2 months ago
ራይድ ትራንስፖርት ተሸለመ
RIDE በAfrica's Best Brands Award ላይ Most Admired Ethiopian Brand በመሆን ለከፍተኛ ሽልማት በቅቷል::
በአዲስ አበባ United Nations Economic Commission for Africa (ECA) በተደረገው የሽልማት ስነ-ስርዓት ላይ ድርጅታችን ይህንን ታላቅ ክብርና ሽልማት በማግኘቱ የተሰማን ደስታ እየገለፅን ÷ በመላው የራይድ ቤተሰብ ስም ለማመስገን እንወዳለን::
ድርጅታችን በ2006 ዓ.ም RIDE የተሰኘውን የንግድ ስም እና ምልክት በኢትዮዽያ አዕምሮ ንብረት ጥበቃ በማስመዝገብ በኢትዮዽያ የመጀመርያውን የኤሌክትሮኒክ ታክሲ አገልግሎት ዘርፍ ፈር - ቀዳጅ ሲሆን በአሁን ወቅት በስፋት አገልግሎቱን እያቀረበ ይገኛል:: በተጨማሪም በFood Delivery እና ተዛማች አገልግሎቶች ላይ በመሪነት እያገለገለ ይገኛል::
ይህንን ትልቅ ብራንድ ስንገነባ በነበረው ሂደት ከጎናችን ለነበራችሁ አሽከርካሪዎች ÷ ደንበኞቻችን እና መላው የራይድ ቤተሰቦች በቀጣይም ከኢትዮዽያ አልፎ በአፍሪካ በምናደርገው ጉዞ አብረውን በዘላቂነት እንደሚወዳጁን እንተማመናለን::
ከRIDE ጋር ወደፊት💛!
RIDE በAfrica's Best Brands Award ላይ Most Admired Ethiopian Brand በመሆን ለከፍተኛ ሽልማት በቅቷል::
በአዲስ አበባ United Nations Economic Commission for Africa (ECA) በተደረገው የሽልማት ስነ-ስርዓት ላይ ድርጅታችን ይህንን ታላቅ ክብርና ሽልማት በማግኘቱ የተሰማን ደስታ እየገለፅን ÷ በመላው የራይድ ቤተሰብ ስም ለማመስገን እንወዳለን::
ድርጅታችን በ2006 ዓ.ም RIDE የተሰኘውን የንግድ ስም እና ምልክት በኢትዮዽያ አዕምሮ ንብረት ጥበቃ በማስመዝገብ በኢትዮዽያ የመጀመርያውን የኤሌክትሮኒክ ታክሲ አገልግሎት ዘርፍ ፈር - ቀዳጅ ሲሆን በአሁን ወቅት በስፋት አገልግሎቱን እያቀረበ ይገኛል:: በተጨማሪም በFood Delivery እና ተዛማች አገልግሎቶች ላይ በመሪነት እያገለገለ ይገኛል::
ይህንን ትልቅ ብራንድ ስንገነባ በነበረው ሂደት ከጎናችን ለነበራችሁ አሽከርካሪዎች ÷ ደንበኞቻችን እና መላው የራይድ ቤተሰቦች በቀጣይም ከኢትዮዽያ አልፎ በአፍሪካ በምናደርገው ጉዞ አብረውን በዘላቂነት እንደሚወዳጁን እንተማመናለን::
ከRIDE ጋር ወደፊት💛!
3 months ago
በድርድር የሚጭኑ የኤሌክትሮኒክስ ታክሲ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ መጀመሩ ተገለጸ
#fastmereja I የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኤሌክትሮኒክስ ታክሲ (Ride) ስምሪት ወስደው ከሲስተም ውጪ በድርድር የሚጭኑ እና በህገወጥ ታሪፍ አገልግሎት የሚሰጡ አሽከርካሪዎች ላይ ጥብቅ ቁጥጥርና እርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታወቀ። እርምጃው በኮድ 3 የኤሌክትሮኒክስ ታክሲዎች እና በህገወጥ መንገድ በሚንቀሳቀሱ የኮድ 2 የቤት ተሽከርካሪዎች ላይ ያተኮረ ነው።
ቢሮው ባደረገው ክትትል፣ አንዳንድ አሽከርካሪዎች የድርጅት ሎጎ በመለጠፍ በተለይም ጠዋትና ማታ የሰው እንቅስቃሴ በሚበዛባቸው አካባቢዎች ህገወጥ ተርሚናል በመፍጠር ያለ ሲስተም በጥሪና በግምት ታሪፍ ተሳፋሪዎችን ሲጭኑ ተገኝተዋል። ይህ አሰራር ከህጋዊው የኤሌክትሮኒክስ ታክሲ ስምሪት ውጪ መሆኑ ተገልጿል።
#fastmereja I የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኤሌክትሮኒክስ ታክሲ (Ride) ስምሪት ወስደው ከሲስተም ውጪ በድርድር የሚጭኑ እና በህገወጥ ታሪፍ አገልግሎት የሚሰጡ አሽከርካሪዎች ላይ ጥብቅ ቁጥጥርና እርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታወቀ። እርምጃው በኮድ 3 የኤሌክትሮኒክስ ታክሲዎች እና በህገወጥ መንገድ በሚንቀሳቀሱ የኮድ 2 የቤት ተሽከርካሪዎች ላይ ያተኮረ ነው።
ቢሮው ባደረገው ክትትል፣ አንዳንድ አሽከርካሪዎች የድርጅት ሎጎ በመለጠፍ በተለይም ጠዋትና ማታ የሰው እንቅስቃሴ በሚበዛባቸው አካባቢዎች ህገወጥ ተርሚናል በመፍጠር ያለ ሲስተም በጥሪና በግምት ታሪፍ ተሳፋሪዎችን ሲጭኑ ተገኝተዋል። ይህ አሰራር ከህጋዊው የኤሌክትሮኒክስ ታክሲ ስምሪት ውጪ መሆኑ ተገልጿል።
5 months ago
የራይድ ትራንስፖርት እና የቦስተን ፓርትነርስ (ኩሪፍቱ) ታሪካዊ የሥራ ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፖርት ፈር ቀዳጅ የሆነው ራይድ ትራንስፖርት፣ በቱሪዝምና መስተንግዶ ዘርፍ ግዙፍ ስም ካለው ቦስተን ፓርትነርስ ጋር ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት በጋራ ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተፈራርሟል።
የኤሌክትሪክ መኪኖች አገልግሎት፦
ራይድ የኤሌክትሪክ መኪኖቹን እንደ እንጦጦ ፓርክ፣ አፍሪካ ቪሌጅ እና ኩሪፍቱ ቢሾፍቱ ባሉ የቱሪስት መስህቦች በመመደብ ከቦስተን ፓርትነርስ ጋር በጋራ ይሰራል።
ለታላላቅ ሁነቶች አስተማማኝ ትራንስፖርት፦
በኩሪፍቱ ሪዞርቶች በሚካሄዱ ትልልቅ ስብሰባዎች፣ የጋብቻ ሥነ ሥርዓቶችና ኮንሰርቶች ወቅት ራይድ በቂና አስተማማኝ ትራንስፖርት ያቀርባል።
ዘመናዊ የቱሪስት ትራንስፖርት፦
ለኩሪፍቱ ሪዞርትና ለቦስተን ስፓ ደንበኞች ያለምንም እንግልት የሚንቀሳቀሱበት ዘመናዊ የትራንስፖርት አገልግሎት ይቀርባል።
የጋራ የገበያ ትስስርና ፕሮሞሽን፦
ሁለቱ ተቋማት የጋራ የገበያ ትስስር፣ የማስተዋወቅና የብራንድ ግንባታ ሥራዎችን በትብብር ያከናውናሉ።
አዳዲስ ፓኬጆች፦
የገበያ ተደራሽነትን የሚያሰፉ አዳዲስ የጋራ ፓኬጆችን በማዘጋጀት ለተጠቃሚዎች ያቀርባሉ።
የራይድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወይዘሮ ሳምራዊት ፍቅሩ ስምምነቱ ሰዎችን ከዕድሎች ጋር የማገናኘት ራዕያቸውን ይበልጥ እንደሚያሳልጠው ገልጸዋል።
የቦስተን ፓርትነርስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ታዲዎስ ጌታቸው በበኩላቸው፣ ድርጅታቸው ላለፉት 24 ዓመታት የጀመረውን አዳዲስ የቱሪዝም አገልግሎቶችን የማቅረብ ጉዞ ይህ ስምምነት ይበልጥ እንደሚያዘምነው ተናግረዋል።
#getu #ethiopia #ride #bostonpartners #kuriftu #tourism #digitaltransport #businessnews #samrawitfikru #tadiwosgetachew #ራይድ #ኩሪፍቱ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፖርት ፈር ቀዳጅ የሆነው ራይድ ትራንስፖርት፣ በቱሪዝምና መስተንግዶ ዘርፍ ግዙፍ ስም ካለው ቦስተን ፓርትነርስ ጋር ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት በጋራ ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተፈራርሟል።
የኤሌክትሪክ መኪኖች አገልግሎት፦
ራይድ የኤሌክትሪክ መኪኖቹን እንደ እንጦጦ ፓርክ፣ አፍሪካ ቪሌጅ እና ኩሪፍቱ ቢሾፍቱ ባሉ የቱሪስት መስህቦች በመመደብ ከቦስተን ፓርትነርስ ጋር በጋራ ይሰራል።
ለታላላቅ ሁነቶች አስተማማኝ ትራንስፖርት፦
በኩሪፍቱ ሪዞርቶች በሚካሄዱ ትልልቅ ስብሰባዎች፣ የጋብቻ ሥነ ሥርዓቶችና ኮንሰርቶች ወቅት ራይድ በቂና አስተማማኝ ትራንስፖርት ያቀርባል።
ዘመናዊ የቱሪስት ትራንስፖርት፦
ለኩሪፍቱ ሪዞርትና ለቦስተን ስፓ ደንበኞች ያለምንም እንግልት የሚንቀሳቀሱበት ዘመናዊ የትራንስፖርት አገልግሎት ይቀርባል።
የጋራ የገበያ ትስስርና ፕሮሞሽን፦
ሁለቱ ተቋማት የጋራ የገበያ ትስስር፣ የማስተዋወቅና የብራንድ ግንባታ ሥራዎችን በትብብር ያከናውናሉ።
አዳዲስ ፓኬጆች፦
የገበያ ተደራሽነትን የሚያሰፉ አዳዲስ የጋራ ፓኬጆችን በማዘጋጀት ለተጠቃሚዎች ያቀርባሉ።
የራይድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወይዘሮ ሳምራዊት ፍቅሩ ስምምነቱ ሰዎችን ከዕድሎች ጋር የማገናኘት ራዕያቸውን ይበልጥ እንደሚያሳልጠው ገልጸዋል።
የቦስተን ፓርትነርስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ታዲዎስ ጌታቸው በበኩላቸው፣ ድርጅታቸው ላለፉት 24 ዓመታት የጀመረውን አዳዲስ የቱሪዝም አገልግሎቶችን የማቅረብ ጉዞ ይህ ስምምነት ይበልጥ እንደሚያዘምነው ተናግረዋል።
#getu #ethiopia #ride #bostonpartners #kuriftu #tourism #digitaltransport #businessnews #samrawitfikru #tadiwosgetachew #ራይድ #ኩሪፍቱ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
ብራድ ፒት እና ኢነስ ዴ ራሞን በአውሮፓ ሊጋቡ ነው
ታዋቂው የሆሊውድ ተዋናይ ብራድ ፒት ከፍቅረኛው ኢነስ ዴ ራሞን ጋር በአውሮፓ በድብቅ ለመጋባት መዘጋጀቱ ተሰማ።
በአሁኑ ወቅት "The Riders" የተሰኘውን ፊልም ለመቅረጽ አውሮፓ የሚገኘው ብራድ፣ ባለፈው ነሐሴ የእናቱን ህልፈት ተከትሎ የህይወትን አጭርነት በመረዳት ትዳር ለመመስረት መወሰኑ ተገልጿል።
ከአንጀሊና ጆሊ ጋር ያለው የፍርድ ቤት ክርክር እና ከልጆቹ ጋር ያለው የሻከረ ግንኙነት ቢቀጥልም፣ የጌጣጌጥ ባለሙያዋ ኢነስ ለብራድ የሰላም ምንጭ ሆናለታለች።
ሰርጉ በዚህ አመት በግሪክ ወይም በሌላ የአውሮፓ ሀገር፣ ጥቂት ሰዎች ብቻ በሚገኙበት ሁኔታ "ድንገት" እንደሚከናወን ይጠበቃል።
ምንጭ፦ ራዳር ኦንላይን
ታዋቂው የሆሊውድ ተዋናይ ብራድ ፒት ከፍቅረኛው ኢነስ ዴ ራሞን ጋር በአውሮፓ በድብቅ ለመጋባት መዘጋጀቱ ተሰማ።
በአሁኑ ወቅት "The Riders" የተሰኘውን ፊልም ለመቅረጽ አውሮፓ የሚገኘው ብራድ፣ ባለፈው ነሐሴ የእናቱን ህልፈት ተከትሎ የህይወትን አጭርነት በመረዳት ትዳር ለመመስረት መወሰኑ ተገልጿል።
ከአንጀሊና ጆሊ ጋር ያለው የፍርድ ቤት ክርክር እና ከልጆቹ ጋር ያለው የሻከረ ግንኙነት ቢቀጥልም፣ የጌጣጌጥ ባለሙያዋ ኢነስ ለብራድ የሰላም ምንጭ ሆናለታለች።
ሰርጉ በዚህ አመት በግሪክ ወይም በሌላ የአውሮፓ ሀገር፣ ጥቂት ሰዎች ብቻ በሚገኙበት ሁኔታ "ድንገት" እንደሚከናወን ይጠበቃል።
ምንጭ፦ ራዳር ኦንላይን
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ዐድዋ፡- የአፍሪካና የመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ብሩሕ ፋና!!
#ethiopia | ደቡብ አፍሪካዊው የፀረ-አፓርታይድ ታጋይ፣ የነጻነት አርበኛና የዓለም ሰላም ኖቤል ተሸላሚው፣ ኔልሰን ሮሂላላ ማንዴላ- የዐድዋ ድልን ፋይዳና ትሩፋት በተመለከተ፣ በአንድ ወቅት አፍሪካውያን መሪዎች በተገኙበት አንድ ትልቅ የስብሰባ መድረክ ላይ እንዲህ ብለው ነበር፤
"The Adowa Victory provided practical expression to Ethiopianism: self-worth, dignity, unity, confidence, self-reliance, race pride, spirituality, and freedom from colonialism."
