8 days ago
ሐዋሳ በከባድ ዝናብ ተመታች‼️
👉ጎርፍና ኃይለኛ ንፋስ ከዝናብ ጋር በቀጣይ ቀናቶችም ሊቀጥሉ ይችላሉ።
አሁን ባለው የክረምት ወቅት ሀዋሳን ጨምሮ በዙሪያዋ ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ እየጣለ ይገኛል። የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ባለስልጣን በሰጠው መረጃ መሠረትም የዝናቡ መጠን በቀጣዮቹ ቀናት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚችል ተገልጿል።
በከተማዋ እየጣለ ባለው ከባድ ዝናብ፣ በረዶና ኃይለኛ ንፋስ በአንዳንድ አካባቢዎች ዛፎችንና የኤሌክትሪክ ምሰሶዎችን በመጣሉ በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት አስከትሏል። በተጨማሪም በመሠረተ ልማት ላይ በደረሰ ውድመት ምክንያት በአንዳንድ የከተማዋ ክፍሎች የመብራት አገልግሎት ተቋርጧል።
የከተማ አስተዳደሩ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፆ፤ በተጎዱ አካባቢዎች ፈጥኖ በመድረስ ተጎጂዎችን ወደ ሕክምና የማድረስና በንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት በመለየት ተገቢውን ድጋፍ የማድረግ ሥራዎችን አስጀምሯል።
በቀጣይም የክረምቱ ወቅት እስኪያልቅ ድረስ መሰል የተፈጥሮ አደጋዎች ሊያጋጥሙ ስለሚችሉ፣ ጉዳቱን ለመቀነስና ለመከላከል የሚያስችሉ የቅድመ ጥንቃቄ ሥራዎች ተጠናክረው እየተከናወኑ ይገኛሉ።
በመሆኑም በቀጣዮቹ ቀናት ኃይለኛ ንፋስ የታጀበ ዝናብና የጎርፍ አደጋ ሊከሰት ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አስተዳደሩ ያሳስባል።
በተለይም ዛፎች፣ ያረጁ የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች እና አጥሮች ሊወድቁ ስለሚችሉ፣ በዝናብ ወቅት ከእነዚህ አካባቢዎች በመራቅ ራሳችሁንና ቤተሰቦቻችሁን እንድትጠብቁ ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል።
ሐዋሳ ከተማ ኮሙኒኬሽን
Seledadotio
Seledadotio
👉ጎርፍና ኃይለኛ ንፋስ ከዝናብ ጋር በቀጣይ ቀናቶችም ሊቀጥሉ ይችላሉ።
አሁን ባለው የክረምት ወቅት ሀዋሳን ጨምሮ በዙሪያዋ ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ እየጣለ ይገኛል። የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ባለስልጣን በሰጠው መረጃ መሠረትም የዝናቡ መጠን በቀጣዮቹ ቀናት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚችል ተገልጿል።
በከተማዋ እየጣለ ባለው ከባድ ዝናብ፣ በረዶና ኃይለኛ ንፋስ በአንዳንድ አካባቢዎች ዛፎችንና የኤሌክትሪክ ምሰሶዎችን በመጣሉ በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት አስከትሏል። በተጨማሪም በመሠረተ ልማት ላይ በደረሰ ውድመት ምክንያት በአንዳንድ የከተማዋ ክፍሎች የመብራት አገልግሎት ተቋርጧል።
የከተማ አስተዳደሩ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፆ፤ በተጎዱ አካባቢዎች ፈጥኖ በመድረስ ተጎጂዎችን ወደ ሕክምና የማድረስና በንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት በመለየት ተገቢውን ድጋፍ የማድረግ ሥራዎችን አስጀምሯል።
በቀጣይም የክረምቱ ወቅት እስኪያልቅ ድረስ መሰል የተፈጥሮ አደጋዎች ሊያጋጥሙ ስለሚችሉ፣ ጉዳቱን ለመቀነስና ለመከላከል የሚያስችሉ የቅድመ ጥንቃቄ ሥራዎች ተጠናክረው እየተከናወኑ ይገኛሉ።
በመሆኑም በቀጣዮቹ ቀናት ኃይለኛ ንፋስ የታጀበ ዝናብና የጎርፍ አደጋ ሊከሰት ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አስተዳደሩ ያሳስባል።
በተለይም ዛፎች፣ ያረጁ የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች እና አጥሮች ሊወድቁ ስለሚችሉ፣ በዝናብ ወቅት ከእነዚህ አካባቢዎች በመራቅ ራሳችሁንና ቤተሰቦቻችሁን እንድትጠብቁ ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል።
ሐዋሳ ከተማ ኮሙኒኬሽን
Seledadotio
Seledadotio
17 days ago
ተጨባጭ ውጤት ያመጣው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የግሉን ዘርፍ ማዕከል ያደረገ ሥርዓት ለመገንባት የተነደፈ ሪፎርም ነው።
ማሻሻያው የኢኮኖሚውን መዋቅራዊ ችግሮችን በመቅረፍ ዘላቂ ዕድገትን ለማረጋገጥ ያለመ ሲሆን፤ ዋና ዓላማው የማክሮ ኢኮኖሚ መዛባቶችን በማስተካከል የወጪ ንግድን በማሳደግ ዘላቂ ብልጽግናን ማረጋገጥ ነው።
የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ካካተታቸው ቁልፍ ጉዳዮች መካከል ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚወጣባቸውን ምርቶች በሀገር ውስጥ በማምረት መተካት ነው፡፡
በዚህም ለሀገር በቀል አምራች ኢንዱስትሪዎች ትኩረት በመስጠትና ድጋፍ በማድረግ ትልቅ አቅም እየፈጠረ ይገኛል፡፡
አምራች ኢንዱስትሪዎች በሚያመርቱት ተኪ ምርት ከሀገር ውስጥ ፍጆታ አልፈው ወደ ውጪ በመላክ የውጭ ምንዛሬ ገቢን ከፍ በማድረግ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነታቸውን በማጎልበት ላይ ናቸው።
የኢንዱስትሪው ዘርፍ ከውጪ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በማስቀረትና አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን በመፍጠር ሀገራዊ ኢኮኖሚውን በመቀየር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
በተከናወኑ ዓበይት የማሻሻያ ስራዎች አጠቃላይ የማኑፋክቸሪንግ አቅም ከነበረበት 47 በመቶ ወደ 67 በመቶ አድጓል፡፡
ከነባሮቹ የሐዋሳ፣ ኮምቦልቻ እና መቐለ ኢንዱስትሪ ፓርኮች በተጨማሪ በርካታ ፓርኮች በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ተገንብተው ለአገልግሎት የበቁ ሲሆን፤ ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትም ወደ ዘርፉ እንዲገባ ተደርጓል።
በተሰሩ ስራዎች ተጨባጭ ለውጦች መታየት የጀመሩ ሲሆን፤ በዚህም ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት የመተካት ዕቅዱ በተሳካ ሁኔታ ተግባራዊ እየሆነ መጥቷል፡፡
እንደ ሲሚንቶ፣ ብረት እና ሴራሚክ የመሳሰሉ የግንባታ ምርቶች በስፋት በሀገር ውስጥ መመረት መጀመራቸው በሀገር ውስጥ ተኪ ምርቶች ብቻ በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬን ማዳን ተችሏል።
ዘርፉ ራሱን ከማሳደጉ ጎን ለጎን በርካታ አዳዲስ ጥቃቅን፣ መካከለኛ እንዲሁም ከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎችን በማፍራትና በማጠናከር ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል ፈጥሯል፡፡
ለኢንደስትሪው ዘርፍ በተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወጪ የሚደረግባቸው ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት ኢኮኖሚው ላይ ያለውን ጫና እየቀነሰ ይገኛል፡፡
ሀገሪቱ በኢኮኖሚው ዘርፍ የምታከናውናቸው ማሻሻያዎች ከተረጂነት ወጥታ በራሷ ምርቶች የምትተማመንና ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ማዕከል እንድትሆን ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡
በመልካም ፈቃዱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የግሉን ዘርፍ ማዕከል ያደረገ ሥርዓት ለመገንባት የተነደፈ ሪፎርም ነው።
ማሻሻያው የኢኮኖሚውን መዋቅራዊ ችግሮችን በመቅረፍ ዘላቂ ዕድገትን ለማረጋገጥ ያለመ ሲሆን፤ ዋና ዓላማው የማክሮ ኢኮኖሚ መዛባቶችን በማስተካከል የወጪ ንግድን በማሳደግ ዘላቂ ብልጽግናን ማረጋገጥ ነው።
የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ካካተታቸው ቁልፍ ጉዳዮች መካከል ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚወጣባቸውን ምርቶች በሀገር ውስጥ በማምረት መተካት ነው፡፡
በዚህም ለሀገር በቀል አምራች ኢንዱስትሪዎች ትኩረት በመስጠትና ድጋፍ በማድረግ ትልቅ አቅም እየፈጠረ ይገኛል፡፡
አምራች ኢንዱስትሪዎች በሚያመርቱት ተኪ ምርት ከሀገር ውስጥ ፍጆታ አልፈው ወደ ውጪ በመላክ የውጭ ምንዛሬ ገቢን ከፍ በማድረግ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነታቸውን በማጎልበት ላይ ናቸው።
የኢንዱስትሪው ዘርፍ ከውጪ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በማስቀረትና አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን በመፍጠር ሀገራዊ ኢኮኖሚውን በመቀየር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
በተከናወኑ ዓበይት የማሻሻያ ስራዎች አጠቃላይ የማኑፋክቸሪንግ አቅም ከነበረበት 47 በመቶ ወደ 67 በመቶ አድጓል፡፡
ከነባሮቹ የሐዋሳ፣ ኮምቦልቻ እና መቐለ ኢንዱስትሪ ፓርኮች በተጨማሪ በርካታ ፓርኮች በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ተገንብተው ለአገልግሎት የበቁ ሲሆን፤ ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትም ወደ ዘርፉ እንዲገባ ተደርጓል።
በተሰሩ ስራዎች ተጨባጭ ለውጦች መታየት የጀመሩ ሲሆን፤ በዚህም ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት የመተካት ዕቅዱ በተሳካ ሁኔታ ተግባራዊ እየሆነ መጥቷል፡፡
እንደ ሲሚንቶ፣ ብረት እና ሴራሚክ የመሳሰሉ የግንባታ ምርቶች በስፋት በሀገር ውስጥ መመረት መጀመራቸው በሀገር ውስጥ ተኪ ምርቶች ብቻ በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬን ማዳን ተችሏል።
ዘርፉ ራሱን ከማሳደጉ ጎን ለጎን በርካታ አዳዲስ ጥቃቅን፣ መካከለኛ እንዲሁም ከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎችን በማፍራትና በማጠናከር ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል ፈጥሯል፡፡
ለኢንደስትሪው ዘርፍ በተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወጪ የሚደረግባቸው ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት ኢኮኖሚው ላይ ያለውን ጫና እየቀነሰ ይገኛል፡፡
ሀገሪቱ በኢኮኖሚው ዘርፍ የምታከናውናቸው ማሻሻያዎች ከተረጂነት ወጥታ በራሷ ምርቶች የምትተማመንና ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ማዕከል እንድትሆን ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡
በመልካም ፈቃዱ
30 days ago
የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ጥልቅ አንድምታ፤ መንግሥት የገነባው የትዕግሥትና የአርቆ አሳቢነት ቁመና
************************
ከከባድ የጦርነት አውድማና መገፋፋት በኋላ፣ አሸናፊና ተሸናፊ በእኩል ማዕድ ተቀምጠው የሰላምን ጽዋ ሲጋሩ፤ የተዘጉ በሮች ሲከፈቱ እና የፈረሱ የልብ ድልድዮች ሲጠገኑ መመልከት ምን ያህል ልብን በደስታ ይሞላል?
ይህ በዓለማችን እጅግ ብርቅ የሆነው የሰላም መንገድ፣ በፕሪቶሪያው ስምምነት በኩል በኢትዮጵያ ምድር እውን ሆኖ የሀገራችንን የፖለቲካ አቅጣጫ ወደ ተሻለ ብሩህ ተስፋ አሸጋግሮታል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት የፖለቲካ ድርድር ብቻ ሳይሆን፣ መንግሥት ለሰላም ያለውን የጸና ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየበት፣ አሸናፊ ሆኖ ሳለ ተሸናፊውን ኃይል በአክብሮት አቅፎ ወደ ጠረጴዛ ያመጣበት ታላቅ የትዕግስትና የአርቆ አሳቢነት ማሳያ ነው።
በዚህም ስምምነት መሠረት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን ማቋቋም ከመቻሉም ባሻገር፣ ከስልሳ ሺህ በላይ የሚሆኑ የታጠቁ ኃይሎችን ትጥቅ በማስፈታትና አስፈላጊውን ክፍያ በመፈጸም ወደ ኅብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርጓል።
ከዚህም አልፎ በርካታ የጦር ምርኮኞች በነፃነት ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ የተደረገ ሲሆን፣ ተቋርጠው የነበሩ መሠረታዊ አገልግሎቶች (እንደ አየር መንገድ እና ቴሌኮም) ሙሉ በሙሉ ተመልሰዋል።
መንግሥት ለዜጎቹ ካለው ጥልቅ ፍቅር የተነሳ፣ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የታጠቁ ኃይሎች ቤተሰቦችን ሀብትና ንብረት ከመውረስ ታቅቦ፣ በአንድ ሰው የፖለቲካ ጥፋት ሙሉ ቤተሰብ መጎዳት የለበትም በሚል ሰፊ አመለካከት ሀብታቸውን ጠብቆ አስረክቧል።
ይህ ዓይነቱ ርኅራኄና የሰላም እርምጃ በርካቶችን ያስደሰተ ቢሆንም፣ የሰላሙን መንገድ ያልወደዱና በስምምነቱ ያኮረፉ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ዛሬም ድረስ አልጠፉም። እነዚህ ኃይሎች በትግራይ ክልል በየጊዜው ትንኮሳዎችን ከመፍጠራቸውም በላይ፣ የትግራይን ወጣቶች በጉልበት እያፈሱና እየሸጡ በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ እንዲማገዱ በማድረግ በሕዝቡ ላይ የማይሽር የውስጥ ቁስል እየፈጠሩ ይገኛሉ።
ከዚህ ጋር ተያይዞ በሀገራችን የተፈጠረው እጅግ አስገራሚው እውነታ ደግሞ፣ "ለሕዝብ እንታገላለን" የሚሉ ኃይሎች በሕዝቡ ላይ እያመጡት ያለው መከራ ነው። ዛሬ ላይ አንድ የትግራይ ተወላጅ በትግራይ ክልል ከሚኖረው ይልቅ በአዲስ አበባ፣ በባሕር ዳር፣ በጎንደር፣ በሐዋሳ ወይም በአዳማ እጅግ የላቀ ሰላም አግኝቶ ያለምንም ስጋት ወጥቶ ይገባል።
በተመሳሳይ ለአማራ ሕዝብ እንታገላለን የሚሉ ኃይሎች ባሉበት ቀዬ ያለው ነዋሪ በፍርሃት፣ በግድያና በዘረፋ ሲታመስ፤ አንድ የአማራ ተወላጅ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ወይም በሶማሌ ክልል የተሻለ ሰላም አግኝቶ ይኖራል። ለኦሮሞ ሕዝብ መብት ቆመናል የሚሉ ኃይሎች በሚንቀሳቀሱባቸው አካባቢዎች ያለው ነዋሪ ከቀዬው ሲሰደድ፣ በአንጻሩ በአማራ፣ በአፋር ወይም በሶማሌ ክልል የሚኖር የኦሮሞ ተወላጅ የተሟላ ሰላም አግኝቷል።
ይህ እውነታ በግልጽ የሚያሳየው ከሕዝብ ተነጥሎ፣ ሕዝብን አስለቅሶና ዘርፎ የሚደረግ ማንኛውም ትግል ከጥፋት በቀር የሚያመጣው አንዳች ፋይዳ እንደሌለ ነው።
መንግሥት ይህንን ሁሉ እያየ ወደ ተሟላ ጦርነትና ግጭት ከመግባት ይልቅ ትዕግስትን የመረጠው ያለ ምክንያት አይደለም። የኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ አውድ ልክ እንደ አንድ "መጥረቢያ" ነው። በመጥረቢያው ዘይቤ መሠረት ሦስት ተዋናዮች አሉ፤ ቆራጩ የብረት ክፍል፣ ብረቱ የገባበት የእንጨት እጀታ፣ እና መጥረቢያውን ይዞ የሚቆርጠው።
የብረቱ ክፍል የራሱ ዓላማ የለውም፣ የእንጨቱን ትዕዛዝ ይፈጽማል፤ እንጨቱም ቢሆን የራሱ ፍላጎት የለውም፣ በመጥረቢያው አዛዥ እጅ ይመራል። በመሆኑም መንግሥት ከብረቱ ወይም ከእንጨቱ ጋር በመላተም ጊዜውን ከማጥፋት ይልቅ፣ የኢትዮጵያን ሰላም የሚያደፈርሰው ዋነኛ ምንጭ የት እንደሆነ በሚገባ ተገንዝቦ አደጋውን ለመቀልበስ የሚያስችል ጠንካራ የመከላከያ ቁመና ገንብቷል።
ብረቱንና እንጨቱንም ቢሆን በተቻለ መጠን በማስተማር፣ በመታገስና በመመለስ፣ የኢትዮጵያ ሰላምና ዕድገት የጋራ ተጠቃሚ እንደሚያደርጋቸው ለማስገንዘብ በከፍተኛ ብስለት እየሠራ ይገኛል።
ከዚህ ሁሉ የፈተናና የትዕግስት ጉዞ ጀርባ የምትታየው ኢትዮጵያ፣ ባለፉት ዓመታት "ልትፈርስ ነው፣ ልትወድቅ ነው" የተባለባትን የክፉዎች ትርክት ቀልብሳ በአዲስ የማንሰራራት መንፈስ ውስጥ ትገኛለች።
ኢትዮጵያ አትወድቅም ብቻ ሳይሆን፣ ወደፊትም የተኙትን የምታነቃ፣ የወደቁትን የምታነሳና ሊበለጽጉ ሲገባቸው ያልገባቸውን ወንድምና እህቶቿን ይዛ ወደ ከፍታ የምትገሰግስ ታላቅ ሀገር ናት። ለዚህም ማሳያው የፖለቲካ ልዩነት ያላቸው የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ሳይቀሩ፣ የ"መደመር" እሳቤን በልባቸው አኑረው፣ ስለ ሚዛናዊ የክልሎች ተጠቃሚነት፣ ስለ ኮሪደር ልማትና ስለ ተለያየ ኢኮኖሚ ግንባታ በአንድ ልብ መምከራቸው ነው።
ይህ የሐሳብ መወራረስና መቀራረብ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድነቱን አጽንቶ፣ ልዩነቶቹን በውይይት ፈትቶ፣ የወደፊቱን የብልጽግና ጉዞ በጋራ ለማፋጠን የሚያስችል የማይናወጥ መሠረት መጣሉን የሚያበስር አስደሳች ምዕራፍ ነው።
************************
ከከባድ የጦርነት አውድማና መገፋፋት በኋላ፣ አሸናፊና ተሸናፊ በእኩል ማዕድ ተቀምጠው የሰላምን ጽዋ ሲጋሩ፤ የተዘጉ በሮች ሲከፈቱ እና የፈረሱ የልብ ድልድዮች ሲጠገኑ መመልከት ምን ያህል ልብን በደስታ ይሞላል?
