገቡ ካሉ የአቪዬሽን ገበያዎች አንዱ የሆነውን የአፍሪካን ሰማይ ለማገናኘት የሚደረገውን ውድድር እንዲመራ ያስችለዋል።
በተጨማሪም በዓመት 3 ነጥብ 73 ሚሊየን ቶን ጭነት የማስተናገድ አቅም የሚኖረው ሲሆን፥ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣናን በመደገፍ የአህጉሪቱን ጥቅም ላይ ያልዋለ የካርጎ አቅም ለመጠቀም የሚያስችል መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።
የአፍሪካ አየር መንገዶች በአሁኑ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የጭነት አገልግሎት እያስተናገዱ ሲሆን፥ ይህም በዓመት ከ15 እስከ 16 በመቶ ጭማሪ እንዳለው ጠቁሟል፡፡
ፕሮጀክቱን በገንዘብ በመደገፍ ረገድ በተለይም እንደ አሜሪካ፣ ቻይና እና ጣሊያን ያሉ ሀገራት በሂደቱ እየተሳተፉ ሲሆን፥ በዚህም ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴዎች መኖራቸውን ሲኤንኤን በዘገባው አመልክቷል፡፡
via #fmc
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | ኢትዮጵያ የአፍሪካን የበረራ መስመር እንደሚቀይር ተስፋ የተጣለበትን ግዙፍ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እየገነባች መሆኗን ሲኤንኤን አስነብቧል፡፡
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የመጀመሪያ ምዕራፍ በፈረንጆቹ 2030 ሲጠናቀቅ በዓመት 60 ሚሊየን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ያለው ነው፡፡
ፕሮጀክቱ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ ይህ አቅሙ ወደ 110 ሚሊየን መንገደኞች ከፍ እንደሚል የጠቀሰው ዘገባው፥ በዚህም በዓለማችን በርካታ መንገደኞችን በማስተናገድ ቀዳሚ ከሆነው አትላንታ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሚበልጥ አመልክቷል፡፡
በአሁኑ ወቅት መንገደኞች በአፍሪካ ውስጥ የአውሮፕላን ጉዞ ለማድረግ ከአህጉሪቱ ውጪ እንደ ዱባይ፣ ፓሪስ እና ለንደን የመሳሰሉ ከተሞችን ትራንዚት ለማድረግ እንደሚገደዱ ሲኤንኤን በዘገባው ጠቅሷል፡፡
ነገር ግን በ12 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ባሳለፍነው ጥር ወር ግንባታው የተጀመረው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ይህንን ችግር በማስቀረት ለአህጉሪቱ አዲስ የበረራ መስመር እንደሚያበጅ ተስፋ ተጥሎበታል ብሏል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአውሮፕላን ማረፊያውን ግንባታ ባስጀመሩበት ወቅት፥ ፕሮጀክቱ በአፍሪካ ታሪክ ግዙፍ የአቪየሽን መሰረተ ልማት ነው ማለታቸውን ዘገባው አስታውሷል፡፡
በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የፕሮጀክቱን 30 በመቶ ወጪ እንደሚሸፍን የአየር መንገዱን ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል፡፡
አውሮፕላን ማረፊያው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም ፈጣን እድገት እያስመዘገቡ ካሉ የአቪዬሽን ገበያዎች አንዱ የሆነውን የአፍሪካን ሰማይ ለማገናኘት የሚደረገውን ውድድር እንዲመራ ያስችለዋል።
በተጨማሪም በዓመት 3 ነጥብ 73 ሚሊየን ቶን ጭነት የማስተናገድ አቅም የሚኖረው ሲሆን፥ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣናን በመደገፍ የአህጉሪቱን ጥቅም ላይ ያልዋለ የካርጎ አቅም ለመጠቀም የሚያስችል መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።
የአፍሪካ አየር መንገዶች በአሁኑ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የጭነት አገልግሎት እያስተናገዱ ሲሆን፥ ይህም በዓመት ከ15 እስከ 16 በመቶ ጭማሪ እንዳለው ጠቁሟል፡፡
ፕሮጀክቱን በገንዘብ በመደገፍ ረገድ በተለይም እንደ አሜሪካ፣ ቻይና እና ጣሊያን ያሉ ሀገራት በሂደቱ እየተሳተፉ ሲሆን፥ በዚህም ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴዎች መኖራቸውን ሲኤንኤን በዘገባው አመልክቷል፡፡
via #fmc
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
1 month ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ኅብረት የሰው ሠራሽ አስተውሎት እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ ሆነው ተሾሙ
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎት (Artificial Intelligence) እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ (Champion) ሆነው ተሹመዋል።
