27 days ago
ቻፓ ላከናወናቸው በጎ ተግባራት ልዩ የዕውቅና ሽልማት ተበረከተለት
#ethiopia | በቻፓ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ አ.ማ፣ በቴክኖሎጂው ዘርፍ እያከናወነ ባለው ስራ ለሀገራዊ ፕሮጀክቶችና ለሰብአዊ ድጋፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገለጸ።
ቻፓ የክፍያ መተግበሪያውን በመጠቀም ያከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት የሚከተሉትን የሚያካትት ሲሆን በብሔራዊ መታወቂያ ዘርፍ ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ባሉበት ሆነው ክፍያ በመፈጸም የብሔራዊ መታወቂያ ስርጭት ተጠቃሚ እንዲሆኑ አስችሏል ፤ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ "MyGerd" የተሰኘ የበይነ መረብ የክፍያ ፕላትፎርም በማበልጸግ፣ ከዲያስፖራው ማህበረሰብ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ያለ ምንም ኮሚሽን በድምሩ 1,270,035,973 (አንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት) ብር ገቢ እንዲሰበሰብ አድርጓል።
ኩባንያው “From Shared Success to Future National Missions” በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው የእውቅና መርሃ ግብር ላይ የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናይል ኃይለማርያም እንደገለጹት፤ ቻፓ መንግስት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ጥሪ ባደረገበት ወቅት ቴክኖሎጂውን በሶስት ቀናት ውስጥ በማበልጸግ የበኩሉን አስተዋጽኦ አበርክቷል።
ከግድቡ በተጨማሪ፣ በተለያዩ ምክንያቶች ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚውል በሚሊዮን የሚቆጠር የአሜሪካ ዶላር ከዲያስፖራው እንዲሰበሰብ በማድረግ ረገድ ኩባንያው የላቀ ሚና ተጫውቷል።
አቶ ናይል አክለውም ቻፓ ከተለያዩ ተቋማት ጋር ትስስር በመፍጠር የአገልግሎት ተደራሽነቱን እያስፋፋ ይገኛል ፤ በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይም ጉልህ ተሳትፎ ማድረጋችንን እንቀጥላለን ብለዋል።
በዛሬው እለት በተካሄደው የ“Gratitude Gathering” ዝግጅት ላይ፣ ቻፓ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ እና ለሰብአዊ ድጋፎች ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ የክብር ሽልማት ተሰጥቶታል። ቻፓ በአሁኑ ወቅት ለመንግስታዊ እና መንግስታዊ ላልሆኑ ተቋማት ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | በቻፓ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ አ.ማ፣ በቴክኖሎጂው ዘርፍ እያከናወነ ባለው ስራ ለሀገራዊ ፕሮጀክቶችና ለሰብአዊ ድጋፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገለጸ።
ቻፓ የክፍያ መተግበሪያውን በመጠቀም ያከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት የሚከተሉትን የሚያካትት ሲሆን በብሔራዊ መታወቂያ ዘርፍ ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ባሉበት ሆነው ክፍያ በመፈጸም የብሔራዊ መታወቂያ ስርጭት ተጠቃሚ እንዲሆኑ አስችሏል ፤ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ "MyGerd" የተሰኘ የበይነ መረብ የክፍያ ፕላትፎርም በማበልጸግ፣ ከዲያስፖራው ማህበረሰብ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ያለ ምንም ኮሚሽን በድምሩ 1,270,035,973 (አንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት) ብር ገቢ እንዲሰበሰብ አድርጓል።
ኩባንያው “From Shared Success to Future National Missions” በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው የእውቅና መርሃ ግብር ላይ የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናይል ኃይለማርያም እንደገለጹት፤ ቻፓ መንግስት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ጥሪ ባደረገበት ወቅት ቴክኖሎጂውን በሶስት ቀናት ውስጥ በማበልጸግ የበኩሉን አስተዋጽኦ አበርክቷል።
ከግድቡ በተጨማሪ፣ በተለያዩ ምክንያቶች ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚውል በሚሊዮን የሚቆጠር የአሜሪካ ዶላር ከዲያስፖራው እንዲሰበሰብ በማድረግ ረገድ ኩባንያው የላቀ ሚና ተጫውቷል።
አቶ ናይል አክለውም ቻፓ ከተለያዩ ተቋማት ጋር ትስስር በመፍጠር የአገልግሎት ተደራሽነቱን እያስፋፋ ይገኛል ፤ በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይም ጉልህ ተሳትፎ ማድረጋችንን እንቀጥላለን ብለዋል።
በዛሬው እለት በተካሄደው የ“Gratitude Gathering” ዝግጅት ላይ፣ ቻፓ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ እና ለሰብአዊ ድጋፎች ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ የክብር ሽልማት ተሰጥቶታል። ቻፓ በአሁኑ ወቅት ለመንግስታዊ እና መንግስታዊ ላልሆኑ ተቋማት ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
4 months ago
የሰው ልጅ የውስጥ ጠላቶች፡ የሌሎች ውድቀት ደስታ እና የንፅፅር ወጥመድ በኢትዮጵያ ምድር
በአማርኛ ቋንቋ "ጎረቤት ቢሞት አፈር ማገቻ፣ ልጅ ቢሞት ሆድ መተኪያ" የሚለው ብሂል የሰው ልጅን የጭካኔ እና የግዴለሽነት ልክ ቢገልጽም፣ ከዚህ በበለጠ ጥልቅ የሆነና በስነ-ልቦና ምሁራን "Schadenfreude" (ሻደን ፍሮይድ) ተብሎ የሚጠራው "በሌሎች መከራ መደሰት" ክፉ ደዌ አለ። ይህ ደዌ በኢትዮጵያ ማህበራዊ መስተጋብር ውስጥ በስውር የተሰገሰገ፣ ከቀናት እስከ ዓመታት የሚዘልቅና በግለሰቦችም ሆነ በሀገራዊ እድገት ላይ ጥላውን የጣለ ሰይጣናዊ ስሜት ነው።
የ Schadenfreude ምንነት እና "ቀናተኛው" ማንነት
ይህ ቃል ከጀርመንኛ የተወረሰ ሲሆን፣ ትርጉሙም "ከሌላ ሰው ውድቀት ወይም መከራ የሚገኝ ደስታ" ማለት ነው። በኢትዮጵያ አውድ ይህን ስሜት "ምቀኝነት" ወይም "ክፉ መመኘት" ከሚሉት ቃላት ጋር ልናዛምደው እንችላለን። ይሁን እንጂ ሻደን ፍሮይድ ከምቀኝነት የሚለየው፣ ምቀኝነት ሌላው ያለው ነገር እኛ ጋር እንዲሆን መፈለግ ሲሆን፣ ሻደን ፍሮይድ ግን ሌላው ያለው ነገር እንዲጠፋና ሲጠፋም ማየትን መፈለግ ነው።
የስነ-ልቦና ተመራማሪዎች እንደሚሉት፣ ይህ ስሜት ገና በሁለት ዓመት ህፃንነት ይጀምራል። ህፃናት ሌላው እኩያቸው ሲወድቅ ወይም ሲያለቅስ በደስታ ሲሳቁ ይስተዋላል። ይህ ስሜት እያደገ ሲሄድ ግን ወደ አደገኛ የማህበራዊ "ካንሰር"ነት ይቀየራል።
የፈላስፎች እይታ፡ ከኒቼ እስከ አርተር ሾፐንሃወር
ታዋቂው ጀርመናዊ ፈላስፋ ፍሬድሪክ ኒቼ ይህን ስሜት "የደካሞች መሳርያ" ይለዋል። ኒቼ እንደሚለው፣ ራሳቸውን ማሳደግ ያቃታቸውና በራሳቸው የማይተማመኑ ሰዎች፣ የሌሎች ውድቀት የደስታ ምንጫቸው ይሆናል፤ ምክንያቱም የሌሎች መውረድ ለእነሱ "እኩልነት" ወይም "የበላይነት" ስሜት ስለሚሰጣቸው ነው።
በሌላ በኩል አርተር ሾፐንሃወር ይህን ስሜት እጅግ አደገኛ አድርጎ ይገልጸዋል። "ምቀኝነት የሰው ልጅ ባሕርይ ነው፤ በሌሎች መከራ መደሰት ግን የሰይጣን ተግባር ነው" ይላል። ሾፐንሃወር እንደሚለው፣ ሻደን ፍሮይድ የሰውን ልጅ ሰብአዊነት የሚያጠፋና ከእንስሳት በታች የሚያደርግ ጥቁር ነጥብ ነው።
የኢትዮጵያ አውድ፡ "ጎረቤትህ ሲታማ ለኔ ብለህ ስማ" ወይስ "ሲወድቅ ደስ ይበልህ"?
በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ውስጥ "ለሰው ክፉ አትመኝ" የሚለው ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴት ቢገዝፍም፣ በተግባር ግን ሻደን ፍሮይድ በተለያዩ መንገዶች ይገለጻል።
የታዋቂ ሰዎች Scandal (ነውር)፦ አንድ ታዋቂ ድምፃዊ፣ ተዋናይ ወይም ባለሀብት ስሙ ሲጠፋ ወይም ሀብቱ ሲከስር በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰነዘሩ አስተያየቶችን ልብ ይበሉ። ብዙዎች "ይገባዋል!"፣ "ትዕቢቱ ነበር!" በማለት ውስጣዊ ደስታቸውን ይገልጻሉ። ይህ የሚያሳየው በሌሎች ስኬት ውስጥ የነበረን የበታችነት ስሜት በውድቀታቸው ለማካካስ መሞከርን ነው።
የፖለቲካ "ቡመራንግ"፦ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ አንዱ ወገን ሲቸገር ሌላኛው "እሰይ!" ሲል ማየት የተለመደ ነው። ፖለቲከኞች ተቀናቃኞቻቸው ሲታሰሩ ወይም በህዝብ ሲጠሉ የሚሰማቸው ደስታ ጊዜያዊ ቢሆንም፣ ይህ ስሜት ነገ በእነሱ ላይ እንደሚመለስ አይዘነጉትም። ፖለቲካዊ ሻደን ፍሮይድ ሀገራዊ መግባባትን የሚገድል መርዝ ነው።
የንፅፅር ወጥመድ (The Comparison Trap)
ይህ ሁሉ ክፉ ስሜት የሚመነጨው ከአንድ ምንጭ ነው፦ ራስን ከሌሎች ጋር ማወዳደር። ፈረንሳውያን "Comparaison n'est pas raison" (ንፅፅር አመክንዮ አይደለም) ይላሉ። ራስን ከሰው ጋር ማወዳደር የደስታ ሌባ ነው።
በኢትዮጵያ የከተማ ሕይወት ውስጥ፣ በተለይም በአሁኑ ሰዓት፣ ሰዎች ራሳቸውን ከሌሎች ጋር በማወዳደር ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ይገኛሉ። "እገሌ እንዲህ ያለ ቤት ሰራ፣ እገሊት እንዲህ ያለ መኪና ገዛች" የሚሉ ንፅፅሮች በሰዎች ልብ ውስጥ የበታችነት ስሜትን (Inferiority Complex) ይፈጥራሉ። ይህ የበታችነት ስሜት ደግሞ በምላሹ ሻደን ፍሮይድን ይወልዳል። ራሳችንን ከእኛ የተሻሉ ጋር ስናወዳድር እንቀናለን፤ ራሳችንን ከእኛ የባሱ ጋር ስናወዳድር ደግሞ በትዕቢት እንነፋለን። ሁለቱም የጥፋት መንገዶች ናቸው።
የ "Crab Mentality" (የሸርጣን አስተሳሰብ) በኢትዮጵያ
"የሸርጣን አስተሳሰብ" የሚባለው ምሳሌ፣ በአንድ ባልዲ ውስጥ ያሉ ሸርጣኖች አንዱ ወደ ላይ ወጥቶ ለማምለጥ ሲሞክር ሌሎቹ ጎትተው ወደ ታች እንደሚመልሱት ሁሉ፣ በኢትዮጵያም አንድ ግለሰብ ከፍ ለማለት ሲሞክር "አንተ ከማን በልጠህ ነው?" በሚል መንፈስ እግሩን የሚጎትቱ ሰዎች ቁጥር ቀላል አይደለም። ይህ "እኔ ካልኖርኩ ሰማዩ አይታረስ" የሚል የጥፋት መንገድ ሀገርን ወደኋላ ያስቀራል።
መውጫው መንገድ፦ ከውድቀት ደስታ ወደ "ሙዲታ"
የሻደን ፍሮይድ ተቃራኒ በቡድሂዝም ፍልስፍና "Mudita" ይባላል። ትርጉሙም "በሌሎች ስኬት እና ደስታ ላይ ከልብ መደሰት" ማለት ነው።
እውነተኛ ደስታን ለማግኘት የሚከተሉትን ነጥቦች መለማመድ ይኖርብናል፡-
አመስጋኝነት (Gratitude)፦ ራስን ከበላይ ካሉ ጋር ከማወዳደር ይልቅ፣ ካለን ነገር ጋር መታረቅና ማመስገን።
ርህራሄ (Empathy)፦ በሌላው መከራ ውስጥ ራስን መፈለግ። "ነገ በእኔ" የሚለው የኢትዮጵያውያን የቆየ እሴት መመለስ አለበት።
ራስን ማሸነፍ፦ ትልቁ ንፅፅር መሆን ያለበት ከሌላ ሰው ጋር ሳይሆን፣ ትላንት ከነበርንበት ማንነት ጋር ነው።
ማጠቃለያ
በሌሎች ውድቀት መደሰት የባህርይ መጉደል ብቻ ሳይሆን፣ የነፍስ ህመምም ጭምር ነው። በኢትዮጵያዊ አውድ የምንፈልገውን እድገት እና ሰላም ለማግኘት፣ ከምቀኝነት እና ከንፅፅር እስር ቤት መውጣት አለብን። የሌላው ሰው ስኬት የእኛም ስኬት፣ የሌላው መከራ ደግሞ የእኛም ቁስል ሊሆን ይገባል። ህይወት አጭር ናት፤ ይህችን አጭር ህይወት በሌሎች መከራ "እሰይ" በማለት ከማሳለፍ ይልቅ፣ እጅ ለእጅ ተያይዞ ወደ ብርሃን መውጣት እውነተኛው ጥበብ ነው።
ሰው መሆን ማለት ሌላው ሲያለቅስ አብሮ ማልቀስ እንጂ፣ እንባውን እንደ ወይን እየተጎነጩ መሳቅ አይደለም።
በአማርኛ ቋንቋ "ጎረቤት ቢሞት አፈር ማገቻ፣ ልጅ ቢሞት ሆድ መተኪያ" የሚለው ብሂል የሰው ልጅን የጭካኔ እና የግዴለሽነት ልክ ቢገልጽም፣ ከዚህ በበለጠ ጥልቅ የሆነና በስነ-ልቦና ምሁራን "Schadenfreude" (ሻደን ፍሮይድ) ተብሎ የሚጠራው "በሌሎች መከራ መደሰት" ክፉ ደዌ አለ። ይህ ደዌ በኢትዮጵያ ማህበራዊ መስተጋብር ውስጥ በስውር የተሰገሰገ፣ ከቀናት እስከ ዓመታት የሚዘልቅና በግለሰቦችም ሆነ በሀገራዊ እድገት ላይ ጥላውን የጣለ ሰይጣናዊ ስሜት ነው።
የ Schadenfreude ምንነት እና "ቀናተኛው" ማንነት
ይህ ቃል ከጀርመንኛ የተወረሰ ሲሆን፣ ትርጉሙም "ከሌላ ሰው ውድቀት ወይም መከራ የሚገኝ ደስታ" ማለት ነው። በኢትዮጵያ አውድ ይህን ስሜት "ምቀኝነት" ወይም "ክፉ መመኘት" ከሚሉት ቃላት ጋር ልናዛምደው እንችላለን። ይሁን እንጂ ሻደን ፍሮይድ ከምቀኝነት የሚለየው፣ ምቀኝነት ሌላው ያለው ነገር እኛ ጋር እንዲሆን መፈለግ ሲሆን፣ ሻደን ፍሮይድ ግን ሌላው ያለው ነገር እንዲጠፋና ሲጠፋም ማየትን መፈለግ ነው።
የስነ-ልቦና ተመራማሪዎች እንደሚሉት፣ ይህ ስሜት ገና በሁለት ዓመት ህፃንነት ይጀምራል። ህፃናት ሌላው እኩያቸው ሲወድቅ ወይም ሲያለቅስ በደስታ ሲሳቁ ይስተዋላል። ይህ ስሜት እያደገ ሲሄድ ግን ወደ አደገኛ የማህበራዊ "ካንሰር"ነት ይቀየራል።
የፈላስፎች እይታ፡ ከኒቼ እስከ አርተር ሾፐንሃወር
ታዋቂው ጀርመናዊ ፈላስፋ ፍሬድሪክ ኒቼ ይህን ስሜት "የደካሞች መሳርያ" ይለዋል። ኒቼ እንደሚለው፣ ራሳቸውን ማሳደግ ያቃታቸውና በራሳቸው የማይተማመኑ ሰዎች፣ የሌሎች ውድቀት የደስታ ምንጫቸው ይሆናል፤ ምክንያቱም የሌሎች መውረድ ለእነሱ "እኩልነት" ወይም "የበላይነት" ስሜት ስለሚሰጣቸው ነው።
በሌላ በኩል አርተር ሾፐንሃወር ይህን ስሜት እጅግ አደገኛ አድርጎ ይገልጸዋል። "ምቀኝነት የሰው ልጅ ባሕርይ ነው፤ በሌሎች መከራ መደሰት ግን የሰይጣን ተግባር ነው" ይላል። ሾፐንሃወር እንደሚለው፣ ሻደን ፍሮይድ የሰውን ልጅ ሰብአዊነት የሚያጠፋና ከእንስሳት በታች የሚያደርግ ጥቁር ነጥብ ነው።