ይህ በዓለማችን እጅግ ብርቅ የሆነው የሰላም መንገድ፣ በፕሪቶሪያው ስምምነት በኩል በኢትዮጵያ ምድር እውን ሆኖ የሀገራችንን የፖለቲካ አቅጣጫ ወደ ተሻለ ብሩህ ተስፋ አሸጋግሮታል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት የፖለቲካ ድርድር ብቻ ሳይሆን፣ መንግሥት ለሰላም ያለውን የጸና ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየበት፣ አሸናፊ ሆኖ ሳለ ተሸናፊውን ኃይል በአክብሮት አቅፎ ወደ ጠረጴዛ ያመጣበት ታላቅ የትዕግስትና የአርቆ አሳቢነት ማሳያ ነው።
በዚህም ስምምነት መሠረት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን ማቋቋም ከመቻሉም ባሻገር፣ ከስልሳ ሺህ በላይ የሚሆኑ የታጠቁ ኃይሎችን ትጥቅ በማስፈታትና አስፈላጊውን ክፍያ በመፈጸም ወደ ኅብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርጓል።
ከዚህም አልፎ በርካታ የጦር ምርኮኞች በነፃነት ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ የተደረገ ሲሆን፣ ተቋርጠው የነበሩ መሠረታዊ አገልግሎቶች (እንደ አየር መንገድ እና ቴሌኮም) ሙሉ በሙሉ ተመልሰዋል።
መንግሥት ለዜጎቹ ካለው ጥልቅ ፍቅር የተነሳ፣ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የታጠቁ ኃይሎች ቤተሰቦችን ሀብትና ንብረት ከመውረስ ታቅቦ፣ በአንድ ሰው የፖለቲካ ጥፋት ሙሉ ቤተሰብ መጎዳት የለበትም በሚል ሰፊ አመለካከት ሀብታቸውን ጠብቆ አስረክቧል።
ይህ ዓይነቱ ርኅራኄና የሰላም እርምጃ በርካቶችን ያስደሰተ ቢሆንም፣ የሰላሙን መንገድ ያልወደዱና በስምምነቱ ያኮረፉ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ዛሬም ድረስ አልጠፉም። እነዚህ ኃይሎች በትግራይ ክልል በየጊዜው ትንኮሳዎችን ከመፍጠራቸውም በላይ፣ የትግራይን ወጣቶች በጉልበት እያፈሱና እየሸጡ በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ እንዲማገዱ በማድረግ በሕዝቡ ላይ የማይሽር የውስጥ ቁስል እየፈጠሩ ይገኛሉ።
ከዚህ ጋር ተያይዞ በሀገራችን የተፈጠረው እጅግ አስገራሚው እውነታ ደግሞ፣ "ለሕዝብ እንታገላለን" የሚሉ ኃይሎች በሕዝቡ ላይ እያመጡት ያለው መከራ ነው። ዛሬ ላይ አንድ የትግራይ ተወላጅ በትግራይ ክልል ከሚኖረው ይልቅ በአዲስ አበባ፣ በባሕር ዳር፣ በጎንደር፣ በሐዋሳ ወይም በአዳማ እጅግ የላቀ ሰላም አግኝቶ ያለምንም ስጋት ወጥቶ ይገባል።
በተመሳሳይ ለአማራ ሕዝብ እንታገላለን የሚሉ ኃይሎች ባሉበት ቀዬ ያለው ነዋሪ በፍርሃት፣ በግድያና በዘረፋ ሲታመስ፤ አንድ የአማራ ተወላጅ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ወይም በሶማሌ ክልል የተሻለ ሰላም አግኝቶ ይኖራል። ለኦሮሞ ሕዝብ መብት ቆመናል የሚሉ ኃይሎች በሚንቀሳቀሱባቸው አካባቢዎች ያለው ነዋሪ ከቀዬው ሲሰደድ፣ በአንጻሩ በአማራ፣ በአፋር ወይም በሶማሌ ክልል የሚኖር የኦሮሞ ተወላጅ የተሟላ ሰላም አግኝቷል።
ይህ እውነታ በግልጽ የሚያሳየው ከሕዝብ ተነጥሎ፣ ሕዝብን አስለቅሶና ዘርፎ የሚደረግ ማንኛውም ትግል ከጥፋት በቀር የሚያመጣው አንዳች ፋይዳ እንደሌለ ነው።
መንግሥት ይህንን ሁሉ እያየ ወደ ተሟላ ጦርነትና ግጭት ከመግባት ይልቅ ትዕግስትን የመረጠው ያለ ምክንያት አይደለም። የኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ አውድ ልክ እንደ አንድ "መጥረቢያ" ነው። በመጥረቢያው ዘይቤ መሠረት ሦስት ተዋናዮች አሉ፤ ቆራጩ የብረት ክፍል፣ ብረቱ የገባበት የእንጨት እጀታ፣ እና መጥረቢያውን ይዞ የሚቆርጠው።
የብረቱ ክፍል የራሱ ዓላማ የለውም፣ የእንጨቱን ትዕዛዝ ይፈጽማል፤ እንጨቱም ቢሆን የራሱ ፍላጎት የለውም፣ በመጥረቢያው አዛዥ እጅ ይመራል። በመሆኑም መንግሥት ከብረቱ ወይም ከእንጨቱ ጋር በመላተም ጊዜውን ከማጥፋት ይልቅ፣ የኢትዮጵያን ሰላም የሚያደፈርሰው ዋነኛ ምንጭ የት እንደሆነ በሚገባ ተገንዝቦ አደጋውን ለመቀልበስ የሚያስችል ጠንካራ የመከላከያ ቁመና ገንብቷል።
ብረቱንና እንጨቱንም ቢሆን በተቻለ መጠን በማስተማር፣ በመታገስና በመመለስ፣ የኢትዮጵያ ሰላምና ዕድገት የጋራ ተጠቃሚ እንደሚያደርጋቸው ለማስገንዘብ በከፍተኛ ብስለት እየሠራ ይገኛል።
ከዚህ ሁሉ የፈተናና የትዕግስት ጉዞ ጀርባ የምትታየው ኢትዮጵያ፣ ባለፉት ዓመታት "ልትፈርስ ነው፣ ልትወድቅ ነው" የተባለባትን የክፉዎች ትርክት ቀልብሳ በአዲስ የማንሰራራት መንፈስ ውስጥ ትገኛለች።
ኢትዮጵያ አትወድቅም ብቻ ሳይሆን፣ ወደፊትም የተኙትን የምታነቃ፣ የወደቁትን የምታነሳና ሊበለጽጉ ሲገባቸው ያልገባቸውን ወንድምና እህቶቿን ይዛ ወደ ከፍታ የምትገሰግስ ታላቅ ሀገር ናት። ለዚህም ማሳያው የፖለቲካ ልዩነት ያላቸው የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ሳይቀሩ፣ የ"መደመር" እሳቤን በልባቸው አኑረው፣ ስለ ሚዛናዊ የክልሎች ተጠቃሚነት፣ ስለ ኮሪደር ልማትና ስለ ተለያየ ኢኮኖሚ ግንባታ በአንድ ልብ መምከራቸው ነው።
ይህ የሐሳብ መወራረስና መቀራረብ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድነቱን አጽንቶ፣ ልዩነቶቹን በውይይት ፈትቶ፣ የወደፊቱን የብልጽግና ጉዞ በጋራ ለማፋጠን የሚያስችል የማይናወጥ መሠረት መጣሉን የሚያበስር አስደሳች ምዕራፍ ነው።
1 month ago
ለሐዋሳ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ሀብት ተሰባሰበ
በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
1 month ago
ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ ተከናወነ
FastMereja | በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
FastMereja | በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
1 month ago
የ“እኔ እበልጥ” ትርክት ስብራትን በተጨባጭ እየጠገነ ያለው የ“መደመር” አካታች እሳቤ
*****************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ “እኔ እበልጣለሁ የሚል አግላይ አስተሳሰብ የዘመናት ድህነታችን ምንጭ ነው፤ ከዚህ ወጥተን እንደ አንድ ዜጋ ልንተባበር ይገባል” በማለት የችግራችንን መሠረት አስቀምጠዋል።
ይህ የበላይነት ስሜት እና አግላይ አስተሳሰብ የዜጎችን ማኅበራዊ እና ጂኦግራፊያዊ እንቅስቃሴ በመገደብ ሀገራዊ የገበያ ትስስርን የሚያደናቅፍ መዋቅራዊ ማነቆ ሆኖ ቆይቷል።
የፖለቲካ ሥልጣንን እንደ ዜሮ-ድምር ፍልሚያ በሚቆጥር እሳቤ ውስጥ መኖር፣ ሀገራዊ ትብብርን እና የሰው ሀብት ልማትን በእጅጉ ይጎዳል።
ይህን ሥር የሰደደ አግላይ ትርክት ለመቀልበስ የለውጡ መንግሥት የ“መደመር” እሳቤን በማራመድ ዜሮ-ድምር የሆነውን የፖለቲካ ፉክክር በአካታች ሀገራዊ አንድነት ለመተካት እየሠራ ይገኛል።
ይህም ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርባምንጭ ከተማ ባደረጉት ንግግር በግልጽ ተንጸባርቋል።
በወቅቱም፣ እውነተኛ የብልጫ መለኪያ ተጨባጭ ወቅታዊ ሥራ እና ምርታማነት እንጂ ስም ወይም ታሪክ እንዳልሆነ አበክረው ገልጸዋል።
ሰላምን እንደ ኢኮኖሚያዊ እሴት በመቁጠር ቱሪስቶችን መንከባከብ፣ ሌብነትን መጸየፍ እና አካባቢን ማጽዳት ለጋራ ብልጽግና ወሳኝ መሆናቸውን አስገንዝበዋል።
ሀገራዊ አንድነትን እና አካታችነትን ወደ ተጨባጭ ሀብት ለመቀየርም መንግሥት በ“ገበታ” ፕሮጀክቶች እና በብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ሪፎርም በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ከእነዚህም መካከል ከ1 ሺህ 300 በላይ ሰዎችን ማስተናገድ የሚችለው እና በአርባ ምንጭ ሐይቅ ላይ 360 ዲግሪ የሚሽከረከር ሬስቶራንትን ያካተተው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት አንዱ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደጠቀሱት፣ ከዚህ ቀደም አንድ የውጭ ባለሀብት አካባቢው ለቅንጦት ልማት ዝግጁ አይደለም ብሏቸው የነበረ ቢሆንም፤ መንግሥት የሀገር ውስጥ አቅምን በማስተባበር ይህን ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ሪዞርት እውን ማድረግ ችሏል።
ይህ ደግሞ ከመገፋፋት እና "እኔ እበልጥ" ከመባባል ይልቅ፣ ሀገራዊ አቅምን በማስተባበር ተዓምር መፍጠር እንደሚቻል ማሳያ ነው።
ከአርባምንጭ በተጨማሪ በሐዋሳ፣ በቢሾፍቱ፣ በጎንደር፣ በባሕር ዳር፣ በአፋር እና በደንዲ የተሠሩት ግዙፍ የመሠረተ ልማት እና የቱሪዝም ፕሮጀክቶች በሀገራችን የኢኮኖሚ ዕድገትን እኩል ለማዳረስ ያለሙ ናቸው።
እነዚህ ሥራዎች የሚያሳዩት “እኔ እበልጥ” ከሚል አግላይ ፖለቲካ ወጥተን በጋራ ስንቆም የውጭ ማረጋገጫ ሳያስፈልገን የሀገራችንን እምቅ ሀብት ወደ ተግባር መቀየር እንደምንችል ነው።
እውነተኛው የሀገር ግንባታ የሚጀምረው ከእያንዳንዳችን የዕለት ተለት ተግባር ነው። አዎ፣ ሁላችንም በሕይወታችን፣ በሥራ ገበታችን እና በማኅበራዊ መስተጋብራችን "እኔ እበልጥ" ከሚል አግላይ አስተሳሰብ ወጥተን ሀገራችንን ለመገንባት መነሳት አለብን።
ትልቅ አቅም ያለን ሕዝቦች ነን፤ ከተባበርን እና አቅማችንን ካስተባበርን ልንደርስበት የማንችለው ከፍታ የለም።
የምታኮራ እና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስረከብ ዛሬውኑ በመደመር መንፈስ መነሳት ጊዜ የማይሰጠው ጉዳይ መሆን አለበት፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #medemer #dineforgeneration #tourism #development #ebc
*****************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ “እኔ እበልጣለሁ የሚል አግላይ አስተሳሰብ የዘመናት ድህነታችን ምንጭ ነው፤ ከዚህ ወጥተን እንደ አንድ ዜጋ ልንተባበር ይገባል” በማለት የችግራችንን መሠረት አስቀምጠዋል።
ይህ የበላይነት ስሜት እና አግላይ አስተሳሰብ የዜጎችን ማኅበራዊ እና ጂኦግራፊያዊ እንቅስቃሴ በመገደብ ሀገራዊ የገበያ ትስስርን የሚያደናቅፍ መዋቅራዊ ማነቆ ሆኖ ቆይቷል።
የፖለቲካ ሥልጣንን እንደ ዜሮ-ድምር ፍልሚያ በሚቆጥር እሳቤ ውስጥ መኖር፣ ሀገራዊ ትብብርን እና የሰው ሀብት ልማትን በእጅጉ ይጎዳል።
ይህን ሥር የሰደደ አግላይ ትርክት ለመቀልበስ የለውጡ መንግሥት የ“መደመር” እሳቤን በማራመድ ዜሮ-ድምር የሆነውን የፖለቲካ ፉክክር በአካታች ሀገራዊ አንድነት ለመተካት እየሠራ ይገኛል።
ይህም ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርባምንጭ ከተማ ባደረጉት ንግግር በግልጽ ተንጸባርቋል።
በወቅቱም፣ እውነተኛ የብልጫ መለኪያ ተጨባጭ ወቅታዊ ሥራ እና ምርታማነት እንጂ ስም ወይም ታሪክ እንዳልሆነ አበክረው ገልጸዋል።
ሰላምን እንደ ኢኮኖሚያዊ እሴት በመቁጠር ቱሪስቶችን መንከባከብ፣ ሌብነትን መጸየፍ እና አካባቢን ማጽዳት ለጋራ ብልጽግና ወሳኝ መሆናቸውን አስገንዝበዋል።
ሀገራዊ አንድነትን እና አካታችነትን ወደ ተጨባጭ ሀብት ለመቀየርም መንግሥት በ“ገበታ” ፕሮጀክቶች እና በብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ሪፎርም በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ከእነዚህም መካከል ከ1 ሺህ 300 በላይ ሰዎችን ማስተናገድ የሚችለው እና በአርባ ምንጭ ሐይቅ ላይ 360 ዲግሪ የሚሽከረከር ሬስቶራንትን ያካተተው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት አንዱ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደጠቀሱት፣ ከዚህ ቀደም አንድ የውጭ ባለሀብት አካባቢው ለቅንጦት ልማት ዝግጁ አይደለም ብሏቸው የነበረ ቢሆንም፤ መንግሥት የሀገር ውስጥ አቅምን በማስተባበር ይህን ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ሪዞርት እውን ማድረግ ችሏል።
ይህ ደግሞ ከመገፋፋት እና "እኔ እበልጥ" ከመባባል ይልቅ፣ ሀገራዊ አቅምን በማስተባበር ተዓምር መፍጠር እንደሚቻል ማሳያ ነው።
ከአርባምንጭ በተጨማሪ በሐዋሳ፣ በቢሾፍቱ፣ በጎንደር፣ በባሕር ዳር፣ በአፋር እና በደንዲ የተሠሩት ግዙፍ የመሠረተ ልማት እና የቱሪዝም ፕሮጀክቶች በሀገራችን የኢኮኖሚ ዕድገትን እኩል ለማዳረስ ያለሙ ናቸው።
እነዚህ ሥራዎች የሚያሳዩት “እኔ እበልጥ” ከሚል አግላይ ፖለቲካ ወጥተን በጋራ ስንቆም የውጭ ማረጋገጫ ሳያስፈልገን የሀገራችንን እምቅ ሀብት ወደ ተግባር መቀየር እንደምንችል ነው።
እውነተኛው የሀገር ግንባታ የሚጀምረው ከእያንዳንዳችን የዕለት ተለት ተግባር ነው። አዎ፣ ሁላችንም በሕይወታችን፣ በሥራ ገበታችን እና በማኅበራዊ መስተጋብራችን "እኔ እበልጥ" ከሚል አግላይ አስተሳሰብ ወጥተን ሀገራችንን ለመገንባት መነሳት አለብን።
ትልቅ አቅም ያለን ሕዝቦች ነን፤ ከተባበርን እና አቅማችንን ካስተባበርን ልንደርስበት የማንችለው ከፍታ የለም።
የምታኮራ እና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስረከብ ዛሬውኑ በመደመር መንፈስ መነሳት ጊዜ የማይሰጠው ጉዳይ መሆን አለበት፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #medemer #dineforgeneration #tourism #development #ebc
1 month ago
ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ ተከናወነ
#ethiopia | በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሀዋሳኮሪደርልማት #የሀዋሳሀይቅ #የፍቅርከተማ #ቱሪዝምኢትዮጵያ #የሀዋሳልማት #ሀዋሳ #hawassa #ethiopiatourism #greenlegacy
#ethiopia | በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሀዋሳኮሪደርልማት #የሀዋሳሀይቅ #የፍቅርከተማ #ቱሪዝምኢትዮጵያ #የሀዋሳልማት #ሀዋሳ #hawassa #ethiopiatourism #greenlegacy
1 month ago
ስለፍቅር በፍቅር እናመሰግናለን!” — ሐዋሳ ከተማ
* ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ ተከናወነ
“የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል”
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
#ethiopia | የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁና በተፈጥሮ የታደለችው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
በ1952 ዓ.ም የተቆረቆረችውና በሲዳምኛ ቋንቋ "ሰፊ መሬት" ከሚለው ታሪካዊ ስሟን ያገኘችው ይህች የቱሪዝምና የኢንዱስትሪ ማዕከል፣ በአሁኑ ወቅት በ157 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ላይ ከ557,854 በላይ ነዋሪዎችን አቅፋ በኮሪደር ልማት ይበልጥ እየተዋበች ትገኛለች።
ይህንኑ ልማት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያ ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ባስተላለፉት መልዕክት፣ "ሀዋሳ በሁላችን ዘንድ ተወዳጅና ተናፋቂ ከተማ ናት፤ ይህ ውበቷም አሁን ይበልጥ ደምቋል" ብለዋል። የሲዳማ ሕዝብ የፍቅርና የአብሮነት እሴት ከከተማዋ ወዳጆች ድጋፍ ጋር ተደምሮ እየተገነባ ያለው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ የቱሪዝም መዳረሻነቷን በእጅጉ እንደሚያጠናክር ገልጸዋል።
አያይዘውም መንግሥት የከተሞችን ዕድገት ለማፋጠን የያዘውን ዕቅድ ለማሳካት የሕዝብና የባለሀብቶችን አቅም ማስተባበር ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው፣ በሐዋሳ የታየው የተቀናጀ የልማት እንቅስቃሴ በሌሎች ከተሞችም ሊተገበር የሚገባ አዎንታዊ ተሞክሮ መሆኑን ጠቁመዋል።
የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በበኩላቸው፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተመዘገበው ይህ ስኬት ሐዋሳ ለኢንቨስትመንትና ለቱሪዝም ያላትን ዝግጁነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ገልጸዋል። "ሀዋሳ የደቡብ ፈርጥ፣ የሰላም ደሴት፣ በተፈጥሮዋ ምድረ ገነት እንዲሁም በሕዝቧ እንግዳ ተቀባይነት የፍቅር ቤት ናት" ብለዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ፣ በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ ፍጥነትና ቁርጠኝነት እየተከናወነ ያለው 4ኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ሥራ ከተማዋን የሥልጣኔና የውበት ማማ ለማድረግ ትልቅ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝና ባለሀብቶች ይህንን ዕድል እንዲጠቀሙበት ጥሪ አቅርበዋል።
* የሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ምን ይዟል?
የከተማዋን የተፈጥሮ ጸጋ ከዘመናዊ መሠረተ ልማት ጋር በማቀናጀት ወደ ላቀ የሥልጣኔ ማማ የሚያሸጋግረውና ከጥቁር ውኃ እስከ ታቦር ተራራ ድረስ 12 ኪሎ ሜትር ርዝመት የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት ከተጀመረ ሦስት ወራት ተቆጥረዋል።
በ6 ወራት ውስጥ በጥራት ተጠናቆ ለአገልግሎት እንዲበቃ የታቀደው ፕሮጀክት የሚከተሉትን ዘመናዊ መሠረተ ልማቶች አካቷል፦
* ሰፊ የእግር መንገድ አማራጮች
* ቀድሞ ከነበሩት ጠባብ መንገዶች በተለየ ሰፊና ዘመናዊ የእግር መንገድ መሄጃዎች።
* የብስክሌት መንገዶች
* ለትራንስፖርትና ለስፖርት ምቹ የሆኑ ልዩ የብስክሌት መስመሮች።
* ዘመናዊ የደህንነት ካሜራዎች (CCTV)
* የከተማዋንና የመንገዶቹን ሰላምና ደህንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ የተዘረጋ የቁጥጥር ሥርዓት።
* አረንጓዴ የፓርክ ስፍራዎች
* በመንገዶቹ ዳርቻ የተተከሉ ዛፎች፣ አበቦችና የተሰሩ የፓርክ ቦታዎች።
ልማቱ የሐዋሳ ሐይቅን የተፈጥሮ ሥነ-ምህዳር፣ የውኃ ውስጥ እንስሳትን፣ ጉማሬዎችን እንዲሁም ከ30 ዓመታት በላይ ከነዋሪው ጋር በሰላም የኖሩትን እንደ ጃንቦ፣ ሻርክ፣ ኮኮብ እና ዝንጀሮ ወፍ ያሉ የከበሩ የአእዋፋት ዝርያዎችን በጠበቀና በተንከባከበ መልኩ የሚከናወን በመሆኑ ለከተማዋ ልዩ ተፈጥሯዊ መስህብን ያጎናጽፋታል።
“የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል”
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋና አቅርበው፣ “ዛሬ ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት ያደረጋችሁት አስተዋጽኦ የሐዋሳን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ ነው። ያበረከታችሁት መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሥራ ፈጠራ ይቀየራል” ብለዋል።
እንደ ከንቲባው ገለጻ፣ ለፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩ በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ተሰብስቧል።
በመጀመሪያው ምዕራፍ የፍቅር ሐይቅ፣ የአሞራ ገደልና የአሳ ገበያ አካባቢዎች የሚለሙ ሲሆን፣ ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች ይገነባሉ።
የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት እንደሚሠራ ያረጋገጡት ከንቲባው፤ ፕሮጀክቱ ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት (MODEL) የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል።
ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ጥሪ አቅርበዋል።
ዘኩራ ሚዲያና ፕሮሞሽን ለአገርና ለሕዝብ እንዲሁም ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት የሀብት ማሰባሰቢያ ያደረገውን አስተዋጽኦ ታላቅ ምስጋና ተችሮታል።
በሀገራዊ የገቢ ማሰባሰቢያ እና የምስጋና ፕሮግራም ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ የተናገሩት፦
“ታላላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ከመንግሥት ድጋፍ ባለፈ የሁሉንም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ እገዛና ትብብር ይሻሉ”
ለዚህ ትልቅ ራዕይ መሳካት እያንዳንዱ ዜጋ በገንዘቡ፣ በእውቀቱና በጉልበቱ የሚያበርክተው አስተዋፅዖ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
የተጀመረው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የውበት ሥራ ብቻ ሳይሆን ሰፊ የቱሪዝም፣ የኢኮኖሚ፣ የሥራ ፈጠራና የአካባቢ ጥበቃን ያቀፈ ግዙፍ ፕሮጀክት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገንዝበዋል።
ታላላቅ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ጥረት ብቻ ሊሳኩ ስለማይችሉ የሕዝባችን፣ የግሉ ዘርፍ፣ የምሁራንና የዳያስፖራው ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ መሆኑን የጠቀሱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት የሚደረገው ድጋፍ ከገንዘብ ባሻገር እውቀትን፣ ልምድንና በጎ ተጽዕኖን ማካተት ይኖርበታል ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የመዝናኛ፣ የንግድና የመኖሪያ ሥፍራነት ወደ ላቀ ምዕራፍ በማሸጋገር ሀዋሳን በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ እንደሚያደርጋትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።
#ሐዋሳ #የኮሪደርልማት #የሐይቅዳርቻልማት #ቱሪዝም #ኢትዮጵያ #hawassa_sidaama #lakehawassa #riverside #corridordesign
* ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ ተከናወነ
“የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል”
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
#ethiopia | የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁና በተፈጥሮ የታደለችው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
በ1952 ዓ.ም የተቆረቆረችውና በሲዳምኛ ቋንቋ "ሰፊ መሬት" ከሚለው ታሪካዊ ስሟን ያገኘችው ይህች የቱሪዝምና የኢንዱስትሪ ማዕከል፣ በአሁኑ ወቅት በ157 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ላይ ከ557,854 በላይ ነዋሪዎችን አቅፋ በኮሪደር ልማት ይበልጥ እየተዋበች ትገኛለች።
ይህንኑ ልማት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያ ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ባስተላለፉት መልዕክት፣ "ሀዋሳ በሁላችን ዘንድ ተወዳጅና ተናፋቂ ከተማ ናት፤ ይህ ውበቷም አሁን ይበልጥ ደምቋል" ብለዋል። የሲዳማ ሕዝብ የፍቅርና የአብሮነት እሴት ከከተማዋ ወዳጆች ድጋፍ ጋር ተደምሮ እየተገነባ ያለው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ የቱሪዝም መዳረሻነቷን በእጅጉ እንደሚያጠናክር ገልጸዋል።
አያይዘውም መንግሥት የከተሞችን ዕድገት ለማፋጠን የያዘውን ዕቅድ ለማሳካት የሕዝብና የባለሀብቶችን አቅም ማስተባበር ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው፣ በሐዋሳ የታየው የተቀናጀ የልማት እንቅስቃሴ በሌሎች ከተሞችም ሊተገበር የሚገባ አዎንታዊ ተሞክሮ መሆኑን ጠቁመዋል።
የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በበኩላቸው፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተመዘገበው ይህ ስኬት ሐዋሳ ለኢንቨስትመንትና ለቱሪዝም ያላትን ዝግጁነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ገልጸዋል። "ሀዋሳ የደቡብ ፈርጥ፣ የሰላም ደሴት፣ በተፈጥሮዋ ምድረ ገነት እንዲሁም በሕዝቧ እንግዳ ተቀባይነት የፍቅር ቤት ናት" ብለዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ፣ በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ ፍጥነትና ቁርጠኝነት እየተከናወነ ያለው 4ኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ሥራ ከተማዋን የሥልጣኔና የውበት ማማ ለማድረግ ትልቅ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝና ባለሀብቶች ይህንን ዕድል እንዲጠቀሙበት ጥሪ አቅርበዋል።
* የሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ምን ይዟል?