ዐድዋ- በሺህ ዘመናት ታሪኳና ቅርስዋ፣ ገናና ሥልጣኔዋና አኩሪ ባህሏ ለምትታወቀው፣ በነጻነቷና በሉዓላዊነቷ ጸንታ የኖረችውን ሀገራችንን ኢትዮጵያን ዳግመኛ በዓለም መድረክ ከፍ ያደረገ ነው።
ዐድዋ የአፍሪካውያን፣ የአፍሪካ አሜሪካውያንና የመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት አለኝታ፣ የወኔና ስንቅ የሆነ፤ ሰው የመሆን ከፈጣሪ ዘንድ የተቸረ መለኮታዊ ፍቅርንና ክብርን ያላቀ ነው፡፡
በርግጥም ኔልሰን ማንዴላ በንግግራቸው ለመጥቀስ እንደሞከሩት ዐድዋ- ለኢትዮጵያዊነት ዝርግፍ ጌጥ፣ የተደነቀ ውበት፣ ሰው የመሆን ክብርንና የመንፈስ ልእልናን ያጎናጸፈ፣ ከዘረኝነት እኩይ እሳቤን የናደ፤ የቅኝ ግዛት ቀምበር እንዲሰበር ያደረገ አንፀባራቂ ድል ነው፡፡
ታሪክ እንደሚነግረን ጥቁር ሕዝቦች ለአፍሪካዊ ማንነታቸው፣ ታሪካቸው፣ ቅርሳቸው፣ ነጻነታቸውና ሉዓላዊነታቸው መከበርና ዕውን መኾን የአኅጉሪቷ እልፍ ልጆቿ ደም እንደ ጅረት ፈሷል፣ አጥንታቸውም ተከስክሷል፡፡
አፍሪካውያንና መላው ጥቁር ሕዝብ በሰስትና በናፍቆት የሚያስቡትና የሚያዩት አረንጓዴው፣ ቢጫውና ቀዩ ሰንደቀ ዓላማችን፣ በጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን ክቡር ደም መሥዋዕትነትና አጥንታቸው መከስከስ ያሸበረቀና ያንጸባረቀ ነው፡፡
ተወዳጇ ከያኒ እጅጋየሁ ሽባባው/ጂጂ ‹‹ዓድዋ›› በሚለው ተወዳጅ ዜማዋ ዜማዋ እንዲህ ብላ እንዳጎራጎረችው፤
"… የተሰጠኝ ሕይወት ዛሬ በነጻነት፣
ሰው ተከፍሎበታል ከደምና ከአጥንት፡፡
ስንት ወገን ወደቀ፣ በነጻነት ምድር፣
ትናገር ዓድዋ፣ ትናገር አገሬ፣
እንዴት እንደቆምኩኝ በፊታችሁ ዛሬ …፤"
ይህ ዛሬ በነጻነት የቆምንባት ምድር በብዙዎች፣ በእልፎች ክቡር ደም መሥዋዕትነት የጸና መኾኑን ለአፍታ እንኳን ልንዘነጋው አይገባም፡፡ በእነዛ ጥቁር መኾን እንደ ወንጀልና ክህደት በተቆጠረበት አስከፊ ዘመን፤ ለጥቁር ሕዝቦች ከእንሰሳ ያነሰ ክብር እንኳን በተነፈገበት የአፍሪካችን የጨለማና እንደ መርግ የከበደ የመከራ ዘመኗ- አፍሪካውያን የሰው ልጅ ሕሊና ሊሸከመው የማይችል ውርደትና መከራን አሳልፈዋል፡፡
ለዘመናት በእንዲህ ዓይነት ውርደትና መከራ ጀርባዋ ለጎበጠው አፍሪካና ለመላው ጥቁር ሕዝብ- እማማ ኢትዮጵያ አፍሪካውያንና ጥቁር ሕዝቦች ሁሉ በናፍቆትና በሰቀቀን የሚያስቧት፣ በዘላለም ቃል ኪዳን በልባቸው ጽላት የተጻፈች፣ የታተመች ከሩቅ አሻግረው የሚያይዋት አፍሪካዊት የነጻነት ቀንዲል፣ የነጻነታቸውና የሉዓላዊነታቸው የተስፋቸው፣ ምድር ነበረች፡፡
አገራችን ኢትዮጵያን በብዙዎች አፍሪካውያንና በመላው የጥቁር ሕዝብ ዘንድ የነጻነታቸው ተስፋና ብርሃን ተምሳሌት ሆና ከፍ ብላ እንደትታይ ያደረጓት በርካታ ታሪካዊ ሐቆች አሉ፡፡
ኢትዮጵያችን በሺሕ ዘመናት የሚለካው ታሪኳ፣ ጥንታዊና ገናና የኾነ ሥልጣኔዋ፣ ነጻነታቸውን አፍቃሪ ለኾኑ የዓለም ሕዝቦች ተምሳሌት የኾነው የልጆቿ የአይበገሬነት ጽኑ የነጻነት መንፈስ የሚጠቀስ ነው፡፡ ከዚህም ጋር ተያይዞ የሚነሣው አንጸባራቂው የዓድዋው ድል በግንባር ቀደምትነትና በዋነኝነት የሚጠቀስ ነው፡፡
ይህ መላው አፍሪካ በባርነት ቀንበር ስር ወድቆ በሚማቅቅበት ዘመን፣ ከምሥራቅ አፍሪካዊቷ፣ ጥንታዊት አገር የተሰማው የድል ብስራት፣ ለአውሮፓውያን ቅኝ ገዢዎች ሊሰሙትና ሊቀበሉት የተናነቃቸው ታላቅ መርዶ ነበር፡፡
በ1888 ዓ.ም. ከሮማ ገሥግሦ፣ ቀይ ባሕርን አቋርጦ ኢትዮጵያን ቅኝ ለመግዛት የመጣው ኃይል በጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን ብርቱ ክንድ ተመቶ በታላቅ እፍረት ወደመጣበት ተመለሰ፡፡ ያ አንፀባራቂ የዓድዋ ድልም በጥቁር ሕዝቦች ታሪክ ውስጥ አዲስ የታሪክ ምዕራፍን ከፈተ፡፡
የዚህ ድል ዜማም በዓለም ዙሪያ ሁሉ ከፍ ብሎ ተሰማ፡፡ በአውሮፓ የሚታተሙ ጋዜጦችም ድሉን አስመልክተው በፊት ገጾቻቸው ዘገቡ፡፡ ቪቫ ምኒልክ! ቪቫ ጣይቱ! የሚሉ የድል ብስራቶችና ዜናዎች በመላው ዓለም ናኙ፡፡
በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በካረቢያንና በጃሜይካ በዓድዋው የድል ስሜትና፣ በኢትዮጵያዊነት የነጻነት ተጋድሎ ሰሜት የተረገዙ ንቅናቄዎችም ብቅ ብቅ ማለት ጀመሩ፡፡ ዓድዋ የአፍሪካውያንና የመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ቀንዲል ኾኖ ደምቆ፣ ፈክቶ አበራ፡፡ በባርነትና በቅኝ ግዛት ስር ኾነው የሚማቅቁ አፍሪካውያንና ጥቁር ሕዝቦችም ከዓድዋው ድል በኋላ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ማሰማት ጀመሩ፡፡
ሁጊንስና ጃክሰን የተባሉ አውሮፓውያን ምሁራን፤ An Introduction to African Civilizations with Main Currents in Ethiopian History, በሚል ርእስ ባስነበቡት መጽሐፋቸው እንደገለጹትም፤
"ዐፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ ሰራዊት በኢጣሊያ ቅኝ ገዢ ኃይሎች ላይ የተጎነጸፉት ድል፣ ጥንታውያኑን ኢትዮጵያውያንን ዘመናት ያስቆጠረ ነጻነታቸውንና ሉዓላዊነታቸውን ዳግም በተግባር ያረጋገጠ ድል ነው፤" በማለት ምስክርነታቸውን ሲሰጡ፤
እንግሊዛዊው ጸሐፊ ጆርጅ በርኬሌይ ደግሞ፤ "የዓድዋ ድል ቅኝ ገዢ ተስፋፊ የኾኑ አውሮፓውያን ቆም ብለው እንዲያሰቡ ያደረጋቸው አንጸባራቂ ድል ነው፡፡" በማለት ነበር የገለጸው፡፡
ዐድዋ በቅኝ ግዛት ስር ወድቀው ሲማቅቁ ለነበሩ ለአፍሪካውያንና ለመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተስፋ ጮራን የፈነጠቀ፣ ለነጻነት ታጋዮች ትልቅ ወኔንና መነቃቃት የፈጠረ ድል ነው፡፡
ዐድዋ ለአፍሪካውያንና ለጥቁር ሕዝቦች ብቻ ሣይሆን ለሰው ልጆች ሁሉ- ሰው የመሆን ከፈጣሪ ዘንድ የተቸረን መለኮታዊ ፍቅርና ክብርን ከፍ ከፍ ያደረገ የድል፣ የነጻት ታላቅ ዓርማ ነው፡፡ ይህ የነጻት ድል በአፍሪካና በመላው ዓለም ሲሰማ፣ ዳግመኛ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በዓለም መድረክ አብቦ፣ ፈክቶና ደምቆ፣ ከፍ ከፍ ብሎ ታየ፡፡
ለመውጫ ያህል፤
የኬንያው የነፃነት ታጋይና ዐርበኛ ጆሞ ኬንያታ ለትምህርት እንግሊዝ አገር በነበሩበት ወቅት የዐድዋን ታላቅ የነጻነት መንፈስ በልባቸው የናኘውን ገጠመኝ እናስታውስ።
ነገሩ እንዲህ ነው። ጆሞ ኬንያታ በዩኒቨርስቲያቸው ቤተ-መጻሕፍት መደርደሪያ ላይ የኢትዮጵያን ታሪክ በሚተርከው መጽሐፍ ውስጥ ያገኙትን የዳግማዊ ዐጤ ምኒልክን ፎቶ ወደ ደረታቸው አስጠግተው በማቀፍ፣ ዓይኖቻቸው በደስታና በሲቃ እንባ ተሞልቶ እንዲህ አሉ፤
"ኦ! ምኒልክ የአፍሪካና ጥቁር ሕዝቦች ኩራት፣ ኦ! ኢትዮጵያ የአፍሪካ ድል ብስራት፣ የነጻነታችን ተስፋ መሬት፣ የልባችን ኩራት… የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ምልክት ታላቁ ንጉሥ ምኒልክ ሁሌም አከብርዎታለሁ!!"
ሰላም!!
ፍቅር እና ክብር የነጻነትን ክቡድ እና ክቡር መንፈስ ከዐድዋ ተራሮች እስከ አፍሪካና ዓለም ጫፍ ድረስ በክብር ለናኙት የዐድዋ ጀግኖች እናቶቻችንና አባቶቻችን ሁሉ!!
ፍቅር እና ክብር የነጻነትን ሕያውና ክቡድ መንፈስ በደማችን ላሰረፁብን፣ ኢትዮጵውያን ጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን ሁሉ!!
© Terefe Worku
#ethiopia | ደቡብ አፍሪካዊው የፀረ-አፓርታይድ ታጋይ፣ የነጻነት አርበኛና የዓለም ሰላም ኖቤል ተሸላሚው፣ ኔልሰን ሮሂላላ ማንዴላ- የዐድዋ ድልን ፋይዳና ትሩፋት በተመለከተ፣ በአንድ ወቅት አፍሪካውያን መሪዎች በተገኙበት አንድ ትልቅ የስብሰባ መድረክ ላይ እንዲህ ብለው ነበር፤
"The Adowa Victory provided practical expression to Ethiopianism: self-worth, dignity, unity, confidence, self-reliance, race pride, spirituality, and freedom from colonialism."
ዐድዋ- በሺህ ዘመናት ታሪኳና ቅርስዋ፣ ገናና ሥልጣኔዋና አኩሪ ባህሏ ለምትታወቀው፣ በነጻነቷና በሉዓላዊነቷ ጸንታ የኖረችውን ሀገራችንን ኢትዮጵያን ዳግመኛ በዓለም መድረክ ከፍ ያደረገ ነው።
ዐድዋ የአፍሪካውያን፣ የአፍሪካ አሜሪካውያንና የመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት አለኝታ፣ የወኔና ስንቅ የሆነ፤ ሰው የመሆን ከፈጣሪ ዘንድ የተቸረ መለኮታዊ ፍቅርንና ክብርን ያላቀ ነው፡፡
በርግጥም ኔልሰን ማንዴላ በንግግራቸው ለመጥቀስ እንደሞከሩት ዐድዋ- ለኢትዮጵያዊነት ዝርግፍ ጌጥ፣ የተደነቀ ውበት፣ ሰው የመሆን ክብርንና የመንፈስ ልእልናን ያጎናጸፈ፣ ከዘረኝነት እኩይ እሳቤን የናደ፤ የቅኝ ግዛት ቀምበር እንዲሰበር ያደረገ አንፀባራቂ ድል ነው፡፡
ታሪክ እንደሚነግረን ጥቁር ሕዝቦች ለአፍሪካዊ ማንነታቸው፣ ታሪካቸው፣ ቅርሳቸው፣ ነጻነታቸውና ሉዓላዊነታቸው መከበርና ዕውን መኾን የአኅጉሪቷ እልፍ ልጆቿ ደም እንደ ጅረት ፈሷል፣ አጥንታቸውም ተከስክሷል፡፡
አፍሪካውያንና መላው ጥቁር ሕዝብ በሰስትና በናፍቆት የሚያስቡትና የሚያዩት አረንጓዴው፣ ቢጫውና ቀዩ ሰንደቀ ዓላማችን፣ በጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን ክቡር ደም መሥዋዕትነትና አጥንታቸው መከስከስ ያሸበረቀና ያንጸባረቀ ነው፡፡
ተወዳጇ ከያኒ እጅጋየሁ ሽባባው/ጂጂ ‹‹ዓድዋ›› በሚለው ተወዳጅ ዜማዋ ዜማዋ እንዲህ ብላ እንዳጎራጎረችው፤
"… የተሰጠኝ ሕይወት ዛሬ በነጻነት፣
ሰው ተከፍሎበታል ከደምና ከአጥንት፡፡
ስንት ወገን ወደቀ፣ በነጻነት ምድር፣
ትናገር ዓድዋ፣ ትናገር አገሬ፣
እንዴት እንደቆምኩኝ በፊታችሁ ዛሬ …፤"
ይህ ዛሬ በነጻነት የቆምንባት ምድር በብዙዎች፣ በእልፎች ክቡር ደም መሥዋዕትነት የጸና መኾኑን ለአፍታ እንኳን ልንዘነጋው አይገባም፡፡ በእነዛ ጥቁር መኾን እንደ ወንጀልና ክህደት በተቆጠረበት አስከፊ ዘመን፤ ለጥቁር ሕዝቦች ከእንሰሳ ያነሰ ክብር እንኳን በተነፈገበት የአፍሪካችን የጨለማና እንደ መርግ የከበደ የመከራ ዘመኗ- አፍሪካውያን የሰው ልጅ ሕሊና ሊሸከመው የማይችል ውርደትና መከራን አሳልፈዋል፡፡
ለዘመናት በእንዲህ ዓይነት ውርደትና መከራ ጀርባዋ ለጎበጠው አፍሪካና ለመላው ጥቁር ሕዝብ- እማማ ኢትዮጵያ አፍሪካውያንና ጥቁር ሕዝቦች ሁሉ በናፍቆትና በሰቀቀን የሚያስቧት፣ በዘላለም ቃል ኪዳን በልባቸው ጽላት የተጻፈች፣ የታተመች ከሩቅ አሻግረው የሚያይዋት አፍሪካዊት የነጻነት ቀንዲል፣ የነጻነታቸውና የሉዓላዊነታቸው የተስፋቸው፣ ምድር ነበረች፡፡
አገራችን ኢትዮጵያን በብዙዎች አፍሪካውያንና በመላው የጥቁር ሕዝብ ዘንድ የነጻነታቸው ተስፋና ብርሃን ተምሳሌት ሆና ከፍ ብላ እንደትታይ ያደረጓት በርካታ ታሪካዊ ሐቆች አሉ፡፡
ኢትዮጵያችን በሺሕ ዘመናት የሚለካው ታሪኳ፣ ጥንታዊና ገናና የኾነ ሥልጣኔዋ፣ ነጻነታቸውን አፍቃሪ ለኾኑ የዓለም ሕዝቦች ተምሳሌት የኾነው የልጆቿ የአይበገሬነት ጽኑ የነጻነት መንፈስ የሚጠቀስ ነው፡፡ ከዚህም ጋር ተያይዞ የሚነሣው አንጸባራቂው የዓድዋው ድል በግንባር ቀደምትነትና በዋነኝነት የሚጠቀስ ነው፡፡
ይህ መላው አፍሪካ በባርነት ቀንበር ስር ወድቆ በሚማቅቅበት ዘመን፣ ከምሥራቅ አፍሪካዊቷ፣ ጥንታዊት አገር የተሰማው የድል ብስራት፣ ለአውሮፓውያን ቅኝ ገዢዎች ሊሰሙትና ሊቀበሉት የተናነቃቸው ታላቅ መርዶ ነበር፡፡
በ1888 ዓ.ም. ከሮማ ገሥግሦ፣ ቀይ ባሕርን አቋርጦ ኢትዮጵያን ቅኝ ለመግዛት የመጣው ኃይል በጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን ብርቱ ክንድ ተመቶ በታላቅ እፍረት ወደመጣበት ተመለሰ፡፡ ያ አንፀባራቂ የዓድዋ ድልም በጥቁር ሕዝቦች ታሪክ ውስጥ አዲስ የታሪክ ምዕራፍን ከፈተ፡፡
የዚህ ድል ዜማም በዓለም ዙሪያ ሁሉ ከፍ ብሎ ተሰማ፡፡ በአውሮፓ የሚታተሙ ጋዜጦችም ድሉን አስመልክተው በፊት ገጾቻቸው ዘገቡ፡፡ ቪቫ ምኒልክ! ቪቫ ጣይቱ! የሚሉ የድል ብስራቶችና ዜናዎች በመላው ዓለም ናኙ፡፡
በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በካረቢያንና በጃሜይካ በዓድዋው የድል ስሜትና፣ በኢትዮጵያዊነት የነጻነት ተጋድሎ ሰሜት የተረገዙ ንቅናቄዎችም ብቅ ብቅ ማለት ጀመሩ፡፡ ዓድዋ የአፍሪካውያንና የመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ቀንዲል ኾኖ ደምቆ፣ ፈክቶ አበራ፡፡ በባርነትና በቅኝ ግዛት ስር ኾነው የሚማቅቁ አፍሪካውያንና ጥቁር ሕዝቦችም ከዓድዋው ድል በኋላ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ማሰማት ጀመሩ፡፡
ሁጊንስና ጃክሰን የተባሉ አውሮፓውያን ምሁራን፤ An Introduction to African Civilizations with Main Currents in Ethiopian History, በሚል ርእስ ባስነበቡት መጽሐፋቸው እንደገለጹትም፤
"ዐፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ ሰራዊት በኢጣሊያ ቅኝ ገዢ ኃይሎች ላይ የተጎነጸፉት ድል፣ ጥንታውያኑን ኢትዮጵያውያንን ዘመናት ያስቆጠረ ነጻነታቸውንና ሉዓላዊነታቸውን ዳግም በተግባር ያረጋገጠ ድል ነው፤" በማለት ምስክርነታቸውን ሲሰጡ፤
እንግሊዛዊው ጸሐፊ ጆርጅ በርኬሌይ ደግሞ፤ "የዓድዋ ድል ቅኝ ገዢ ተስፋፊ የኾኑ አውሮፓውያን ቆም ብለው እንዲያሰቡ ያደረጋቸው አንጸባራቂ ድል ነው፡፡" በማለት ነበር የገለጸው፡፡
ዐድዋ በቅኝ ግዛት ስር ወድቀው ሲማቅቁ ለነበሩ ለአፍሪካውያንና ለመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተስፋ ጮራን የፈነጠቀ፣ ለነጻነት ታጋዮች ትልቅ ወኔንና መነቃቃት የፈጠረ ድል ነው፡፡
ዐድዋ ለአፍሪካውያንና ለጥቁር ሕዝቦች ብቻ ሣይሆን ለሰው ልጆች ሁሉ- ሰው የመሆን ከፈጣሪ ዘንድ የተቸረን መለኮታዊ ፍቅርና ክብርን ከፍ ከፍ ያደረገ የድል፣ የነጻት ታላቅ ዓርማ ነው፡፡ ይህ የነጻት ድል በአፍሪካና በመላው ዓለም ሲሰማ፣ ዳግመኛ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በዓለም መድረክ አብቦ፣ ፈክቶና ደምቆ፣ ከፍ ከፍ ብሎ ታየ፡፡
ለመውጫ ያህል፤
የኬንያው የነፃነት ታጋይና ዐርበኛ ጆሞ ኬንያታ ለትምህርት እንግሊዝ አገር በነበሩበት ወቅት የዐድዋን ታላቅ የነጻነት መንፈስ በልባቸው የናኘውን ገጠመኝ እናስታውስ።
ነገሩ እንዲህ ነው። ጆሞ ኬንያታ በዩኒቨርስቲያቸው ቤተ-መጻሕፍት መደርደሪያ ላይ የኢትዮጵያን ታሪክ በሚተርከው መጽሐፍ ውስጥ ያገኙትን የዳግማዊ ዐጤ ምኒልክን ፎቶ ወደ ደረታቸው አስጠግተው በማቀፍ፣ ዓይኖቻቸው በደስታና በሲቃ እንባ ተሞልቶ እንዲህ አሉ፤
"ኦ! ምኒልክ የአፍሪካና ጥቁር ሕዝቦች ኩራት፣ ኦ! ኢትዮጵያ የአፍሪካ ድል ብስራት፣ የነጻነታችን ተስፋ መሬት፣ የልባችን ኩራት… የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ምልክት ታላቁ ንጉሥ ምኒልክ ሁሌም አከብርዎታለሁ!!"
ሰላም!!
ፍቅር እና ክብር የነጻነትን ክቡድ እና ክቡር መንፈስ ከዐድዋ ተራሮች እስከ አፍሪካና ዓለም ጫፍ ድረስ በክብር ለናኙት የዐድዋ ጀግኖች እናቶቻችንና አባቶቻችን ሁሉ!!
ፍቅር እና ክብር የነጻነትን ሕያውና ክቡድ መንፈስ በደማችን ላሰረፁብን፣ ኢትዮጵውያን ጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን ሁሉ!!
© Terefe Worku
6 months ago
“ብስክሌት በአዲስ" ወርሃዊ የብስክሌት ፌስቲቫል የፊታችን እሁድ ይካሄዳል!