የኢትዮጵያ አውድ፡ "ጎረቤትህ ሲታማ ለኔ ብለህ ስማ" ወይስ "ሲወድቅ ደስ ይበልህ"?
በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ውስጥ "ለሰው ክፉ አትመኝ" የሚለው ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴት ቢገዝፍም፣ በተግባር ግን ሻደን ፍሮይድ በተለያዩ መንገዶች ይገለጻል።
የታዋቂ ሰዎች Scandal (ነውር)፦ አንድ ታዋቂ ድምፃዊ፣ ተዋናይ ወይም ባለሀብት ስሙ ሲጠፋ ወይም ሀብቱ ሲከስር በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰነዘሩ አስተያየቶችን ልብ ይበሉ። ብዙዎች "ይገባዋል!"፣ "ትዕቢቱ ነበር!" በማለት ውስጣዊ ደስታቸውን ይገልጻሉ። ይህ የሚያሳየው በሌሎች ስኬት ውስጥ የነበረን የበታችነት ስሜት በውድቀታቸው ለማካካስ መሞከርን ነው።
የፖለቲካ "ቡመራንግ"፦ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ አንዱ ወገን ሲቸገር ሌላኛው "እሰይ!" ሲል ማየት የተለመደ ነው። ፖለቲከኞች ተቀናቃኞቻቸው ሲታሰሩ ወይም በህዝብ ሲጠሉ የሚሰማቸው ደስታ ጊዜያዊ ቢሆንም፣ ይህ ስሜት ነገ በእነሱ ላይ እንደሚመለስ አይዘነጉትም። ፖለቲካዊ ሻደን ፍሮይድ ሀገራዊ መግባባትን የሚገድል መርዝ ነው።
የንፅፅር ወጥመድ (The Comparison Trap)
ይህ ሁሉ ክፉ ስሜት የሚመነጨው ከአንድ ምንጭ ነው፦ ራስን ከሌሎች ጋር ማወዳደር። ፈረንሳውያን "Comparaison n'est pas raison" (ንፅፅር አመክንዮ አይደለም) ይላሉ። ራስን ከሰው ጋር ማወዳደር የደስታ ሌባ ነው።
በኢትዮጵያ የከተማ ሕይወት ውስጥ፣ በተለይም በአሁኑ ሰዓት፣ ሰዎች ራሳቸውን ከሌሎች ጋር በማወዳደር ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ይገኛሉ። "እገሌ እንዲህ ያለ ቤት ሰራ፣ እገሊት እንዲህ ያለ መኪና ገዛች" የሚሉ ንፅፅሮች በሰዎች ልብ ውስጥ የበታችነት ስሜትን (Inferiority Complex) ይፈጥራሉ። ይህ የበታችነት ስሜት ደግሞ በምላሹ ሻደን ፍሮይድን ይወልዳል። ራሳችንን ከእኛ የተሻሉ ጋር ስናወዳድር እንቀናለን፤ ራሳችንን ከእኛ የባሱ ጋር ስናወዳድር ደግሞ በትዕቢት እንነፋለን። ሁለቱም የጥፋት መንገዶች ናቸው።
የ "Crab Mentality" (የሸርጣን አስተሳሰብ) በኢትዮጵያ
"የሸርጣን አስተሳሰብ" የሚባለው ምሳሌ፣ በአንድ ባልዲ ውስጥ ያሉ ሸርጣኖች አንዱ ወደ ላይ ወጥቶ ለማምለጥ ሲሞክር ሌሎቹ ጎትተው ወደ ታች እንደሚመልሱት ሁሉ፣ በኢትዮጵያም አንድ ግለሰብ ከፍ ለማለት ሲሞክር "አንተ ከማን በልጠህ ነው?" በሚል መንፈስ እግሩን የሚጎትቱ ሰዎች ቁጥር ቀላል አይደለም። ይህ "እኔ ካልኖርኩ ሰማዩ አይታረስ" የሚል የጥፋት መንገድ ሀገርን ወደኋላ ያስቀራል።
መውጫው መንገድ፦ ከውድቀት ደስታ ወደ "ሙዲታ"
የሻደን ፍሮይድ ተቃራኒ በቡድሂዝም ፍልስፍና "Mudita" ይባላል። ትርጉሙም "በሌሎች ስኬት እና ደስታ ላይ ከልብ መደሰት" ማለት ነው።
እውነተኛ ደስታን ለማግኘት የሚከተሉትን ነጥቦች መለማመድ ይኖርብናል፡-
አመስጋኝነት (Gratitude)፦ ራስን ከበላይ ካሉ ጋር ከማወዳደር ይልቅ፣ ካለን ነገር ጋር መታረቅና ማመስገን።
ርህራሄ (Empathy)፦ በሌላው መከራ ውስጥ ራስን መፈለግ። "ነገ በእኔ" የሚለው የኢትዮጵያውያን የቆየ እሴት መመለስ አለበት።
ራስን ማሸነፍ፦ ትልቁ ንፅፅር መሆን ያለበት ከሌላ ሰው ጋር ሳይሆን፣ ትላንት ከነበርንበት ማንነት ጋር ነው።
ማጠቃለያ
በሌሎች ውድቀት መደሰት የባህርይ መጉደል ብቻ ሳይሆን፣ የነፍስ ህመምም ጭምር ነው። በኢትዮጵያዊ አውድ የምንፈልገውን እድገት እና ሰላም ለማግኘት፣ ከምቀኝነት እና ከንፅፅር እስር ቤት መውጣት አለብን። የሌላው ሰው ስኬት የእኛም ስኬት፣ የሌላው መከራ ደግሞ የእኛም ቁስል ሊሆን ይገባል። ህይወት አጭር ናት፤ ይህችን አጭር ህይወት በሌሎች መከራ "እሰይ" በማለት ከማሳለፍ ይልቅ፣ እጅ ለእጅ ተያይዞ ወደ ብርሃን መውጣት እውነተኛው ጥበብ ነው።
ሰው መሆን ማለት ሌላው ሲያለቅስ አብሮ ማልቀስ እንጂ፣ እንባውን እንደ ወይን እየተጎነጩ መሳቅ አይደለም።
4 months ago
🇪🇹 ሀገሬን ወክዬ በዶሃ፣ ኳታር ልዩ ክብር አገኘሁ! 🇶🇦
"ትምህርትንና ስነ-ጥበብን ለማገናኘት ላደረኩት ጥረት የ2026 ልዩ ተሸላሚ ሆኛለሁ"
ሀገሬ መከበሪያዬ ሰላምሽ ይብዛ! 🙏
በዶሃ የሚገኘው DPS Modern Indian School፤ የ25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እና የ4ኛውን የስነ-ስዕል አውደ ርዕይ ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀው መርሐ-ግብር ላይ፤ ሀገሬን በመወከል "የክብር እንግዳ" (Guest of Honor) ሆኜ በመሰየሜ ትልቅ ክብር ይሰማኛል።
በተለይም ትምህርትንና ስነ-ጥበብን በማገናኘት (Connecting Education and Art) ላደረኩት ጥረት "የ2026 ልዩ ተሸላሚ" በሚል የተሰጠኝ ዕውቅና፤ ምንም ባላሰብኩበት ሁኔታ የተሰጠኝ ክብር በመሆኑ እንደ ትልቅ ተጨማሪ ሀላፊነት ተቀብዬዋለሁ። ይህ የተቋሙ ተግባር ለብዙዎች አስተማሪ እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ።
I sincerely thank DPS Modern Indian School, Doha, for honoring me as a Guest of Honor at the celebration of 25 Years of Excellence in Education and the 4th Edition Grand Opening Art Exhibition.
This award gives me great energy and motivation to work harder and continue serving the international community. My sincere thanks to DPS Modern Indian School and to the great nation of Qatar for creating opportunities and support for all residents.