የከተማዋን የተፈጥሮ ጸጋ ከዘመናዊ መሠረተ ልማት ጋር በማቀናጀት ወደ ላቀ የሥልጣኔ ማማ የሚያሸጋግረውና ከጥቁር ውኃ እስከ ታቦር ተራራ ድረስ 12 ኪሎ ሜትር ርዝመት የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት ከተጀመረ ሦስት ወራት ተቆጥረዋል።
በ6 ወራት ውስጥ በጥራት ተጠናቆ ለአገልግሎት እንዲበቃ የታቀደው ፕሮጀክት የሚከተሉትን ዘመናዊ መሠረተ ልማቶች አካቷል፦
* ሰፊ የእግር መንገድ አማራጮች
* ቀድሞ ከነበሩት ጠባብ መንገዶች በተለየ ሰፊና ዘመናዊ የእግር መንገድ መሄጃዎች።
* የብስክሌት መንገዶች
* ለትራንስፖርትና ለስፖርት ምቹ የሆኑ ልዩ የብስክሌት መስመሮች።
* ዘመናዊ የደህንነት ካሜራዎች (CCTV)
* የከተማዋንና የመንገዶቹን ሰላምና ደህንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ የተዘረጋ የቁጥጥር ሥርዓት።
* አረንጓዴ የፓርክ ስፍራዎች
* በመንገዶቹ ዳርቻ የተተከሉ ዛፎች፣ አበቦችና የተሰሩ የፓርክ ቦታዎች።
ልማቱ የሐዋሳ ሐይቅን የተፈጥሮ ሥነ-ምህዳር፣ የውኃ ውስጥ እንስሳትን፣ ጉማሬዎችን እንዲሁም ከ30 ዓመታት በላይ ከነዋሪው ጋር በሰላም የኖሩትን እንደ ጃንቦ፣ ሻርክ፣ ኮኮብ እና ዝንጀሮ ወፍ ያሉ የከበሩ የአእዋፋት ዝርያዎችን በጠበቀና በተንከባከበ መልኩ የሚከናወን በመሆኑ ለከተማዋ ልዩ ተፈጥሯዊ መስህብን ያጎናጽፋታል።
“የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል”
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋና አቅርበው፣ “ዛሬ ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት ያደረጋችሁት አስተዋጽኦ የሐዋሳን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ ነው። ያበረከታችሁት መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሥራ ፈጠራ ይቀየራል” ብለዋል።
እንደ ከንቲባው ገለጻ፣ ለፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩ በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ተሰብስቧል።
በመጀመሪያው ምዕራፍ የፍቅር ሐይቅ፣ የአሞራ ገደልና የአሳ ገበያ አካባቢዎች የሚለሙ ሲሆን፣ ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች ይገነባሉ።
የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት እንደሚሠራ ያረጋገጡት ከንቲባው፤ ፕሮጀክቱ ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት (MODEL) የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል።
ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ጥሪ አቅርበዋል።
ዘኩራ ሚዲያና ፕሮሞሽን ለአገርና ለሕዝብ እንዲሁም ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት የሀብት ማሰባሰቢያ ያደረገውን አስተዋጽኦ ታላቅ ምስጋና ተችሮታል።
በሀገራዊ የገቢ ማሰባሰቢያ እና የምስጋና ፕሮግራም ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ የተናገሩት፦
“ታላላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ከመንግሥት ድጋፍ ባለፈ የሁሉንም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ እገዛና ትብብር ይሻሉ”
ለዚህ ትልቅ ራዕይ መሳካት እያንዳንዱ ዜጋ በገንዘቡ፣ በእውቀቱና በጉልበቱ የሚያበርክተው አስተዋፅዖ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
የተጀመረው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የውበት ሥራ ብቻ ሳይሆን ሰፊ የቱሪዝም፣ የኢኮኖሚ፣ የሥራ ፈጠራና የአካባቢ ጥበቃን ያቀፈ ግዙፍ ፕሮጀክት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገንዝበዋል።
ታላላቅ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ጥረት ብቻ ሊሳኩ ስለማይችሉ የሕዝባችን፣ የግሉ ዘርፍ፣ የምሁራንና የዳያስፖራው ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ መሆኑን የጠቀሱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት የሚደረገው ድጋፍ ከገንዘብ ባሻገር እውቀትን፣ ልምድንና በጎ ተጽዕኖን ማካተት ይኖርበታል ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የመዝናኛ፣ የንግድና የመኖሪያ ሥፍራነት ወደ ላቀ ምዕራፍ በማሸጋገር ሀዋሳን በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ እንደሚያደርጋትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።
#ሐዋሳ #የኮሪደርልማት #የሐይቅዳርቻልማት #ቱሪዝም #ኢትዮጵያ #hawassa_sidaama #lakehawassa #riverside #corridordesign
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ባለውለታዋን እናት
ከ12 ዓመታት በኋላ የተገለጠ የደግነት ታሪክ
ብሩክታይት ሽመልስ ባለውለታዋን እናት አገኘች፤ የእንባና የምስጋና አፍታ
#ethiopia | አንዳንድ የሰው መልካምነት ከጊዜ ጋር አይረሳም፤ ዓመታት ቢያልፉም በሰው ልብ ውስጥ እንደ ብርሃን ይኖራል። በ"ሰይፉ በኢቢኤስ" ፕሮግራም ላይ የታየው የብሩክታይት ሽመልስ (ብርክቲ) እና የወይዘሮ አዜብ ገብረ መስቀል መገናኘት የዚህ እውነት ሕያው ማሳያ ነው።
ያልተረሳ ውለታ
ከ12 ዓመታት በፊት፣ የ15 ዓመት ታዳጊ የነበረችው ብሩክታይት ከሐዋሳ ወጥታ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ላይ ሳለች ጭንቀትና ፍርሃት ውስጥ ገብታ ነበር። በዚያ አስቸጋሪ ወቅት ሕይወቷን የቀየረች አንዲት ሴት አገኘቻት፤ ዛሬ የምትጠራት "ባለውለታዬ" ብላ ነው።
"ማን እንደላካት አላውቅም፤ እኔ ግን እግዚአብሔር የላከልኝ ሰው ነበረች ብዬ አምናለሁ" ስትል ብሩክታይት የዚያን ቀን ትዝታ በእንባ አስታወሰች።
አንዲት እናት... አንድ የሰብአዊነት ውሳኔ
ወይዘሮ አዜብ ገብረ መስቀል በዚያ ዕለት ብሩክታይትን በአውቶቡስ ላይ አገኘቻት። የታዳጊዋ ጭንቀትና ፍርሃት በፊቷ ይነበብ ነበር።
ምሳ እንድትበላ ብትጋብዛትም እንባዋን ማቆም አልቻለችም። ወይዘሮ አዜብም ጉዳዩን በእርጋታ ለማወቅ ሞከረች፤ ከዚያም ወደ ቤቷ ወስዳ አሳረፈቻት፣ አረጋጋቻት፣ ከቤተሰቦቿም ጋር እንድትገናኝ አደረገች።
"እናትሽና አባትሽ በጣም ይጨነቃሉ፤ የምትፈልጊው ቦታ በሰላም ትደርሻለሽ" ብላ በፍቅር ያረጋጋቻትን ቀን ዛሬም በግልጽ ታስታውሳለች።
"ይህ የኢትዮጵያዊነት ባህል ነው"
ወይዘሮ አዜብ ያደረገችውን እንደ ልዩ ጀግንነት አትቆጥረውም። ይልቁንም እውነተኛ ኢትዮጵያዊነት መሆኑን ትገልጻለች።
"እኔ ልጅ ያለችኝ እናት ነኝ። ያንን ልጅ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ቢያገኛት እንደዚያው ያደርግላት ነበር። ይህ የባህላችንና የማንነታችን መገለጫ ነው" ብላለች።
የደግነት ዋጋ
በፕሮግራሙ ላይ የተፈጠረው መገናኘት የተመልካቾችን ልብ ነክቷል። ብሩክታይት ባለውለታዋን እናት አቅፋ ስታለቅስ፣ ወይዘሮ አዜብም በደስታ እንባ ታጠበች።
ይህ ታሪክ የሚያስተምረን አንድ ትልቅ እውነት አለ፤ የሰው መልካምነት አይጠፋም፣ አይረሳም። በአንድ አስቸጋሪ ወቅት የተዘራ የደግነት ዘር፣ ከዓመታት በኋላም በምስጋና፣ በክብርና በፍቅር ፍሬውን ያፈራል።
ወይዘሮ አዜብ የተናገረችው አንድ ሐረግ ደግሞ የዚህን ታሪክ ሙሉ ትርጉም ይገልጻል፦
"ለሰው ብትኖር ምንም አትጎዳም፤ በምድርም በሰማይም ዋጋውን ታገኛለህ።"
ከ12 ዓመታት በኋላ የተገለጠ የደግነት ታሪክ
ብሩክታይት ሽመልስ ባለውለታዋን እናት አገኘች፤ የእንባና የምስጋና አፍታ
#ethiopia | አንዳንድ የሰው መልካምነት ከጊዜ ጋር አይረሳም፤ ዓመታት ቢያልፉም በሰው ልብ ውስጥ እንደ ብርሃን ይኖራል። በ"ሰይፉ በኢቢኤስ" ፕሮግራም ላይ የታየው የብሩክታይት ሽመልስ (ብርክቲ) እና የወይዘሮ አዜብ ገብረ መስቀል መገናኘት የዚህ እውነት ሕያው ማሳያ ነው።
ያልተረሳ ውለታ
ከ12 ዓመታት በፊት፣ የ15 ዓመት ታዳጊ የነበረችው ብሩክታይት ከሐዋሳ ወጥታ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ላይ ሳለች ጭንቀትና ፍርሃት ውስጥ ገብታ ነበር። በዚያ አስቸጋሪ ወቅት ሕይወቷን የቀየረች አንዲት ሴት አገኘቻት፤ ዛሬ የምትጠራት "ባለውለታዬ" ብላ ነው።
"ማን እንደላካት አላውቅም፤ እኔ ግን እግዚአብሔር የላከልኝ ሰው ነበረች ብዬ አምናለሁ" ስትል ብሩክታይት የዚያን ቀን ትዝታ በእንባ አስታወሰች።
አንዲት እናት... አንድ የሰብአዊነት ውሳኔ
ወይዘሮ አዜብ ገብረ መስቀል በዚያ ዕለት ብሩክታይትን በአውቶቡስ ላይ አገኘቻት። የታዳጊዋ ጭንቀትና ፍርሃት በፊቷ ይነበብ ነበር።
ምሳ እንድትበላ ብትጋብዛትም እንባዋን ማቆም አልቻለችም። ወይዘሮ አዜብም ጉዳዩን በእርጋታ ለማወቅ ሞከረች፤ ከዚያም ወደ ቤቷ ወስዳ አሳረፈቻት፣ አረጋጋቻት፣ ከቤተሰቦቿም ጋር እንድትገናኝ አደረገች።
"እናትሽና አባትሽ በጣም ይጨነቃሉ፤ የምትፈልጊው ቦታ በሰላም ትደርሻለሽ" ብላ በፍቅር ያረጋጋቻትን ቀን ዛሬም በግልጽ ታስታውሳለች።
"ይህ የኢትዮጵያዊነት ባህል ነው"
ወይዘሮ አዜብ ያደረገችውን እንደ ልዩ ጀግንነት አትቆጥረውም። ይልቁንም እውነተኛ ኢትዮጵያዊነት መሆኑን ትገልጻለች።
"እኔ ልጅ ያለችኝ እናት ነኝ። ያንን ልጅ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ቢያገኛት እንደዚያው ያደርግላት ነበር። ይህ የባህላችንና የማንነታችን መገለጫ ነው" ብላለች።
የደግነት ዋጋ
በፕሮግራሙ ላይ የተፈጠረው መገናኘት የተመልካቾችን ልብ ነክቷል። ብሩክታይት ባለውለታዋን እናት አቅፋ ስታለቅስ፣ ወይዘሮ አዜብም በደስታ እንባ ታጠበች።
ይህ ታሪክ የሚያስተምረን አንድ ትልቅ እውነት አለ፤ የሰው መልካምነት አይጠፋም፣ አይረሳም። በአንድ አስቸጋሪ ወቅት የተዘራ የደግነት ዘር፣ ከዓመታት በኋላም በምስጋና፣ በክብርና በፍቅር ፍሬውን ያፈራል።
ወይዘሮ አዜብ የተናገረችው አንድ ሐረግ ደግሞ የዚህን ታሪክ ሙሉ ትርጉም ይገልጻል፦
"ለሰው ብትኖር ምንም አትጎዳም፤ በምድርም በሰማይም ዋጋውን ታገኛለህ።"
1 month ago
42ኛው የሻምበል አበበ በቂላ ማራቶን በሐዋሳ ከተማ ተካሄደ
#ethiopia | የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከፍተኛ ዝግጅት ሲያደርግበት የቆየውና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 42ኛው የሻምበል አበበ ቢቂላ የማራቶን ውድድር በሲዳማ ክልል ርዕሰ መዲና ሐዋሳ ከተማ ተካሂዷል።
በዚሁ ታላቅ የስፖርት መድረክ ላይ ከ300 በላይ አትሌቶች የተሳተፉ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ 74ቱ ሴቶች እንዲሁም 249ኙ ወንዶች መሆናቸው ታውቋል።
ውድድሩን ይበልጥ ሳቢ ካደረጉት ሁኔታዎች መካከል 12 ታዋቂ ክለቦች እና 4 ክልሎች በንቃት በመሳተፍ ያሳዩት ብርቱ ፉክክር ዋናው መገለጫ ነበር።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከሲዳማ ክልል አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የቴክኒክና የልኬት ሥራዎችን በጥራት አጠናቆ ለውድድሩ ስኬት ከፍተኛ ርብርብ ማድረጉን የፌድሬሽኑ ከፍተኛ የውድድር ባለሙያ ገልጸዋል እንደነበር ይታወሳል።
ፌዴሬሽን ለአጠቃላይ ውድድሩ ማከናወኛ የሚሆን 6 ሚሊዮን ብር በጀት የመደበ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 458 ሺህ ብሩ በቀጥታ ለአሸናፊዎች ሽልማት እንዲውል ተደርጓል።
ውድድሩ በወንዶች በሴቶች እንዲሁም ዕድሜያቸው ከ50 ዓመት በላይ በሆኑ አንጋፋ አትሌቶች መካከል የተካሄደ ሲሆን በዕለቱ የተመዘገቡት የውድድሩ የመጨረሻ በወንዶች እና ሴቶች መደብ የተመዘገበው ውጤት፦
በወንዶች ማራቶን ፉክክር፦
1ኛ፦ ገመቹ ያደሳ (ኢትዮ ኤሌክትሪክ)
2ኛ፦ ባንቱ መኮንን (ኢትዮ ኤሌክትሪክ)
3ኛ፦ አቡ ገለቱ (መቻል ስፖርት ክለብ)
በሴቶች ማራቶን ፉክክር፦
1,አትሌት ጠጅቱ ስዩም (ከመቻል)
2,አትሌት ከረኒ ጀሊሳ (ከኦሮሚያ ፖሊስ)
3,አትሌት ትዕግስት ጌትነት (ከኢትዮ ኤሌክትሪክ)
በዚህም መሠረት በሁለቱም ጾታዎች ከአንደኛ እስከ ስምንተኛ ደረጃን ይዘው ላጠናቀቁ አትሌቶች እንደየደረጃቸው ከ10 ሺህ እስከ 50 ሺህ ብር የሚደርስ ማበረታቻ የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በአንጋፋ (ቬትራን - ከ50 ዓመት በላይ) አትሌቶች ዘርፍ፦
1ኛ፦ በቀሉ ረታ
2ኛ፦ ቦጋለ ሰይፉ
3ኛ፦ አሰፋ መገርሳ ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ ውድድሩን አጠናቀዋል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙዩኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህይወት
ከሲዳማ ፤ ሐዋሳ
#ethiopia | የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከፍተኛ ዝግጅት ሲያደርግበት የቆየውና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 42ኛው የሻምበል አበበ ቢቂላ የማራቶን ውድድር በሲዳማ ክልል ርዕሰ መዲና ሐዋሳ ከተማ ተካሂዷል።
በዚሁ ታላቅ የስፖርት መድረክ ላይ ከ300 በላይ አትሌቶች የተሳተፉ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ 74ቱ ሴቶች እንዲሁም 249ኙ ወንዶች መሆናቸው ታውቋል።
ውድድሩን ይበልጥ ሳቢ ካደረጉት ሁኔታዎች መካከል 12 ታዋቂ ክለቦች እና 4 ክልሎች በንቃት በመሳተፍ ያሳዩት ብርቱ ፉክክር ዋናው መገለጫ ነበር።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከሲዳማ ክልል አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የቴክኒክና የልኬት ሥራዎችን በጥራት አጠናቆ ለውድድሩ ስኬት ከፍተኛ ርብርብ ማድረጉን የፌድሬሽኑ ከፍተኛ የውድድር ባለሙያ ገልጸዋል እንደነበር ይታወሳል።
ፌዴሬሽን ለአጠቃላይ ውድድሩ ማከናወኛ የሚሆን 6 ሚሊዮን ብር በጀት የመደበ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 458 ሺህ ብሩ በቀጥታ ለአሸናፊዎች ሽልማት እንዲውል ተደርጓል።
ውድድሩ በወንዶች በሴቶች እንዲሁም ዕድሜያቸው ከ50 ዓመት በላይ በሆኑ አንጋፋ አትሌቶች መካከል የተካሄደ ሲሆን በዕለቱ የተመዘገቡት የውድድሩ የመጨረሻ በወንዶች እና ሴቶች መደብ የተመዘገበው ውጤት፦
በወንዶች ማራቶን ፉክክር፦
1ኛ፦ ገመቹ ያደሳ (ኢትዮ ኤሌክትሪክ)
2ኛ፦ ባንቱ መኮንን (ኢትዮ ኤሌክትሪክ)
3ኛ፦ አቡ ገለቱ (መቻል ስፖርት ክለብ)
በሴቶች ማራቶን ፉክክር፦
1,አትሌት ጠጅቱ ስዩም (ከመቻል)
2,አትሌት ከረኒ ጀሊሳ (ከኦሮሚያ ፖሊስ)
3,አትሌት ትዕግስት ጌትነት (ከኢትዮ ኤሌክትሪክ)
በዚህም መሠረት በሁለቱም ጾታዎች ከአንደኛ እስከ ስምንተኛ ደረጃን ይዘው ላጠናቀቁ አትሌቶች እንደየደረጃቸው ከ10 ሺህ እስከ 50 ሺህ ብር የሚደርስ ማበረታቻ የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በአንጋፋ (ቬትራን - ከ50 ዓመት በላይ) አትሌቶች ዘርፍ፦
1ኛ፦ በቀሉ ረታ
2ኛ፦ ቦጋለ ሰይፉ
3ኛ፦ አሰፋ መገርሳ ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ ውድድሩን አጠናቀዋል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙዩኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህይወት
ከሲዳማ ፤ ሐዋሳ
1 month ago
''በጣም ደስ ብሎናል ምኞታችን ሞላ፣
አሸንፎ መጣ አበበ በቂላ''
📌ባዶ እግሩን ሮጦ ዓለምን ያስደነቀው የምንግዜውም ድንቅ አትሌት ሻምበል አበበ በቂላ
#ethiopia | በዓለም አቀፍ የስፖርት ታሪክ ውስጥ ስሙ በወርቅ ፊደላት የተጻፈውና የኢትዮጵያ ኩራት የሆነው ሻንበል አበበ በቂላ ለአፍሪካ አህጉር በኦሊምፒክ መድረክ የመጀመሪያውን ወርቅ ያስገኘ ድንቅ የኢትዮጵያ ልጅ ነው።
ይህ ድንቅ አትሌት በተለይ በ1960 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) በሮም ኦሊምፒክ የተካሄደውን የማራቶን ውድድር ባዶ እግሩን በመሮጥና በአንደኝነት በማጠናቀቅ መላውን ዓለም ያስደነቀ ሲሆን ድሉም ጥቁር ሕዝቦች በዓለም መድረክ ላይ ያላቸውን ታላቅ የጽናትና የአሸናፊነት አቅም በተግባር ያሳየ ታሪካዊ ክስተት ነበር።
ከዚህ ታላቅ ስኬት በኋላም አትሌት አበበ በቂላ በ1964 ዓ.ም በቶኪዮ ኦሊምፒክ የራሱን የዓለም ሪከርድ በማሻሻል ለሁለተኛ ጊዜ ተከታታይ የወርቅ ሜዳሊያ ማሸነፍ የቻለ ሲሆን ይህም በኦሊምፒክ ታሪክ የማራቶን ድልን በተከታታይ በመውሰድ የመጀመሪያው ስፖርተኛ አድርጎታል።
በወቅቱ የኢትዮጵያ ክብር ዘበኛ አባል የነበረው አበበ በቂላ በስፖርቱ ዓለም ላሳየው ተወዳዳሪ የሌለው ጽናትና ለሀገሩ ባበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሻምበልነት ማዕረግ የተሰጠው ሲሆን ዛሬም ድረስ ለቀጣዩ የአፍሪካና የዓለም አትሌቶች ትውልድ የመንፈስ ጥንካሬና የድል ፈር ቀዳጅ ተምሳሌት ሆኖ በክብር ይነሳል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለዚህ ጀግና መታሰቢያው ይሆን ዘንድ በእርሱ ስም የሚያሰናዳው ''42ኛው የሻ/ል አበበ በቂላ ማራቶን ውድድር በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ማለዳ እንዲጀመር ቀጠሮ ቢያዝለትም በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ወደ 5:00 ሰዕት ተሸጋሽጓል።
ዝግጅት ክፍላችን ውድድሩን ለመዘገብ በስፍራው የተገኘ ሲሆን ለሁሉም አትሌቶች
መልካም ምኞታችንን እንገልጻል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙዩኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህይወት
ከሲዳማ ፤ ሐዋሳ
አሸንፎ መጣ አበበ በቂላ''
📌ባዶ እግሩን ሮጦ ዓለምን ያስደነቀው የምንግዜውም ድንቅ አትሌት ሻምበል አበበ በቂላ
#ethiopia | በዓለም አቀፍ የስፖርት ታሪክ ውስጥ ስሙ በወርቅ ፊደላት የተጻፈውና የኢትዮጵያ ኩራት የሆነው ሻንበል አበበ በቂላ ለአፍሪካ አህጉር በኦሊምፒክ መድረክ የመጀመሪያውን ወርቅ ያስገኘ ድንቅ የኢትዮጵያ ልጅ ነው።
ይህ ድንቅ አትሌት በተለይ በ1960 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) በሮም ኦሊምፒክ የተካሄደውን የማራቶን ውድድር ባዶ እግሩን በመሮጥና በአንደኝነት በማጠናቀቅ መላውን ዓለም ያስደነቀ ሲሆን ድሉም ጥቁር ሕዝቦች በዓለም መድረክ ላይ ያላቸውን ታላቅ የጽናትና የአሸናፊነት አቅም በተግባር ያሳየ ታሪካዊ ክስተት ነበር።
ከዚህ ታላቅ ስኬት በኋላም አትሌት አበበ በቂላ በ1964 ዓ.ም በቶኪዮ ኦሊምፒክ የራሱን የዓለም ሪከርድ በማሻሻል ለሁለተኛ ጊዜ ተከታታይ የወርቅ ሜዳሊያ ማሸነፍ የቻለ ሲሆን ይህም በኦሊምፒክ ታሪክ የማራቶን ድልን በተከታታይ በመውሰድ የመጀመሪያው ስፖርተኛ አድርጎታል።
በወቅቱ የኢትዮጵያ ክብር ዘበኛ አባል የነበረው አበበ በቂላ በስፖርቱ ዓለም ላሳየው ተወዳዳሪ የሌለው ጽናትና ለሀገሩ ባበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሻምበልነት ማዕረግ የተሰጠው ሲሆን ዛሬም ድረስ ለቀጣዩ የአፍሪካና የዓለም አትሌቶች ትውልድ የመንፈስ ጥንካሬና የድል ፈር ቀዳጅ ተምሳሌት ሆኖ በክብር ይነሳል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለዚህ ጀግና መታሰቢያው ይሆን ዘንድ በእርሱ ስም የሚያሰናዳው ''42ኛው የሻ/ል አበበ በቂላ ማራቶን ውድድር በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ማለዳ እንዲጀመር ቀጠሮ ቢያዝለትም በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ወደ 5:00 ሰዕት ተሸጋሽጓል።
ዝግጅት ክፍላችን ውድድሩን ለመዘገብ በስፍራው የተገኘ ሲሆን ለሁሉም አትሌቶች
መልካም ምኞታችንን እንገልጻል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙዩኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህይወት
ከሲዳማ ፤ ሐዋሳ
1 month ago
''መልካም ወጣት የቆየው በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ድጋፍ ጭምር ነው'' አገልጋይ ዮናታን
አክሊሉ
📌የአዲስ ኪዳን ካህናት ቤተክርስቲያን
የ10ኛ ዓመት የምስረታ በዓሏን ልታከብር መሆኑ ተገለጸ
#ethiopia | የአዲስ ኪዳን ካህናት ቤተክርስቲያን የ10ኛ ዓመት የምስረታ በዓሏን እና የ“መልካም ወጣት ደማስቆ 2018” መክፈቻን አስመልክቶ በቤተ ክርስተመያኗ ዋና መጋቢ አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ የተመራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥታለች።
ቤተክርስቲያኗ በወንጌል አገልግሎት በማርሲል የንጹሕ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት እና በልዩ ልዩ ተግባራት የምታከብረው ይህ በዓል የ“መልካም ወጣት ደማስቆ” በተሰኝው የትምህርት ዝግጅትን ያካተተ ሲሆን ከሐምሌ 5 እስከ ነሐሴ 29 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲከናወን ቀጠሮ ተይዞለታል።
''የቆምንበት አለት '' የ10 ኛ ዓመት የምስጋና ዝግጅቱም ከሰኔ 21 እስከ 28 ቀን በቤተክርስቲያኗ ቅጥር ግቢ የሚካሄድ ሲሆን ሁሉ እንዲገኝ ጥሪ ተላልፏል።
ባለፉት ስምንት ዓመታት ከ200 ሺህ በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ ስኬታማ መሪዎችንና ባለሙያዎችን አፈራ የተባለው ይህ ፕሮጀክት፣ዘንድሮ በስምንት ዙሮች እስከ 40 ሺህ ወጣቶችን ለመቀበል አቅዷል።
አገልጋይ ዮናታን በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ጭምር ድጋፍ ይደረግለታል ያሉት ''የመልካም ወጣት'' ፕሮጀክት የአቅመ ደካማ ወላጆችንና የወጣቶችን የኑሮ ጫና ታሳቢ በማድረግ ቀደም ሲል 1,500 ብር የነበረው የአገልግሎት ክፍያ ከራዕዩ ጎን በቆሙ ወገኖች ድጋፍ ወደ 700 ብር ዝቅ መደረጉን ገልጸዋል።
ይህ ክፍያ ወጣቶቹ በሐዋሳ ለሚኖራቸው የአንድ ሳምንት ቆይታ ሙሉ የምግብና የመኝታ ወጪን የሚሸፍን ሲሆን የአገልግሎት ተደራሽነቱን ይበልጥ ለማስፋት በወላይታ ግንባታ እያከናወነ መሆኑን ሰምተናል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
አክሊሉ
📌የአዲስ ኪዳን ካህናት ቤተክርስቲያን
የ10ኛ ዓመት የምስረታ በዓሏን ልታከብር መሆኑ ተገለጸ
#ethiopia | የአዲስ ኪዳን ካህናት ቤተክርስቲያን የ10ኛ ዓመት የምስረታ በዓሏን እና የ“መልካም ወጣት ደማስቆ 2018” መክፈቻን አስመልክቶ በቤተ ክርስተመያኗ ዋና መጋቢ አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ የተመራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥታለች።
ቤተክርስቲያኗ በወንጌል አገልግሎት በማርሲል የንጹሕ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት እና በልዩ ልዩ ተግባራት የምታከብረው ይህ በዓል የ“መልካም ወጣት ደማስቆ” በተሰኝው የትምህርት ዝግጅትን ያካተተ ሲሆን ከሐምሌ 5 እስከ ነሐሴ 29 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲከናወን ቀጠሮ ተይዞለታል።
''የቆምንበት አለት '' የ10 ኛ ዓመት የምስጋና ዝግጅቱም ከሰኔ 21 እስከ 28 ቀን በቤተክርስቲያኗ ቅጥር ግቢ የሚካሄድ ሲሆን ሁሉ እንዲገኝ ጥሪ ተላልፏል።
ባለፉት ስምንት ዓመታት ከ200 ሺህ በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ ስኬታማ መሪዎችንና ባለሙያዎችን አፈራ የተባለው ይህ ፕሮጀክት፣ዘንድሮ በስምንት ዙሮች እስከ 40 ሺህ ወጣቶችን ለመቀበል አቅዷል።
አገልጋይ ዮናታን በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ጭምር ድጋፍ ይደረግለታል ያሉት ''የመልካም ወጣት'' ፕሮጀክት የአቅመ ደካማ ወላጆችንና የወጣቶችን የኑሮ ጫና ታሳቢ በማድረግ ቀደም ሲል 1,500 ብር የነበረው የአገልግሎት ክፍያ ከራዕዩ ጎን በቆሙ ወገኖች ድጋፍ ወደ 700 ብር ዝቅ መደረጉን ገልጸዋል።