#fastmereja : ነፍ ኮምዩኒኬሽን እና ኤቨንት ከአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፣ በአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና በአዲስ አበባ ወጣትና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር "ብስክሌትን በአዲስ" በሚል መሪ ቃል የብስክሌት ፌስቲቫል የፊታችን እሁድ የካቲት 1/2018ዓ.ም ሊካሄድ መሆኑ ተገልጿል።
ፌስቲቫሉ የፊታችን እሁድ ከጠዋቱ 2:00 እስከ ረፋዱ 5:00 ድረስ በአራዳ ፓርክ እንደሚከናወን ተገልጿል።
ፌስቲቫሉ ለሁሉም ዕድሜ ከፍሎች ክፍት ሲሆን ተሳታፊዎች በነፃ መካፈል እንደሚችሉ ተገልፆ ብስክሌት ያለው ይዞ መምጣት የሚችል ሲሆን የሌለውም በተዘጋጀው ብስክሌት መሳተፍ እንደሚችልም ነዉ የተገለፀዉ።
ከዚህ ቀደም አምስት ጊዜያት በመዲናችን አዲስአበባ" ብስክሌት በአዲስ" መሪ ቃል ወርሃዊ የብስከሌት ፌስቲቫል በየወሩ የመጨረሻ እሁድ ሲካሄድ መቆየቱም ተገልጿል።
ጤናማ የኑሮ ልማድን እና ንጹህ ትራንስፖርትን ለማበረታታት የታሰበዉ ይህ ፌስቲቫል በውስጡ የብስከሌት የጋራ ጉዞ (Group Ride) የመንገድ ደህንነት ስልጠና፣ ለህጻናት እና ለቤተሰብ የሚመች መዝናኛ ፕሮግራሞችን እንዲሁም የኮሪደር እና ቱሪዝም መዳረሻዎች ጉብኝትን ማስተዋወቂያዎች የያዘ መሆኑ ተነግሯል።
የብስክሌት ውድድሩ በየወሩ የሚካሄድ ሲሆን አንደኛው ዙር ውድድር የፊታችን እሁድ የካቲት 01/2018 ዓ.ም የከተማዋ ነዋሪዎች፣ ወጣቶችና ፍላጎት ያላቸው በነጻ የሚሳተፉበት ፒያሳ አራዳ ፓርክ ይካሄዳል፡፡
ይህ ፕሮግራም በከተማችን ውስጥ የብስክሌት ባህልን ለማሳደግ፣ የአካል እንቅስቃሴን ለማበረታታት እና ንጹህ አካባቢ ለመጠበቅ የሚያግዝ ነው።
#fastmereja : ነፍ ኮምዩኒኬሽን እና ኤቨንት ከአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፣ በአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና በአዲስ አበባ ወጣትና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር "ብስክሌትን በአዲስ" በሚል መሪ ቃል የብስክሌት ፌስቲቫል የፊታችን እሁድ የካቲት 1/2018ዓ.ም ሊካሄድ መሆኑ ተገልጿል።
ፌስቲቫሉ የፊታችን እሁድ ከጠዋቱ 2:00 እስከ ረፋዱ 5:00 ድረስ በአራዳ ፓርክ እንደሚከናወን ተገልጿል።
ፌስቲቫሉ ለሁሉም ዕድሜ ከፍሎች ክፍት ሲሆን ተሳታፊዎች በነፃ መካፈል እንደሚችሉ ተገልፆ ብስክሌት ያለው ይዞ መምጣት የሚችል ሲሆን የሌለውም በተዘጋጀው ብስክሌት መሳተፍ እንደሚችልም ነዉ የተገለፀዉ።
ከዚህ ቀደም አምስት ጊዜያት በመዲናችን አዲስአበባ" ብስክሌት በአዲስ" መሪ ቃል ወርሃዊ የብስከሌት ፌስቲቫል በየወሩ የመጨረሻ እሁድ ሲካሄድ መቆየቱም ተገልጿል።
ጤናማ የኑሮ ልማድን እና ንጹህ ትራንስፖርትን ለማበረታታት የታሰበዉ ይህ ፌስቲቫል በውስጡ የብስከሌት የጋራ ጉዞ (Group Ride) የመንገድ ደህንነት ስልጠና፣ ለህጻናት እና ለቤተሰብ የሚመች መዝናኛ ፕሮግራሞችን እንዲሁም የኮሪደር እና ቱሪዝም መዳረሻዎች ጉብኝትን ማስተዋወቂያዎች የያዘ መሆኑ ተነግሯል።
የብስክሌት ውድድሩ በየወሩ የሚካሄድ ሲሆን አንደኛው ዙር ውድድር የፊታችን እሁድ የካቲት 01/2018 ዓ.ም የከተማዋ ነዋሪዎች፣ ወጣቶችና ፍላጎት ያላቸው በነጻ የሚሳተፉበት ፒያሳ አራዳ ፓርክ ይካሄዳል፡፡
ይህ ፕሮግራም በከተማችን ውስጥ የብስክሌት ባህልን ለማሳደግ፣ የአካል እንቅስቃሴን ለማበረታታት እና ንጹህ አካባቢ ለመጠበቅ የሚያግዝ ነው።
7 months ago
በኢትዮጵያ የጥሎሽ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ፡ የ10 ሚሊዮን ብር ቼክና የቅንጦት ስጦታዎች
ከሰሞኑ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት እየተሰራጨ የሚገኝ አንድ የጥሎሽ ስነ-ስርዓት በቅንጦቱና በስጦታዎቹ ውድነት የብዙዎችን ቀልብ በመሳብ መነጋገሪያ ሆኗል። ሙሽራው አቤል ለሙሽሪት የአብስራ ሀብታሙ ያበረከታቸው ስጦታዎች የሀብትና የፍቅር መገለጫ ተደርገው ተወስደዋል።
🎁 የዕለቱ ደማቅ ስጦታዎች ምን ምን ነበሩ?
የ10,000,000 (አስር ሚሊዮን) ብር ቼክ፦ የዕለቱ ትልቁ መነጋገሪያ የሆነው ሙሽራው ለሙሽሪት የሰጣት የባንክ ቼክ ነው።
ዘመናዊ ተሽከርካሪ፦ በልዩ ሁኔታ ያጌጠ እና ሙሉ የቤትና የግል መገልገያዎችን የያዘ።
ውድ ሻንጣዎች፦ የአለም አቀፍ ብራንድ አልባሳትና ሽቶዎች የሞሉባቸው ዘመናዊ ሻንጣዎች።
የወርቅ ጌጣጌጦች፦ ለየት ያሉና ውድ የሆኑ የወርቅ ስራዎች።
ይህ በዓይነቱ ለየት ያለ የጥሎሽ ሥነ-ሥርዓት "ፍቅርና ገንዘብ ሲታከሉበት" በሚል በማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ ሰፊ አስተያየት እየተሰጠበት ይገኛል።
🌍 የአለም ተሞክሮ፡ የጥሎሽ ቅንጦት በሌሎች ሀገራት
እንዲህ ያሉ ውድ የጥሎሽ ስጦታዎች በኢትዮጵያ አዲስ ቢመስሉም፣ በሌሎች ሀገራት የተለመዱና አንዳንዴም የሀብት መለኪያ ተደርገው ይወሰዳሉ፡-
ናይጄሪያ፦ በናይጄሪያ የ"ሀውሳ" እና "ኢግቦ" ብሄረሰቦች ዘንድ ባለሀብቶች ለሙሽሪት ቤተሰቦች የመኪና ቁልፍ፣ የቤት ካርታ እና በሚሊዮን የሚቆጠር "ናይራ" በሻንጣ ሞልተው ማቅረብ እንደ ትልቅ ኩራት ይቆጠራል።
ህንድ፦ ምንም እንኳን በህግ የተከለከለ ቢሆንም፣ በህንድ የ"Dowry" ስርዓት እጅግ የገዘፈ ነው። ለምሳሌ የታዋቂው ቢሊየነር ሙኬሽ አምባኒ ልጆች ሰርግ ላይ ለስጦታ ብቻ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ወጪ ተደርጓል።
ቻይና፦ በቻይና አንዳንድ ግዛቶች "Cai Li" (Bride Price) ተብሎ የሚጠራው ጥሬ ገንዘብ የማቅረብ ባህል አሁንም የቆየ ሲሆን፣ ክፍያው እስከ 100,000 ዶላር ሊደርስ ይችላል።
የባህረ ሰላጤው ሀገራት፦ እንደ ሳውዲ አረቢያ እና ኢምሬትስ ባሉ ሀገራት ሙሽራው ለሙሽሪት የሚሰጠው "ማህር" (Mahr) የወርቅ ክምችት እና እጅግ ውድ የሆኑ አልማዞችን ያካተተ ነው።
💬 የእርስዎ አስተያየት ምንድነው?
እንዲህ ያሉ ውድ የጥሎሽ ስጦታዎች ለትዳር ጥንካሬ አስተዋጽኦ አላቸው ወይስ በሌሎች አቅም በሌላቸው ወጣቶች ላይ ማህበራዊ ጫና ይፈጥራሉ? ሃሳብዎን በኮሜንት ያጋሩን።
ከሰሞኑ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት እየተሰራጨ የሚገኝ አንድ የጥሎሽ ስነ-ስርዓት በቅንጦቱና በስጦታዎቹ ውድነት የብዙዎችን ቀልብ በመሳብ መነጋገሪያ ሆኗል። ሙሽራው አቤል ለሙሽሪት የአብስራ ሀብታሙ ያበረከታቸው ስጦታዎች የሀብትና የፍቅር መገለጫ ተደርገው ተወስደዋል።
🎁 የዕለቱ ደማቅ ስጦታዎች ምን ምን ነበሩ?
የ10,000,000 (አስር ሚሊዮን) ብር ቼክ፦ የዕለቱ ትልቁ መነጋገሪያ የሆነው ሙሽራው ለሙሽሪት የሰጣት የባንክ ቼክ ነው።
ዘመናዊ ተሽከርካሪ፦ በልዩ ሁኔታ ያጌጠ እና ሙሉ የቤትና የግል መገልገያዎችን የያዘ።
ውድ ሻንጣዎች፦ የአለም አቀፍ ብራንድ አልባሳትና ሽቶዎች የሞሉባቸው ዘመናዊ ሻንጣዎች።
የወርቅ ጌጣጌጦች፦ ለየት ያሉና ውድ የሆኑ የወርቅ ስራዎች።
ይህ በዓይነቱ ለየት ያለ የጥሎሽ ሥነ-ሥርዓት "ፍቅርና ገንዘብ ሲታከሉበት" በሚል በማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ ሰፊ አስተያየት እየተሰጠበት ይገኛል።
🌍 የአለም ተሞክሮ፡ የጥሎሽ ቅንጦት በሌሎች ሀገራት
እንዲህ ያሉ ውድ የጥሎሽ ስጦታዎች በኢትዮጵያ አዲስ ቢመስሉም፣ በሌሎች ሀገራት የተለመዱና አንዳንዴም የሀብት መለኪያ ተደርገው ይወሰዳሉ፡-
ናይጄሪያ፦ በናይጄሪያ የ"ሀውሳ" እና "ኢግቦ" ብሄረሰቦች ዘንድ ባለሀብቶች ለሙሽሪት ቤተሰቦች የመኪና ቁልፍ፣ የቤት ካርታ እና በሚሊዮን የሚቆጠር "ናይራ" በሻንጣ ሞልተው ማቅረብ እንደ ትልቅ ኩራት ይቆጠራል።
ህንድ፦ ምንም እንኳን በህግ የተከለከለ ቢሆንም፣ በህንድ የ"Dowry" ስርዓት እጅግ የገዘፈ ነው። ለምሳሌ የታዋቂው ቢሊየነር ሙኬሽ አምባኒ ልጆች ሰርግ ላይ ለስጦታ ብቻ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ወጪ ተደርጓል።
ቻይና፦ በቻይና አንዳንድ ግዛቶች "Cai Li" (Bride Price) ተብሎ የሚጠራው ጥሬ ገንዘብ የማቅረብ ባህል አሁንም የቆየ ሲሆን፣ ክፍያው እስከ 100,000 ዶላር ሊደርስ ይችላል።
የባህረ ሰላጤው ሀገራት፦ እንደ ሳውዲ አረቢያ እና ኢምሬትስ ባሉ ሀገራት ሙሽራው ለሙሽሪት የሚሰጠው "ማህር" (Mahr) የወርቅ ክምችት እና እጅግ ውድ የሆኑ አልማዞችን ያካተተ ነው።
💬 የእርስዎ አስተያየት ምንድነው?
እንዲህ ያሉ ውድ የጥሎሽ ስጦታዎች ለትዳር ጥንካሬ አስተዋጽኦ አላቸው ወይስ በሌሎች አቅም በሌላቸው ወጣቶች ላይ ማህበራዊ ጫና ይፈጥራሉ? ሃሳብዎን በኮሜንት ያጋሩን።
7 months ago
🏠 ራይድ ቃል ገባ... ቃሉንም ፈፀመ!
"ራይድ ለታማኝ ደንበኛው የመኖሪያ ቤት አበረከተ"
#ethiopia | ሀይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ ትራንስፖርት) በቅርቡ ባስጀመረው የሎተሪ መርሃ ግብር አሸናፊ ለሆኑት ወ/ሮ ሕይወት ደበላ የመኖሪያ ቤት ሽልማትን አስረክቧል።
ወ/ሮ ሕይወት ላለፉት 3 እና 4 ዓመታት የራይድ ደንበኛ ሲሆኑ፤ ዛሬ የቤት ባለቤት ሆነው የቤቱን ቁልፍ ተረክበዋል።
"የሰውን ህይወት መቀየር እናምናለን!"
የራይድ መስራች እና ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሳምራዊት ፍቅሩ በሽልማት ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት፤
"ራይድ ማንኛውንም ዓይነት ኢኒሼቲቭ ይዞ ሲመጣ የሰውን ሕይወት መቀየር አለበት ብለን እናምናለን። ዓላማችን የአሸናፊዎችን የቤት ኪራይ እና መሰል ወጪዎችን በማቃለል የተረጋጋ ሕይወት እንዲመሩ ማስቻል ነው።"
ቀጣዩ እድለኛ እርስዎ ሊሆኑ ይችላሉ!
ድርጅቱ ይህ የሽልማት መርሃ ግብር በዚህ እንደማያበቃ እና ወደፊትም በተሻሉ ሽልማቶች እንደሚቀጥል አብስሯል። በቀጣይ የሚኖሩትን አበረታች ዝግጅቶች በቅርቡ ይፋ ይደረጋሉ።
እንኳን ደስ አለዎት! 👏
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ride #hybriddesigns #housewinner #samrawitfikru #lifechanging #addisababa #ethiopia
"ራይድ ለታማኝ ደንበኛው የመኖሪያ ቤት አበረከተ"
#ethiopia | ሀይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ ትራንስፖርት) በቅርቡ ባስጀመረው የሎተሪ መርሃ ግብር አሸናፊ ለሆኑት ወ/ሮ ሕይወት ደበላ የመኖሪያ ቤት ሽልማትን አስረክቧል።
ወ/ሮ ሕይወት ላለፉት 3 እና 4 ዓመታት የራይድ ደንበኛ ሲሆኑ፤ ዛሬ የቤት ባለቤት ሆነው የቤቱን ቁልፍ ተረክበዋል።
"የሰውን ህይወት መቀየር እናምናለን!"
የራይድ መስራች እና ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሳምራዊት ፍቅሩ በሽልማት ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት፤
"ራይድ ማንኛውንም ዓይነት ኢኒሼቲቭ ይዞ ሲመጣ የሰውን ሕይወት መቀየር አለበት ብለን እናምናለን። ዓላማችን የአሸናፊዎችን የቤት ኪራይ እና መሰል ወጪዎችን በማቃለል የተረጋጋ ሕይወት እንዲመሩ ማስቻል ነው።"
ቀጣዩ እድለኛ እርስዎ ሊሆኑ ይችላሉ!