ለነበረኝ ያማረ አለባበስ Eskedar Design (እስከዳር ዲዛይን) ከልብ አመሰግናለሁ!
ስለሁሉም ነገር ፈጣሪ ይመስገን!
ሠዓሊ ተሰማ ተምትም - ከኳታር
#ethiopia #qatar #doha #art #education #award #dpsmodernindianschool #gratitude #eskedardesign #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
"ትምህርትንና ስነ-ጥበብን ለማገናኘት ላደረኩት ጥረት የ2026 ልዩ ተሸላሚ ሆኛለሁ"
ሀገሬ መከበሪያዬ ሰላምሽ ይብዛ! 🙏
በዶሃ የሚገኘው DPS Modern Indian School፤ የ25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እና የ4ኛውን የስነ-ስዕል አውደ ርዕይ ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀው መርሐ-ግብር ላይ፤ ሀገሬን በመወከል "የክብር እንግዳ" (Guest of Honor) ሆኜ በመሰየሜ ትልቅ ክብር ይሰማኛል።
በተለይም ትምህርትንና ስነ-ጥበብን በማገናኘት (Connecting Education and Art) ላደረኩት ጥረት "የ2026 ልዩ ተሸላሚ" በሚል የተሰጠኝ ዕውቅና፤ ምንም ባላሰብኩበት ሁኔታ የተሰጠኝ ክብር በመሆኑ እንደ ትልቅ ተጨማሪ ሀላፊነት ተቀብዬዋለሁ። ይህ የተቋሙ ተግባር ለብዙዎች አስተማሪ እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ።
I sincerely thank DPS Modern Indian School, Doha, for honoring me as a Guest of Honor at the celebration of 25 Years of Excellence in Education and the 4th Edition Grand Opening Art Exhibition.
This award gives me great energy and motivation to work harder and continue serving the international community. My sincere thanks to DPS Modern Indian School and to the great nation of Qatar for creating opportunities and support for all residents.
ለነበረኝ ያማረ አለባበስ Eskedar Design (እስከዳር ዲዛይን) ከልብ አመሰግናለሁ!
ስለሁሉም ነገር ፈጣሪ ይመስገን!
ሠዓሊ ተሰማ ተምትም - ከኳታር
#ethiopia #qatar #doha #art #education #award #dpsmodernindianschool #gratitude #eskedardesign #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
አዲስ አበባ አህጉራዊ ኃላፊነቷን በብቃት በመወጣት፣ ለአፍሪካውያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን የጋራ መማማሪያ መድረክ መሆኗን ዳግም አረጋግጣለች።
ዛሬ በአህጉራችን መዲና አዲስ አበባ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ ከተሞች ከመጡ ከንቲባዎች እና ከክልል አስተዳዳሪዎች ጋር ፍሬያማ የአቻ ለአቻ የመማማሪያ መድረክ እያካሄድን እንገኛለን።
በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) አማካኝነት በአፍሪካ ከተሞች የፋይናንስ አስተዳደር (Financial Management) አፈፃፀም ላይ በተካሄደው ጥልቅ የዳሰሳ ጥናት መሠረት፤ አዲስ አበባ ከተመዘነችባቸው 6 መስፈርቶች ውስጥ በ5ቱ የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገቧ ልምድ እንድታካፍል ተመርጣለች።
ጥናቱ ከተካሄደባቸው ስድስት የአፍሪካ ከተሞች (ናይሮቢ፣ ዳሬሰላም፣ ሉሳካ፣ ኪጋሊ እና ያውንዴ) መካከል አዲስ አበባ የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ ቀዳሚ መሆን ችላለች። በተለይም የገቢ እና የፋይናንስ ሀብት አስተዳደርን በማዘመን ረገድ ከተማችን የጀመረችው ሪፎርም ውጤታማና ለአፍሪካ ከተሞች አርአያ መሆኑን የጥናቱ ግኝት አመላክቷል።
ይህ ስኬት፤ ከተማችን ከምትሰበስበው አጠቃላይ ገቢ ውስጥ 71 በመቶውን ለልማት ሥራዎች በመመደብ፣ የዜጎችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስናደርግ የቆየነው የሪፎርም ጉዞ ውጤማነት ማሳያ ነው።
ዛሬ ከተለያዩ ከተሞች ለልምድ ልውውጥ የመጡት ተሳታፊ ከንቲባዎች እነዚህን የሪፎርም ሥራዎች በአካል በመጎብኘት፣ አዲስ አበባ በፋይናንስ እና በገቢዎች ስራ አቅሟን እንዴት ገንብታ ወደ ተግባራዊ ለውጥ እንደቀየረችው ሰፊ ተሞክሮ የምታካፍል ይሆናል።
ይህ መድረክ የአፍሪካ ከተሞችን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በጋራ የምንቀርጽበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው።
በመጨረሻም፣ ለዚህ ጥናት መሳካትና ለከተማችን እውቅና ለሰጡት ለተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA)፣ እንዲሁም የውጤቱ ባለቤት ለሆኑት ለአዲስ አበባ ነዋሪዎችና ለሥራ ባልደረቦቼ ሁሉ የላቀ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
አዲስ አበባ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ሆና ትቀጥላለች!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
Addis Ababa has once again reaffirmed its continental leadership by serving as a platform for mutual learning among our African brothers and sisters.