ይህ ክፍያ ወጣቶቹ በሐዋሳ ለሚኖራቸው የአንድ ሳምንት ቆይታ ሙሉ የምግብና የመኝታ ወጪን የሚሸፍን ሲሆን የአገልግሎት ተደራሽነቱን ይበልጥ ለማስፋት በወላይታ ግንባታ እያከናወነ መሆኑን ሰምተናል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የመዳረሻ ልማት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ
#ethiopia | ባሌ፣ ሮቤ - የኢትዮጵያ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ የመዳረሻ ልማት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሽግግር፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ማሳደግ ወሳኝ ሚና እንዳለው ገለጹ።
በመዳ ዋላቡ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው 2ኛው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ “The Responsible AI Revolution: Building Ethiopia's Institutional Edge in Tourism and Hospitality by 2030” በሚል አበይት ርዕስ ሚኒስትሩ “የመዳረሻ ልማት ብሔራዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅሞች” በሚል ርዕስ ባቀረቡት ንግግር፣ መዳረሻዎች የቱሪዝም መስህቦች ብቻ ሳይሆኑ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ የኢንቨስትመንት ማዕከላት፣ የማህበራዊ ለውጥ መድረኮች እና የብሔራዊ ማንነት መገለጫዎች መሆናቸውን አስታውቀዋል።
እንደ ዶ/ር አብርሃም ገለጻ፣ ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሞቿ ውስጥ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ፣ ኢንቨስትመንት ለመሳብ፣ መሠረተ ልማትን ለማዘመን እና ዘላቂ የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር እየሰራች ሲሆን፣ የመዳረሻ ልማት እነዚህን ግቦች በተግባር የሚያሳካ ስትራቴጂ መሆኑን ጠቁመዋል።
ሶፍ ኦማር ዋሻዎች፣ የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ ዋንጪ፣ ሐረር፣ ሐዋሳ ሐይቅ፣ ጣና ሐይቅ፣ ገራልታ እና አርባምንጭን ጨምሮ የኢትዮጵያ መዳረሻዎች ጎብኚዎችን፣ ባለሀብቶችን፣ ተመራማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን ከዓለም ዙሪያ ለመሳብ ትልቅ አቅም እንዳላቸውም ተናግረዋል።
ዶ/ር አብርሃም የመዳረሻ ልማት በትራንስፖርት፣ ሎጂስቲክስ፣ ግብርና፣ ሪል እስቴት፣ መስተንግዶ እና አገልግሎት ዘርፎች የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን እንደሚያነቃቃ ገልጸው፣ በተለይም ለወጣቶችና ለሴቶች ሰፊ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥር አስታውቀዋል።
በተጨማሪም የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያን ጨምሮ በትስስር እና መሠረተ ልማት ላይ የሚደረጉ ኢንቨስትመንቶች የቱሪዝም፣ የንግድ፣ የኢንቨስትመንት እና የሪል እስቴት ዕድሎችን እንደሚያሰፉ ገልጸዋል።
በመጨረሻም የኢትዮጵያ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ ዩኒቨርሲቲዎች፣ የልማት አጋሮች፣ የግሉ ዘርፍ ባለሀብቶች እና የአካባቢ ማህበረሰቦች በመዳረሻ ልማት ዘርፍ በትብብር እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበው፣ የኢትዮጵያ መዳረሻዎችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የኢንቨስትመንትና የፈጠራ ማዕከላት ማድረግ እንደሚቻል አስገንዝበዋል።
#ethiopia #destinationdevelopment #tourism #investment #economicgrowth #getutemesgen #ethiopia #bale #tourism #getutemesgen #ጌጡተመስገን #artificialintelligence #digitalethiopia2030 #mwu
#ethiopia | ባሌ፣ ሮቤ - የኢትዮጵያ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ የመዳረሻ ልማት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሽግግር፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ማሳደግ ወሳኝ ሚና እንዳለው ገለጹ።
በመዳ ዋላቡ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው 2ኛው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ “The Responsible AI Revolution: Building Ethiopia's Institutional Edge in Tourism and Hospitality by 2030” በሚል አበይት ርዕስ ሚኒስትሩ “የመዳረሻ ልማት ብሔራዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅሞች” በሚል ርዕስ ባቀረቡት ንግግር፣ መዳረሻዎች የቱሪዝም መስህቦች ብቻ ሳይሆኑ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ የኢንቨስትመንት ማዕከላት፣ የማህበራዊ ለውጥ መድረኮች እና የብሔራዊ ማንነት መገለጫዎች መሆናቸውን አስታውቀዋል።
እንደ ዶ/ር አብርሃም ገለጻ፣ ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሞቿ ውስጥ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ፣ ኢንቨስትመንት ለመሳብ፣ መሠረተ ልማትን ለማዘመን እና ዘላቂ የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር እየሰራች ሲሆን፣ የመዳረሻ ልማት እነዚህን ግቦች በተግባር የሚያሳካ ስትራቴጂ መሆኑን ጠቁመዋል።
ሶፍ ኦማር ዋሻዎች፣ የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ ዋንጪ፣ ሐረር፣ ሐዋሳ ሐይቅ፣ ጣና ሐይቅ፣ ገራልታ እና አርባምንጭን ጨምሮ የኢትዮጵያ መዳረሻዎች ጎብኚዎችን፣ ባለሀብቶችን፣ ተመራማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን ከዓለም ዙሪያ ለመሳብ ትልቅ አቅም እንዳላቸውም ተናግረዋል።
ዶ/ር አብርሃም የመዳረሻ ልማት በትራንስፖርት፣ ሎጂስቲክስ፣ ግብርና፣ ሪል እስቴት፣ መስተንግዶ እና አገልግሎት ዘርፎች የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን እንደሚያነቃቃ ገልጸው፣ በተለይም ለወጣቶችና ለሴቶች ሰፊ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥር አስታውቀዋል።
በተጨማሪም የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያን ጨምሮ በትስስር እና መሠረተ ልማት ላይ የሚደረጉ ኢንቨስትመንቶች የቱሪዝም፣ የንግድ፣ የኢንቨስትመንት እና የሪል እስቴት ዕድሎችን እንደሚያሰፉ ገልጸዋል።
በመጨረሻም የኢትዮጵያ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ ዩኒቨርሲቲዎች፣ የልማት አጋሮች፣ የግሉ ዘርፍ ባለሀብቶች እና የአካባቢ ማህበረሰቦች በመዳረሻ ልማት ዘርፍ በትብብር እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበው፣ የኢትዮጵያ መዳረሻዎችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የኢንቨስትመንትና የፈጠራ ማዕከላት ማድረግ እንደሚቻል አስገንዝበዋል።
#ethiopia #destinationdevelopment #tourism #investment #economicgrowth #getutemesgen #ethiopia #bale #tourism #getutemesgen #ጌጡተመስገን #artificialintelligence #digitalethiopia2030 #mwu
2 months ago
ሚዲያዎች የማኅበረሰብ ትስስርን በማጉላት ለሀገራዊ አንድነት መጠናከር ሊሰሩ ይገባል፡- የሰላም ሚኒስቴር
****************
የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ጋር በመቀናጀት "የሚዲያ ተቋማት ሚና ለሰላም ግንባታ" በሚል ርዕስ ያዘጋጁት የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ ተካሂዷል።
በምክክር መድረኩ ላይ የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ኬይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ተገኝተው ባደረጉት ንግግር፤ ሚዲያ በአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ሂደት ላይ በአዎንታዊም ሆነ በአሉታዊ ጎኑ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ተቋማቱ በኃላፊነት ስሜትና በአግባቡ ጥቅም ላይ ከዋሉ ለዘላቂ ሰላምና ለብሔራዊ መግባባት ያላቸው አስተዋጽኦ የላቀ መሆኑን አስገንዝበዋል።
ሚዲያዎች የማኅበረሰቡን የጋራ እሴቶች በማጉላት ለብሔራዊ ጥቅሞች ስኬት ዜጎች የጋራ አረዳድ እንዲኖራቸው ሊሠሩ እንደሚገባ የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው፤ በተለይም አሁን ባለንበት የድኅረ-እውነት ዘመን መገናኛ ብዙኃን ሕዝቡ ለዘመናት ጠብቆ ያኖራቸውን ማኅበረ-ባህላዊ ሀብቶች በማስተዋወቅና ሰላምን በማስረጽ ረገድ የማይተካ ሚናቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛው ተስፋዬ በበኩላቸው፤ ሚዲያዎች የሕዝብን ወንድማማችነት፣ አንድነትና ሰላምን በመገንባት ቴክኖሎጂው የፈጠረውን የሐሰተኛ መረጃ ስርጭት የማክሸፍ ከፍተኛ ኃላፊነት እንዳለባቸውና ከግጭት ጋር የተያያዙ ችግሮችን በዲጂታል ሥርዓት ለመፍታት መሥራት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።
መገናኛ ብዙኃን የማኅበረሰቡ የምክክር ማዕከል ሆነው ለማገልገል ከፍተኛ ሚና ያላቸው በመሆኑ መንግሥት ከእነሱ ጋር ያለውን የጋራ ሥራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸው፣ የሰላም ሚኒስቴር የብዙኃን መገናኛ ተቋማትን በማስተባበር ለሀገራዊ ሰላም እያደረገ ላለው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
በመድረኩ ላይ በሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አወቀ አጥናፉ (ዶ/ር) "ሚዲያን የሚመሩ እና የሚያስተዳድሩ ሕጎች" በሚል ርዕስ የመወያያ ሰነድ አቅርበው ሰፊ ውይይት የተደረገበት ሲሆን፤ ከተለያዩ ክልሎች የመጡ የሚዲያ አመራሮች፣ የኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊዎች፣ የቴሌቪዥንና የማኅበረሰብ ሬዲዮ ባለሙያዎች እንዲሁም የማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች በጋራ ተሳትፈውበታል።
በአስረሳው ወገሼ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ministryofpeace #mediaforpeace #nationalunity #ethiopia
****************
የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ጋር በመቀናጀት "የሚዲያ ተቋማት ሚና ለሰላም ግንባታ" በሚል ርዕስ ያዘጋጁት የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ ተካሂዷል።
በምክክር መድረኩ ላይ የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ኬይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ተገኝተው ባደረጉት ንግግር፤ ሚዲያ በአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ሂደት ላይ በአዎንታዊም ሆነ በአሉታዊ ጎኑ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ተቋማቱ በኃላፊነት ስሜትና በአግባቡ ጥቅም ላይ ከዋሉ ለዘላቂ ሰላምና ለብሔራዊ መግባባት ያላቸው አስተዋጽኦ የላቀ መሆኑን አስገንዝበዋል።
ሚዲያዎች የማኅበረሰቡን የጋራ እሴቶች በማጉላት ለብሔራዊ ጥቅሞች ስኬት ዜጎች የጋራ አረዳድ እንዲኖራቸው ሊሠሩ እንደሚገባ የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው፤ በተለይም አሁን ባለንበት የድኅረ-እውነት ዘመን መገናኛ ብዙኃን ሕዝቡ ለዘመናት ጠብቆ ያኖራቸውን ማኅበረ-ባህላዊ ሀብቶች በማስተዋወቅና ሰላምን በማስረጽ ረገድ የማይተካ ሚናቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛው ተስፋዬ በበኩላቸው፤ ሚዲያዎች የሕዝብን ወንድማማችነት፣ አንድነትና ሰላምን በመገንባት ቴክኖሎጂው የፈጠረውን የሐሰተኛ መረጃ ስርጭት የማክሸፍ ከፍተኛ ኃላፊነት እንዳለባቸውና ከግጭት ጋር የተያያዙ ችግሮችን በዲጂታል ሥርዓት ለመፍታት መሥራት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።
መገናኛ ብዙኃን የማኅበረሰቡ የምክክር ማዕከል ሆነው ለማገልገል ከፍተኛ ሚና ያላቸው በመሆኑ መንግሥት ከእነሱ ጋር ያለውን የጋራ ሥራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸው፣ የሰላም ሚኒስቴር የብዙኃን መገናኛ ተቋማትን በማስተባበር ለሀገራዊ ሰላም እያደረገ ላለው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
በመድረኩ ላይ በሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አወቀ አጥናፉ (ዶ/ር) "ሚዲያን የሚመሩ እና የሚያስተዳድሩ ሕጎች" በሚል ርዕስ የመወያያ ሰነድ አቅርበው ሰፊ ውይይት የተደረገበት ሲሆን፤ ከተለያዩ ክልሎች የመጡ የሚዲያ አመራሮች፣ የኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊዎች፣ የቴሌቪዥንና የማኅበረሰብ ሬዲዮ ባለሙያዎች እንዲሁም የማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች በጋራ ተሳትፈውበታል።
በአስረሳው ወገሼ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ministryofpeace #mediaforpeace #nationalunity #ethiopia
2 months ago
የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለማሳደግና ዲጅታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የሚያስችል የኤሌክትርክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለማሳደግና ዲጅታል ኢትዮጵያን 2030 እውን ለማድረግ የሚያስችል የኤሌክትርክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ አስመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ አድርጓል፡፡
በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ተቋሙ ውጤታማ የአሰራር ስርዓትን በመዘርጋትና የደንበኞችን እርካታ ለማሳደግ በርካታ ዘመናዊ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ገልፀው በተለይም የሀገራችንን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ለማሳለጥና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የበኩሉን ታሪካዊ ሚና እየተወጣ ነው ብለዋል፡፡
አክለውም በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ ከተማ በበጀት ዓመቱ መጋቢት ወር ስራ ከጀመሩት የኮተቤ፣ የልቡ እና የፒያሳ የኃይል መሙያ ጣቢያዎች በተጨማሪ፤ ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር በአንድ ጊዜ ለ24 መኪኖች አገልግሎት መስጠት የሚችል እጅግ ፈጣንና ዘመናዊ የኃይል መሙያ ጣቢያ ግንባታን አጠናቆ ዛሬ በይፋ መመረቁን አብስረዋል።
ይህ ስራ በአዲስ አበባ ብቻ የሚገደብ አይደለም ያሉት ዋና ሥራ አስፈፃሚው በቅርብ ወራት ውስጥ በቢሾፍቱ፣ ሞጆ፣ ባቱ፣ አዳማ፣ ሻሸመኔ እና ሐዋሳ ከተሞች ላይ የሚገነቡት የኤሌክትሪክ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ ይሆናሉ ብለዋል።
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር ዶ/ር ፍሰሀ ይታገሱ በበኩላቸው የተመረቀው የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን በሀገሪቱ የማኑፋክቸሪንግ ጉዞ ላይ ትልቅና ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች መኖራቸውን ጠቅሰው፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ይህንን ታሳቢ በማድረግ ላከናወነው ስራ ምስጋና አቅርበዋል።
አያይዘውም የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ለማሳደግ የተቋሙ መለያ (ሎጎ) የሆነው «ኢኮ ኢንዱስትሪያል ፓርክ» ከዚሁ የቻርጅ ስቴሽን ስራ ጋር ትልቅ እንድምታና ቁርኝት እንዳለው በመጠቆም፣ በሁለቱ ተቋማት መካከል ያለው ግንኙነት እጅግ ወሳኝ መሆኑን አስገንዝበዋል።
የኢፌዴሪ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አቶ በረኦ ሀሰን በበኩላቸው በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መካከል ያለው ትብብር የሀገሪቱን መጻኢ ዕድል ለመወሰን እጅግ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ሥራ ለትራንስፖርት ዘርፉ ትልቅ መሠረት እንደሆነ የጠቆሙት ሚኒስትር ዲኤታው፣ በአሁኑ ሰዓት እንዲህ ያሉ የቻርጂንግ ስቴሽኖችን ማብዛትና በትኩረት መስራት ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ልማት ጉዞ የሰጠችውን ከፍተኛ ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን አስገንዝበዋል።
አያይዘውም፣ የአየር ንብረት ለውጥን (ክላይሜት ቼንጅ) ለመከላከልና የአረንጓዴ አሻራ (ግሪን ሌጋሲ) ውጥኖችን ለማስቀጠል በዚህ ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ዋነኛውና ቁልፍ ስራ መሆኑን በመግለጽ፣ በዚህ አስደሳችና ተስፋ ሰጪ ስራ ውስጥ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሙሉ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት ወደ ሃገር ውስጥ የገቡ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎች ቁጥር 140 ሺህ የደረሰ ሲሆን ተቋሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ 32 እንዲሁም በሌሎች ከተሞች 8 በድምሩ 40 የቻርጂንግ ጣቢያዎች ለመገንባት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
ከኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ምረቃው ጎን ለጎን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ የችግኝ ተከላ ስራ መርሃ ግብርም ተካሂዷል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለማሳደግና ዲጅታል ኢትዮጵያን 2030 እውን ለማድረግ የሚያስችል የኤሌክትርክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ አስመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ አድርጓል፡፡
በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ተቋሙ ውጤታማ የአሰራር ስርዓትን በመዘርጋትና የደንበኞችን እርካታ ለማሳደግ በርካታ ዘመናዊ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ገልፀው በተለይም የሀገራችንን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ለማሳለጥና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የበኩሉን ታሪካዊ ሚና እየተወጣ ነው ብለዋል፡፡
አክለውም በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ ከተማ በበጀት ዓመቱ መጋቢት ወር ስራ ከጀመሩት የኮተቤ፣ የልቡ እና የፒያሳ የኃይል መሙያ ጣቢያዎች በተጨማሪ፤ ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር በአንድ ጊዜ ለ24 መኪኖች አገልግሎት መስጠት የሚችል እጅግ ፈጣንና ዘመናዊ የኃይል መሙያ ጣቢያ ግንባታን አጠናቆ ዛሬ በይፋ መመረቁን አብስረዋል።
ይህ ስራ በአዲስ አበባ ብቻ የሚገደብ አይደለም ያሉት ዋና ሥራ አስፈፃሚው በቅርብ ወራት ውስጥ በቢሾፍቱ፣ ሞጆ፣ ባቱ፣ አዳማ፣ ሻሸመኔ እና ሐዋሳ ከተሞች ላይ የሚገነቡት የኤሌክትሪክ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ ይሆናሉ ብለዋል።
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር ዶ/ር ፍሰሀ ይታገሱ በበኩላቸው የተመረቀው የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን በሀገሪቱ የማኑፋክቸሪንግ ጉዞ ላይ ትልቅና ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች መኖራቸውን ጠቅሰው፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ይህንን ታሳቢ በማድረግ ላከናወነው ስራ ምስጋና አቅርበዋል።
አያይዘውም የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ለማሳደግ የተቋሙ መለያ (ሎጎ) የሆነው «ኢኮ ኢንዱስትሪያል ፓርክ» ከዚሁ የቻርጅ ስቴሽን ስራ ጋር ትልቅ እንድምታና ቁርኝት እንዳለው በመጠቆም፣ በሁለቱ ተቋማት መካከል ያለው ግንኙነት እጅግ ወሳኝ መሆኑን አስገንዝበዋል።
የኢፌዴሪ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አቶ በረኦ ሀሰን በበኩላቸው በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መካከል ያለው ትብብር የሀገሪቱን መጻኢ ዕድል ለመወሰን እጅግ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ሥራ ለትራንስፖርት ዘርፉ ትልቅ መሠረት እንደሆነ የጠቆሙት ሚኒስትር ዲኤታው፣ በአሁኑ ሰዓት እንዲህ ያሉ የቻርጂንግ ስቴሽኖችን ማብዛትና በትኩረት መስራት ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ልማት ጉዞ የሰጠችውን ከፍተኛ ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን አስገንዝበዋል።
አያይዘውም፣ የአየር ንብረት ለውጥን (ክላይሜት ቼንጅ) ለመከላከልና የአረንጓዴ አሻራ (ግሪን ሌጋሲ) ውጥኖችን ለማስቀጠል በዚህ ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ዋነኛውና ቁልፍ ስራ መሆኑን በመግለጽ፣ በዚህ አስደሳችና ተስፋ ሰጪ ስራ ውስጥ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሙሉ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት ወደ ሃገር ውስጥ የገቡ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎች ቁጥር 140 ሺህ የደረሰ ሲሆን ተቋሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ 32 እንዲሁም በሌሎች ከተሞች 8 በድምሩ 40 የቻርጂንግ ጣቢያዎች ለመገንባት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
ከኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ምረቃው ጎን ለጎን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ የችግኝ ተከላ ስራ መርሃ ግብርም ተካሂዷል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
2 months ago
ኩባንያችን የቴሌኮም እና ዲጂታል ደኅንነትን ለማረጋገጥ ያለመ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ለፍትሕ ተቋማት ሰጠ!