ሹመቱ የተሰጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዘርፉ ላሳዩት አመራር እና ኢትዮጵያ በአህጉሩ የሰው ሰራሽ አስተውሎትንና የፈጠራ ሥራዎችን ለማስፋፋት እየተገበረች የምትገኘውን የላቀ ሚና እውቅና ለመስጠት ነው።
በተላከው የሹመት ደብዳቤ ላይ የሚከተለው ሰፍሯል፦ “የተከበሩ የእርስዎ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስፋፋት ያደረጉት አመራር፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ለአፍሪካ ሉዓላዊነት፣ ለውጤታማነት እና ለአሳታፊ እድገት ቁልፍ መሣሪያ ሆኖ እንዲያገለግል በማስቻል ረገድ ትልቅ እገዛ አድርጓል።
ስልታዊ በሆነ መልኩ የቴክኖሎጂ ነጻነትን እና ዐቅምን ለመገንባት የሚያደርጉት ተከታታይ ቅስቀሳ፣ አህጉሩ በኃላፊነት እና በፍትሐዊነት በታጀበ የሰው ሰራሽ አስተውሎት አጠቃቀም ረገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንባር ቀደም እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል።”
ባለፉት ጥቂት ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አመራር፣ ኢትዮጵያ በዲጂታላይዜሽን እና በሰው ሰራሽ አስተውሎት ዘርፎች ያስመዘገበችው እድገት ከፍተኛ አፈጻጸም ያሳየ ነው።
የዲጂታል መሰረተ ልማትን ማስፋፋት፣ የኢ-መንግሥት (e-government) አገልግሎቶችን ሥራ ላይ ማዋል፣ በፈጠራ ሥነ-ምህዳር ላይ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ፣ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ኢንስቲትዩትን ማቋቋም እንዲሁም ሀገራዊ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስትራቴጂ መንደፍ ለለውጡ ጠንካራ መሰረት የጣሉ ተግባራት ናቸው።
በተጨማሪም ራሱን የቻለ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ለማቋቋም የታቀደው ዕቅድ፤ ምርምርን፣ የክህሎት ልማትን እና አህጉራዊ ትብብርን ይበልጥ እንደሚያጠናክር ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #nbc #abiy #pm #ethiopia #au #ai
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎት (Artificial Intelligence) እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ (Champion) ሆነው ተሹመዋል።
ሹመቱ የተሰጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዘርፉ ላሳዩት አመራር እና ኢትዮጵያ በአህጉሩ የሰው ሰራሽ አስተውሎትንና የፈጠራ ሥራዎችን ለማስፋፋት እየተገበረች የምትገኘውን የላቀ ሚና እውቅና ለመስጠት ነው።
በተላከው የሹመት ደብዳቤ ላይ የሚከተለው ሰፍሯል፦ “የተከበሩ የእርስዎ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስፋፋት ያደረጉት አመራር፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ለአፍሪካ ሉዓላዊነት፣ ለውጤታማነት እና ለአሳታፊ እድገት ቁልፍ መሣሪያ ሆኖ እንዲያገለግል በማስቻል ረገድ ትልቅ እገዛ አድርጓል።
ስልታዊ በሆነ መልኩ የቴክኖሎጂ ነጻነትን እና ዐቅምን ለመገንባት የሚያደርጉት ተከታታይ ቅስቀሳ፣ አህጉሩ በኃላፊነት እና በፍትሐዊነት በታጀበ የሰው ሰራሽ አስተውሎት አጠቃቀም ረገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንባር ቀደም እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል።”
ባለፉት ጥቂት ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አመራር፣ ኢትዮጵያ በዲጂታላይዜሽን እና በሰው ሰራሽ አስተውሎት ዘርፎች ያስመዘገበችው እድገት ከፍተኛ አፈጻጸም ያሳየ ነው።
የዲጂታል መሰረተ ልማትን ማስፋፋት፣ የኢ-መንግሥት (e-government) አገልግሎቶችን ሥራ ላይ ማዋል፣ በፈጠራ ሥነ-ምህዳር ላይ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ፣ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ኢንስቲትዩትን ማቋቋም እንዲሁም ሀገራዊ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስትራቴጂ መንደፍ ለለውጡ ጠንካራ መሰረት የጣሉ ተግባራት ናቸው።
በተጨማሪም ራሱን የቻለ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ለማቋቋም የታቀደው ዕቅድ፤ ምርምርን፣ የክህሎት ልማትን እና አህጉራዊ ትብብርን ይበልጥ እንደሚያጠናክር ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #nbc #abiy #pm #ethiopia #au #ai
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎትና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ ሆነው ተሾሙ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎት እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ ሆነው ተሹመዋል፡፡