ድርጅቱ ይህ የሽልማት መርሃ ግብር በዚህ እንደማያበቃ እና ወደፊትም በተሻሉ ሽልማቶች እንደሚቀጥል አብስሯል። በቀጣይ የሚኖሩትን አበረታች ዝግጅቶች በቅርቡ ይፋ ይደረጋሉ።
እንኳን ደስ አለዎት! 👏
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ride #hybriddesigns #housewinner #samrawitfikru #lifechanging #addisababa #ethiopia
Sponsored by
Surafel
8 months ago
ታዋቂው የሆሊውድ ዳይሬክተር ሮብ ሬይነር እና ባለቤታቸው በገዛ ልጃቸው ተገደሉ
በዓለም ዝነኛ የሆነው አሜሪካዊው ዳይሬክተር እና ተዋናይ ሮብ ሬይነር እና ባለቤቱ ሚሼል ሲንገር ሬይነር በሎስ አንጀለስ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ተገድለው መገኘታቸውን ፖሊስ አስታወቀ። ጥንዶቹን በመግደል ወንጀል የ32 ዓመቱ ልጃቸው ኒክ ሬይነር በቁጥጥር ስር ውሎ የሁለት ደረጃ አንድ ግድያ ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል።
የሎስ አንጀለስ አቃቤ ህግ ናታን ሆክማን ትላንት በሰጡት መግለጫ፣ ኒክ ሬይነር ወላጆቹን በስለት ወግቶ በመግደል ተከሷል። የ78 ዓመቱ ሮብ ሬይነር እና የ70 ዓመቷ ባለቤቱ ሚሼል አስከሬን ባለፈው እሁድ እለት በሴት ልጃቸው ሮሚ ሬይነር የተገኘ ሲሆን፣ ኒክ ሬይነርም ከግድያው ከጥቂት ሰዓታት በኋላ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል።
መርማሪዎች እንደሚሉት ከሆነ፣ ግድያው ከመፈጸሙ አንድ ቀን ቀደም ብሎ ኒክ ሬይነር ከወላጆቹ ጋር በበዓል ግብዣ ላይ ከፍተኛ ጭቅጭቅ ውስጥ ገብቶ ነበር። ኒክ ሬይነር ከዚህ ቀደም ከዕፅ ሱስ እና ከስነ-አእምሮ ጤና መቃወስ ጋር ሲታገል እንደነበረ የሚታወቅ ሲሆን፣ ይህም በሁለቱ ወላጆቹ እና በእሱ መካከል ለነበረው አለመግባባት ምክንያት ሳይሆን እንዳልቀረ ይገመታል።
ሮብ ሬይነር "When Harry Met Sally" እና "The Princess Bride" ጨምሮ በበርካታ ዝነኛ ፊልሞቹ የሚታወቅ ሲሆን፣ ባለቤቱ ሚሼል ሲንገር ደግሞ ታዋቂ ፎቶግራፍ አንሺ እና የፊልም አዘጋጅ ነበሩ። ይህ አሰቃቂ ክስተት በመላው ሆሊውድ እና በታዋቂ ሰዎች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤንና ሀዘንን ፈጥሯል። ተከሳሹ ኒክ ሬይነር ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ የዕድሜ ልክ እስራት ወይም የሞት ቅጣት ሊጠብቀው እንደሚችል አቃቤ ህጉ አመልክተዋል።
seledadotio
seledadotio
በዓለም ዝነኛ የሆነው አሜሪካዊው ዳይሬክተር እና ተዋናይ ሮብ ሬይነር እና ባለቤቱ ሚሼል ሲንገር ሬይነር በሎስ አንጀለስ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ተገድለው መገኘታቸውን ፖሊስ አስታወቀ። ጥንዶቹን በመግደል ወንጀል የ32 ዓመቱ ልጃቸው ኒክ ሬይነር በቁጥጥር ስር ውሎ የሁለት ደረጃ አንድ ግድያ ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል።
የሎስ አንጀለስ አቃቤ ህግ ናታን ሆክማን ትላንት በሰጡት መግለጫ፣ ኒክ ሬይነር ወላጆቹን በስለት ወግቶ በመግደል ተከሷል። የ78 ዓመቱ ሮብ ሬይነር እና የ70 ዓመቷ ባለቤቱ ሚሼል አስከሬን ባለፈው እሁድ እለት በሴት ልጃቸው ሮሚ ሬይነር የተገኘ ሲሆን፣ ኒክ ሬይነርም ከግድያው ከጥቂት ሰዓታት በኋላ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል።
መርማሪዎች እንደሚሉት ከሆነ፣ ግድያው ከመፈጸሙ አንድ ቀን ቀደም ብሎ ኒክ ሬይነር ከወላጆቹ ጋር በበዓል ግብዣ ላይ ከፍተኛ ጭቅጭቅ ውስጥ ገብቶ ነበር። ኒክ ሬይነር ከዚህ ቀደም ከዕፅ ሱስ እና ከስነ-አእምሮ ጤና መቃወስ ጋር ሲታገል እንደነበረ የሚታወቅ ሲሆን፣ ይህም በሁለቱ ወላጆቹ እና በእሱ መካከል ለነበረው አለመግባባት ምክንያት ሳይሆን እንዳልቀረ ይገመታል።
ሮብ ሬይነር "When Harry Met Sally" እና "The Princess Bride" ጨምሮ በበርካታ ዝነኛ ፊልሞቹ የሚታወቅ ሲሆን፣ ባለቤቱ ሚሼል ሲንገር ደግሞ ታዋቂ ፎቶግራፍ አንሺ እና የፊልም አዘጋጅ ነበሩ። ይህ አሰቃቂ ክስተት በመላው ሆሊውድ እና በታዋቂ ሰዎች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤንና ሀዘንን ፈጥሯል። ተከሳሹ ኒክ ሬይነር ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ የዕድሜ ልክ እስራት ወይም የሞት ቅጣት ሊጠብቀው እንደሚችል አቃቤ ህጉ አመልክተዋል።
seledadotio
seledadotio
8 months ago
መላ ኢትዮጵያውያን እንደምን ሰነበታችሁ
ይህንን ፅሁፍ ለመፃፍ የተገደድኩት ጉዳዩን ችላ ትሉታላችሁ በሚል ሳይሆን የጉዳዩን ታላቅነትና ትኩረት ፈላጊነት ምክንያት በማድረግ ለማስታወስ ያህል ነው፣
የሁላችንም ኩራትና የክብራችን ማሳያ የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ ኮንግረስ አባልነት የምታደርገው የምርጫ ውድድር የድምፅ መስጫ ጊዜ እየተቃረበ በመሆኑ አሁን ከመቼውም ግዜ በበለጠ ለጀግናችን ሜላት ማሸነፍ ርብርብ የምናደርግበት ወቅት ነው፣ በመሆኑም በተለይ ዴንቨር ውስጥ በሜላት የምርጫ ጣቢያ የምንገኝ ኢትዮጵያውያን በሙሉ በነቂስ በመውጣት ድምፃችንን ለሜላት ለመስጠት በሙሉ ልብ እንዘጋጅ፣ ልብ በሉ የአንድ ሰውም ድምፅ ትልቅ ዋጋ አለው ፣ ሜላትን መርጠን ኢትዮጵያችንን በትልቁ የአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ እናስገባት
በዴንቨርና አካባቢዋ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ሜላት በምትወዳደርበት የምርጫ ጣቢያ ለሚገኙ የምታውቋቸው ሰዎች በሙሉ በነቂስ ወጥተው ሜላትን እንዲመርጡ በመቀስቀስና በማሳመን የድርሻችሁን እንድትወጡ አደራ እላለሁ።
* ማሳሰቢያ. የሜላት የምርጫ ጣቢያ የት እንደሆነ ብዙ ኢትዮጵያውያን እየጠየቁ ስለሆነ በትክክል የምታውቁ ሰዎች እባካችሁን እዚህ ገፅ ላይ ብትገልፁት
ሜላት ታሸንፋለች!!!
ሜላትን ኮንግረስ አዳራሽ ውስጥ እናያታለን!!!
አመሰግናለሁ
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
How blessed are you Ethiopians!!
I am compelled to write this article not because you will ignore the issue, but because of the greatness and need of attention of the issue.
Melat Kiros, who is the pride and honor of all of us, is a member of the US Congress. As the voting time is approaching, now is the time to fight for our hero Melat to win more than ever. Therefore, especially all Ethiopians who are at the Melat polling station in Denver, let's prepare wholeheartedly to vote for Melat.
Let's put our Ethiopia in the big American Congress
To all Ethiopians in the Denver and surrounding areas who you know who are at the polling station where Melat is running, I urge you to do your part by arousing and persuading them to come out and vote for Melat.
* Note: Many Ethiopians are asking where the polling station of Melat is, so if you know exactly where it is, please explain it on this page.
Melat will win!!!
We will see Melat in the congress hall!!!
Thank you
Journalist Salomon Asmelash
ይህንን ፅሁፍ ለመፃፍ የተገደድኩት ጉዳዩን ችላ ትሉታላችሁ በሚል ሳይሆን የጉዳዩን ታላቅነትና ትኩረት ፈላጊነት ምክንያት በማድረግ ለማስታወስ ያህል ነው፣
የሁላችንም ኩራትና የክብራችን ማሳያ የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ ኮንግረስ አባልነት የምታደርገው የምርጫ ውድድር የድምፅ መስጫ ጊዜ እየተቃረበ በመሆኑ አሁን ከመቼውም ግዜ በበለጠ ለጀግናችን ሜላት ማሸነፍ ርብርብ የምናደርግበት ወቅት ነው፣ በመሆኑም በተለይ ዴንቨር ውስጥ በሜላት የምርጫ ጣቢያ የምንገኝ ኢትዮጵያውያን በሙሉ በነቂስ በመውጣት ድምፃችንን ለሜላት ለመስጠት በሙሉ ልብ እንዘጋጅ፣ ልብ በሉ የአንድ ሰውም ድምፅ ትልቅ ዋጋ አለው ፣ ሜላትን መርጠን ኢትዮጵያችንን በትልቁ የአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ እናስገባት
በዴንቨርና አካባቢዋ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ሜላት በምትወዳደርበት የምርጫ ጣቢያ ለሚገኙ የምታውቋቸው ሰዎች በሙሉ በነቂስ ወጥተው ሜላትን እንዲመርጡ በመቀስቀስና በማሳመን የድርሻችሁን እንድትወጡ አደራ እላለሁ።
* ማሳሰቢያ. የሜላት የምርጫ ጣቢያ የት እንደሆነ ብዙ ኢትዮጵያውያን እየጠየቁ ስለሆነ በትክክል የምታውቁ ሰዎች እባካችሁን እዚህ ገፅ ላይ ብትገልፁት
ሜላት ታሸንፋለች!!!
ሜላትን ኮንግረስ አዳራሽ ውስጥ እናያታለን!!!
አመሰግናለሁ
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
How blessed are you Ethiopians!!
I am compelled to write this article not because you will ignore the issue, but because of the greatness and need of attention of the issue.
Melat Kiros, who is the pride and honor of all of us, is a member of the US Congress. As the voting time is approaching, now is the time to fight for our hero Melat to win more than ever. Therefore, especially all Ethiopians who are at the Melat polling station in Denver, let's prepare wholeheartedly to vote for Melat.
Let's put our Ethiopia in the big American Congress
To all Ethiopians in the Denver and surrounding areas who you know who are at the polling station where Melat is running, I urge you to do your part by arousing and persuading them to come out and vote for Melat.
* Note: Many Ethiopians are asking where the polling station of Melat is, so if you know exactly where it is, please explain it on this page.
Melat will win!!!
We will see Melat in the congress hall!!!
Thank you
Journalist Salomon Asmelash
10 months ago
የRIDE Lottery ሽልማት ለባለዕድለኞች ወጣ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበርው የራይድ ሎተሪ ሽልማት ዛሬ በመጀመሪያው ዙር
አስር ዕድለኞች የዘመናዊ ስልክ ቀፎዎችን አሸንፈዋል፡፡
የመጀመሪያው ዙር ዕድሎኞች ከታች የተዘረዘሩትን የዕድል ቁጥሮች በመመልከት ይችላሉ፡፡
1ኛ - XVKRFQTQL8
2ኛ - DI1BOOHYTJ
3ኛ - BJPAG88EKK
4ኛ - E71QX27T6K
5ኛ - AAQVTPCEU5
6ኛ - JD8GUWEQ31
7ኛ - C2K641BJLN
8ኛ - 7LUFFF874J
9ኛ - 4B98ALWWN6
10ኛ - OOKRRW0363
በቀጣይም ለአራት ተከታታይ ሳምንታት ሌሎች ታላላቅ ሽልማቶችን ለባለዕድለኞች ለማስረከብ በዝግጅት ላይ እንገኛለን፡፡
የዱባይ ደርሶ መልስ ቲኬት፣ ነፃ የራይድ ጉዞዎች፣ አዲስ ብራንድ ኤሌክትሪክ መኪናና በመሃል አራት ኪሎ የተንጣለለ ዘመናዊ ቤት ለባለ ዕድለኞች የሚበረከቱ ይሆናል፡፡
መልካም ዕድል!
በጉጉት ሲጠበቅ የነበርው የራይድ ሎተሪ ሽልማት ዛሬ በመጀመሪያው ዙር
አስር ዕድለኞች የዘመናዊ ስልክ ቀፎዎችን አሸንፈዋል፡፡
የመጀመሪያው ዙር ዕድሎኞች ከታች የተዘረዘሩትን የዕድል ቁጥሮች በመመልከት ይችላሉ፡፡
1ኛ - XVKRFQTQL8
2ኛ - DI1BOOHYTJ
3ኛ - BJPAG88EKK
4ኛ - E71QX27T6K
5ኛ - AAQVTPCEU5
6ኛ - JD8GUWEQ31
7ኛ - C2K641BJLN
8ኛ - 7LUFFF874J
9ኛ - 4B98ALWWN6
10ኛ - OOKRRW0363
በቀጣይም ለአራት ተከታታይ ሳምንታት ሌሎች ታላላቅ ሽልማቶችን ለባለዕድለኞች ለማስረከብ በዝግጅት ላይ እንገኛለን፡፡
የዱባይ ደርሶ መልስ ቲኬት፣ ነፃ የራይድ ጉዞዎች፣ አዲስ ብራንድ ኤሌክትሪክ መኪናና በመሃል አራት ኪሎ የተንጣለለ ዘመናዊ ቤት ለባለ ዕድለኞች የሚበረከቱ ይሆናል፡፡
መልካም ዕድል!
10 months ago
የRIDE Lottery ሽልማት ለባለዕድለኞች ወጣ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበርው የራይድ ሎተሪ ሽልማት ዛሬ በመጀመሪያው ዙር አስር ዕድለኞች የዘመናዊ ስልክ ቀፎዎችን አሸንፈዋል፡፡
የመጀመሪያው ዙር ዕድሎኞች ከታች የተዘረዘሩትን የዕድል ቁጥሮች በመመልከት ይችላሉ፡፡
1ኛ - XVKRFQTQL8
2ኛ - DI1BOOHYTJ
3ኛ - BJPAG88EKK
4ኛ - E71QX27T6K
5ኛ - AAQVTPCEU5
6ኛ - JD8GUWEQ31
7ኛ - C2K641BJLN
8ኛ - 7LUFFF874J
9ኛ - 4B98ALWWN6
10ኛ - OOKRRW0363
በቀጣይም ለአራት ተከታታይ ሳምንታት ሌሎች ታላላቅ ሽልማቶችን ለባለዕድለኞች ለማስረከብ በዝግጅት ላይ እንገኛለን፡፡
የዱባይ ደርሶ መልስ ቲኬት፣ ነፃ የራይድ ጉዞዎች፣ አዲስ ብራንድ ኤሌክትሪክ መኪናና በመሃል አራት ኪሎ የተንጣለለ ዘመናዊ ቤት ለባለ ዕድለኞች የሚበረከቱ ይሆናል፡፡
መልካም ዕድል!
በጉጉት ሲጠበቅ የነበርው የራይድ ሎተሪ ሽልማት ዛሬ በመጀመሪያው ዙር አስር ዕድለኞች የዘመናዊ ስልክ ቀፎዎችን አሸንፈዋል፡፡
የመጀመሪያው ዙር ዕድሎኞች ከታች የተዘረዘሩትን የዕድል ቁጥሮች በመመልከት ይችላሉ፡፡
1ኛ - XVKRFQTQL8
2ኛ - DI1BOOHYTJ
3ኛ - BJPAG88EKK
4ኛ - E71QX27T6K
5ኛ - AAQVTPCEU5
6ኛ - JD8GUWEQ31
7ኛ - C2K641BJLN
8ኛ - 7LUFFF874J
9ኛ - 4B98ALWWN6
10ኛ - OOKRRW0363
በቀጣይም ለአራት ተከታታይ ሳምንታት ሌሎች ታላላቅ ሽልማቶችን ለባለዕድለኞች ለማስረከብ በዝግጅት ላይ እንገኛለን፡፡
የዱባይ ደርሶ መልስ ቲኬት፣ ነፃ የራይድ ጉዞዎች፣ አዲስ ብራንድ ኤሌክትሪክ መኪናና በመሃል አራት ኪሎ የተንጣለለ ዘመናዊ ቤት ለባለ ዕድለኞች የሚበረከቱ ይሆናል፡፡
መልካም ዕድል!
Sponsored by
Surafel
10 months ago
Arts TV proudly brings you the grand celebration honoring African excellence and Ethiopian pride.
Watch the full ceremony; exclusively on Arts TV tomorrow!
dashenbankofficial @ethiotelecom arifpayet
Watch the full ceremony; exclusively on Arts TV tomorrow!
dashenbankofficial @ethiotelecom arifpayet
10 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ ተፈራረሙ !!!
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
10 months ago
አስደንጋጭ አደጋ በጀርመን!!!
የቴስላ መኪና በኤሌክትሮኒክስ ብልሽት ምክንያት ተቆልፎ አባትና ሁለት ልጆች በእሳት አለቁ
በጀርመን በተከሰተ አሰቃቂ የመኪና አደጋ፣ የአንድ ቤተሰብ ሦስት አባላት ህይወት በአሳዛኝ ሁኔታ አለፈ።
አደጋው የተከሰተው አንድ የቴስላ (Tesla) መኪና ከዛፍ ጋር ተጋጭቶ በእሳት ከተያያዘ በኋላ ሲሆን፣ አባትና ሁለት ትንንሽ ልጆቹ ከመኪናው መውጣት ባለመቻላቸው በእሳት ተቃጥለው ሞተዋል።
አደጋው ከተከሰተ በኋላ አዳኞች እና በአቅራቢያው የነበሩ ሰዎች የመኪናውን በሮች ለመክፈት ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
ሪፖርቶች እንደሚያመለክቱት፣ በአደጋው ምክንያት የኤሌክትሮኒክስ ሥርዓቱ በመበላሸቱ የመኪናው በሮች በውስጥም ሆነ በውጭ ተቆልፈው ቀርተዋል።
ሦስተኛው ህጻን ግን መውጫ መንገድ በማግኘቱ በትንሹ መትረፍ ችሏል።
ይህ አሳዛኝ ክስተት በዘመናዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች (EVs) ላይ ስላሉት የበር መቆለፊያ ስርዓቶች አሳሳቢ የሆኑ የደህንነት ጥያቄዎችን አድምቋል።
ሁሉም የኤሌክትሪክ መኪኖች በአደጋ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውል የግዴታ በእጅ የሚከፈት የበር መክፈቻ (Manual Door Override) ሊኖራቸው ይገባል የሚሉ በርካቶች ናቸው።
የመኪና አምራቾች የሰውን ደህንነት አደጋ ላይ ጥለው ለውበት እና ለዘመናዊ ዲዛይን ቅድሚያ እየሰጡ ነው ተብሏል።
seledadotio
seledadotio
የቴስላ መኪና በኤሌክትሮኒክስ ብልሽት ምክንያት ተቆልፎ አባትና ሁለት ልጆች በእሳት አለቁ
በጀርመን በተከሰተ አሰቃቂ የመኪና አደጋ፣ የአንድ ቤተሰብ ሦስት አባላት ህይወት በአሳዛኝ ሁኔታ አለፈ።
አደጋው የተከሰተው አንድ የቴስላ (Tesla) መኪና ከዛፍ ጋር ተጋጭቶ በእሳት ከተያያዘ በኋላ ሲሆን፣ አባትና ሁለት ትንንሽ ልጆቹ ከመኪናው መውጣት ባለመቻላቸው በእሳት ተቃጥለው ሞተዋል።
አደጋው ከተከሰተ በኋላ አዳኞች እና በአቅራቢያው የነበሩ ሰዎች የመኪናውን በሮች ለመክፈት ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
ሪፖርቶች እንደሚያመለክቱት፣ በአደጋው ምክንያት የኤሌክትሮኒክስ ሥርዓቱ በመበላሸቱ የመኪናው በሮች በውስጥም ሆነ በውጭ ተቆልፈው ቀርተዋል።
ሦስተኛው ህጻን ግን መውጫ መንገድ በማግኘቱ በትንሹ መትረፍ ችሏል።
ይህ አሳዛኝ ክስተት በዘመናዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች (EVs) ላይ ስላሉት የበር መቆለፊያ ስርዓቶች አሳሳቢ የሆኑ የደህንነት ጥያቄዎችን አድምቋል።
ሁሉም የኤሌክትሪክ መኪኖች በአደጋ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውል የግዴታ በእጅ የሚከፈት የበር መክፈቻ (Manual Door Override) ሊኖራቸው ይገባል የሚሉ በርካቶች ናቸው።
የመኪና አምራቾች የሰውን ደህንነት አደጋ ላይ ጥለው ለውበት እና ለዘመናዊ ዲዛይን ቅድሚያ እየሰጡ ነው ተብሏል።
seledadotio
seledadotio
11 months ago
እኔ አዜብ አታሮ አደሬ ነኝ፣ የኢትዮጵያ ኤርትራ ልዩ ፍላጎት ማህበረሰብ—EESNC መስራች። በዚህ ዓመት፣ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ማህበረሰቦቻችን ውስጥ ያሉ በአውቲዝም እና በእድገት ችግር ለተጠቁ ልጆች፣ ወጣቶች እና አዋቂዎች ድጋፍ ለመስጠት ከ Grand African Run ጋር በመተባበር እንሰራለን።
የሚያስደስተው ነገር ይሄ ነው.፡ በእኛ ሥም ቢመዘገቡም ክፍያዎ 25%ቱ በቀጥታ ለእኛ ለEESNC ይሄዳል ለአሳዳጊዎች ስልጠና፣ ለወጣቶች እና አዋቂዎች ፕሮግራሞች፣ እና ለቤተሰቦች ጥብቅና advocacy ለመስራት።
የበለጠ ማድረግ ይፈልጋሉ? በQgiv ላይ የራስዎን Peer-to-Peer ገንዘብ ማሰባሰቢያ ገፅ ይፍጠሩ—ያካፍሉት፣ እና የበለጠ ቤተሰቦችን በፍጥነት ላድርሳቸው endichel እርዱን!