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገሪቱን የዲጂታል ደኅንነት ለማስጠበቅ እና የቴሌኮም መሠረተ ልማቶችን ከጥቃት ለመከላከል እንዲቻል፣ ከተለያዩ የፍትሕ ተቋማት ለተውጣጡ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ሀገር አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና በተለያዩ ከተሞች ሰጥቷል።
“የኢትዮ ቴሌኮም እና የፍትሕ ተቋማት ጥምረት ለዲጂታል ኢትዮጵያ ደኅንነት” በሚል መሪ-ቃል በድሬደዋ፣ በሐዋሳ እና በአዳማ ከተሞች በተካሄዱት በእነዚህ የሥልጠና መድረኮች ላይ፤ ከፌዴራልና ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ በአጠቃላይ 171 ዳኞች፣ አቃቤያነ ሕግ እና የፖሊስ አባላት ተሳትፈዋል።
የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናው ኩባንያችን የሦስት ዓመት ስትራቴጂውንና የኢትዮጵያን የዲጂታል ሽግግር ለማፋጠን ከሚያደርገው ግዙፍ የ4ጂ እና 5ጂ ኔትወርክ መሠረተ ልማቶች ማስፋፊያ ባሻገር የእነዚህን መሠረተ ልማቶች ዘላቂነት ለማስቀጠልና የዲጂታል ሥነ-ምህዳሩን ደኅንነት ለማረጋገጥ ከፍትሕ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መሥራት ወሳኝ በመሆኑ የተዘጋጀ ነው።
ሥልጠናው በዋናነት በዲጂታል ፋይናንስና በቴሌኮም ዘርፍ የሚፈጸሙ የማጭበርበር ወንጀሎችን (Telecom & Financial Fraud) ለመከላከል እንዲሁም በቴሌኮም መሠረተ ልማት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን በሕግ አግባብ ለመቆጣጠር በሚቻልባቸው ስልቶች ላይ ያተኮረ ነው።
በሥልጠናው መድረክ ላይ የተሳተፉ የፍትሕ ተቋማት ሀላፊዎችና ባለሞያዎች በበኩላቸው፤ መድረኩ በቴክኖሎጂው ዘርፍ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመረዳትና ተገቢውን የሕግ ምላሽ ለመስጠት ከፍተኛ ግንዛቤ የፈጠረላቸው መሆኑን የገለጹ ሲሆን የቴሌኮም መሠረተ ልማትን እንደ ሀገር ሀብት በመጠበቅና ወንጀሎችን በብቃት በመከላከል ረገድ ከኩባንያችን ጋር በቅንጅት ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ኩባንያችን ተመሳሳይ ሥልጠናዎችን በሌሎች ከተሞችም አጠናክሮ የሚቀጥል ሲሆን፤ ይህ መድረክ ኩባንያችን ለሀገራዊ የዲጂታል መሠረተ ልማት መስፋፋት ከሚያደርገው ጥረት ባሻገር፣ ከቁልፍ የፍትሕ ባለድርሻ አካላት ጋር የላቀ አጋርነት በመፍጠር የዲጂታል ኢኮኖሚው ደኅንነቱ የተረጋገጠ እንዲሆን የሚያስችል መሆኑ ይታመናል።
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገሪቱን የዲጂታል ደኅንነት ለማስጠበቅ እና የቴሌኮም መሠረተ ልማቶችን ከጥቃት ለመከላከል እንዲቻል፣ ከተለያዩ የፍትሕ ተቋማት ለተውጣጡ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ሀገር አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና በተለያዩ ከተሞች ሰጥቷል።
“የኢትዮ ቴሌኮም እና የፍትሕ ተቋማት ጥምረት ለዲጂታል ኢትዮጵያ ደኅንነት” በሚል መሪ-ቃል በድሬደዋ፣ በሐዋሳ እና በአዳማ ከተሞች በተካሄዱት በእነዚህ የሥልጠና መድረኮች ላይ፤ ከፌዴራልና ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ በአጠቃላይ 171 ዳኞች፣ አቃቤያነ ሕግ እና የፖሊስ አባላት ተሳትፈዋል።
የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናው ኩባንያችን የሦስት ዓመት ስትራቴጂውንና የኢትዮጵያን የዲጂታል ሽግግር ለማፋጠን ከሚያደርገው ግዙፍ የ4ጂ እና 5ጂ ኔትወርክ መሠረተ ልማቶች ማስፋፊያ ባሻገር የእነዚህን መሠረተ ልማቶች ዘላቂነት ለማስቀጠልና የዲጂታል ሥነ-ምህዳሩን ደኅንነት ለማረጋገጥ ከፍትሕ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መሥራት ወሳኝ በመሆኑ የተዘጋጀ ነው።
ሥልጠናው በዋናነት በዲጂታል ፋይናንስና በቴሌኮም ዘርፍ የሚፈጸሙ የማጭበርበር ወንጀሎችን (Telecom & Financial Fraud) ለመከላከል እንዲሁም በቴሌኮም መሠረተ ልማት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን በሕግ አግባብ ለመቆጣጠር በሚቻልባቸው ስልቶች ላይ ያተኮረ ነው።
በሥልጠናው መድረክ ላይ የተሳተፉ የፍትሕ ተቋማት ሀላፊዎችና ባለሞያዎች በበኩላቸው፤ መድረኩ በቴክኖሎጂው ዘርፍ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመረዳትና ተገቢውን የሕግ ምላሽ ለመስጠት ከፍተኛ ግንዛቤ የፈጠረላቸው መሆኑን የገለጹ ሲሆን የቴሌኮም መሠረተ ልማትን እንደ ሀገር ሀብት በመጠበቅና ወንጀሎችን በብቃት በመከላከል ረገድ ከኩባንያችን ጋር በቅንጅት ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ኩባንያችን ተመሳሳይ ሥልጠናዎችን በሌሎች ከተሞችም አጠናክሮ የሚቀጥል ሲሆን፤ ይህ መድረክ ኩባንያችን ለሀገራዊ የዲጂታል መሠረተ ልማት መስፋፋት ከሚያደርገው ጥረት ባሻገር፣ ከቁልፍ የፍትሕ ባለድርሻ አካላት ጋር የላቀ አጋርነት በመፍጠር የዲጂታል ኢኮኖሚው ደኅንነቱ የተረጋገጠ እንዲሆን የሚያስችል መሆኑ ይታመናል።
2 months ago
የኩባንያችን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ከሐዋሳ ከተማ ከንቲባ ጋር የሐዋሳን ከተማ ልማት ፕሮጀክት ለማፋጠን ያለመ ስትራቴጂካዊ ውይይት አደረጉ!
በዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ የተመራው የኩባንያችን ከፍተኛ ማኔጅመንት ቡድን፣ ከሐዋሳ ከተማ ከንቲባ ክቡር አቶ ጥራቱ በየነ እና ከከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በከተማዋ እያስመዘገበችው የሚገኘውን ፈጣን የዲጂታል ዕድገት እንዲሁም የመጻኢ የቴክኖሎጂ ትስስርን ለማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ስትራቴጂካዊ ውይይት አካሂዷል።
ክቡር አቶ ጥራቱ በየነ ኩባንያችን እያከናወናቸው የሚገኙ መጠነ ሰፊ የሪፎርም ሥራዎችን በማድነቅ፤ በተለይም የኢትዮጵያን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን በማፋጠን ረገድ ኢትዮ ቴሌኮም እያበረከተ ለሚገኘው ቁልፍ ሚና እውቅና ሰጥተዋል፡፡
ክቡር ከንቲባው ቀደም ሲል በከተማዋ ለተከናወኑ የልማት ፕሮጀክቶች ኩባንያችን ላደረገው ሁለገብ ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበው፤ ሐዋሳ ከአዲስ አበባ በመቀጠል ዋነኛ የቱሪዝም እና የኮንፈረንስ መዳረሻ እንድትሆን ለማስቻል ያለመ አዲስ የሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ውጥን ይፋ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። በመሆኑም በመካሄድ ላይ ያለውን የ"ስማርት ሲቲ" ፕሮጀክት እና የሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ለማፋጠን የኢትዮ ቴሌኮም ድጋፍ ቀጣይነት እንዲኖረው ጠይቀዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በበኩላቸው፤ ኩባንያችን መሰል የከተማ ልማት ውጥኖችን ለመደገፍ ያለውን ዝግጁነት አረጋግጠዋል። ሐዋሳ በፋይበር መሰረተ ልማት እንዲሁም በ4ጂ እና በ5ጂ የሞባይል ቴክኖሎጂ የታጠቀች ከተማ መሆኗን ገልጸው፤ በአሁኑ ወቅት አስተማማኝ የሆነ የኔትወርክ ሽፋን እና ጥራትን ማሳደግ ታሳቢ ያደረግ መጠነ ሰፊ የማስፋፋት እና የማዘመን ሥራ በተጠናከረ ሁኔታ በመካሄድ ላይ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የከተማ አስተዳደሩን አገልግሎት በዲጂታል ቴክኖሎጂና በቴሌብር በማዘመን፣ የሥራ ቅልጥፍናንና የገቢ አሰባሰብን ማሳደግ እንደሚቻል ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ገልጸዋል። በተመሳሳይ፣ በዘመን ገበያ አማካኝነት ለነጋዴዎች የገበያ ትስስርን በማስፋፋት ረገድ ሰፊ የዲጂታላይዜሽን ዕድሎችና የሥራ ፈጠራ አጋጣሚዎች መኖራቸውን አስገንዝበዋል።
ሐዋሳን ንፁህ፣ ደህንነቱ የተጠበቀና በዲጂታል የታገዘ የሕዝብ መዳረሻ ለማድረግ እንዲሁም የተቀናጀ የዲጂታል ሥነ-ምህዳርን ለመፍጠር ያለመ ሰፊ ስትራቴጂካዊ ውይይት ተደርጓል። በዚሁ መሠረት የኩባንያችንን አቅም በመጠቀም የሐዋሳ "ስማርት ሲቲ" ልማትን ለማፋጠን፣ የቴሌብር አገልግሎቶችን በሙሉ አቅም ማቀናጀት፣ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ፣ የትራፊክ እና የሞቢሊቲ መፍትሔዎች፣ የመሠረተ ልማት ጥበቃ እንዲሁም የኔትወርክ ዝርጋታን የሚያቀላጥፉ የኮሪደር ልማት ትብብሮች ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ተደርሷል።
በመጨረሻም፣ የኩባንያችን ማኔጅመንት ለሐዋሳ ከተማ ዕድገትና ለአዲሱ የሐዋሳ ሐይቅ ልማት ፕሮጀክት አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ያለውን ቁርጠኝነት ያረጋገጠ ሲሆን፤ ይህም ኢትዮጵያን በቴክኖሎጂ የማብቃትና ዲጂታል መጻኢን የመገንባት ትልቅ ራዕያችን አካል መሆኑ ተመላክቷል።
#ዲጂታል_ኢትዮጵያን_ዕውን_በማድረግ_ላይ !
#ethiotelecom #telebirr #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia #smartcity #hawassa #digitalethiopia
በዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ የተመራው የኩባንያችን ከፍተኛ ማኔጅመንት ቡድን፣ ከሐዋሳ ከተማ ከንቲባ ክቡር አቶ ጥራቱ በየነ እና ከከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በከተማዋ እያስመዘገበችው የሚገኘውን ፈጣን የዲጂታል ዕድገት እንዲሁም የመጻኢ የቴክኖሎጂ ትስስርን ለማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ስትራቴጂካዊ ውይይት አካሂዷል።
ክቡር አቶ ጥራቱ በየነ ኩባንያችን እያከናወናቸው የሚገኙ መጠነ ሰፊ የሪፎርም ሥራዎችን በማድነቅ፤ በተለይም የኢትዮጵያን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን በማፋጠን ረገድ ኢትዮ ቴሌኮም እያበረከተ ለሚገኘው ቁልፍ ሚና እውቅና ሰጥተዋል፡፡
ክቡር ከንቲባው ቀደም ሲል በከተማዋ ለተከናወኑ የልማት ፕሮጀክቶች ኩባንያችን ላደረገው ሁለገብ ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበው፤ ሐዋሳ ከአዲስ አበባ በመቀጠል ዋነኛ የቱሪዝም እና የኮንፈረንስ መዳረሻ እንድትሆን ለማስቻል ያለመ አዲስ የሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ውጥን ይፋ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። በመሆኑም በመካሄድ ላይ ያለውን የ"ስማርት ሲቲ" ፕሮጀክት እና የሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ለማፋጠን የኢትዮ ቴሌኮም ድጋፍ ቀጣይነት እንዲኖረው ጠይቀዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በበኩላቸው፤ ኩባንያችን መሰል የከተማ ልማት ውጥኖችን ለመደገፍ ያለውን ዝግጁነት አረጋግጠዋል። ሐዋሳ በፋይበር መሰረተ ልማት እንዲሁም በ4ጂ እና በ5ጂ የሞባይል ቴክኖሎጂ የታጠቀች ከተማ መሆኗን ገልጸው፤ በአሁኑ ወቅት አስተማማኝ የሆነ የኔትወርክ ሽፋን እና ጥራትን ማሳደግ ታሳቢ ያደረግ መጠነ ሰፊ የማስፋፋት እና የማዘመን ሥራ በተጠናከረ ሁኔታ በመካሄድ ላይ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የከተማ አስተዳደሩን አገልግሎት በዲጂታል ቴክኖሎጂና በቴሌብር በማዘመን፣ የሥራ ቅልጥፍናንና የገቢ አሰባሰብን ማሳደግ እንደሚቻል ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ገልጸዋል። በተመሳሳይ፣ በዘመን ገበያ አማካኝነት ለነጋዴዎች የገበያ ትስስርን በማስፋፋት ረገድ ሰፊ የዲጂታላይዜሽን ዕድሎችና የሥራ ፈጠራ አጋጣሚዎች መኖራቸውን አስገንዝበዋል።
ሐዋሳን ንፁህ፣ ደህንነቱ የተጠበቀና በዲጂታል የታገዘ የሕዝብ መዳረሻ ለማድረግ እንዲሁም የተቀናጀ የዲጂታል ሥነ-ምህዳርን ለመፍጠር ያለመ ሰፊ ስትራቴጂካዊ ውይይት ተደርጓል። በዚሁ መሠረት የኩባንያችንን አቅም በመጠቀም የሐዋሳ "ስማርት ሲቲ" ልማትን ለማፋጠን፣ የቴሌብር አገልግሎቶችን በሙሉ አቅም ማቀናጀት፣ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ፣ የትራፊክ እና የሞቢሊቲ መፍትሔዎች፣ የመሠረተ ልማት ጥበቃ እንዲሁም የኔትወርክ ዝርጋታን የሚያቀላጥፉ የኮሪደር ልማት ትብብሮች ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ተደርሷል።
በመጨረሻም፣ የኩባንያችን ማኔጅመንት ለሐዋሳ ከተማ ዕድገትና ለአዲሱ የሐዋሳ ሐይቅ ልማት ፕሮጀክት አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ያለውን ቁርጠኝነት ያረጋገጠ ሲሆን፤ ይህም ኢትዮጵያን በቴክኖሎጂ የማብቃትና ዲጂታል መጻኢን የመገንባት ትልቅ ራዕያችን አካል መሆኑ ተመላክቷል።
#ዲጂታል_ኢትዮጵያን_ዕውን_በማድረግ_ላይ !