Today, in our continental capital, we are hosting a productive peer-to-peer learning forum with mayors and regional administrators from various African cities.
According to an in-depth survey conducted by the United Nations Economic Commission for Africa (UNECA) on the financial management performance of African cities, Addis Ababa was selected to share its experience after achieving outstanding results in five of the six key metrics evaluated.
Among the six African cities surveyed (Nairobi, Dar Es Salaam, Lusaka, Kigali, and Yaoundé), Addis Ababa emerged as the top performer. The findings specifically highlighted that the reforms our city initiated in modernizing revenue and financial resource management are both effective and serve as a blueprint for other African cities.
This success is a testament to the effectiveness of our reform journey, through which we have allocated 71% of the city’s total revenue to development projects to ensure the sustainable benefit of our citizens.
The visiting mayors and participants will personally tour these reform projects today. Addis Ababa will share its extensive experience in building financial and revenue capacity and translating that capacity into tangible, transformative change.
This forum represents a historic opportunity for us to collectively shape the future of African cities.
Finally, I would like to extend my deepest gratitude to the UNECA for conducting this study and recognizing our city, as well as to the residents of Addis Ababa and my colleagues, who are the true owners of this achievement.
Addis Ababa will continue to be a symbol of African prosperity!
May God bless Ethiopia and its people!
ዛሬ በአህጉራችን መዲና አዲስ አበባ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ ከተሞች ከመጡ ከንቲባዎች እና ከክልል አስተዳዳሪዎች ጋር ፍሬያማ የአቻ ለአቻ የመማማሪያ መድረክ እያካሄድን እንገኛለን።
በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) አማካኝነት በአፍሪካ ከተሞች የፋይናንስ አስተዳደር (Financial Management) አፈፃፀም ላይ በተካሄደው ጥልቅ የዳሰሳ ጥናት መሠረት፤ አዲስ አበባ ከተመዘነችባቸው 6 መስፈርቶች ውስጥ በ5ቱ የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገቧ ልምድ እንድታካፍል ተመርጣለች።
ጥናቱ ከተካሄደባቸው ስድስት የአፍሪካ ከተሞች (ናይሮቢ፣ ዳሬሰላም፣ ሉሳካ፣ ኪጋሊ እና ያውንዴ) መካከል አዲስ አበባ የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ ቀዳሚ መሆን ችላለች። በተለይም የገቢ እና የፋይናንስ ሀብት አስተዳደርን በማዘመን ረገድ ከተማችን የጀመረችው ሪፎርም ውጤታማና ለአፍሪካ ከተሞች አርአያ መሆኑን የጥናቱ ግኝት አመላክቷል።
ይህ ስኬት፤ ከተማችን ከምትሰበስበው አጠቃላይ ገቢ ውስጥ 71 በመቶውን ለልማት ሥራዎች በመመደብ፣ የዜጎችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስናደርግ የቆየነው የሪፎርም ጉዞ ውጤማነት ማሳያ ነው።
ዛሬ ከተለያዩ ከተሞች ለልምድ ልውውጥ የመጡት ተሳታፊ ከንቲባዎች እነዚህን የሪፎርም ሥራዎች በአካል በመጎብኘት፣ አዲስ አበባ በፋይናንስ እና በገቢዎች ስራ አቅሟን እንዴት ገንብታ ወደ ተግባራዊ ለውጥ እንደቀየረችው ሰፊ ተሞክሮ የምታካፍል ይሆናል።
ይህ መድረክ የአፍሪካ ከተሞችን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በጋራ የምንቀርጽበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው።
በመጨረሻም፣ ለዚህ ጥናት መሳካትና ለከተማችን እውቅና ለሰጡት ለተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA)፣ እንዲሁም የውጤቱ ባለቤት ለሆኑት ለአዲስ አበባ ነዋሪዎችና ለሥራ ባልደረቦቼ ሁሉ የላቀ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
አዲስ አበባ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ሆና ትቀጥላለች!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
Addis Ababa has once again reaffirmed its continental leadership by serving as a platform for mutual learning among our African brothers and sisters.
Today, in our continental capital, we are hosting a productive peer-to-peer learning forum with mayors and regional administrators from various African cities.
According to an in-depth survey conducted by the United Nations Economic Commission for Africa (UNECA) on the financial management performance of African cities, Addis Ababa was selected to share its experience after achieving outstanding results in five of the six key metrics evaluated.
Among the six African cities surveyed (Nairobi, Dar Es Salaam, Lusaka, Kigali, and Yaoundé), Addis Ababa emerged as the top performer. The findings specifically highlighted that the reforms our city initiated in modernizing revenue and financial resource management are both effective and serve as a blueprint for other African cities.
This success is a testament to the effectiveness of our reform journey, through which we have allocated 71% of the city’s total revenue to development projects to ensure the sustainable benefit of our citizens.
The visiting mayors and participants will personally tour these reform projects today. Addis Ababa will share its extensive experience in building financial and revenue capacity and translating that capacity into tangible, transformative change.
This forum represents a historic opportunity for us to collectively shape the future of African cities.
Finally, I would like to extend my deepest gratitude to the UNECA for conducting this study and recognizing our city, as well as to the residents of Addis Ababa and my colleagues, who are the true owners of this achievement.
Addis Ababa will continue to be a symbol of African prosperity!
May God bless Ethiopia and its people!
5 months ago
‼️ ለጫካ ቡና ደንበኞች በሙሉ
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
ለ10 ዓመታት ያህል እናንተን ውድ ደንበኞቻችንን በፍቅር ስናስተናግድበት የቆየነው እና አንድ ብለን የጀመርንበት የ22 (ሃያ ሁለት) ቅርንጫፋችን፤ በከተማችን እየተካሄደ ባለው የኮሪደር ልማት ምክንያት ከዛሬ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ማቆሙን በታላቅ ይቅርታ እናሳውቃለን።
ይህ ቤት ለእኛም ሆነ ለእናንተ የብዙ ትዝታዎች ቤት ነበር። ለነበረን ቆይታ ከልብ እናመሰግናለን! 🙏
በዚህ ቅርንጫፍ የምታገኙትን የጫካ ቡና ልዩ ጣዕም እና አገልግሎት በሚከተሉት 6 አማራጭ ቅርንጫፎቻችን ማግኘታችሁን እንቀጥላለን፡-
📍 ቦሌ ሞርኒንግ ስታር ሞል
📍 ቦሌ መንገድ (ፍሬንድ ሺፕ ሱፐር ማርኬት ጀርባ)
📍 ቦሌ አየር መንገድ (የእንግዶች መቀበያ)
📍 ብሄራዊ ቲያትር (ራስ ሼል)
📍 ለገሃር (አቢሲኒያ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት)
📍 ሲኤምሲ (አዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማእከል)
በሌሎቹ ቤቶቻችን በክብር እንጠብቃችኋለን!
ከምስጋና ጋር!
የጫካ ቡና ማኔጅመንት
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
It is with heavy hearts that we announce the closing of our very first branch, effective today, January 16, 2026, due to the ongoing corridor development project.
This location wasn’t just a coffee shop to us; it was the beginning of our journey. It holds countless cherished memories of the conversations, laughter, and cups of coffee we’ve shared with you over the last decade.