መሮጥ የመዝናኛ ቅርሳችን አካል ነው። ለEESNC ሲሮጡ፣ የመጨረሻ መስመር ላይ ብቻ አይደለም —ዋናው ግንዛቤን ወደዚህ ሕብረተሰብ ማምጣት ነው እና ምንም ቤተሰብ ብቻዋን እንደማትራመድ እያሳዩ ነው።
ስለሆነም በኩራት፣ በዓላማ፣ እና ህይወትን ለሚቀይር ጉዳይ እንሮጣለን ማለት ነው! የምትረዱት QR ኮዱን በመንካት ፣ መመዝገብ፣ ወይም መለገስ—እና አብረን ታሪክ እንፍጠር።
I am Azeb Ataro Adere, founder of the Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC) .We are proud to partner with Grand African Run.to support children, youth, and adults with autism and developmental disabilities. In our Ethiopian Eritrean community here in DMV, The exciting part is, if you want to register 25% of your fee goes directly to EESNC to fund caregivers training, youth, and adults programs and Advocacy for Families. Do you want to do even more, create your own peer to peer page on QGIV. and Share it and help us reach more families faster. Running is part of our heritage. When you run for EESNC, you are not just crossing a finish line. You are breaking stigma, raising awareness, and you are showing that no family walks alone. On October 11th, we will run with pride., with purpose and for a cause that changes lives. Use the QR code, sign up or donate and lets make history together.
11 months ago
ዩቶፕያ ቴክኖሎጂ በኢትዮጵያ
#ethiopia | ዩቶፕያ ቴክኖሎጂ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የኤሌክትሪክ ሜትር ታክሲ መተግበሪያ ማስጀመሪያ እና የኤሌክትሪክ መኪና እቁብ የማውጣት ስነ፟ስርአት እና የማስረከብ ፕሮግራም አከናወነ ::
ዩቶፕያ ቴክኖሎጂ ኃላ.የተ.የግ.ማኅበር ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ፣ አርቲስቶች ፣የሚዲያ አካላት እና ደንበኞች በተገኙበት ዮቶፕያ ኢ፟ታክሲ የተሰኘ መተግበሪያ ማስጀመሪያ እና የኤሌክትሪክ መኪና እቁብ አወጣጥ ፕሮግራም በእስካይላይት ሆቴል አከናወነ፡፡
መርሀግብሩ በአቶ ሰላምይሁን አደፍርስ የኢኖቬሽኝ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ፟ የኢኖቬሽን ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ፤ አቶ አላምረው ጌጡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚ/ር ፟ የክቡር ሚኒሲቴሩ ከፍተኛ አማካሪ እንዲሁም የዩቶፕያ ቴክኖሎጂ ኃላ.የተ.የግ.ማኅበር መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አዶኒክ ወርቁ የመክፈቻ ንግግር በይፋ ተከፍቷል፡፡
አቶ አዶኒክ ወርቁ እንደገልጹት “ድርጅታችን ላለፉት 5 አመታት ሲሰራበት የቆየውን በኢትዮጰያ ፈርቀዳጅ የሆነውን እና ለአካባቢ ንብረት ተስማሚ እንዲሁም ለነዳጅ የሚወጣውን የውጭ ምነዛሪ የሚያስቀር ዩቶፕያ ግሪን ሞቢሊቲ ኢኒሼቲቭ እየተገበረ ሲሆን በውስጡ “ዩቶፕያ አውቶሞቲቭ” ፣ “ዩቶፕያ ኢ፟ ታክሲ” ፣ “ዩቶፕያ ግሪን ፈንድ” እና “ዩቶፕያ የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጂንግ እስቴሽን” ፕሮጀክቶች ያካተተ ሲሆን ፕሮጀክቱ ሀገራችን ለምትከተለው አረንጓዴ-መር ዲጂታል ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋዖ የሚያበረክት ፤ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ፖሮጀክት እንደ ኢምፖርት ሰብስቲትዩት ለመጠቀም እና የኢነርጂ ፍላጎታችንን አካባቢ በካይ ከሆነው ነዳጅ በዋጋ ዝቅተኛ ታዳሽ ኤልክትሪክ ሀይል ለመቀየር ትልቅ እድል ይፈጥራል እንዲሁም ለነዳጅ የሚወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ያስቀራል፡፡በተጨማሪም ለህብረተሰቡ ከፍተኛ የስራ እድል ከመፍጠሩ ባሻግር ያለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት እጥረት ይቀርፋል” ብለዋል ፡፡
በመክፈቻ ንግግሩ የኢኖቬሽን ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሰላምይሁን አደፍርስ “በዚህ ወጣትነት እድሜ እንደዚህ ትልልቅ ሀላፊነት ወስደው እንደዚህ አይነት ኢኒሼቲቭ አዳዲስ ነገር ለማስተዋወቅ የሚጥሩ እንደ አቶ አዶኒክ ወርቁ ያሉ መስራቾችን ለማመስገን እዋዳለሁ” ብለዋል ፡፡
እንዲሁም የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚ/ር ፟ የክቡር ሚኒሲቴሩ ከፍተኛ አማካሪ አቶ አላምረው ጌጡ “እንደዚህ አይነት ለሀገር እና ለህዝብ የሚጠቅሙ ኢኒሼቲቮች ሊበረታቱ ይገባቸዋል” ያሉ ሲሆን “ሀገራችን የምትከተለውን ግሪንመር ዲጂታል ኢኮኖሚ እና ሰስቴነብል ትራንስፖርት እስትራቴጂ ከማገዝ እኳያ ከፍተኛ አስተዋጾ ይበረክታል፡፡ እኛም እስፈላጊውን ድጋፍ እና ትብብር እንደምናደርግ በሚኒቴር መ/ቤቱ ስም ቃል እገባለሁ” ብለዋል ፡፡
በኢትዮጰያ የመጀመሪያ የሆነውን በታዳሽ ሀይል የሚሰሩ እና ለአካባቢ ምቹ የሆኑ የኢምሽን እስታንዳርዱን የሚያሟሉ ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ዮቶፕያ ኢ፟ታክሲ የተሰኘ የሜትር ታክሲ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁ እና ላለፉት 5 አመታት ጥናት ሲያካሄድበት የቆየውን እና ሂደቱ ሙሉ በሙሉ ደህንነቱ በተጠበቀ የዲጂታል መተግበሪያ የሚተዳደርበትን ዳይናሚክ ሲስተም ሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ ባሉ ባለሙያዎች ትብብር መዘጋጀቱ በፕሮግራሙ ተገልጻል፡፡
መተግበሪያው ወደ ስራ ሲገባ በከተማው የሚስተዋለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት ችግር የሚቀርፍ ሲሆን “ዩቶፕያ ኢ፟ ታክሲ”- ስር የሚካተቱ መኪናዎች በታዳሽ ሃይል የሚሰሩ እና ከአካባቢ ብክለት ነጻ ሲሆኑ ለነዳጅ የሚወጣውን ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ስለሚቀንስ አገልግሎቱን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማቅረብ ያለመ ነው ፡፡
ሲስተሙ ካካተታቸው በርካታ አዳዲስ አማራጮች አንዱ የሆነው የሜትር ታክሲ በጋራ መጋራት (Ride Sharing system) ሲሆን የጉዞውን ዋጋ በ4 እጥፍ የሚቀንስ ይሆናል፡፡ እንዲሁም ከደህንነት አንጻር ጉዞላይ ማንኛው ችግር ቢፈጠር በቀጥታ ሪፖርት ማድረግ የሚቻልበት አማራጭ በመተግበሪያው ተካቷል፡፡
ደንበኞች ከመተግበሪያው ሳይወጡ ክፍያዎችን ዲጂታሊ ለማከናወን ይረዳችው ዘንድ ከሲቢኢ ብር እና ቴሌ ብር ጋር የሲስተም የማስተሳሰር ስራ (System Integration) እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገልጻል ፡፡
የዩቶፕያ ኢ-ታክሲ መተግበሪያ ሲስተም በኢትዮፕያ አእምሮአዊ ጽ/ቤት ያስመዘገበ እና የኮፒ ራይት ሰርተፍኬት የወሰደ ሲሆን ተጨማሪ የኦፕሬሽን ቅድመ ዝግጅቶችን በማጠናቀቅ ከፊታችን መስከረም ወር መባቻ ጀምሮ አግልግሎቱን በይፋ እንደሚጀምር ተገልጻል፡፡
ከ6 ወር በፊት ወደስራ በገባው “ዩቶፕያ ግሪን ፈንድ” ኢንተግሬትድ የኤሌክትሪክ የመኪና ፍይናንሲንግ ሲስተም በ5 አመት ውስጥ 5,000 ደንበኞችን የኤሌክትሪክ የመኪና ባለቤት ለማድረግ ያቀደ ሲሆን እስካሁን 1,650 አባላት www.ugmfund.com ሲስተም ላይ የተመዘገቡ ሲሆን ቅድመ ሁኔታዎችን ላሟሉ በርካታ ደንበኞች 3ኛ ዙር የመኪና ማስረከብ ፕሮግራም በቅርቡ ማከናወኑ ተገልጻል፡፡
በዝግጅቱ ሁለተኛ መርሀግብር የዮቶፕያ ግሪን ፈንድ ሲስተምን በመጠቀም ላለፉት 4 ወራት ለመኪና እቁብ ሲቆጥቡ ለነበሩ ደንበኞች የመኪና እቁብ እጣ እወጣጥ ስነስርአቱ ሂደት ሙሉ በሙሉ ደህንነቱ በተጠበቀ የዲጂታል መተግበሪያ ተጋባዥ እንግዶች የሚዲያ አካላት እና ታዛቢዎች በተገኙብት በይፋ ተከናውኗል፡፡
የመጀመሪያ የመኪና እቁብ እጣ ለአቶ ሙሉጌታ ዋለልኝ የወጣሲሆን አቶ ሙሉጌታ ዋለልኝ እንደገለጹት “ልጄ እድል ከእኛ ጋር ነው ሂድ ይቀናሀል ብሎኝ ነበር ! ይሄው እግዛብሄር ይመስገን 120,000 ብር ብቻ አውጥቼ በአራት ወር ውስጥ የመኪና ባለቤት ሆኛለሁ” ብለዋል፡፡
የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አዶኒክ ወርቁ “ እኛም በጣም ደስተኛ ነን ለረጅም ጊዜ ስንስራበት የቆየነውና ለህዝብ እና ሀገር ይጠቅማል ብለን ያመነጨነው ሀሳብ ወደ መሬት ወርዶ በዝቅተኛ ክፍያ ማለትም የመኪናውን 5% የማይሞላ ወጪ አውጥቶ ደንበኛችን የኤሌክትሪክ ሜኪና ባለቤት በማድረጋችን ከፍተኛ ደስታ ተሰምቶናል ወደፊትም ከዚህ በበለጠ እንቀጥልበታለን” ብለዋል፡፡
በመኪና ቁልፍ እርክክብ ፕሮግራሙ የተሳተፉት የድርጅቱ አምባሳደር የሆኑት እርቲስት እንግዳሰው ሀብቴ “ድርጅቱ ቃል በገባው መሰረት መኪናዎቹን ለደንበኞቹ በማስረከቡ ምስጋናዬን ላቅርብ እወዳለሁ” በማለት ገልጸዋል ፡፡
በዝግጅቱ የዝንድሮ የኢትዮጵያ ቲክቶክ አዋርድ ተሽላሚ የሚሰጥ የኤሌክትሪክ መኪና በዩቶፕያ ቴክኖሎጂ የተበረክተ ሲሆን የዝግጅቱ ተዋካይ የመኪና ቀልፍ ተረክበዋል ፡፡
12 months ago
#ethiopia | ዩቶፕያ ቴክኖሎጂ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የኤሌክትሪክ ሜትር ታክሲ መተግበሪያ ማስጀመሪያ እና የኤሌክትሪክ መኪና እቁብ የማውጣት ስነ፟ስርአት እና የማስረከብ ፕሮግራም አከናወነ
ዩቶፕያ ቴክኖሎጂ ኃላ.የተ.የግ.ማኅበር ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ፣ አርቲስቶች ፣የሚዲያ አካላት እና ደንበኞች በተገኙበት ዮቶፕያ ኢ፟ታክሲ የተሰኘ መተግበሪያ ማስጀመሪያ እና የኤሌክትሪክ መኪና እቁብ አወጣጥ ፕሮግራም በእስካይላይት ሆቴል አከናወነ፡፡
መርሀግብሩ በአቶ ሰላምይሁን አደፍርስ የኢኖቬሽኝ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ፟ የኢኖቬሽን ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ፤ አቶ አላምረው ጌጡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚ/ር ፟ የክቡር ሚኒሲቴሩ ከፍተኛ አማካሪ እንዲሁም የዩቶፕያ ቴክኖሎጂ ኃላ.የተ.የግ.ማኅበር መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አዶኒክ ወርቁ የመክፈቻ ንግግር በይፋ ተከፍቷል፡፡
አቶ አዶኒክ ወርቁ እንደገልጹት “ድርጅታችን ላለፉት 5 አመታት ሲሰራበት የቆየውን በኢትዮጰያ ፈርቀዳጅ የሆነውን እና ለአካባቢ ንብረት ተስማሚ እንዲሁም ለነዳጅ የሚወጣውን የውጭ ምነዛሪ የሚያስቀር ዩቶፕያ ግሪን ሞቢሊቲ ኢኒሼቲቭ እየተገበረ ሲሆን በውስጡ “ዩቶፕያ አውቶሞቲቭ” ፣ “ዩቶፕያ ኢ፟ ታክሲ” ፣ “ዩቶፕያ ግሪን ፈንድ” እና “ዩቶፕያ የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጂንግ እስቴሽን” ፕሮጀክቶች ያካተተ ሲሆን ፕሮጀክቱ ሀገራችን ለምትከተለው አረንጓዴ-መር ዲጂታል ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋዖ የሚያበረክት ፤ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ፖሮጀክት እንደ ኢምፖርት ሰብስቲትዩት ለመጠቀም እና የኢነርጂ ፍላጎታችንን አካባቢ በካይ ከሆነው ነዳጅ በዋጋ ዝቅተኛ ታዳሽ ኤልክትሪክ ሀይል ለመቀየር ትልቅ እድል ይፈጥራል እንዲሁም ለነዳጅ የሚወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ያስቀራል፡፡በተጨማሪም ለህብረተሰቡ ከፍተኛ የስራ እድል ከመፍጠሩ ባሻግር ያለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት እጥረት ይቀርፋል” ብለዋል ፡፡
በመክፈቻ ንግግሩ የኢኖቬሽን ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሰላምይሁን አደፍርስ “በዚህ ወጣትነት እድሜ እንደዚህ ትልልቅ ሀላፊነት ወስደው እንደዚህ አይነት ኢኒሼቲቭ አዳዲስ ነገር ለማስተዋወቅ የሚጥሩ እንደ አቶ አዶኒክ ወርቁ ያሉ መስራቾችን ለማመስገን እዋዳለሁ” ብለዋል ፡፡ እንዲሁም የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚ/ር ፟ የክቡር ሚኒሲቴሩ ከፍተኛ አማካሪ አቶ አላምረው ጌጡ “እንደዚህ አይነት ለሀገር እና ለህዝብ የሚጠቅሙ ኢኒሼቲቮች ሊበረታቱ ይገባቸዋል” ያሉ ሲሆን “ሀገራችን የምትከተለውን ግሪንመር ዲጂታል ኢኮኖሚ እና ሰስቴነብል ትራንስፖርት እስትራቴጂ ከማገዝ እኳያ ከፍተኛ አስተዋጾ ይበረክታል፡፡ እኛም እስፈላጊውን ድጋፍ እና ትብብር እንደምናደርግ በሚኒቴር መ/ቤቱ ስም ቃል እገባለሁ” ብለዋል ፡፡
በኢትዮጰያ የመጀመሪያ የሆነውን በታዳሽ ሀይል የሚሰሩ እና ለአካባቢ ምቹ የሆኑ የኢምሽን እስታንዳርዱን የሚያሟሉ ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ዮቶፕያ ኢ፟ታክሲ የተሰኘ የሜትር ታክሲ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁ እና ላለፉት 5 አመታት ጥናት ሲያካሄድበት የቆየውን እና ሂደቱ ሙሉ በሙሉ ደህንነቱ በተጠበቀ የዲጂታል መተግበሪያ የሚተዳደርበትን ዳይናሚክ ሲስተም ሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ ባሉ ባለሙያዎች ትብብር መዘጋጀቱ በፕሮግራሙ ተገልጻል፡፡
መተግበሪያው ወደ ስራ ሲገባ በከተማው የሚስተዋለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት ችግር የሚቀርፍ ሲሆን “ዩቶፕያ ኢ፟ ታክሲ”- ስር የሚካተቱ መኪናዎች በታዳሽ ሃይል የሚሰሩ እና ከአካባቢ ብክለት ነጻ ሲሆኑ ለነዳጅ የሚወጣውን ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ስለሚቀንስ አገልግሎቱን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማቅረብ ያለመ ነው ፡፡
ሲስተሙ ካካተታቸው በርካታ አዳዲስ አማራጮች አንዱ የሆነው የሜትር ታክሲ በጋራ መጋራት (Ride Sharing system) ሲሆን የጉዞውን ዋጋ በ4 እጥፍ የሚቀንስ ይሆናል፡፡ እንዲሁም ከደህንነት አንጻር ጉዞላይ ማንኛው ችግር ቢፈጠር በቀጥታ ሪፖርት ማድረግ የሚቻልበት አማራጭ በመተግበሪያው ተካቷል፡፡
ደንበኞች ከመተግበሪያው ሳይወጡ ክፍያዎችን ዲጂታሊ ለማከናወን ይረዳችው ዘንድ ከሲቢኢ ብር እና ቴሌ ብር ጋር የሲስተም የማስተሳሰር ስራ (System Integration) እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገልጻል ፡፡
የዩቶፕያ ኢ-ታክሲ መተግበሪያ ሲስተም በኢትዮፕያ አእምሮአዊ ጽ/ቤት ያስመዘገበ እና የኮፒ ራይት ሰርተፍኬት የወሰደ ሲሆን ተጨማሪ የኦፕሬሽን ቅድመ ዝግጅቶችን በማጠናቀቅ ከፊታችን መስከረም ወር መባቻ ጀምሮ አግልግሎቱን በይፋ እንደሚጀምር ተገልጻል፡፡
ከ6 ወር በፊት ወደስራ በገባው “ዩቶፕያ ግሪን ፈንድ” ኢንተግሬትድ የኤሌክትሪክ የመኪና ፍይናንሲንግ ሲስተም በ5 አመት ውስጥ 5,000 ደንበኞችን የኤሌክትሪክ የመኪና ባለቤት ለማድረግ ያቀደ ሲሆን እስካሁን 1,650 አባላት www.ugmfund.com ሲስተም ላይ የተመዘገቡ ሲሆን ቅድመ ሁኔታዎችን ላሟሉ በርካታ ደንበኞች 3ኛ ዙር የመኪና ማስረከብ ፕሮግራም በቅርቡ ማከናወኑ ተገልጻል፡፡