#ethiotelecom #telebirr #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia #smartcity #hawassa #digitalethiopia
2 months ago
የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጥራቱ በየነ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
ፕሮጀክቱ የሐዋሳ ሐይቅን ተፈጥሯዊ ውበት ከዘመናዊ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ጋር በማሰናሰል ለከተማዋ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ይጠበቃል።
የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስተር ፕላን 12 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ሲሆን ÷ የመጀመሪያው ዙር ግንባታ ከፍቅር ሐይቅ የሚጀምር ይሆናል።
በ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው ፕሮጀክቱ ÷ ባለ ሃብቶችን እና የከተማዋን ነዋሪዎች እንደሚያሳትፍ ተመላክቷል፡፡
ፕሮጅክቱ ከ1 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ሲሆን ÷ የመጀሪያው ዙር ግንባታ በ6 ወራት ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ተጠቁሟል፡፡
በመቅደስ አስፋው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጥራቱ በየነ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
ፕሮጀክቱ የሐዋሳ ሐይቅን ተፈጥሯዊ ውበት ከዘመናዊ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ጋር በማሰናሰል ለከተማዋ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ይጠበቃል።
የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስተር ፕላን 12 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ሲሆን ÷ የመጀመሪያው ዙር ግንባታ ከፍቅር ሐይቅ የሚጀምር ይሆናል።
በ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው ፕሮጀክቱ ÷ ባለ ሃብቶችን እና የከተማዋን ነዋሪዎች እንደሚያሳትፍ ተመላክቷል፡፡
ፕሮጅክቱ ከ1 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ሲሆን ÷ የመጀሪያው ዙር ግንባታ በ6 ወራት ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ተጠቁሟል፡፡
በመቅደስ አስፋው
Sponsored by
Surafel
2 months ago
6ኛው “ጣፋጭ ሕይወት” የምስጋና ፕሮግራም በደመቀ ሁኔታ ተከናወነ
#fastmereja I ዜጎች በሕይወታቸው መልካም የዋሉላቸውን ባለውለታዎች የሚያመሰግኑበትና ዘንድሮ ለ6ኛ ጊዜ የተዘጋጀው “ጣፋጭ ሕይወት የምስጋና ፕሮግራም” በአዲስ አበባ፣ በሐዋሳ እና በሐረር ከተሞች ሙሉ ቀን የቆዩ ልዩ ልዩ የክብር መርሃ ግብሮችን በማካተት በደመቀ ሁኔታ ተከናወነ።
የዘንድሮው የምስጋና ቀን መርሃ ግብር ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በሦስቱም ከተሞች ለአካባቢ ጥበቃና ውበት ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያበረክቱ የፅዳት ባለሙያዎችን በማህበረሰቡ ዘንድ ታላቅ ምስጋና እና ክብር በመስጠት ተጀምሯል። በመቀጠልም ከረፋዱ 2:00 ሰዓት ላይ መምህራን ከተማሪዎቻቸው ደማቅ የእውቅና ስነ-ስርዓት የተበረከተላቸው ሲሆን፣ በምሳ ሰዓት ደግሞ በየሆስፒታሎቹና በሕክምና ተቋማቱ የሚገኙ ታካሚዎች የሕክምና ባለሙያዎችን በአካል በመገኘት አመስግነዋል።
ከምሽቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው ማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ ከአምስት መቶ በላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንዲሁም ታዋቂና በጎ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በታደሙበት ስድስተኛው ጣፋጭ ሕይወት ምስጋና መርሃ ግብር በአምስት ዘርፍ የሚመሰገኑ አካላት እውቅና አግኝተዋል ።
ከ15 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ጋር ይደርሳል ተብሎ የታቀደው የዚህ መርሃ ግብር አዘጋጆች ቲኤች ሚድያ ግሩፕ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ሲሆኑ፣ ዋና ዓላማቸውም በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ውስጥ ግንቦት 30 ቀን በኢትዮጵያ ብሔራዊ “የምስጋና ቀን“ ሆኖ እንዲሰየም ማድረግ እንደሆነ አስታውቀዋል።
#fastmereja I ዜጎች በሕይወታቸው መልካም የዋሉላቸውን ባለውለታዎች የሚያመሰግኑበትና ዘንድሮ ለ6ኛ ጊዜ የተዘጋጀው “ጣፋጭ ሕይወት የምስጋና ፕሮግራም” በአዲስ አበባ፣ በሐዋሳ እና በሐረር ከተሞች ሙሉ ቀን የቆዩ ልዩ ልዩ የክብር መርሃ ግብሮችን በማካተት በደመቀ ሁኔታ ተከናወነ።
የዘንድሮው የምስጋና ቀን መርሃ ግብር ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በሦስቱም ከተሞች ለአካባቢ ጥበቃና ውበት ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያበረክቱ የፅዳት ባለሙያዎችን በማህበረሰቡ ዘንድ ታላቅ ምስጋና እና ክብር በመስጠት ተጀምሯል። በመቀጠልም ከረፋዱ 2:00 ሰዓት ላይ መምህራን ከተማሪዎቻቸው ደማቅ የእውቅና ስነ-ስርዓት የተበረከተላቸው ሲሆን፣ በምሳ ሰዓት ደግሞ በየሆስፒታሎቹና በሕክምና ተቋማቱ የሚገኙ ታካሚዎች የሕክምና ባለሙያዎችን በአካል በመገኘት አመስግነዋል።
ከምሽቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው ማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ ከአምስት መቶ በላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንዲሁም ታዋቂና በጎ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በታደሙበት ስድስተኛው ጣፋጭ ሕይወት ምስጋና መርሃ ግብር በአምስት ዘርፍ የሚመሰገኑ አካላት እውቅና አግኝተዋል ።
ከ15 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ጋር ይደርሳል ተብሎ የታቀደው የዚህ መርሃ ግብር አዘጋጆች ቲኤች ሚድያ ግሩፕ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ሲሆኑ፣ ዋና ዓላማቸውም በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ውስጥ ግንቦት 30 ቀን በኢትዮጵያ ብሔራዊ “የምስጋና ቀን“ ሆኖ እንዲሰየም ማድረግ እንደሆነ አስታውቀዋል።
2 months ago
ያንጎ ጉዞ የትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ላይ የጣለውን ጥብቅ የጉዞ እገዳ አደሰ
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ኮመንዌልዝ እና ልማት ቢሮ (FCDO) በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ያለውን የፀጥታ ስጋት ተከትሎ ለዜጎቹ ያወጣውን ጥብቅ የጉዞ ማማከርያ መመሪያ አድሷል ሚኒስቴሩ በሀገሪቱ ስር የሰደደ አለመረጋጋት እና ግጭቶች ባሉባቸው በርካታ ክልሎችና የድንበር ቀጠናዎች ላይ "በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ" የሚለውን ቀጣይነት ያለው እገዳ በድጋሚ አሳስቧል።
1. ሙሉ በሙሉ ጉዞ የተከለከለባቸው የሀገሪቱ ክፍሎች (All Travel)
የእንግሊዝ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ወቅታዊ መመሪያ መሰረት በከፍተኛ የፀጥታ ስጋት ምክንያት በሦስት ዋና ዋና ክልሎች ማለትም በትግራይ በአማራ እና በጋምቤላ ክልሎች ላይ ሙሉ በሙሉ የጉዞ ክልከላ ጥሏል።
ከእነዚህም በተጨማሪ በተለያዩ የሀገሪቱ የድንበር ቀጠናዎች ላይ ጥብቅ እገዳዎች ተጥለዋል፦
የሱዳን ድንበር፦ከድንበሩ በ20 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ መተከል እና ማኦ ኮሞ ልዩ ዞንን ጨምሮ)
የደቡብ ሱዳን እና የኬንያ ድንበሮች፦ከድንበሩ በ10 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (የቱርካና ሃይቅ ዳርቻዎችን ጨምሮ)
የሶማሊያ ድንበር (በሶማሌ ክልል)
ከድንበሩ በ100 ኪ.ሜ ርቀት ውስጥ (ከጅጅጋ-ወጃሌ ዋና መንገድ እና ከወጃሌ መሻገሪያ ውጭ) በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልልም ምዕራብ ወለጋ፣ ምስራቅ ወለጋ፣ ቄለም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋን ጨምሮ በምዕራብ ሸዋ እና ሰሜን ሸዋ የሚገኙ አካባቢዎች በዚሁ የ"በፍጹም ጉዞ አታድርጉ" ቀጠና ውስጥ ተካትተዋል።
2. "አስገዳጅ ካልሆነ በስተቀር" ጉዞ እንዳይደረግባቸው የተመከሩ አካባቢዎች (All but Essential)
የኤርትራ ድንበርን ተከትለው በሚገኙ ከ10 እስከ 15 ኪ.ሜ ርቀቶች ላይ በአብዛኛው የኦሮሚያ ምስራቅ ሸዋ ዞን (ከአዲስ አበባ-አዳማ የፍጥነት መንገድ እና ወደ ሐዋሳ ከሚወስደው መንገድ ውጭ) እንዲሁም በሶማሌ ክልል የሚገኙት ሲቲ፣ ኖጎብ፣ ጃራር፣ ሻቤሌ፣ ቆራሄ እና ዶሎ ዞኖች ተጓዦች በጣም አስገዳጅ ጉዳይ ካልገጠማቸው በስተቀር መሄድ እንደሌለባቸው ተገልጿል።
ሚኒስቴሩ አያይዞ እንዳሳወቀው በአዲስ አበባ የሚገኘው የእንግሊዝ ኤምባሲ ሰራተኞች የጉዞ እገዳ በተጣለባቸው በእነዚህ የሀገሪቱ ክፍሎች ተገኝተው ለዜጎቻቸው በአካል ምንም ዓይነት የቆንስላ ድጋፍ ማድረግ አይችሉም።
ይሁን እንጂ ዜጎቻቸው በቁጥጥር ስር መዋልን የመሰሉ ከባድ ድንገተኛ አደጋዎች ሲገጥሟቸው በአዲስ አበባ በሚገኘው ዋናው ኤምባሲ በኩል በስልክ ጥሪ ማድረግ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ ከመንቀሳቀሳቸው በፊት ሙሉ የጉዞ ዋስትና (Travel Insurance) ሊኖራቸው እንደሚገባም መመሪያው አሳስቧል።
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ኮመንዌልዝ እና ልማት ቢሮ (FCDO) በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ያለውን የፀጥታ ስጋት ተከትሎ ለዜጎቹ ያወጣውን ጥብቅ የጉዞ ማማከርያ መመሪያ አድሷል ሚኒስቴሩ በሀገሪቱ ስር የሰደደ አለመረጋጋት እና ግጭቶች ባሉባቸው በርካታ ክልሎችና የድንበር ቀጠናዎች ላይ "በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ" የሚለውን ቀጣይነት ያለው እገዳ በድጋሚ አሳስቧል።
1. ሙሉ በሙሉ ጉዞ የተከለከለባቸው የሀገሪቱ ክፍሎች (All Travel)
የእንግሊዝ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ወቅታዊ መመሪያ መሰረት በከፍተኛ የፀጥታ ስጋት ምክንያት በሦስት ዋና ዋና ክልሎች ማለትም በትግራይ በአማራ እና በጋምቤላ ክልሎች ላይ ሙሉ በሙሉ የጉዞ ክልከላ ጥሏል።
ከእነዚህም በተጨማሪ በተለያዩ የሀገሪቱ የድንበር ቀጠናዎች ላይ ጥብቅ እገዳዎች ተጥለዋል፦
የሱዳን ድንበር፦ከድንበሩ በ20 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ መተከል እና ማኦ ኮሞ ልዩ ዞንን ጨምሮ)
የደቡብ ሱዳን እና የኬንያ ድንበሮች፦ከድንበሩ በ10 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (የቱርካና ሃይቅ ዳርቻዎችን ጨምሮ)
የሶማሊያ ድንበር (በሶማሌ ክልል)
ከድንበሩ በ100 ኪ.ሜ ርቀት ውስጥ (ከጅጅጋ-ወጃሌ ዋና መንገድ እና ከወጃሌ መሻገሪያ ውጭ) በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልልም ምዕራብ ወለጋ፣ ምስራቅ ወለጋ፣ ቄለም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋን ጨምሮ በምዕራብ ሸዋ እና ሰሜን ሸዋ የሚገኙ አካባቢዎች በዚሁ የ"በፍጹም ጉዞ አታድርጉ" ቀጠና ውስጥ ተካትተዋል።
2. "አስገዳጅ ካልሆነ በስተቀር" ጉዞ እንዳይደረግባቸው የተመከሩ አካባቢዎች (All but Essential)
የኤርትራ ድንበርን ተከትለው በሚገኙ ከ10 እስከ 15 ኪ.ሜ ርቀቶች ላይ በአብዛኛው የኦሮሚያ ምስራቅ ሸዋ ዞን (ከአዲስ አበባ-አዳማ የፍጥነት መንገድ እና ወደ ሐዋሳ ከሚወስደው መንገድ ውጭ) እንዲሁም በሶማሌ ክልል የሚገኙት ሲቲ፣ ኖጎብ፣ ጃራር፣ ሻቤሌ፣ ቆራሄ እና ዶሎ ዞኖች ተጓዦች በጣም አስገዳጅ ጉዳይ ካልገጠማቸው በስተቀር መሄድ እንደሌለባቸው ተገልጿል።
ሚኒስቴሩ አያይዞ እንዳሳወቀው በአዲስ አበባ የሚገኘው የእንግሊዝ ኤምባሲ ሰራተኞች የጉዞ እገዳ በተጣለባቸው በእነዚህ የሀገሪቱ ክፍሎች ተገኝተው ለዜጎቻቸው በአካል ምንም ዓይነት የቆንስላ ድጋፍ ማድረግ አይችሉም።
ይሁን እንጂ ዜጎቻቸው በቁጥጥር ስር መዋልን የመሰሉ ከባድ ድንገተኛ አደጋዎች ሲገጥሟቸው በአዲስ አበባ በሚገኘው ዋናው ኤምባሲ በኩል በስልክ ጥሪ ማድረግ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ ከመንቀሳቀሳቸው በፊት ሙሉ የጉዞ ዋስትና (Travel Insurance) ሊኖራቸው እንደሚገባም መመሪያው አሳስቧል።
2 months ago
የ80 ቀን መታሰቢያ
#ethiopia | አቤቱ አንተ ለትውልድ ሁሉ መጠጊያ ሆንክልን መዝሙር 89-1 በሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል በመጀመር የባለታሪኳ የ80 ቀን መታሰቢያ ተገልጿል።
የሕይወት ታሪካቸው እንደሚጠቁመው ወይዘሮ አዘነጋሽ ኃይሉ በቀድሞው አጠራር በአርሲ ክፍለ ሀገር ቆሬ ቀበሌ በ1951 ዓመተ ምሕረት ከአባታቸው ከአቶ ኃይሉ ደምሴ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ አበራሽ አየለ ተወለዱ።
የትምህርት ዕድሜያቸው ሲደርስ በሻሸመኔ በሚገኘው አፄ ናዓድ ትምህርት ቤት በመግባት ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የተማሩ ሲሆን በመቀጠልም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሐዋሳ ታቦር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል።
በወቅቱ በነበረው ባህላዊ የቤተሰብ ጋብቻ መሠረት በ1967 ዓመተ ምሕረት ከአቶ መርጊያ ተገኝ ጋር ትዳር መስርተው 2 ወንድና 6 ሴት ልጆችን ለማፍራት በቅተዋል።
ወይዘሮ አዘነጋሽ የቀሰሙትን ትምህርት እንዲሁም ከተፈጥሮ ያገኙትን ዕውቀትና ትዕግስት በማስተባበር ባለቤታቸው በተሰማሩበት የሥራ መስክ ሁሉ ሳይለዩዋቸው በምክርና በማበረታታት አግዘዋል።
በንግዱም ሆነ በግብርናው ዘርፍ ደከመኝ ሳይሉ ሌት ተቅን በመሥራት ባለቤታቸውን የደገፉ ጠንካራ ሴት ነበሩ።
ይሁንና ወይዘሮ አዘነጋሽ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ባጋጠማቸው ሕመም ምክንያት በሐዋሳና በአዲስ አበባ በሚገኙ የተለያዩ ሆስፒታሎች ከፍተኛ የሕክምና ክትትል ቢደረግላቸውም ሳይሻላቸው ቆይቶ መጋቢት 10 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ይህ መረጃ የተገኘው ከልጆቻቸው
ከመንበረ መርጊያና ከታጋይ አባይነህ ነው።
#የሕይወትታሪክ #መታሰቢያ #ሐዋሳ #ሻሸማኔ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | አቤቱ አንተ ለትውልድ ሁሉ መጠጊያ ሆንክልን መዝሙር 89-1 በሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል በመጀመር የባለታሪኳ የ80 ቀን መታሰቢያ ተገልጿል።
የሕይወት ታሪካቸው እንደሚጠቁመው ወይዘሮ አዘነጋሽ ኃይሉ በቀድሞው አጠራር በአርሲ ክፍለ ሀገር ቆሬ ቀበሌ በ1951 ዓመተ ምሕረት ከአባታቸው ከአቶ ኃይሉ ደምሴ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ አበራሽ አየለ ተወለዱ።
የትምህርት ዕድሜያቸው ሲደርስ በሻሸመኔ በሚገኘው አፄ ናዓድ ትምህርት ቤት በመግባት ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የተማሩ ሲሆን በመቀጠልም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሐዋሳ ታቦር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል።
በወቅቱ በነበረው ባህላዊ የቤተሰብ ጋብቻ መሠረት በ1967 ዓመተ ምሕረት ከአቶ መርጊያ ተገኝ ጋር ትዳር መስርተው 2 ወንድና 6 ሴት ልጆችን ለማፍራት በቅተዋል።
ወይዘሮ አዘነጋሽ የቀሰሙትን ትምህርት እንዲሁም ከተፈጥሮ ያገኙትን ዕውቀትና ትዕግስት በማስተባበር ባለቤታቸው በተሰማሩበት የሥራ መስክ ሁሉ ሳይለዩዋቸው በምክርና በማበረታታት አግዘዋል።
በንግዱም ሆነ በግብርናው ዘርፍ ደከመኝ ሳይሉ ሌት ተቅን በመሥራት ባለቤታቸውን የደገፉ ጠንካራ ሴት ነበሩ።
ይሁንና ወይዘሮ አዘነጋሽ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ባጋጠማቸው ሕመም ምክንያት በሐዋሳና በአዲስ አበባ በሚገኙ የተለያዩ ሆስፒታሎች ከፍተኛ የሕክምና ክትትል ቢደረግላቸውም ሳይሻላቸው ቆይቶ መጋቢት 10 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ይህ መረጃ የተገኘው ከልጆቻቸው
ከመንበረ መርጊያና ከታጋይ አባይነህ ነው።
#የሕይወትታሪክ #መታሰቢያ #ሐዋሳ #ሻሸማኔ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ጽንፈኝነት በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም!
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
Federal Democratic Republic of Ethiopia
OFFICE OF THE PRIME MINISTER
ጋዜጣዊ መግለጫ
ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ
#ethiopia | ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ ተራሮች ላይ ፈንጥቆ ጨለማውን ሳይቀድ በፊት ኢትዮጵያውያን ረጃጅም ሰልፍ ተሰልፈዋል። በጅማ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳ፣ በባሕር ዳር እንዲሁም ስማቸው በዓለም አቀፍ የዜና ጋዜጣዎች ላይ ፈጽሞ ሊወጣ በማይችሉ ከተሞችና መንደሮች ውስጥ ያሉ ወንዶችና ሴቶች፤ ወሳኝ ተግባር ለመፈጸም በሰልፍ ቆሙ። ድምፅ ሰጡ! ይህንን ታሪካዊ ኃላፊነት ለመወጣት ከሃምሳ አራት ሚልዮን በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተመዝግበው ነበር። ይህ ቁጥር ከአንዳንድ ሀገሮች አጠቃላይ ሕዝብ ቁጥር በላይ ነው። ይህ ምርጫ እውነተኛ ስለመሆኑ ጥያቄ ለሚያነሣ ለማንኛውም አካል ግልጽ እና የማያሻማ ምላሽ ሰጥቷል!