While we say goodbye to this special chapter, our story is far from over! We are eager to welcome you with the same passion and quality at our six other Chaka Coffee locations across the city.
Thank you for being the most important part of our story. We sincerely apologize for any inconvenience this may cause and truly appreciate your understanding and continued support.
Let’s keep brewing memories together! ☕️✨
With gratitude,
The Chaka Coffee Team
#chakacoffee #newchapter #coff
eeLovers #addisababa #thankyou #coffeecommunity
#chakacoffee #thankyou #coffeelovers #addisababa #ethiopia
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
ለ10 ዓመታት ያህል እናንተን ውድ ደንበኞቻችንን በፍቅር ስናስተናግድበት የቆየነው እና አንድ ብለን የጀመርንበት የ22 (ሃያ ሁለት) ቅርንጫፋችን፤ በከተማችን እየተካሄደ ባለው የኮሪደር ልማት ምክንያት ከዛሬ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ማቆሙን በታላቅ ይቅርታ እናሳውቃለን።
ይህ ቤት ለእኛም ሆነ ለእናንተ የብዙ ትዝታዎች ቤት ነበር። ለነበረን ቆይታ ከልብ እናመሰግናለን! 🙏
በዚህ ቅርንጫፍ የምታገኙትን የጫካ ቡና ልዩ ጣዕም እና አገልግሎት በሚከተሉት 6 አማራጭ ቅርንጫፎቻችን ማግኘታችሁን እንቀጥላለን፡-
📍 ቦሌ ሞርኒንግ ስታር ሞል
📍 ቦሌ መንገድ (ፍሬንድ ሺፕ ሱፐር ማርኬት ጀርባ)
📍 ቦሌ አየር መንገድ (የእንግዶች መቀበያ)
📍 ብሄራዊ ቲያትር (ራስ ሼል)
📍 ለገሃር (አቢሲኒያ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት)
📍 ሲኤምሲ (አዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማእከል)
በሌሎቹ ቤቶቻችን በክብር እንጠብቃችኋለን!
ከምስጋና ጋር!
የጫካ ቡና ማኔጅመንት
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
It is with heavy hearts that we announce the closing of our very first branch, effective today, January 16, 2026, due to the ongoing corridor development project.
This location wasn’t just a coffee shop to us; it was the beginning of our journey. It holds countless cherished memories of the conversations, laughter, and cups of coffee we’ve shared with you over the last decade.
While we say goodbye to this special chapter, our story is far from over! We are eager to welcome you with the same passion and quality at our six other Chaka Coffee locations across the city.
Thank you for being the most important part of our story. We sincerely apologize for any inconvenience this may cause and truly appreciate your understanding and continued support.
Let’s keep brewing memories together! ☕️✨
With gratitude,
The Chaka Coffee Team
#chakacoffee #newchapter #coff
eeLovers #addisababa #thankyou #coffeecommunity
#chakacoffee #thankyou #coffeelovers #addisababa #ethiopia
Sponsored by
Surafel
5 months ago
🎉 ጭጋጉ ተገፏል፤ ብራው ወጥቷል! እንኳን ለ"ቢስት ባር" በዓል አደረሳችሁ! 🎉
#ethiopia | ታላቁ የቤንች ብሔር የማንነት መገለጫ የሆነው የ “ቢስት ባር” በዓል የሰላም፣ የፍቅርና የበረከት እንዲሆንላችሁ ከልቤ እመኛለሁ!
🌼 ቢስት ባር ምንድን ነው?
ይህ በዓል ተፈጥሮ አዲስ ልብስ ለብሳ፣ ጭጋጉ ተገፎና ብራው ወጥቶ የሚከበር የድልና የምስጋና በዓል ነው። የክረምቱ ዳመና በብሩህ ፀሐይ ሲተካ፤ የቤንች ምድር በአረንጓዴ ምንጣፍ አጊጣ አዲሱን ዘመን ትቀበላለች።
በዚህች ታሪካዊ ዕለት፣ ጀግናውና ኩሩው የቤንች ሕዝብ የቤንችቴት፣ የሜሪቴት እና የሼይቴት አብራክ ክፋዮች ባህላቸውን አንግበው፣ በማንነታቸውን ደምቀው ያከብሩታል።
🌾 የላብና የጥረት በዓል
ቢስት ባር ዝም ብሎ በዓል አይደለም፤ የጥረት ውጤት፣ የላብ መፍሰስና የአዝመራ መሳካት በዓል ነው።
"ከድካሙና ከላቡ ውጭ ያልዘራውንና የጥረት ወጤቱን ያልሆነውን የሚበላ በቤንቾች ዘንድ እንደተረገመ ይቆጠራል።"
ስለዚህ አርሶ አደሩ ድካሙን በአንድነት የሚያጣጥምበት፣ እህሉን ሰብስቦ “የበኩሩን” ለፈጣሪና ለታላላቆች የሚያቀርብበት የምስጋና በዓል ነው።
👴🏽 የትውልድ ቅብብሎሽ
በማንነቱ እና በክብሩ የማይደራደረው የቤንች ሕዝብ፣ ይህንን በዓል ሲያከብር የታላላቆችን ምርቃት በመቀበል ነው።
የወጣቱ ጉልበት ከሽማግሌዎች ጥበብ ጋር የሚገናኝበት፣ ታሪክ ለትውልድ የሚተላለፍበት፣ የሰላም እና የአንድነት ቃል ኪዳን የሚታደስበት ልዩ በዓልም ነው።
አዲሱ ዓመት "ቢስት ባር" ለሁላችንም የደስታና የሰላም ይሁንልን!
✍️ ጌታቸው ባይባ (ሚዛን አማን)
#bistbar #benchpeople #newyear #harvestfestival #ethiopianculture #mizanaman #gratitude
#ethiopia | ታላቁ የቤንች ብሔር የማንነት መገለጫ የሆነው የ “ቢስት ባር” በዓል የሰላም፣ የፍቅርና የበረከት እንዲሆንላችሁ ከልቤ እመኛለሁ!
🌼 ቢስት ባር ምንድን ነው?
ይህ በዓል ተፈጥሮ አዲስ ልብስ ለብሳ፣ ጭጋጉ ተገፎና ብራው ወጥቶ የሚከበር የድልና የምስጋና በዓል ነው። የክረምቱ ዳመና በብሩህ ፀሐይ ሲተካ፤ የቤንች ምድር በአረንጓዴ ምንጣፍ አጊጣ አዲሱን ዘመን ትቀበላለች።
በዚህች ታሪካዊ ዕለት፣ ጀግናውና ኩሩው የቤንች ሕዝብ የቤንችቴት፣ የሜሪቴት እና የሼይቴት አብራክ ክፋዮች ባህላቸውን አንግበው፣ በማንነታቸውን ደምቀው ያከብሩታል።
🌾 የላብና የጥረት በዓል
ቢስት ባር ዝም ብሎ በዓል አይደለም፤ የጥረት ውጤት፣ የላብ መፍሰስና የአዝመራ መሳካት በዓል ነው።
"ከድካሙና ከላቡ ውጭ ያልዘራውንና የጥረት ወጤቱን ያልሆነውን የሚበላ በቤንቾች ዘንድ እንደተረገመ ይቆጠራል።"
ስለዚህ አርሶ አደሩ ድካሙን በአንድነት የሚያጣጥምበት፣ እህሉን ሰብስቦ “የበኩሩን” ለፈጣሪና ለታላላቆች የሚያቀርብበት የምስጋና በዓል ነው።
👴🏽 የትውልድ ቅብብሎሽ
በማንነቱ እና በክብሩ የማይደራደረው የቤንች ሕዝብ፣ ይህንን በዓል ሲያከብር የታላላቆችን ምርቃት በመቀበል ነው።
የወጣቱ ጉልበት ከሽማግሌዎች ጥበብ ጋር የሚገናኝበት፣ ታሪክ ለትውልድ የሚተላለፍበት፣ የሰላም እና የአንድነት ቃል ኪዳን የሚታደስበት ልዩ በዓልም ነው።
አዲሱ ዓመት "ቢስት ባር" ለሁላችንም የደስታና የሰላም ይሁንልን!