በዝግጅቱ ሁለተኛ መርሀግብር የዮቶፕያ ግሪን ፈንድ ሲስተምን በመጠቀም ላለፉት 4 ወራት ለመኪና እቁብ ሲቆጥቡ ለነበሩ ደንበኞች የመኪና እቁብ እጣ እወጣጥ ስነስርአቱ ሂደት ሙሉ በሙሉ ደህንነቱ በተጠበቀ የዲጂታል መተግበሪያ ተጋባዥ እንግዶች የሚዲያ አካላት እና ታዛቢዎች በተገኙብት በይፋ ተከናውኗል፡፡
የመጀመሪያ የመኪና እቁብ እጣ ለአቶ ሙሉጌታ ዋለልኝ የወጣሲሆን አቶ ሙሉጌታ ዋለልኝ እንደገለጹት “ልጄ እድል ከእኛ ጋር ነው ሂድ ይቀናሀል ብሎኝ ነበር ! ይሄው እግዛብሄር ይመስገን 120,000 ብር ብቻ አውጥቼ በአራት ወር ውስጥ የመኪና ባለቤት ሆኛለሁ” ብለዋል፡፡
የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አዶኒክ ወርቁ “ እኛም በጣም ደስተኛ ነን ለረጅም ጊዜ ስንስራበት የቆየነውና ለህዝብ እና ሀገር ይጠቅማል ብለን ያመነጨነው ሀሳብ ወደ መሬት ወርዶ በዝቅተኛ ክፍያ ማለትም የመኪናውን 5% የማይሞላ ወጪ አውጥቶ ደንበኛችን የኤሌክትሪክ ሜኪና ባለቤት በማድረጋችን ከፍተኛ ደስታ ተሰምቶናል ወደፊትም ከዚህ በበለጠ እንቀጥልበታለን” ብለዋል፡፡
በመኪና ቁልፍ እርክክብ ፕሮግራሙ የተሳተፉት የድርጅቱ አምባሳደር የሆኑት እርቲስት እንግዳሰው ሀብቴ “ድርጅቱ ቃል በገባው መሰረት መኪናዎቹን ለደንበኞቹ በማስረከቡ ምስጋናዬን ላቅርብ እወዳለሁ” በማለት ገልጸዋል ፡፡
በዝግጅቱ የዝንድሮ የኢትዮጵያ ቲክቶክ አዋርድ ተሽላሚ የሚሰጥ የኤሌክትሪክ መኪና በዩቶፕያ ቴክኖሎጂ የተበረክተ ሲሆን የዝግጅቱ ተዋካይ የመኪና ቀልፍ ተረክበዋል ፡፡
ዩቶፕያ ቴክኖሎጂ ኃላ.የተ.የግ.ማኅበር ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ፣ አርቲስቶች ፣የሚዲያ አካላት እና ደንበኞች በተገኙበት ዮቶፕያ ኢ፟ታክሲ የተሰኘ መተግበሪያ ማስጀመሪያ እና የኤሌክትሪክ መኪና እቁብ አወጣጥ ፕሮግራም በእስካይላይት ሆቴል አከናወነ፡፡
መርሀግብሩ በአቶ ሰላምይሁን አደፍርስ የኢኖቬሽኝ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ፟ የኢኖቬሽን ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ፤ አቶ አላምረው ጌጡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚ/ር ፟ የክቡር ሚኒሲቴሩ ከፍተኛ አማካሪ እንዲሁም የዩቶፕያ ቴክኖሎጂ ኃላ.የተ.የግ.ማኅበር መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አዶኒክ ወርቁ የመክፈቻ ንግግር በይፋ ተከፍቷል፡፡
አቶ አዶኒክ ወርቁ እንደገልጹት “ድርጅታችን ላለፉት 5 አመታት ሲሰራበት የቆየውን በኢትዮጰያ ፈርቀዳጅ የሆነውን እና ለአካባቢ ንብረት ተስማሚ እንዲሁም ለነዳጅ የሚወጣውን የውጭ ምነዛሪ የሚያስቀር ዩቶፕያ ግሪን ሞቢሊቲ ኢኒሼቲቭ እየተገበረ ሲሆን በውስጡ “ዩቶፕያ አውቶሞቲቭ” ፣ “ዩቶፕያ ኢ፟ ታክሲ” ፣ “ዩቶፕያ ግሪን ፈንድ” እና “ዩቶፕያ የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጂንግ እስቴሽን” ፕሮጀክቶች ያካተተ ሲሆን ፕሮጀክቱ ሀገራችን ለምትከተለው አረንጓዴ-መር ዲጂታል ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋዖ የሚያበረክት ፤ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ፖሮጀክት እንደ ኢምፖርት ሰብስቲትዩት ለመጠቀም እና የኢነርጂ ፍላጎታችንን አካባቢ በካይ ከሆነው ነዳጅ በዋጋ ዝቅተኛ ታዳሽ ኤልክትሪክ ሀይል ለመቀየር ትልቅ እድል ይፈጥራል እንዲሁም ለነዳጅ የሚወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ያስቀራል፡፡በተጨማሪም ለህብረተሰቡ ከፍተኛ የስራ እድል ከመፍጠሩ ባሻግር ያለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት እጥረት ይቀርፋል” ብለዋል ፡፡
በመክፈቻ ንግግሩ የኢኖቬሽን ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሰላምይሁን አደፍርስ “በዚህ ወጣትነት እድሜ እንደዚህ ትልልቅ ሀላፊነት ወስደው እንደዚህ አይነት ኢኒሼቲቭ አዳዲስ ነገር ለማስተዋወቅ የሚጥሩ እንደ አቶ አዶኒክ ወርቁ ያሉ መስራቾችን ለማመስገን እዋዳለሁ” ብለዋል ፡፡ እንዲሁም የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚ/ር ፟ የክቡር ሚኒሲቴሩ ከፍተኛ አማካሪ አቶ አላምረው ጌጡ “እንደዚህ አይነት ለሀገር እና ለህዝብ የሚጠቅሙ ኢኒሼቲቮች ሊበረታቱ ይገባቸዋል” ያሉ ሲሆን “ሀገራችን የምትከተለውን ግሪንመር ዲጂታል ኢኮኖሚ እና ሰስቴነብል ትራንስፖርት እስትራቴጂ ከማገዝ እኳያ ከፍተኛ አስተዋጾ ይበረክታል፡፡ እኛም እስፈላጊውን ድጋፍ እና ትብብር እንደምናደርግ በሚኒቴር መ/ቤቱ ስም ቃል እገባለሁ” ብለዋል ፡፡
በኢትዮጰያ የመጀመሪያ የሆነውን በታዳሽ ሀይል የሚሰሩ እና ለአካባቢ ምቹ የሆኑ የኢምሽን እስታንዳርዱን የሚያሟሉ ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ዮቶፕያ ኢ፟ታክሲ የተሰኘ የሜትር ታክሲ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁ እና ላለፉት 5 አመታት ጥናት ሲያካሄድበት የቆየውን እና ሂደቱ ሙሉ በሙሉ ደህንነቱ በተጠበቀ የዲጂታል መተግበሪያ የሚተዳደርበትን ዳይናሚክ ሲስተም ሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ ባሉ ባለሙያዎች ትብብር መዘጋጀቱ በፕሮግራሙ ተገልጻል፡፡
መተግበሪያው ወደ ስራ ሲገባ በከተማው የሚስተዋለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት ችግር የሚቀርፍ ሲሆን “ዩቶፕያ ኢ፟ ታክሲ”- ስር የሚካተቱ መኪናዎች በታዳሽ ሃይል የሚሰሩ እና ከአካባቢ ብክለት ነጻ ሲሆኑ ለነዳጅ የሚወጣውን ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ስለሚቀንስ አገልግሎቱን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማቅረብ ያለመ ነው ፡፡
ሲስተሙ ካካተታቸው በርካታ አዳዲስ አማራጮች አንዱ የሆነው የሜትር ታክሲ በጋራ መጋራት (Ride Sharing system) ሲሆን የጉዞውን ዋጋ በ4 እጥፍ የሚቀንስ ይሆናል፡፡ እንዲሁም ከደህንነት አንጻር ጉዞላይ ማንኛው ችግር ቢፈጠር በቀጥታ ሪፖርት ማድረግ የሚቻልበት አማራጭ በመተግበሪያው ተካቷል፡፡
ደንበኞች ከመተግበሪያው ሳይወጡ ክፍያዎችን ዲጂታሊ ለማከናወን ይረዳችው ዘንድ ከሲቢኢ ብር እና ቴሌ ብር ጋር የሲስተም የማስተሳሰር ስራ (System Integration) እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገልጻል ፡፡
የዩቶፕያ ኢ-ታክሲ መተግበሪያ ሲስተም በኢትዮፕያ አእምሮአዊ ጽ/ቤት ያስመዘገበ እና የኮፒ ራይት ሰርተፍኬት የወሰደ ሲሆን ተጨማሪ የኦፕሬሽን ቅድመ ዝግጅቶችን በማጠናቀቅ ከፊታችን መስከረም ወር መባቻ ጀምሮ አግልግሎቱን በይፋ እንደሚጀምር ተገልጻል፡፡
ከ6 ወር በፊት ወደስራ በገባው “ዩቶፕያ ግሪን ፈንድ” ኢንተግሬትድ የኤሌክትሪክ የመኪና ፍይናንሲንግ ሲስተም በ5 አመት ውስጥ 5,000 ደንበኞችን የኤሌክትሪክ የመኪና ባለቤት ለማድረግ ያቀደ ሲሆን እስካሁን 1,650 አባላት www.ugmfund.com ሲስተም ላይ የተመዘገቡ ሲሆን ቅድመ ሁኔታዎችን ላሟሉ በርካታ ደንበኞች 3ኛ ዙር የመኪና ማስረከብ ፕሮግራም በቅርቡ ማከናወኑ ተገልጻል፡፡
በዝግጅቱ ሁለተኛ መርሀግብር የዮቶፕያ ግሪን ፈንድ ሲስተምን በመጠቀም ላለፉት 4 ወራት ለመኪና እቁብ ሲቆጥቡ ለነበሩ ደንበኞች የመኪና እቁብ እጣ እወጣጥ ስነስርአቱ ሂደት ሙሉ በሙሉ ደህንነቱ በተጠበቀ የዲጂታል መተግበሪያ ተጋባዥ እንግዶች የሚዲያ አካላት እና ታዛቢዎች በተገኙብት በይፋ ተከናውኗል፡፡
የመጀመሪያ የመኪና እቁብ እጣ ለአቶ ሙሉጌታ ዋለልኝ የወጣሲሆን አቶ ሙሉጌታ ዋለልኝ እንደገለጹት “ልጄ እድል ከእኛ ጋር ነው ሂድ ይቀናሀል ብሎኝ ነበር ! ይሄው እግዛብሄር ይመስገን 120,000 ብር ብቻ አውጥቼ በአራት ወር ውስጥ የመኪና ባለቤት ሆኛለሁ” ብለዋል፡፡
የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አዶኒክ ወርቁ “ እኛም በጣም ደስተኛ ነን ለረጅም ጊዜ ስንስራበት የቆየነውና ለህዝብ እና ሀገር ይጠቅማል ብለን ያመነጨነው ሀሳብ ወደ መሬት ወርዶ በዝቅተኛ ክፍያ ማለትም የመኪናውን 5% የማይሞላ ወጪ አውጥቶ ደንበኛችን የኤሌክትሪክ ሜኪና ባለቤት በማድረጋችን ከፍተኛ ደስታ ተሰምቶናል ወደፊትም ከዚህ በበለጠ እንቀጥልበታለን” ብለዋል፡፡
በመኪና ቁልፍ እርክክብ ፕሮግራሙ የተሳተፉት የድርጅቱ አምባሳደር የሆኑት እርቲስት እንግዳሰው ሀብቴ “ድርጅቱ ቃል በገባው መሰረት መኪናዎቹን ለደንበኞቹ በማስረከቡ ምስጋናዬን ላቅርብ እወዳለሁ” በማለት ገልጸዋል ፡፡
በዝግጅቱ የዝንድሮ የኢትዮጵያ ቲክቶክ አዋርድ ተሽላሚ የሚሰጥ የኤሌክትሪክ መኪና በዩቶፕያ ቴክኖሎጂ የተበረክተ ሲሆን የዝግጅቱ ተዋካይ የመኪና ቀልፍ ተረክበዋል ፡፡
Sponsored by
Surafel
12 months ago
ዩቶፕያ ቴክኖሎጂ 4ተኛ ዙር የመኪና እቁብ አጣ ማውጣት መርሀገብር አካሄደ
ዩቶፕያ ቴክኖሎጂ የዮቶፕያ ግሪን ፈንድ ሲስተምን በመጠቀም ላለፉት 4 ወራት ለመኪና እቁብ ሲቆጥቡ ለነበሩ ደንበኞቹ 4ተኛ ዙር የመኪና እቁብ አጣ ማውጣት መርሀገብር በዛሬው እለት በስካይ ላይት ሆቴል አካሄዷል
በመርሀገብሩ እንደተገለጸው ድርጅቱ በቅርቡ "ዩቶፕያ ግሪን ፈንድ ሲስተም ላይ ለተመዘገቡ እና ቅድመ ሁኔታዎችን ላሟሉ ደንበኞች 3ኛ ዙር የመኪና ማስረከብ ፕሮግራም ያከናወነ ሲሆን በዛሬው እለት የዮቶፕያ ግሪን ፈንድ ሲስተምን በመጠቀም ላለፉት 4 ወራት ለመኪና እቁብ ሲቆጥቡ ለነበሩ ደንበኞቹ የመኪና እቁብ አጣ እወጣጥ ስነስርአት ክቡራን እንግዶች እና ታዛቢዎች በተገኙብት አከናውኗል፡፡
የእጣ አወጣጥ ስነስርዓት ሂደት የዲጂታል መተግበሪያ የተከናወነ ሲሆን አጣው በገለልተኛ አካል እንዲወጣ ታሳቢ በማድረግ የአዲስ አበባ ኢናሼሽን እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ እና የኢቶፕያ ሎተሪ አገልግሎት ድርጅት ተሳታፊ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
እንዲሁም ደንበኞች ሊዙን ያለማቋረጥ ለመክፈል ይረዳቸው ዘንድ በድርጅቱ ስር በሚተዳደረው "ዮቶፕያ የኤሌክትሪክ የሜትር ታክሲ'' አገልግሎት በኩል ቋሚ ገቢ እንዲያገኙ እንደሚደረግ ተነግሯል፡፡ እንዲሁም ለመኪናዎቹ የረጅም ጊዜ ዋስትና ፣ ፈጣን የቻርጂንግ ሰርሺስ፣ የተሟላ ጥገና እና መለዋወጫ ይቀርባል ተብሏል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ በዮቶፕያ የመጀመሪያውን በታዳሽ ሀይል የሚሰሩ እና ለአካባቢ ምቹ የሆኑ ተሽከርካሪዎችን የሚጠቆም የሜትር ታክሲ አገልግሎት በዛሬው እለት በይፋ ጀምሯል።
ድርጅቱ ይህን አገልግሎት ላለፉት 5 አመታት ጥናት ሲያካሄድበት የቆየ ሲሆን ሙሉ በሙሉ ደህንነቱ በተጠበቀ የዲጂታል መተግበሪያ የሚተዳደርበትን ዳይናሚክ ሲስተም ሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ ባሉ ባለሙያዎች በትብብር ዛሬ ጀምሯል ፡፡
መተግበሪያው በከተማው የሚስተዋለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት ችግር የሚቀርፍ ሲሆን "ዩቶፕያ ኢ. ታክሲ" ስር የሚካተቱ መኪናዎች በታዳሽ ሃይል የሚሰሩ እና ከአካባቢ ብክለት ነጻ ሲሆኑ ለነዳጅ የሚወጣው ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ስለሚቀንስ አገልግሎቱን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማቅረብ ያለመ ነው ነው ተብሏል፡፡
ሲስተሙ ካካተታቸው በርካታ አዳዲስ አማራጮች አንዱ የሆነው የሜትር ታክሲ በጋራ መጋራት (Ride Sharing system) ሲሆን የጉዞውን ዋጋ በ4 እጥፍ የሚቀንስ ይሆናል፡፡ እንዲሁም ከደህንነት አንጻር ጉዞ ላይ ማንኛው ችግር ቢፈጠር በቀጥታ ሪፖርት ማድረግ የሚቻልበት አማራጭ በመተግበሪያው ተካቷል፡፡ ደንበኞች ከመተግበሪያው ሳይወጡ ክፍያዎችን በዲጂታል ለማከናወን ይረዳቸው ዘንድ ከሲቢኢ ብር እና ቴሌ ብር ጋር የሲስተም የማስተሳሰር ስራ (System Integration) ተከናውነኗል ፡፡
ዩቶፕያ ቴክኖሎጂ የዮቶፕያ ግሪን ፈንድ ሲስተምን በመጠቀም ላለፉት 4 ወራት ለመኪና እቁብ ሲቆጥቡ ለነበሩ ደንበኞቹ 4ተኛ ዙር የመኪና እቁብ አጣ ማውጣት መርሀገብር በዛሬው እለት በስካይ ላይት ሆቴል አካሄዷል
በመርሀገብሩ እንደተገለጸው ድርጅቱ በቅርቡ "ዩቶፕያ ግሪን ፈንድ ሲስተም ላይ ለተመዘገቡ እና ቅድመ ሁኔታዎችን ላሟሉ ደንበኞች 3ኛ ዙር የመኪና ማስረከብ ፕሮግራም ያከናወነ ሲሆን በዛሬው እለት የዮቶፕያ ግሪን ፈንድ ሲስተምን በመጠቀም ላለፉት 4 ወራት ለመኪና እቁብ ሲቆጥቡ ለነበሩ ደንበኞቹ የመኪና እቁብ አጣ እወጣጥ ስነስርአት ክቡራን እንግዶች እና ታዛቢዎች በተገኙብት አከናውኗል፡፡
የእጣ አወጣጥ ስነስርዓት ሂደት የዲጂታል መተግበሪያ የተከናወነ ሲሆን አጣው በገለልተኛ አካል እንዲወጣ ታሳቢ በማድረግ የአዲስ አበባ ኢናሼሽን እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ እና የኢቶፕያ ሎተሪ አገልግሎት ድርጅት ተሳታፊ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
እንዲሁም ደንበኞች ሊዙን ያለማቋረጥ ለመክፈል ይረዳቸው ዘንድ በድርጅቱ ስር በሚተዳደረው "ዮቶፕያ የኤሌክትሪክ የሜትር ታክሲ'' አገልግሎት በኩል ቋሚ ገቢ እንዲያገኙ እንደሚደረግ ተነግሯል፡፡ እንዲሁም ለመኪናዎቹ የረጅም ጊዜ ዋስትና ፣ ፈጣን የቻርጂንግ ሰርሺስ፣ የተሟላ ጥገና እና መለዋወጫ ይቀርባል ተብሏል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ በዮቶፕያ የመጀመሪያውን በታዳሽ ሀይል የሚሰሩ እና ለአካባቢ ምቹ የሆኑ ተሽከርካሪዎችን የሚጠቆም የሜትር ታክሲ አገልግሎት በዛሬው እለት በይፋ ጀምሯል።
ድርጅቱ ይህን አገልግሎት ላለፉት 5 አመታት ጥናት ሲያካሄድበት የቆየ ሲሆን ሙሉ በሙሉ ደህንነቱ በተጠበቀ የዲጂታል መተግበሪያ የሚተዳደርበትን ዳይናሚክ ሲስተም ሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ ባሉ ባለሙያዎች በትብብር ዛሬ ጀምሯል ፡፡
መተግበሪያው በከተማው የሚስተዋለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት ችግር የሚቀርፍ ሲሆን "ዩቶፕያ ኢ. ታክሲ" ስር የሚካተቱ መኪናዎች በታዳሽ ሃይል የሚሰሩ እና ከአካባቢ ብክለት ነጻ ሲሆኑ ለነዳጅ የሚወጣው ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ስለሚቀንስ አገልግሎቱን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማቅረብ ያለመ ነው ነው ተብሏል፡፡
ሲስተሙ ካካተታቸው በርካታ አዳዲስ አማራጮች አንዱ የሆነው የሜትር ታክሲ በጋራ መጋራት (Ride Sharing system) ሲሆን የጉዞውን ዋጋ በ4 እጥፍ የሚቀንስ ይሆናል፡፡ እንዲሁም ከደህንነት አንጻር ጉዞ ላይ ማንኛው ችግር ቢፈጠር በቀጥታ ሪፖርት ማድረግ የሚቻልበት አማራጭ በመተግበሪያው ተካቷል፡፡ ደንበኞች ከመተግበሪያው ሳይወጡ ክፍያዎችን በዲጂታል ለማከናወን ይረዳቸው ዘንድ ከሲቢኢ ብር እና ቴሌ ብር ጋር የሲስተም የማስተሳሰር ስራ (System Integration) ተከናውነኗል ፡፡
12 months ago
ተስፋዬ እሸቱ (ረ/ፕሮፌሰር)
ከሲያትል፣ አሜሪካ 🇺🇸
#ethiopia | አሜሪካኖቹ እንድ ጉዳይ ላይ እሴት ጨምረው፣ አሳድገው የሚሸጡበት መንገድ ይገርመኛል!