የኢትዮጵያ ሕዝብ ፍላጎት
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከ52,000 ምርጫ ጣቢያዎች መካከል ከ50,188 በላይ የሚሆኑት በሰዓቱ ተከፍተው ቀኑን ሙሉ መራጮችን ሲያስተናግዱ እንደነበር አረጋግጧል። ከ42 የፖለቲካ ፓርቲዎች የተወጣጡ ከ10,438 በላይ ዕጩዎች እና 80 የግል እጩዎች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የክልል ምክር ቤት ወንበሮችን ለማሸነፍ ተወዳድረዋል። ይህ በማንኛውም ሊለካ በሚችል መሥፈርት በኢትዮጵያ ታሪክ ትልቁ እና በውሳኔ አሰጣጥም ሆነ በአስተዳደራዊ ረገድ እጅግ በረቀቀ ሁኔታ ተግባራዊ የተደረገ ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ የታየበት ኩነት ነበር።
የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ክቡር ኡሁሩ ኬንያታ የሚመሩትና ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ታዛቢዎችን ያቀፈው የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ምርጫውን “ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን በሰፊው በሚደግፍ ሕጋዊና ተቋማዊ ማዕቀፍ ውስጥ የተካሄደ” ሲል ገምግሞታል።
በቀድሞዋ የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር ዶክተር ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ የሚመራው የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን ባወጣው የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት፤ በታዘቡባቸው ጣቢያዎች ሁሉ የምርጫ ሳጥኖች በትክክል የታሸጉ መሆናቸውን፣ የፓርቲ ወኪሎች በሂደቱ በሙሉ መገኘታቸውን እንዲሁም ምርጫው አስደናቂ ተቋማዊ፣ አስተዳደራዊና የቴክኖሎጂ ዕድገትን ያሳየ መሆናቸውን አረጋግጧል። የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ልዑክ ይህንን ምርጫ “የበርካታ አዳዲስ ምዕራፎች ምርጫ” ሲል ሰይሞታል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በድምፅ መስጠት ሂደት ውስጥ ምንም ዓይነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዳልተመለከተ አረጋግጧል። የሲቪክ ማኅበረሰብ ታዛቢዎች ጥምረት በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ከተሰጧቸው 55 ድርጅቶች 65,299 ታዛቢዎችን በመላ ሀገሪቱ ያሠማራ ሲሆን፤ 99 በመቶ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ያለምንም ዕንቅፋት የመታዘብ ዕድል ማግኘቱን አረጋግጧል። እነዚህ ተዓማኒነት ያላቸው ሀገራዊ እና አኅጉራዊ ተቋማት ያደረጓቸው ግምገማዎችና የሰጧቸው እውነተኛ ፍርዶች ናቸው። እነዚህ ለአፍሪካ ጥላቻ ካላቸው ወይም የአፍሪካን ዴሞክራሲ በውጫዊ መሥፈርቶች ከሚለኩ ተቋማት የተደመጡ ድምፆች አይደሉም።
አንዳንድ ዓለም አቀፍ ተንታኞች ይህንን ምርጫ እንደ ንግሥና በዓል አድርገው ያቆሸሹት ሲሆን ውጤቱም አስቀድሞ የተወሰነ ድራማ እንደነበር አድርገው ሊያቀርቡት ሞክረዋል። እነዚህን መግለጫዎች ከአውነታው የራቁ፣ በጥናትና ትንተና ላይ ያልተመሠረቱ እንዲሁም ነፃና የታሰበበት ዲሞክራሲያዊ ምርጫቸውን በኩራት ላደረጉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ክብር የማይሰጡ በመሆናቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሙሉ በሙሉ የማይቀበላቸው መሆኑን ያረግጣል። አስቀድሞ የተወሰነ ውጤት ቢኖር ኖሮ፤ ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ገለልተኛ ታዛቢዎችን፣ 65,299 የሀገር ውስጥ የሲቪል ማኅበረሰብ ታዛቢዎችን ወይም 1,100 ዕውቅና የተሰጣቸውን የዓለም አቀፍ ጋዜጠኞችን መጋበዝ ባላስፈለገ ነበር።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዚህ ሀገራዊ ምርጫ ለተሳተፉ የኢትዮጵያ ዜጎች፤ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና ላሠማራቸው ከ350,000 በላይ ኃላፊዎች፤ ሂደቱን ለመጠበቅ የጸጥታ ኃይሎች እንዲሁም ኢትዮጵያ ለዲሞክራሲ ግንባታ መጎልበት እና ለሂደቱ መሳካት ያላትን ቁርጠኝነት ላረጋገጡት የአፍሪካ እና ቀጠናዊ የታዛቢ ቡድኖች ምስጋናቸውን ያቀርባሉ።
ስለ ኢትዮጵያ ልማት
ኢትዮጵያውያን ግንቦት 24 2018 ዓ.ም ውሳኔያቸውን ሲያስቀምጡ፤ ሀገራቸውን በፍጹም የዲሞክራሲ ባህል ውስጥ ለማንበር ነው። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ባላት ጸጋ ልክ የሚያስፈልጋትን ሁለንተናዊ ልማት በፍጥነት እውን የማድረግ ባህል እንዲቀጥል ሕዝባችን ተናግሯል።
ባለፉት ዓመታት የታየው እውነት እንደሚያሳየን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግሥት የተስፋ ቃል መንግሥት አልነበረም፤ ይልቁንም በተጨባጭ የሚታዩ ውጤቶች የተመዘገቡበት ውጤት ተኮር መንግሥት ሲሆን፤ እነዚህም ውጤቶች በግልጽ የሚታዩ ናቸው።
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2017 በጀት ዓመት የ9.2 በመቶ ዕድገት ያስመዘገበ ሲሆን፤ ይህም በዓለም ላይ ፈጣን ዕድገት ካስመዘገቡ ኢኮኖሚዎች አንዱ ያደርገዋል። ዕድገቱ መነቃቃትን መሠረት በማድረግ በ2018 በጀት ዓመት የኢኮኖሚ ዕድገቱ 10.2 በመቶ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ዕድገቱ ግብርናን፣ ኢንዱስትሪንና የአገልግሎት ዘርፎችን በከፍተኛ ደረጃ ያካተተ ሰፊ መሠረት ያለው ቢሆንም፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ ግን ኢንዱስትሪው ለዕድገቱ ዋነኛ አንቀሳቃሽ ኃይል ሆኖ እየመጣ ይገኛል። ይህም መንግሥት ለማኑፋክቸሪንግ፣ ለኢንዱስትሪ ልማት፣ ለዕሴት ጭማሪና ለውጭ ገበያ ተኮር ምርቶች የሰጠውን ቀጣይነት ያለው ትኩረት ያሳያል።
እነዚህ ውጤቶች እንዲሁ ግምቶች ብቻ ሳይሆኑ፤ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሥርዓት አማካኝነት ክትትል የሚደረግባቸው የተጠያቂነትና የታቀደ አመራር ፍሬዎች ናቸው። አጠቃላይ የወጪ ንግድ ገቢ 20 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ይደርሳል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፤ ይህም ከ2016 ዓ.ም. ወዲህ የ100 በመቶ ገደማ ጭማሪ አሳይቷል።
የዋጋ ግሽበትም ወደ ታች ማሽቆልቆሉን በመቀጠል አሁን ላይ ወደ አንድ አሐዝ ደረጃ እየተቃረበ ይገኛል፤ ይህም በቅርብ ዓመታት ውስጥ በቤተሰቦችና በንግዶች ላይ ከባድ ጫና ፈጥሮ ከነበረው ባለ ሁለት አሐዝ የዋጋ ግሽበት አንጻር ትልቅ መሻሻል ነው። ይህ ስኬት የተመዘገበው ዓለም አቀፍ የኃይል አቅርቦትና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ቁሳቁሶችን ገበያ ያናጋው የመካከለኛው ምስራቅ ወቅታዊ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረት ጨምሮ፤ ውጫዊ ጫናዎች በነበሩበት ወቅት ነው።
የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ከተጀመረ ወዲህ መንግሥት ከውጭ ምንጮች ምንም ዓይነት አዲስ የንግድ ብድር ስምምነት ያላደረገ ሲሆን፤ ይህም የሀገሪቱን የብድር ዕዳ ጫና በከፍተኛ ሁኔታ አቅልሎታል። ከእነዚህ ቁጥሮች በስተጀርባ ኢትዮጵያውያን በዓይናቸው የሚያዩትና በእጃቸው የሚዳስሱት ተጨባጭ ለውጥ አለ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለመኖሪያ ቤቶች፣ ለንግድ ተቋማትና ለጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል እያመነጨ ይገኛል። ይህ ግድብ በራሳቸው በኢትዮጵያውያን የተደገፈ፣ በኢትዮጵያውያን መሐንዲሶች የተገነባ እና ቀጣይነት የነበረውን ውጫዊ
ጫናዎችን ተቋቁሞ የተጠናቀቀ ነው። ከሃይድሮ ፓወር ጎን ለጎን፤ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሚገኘውን የአይሻ ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ እና በአርሲ ዞን የሚገኘውን የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች፤ በመሳሰሉ ሥራዎች ታዳሽ ኃይል አቅርቦቷን እያሰፋች ሲሆን፤ ይህም የቀጣናዊ ኢነርጂ ትብብርን እያሳደገ የብሔራዊ ኃይል አቅርቦት መረቡን የመቋቋም ዐቅም ያጠናክራል። በአፍሪካ አህጉር ታሪክ ውስጥ ትልቁ የመሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት አንዱ የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ግንባታው ተጀምሯል። እነዚህ ምኞቶች አይደሉም፤ ተጨባጭ ሐቆች ናቸው።
ግብርና፣ አምራች ኢንዱስትሪና ቴክኖሎጂ
በግብርናው ዘርፍ፤ የመንግሥት የምግብ ሉዓላዊነት አጀንዳ ወቅታዊ ለውጦችን ሳይሆን መዋቅራዊ ውጤቶችን እያስገኘ ቀጥሏል። በሶማሌ ክልል የጎዴ ዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካን ለመገንባት ከአሊኮ ዳንጎቴ ግሩፕ ጋር የተፈረመው አጋርነት የዘመኑ ጉልህ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንቶች አንዱ ማረጋገጫ ነው። ፋብሪካው በዓመት 3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ዩሪያ የማምረት አቅም እንዲኖረው ታቅዶ እየተገነባ ሲሆን፤ ይህም ኢትዮጵያን በዓለም ትላልቅ ማዳበሪያ አምራች ሀገራት ተርታ ያሰልፋታል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ.ም. የፕሮጀክቱን የግንባታ ሂደት በጎበኙበት ወቅት እንደገለጹት፤ “ይህ ፕሮጀክት በግብርና ትራንስፎርሜሽን፣ በምግብ ዋስትና፣ በኢንዱስትሪ ዕድገትና በኢኮኖሚ ራስን መቻል ላይ የተደረገ ስትራቴጂካዊ ኢንቨስትመንት ነው” ብለዋል። አስተማማኝ ባልሆነና ውድ በሆነ የማዳበሪያ አቅርቦት ለረጅም ጊዜ ለተገደቡት ኢትዮጵያውያን አምራቾች የዚህ ፕሮጀክት ፋይዳ ፈጣንና ተጨባጭ ነው።
ከዚህ ምርጫ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ ሲገኑ የታየው ተምሳሌትነት ለቦረና ሕዝብ ትልቅ ትርጉም ነበረው። ይህ ዞን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቅበት ስም የሀገርን አንገት ያስደፋ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ሲሆን፤ እርሱም ድርቅ ነው።
ለሦስት ተከታታይ ዓመታት የዝናብ መጥፋት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ከብቶችን የገደለ፣ ቤተሰቦች ለውኃ ፍለጋ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮችን እንዲጓዙ ያስገደደ፣ እንዲሁም በእነዚህ የግጦሽ መሬቶች ላይ ለዘመናት ራሳቸውን ችለው የኖሩ ማኅበረሰቦችን ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ እጅ እንዲዘረጉ አድርጎ ነበር። ዓለም የሚያውቃት ቦረና እርሷ ነበረች።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የግንቦት ወር ጉብኝት ግን የተለየ ታሪክ አሳይቷል።
አሁን ላይ ለአርብቶ አደር ማኅበረሰቦችና ለከብቶቻቸው ንጹሕ ውኃ እያቀረቡ ያሉትን የውኃና የመስኖ መሠረተ ልማቶችን የገመገሙ ሲሆን፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት አቧራ ብቻ በነበረው መሬት ላይ የክላስተር እርሻዎችን ጎብኝተዋል፤ በያቤሎ የባህል ማዕከል መርቀዋል፤ እንዲሁም በአየር ንብረት ሁኔታዎች ምክንያት ቀድሞ ተገልሎ ለነበረው ቀጣና ዓመቱን ሙሉ ትስስር የሚፈጥር አውሮፕላን ማረፊያ መርቀው ከፍተዋል።
የአምራች ዘርፉም ተመሳሳይ የለውጥ ታሪክ አለው። በግንቦት 2018 ዓ.ም. በተካሄደው 4ኛው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ፤ መንግሥት ለአራት ዓመታት የተመዘገበውን ቀጣይነት ያለው የኢንዱስትሪ መስፋፋት ውጤቶች አቅርቧል። የአምራች ዘርፉ የግብአት አቅርቦት በዓመት 9 ሚሊዮን ቶን ወደ 15 ሚሊዮን ቶን አድጓል። የምርት አቅም አጠቃቀም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ ከፍ ማለቱን፣ የማኑፋክቸሪንግ ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 10.7 በመቶ ማደጉን፣ እንዲሁም ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የሚቀርበው ፋይናንስ ከ8.1 ቢሊዮን ብር ወደ 50 ቢሊዮን ብር ማደጉን ያሳያል።
እነዚህ ስኬቶች በሀገር ውስጥ ምርት ላይ በከፍተኛ ሁኔታ እየተንጸባረቁ ይገኛሉ። ኤክስፖው በተጠናቀቀ በሃያ ቀናት ውስጥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ ተጠናቆ ከ80 በመቶ በላይ ጥሬ ዕቃውን ከሀገር ውስጥ የሚያገኘውን ግዙፍ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት «ግራንዲዩር የሴራሚክ ማኑፋክቸሪንግ» ፋብሪካን በሞጆ ከተማ መርቀዋል። ቀደም ሲል በገቢ የሴራሚክ ምርቶች ላይ ጥገኛ የነበረችው ኢትዮጵያ አሁን ላይ የሴራሚክ ምርቶችን ከውጭ ማስገባት ሙሉ በሙሉ ለማቆምና ለውጭ ገበያ የሚሆን ምርት ለማስፋፋት እየተዘጋጀች ትገኛለች።
በቴክኖሎጂው ዘርፍም፤ ዘመናዊ ልማት ከጊዜ ወደ ጊዜ በዳታ፣ በፈጠራና በዲጂታል ሥርዓቶች የሚወሰን መሆኑን በመገንዘብ፤ መንግሥት ኢትዮጵያን ሰው ሠራሽ አስተውሎት እና የኢንዱስትሪ 5.0 ማሕቀፎችን ቀድመው ከተገበሩ ሀገራት ተርታ እያሰለፋት ይገኛል።
የጽንፈኝነትን ፖለቲካ ውድቅ ማድረግ
በኦነግ ሸኔ ዐማጽያን በንጹሐን ዜጎች ላይ በተለይም በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ ዒላማ ተደርገው የተፈጸሙ ጥቃቶችን ተከተሎ፤ የቤተሰብ እና የወዳጆቻቸውን ሕይወት ላጡ፣ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው እና የቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው በአርሲ ዞን ለሚገኙ ወገኖቻችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ይገልጻሉ።
እነዚህ ጥቃቶች የሀገሪቱን ብሔራዊ ዕድገት ለማደናቀፍ ከሚሹ አካላት፣ በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የሀገር ውስጥ አማፂ ቡድኖች እና ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጥላቻ ካላቸው የውጭ ኃይሎች ጋር በጥምረት የተከናወኑ ሲሆኑ፤ ዓላማቸውም በኢትዮጵያ አለመረጋጋትንና የምርጫ መስተጓጎልን ለመፍጠር ሲደረግ የነበረ የጥፋት ውጥን ተከታይ ነው።
መንግሥት 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለ አንዳች የፀጥታ ችግር ፍትሐዊና አሳታፊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከአንድ ዓመት በላይ የዘለቀ ልዩ ትኩረትና ዝግጅት በማድረግ በቁርጠኝነት ሲሠራ ቆይቷል። በሌላ በኩል የጥፋት ኃይሎች ከባዕዳን ጋር 'ፅምዶ' የሚል ቁርኝት በመፍጠር ዕኩይ ዓላማቸውን ለማሳካት ሰፊ የጥፋት ዝግጅት ሲያደርጉ ቆይተዋል፣ ሀገራዊ ምርጫው እንዳይከናወን ሰፊ ርብርብ አድርገዋል። በተጨባጭም በቅድመ ምርጫ እና በምርጫ ወቅት የዜጎችን የመምረጥ መብትና ነጻነት ለመጋፋትና ለማደናቀፍ አለን የሚሉትን የጥፋት እጅ ዘርግተዋል።
እነዚህ የጠላት ኃይሎች በመደጋገፍና በመናበብ ዐመፅና ሁከት ለማነሳሳት፣ ከተሞችን በሽብር ጥቃት ለማወክ፣ በመንገዶች የደፈጣ ጥቃት በመፈጸም እንቅስቃሴ ለመገደብ እና በተወሰኑ አካባቢዎች ዒላማ አድርገው ነጥሎ ለማጥቃት ተንቀሳቅሰዋል። እንደ ማሳያ የጦር መሣሪያ፣ ተተኳሾችንና ሌሎች ሎጀስቲክሶችን በድጋፍ በማቅረብ በደቡባዊ ትግራይ በሚገኙ አዋሳኝ የአማራ ክልል አንዳንድ ቦታዎች ላይ ትንኮሳ ፈጽመዋል፣ በአማራ ክልል ባሕር ዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን እና ወልድያ ከተሞችን ጨምሮ በክልሉ ዋና ዋና ከተሞች እና ሲቪሎች ላይ ዒላማ በማድረግ ያካሄደው የሽብር እንቅስቃሴና ዝግጅት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ባደራጃቸው የኅቡዕ ሴሎች አማካኝነት በተመረጡ አከባቢዎች ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ተንቀሳቅሰው የነበረ ቢሆንም ይሄን የጥፋት ሴራ እና ድርጊት እንዲከሽፍ ማድረግ ተችሏል።
በተመሳሳይ በኦሮሚያ ክልል የሸኔ ሽብር ቡድን ከጽንፈኛው ፋኖ ታጣቂ ቡድን ጋር በመናበብ በአንዳንድ አካባቢዎች መንገዶችን በመዝጋት እንቅስቃሴ ለማስቆምና ለማስተጓጎል ፍላጎት የተንቀሳቀሰ ቢሆንም በጸጥታ ኃይሉ በተወሰደበት የተጠናከረ እርምጃ ፍላጎቱን ማሳካት አልቻለም። ቡድኑ በፀጥታ ኃይሉ የተወሰደበትን ርምጃ መቋቋም ባለመቻሉ እና ፍላጎቱን ማሳካት ባለመቻሉ ስስ ዒላማዎች ላይ ያተኮረ ርምጃ በመውሰድ የሃይማኖት እና የብሔር ግጭት ለመቀስቀስ በማለም በአርሲ ዞን አሰኮ እና አካባቢው ጥቃት በመፈጸም ሁሉን አይነት የጥፋት ርብርብ ያደረገ ቢሆንም ሁኔታውን በመቆጣጠር ፀጥታ ኃይላችን በእነዚህ ኃይሎች ላይ የተቀናጀ ርምጃ እየወሰደ ይገኛል።
መንግሥት መሰል ሥጋቶችን በንቃት በመከታተል ላይ ሲሆን፣ በምርጫው ወቅትም በብዙ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተቀነባበሩ ተመሳሳይ ዕቅዶችን በስኬት ማክሸፍ ችሏል። በንጹሐን ዜጎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን፤ ፍርሃትና ክፍፍልን ከሚያጎሉ የሚዲያ ዘመቻዎች ጋር በማስተሣሠር የተቀነባበረው ይህ እኩይ ተግባር፤ በመንግሥት የደኅንነት መዋቅርና ኦፕሬሽኖች አማካኝነት በከፍተኛ ሁኔታ እንዲስተጓጎል ተደርጓል። ብሔራዊ እና ሃይማኖታዊ ክፍፍልን ለመዝራት የኃይል ጥቃትን እና ውድመትን እንደ መሣሪያ የሚጠቀሙ አካላት በሁሉም ኢትዮጵያውያን ዘንድ በግልጽ ሊወገዙ ይገባል። መሰል ተግባሮች በኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ዓይነት የወደፊት ዕድል እንደሌላቸው ለማሳየት የተቀናጀ ብሔራዊ ምላሽ በመስጠት ወሳኝ ርምጃዎችን ይቀጥላል።
በንጹሐን ዜጎች ላይ ጥቃት የሚፈጸሙ አካላት፣ ድርጊታቸውን ምክንያታዊ ለማስመሰል ምንም ዓይነት የፖለቲካ ንግግር ቢጠቀሙ፤ ወሳኝ ዓላማን እያሳኩ ሳይሆን ወንጀል እየፈጸሙ ነው። የፖለቲካ ቅሬታዎች በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት፣ በብሔራዊ ምክክር ሂደት እና በዴሞክራሲያዊ ተቋማት አማካኝነት መፍትሔ ሊያገኙ የሚችሉ እና ሊያገኙ የሚገባቸው ናቸው።
ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም::
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
Federal Democratic Republic of Ethiopia
OFFICE OF THE PRIME MINISTER
ጋዜጣዊ መግለጫ
ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ
#ethiopia | ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ ተራሮች ላይ ፈንጥቆ ጨለማውን ሳይቀድ በፊት ኢትዮጵያውያን ረጃጅም ሰልፍ ተሰልፈዋል። በጅማ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳ፣ በባሕር ዳር እንዲሁም ስማቸው በዓለም አቀፍ የዜና ጋዜጣዎች ላይ ፈጽሞ ሊወጣ በማይችሉ ከተሞችና መንደሮች ውስጥ ያሉ ወንዶችና ሴቶች፤ ወሳኝ ተግባር ለመፈጸም በሰልፍ ቆሙ። ድምፅ ሰጡ! ይህንን ታሪካዊ ኃላፊነት ለመወጣት ከሃምሳ አራት ሚልዮን በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተመዝግበው ነበር። ይህ ቁጥር ከአንዳንድ ሀገሮች አጠቃላይ ሕዝብ ቁጥር በላይ ነው። ይህ ምርጫ እውነተኛ ስለመሆኑ ጥያቄ ለሚያነሣ ለማንኛውም አካል ግልጽ እና የማያሻማ ምላሽ ሰጥቷል!