✍️ ጌታቸው ባይባ (ሚዛን አማን)
#bistbar #benchpeople #newyear #harvestfestival #ethiopianculture #mizanaman #gratitude
5 months ago
ማኅበሩ ለቀድሞው ባልደረባው አቶ ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
7 months ago
ሀገራችን ኢትዮጵያዊ በዓለም መድረክ ላይ በቴኳን-ዶ ስፖርት ስሟ ከፍ ብሎ ተነሳ
ወጣቱ የማርሻል ዓርት ባለሞያ በማርሻል አርት ትልቁን ሽልማት (አዋርድ) አሸነፈ።
🏆 HALL OF FAME GALA & AWARDS BANQUET NIGHT | November 8, 2025
Honored and humbled to be recognized among great achievers.
Hard work, passion, and purpose always pay off! 💪🔥
#ethiopia | ማስተር ኤልያስ ኩመል ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ አለም አቀፍ የማርሻል አርት ውድድሮች ላይ በመሳተፍ ከ20 በላይ ሜዳልያዎችን ያሳካ ሲሆነ በያዝው November 8 2025 የአለም አቀፉ Professional Taekwondo Federation አዘጋጅቱት በነበረው በቴኳንዶ ብዙ የሰሩ እና ተፅኖ የፈጠሩ በዓለም ዙርያ ላይ ያሉ ታላላቅ ሰዎች የሚሸለሞበት ውድድር ላይ ከአፍሪካ በብቸኝነት በማሸነፍ አዋርድ ሲሸለም በ Professional Taekwondo 6th Dan ባለቤትም ሆኖዋል።
ማስተር ኤልያስ ይላል ለኔ ቦታው ላይ ተገኝቼ አሸንፌ ከተሰጠኝ ትልቁ ሽልማት ይልቅ የቴኳንዶ ፈጣሪ እና አባት ከሆኑት የቾይ ልጅ ከሆነው ከግራንድ ማስተር ጁንግ ሁዋ እጅ ሽልማቱን መቀበሌ ነው በእጅጉ ያኮራኝ💪💪💪
ማስተር ኤልያስ ኩመል ትላት ማታ ከምሽቱ 5:00 ወደሀገሩ የተመለሰ ሲሆን በርካታ የሞያ አጋሮቹ እና የፌዴሬሽኑ አባላት አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት በመገኘት አቀባበል አድርገውለታል።
My sincere gratitude to Honorable Grand Master Rick W. Shin and the Professional Taekwondo leaders for this prestigious recognition.
I’m deeply honored and inspired by your leadership and lifelong dedication to excellence. 🙏🥋
#halloffame #gratitude #taekwondo #excellence
#winner
ወጣቱ የማርሻል ዓርት ባለሞያ በማርሻል አርት ትልቁን ሽልማት (አዋርድ) አሸነፈ።
🏆 HALL OF FAME GALA & AWARDS BANQUET NIGHT | November 8, 2025
Honored and humbled to be recognized among great achievers.
Hard work, passion, and purpose always pay off! 💪🔥
#ethiopia | ማስተር ኤልያስ ኩመል ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ አለም አቀፍ የማርሻል አርት ውድድሮች ላይ በመሳተፍ ከ20 በላይ ሜዳልያዎችን ያሳካ ሲሆነ በያዝው November 8 2025 የአለም አቀፉ Professional Taekwondo Federation አዘጋጅቱት በነበረው በቴኳንዶ ብዙ የሰሩ እና ተፅኖ የፈጠሩ በዓለም ዙርያ ላይ ያሉ ታላላቅ ሰዎች የሚሸለሞበት ውድድር ላይ ከአፍሪካ በብቸኝነት በማሸነፍ አዋርድ ሲሸለም በ Professional Taekwondo 6th Dan ባለቤትም ሆኖዋል።
ማስተር ኤልያስ ይላል ለኔ ቦታው ላይ ተገኝቼ አሸንፌ ከተሰጠኝ ትልቁ ሽልማት ይልቅ የቴኳንዶ ፈጣሪ እና አባት ከሆኑት የቾይ ልጅ ከሆነው ከግራንድ ማስተር ጁንግ ሁዋ እጅ ሽልማቱን መቀበሌ ነው በእጅጉ ያኮራኝ💪💪💪
ማስተር ኤልያስ ኩመል ትላት ማታ ከምሽቱ 5:00 ወደሀገሩ የተመለሰ ሲሆን በርካታ የሞያ አጋሮቹ እና የፌዴሬሽኑ አባላት አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት በመገኘት አቀባበል አድርገውለታል።
My sincere gratitude to Honorable Grand Master Rick W. Shin and the Professional Taekwondo leaders for this prestigious recognition.
I’m deeply honored and inspired by your leadership and lifelong dedication to excellence. 🙏🥋
#halloffame #gratitude #taekwondo #excellence
#winner
8 months ago
🇨🇦 ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ መሰረት ሃይለእየሱስ የካናዳ ገቨርነር ጀኔራል ፐርሰንስ ኬር ሽልማት ተቀብላለች ፡፡
መሲ እንኳን ደስ ያለሽ!
#ethiopia | October 18, 2025 a day I’ll never forget!! Thank you Canada 🇨🇦
Today it’s Persons Day in Canada a day that commemorates the 1929 decision officially recognizing women and to eligible to serve in the Senate.
On this day, I am deeply humbled and honoured to be recognized by the Governor General of Canada - representative of His Majesty King as one of the recipients of the 2025 Governor General’s Award in Commemoration of the Persons Case Medal, one of the highest and most prestigious honours in this beautiful country.
Every day, God continues to surprise me with how He is working and using me in this season.
Never in my wildest dreams did I imagine receiving such high honor recognition for my contributions to Canada by the Federal government!
When I arrived in Canada from my beautiful country, Ethiopia, I was a young dreamer holding on to hope.
In my early years, those dreams were tested by pain, struggle, health challenges, grief, and loss yet I never lost faith. Through every storm, I held on to the belief that my sunrise would rise again.
With tears of gratitude, I share this moment with my wonderful and incredible team💜💜💜 ,close friends my family, government of Canada, hon Minister Rechie Valdez you for trusting my vision and dream!
Thank you Hon Anita Vandenbeld, leah gezan
And to my daughter thank you for being my light and my hope through every season in my life. You are my reason to keep believing, not to lose hope, to keep building, showing up and to keep shining. 💜
https://www.canada.ca/en/w...
መሲ እንኳን ደስ ያለሽ!
#ethiopia | October 18, 2025 a day I’ll never forget!! Thank you Canada 🇨🇦
Today it’s Persons Day in Canada a day that commemorates the 1929 decision officially recognizing women and to eligible to serve in the Senate.
On this day, I am deeply humbled and honoured to be recognized by the Governor General of Canada - representative of His Majesty King as one of the recipients of the 2025 Governor General’s Award in Commemoration of the Persons Case Medal, one of the highest and most prestigious honours in this beautiful country.
Every day, God continues to surprise me with how He is working and using me in this season.
Never in my wildest dreams did I imagine receiving such high honor recognition for my contributions to Canada by the Federal government!
When I arrived in Canada from my beautiful country, Ethiopia, I was a young dreamer holding on to hope.