የተነሳሁት ከሳን ሆዜ፣ ካሊፎርኒያ ነው፡፡ ከሁለት ሰአት በረራ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እግሬ ሲያትልን ረገጠ፡፡ ከቀለል ያለ መደነባበር በኋላ ከጓደኛ ጋር ተገናኘን፡፡ ወደ ቤቱ ወሰደኝ፡፡ አገሬ እንዳለሁ እንዲሰማኝ ያስቻለ ምሳ ቤቱ ጋበዘኝ፡፡ ምሳው “ነብር ዥንጉርጉርነቱን፣ ኢትዮዽያዊ መልኩን ይቀይር ዘንድ ይቻለዋልንʔ“ የሚሉትን ብሂል አረጋገጠልኝ፡፡ ከምሳው በኋላ “ምን ማየት ትፈልጋለህ“ አለኝ፡፡ ከዚህ ቀደም ስለሲያትል ምንም አይነት መረጃ ስላልነበረኝ “እኔ እንጃ“ አልኩት፡፡ ከቤት ይዞኝ ወጣ፡፡ መኪና ውስጥ ገባን፡፡ ብቻ ዙሪያ ገባውን እንደ ሞኝ እያየሁም፣ እየተደነቁም ሳልጨርስ ያሰበው ቦታ ደረስን፡፡
ከፊት ለፊቴ “wings over Washington A flying Ride“ የሚል ማስታወቂያ አነበብኩ፡፡ “ምንድን ነው አልኩት“
“ሲያትል የገባ ቱሪስት ማየት የሚፈልጋቸውን የቱሪስት ቦታዎች ቀድሞ በ3ዲ የሚያይበትና ማየት የሚፈልገውን የሚመርጥበት ቦታ ነው“ አለኝ፡፡ የሆነ ጨለማ ክፍል ውስጥ አስገቡን፡፡ ትዕይንቱ ተጀመረ፡፡ በጣም በሚገርም የ3ዲ ቴክኖሎጅ ሲያትል ውስጥ መታየት ያለባቸውን ቦታዎች አየናቸው፡፡ መቸም ትዕይንቱ ድንቅ ነበር፡፡
“አሁን ካየሀቸው የቱን ቦታው ድረስ ማየት ትፈልጋለህ“ አለኝ፡፡ ሁለት ቦታ መረጥኩ፤ ተያይዘን ሄድን፤ ጎበኘኋቸውም፡፡
እውነትም አሜሪካኖቹ ምንም ነገር ላይ እሴት ጨምረውበት መሸጥ እንደሚችሉ በአይኔ በብረቱ አየሁ፡፡ ጉዳዩን ዘርዘር ለማረግ ልሞክር፡፡
የጉብኝቴ አንዱ መዳረሻ “Space Needle“ ነበር፡፡ በእ.ኤ.አ በ1960 አካባቢ የታነጸው ይህ ሽንጣም ማማ (Tower )መሳይ ነገር ቁመቱ 184 ሜትር ነው፡፡ ማማው ጫፍ ለመድረስ ከአርባ ሰከንድ በላይ አይወስድባችሁም፡፡ ጫፉ ላይ ስትደርሱ 360 ዲግሪ በሚሽከረከርና በመስታውት ከተሰራ ወለል ላይ ቆማችሁ የተንጣለለውን የሲያትል ከተማ ታያላችሁ፡፡ በግርድፉ ማማው ይህንን ይመስላል፤ አለቀ።
አሜሪካኖቹ ግን አሪፍ አይደሉ ይህንን ማማ እሴት ጨምረውበት፣ ማማ ሳይሆን ሌላ ነገር የምትጎበኙ እንዲመስላችሁ አድርገው የሚሸጡበት መንገድ በቃላት ለመግለጽ ይከብዳል፡፡
ጉዳዩን ከሆነ የማማ ጉበኝት አስወጥተውታል፡፡ ማማውን የከተማው ውድ መለያ ጌጥ አድርገውታል፡፡ ሲያትል ሲባል ማማው አእምሮህ ውስጥ እንዲቀመጥ ብቻ አላደረጉም፡፡ ማማውን ለመጎብኘት በውዴታ ትከፍላለህ፡፡ ወረፋ ተሎ እንዲደርስህ ከፈለክ አሁንም ትከፍላለህ፡፡ 184 ሜትር ወደ ላይ ወጥትህ ስትጨርስ ሬስቶራንት አለ፡፡
እየበላህ ፎቶ መነሳት ትፈልጋለህ፡፡ ለዚህም ትከፍላለህ፡፡ ጉብኝትህን ጨርሰህ ስትወርድ “ትዝታየን በምን ላስቀርʔ“ ካልህ ማማውን በአሻንጉት መሳይ ነገር፣ በቲሸርት፣ በኮፍያ ብቻ በሆነ ሳቢ፣ አጓጊና እንዲኖርህ በምትፈልገው ነገር ላይ አትመውልሀል፡፡ ሲለዚህ ተገደህ ሳይሆን ፈልገህ ትገዛለህ፡፡ መስተንግዷቸው ደጋግመህ እንድትጎበኘው ይጋብዝሀል፡፡
በአጠቃላይ ጉዳዩን ከተራ የማማ ጉብኝት አውጥተው እሴት ስለጨመሩበትና የከተማው መገለጫ ስላደረጉት እግሩ ሲያትልን የረገጠ ሁሉ እንዲጎበኘው በውዴታ ይገደዳል፡፡ መሸጥ ይሉሀል ይሄ ነው፡፡
ሁለተኛው የጭብጤ አስረጅ “The Museum of Flight“ እየተባለ የሚጠራው ሚዚየም ነው፡፡ ይህ ሚዚየም በአለማችን ግዙፉ የአየርና የስፔስ ሚዚየም በመሆኑ ሲጎበኝ ይኖራል፡፡ ዋናው ጥያቄ እንዴት ግዙፍ ሚዚየም አደርግው በሚገርም ሁኔታ የጎብኝን ልብ ያማልሉበታል የሚለው ነው፡፡
በዚህ ሚዚየም የ“አቬሽን“ ታሪክ በዜማ ይተረካል፡፡ 175 ገደማ የሚሆኑ፣ ከጥንት እስካሁን ያገለገሉና ከየዘመኑ የተሰበሰቡ አውሮፕላኖችን ይገኙበታል፤ እየተደመምክም ትጎበኛለህ፡፡
በመጀመሪያውና ሁለተኛው የአለም ጦርነቶች የተሳተፉ አውሮፕላኖችን ከነታሪካቸው ሰንዶ ማስቀመጥ ሳይሆን ለዛሬ እንዲሰራ እሴት ጨምረውበት ያስደምሙሀል፡፡
የግዙፉን የቦይንግ ካምፓኒ ታሪክ ያስጎበኙሀል፡፡ በታሪክ የምናውቀውና ከአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች መካካል ኬነዲ የተጓጓዘበትን “ኤር ፎርስ ዋን“ አውሮፕላንን ማየት ብቻ ሳይሆን የአሜሪካ ፕሬዝዳንት የሆንክ ያህል እስኪሰማህ ድረስ ውስጡ ትምነሸነሽበታለህ፡፡
ታሪክን መተረክ አንደ ነገር ነው፣ እሴት ጨምሮ መሸጥ ደግሞ ሌላ ነገር ነው፡፡ እነርሱ አባቴ መተረክ ብቻ ሳይሆን እሴት ጨምረው ለአለም ገቢያ ሲያቀርቡት ታያለህ፡፡
ያለፈን ታሪክ ዘመኑ ከሚፈልገው የቴክኖሎጅ አስተሳሰብ ጋር ሰፍተውታል፡፡ ይሄንን ነው እንግዲህ እሴት መጨመር የምንለው፡፡ ለምሳሌ በመጀመሪያውና በሁለተኛው የአለም ጦርነቶች የተሳተፉ አውሮፕላኖችን ጊዜው ከደረሰበት የድምጽና የእይታ ግብአት ጋር አስማምተው ስለሚያስጎበኙህ በጊዜው የነበርክ ያህል ይሰማሀል፡፡ ሌላው ሚዚየሙን በሁሉም የእድሜ ክልል ያሉ ጎብኝዎች እንዲረዱት ያደረጉበት መንገድ ከቃል በላይ ነው፡፡
አሁንም ሚዚየሙን ጎብኝተህ ብቻ መውጣት የማይታሰብ ነው፡፡ መውጫ በሩ ላይ ሚዚየሙን የሚገልጹና ትዝታህን ለተቀረው አለም እንድታስረዳ የሚያስችሉ በርካታ ነገሮች ተኮልኩለው ታገኛህል፡፡ ልትቋቋማቸው አትችልም፡፡ ሌላው ቢቀር እንደኔ ችስታ ከሆንክ የቁልፍ ማንጠልጠያ ትገዛለህ፡፡ ኪስህ መግባት ነው ሚቀራቸው፡፡ ፈገግ እያልክ እየተደሰትክ ትገዛለህ፡፡
እና ይሄ ሁሉ ምን ለማለት ነው….
አንድ፣ በአገራችን በተለመደው መንገድ ሚዚየሞቻችን የምናስጎበኝበትና ገንዘብ የምንሰበስብበት መንገድ እንደገና ሊጤን ይገባዋል፡፡ ከሚዚየሞቻችን ትርጉም ፈልቅቆ፣ እሴትም አክሎ ለአለም ገበያ ማውል ተገቢ ነው፡፡ ዘመኑ ከሚፈልገው የቴክኖሎጅ ስርአት ጋር ጉብኝቱን ማስተሳሰር ያስፈልጋልም የሚል እምነት አለኝ፡፡
ሁለት፣ ታሪካችንንስ እንዴት ለአለም ገበያ እናብቃው የሚለውም ሊታሰብበት የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡፡ ለምሳሌ ታላቁን የአድዋን ድል በአመት አንዴ ብቻ እየዘከሩ ማለፍ የሚያዛልቅ አልመሰለኝም፡፡ እድዋን ለአለም ህዝብ እንዴት እንሸጠው የሚለው ልዩ ትኩረት የሚፈልግም ይመስለኛል፡፡
መልካም ጊዜ!
ከሲያትል፣ አሜሪካ 🇺🇸
#ethiopia | አሜሪካኖቹ እንድ ጉዳይ ላይ እሴት ጨምረው፣ አሳድገው የሚሸጡበት መንገድ ይገርመኛል!