የኢትዮጵያ ሕዝብ ፍላጎት
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከ52,000 ምርጫ ጣቢያዎች መካከል ከ50,188 በላይ የሚሆኑት በሰዓቱ ተከፍተው ቀኑን ሙሉ መራጮችን ሲያስተናግዱ እንደነበር አረጋግጧል። ከ42 የፖለቲካ ፓርቲዎች የተወጣጡ ከ10,438 በላይ ዕጩዎች እና 80 የግል እጩዎች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የክልል ምክር ቤት ወንበሮችን ለማሸነፍ ተወዳድረዋል። ይህ በማንኛውም ሊለካ በሚችል መሥፈርት በኢትዮጵያ ታሪክ ትልቁ እና በውሳኔ አሰጣጥም ሆነ በአስተዳደራዊ ረገድ እጅግ በረቀቀ ሁኔታ ተግባራዊ የተደረገ ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ የታየበት ኩነት ነበር።
የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ክቡር ኡሁሩ ኬንያታ የሚመሩትና ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ታዛቢዎችን ያቀፈው የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ምርጫውን “ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን በሰፊው በሚደግፍ ሕጋዊና ተቋማዊ ማዕቀፍ ውስጥ የተካሄደ” ሲል ገምግሞታል።
በቀድሞዋ የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር ዶክተር ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ የሚመራው የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን ባወጣው የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት፤ በታዘቡባቸው ጣቢያዎች ሁሉ የምርጫ ሳጥኖች በትክክል የታሸጉ መሆናቸውን፣ የፓርቲ ወኪሎች በሂደቱ በሙሉ መገኘታቸውን እንዲሁም ምርጫው አስደናቂ ተቋማዊ፣ አስተዳደራዊና የቴክኖሎጂ ዕድገትን ያሳየ መሆናቸውን አረጋግጧል። የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ልዑክ ይህንን ምርጫ “የበርካታ አዳዲስ ምዕራፎች ምርጫ” ሲል ሰይሞታል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በድምፅ መስጠት ሂደት ውስጥ ምንም ዓይነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዳልተመለከተ አረጋግጧል። የሲቪክ ማኅበረሰብ ታዛቢዎች ጥምረት በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ከተሰጧቸው 55 ድርጅቶች 65,299 ታዛቢዎችን በመላ ሀገሪቱ ያሠማራ ሲሆን፤ 99 በመቶ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ያለምንም ዕንቅፋት የመታዘብ ዕድል ማግኘቱን አረጋግጧል። እነዚህ ተዓማኒነት ያላቸው ሀገራዊ እና አኅጉራዊ ተቋማት ያደረጓቸው ግምገማዎችና የሰጧቸው እውነተኛ ፍርዶች ናቸው። እነዚህ ለአፍሪካ ጥላቻ ካላቸው ወይም የአፍሪካን ዴሞክራሲ በውጫዊ መሥፈርቶች ከሚለኩ ተቋማት የተደመጡ ድምፆች አይደሉም።
አንዳንድ ዓለም አቀፍ ተንታኞች ይህንን ምርጫ እንደ ንግሥና በዓል አድርገው ያቆሸሹት ሲሆን ውጤቱም አስቀድሞ የተወሰነ ድራማ እንደነበር አድርገው ሊያቀርቡት ሞክረዋል። እነዚህን መግለጫዎች ከአውነታው የራቁ፣ በጥናትና ትንተና ላይ ያልተመሠረቱ እንዲሁም ነፃና የታሰበበት ዲሞክራሲያዊ ምርጫቸውን በኩራት ላደረጉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ክብር የማይሰጡ በመሆናቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሙሉ በሙሉ የማይቀበላቸው መሆኑን ያረግጣል። አስቀድሞ የተወሰነ ውጤት ቢኖር ኖሮ፤ ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ገለልተኛ ታዛቢዎችን፣ 65,299 የሀገር ውስጥ የሲቪል ማኅበረሰብ ታዛቢዎችን ወይም 1,100 ዕውቅና የተሰጣቸውን የዓለም አቀፍ ጋዜጠኞችን መጋበዝ ባላስፈለገ ነበር።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዚህ ሀገራዊ ምርጫ ለተሳተፉ የኢትዮጵያ ዜጎች፤ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና ላሠማራቸው ከ350,000 በላይ ኃላፊዎች፤ ሂደቱን ለመጠበቅ የጸጥታ ኃይሎች እንዲሁም ኢትዮጵያ ለዲሞክራሲ ግንባታ መጎልበት እና ለሂደቱ መሳካት ያላትን ቁርጠኝነት ላረጋገጡት የአፍሪካ እና ቀጠናዊ የታዛቢ ቡድኖች ምስጋናቸውን ያቀርባሉ።
ስለ ኢትዮጵያ ልማት
ኢትዮጵያውያን ግንቦት 24 2018 ዓ.ም ውሳኔያቸውን ሲያስቀምጡ፤ ሀገራቸውን በፍጹም የዲሞክራሲ ባህል ውስጥ ለማንበር ነው። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ባላት ጸጋ ልክ የሚያስፈልጋትን ሁለንተናዊ ልማት በፍጥነት እውን የማድረግ ባህል እንዲቀጥል ሕዝባችን ተናግሯል።
ባለፉት ዓመታት የታየው እውነት እንደሚያሳየን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግሥት የተስፋ ቃል መንግሥት አልነበረም፤ ይልቁንም በተጨባጭ የሚታዩ ውጤቶች የተመዘገቡበት ውጤት ተኮር መንግሥት ሲሆን፤ እነዚህም ውጤቶች በግልጽ የሚታዩ ናቸው።
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2017 በጀት ዓመት የ9.2 በመቶ ዕድገት ያስመዘገበ ሲሆን፤ ይህም በዓለም ላይ ፈጣን ዕድገት ካስመዘገቡ ኢኮኖሚዎች አንዱ ያደርገዋል። ዕድገቱ መነቃቃትን መሠረት በማድረግ በ2018 በጀት ዓመት የኢኮኖሚ ዕድገቱ 10.2 በመቶ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ዕድገቱ ግብርናን፣ ኢንዱስትሪንና የአገልግሎት ዘርፎችን በከፍተኛ ደረጃ ያካተተ ሰፊ መሠረት ያለው ቢሆንም፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ ግን ኢንዱስትሪው ለዕድገቱ ዋነኛ አንቀሳቃሽ ኃይል ሆኖ እየመጣ ይገኛል። ይህም መንግሥት ለማኑፋክቸሪንግ፣ ለኢንዱስትሪ ልማት፣ ለዕሴት ጭማሪና ለውጭ ገበያ ተኮር ምርቶች የሰጠውን ቀጣይነት ያለው ትኩረት ያሳያል።
እነዚህ ውጤቶች እንዲሁ ግምቶች ብቻ ሳይሆኑ፤ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሥርዓት አማካኝነት ክትትል የሚደረግባቸው የተጠያቂነትና የታቀደ አመራር ፍሬዎች ናቸው። አጠቃላይ የወጪ ንግድ ገቢ 20 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ይደርሳል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፤ ይህም ከ2016 ዓ.ም. ወዲህ የ100 በመቶ ገደማ ጭማሪ አሳይቷል።
የዋጋ ግሽበትም ወደ ታች ማሽቆልቆሉን በመቀጠል አሁን ላይ ወደ አንድ አሐዝ ደረጃ እየተቃረበ ይገኛል፤ ይህም በቅርብ ዓመታት ውስጥ በቤተሰቦችና በንግዶች ላይ ከባድ ጫና ፈጥሮ ከነበረው ባለ ሁለት አሐዝ የዋጋ ግሽበት አንጻር ትልቅ መሻሻል ነው። ይህ ስኬት የተመዘገበው ዓለም አቀፍ የኃይል አቅርቦትና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ቁሳቁሶችን ገበያ ያናጋው የመካከለኛው ምስራቅ ወቅታዊ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረት ጨምሮ፤ ውጫዊ ጫናዎች በነበሩበት ወቅት ነው።
የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ከተጀመረ ወዲህ መንግሥት ከውጭ ምንጮች ምንም ዓይነት አዲስ የንግድ ብድር ስምምነት ያላደረገ ሲሆን፤ ይህም የሀገሪቱን የብድር ዕዳ ጫና በከፍተኛ ሁኔታ አቅልሎታል። ከእነዚህ ቁጥሮች በስተጀርባ ኢትዮጵያውያን በዓይናቸው የሚያዩትና በእጃቸው የሚዳስሱት ተጨባጭ ለውጥ አለ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለመኖሪያ ቤቶች፣ ለንግድ ተቋማትና ለጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል እያመነጨ ይገኛል። ይህ ግድብ በራሳቸው በኢትዮጵያውያን የተደገፈ፣ በኢትዮጵያውያን መሐንዲሶች የተገነባ እና ቀጣይነት የነበረውን ውጫዊ
ጫናዎችን ተቋቁሞ የተጠናቀቀ ነው። ከሃይድሮ ፓወር ጎን ለጎን፤ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሚገኘውን የአይሻ ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ እና በአርሲ ዞን የሚገኘውን የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች፤ በመሳሰሉ ሥራዎች ታዳሽ ኃይል አቅርቦቷን እያሰፋች ሲሆን፤ ይህም የቀጣናዊ ኢነርጂ ትብብርን እያሳደገ የብሔራዊ ኃይል አቅርቦት መረቡን የመቋቋም ዐቅም ያጠናክራል። በአፍሪካ አህጉር ታሪክ ውስጥ ትልቁ የመሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት አንዱ የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ግንባታው ተጀምሯል። እነዚህ ምኞቶች አይደሉም፤ ተጨባጭ ሐቆች ናቸው።
ግብርና፣ አምራች ኢንዱስትሪና ቴክኖሎጂ
በግብርናው ዘርፍ፤ የመንግሥት የምግብ ሉዓላዊነት አጀንዳ ወቅታዊ ለውጦችን ሳይሆን መዋቅራዊ ውጤቶችን እያስገኘ ቀጥሏል። በሶማሌ ክልል የጎዴ ዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካን ለመገንባት ከአሊኮ ዳንጎቴ ግሩፕ ጋር የተፈረመው አጋርነት የዘመኑ ጉልህ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንቶች አንዱ ማረጋገጫ ነው። ፋብሪካው በዓመት 3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ዩሪያ የማምረት አቅም እንዲኖረው ታቅዶ እየተገነባ ሲሆን፤ ይህም ኢትዮጵያን በዓለም ትላልቅ ማዳበሪያ አምራች ሀገራት ተርታ ያሰልፋታል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ.ም. የፕሮጀክቱን የግንባታ ሂደት በጎበኙበት ወቅት እንደገለጹት፤ “ይህ ፕሮጀክት በግብርና ትራንስፎርሜሽን፣ በምግብ ዋስትና፣ በኢንዱስትሪ ዕድገትና በኢኮኖሚ ራስን መቻል ላይ የተደረገ ስትራቴጂካዊ ኢንቨስትመንት ነው” ብለዋል። አስተማማኝ ባልሆነና ውድ በሆነ የማዳበሪያ አቅርቦት ለረጅም ጊዜ ለተገደቡት ኢትዮጵያውያን አምራቾች የዚህ ፕሮጀክት ፋይዳ ፈጣንና ተጨባጭ ነው።
ከዚህ ምርጫ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ ሲገኑ የታየው ተምሳሌትነት ለቦረና ሕዝብ ትልቅ ትርጉም ነበረው። ይህ ዞን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቅበት ስም የሀገርን አንገት ያስደፋ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ሲሆን፤ እርሱም ድርቅ ነው።
ለሦስት ተከታታይ ዓመታት የዝናብ መጥፋት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ከብቶችን የገደለ፣ ቤተሰቦች ለውኃ ፍለጋ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮችን እንዲጓዙ ያስገደደ፣ እንዲሁም በእነዚህ የግጦሽ መሬቶች ላይ ለዘመናት ራሳቸውን ችለው የኖሩ ማኅበረሰቦችን ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ እጅ እንዲዘረጉ አድርጎ ነበር። ዓለም የሚያውቃት ቦረና እርሷ ነበረች።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የግንቦት ወር ጉብኝት ግን የተለየ ታሪክ አሳይቷል።
አሁን ላይ ለአርብቶ አደር ማኅበረሰቦችና ለከብቶቻቸው ንጹሕ ውኃ እያቀረቡ ያሉትን የውኃና የመስኖ መሠረተ ልማቶችን የገመገሙ ሲሆን፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት አቧራ ብቻ በነበረው መሬት ላይ የክላስተር እርሻዎችን ጎብኝተዋል፤ በያቤሎ የባህል ማዕከል መርቀዋል፤ እንዲሁም በአየር ንብረት ሁኔታዎች ምክንያት ቀድሞ ተገልሎ ለነበረው ቀጣና ዓመቱን ሙሉ ትስስር የሚፈጥር አውሮፕላን ማረፊያ መርቀው ከፍተዋል።
የአምራች ዘርፉም ተመሳሳይ የለውጥ ታሪክ አለው። በግንቦት 2018 ዓ.ም. በተካሄደው 4ኛው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ፤ መንግሥት ለአራት ዓመታት የተመዘገበውን ቀጣይነት ያለው የኢንዱስትሪ መስፋፋት ውጤቶች አቅርቧል። የአምራች ዘርፉ የግብአት አቅርቦት በዓመት 9 ሚሊዮን ቶን ወደ 15 ሚሊዮን ቶን አድጓል። የምርት አቅም አጠቃቀም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ ከፍ ማለቱን፣ የማኑፋክቸሪንግ ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 10.7 በመቶ ማደጉን፣ እንዲሁም ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የሚቀርበው ፋይናንስ ከ8.1 ቢሊዮን ብር ወደ 50 ቢሊዮን ብር ማደጉን ያሳያል።
እነዚህ ስኬቶች በሀገር ውስጥ ምርት ላይ በከፍተኛ ሁኔታ እየተንጸባረቁ ይገኛሉ። ኤክስፖው በተጠናቀቀ በሃያ ቀናት ውስጥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ ተጠናቆ ከ80 በመቶ በላይ ጥሬ ዕቃውን ከሀገር ውስጥ የሚያገኘውን ግዙፍ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት «ግራንዲዩር የሴራሚክ ማኑፋክቸሪንግ» ፋብሪካን በሞጆ ከተማ መርቀዋል። ቀደም ሲል በገቢ የሴራሚክ ምርቶች ላይ ጥገኛ የነበረችው ኢትዮጵያ አሁን ላይ የሴራሚክ ምርቶችን ከውጭ ማስገባት ሙሉ በሙሉ ለማቆምና ለውጭ ገበያ የሚሆን ምርት ለማስፋፋት እየተዘጋጀች ትገኛለች።
በቴክኖሎጂው ዘርፍም፤ ዘመናዊ ልማት ከጊዜ ወደ ጊዜ በዳታ፣ በፈጠራና በዲጂታል ሥርዓቶች የሚወሰን መሆኑን በመገንዘብ፤ መንግሥት ኢትዮጵያን ሰው ሠራሽ አስተውሎት እና የኢንዱስትሪ 5.0 ማሕቀፎችን ቀድመው ከተገበሩ ሀገራት ተርታ እያሰለፋት ይገኛል።
የጽንፈኝነትን ፖለቲካ ውድቅ ማድረግ
በኦነግ ሸኔ ዐማጽያን በንጹሐን ዜጎች ላይ በተለይም በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ ዒላማ ተደርገው የተፈጸሙ ጥቃቶችን ተከተሎ፤ የቤተሰብ እና የወዳጆቻቸውን ሕይወት ላጡ፣ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው እና የቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው በአርሲ ዞን ለሚገኙ ወገኖቻችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ይገልጻሉ።
እነዚህ ጥቃቶች የሀገሪቱን ብሔራዊ ዕድገት ለማደናቀፍ ከሚሹ አካላት፣ በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የሀገር ውስጥ አማፂ ቡድኖች እና ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጥላቻ ካላቸው የውጭ ኃይሎች ጋር በጥምረት የተከናወኑ ሲሆኑ፤ ዓላማቸውም በኢትዮጵያ አለመረጋጋትንና የምርጫ መስተጓጎልን ለመፍጠር ሲደረግ የነበረ የጥፋት ውጥን ተከታይ ነው።
መንግሥት 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለ አንዳች የፀጥታ ችግር ፍትሐዊና አሳታፊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከአንድ ዓመት በላይ የዘለቀ ልዩ ትኩረትና ዝግጅት በማድረግ በቁርጠኝነት ሲሠራ ቆይቷል። በሌላ በኩል የጥፋት ኃይሎች ከባዕዳን ጋር 'ፅምዶ' የሚል ቁርኝት በመፍጠር ዕኩይ ዓላማቸውን ለማሳካት ሰፊ የጥፋት ዝግጅት ሲያደርጉ ቆይተዋል፣ ሀገራዊ ምርጫው እንዳይከናወን ሰፊ ርብርብ አድርገዋል። በተጨባጭም በቅድመ ምርጫ እና በምርጫ ወቅት የዜጎችን የመምረጥ መብትና ነጻነት ለመጋፋትና ለማደናቀፍ አለን የሚሉትን የጥፋት እጅ ዘርግተዋል።
እነዚህ የጠላት ኃይሎች በመደጋገፍና በመናበብ ዐመፅና ሁከት ለማነሳሳት፣ ከተሞችን በሽብር ጥቃት ለማወክ፣ በመንገዶች የደፈጣ ጥቃት በመፈጸም እንቅስቃሴ ለመገደብ እና በተወሰኑ አካባቢዎች ዒላማ አድርገው ነጥሎ ለማጥቃት ተንቀሳቅሰዋል። እንደ ማሳያ የጦር መሣሪያ፣ ተተኳሾችንና ሌሎች ሎጀስቲክሶችን በድጋፍ በማቅረብ በደቡባዊ ትግራይ በሚገኙ አዋሳኝ የአማራ ክልል አንዳንድ ቦታዎች ላይ ትንኮሳ ፈጽመዋል፣ በአማራ ክልል ባሕር ዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን እና ወልድያ ከተሞችን ጨምሮ በክልሉ ዋና ዋና ከተሞች እና ሲቪሎች ላይ ዒላማ በማድረግ ያካሄደው የሽብር እንቅስቃሴና ዝግጅት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ባደራጃቸው የኅቡዕ ሴሎች አማካኝነት በተመረጡ አከባቢዎች ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ተንቀሳቅሰው የነበረ ቢሆንም ይሄን የጥፋት ሴራ እና ድርጊት እንዲከሽፍ ማድረግ ተችሏል።
በተመሳሳይ በኦሮሚያ ክልል የሸኔ ሽብር ቡድን ከጽንፈኛው ፋኖ ታጣቂ ቡድን ጋር በመናበብ በአንዳንድ አካባቢዎች መንገዶችን በመዝጋት እንቅስቃሴ ለማስቆምና ለማስተጓጎል ፍላጎት የተንቀሳቀሰ ቢሆንም በጸጥታ ኃይሉ በተወሰደበት የተጠናከረ እርምጃ ፍላጎቱን ማሳካት አልቻለም። ቡድኑ በፀጥታ ኃይሉ የተወሰደበትን ርምጃ መቋቋም ባለመቻሉ እና ፍላጎቱን ማሳካት ባለመቻሉ ስስ ዒላማዎች ላይ ያተኮረ ርምጃ በመውሰድ የሃይማኖት እና የብሔር ግጭት ለመቀስቀስ በማለም በአርሲ ዞን አሰኮ እና አካባቢው ጥቃት በመፈጸም ሁሉን አይነት የጥፋት ርብርብ ያደረገ ቢሆንም ሁኔታውን በመቆጣጠር ፀጥታ ኃይላችን በእነዚህ ኃይሎች ላይ የተቀናጀ ርምጃ እየወሰደ ይገኛል።
መንግሥት መሰል ሥጋቶችን በንቃት በመከታተል ላይ ሲሆን፣ በምርጫው ወቅትም በብዙ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተቀነባበሩ ተመሳሳይ ዕቅዶችን በስኬት ማክሸፍ ችሏል። በንጹሐን ዜጎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን፤ ፍርሃትና ክፍፍልን ከሚያጎሉ የሚዲያ ዘመቻዎች ጋር በማስተሣሠር የተቀነባበረው ይህ እኩይ ተግባር፤ በመንግሥት የደኅንነት መዋቅርና ኦፕሬሽኖች አማካኝነት በከፍተኛ ሁኔታ እንዲስተጓጎል ተደርጓል። ብሔራዊ እና ሃይማኖታዊ ክፍፍልን ለመዝራት የኃይል ጥቃትን እና ውድመትን እንደ መሣሪያ የሚጠቀሙ አካላት በሁሉም ኢትዮጵያውያን ዘንድ በግልጽ ሊወገዙ ይገባል። መሰል ተግባሮች በኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ዓይነት የወደፊት ዕድል እንደሌላቸው ለማሳየት የተቀናጀ ብሔራዊ ምላሽ በመስጠት ወሳኝ ርምጃዎችን ይቀጥላል።
በንጹሐን ዜጎች ላይ ጥቃት የሚፈጸሙ አካላት፣ ድርጊታቸውን ምክንያታዊ ለማስመሰል ምንም ዓይነት የፖለቲካ ንግግር ቢጠቀሙ፤ ወሳኝ ዓላማን እያሳኩ ሳይሆን ወንጀል እየፈጸሙ ነው። የፖለቲካ ቅሬታዎች በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት፣ በብሔራዊ ምክክር ሂደት እና በዴሞክራሲያዊ ተቋማት አማካኝነት መፍትሔ ሊያገኙ የሚችሉ እና ሊያገኙ የሚገባቸው ናቸው።
ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም::
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
2 months ago
የምርጫ ቦርድ ይፋዊ መግለጫ እስከሚሰጥ ድረስ ማንኛውም አካል ራሱን አሸናፊ አድርጎ ከመግለጽ ይቆጠብ":-ኢሰመጉ‼️
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ባወጣው የምርጫ መታዘብ ቅድመ መግለጫ ላይ ያነሳቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦
ጥብቅ ማሳሰቢያ፦የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ (NEBE) ይፋዊ መግለጫ እስከሚሰጥ ድረስ ማንኛውም ግለሰብ፣ የፖለቲካ ድርጅት ወይም የማኅበራዊ ሚዲያ አንቂዎች ጊዜያዊ ውጤት በማጋራት ማኅበረሰቡን ከማደናገር እንዲቆጠቡ አሳስቧል።
የምልከታ ስፋት፦ኢሰመጉ ባሰማራቸው 433 ታዛቢዎች አማካኝነት ከ800 በላይ የምርጫ ጣቢያዎችን ተከታትሏል።
⚠️ የተስተዋሉ ዋና ዋና ተግዳሮቶች፦
* የአዲሱ ዲጂታል የመራጮች ምዝገባ ሥልት መጀመሩ የሚበረታታ ቢሆንም፣ የአስፈጻሚዎች ሥልጠና ማነስ ለመራጮች መጨናነቅና ለሰዓት መራዘም ምክንያት ሆኗል።
* በበርካታ አካባቢዎች የትራንስፖርት መቋረጥ፣ በአዲስ አበባ የሰልፍ አስተባባሪዎች ማነስ እና በመራጮች ላይ የደረሰ የእንግልት ሰዓት።
* በሐዋሳና አካባቢው በሚገኙ ውስን ጣቢያዎች የምርጫ አስፈጻሚዎች በሚስጥራዊ ድምፅ መስጫ ቦታ በመግባት የሥነ-ልቦና ጫና ማድረጋቸው እና ያልተመረጡ ወረቀቶችን ወደ ሳጥን ማስገባት የመሳሰሉ የነፃነት መብትን የገደቡ ክስተቶች መታየታቸው።
✅ በበጎ ጎን የተነሱ ነጥቦች፦
* የመራጮች ከፍተኛ ተነሳሽነት፣ በቂ የቁሳቁስ አቅርቦት እና በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች የጎላ የጸጥታ መደፍረስ ሳይኖር ሂደቱ መጠናቀቁ።
"ኢሰመጉ ምርጫ ቦርድ በአንጻራዊነት ስኬታማና ሰላማዊ ምርጫ ማከናወኑን በመግለጽ ዕውቅና የሰጠ ሲሆን፣ በቀጣይ ግን የተስተዋሉ ችግሮችን በዝርዝር ለይቶ እንዲያርም ጥሪ አቅርቧል።"
Seledadotio
Seledadotio
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ባወጣው የምርጫ መታዘብ ቅድመ መግለጫ ላይ ያነሳቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦
ጥብቅ ማሳሰቢያ፦የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ (NEBE) ይፋዊ መግለጫ እስከሚሰጥ ድረስ ማንኛውም ግለሰብ፣ የፖለቲካ ድርጅት ወይም የማኅበራዊ ሚዲያ አንቂዎች ጊዜያዊ ውጤት በማጋራት ማኅበረሰቡን ከማደናገር እንዲቆጠቡ አሳስቧል።
የምልከታ ስፋት፦ኢሰመጉ ባሰማራቸው 433 ታዛቢዎች አማካኝነት ከ800 በላይ የምርጫ ጣቢያዎችን ተከታትሏል።
⚠️ የተስተዋሉ ዋና ዋና ተግዳሮቶች፦
* የአዲሱ ዲጂታል የመራጮች ምዝገባ ሥልት መጀመሩ የሚበረታታ ቢሆንም፣ የአስፈጻሚዎች ሥልጠና ማነስ ለመራጮች መጨናነቅና ለሰዓት መራዘም ምክንያት ሆኗል።
* በበርካታ አካባቢዎች የትራንስፖርት መቋረጥ፣ በአዲስ አበባ የሰልፍ አስተባባሪዎች ማነስ እና በመራጮች ላይ የደረሰ የእንግልት ሰዓት።
* በሐዋሳና አካባቢው በሚገኙ ውስን ጣቢያዎች የምርጫ አስፈጻሚዎች በሚስጥራዊ ድምፅ መስጫ ቦታ በመግባት የሥነ-ልቦና ጫና ማድረጋቸው እና ያልተመረጡ ወረቀቶችን ወደ ሳጥን ማስገባት የመሳሰሉ የነፃነት መብትን የገደቡ ክስተቶች መታየታቸው።
✅ በበጎ ጎን የተነሱ ነጥቦች፦
* የመራጮች ከፍተኛ ተነሳሽነት፣ በቂ የቁሳቁስ አቅርቦት እና በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች የጎላ የጸጥታ መደፍረስ ሳይኖር ሂደቱ መጠናቀቁ።
"ኢሰመጉ ምርጫ ቦርድ በአንጻራዊነት ስኬታማና ሰላማዊ ምርጫ ማከናወኑን በመግለጽ ዕውቅና የሰጠ ሲሆን፣ በቀጣይ ግን የተስተዋሉ ችግሮችን በዝርዝር ለይቶ እንዲያርም ጥሪ አቅርቧል።"
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
Comments