ሹመቱ የተሰጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዘርፉ ላሳዩት አመራር እና ኢትዮጵያ በአህጉሩ የሰው ሰራሽ አስተውሎትንና የፈጠራ ሥራዎችን ለማስፋፋት እየተገበረች የምትገኘውን የላቀ ሚና እውቅና ለመስጠት ነው።
በሹመት ደብዳቤው ላይ እንደተጠቀሰው÷ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶር) ዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስፋፋት ያደረጉት አመራር ሰው ሰራሽ አስተውሎት (ኤአይ) ለአፍሪካ ሉዓላዊነት፣ ለውጤታማነትና ለአሳታፊ እድገት ቁልፍ መሣሪያ ሆኖ እንዲያገለግል በማስቻል ረገድ ትልቅ እገዛ አድርጓል።
ስልታዊ በሆነ መልኩ የቴክኖሎጂ ነጻነትን እና ዐቅምን ለመገንባት የሚያደርጉት ተከታታይ ቅስቀሳ፣ አህጉሩ በኃላፊነትና በፍትሐዊነት በታጀበ የሰው ሰራሽ አስተውሎት አጠቃቀም ረገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንባር ቀደም እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለውም ተመላክቷል።
ባለፉት ጥቂት ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አመራር ኢትዮጵያ በዲጂታላይዜሽን እና በሰው ሰራሽ አስተውሎት ዘርፎች ያስመዘገበችው እድገት ከፍተኛ አፈጻጸም ማሳየቱ ተጠቁሟል፡፡
የዲጂታል መሰረተ ልማትን ማስፋፋት፣ የኢ መንግሥት (e-government) አገልግሎቶችን ሥራ ላይ ማዋል፣ በፈጠራ ሥነ ምህዳር ላይ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ፣ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ኢንስቲትዩትን ማቋቋም እንዲሁም ሀገራዊ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስትራቴጂ መንደፍ ለለውጡ ጠንካራ መሰረት የጣሉ ተግባራት ናቸው።
በተጨማሪም ራሱን የቻለ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ለማቋቋም የታቀደው ዕቅድ ምርምርን፣ የክህሎት ልማትንና አህጉራዊ ትብብርን ይበልጥ ያጠናክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ መገለጹን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
FBC
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎት እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ ሆነው ተሹመዋል፡፡
ሹመቱ የተሰጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዘርፉ ላሳዩት አመራር እና ኢትዮጵያ በአህጉሩ የሰው ሰራሽ አስተውሎትንና የፈጠራ ሥራዎችን ለማስፋፋት እየተገበረች የምትገኘውን የላቀ ሚና እውቅና ለመስጠት ነው።
በሹመት ደብዳቤው ላይ እንደተጠቀሰው÷ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶር) ዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስፋፋት ያደረጉት አመራር ሰው ሰራሽ አስተውሎት (ኤአይ) ለአፍሪካ ሉዓላዊነት፣ ለውጤታማነትና ለአሳታፊ እድገት ቁልፍ መሣሪያ ሆኖ እንዲያገለግል በማስቻል ረገድ ትልቅ እገዛ አድርጓል።
ስልታዊ በሆነ መልኩ የቴክኖሎጂ ነጻነትን እና ዐቅምን ለመገንባት የሚያደርጉት ተከታታይ ቅስቀሳ፣ አህጉሩ በኃላፊነትና በፍትሐዊነት በታጀበ የሰው ሰራሽ አስተውሎት አጠቃቀም ረገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንባር ቀደም እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለውም ተመላክቷል።
ባለፉት ጥቂት ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አመራር ኢትዮጵያ በዲጂታላይዜሽን እና በሰው ሰራሽ አስተውሎት ዘርፎች ያስመዘገበችው እድገት ከፍተኛ አፈጻጸም ማሳየቱ ተጠቁሟል፡፡
የዲጂታል መሰረተ ልማትን ማስፋፋት፣ የኢ መንግሥት (e-government) አገልግሎቶችን ሥራ ላይ ማዋል፣ በፈጠራ ሥነ ምህዳር ላይ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ፣ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ኢንስቲትዩትን ማቋቋም እንዲሁም ሀገራዊ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስትራቴጂ መንደፍ ለለውጡ ጠንካራ መሰረት የጣሉ ተግባራት ናቸው።
በተጨማሪም ራሱን የቻለ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ለማቋቋም የታቀደው ዕቅድ ምርምርን፣ የክህሎት ልማትንና አህጉራዊ ትብብርን ይበልጥ ያጠናክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ መገለጹን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
FBC
Comments