የተነሳሁት ከሳን ሆዜ፣ ካሊፎርኒያ ነው፡፡ ከሁለት ሰአት በረራ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እግሬ ሲያትልን ረገጠ፡፡ ከቀለል ያለ መደነባበር በኋላ ከጓደኛ ጋር ተገናኘን፡፡ ወደ ቤቱ ወሰደኝ፡፡ አገሬ እንዳለሁ እንዲሰማኝ ያስቻለ ምሳ ቤቱ ጋበዘኝ፡፡ ምሳው “ነብር ዥንጉርጉርነቱን፣ ኢትዮዽያዊ መልኩን ይቀይር ዘንድ ይቻለዋልንʔ“ የሚሉትን ብሂል አረጋገጠልኝ፡፡ ከምሳው በኋላ “ምን ማየት ትፈልጋለህ“ አለኝ፡፡ ከዚህ ቀደም ስለሲያትል ምንም አይነት መረጃ ስላልነበረኝ “እኔ እንጃ“ አልኩት፡፡ ከቤት ይዞኝ ወጣ፡፡ መኪና ውስጥ ገባን፡፡ ብቻ ዙሪያ ገባውን እንደ ሞኝ እያየሁም፣ እየተደነቁም ሳልጨርስ ያሰበው ቦታ ደረስን፡፡
ከፊት ለፊቴ “wings over Washington A flying Ride“ የሚል ማስታወቂያ አነበብኩ፡፡ “ምንድን ነው አልኩት“
“ሲያትል የገባ ቱሪስት ማየት የሚፈልጋቸውን የቱሪስት ቦታዎች ቀድሞ በ3ዲ የሚያይበትና ማየት የሚፈልገውን የሚመርጥበት ቦታ ነው“ አለኝ፡፡ የሆነ ጨለማ ክፍል ውስጥ አስገቡን፡፡ ትዕይንቱ ተጀመረ፡፡ በጣም በሚገርም የ3ዲ ቴክኖሎጅ ሲያትል ውስጥ መታየት ያለባቸውን ቦታዎች አየናቸው፡፡ መቸም ትዕይንቱ ድንቅ ነበር፡፡
“አሁን ካየሀቸው የቱን ቦታው ድረስ ማየት ትፈልጋለህ“ አለኝ፡፡ ሁለት ቦታ መረጥኩ፤ ተያይዘን ሄድን፤ ጎበኘኋቸውም፡፡
እውነትም አሜሪካኖቹ ምንም ነገር ላይ እሴት ጨምረውበት መሸጥ እንደሚችሉ በአይኔ በብረቱ አየሁ፡፡ ጉዳዩን ዘርዘር ለማረግ ልሞክር፡፡
የጉብኝቴ አንዱ መዳረሻ “Space Needle“ ነበር፡፡ በእ.ኤ.አ በ1960 አካባቢ የታነጸው ይህ ሽንጣም ማማ (Tower )መሳይ ነገር ቁመቱ 184 ሜትር ነው፡፡ ማማው ጫፍ ለመድረስ ከአርባ ሰከንድ በላይ አይወስድባችሁም፡፡ ጫፉ ላይ ስትደርሱ 360 ዲግሪ በሚሽከረከርና በመስታውት ከተሰራ ወለል ላይ ቆማችሁ የተንጣለለውን የሲያትል ከተማ ታያላችሁ፡፡ በግርድፉ ማማው ይህንን ይመስላል፤ አለቀ።
አሜሪካኖቹ ግን አሪፍ አይደሉ ይህንን ማማ እሴት ጨምረውበት፣ ማማ ሳይሆን ሌላ ነገር የምትጎበኙ እንዲመስላችሁ አድርገው የሚሸጡበት መንገድ በቃላት ለመግለጽ ይከብዳል፡፡
ጉዳዩን ከሆነ የማማ ጉበኝት አስወጥተውታል፡፡ ማማውን የከተማው ውድ መለያ ጌጥ አድርገውታል፡፡ ሲያትል ሲባል ማማው አእምሮህ ውስጥ እንዲቀመጥ ብቻ አላደረጉም፡፡ ማማውን ለመጎብኘት በውዴታ ትከፍላለህ፡፡ ወረፋ ተሎ እንዲደርስህ ከፈለክ አሁንም ትከፍላለህ፡፡ 184 ሜትር ወደ ላይ ወጥትህ ስትጨርስ ሬስቶራንት አለ፡፡
እየበላህ ፎቶ መነሳት ትፈልጋለህ፡፡ ለዚህም ትከፍላለህ፡፡ ጉብኝትህን ጨርሰህ ስትወርድ “ትዝታየን በምን ላስቀርʔ“ ካልህ ማማውን በአሻንጉት መሳይ ነገር፣ በቲሸርት፣ በኮፍያ ብቻ በሆነ ሳቢ፣ አጓጊና እንዲኖርህ በምትፈልገው ነገር ላይ አትመውልሀል፡፡ ሲለዚህ ተገደህ ሳይሆን ፈልገህ ትገዛለህ፡፡ መስተንግዷቸው ደጋግመህ እንድትጎበኘው ይጋብዝሀል፡፡
በአጠቃላይ ጉዳዩን ከተራ የማማ ጉብኝት አውጥተው እሴት ስለጨመሩበትና የከተማው መገለጫ ስላደረጉት እግሩ ሲያትልን የረገጠ ሁሉ እንዲጎበኘው በውዴታ ይገደዳል፡፡ መሸጥ ይሉሀል ይሄ ነው፡፡
ሁለተኛው የጭብጤ አስረጅ “The Museum of Flight“ እየተባለ የሚጠራው ሚዚየም ነው፡፡ ይህ ሚዚየም በአለማችን ግዙፉ የአየርና የስፔስ ሚዚየም በመሆኑ ሲጎበኝ ይኖራል፡፡ ዋናው ጥያቄ እንዴት ግዙፍ ሚዚየም አደርግው በሚገርም ሁኔታ የጎብኝን ልብ ያማልሉበታል የሚለው ነው፡፡
በዚህ ሚዚየም የ“አቬሽን“ ታሪክ በዜማ ይተረካል፡፡ 175 ገደማ የሚሆኑ፣ ከጥንት እስካሁን ያገለገሉና ከየዘመኑ የተሰበሰቡ አውሮፕላኖችን ይገኙበታል፤ እየተደመምክም ትጎበኛለህ፡፡
በመጀመሪያውና ሁለተኛው የአለም ጦርነቶች የተሳተፉ አውሮፕላኖችን ከነታሪካቸው ሰንዶ ማስቀመጥ ሳይሆን ለዛሬ እንዲሰራ እሴት ጨምረውበት ያስደምሙሀል፡፡
የግዙፉን የቦይንግ ካምፓኒ ታሪክ ያስጎበኙሀል፡፡ በታሪክ የምናውቀውና ከአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች መካካል ኬነዲ የተጓጓዘበትን “ኤር ፎርስ ዋን“ አውሮፕላንን ማየት ብቻ ሳይሆን የአሜሪካ ፕሬዝዳንት የሆንክ ያህል እስኪሰማህ ድረስ ውስጡ ትምነሸነሽበታለህ፡፡
ታሪክን መተረክ አንደ ነገር ነው፣ እሴት ጨምሮ መሸጥ ደግሞ ሌላ ነገር ነው፡፡ እነርሱ አባቴ መተረክ ብቻ ሳይሆን እሴት ጨምረው ለአለም ገቢያ ሲያቀርቡት ታያለህ፡፡
ያለፈን ታሪክ ዘመኑ ከሚፈልገው የቴክኖሎጅ አስተሳሰብ ጋር ሰፍተውታል፡፡ ይሄንን ነው እንግዲህ እሴት መጨመር የምንለው፡፡ ለምሳሌ በመጀመሪያውና በሁለተኛው የአለም ጦርነቶች የተሳተፉ አውሮፕላኖችን ጊዜው ከደረሰበት የድምጽና የእይታ ግብአት ጋር አስማምተው ስለሚያስጎበኙህ በጊዜው የነበርክ ያህል ይሰማሀል፡፡ ሌላው ሚዚየሙን በሁሉም የእድሜ ክልል ያሉ ጎብኝዎች እንዲረዱት ያደረጉበት መንገድ ከቃል በላይ ነው፡፡
አሁንም ሚዚየሙን ጎብኝተህ ብቻ መውጣት የማይታሰብ ነው፡፡ መውጫ በሩ ላይ ሚዚየሙን የሚገልጹና ትዝታህን ለተቀረው አለም እንድታስረዳ የሚያስችሉ በርካታ ነገሮች ተኮልኩለው ታገኛህል፡፡ ልትቋቋማቸው አትችልም፡፡ ሌላው ቢቀር እንደኔ ችስታ ከሆንክ የቁልፍ ማንጠልጠያ ትገዛለህ፡፡ ኪስህ መግባት ነው ሚቀራቸው፡፡ ፈገግ እያልክ እየተደሰትክ ትገዛለህ፡፡
እና ይሄ ሁሉ ምን ለማለት ነው….
አንድ፣ በአገራችን በተለመደው መንገድ ሚዚየሞቻችን የምናስጎበኝበትና ገንዘብ የምንሰበስብበት መንገድ እንደገና ሊጤን ይገባዋል፡፡ ከሚዚየሞቻችን ትርጉም ፈልቅቆ፣ እሴትም አክሎ ለአለም ገበያ ማውል ተገቢ ነው፡፡ ዘመኑ ከሚፈልገው የቴክኖሎጅ ስርአት ጋር ጉብኝቱን ማስተሳሰር ያስፈልጋልም የሚል እምነት አለኝ፡፡
ሁለት፣ ታሪካችንንስ እንዴት ለአለም ገበያ እናብቃው የሚለውም ሊታሰብበት የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡፡ ለምሳሌ ታላቁን የአድዋን ድል በአመት አንዴ ብቻ እየዘከሩ ማለፍ የሚያዛልቅ አልመሰለኝም፡፡ እድዋን ለአለም ህዝብ እንዴት እንሸጠው የሚለው ልዩ ትኩረት የሚፈልግም ይመስለኛል፡፡
መልካም ጊዜ!
12 months ago
ሜላት ኪሮስ
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
12 months ago
ለሀገራችንም ሆነ ለአህጉራችን ኩራት የሆነ ፈር ቀዳጅ የህጻናት የልብ ቀዶ ጥገና በሀገር ልጆች (A successful Extended Morrow’s Procedure for a 2yr old boy)
#ethiopia | በትናንትናው እለት 7ሰአታት በፈጀብን እና በ2አመት ህጻን ላይ ያደረግነው Morrow’s Extended Septal Myectomy በታላቅ ስኬት እና ድል ተጠናቀቀ።
ይህ በዘር የሚከሰት የልብ ጡንቻ እብጠት Hypertrophic Cardiomyopathy (HOCM) የግራ ልብ (Left Ventricle) መውጫን በመዝጋት እና በከፍተኛ ሁኔታ የግራ የልብ በር ወደሗላ እንዲመልስ (Severe Mitral Regurgitation) በማድረግ የህፃኑን ህይወት ለመቀማት ተቃርቦ የነበር የልብ በሽታ ነበር።
እልህ አስጨራሽ በነበረው የ7ሰአት ቆይታ ፣ ሁለት ጊዜ ወደ ማሽን በመመለስ እና ልብን በማቆም ውጤት ለማግኘት ከፍተኛ ትንቅንቅ በመጨረሻ የማይታመን ውጤት ማግኘት ችለናል።
ህፃን ሚኪያስ በአመርቂ ሁኔታ እያገገመ ይገኛል
🇪🇹 A Source of Pride for Our Country and Our People:
A Successful Extended Morrow’s Procedure for a 2-Year-Old Boy Performed by Ethiopian Cardiac Surgical Specialist team
Yesterday, we successfully completed a 7-hour Extended Morrow’s Septal Myectomy on a 2-year-old child, marking a major victory in pediatric cardiac surgery for our country.
This child was suffering from a familial genetic condition called Hypertrophic Cardiomyopathy (HOCM), which had caused severe obstruction of the left ventricular outflow tract (LVOT). The condition also led to severe mitral regurgitation, severely compromising the child’s life and heart function.
The operation was complex and intense, requiring two rounds on cardiopulmonary bypass, and involved critical decision-making and adjustments during the procedure. Ultimately, we achieved a remarkable and life-saving result.
Baby Mikiyas is currently recovering in a stable condition under intensive care
#fekedeagwar #wspchs
#ethiopia | በትናንትናው እለት 7ሰአታት በፈጀብን እና በ2አመት ህጻን ላይ ያደረግነው Morrow’s Extended Septal Myectomy በታላቅ ስኬት እና ድል ተጠናቀቀ።
ይህ በዘር የሚከሰት የልብ ጡንቻ እብጠት Hypertrophic Cardiomyopathy (HOCM) የግራ ልብ (Left Ventricle) መውጫን በመዝጋት እና በከፍተኛ ሁኔታ የግራ የልብ በር ወደሗላ እንዲመልስ (Severe Mitral Regurgitation) በማድረግ የህፃኑን ህይወት ለመቀማት ተቃርቦ የነበር የልብ በሽታ ነበር።
እልህ አስጨራሽ በነበረው የ7ሰአት ቆይታ ፣ ሁለት ጊዜ ወደ ማሽን በመመለስ እና ልብን በማቆም ውጤት ለማግኘት ከፍተኛ ትንቅንቅ በመጨረሻ የማይታመን ውጤት ማግኘት ችለናል።
ህፃን ሚኪያስ በአመርቂ ሁኔታ እያገገመ ይገኛል
🇪🇹 A Source of Pride for Our Country and Our People:
A Successful Extended Morrow’s Procedure for a 2-Year-Old Boy Performed by Ethiopian Cardiac Surgical Specialist team
Yesterday, we successfully completed a 7-hour Extended Morrow’s Septal Myectomy on a 2-year-old child, marking a major victory in pediatric cardiac surgery for our country.
This child was suffering from a familial genetic condition called Hypertrophic Cardiomyopathy (HOCM), which had caused severe obstruction of the left ventricular outflow tract (LVOT). The condition also led to severe mitral regurgitation, severely compromising the child’s life and heart function.
The operation was complex and intense, requiring two rounds on cardiopulmonary bypass, and involved critical decision-making and adjustments during the procedure. Ultimately, we achieved a remarkable and life-saving result.
Baby Mikiyas is currently recovering in a stable condition under intensive care
#fekedeagwar #wspchs
Sponsored by
Surafel
12 months ago
ለሀገራችንም ሆነ ለአህጉራችን ኩራት የሆነ ፈር ቀዳጅ የህጻናት የልብ ቀዶ ጥገና በሀገር ልጆች (A successful Extended Morrow’s Procedure for a 2yr old boy)
በትናንትናው እለት 7ሰአታት በፈጀብን እና በ2አመት ህጻን ላይ ያደረግነው Morrow’s Extended Septal Myectomy በታላቅ ስኬት እና ድል ተጠናቀቀ።
ይህ በዘር የሚከሰት የልብ ጡንቻ እብጠት Hypertrophic Cardiomyopathy (HOCM) የግራ ልብ (Left Ventricle) መውጫን በመዝጋት እና በከፍተኛ ሁኔታ የግራ የልብ በር ወደሗላ እንዲመልስ (Severe Mitral Regurgitation) በማድረግ የህፃኑን ህይወት ለመቀማት ተቃርቦ የነበር የልብ በሽታ ነበር።
እልህ አስጨራሽ በነበረው የ7ሰአት ቆይታ ፣ ሁለት ጊዜ ወደ ማሽን በመመለስ እና ልብን በማቆም ውጤት ለማግኘት ከፍተኛ ትንቅንቅ በመጨረሻ የማይታመን ውጤት ማግኘት ችለናል።
ህፃን ሚኪያስ በአመርቂ ሁኔታ እያገገመ ይገኛል
🇪🇹 A Source of Pride for Our Country and Our People:
A Successful Extended Morrow’s Procedure for a 2-Year-Old Boy Performed by Ethiopian Cardiac Surgical Specialist team
Yesterday, we successfully completed a 7-hour Extended Morrow’s Septal Myectomy on a 2-year-old child, marking a major victory in pediatric cardiac surgery for our country.
This child was suffering from a familial genetic condition called Hypertrophic Cardiomyopathy (HOCM), which had caused severe obstruction of the left ventricular outflow tract (LVOT). The condition also led to severe mitral regurgitation, severely compromising the child’s life and heart function.
The operation was complex and intense, requiring two rounds on cardiopulmonary bypass, and involved critical decision-making and adjustments during the procedure. Ultimately, we achieved a remarkable and life-saving result.
Baby Mikiyas is currently recovering in a stable condition under intensive care
#fekedeagwar #wspchs
በትናንትናው እለት 7ሰአታት በፈጀብን እና በ2አመት ህጻን ላይ ያደረግነው Morrow’s Extended Septal Myectomy በታላቅ ስኬት እና ድል ተጠናቀቀ።
ይህ በዘር የሚከሰት የልብ ጡንቻ እብጠት Hypertrophic Cardiomyopathy (HOCM) የግራ ልብ (Left Ventricle) መውጫን በመዝጋት እና በከፍተኛ ሁኔታ የግራ የልብ በር ወደሗላ እንዲመልስ (Severe Mitral Regurgitation) በማድረግ የህፃኑን ህይወት ለመቀማት ተቃርቦ የነበር የልብ በሽታ ነበር።
እልህ አስጨራሽ በነበረው የ7ሰአት ቆይታ ፣ ሁለት ጊዜ ወደ ማሽን በመመለስ እና ልብን በማቆም ውጤት ለማግኘት ከፍተኛ ትንቅንቅ በመጨረሻ የማይታመን ውጤት ማግኘት ችለናል።
ህፃን ሚኪያስ በአመርቂ ሁኔታ እያገገመ ይገኛል
🇪🇹 A Source of Pride for Our Country and Our People:
A Successful Extended Morrow’s Procedure for a 2-Year-Old Boy Performed by Ethiopian Cardiac Surgical Specialist team
Yesterday, we successfully completed a 7-hour Extended Morrow’s Septal Myectomy on a 2-year-old child, marking a major victory in pediatric cardiac surgery for our country.
This child was suffering from a familial genetic condition called Hypertrophic Cardiomyopathy (HOCM), which had caused severe obstruction of the left ventricular outflow tract (LVOT). The condition also led to severe mitral regurgitation, severely compromising the child’s life and heart function.
The operation was complex and intense, requiring two rounds on cardiopulmonary bypass, and involved critical decision-making and adjustments during the procedure. Ultimately, we achieved a remarkable and life-saving result.
Baby Mikiyas is currently recovering in a stable condition under intensive care
#fekedeagwar #wspchs
1 year ago
Yango Ethiopia Collaborate with Ethiopian Airlines Group to Reward Passengers with ShebaMiles
Addis Ababa, Ethiopia – July 09, 2025: Yango Ethiopia, part of global tech company Yango Group, has announced a strategic partnership with Ethiopian Airlines Group, Africa’s largest airline, to introduce an innovative mileage-earning opportunity for Yango and ShebaMiles members. Through this collaboration, customers of Yango’s ride-hailing service in Addis Ababa will have the chance to earn miles and exclusive rewards, bringing them closer to their next flight within Ethiopian Airlines Group through everyday travel.
The partnership is designed to enhance customers’ convenience and accessibility by integrating urban mobility with airline loyalty benefits. In this initial phase, Yango Ethiopia – operated by G2G – will launch a special competition running from July 15 to 31. During this period, ShebaMiles members can participate by screen recording their Yango trip history and posting it on Instagram or TikTok, tagging Yango Ethiopia in the post.
Based on their performance during the competition window, the top three users will be rewarded as follows:
• 1st place: 12,000 ShebaMiles
• 2nd place: 6,000 ShebaMiles
• 3rd place: 4,000 ShebaMiles
Winners will also be featured on Yango Ethiopia’s official social media pages.
“Ethiopian Airlines Group has built a loyal customer base through its ShebaMiles program, and we are excited to offer a new way for travelers to maximize their benefits,” said Dr Yekenalem Abebe, Country Manager of Yango Ethiopia. “By bridging the gap between ground and air travel, we are not only making movement around Addis Ababa more convenient but also ensuring that our customers can get more value from the trip they take.”
By bridging ground and air travel, Yango Ethiopia aims to offer added value to its community of users while promoting customer loyalty in a fun and rewarding way. The partnership will be launched soon, and full participation guidelines will be shared on Yango Ethiopia’s official social media pages.
As Yango Ethiopia continues to expand its presence in the market, the company remains committed to improving urban mobility and offering more solutions that cater to the evolving needs of the community. This partnership marks a step in enhancing customer benefits while strengthening ties between the mobility and aviation sectors.
Addis Ababa, Ethiopia – July 09, 2025: Yango Ethiopia, part of global tech company Yango Group, has announced a strategic partnership with Ethiopian Airlines Group, Africa’s largest airline, to introduce an innovative mileage-earning opportunity for Yango and ShebaMiles members. Through this collaboration, customers of Yango’s ride-hailing service in Addis Ababa will have the chance to earn miles and exclusive rewards, bringing them closer to their next flight within Ethiopian Airlines Group through everyday travel.
The partnership is designed to enhance customers’ convenience and accessibility by integrating urban mobility with airline loyalty benefits. In this initial phase, Yango Ethiopia – operated by G2G – will launch a special competition running from July 15 to 31. During this period, ShebaMiles members can participate by screen recording their Yango trip history and posting it on Instagram or TikTok, tagging Yango Ethiopia in the post.
Based on their performance during the competition window, the top three users will be rewarded as follows:
• 1st place: 12,000 ShebaMiles
• 2nd place: 6,000 ShebaMiles
• 3rd place: 4,000 ShebaMiles
Winners will also be featured on Yango Ethiopia’s official social media pages.
“Ethiopian Airlines Group has built a loyal customer base through its ShebaMiles program, and we are excited to offer a new way for travelers to maximize their benefits,” said Dr Yekenalem Abebe, Country Manager of Yango Ethiopia. “By bridging the gap between ground and air travel, we are not only making movement around Addis Ababa more convenient but also ensuring that our customers can get more value from the trip they take.”
By bridging ground and air travel, Yango Ethiopia aims to offer added value to its community of users while promoting customer loyalty in a fun and rewarding way. The partnership will be launched soon, and full participation guidelines will be shared on Yango Ethiopia’s official social media pages.
As Yango Ethiopia continues to expand its presence in the market, the company remains committed to improving urban mobility and offering more solutions that cater to the evolving needs of the community. This partnership marks a step in enhancing customer benefits while strengthening ties between the mobility and aviation sectors.
Comments