In my early years, those dreams were tested by pain, struggle, health challenges, grief, and loss yet I never lost faith. Through every storm, I held on to the belief that my sunrise would rise again.
With tears of gratitude, I share this moment with my wonderful and incredible team💜💜💜 ,close friends my family, government of Canada, hon Minister Rechie Valdez you for trusting my vision and dream!
Thank you Hon Anita Vandenbeld, leah gezan
And to my daughter thank you for being my light and my hope through every season in my life. You are my reason to keep believing, not to lose hope, to keep building, showing up and to keep shining. 💜
https://www.canada.ca/en/w...
8 months ago
🎉 Big Congratulations to Wollo University! 🏆✨
#ethiopia | Wollo University (WU) proudly celebrates Team Pumpkin Aid (Pumpkin Power) for securing a spot among the top three winners in a highly competitive Food System Innovation Challenge organized by Wageningen University & Research (WUR).
The grand final took place today, 30 September 2025, at WUR in the Netherlands, bringing together 24 dynamic teams from 12 international universities.
This remarkable achievement is a milestone for Wollo University, a University of Applied Sciences committed to tackling local and national food and nutrition security challenges while driving sustainable development through innovation.
We extend our sincere gratitude to WUR for creating this global platform that empowers youth to turn bold ideas into practical solutions and nurtures an entrepreneurial mindset for a better food future.
👏 A special salute goes to Team Pumpkin Aid, represented by Lielet Belete, along with Coordinator Dr. Seid Hussen Muhie, Mentor Yawkal Tsega, Advisor Dr. Ayalew Kassahun, the jury members at WU, the University management, the Directorate of Community Service, and everyone who supported the journey in one way or another.
🌟 We also celebrate Team Mushroom, who delivered an inspiring speech and shared valuable experiences during the event.
Once again, Congratulations to Team Pumpkin Aid and Wollo University for this outstanding international recognition!🎊
#wollouniversity #stridingforquality
#ethiopia | Wollo University (WU) proudly celebrates Team Pumpkin Aid (Pumpkin Power) for securing a spot among the top three winners in a highly competitive Food System Innovation Challenge organized by Wageningen University & Research (WUR).
The grand final took place today, 30 September 2025, at WUR in the Netherlands, bringing together 24 dynamic teams from 12 international universities.
This remarkable achievement is a milestone for Wollo University, a University of Applied Sciences committed to tackling local and national food and nutrition security challenges while driving sustainable development through innovation.
We extend our sincere gratitude to WUR for creating this global platform that empowers youth to turn bold ideas into practical solutions and nurtures an entrepreneurial mindset for a better food future.
👏 A special salute goes to Team Pumpkin Aid, represented by Lielet Belete, along with Coordinator Dr. Seid Hussen Muhie, Mentor Yawkal Tsega, Advisor Dr. Ayalew Kassahun, the jury members at WU, the University management, the Directorate of Community Service, and everyone who supported the journey in one way or another.
🌟 We also celebrate Team Mushroom, who delivered an inspiring speech and shared valuable experiences during the event.
Once again, Congratulations to Team Pumpkin Aid and Wollo University for this outstanding international recognition!🎊
#wollouniversity #stridingforquality
11 months ago
ታላቅ የምስራች!
#ethiopia | ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታሪካዊ ምዕራፍ ተቀዳጀ፡ የመጀመሪያው የአንጎል ዕጢ ቀዶ ህክምና በተሳካ ሁኔታ አከናወነ!
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታላቅ ስኬት በማስመዝገቡ ኩራት ይሰማዋል፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገው የአንጎል ዕጢ ቀዶ ህክምና በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል! ይህ ታሪካዊ ክስተት ለማህበረሰባችን የምንሰጠው ልዩ የህክምና አገልግሎት ትልቅ መሻሻል ማሳያ ነው።
ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ቁርጠኛ ሰራተኞች በሙሉ ላቅ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን። ለመስራት ያላችሁ የማያወላውል ቁርጠኝነት በእውነትም ህይወትን እየለወጠ ነው። በሆስፒታላችን አገልግሎት እምነት ላሳዩን ታካሚ እና ቤተሰቦቻቸው ከልብ እናመሰግናለን።
በዚህ ታሪካዊ ቀዶ ህክምና የተሳተፉት ባለሙያዎች የሚከተሉት ናቸው፦
ዶ/ር ተመስገን ወልዴ-የአንጎል እና የህብለሰረሰር ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር አክበረት ለሜሳ (የቀዶ-ህክምና ረዚደንት)
የአንስቲዚያ ቡድን: ሙሁዲን፣ ታምሩ፣ አባይነሽ፣ መሀመድ
የነርሲንግ ቡድን: ብርሀኑ፣ነጋ፣ነፃነት፣ብርቱካን
Congratulations!!!
Historic Milestone at Wolkite University Comprehensive Specialized Hospital: First Brain Tumor Surgery!
Wolkite University Specialized Hospital is proud to announce a monumental achievement: the successful performance of it’s first-ever brain tumor surgery! This landmark event represents a significant advancement in delivering specialized medical care to our community.
We extend our deepest commendation to the entire dedicated staff of Wolkite University Hospital. Your unwavering commitment to excellence is truly transforming lives. Our sincere gratitude also goes to the patient and their family for placing their trust in our services.
Key participants in this groundbreaking surgery included:
Neurosurgeon: Dr. Temesgen Wolde
Assistant: Dr. Akberet Lemesa (GSR-3)
Anesthesia: Muhudin,Tamiru, Tajir, Cherinet, Abaynesh, Mohammed
Nursing team : Birhanu, Nega, Netsant, Birtukan
#ethiopia | ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታሪካዊ ምዕራፍ ተቀዳጀ፡ የመጀመሪያው የአንጎል ዕጢ ቀዶ ህክምና በተሳካ ሁኔታ አከናወነ!
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታላቅ ስኬት በማስመዝገቡ ኩራት ይሰማዋል፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገው የአንጎል ዕጢ ቀዶ ህክምና በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል! ይህ ታሪካዊ ክስተት ለማህበረሰባችን የምንሰጠው ልዩ የህክምና አገልግሎት ትልቅ መሻሻል ማሳያ ነው።
ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ቁርጠኛ ሰራተኞች በሙሉ ላቅ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን። ለመስራት ያላችሁ የማያወላውል ቁርጠኝነት በእውነትም ህይወትን እየለወጠ ነው። በሆስፒታላችን አገልግሎት እምነት ላሳዩን ታካሚ እና ቤተሰቦቻቸው ከልብ እናመሰግናለን።
በዚህ ታሪካዊ ቀዶ ህክምና የተሳተፉት ባለሙያዎች የሚከተሉት ናቸው፦
ዶ/ር ተመስገን ወልዴ-የአንጎል እና የህብለሰረሰር ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር አክበረት ለሜሳ (የቀዶ-ህክምና ረዚደንት)
የአንስቲዚያ ቡድን: ሙሁዲን፣ ታምሩ፣ አባይነሽ፣ መሀመድ
የነርሲንግ ቡድን: ብርሀኑ፣ነጋ፣ነፃነት፣ብርቱካን
Congratulations!!!
Historic Milestone at Wolkite University Comprehensive Specialized Hospital: First Brain Tumor Surgery!
Wolkite University Specialized Hospital is proud to announce a monumental achievement: the successful performance of it’s first-ever brain tumor surgery! This landmark event represents a significant advancement in delivering specialized medical care to our community.
We extend our deepest commendation to the entire dedicated staff of Wolkite University Hospital. Your unwavering commitment to excellence is truly transforming lives. Our sincere gratitude also goes to the patient and their family for placing their trust in our services.
Key participants in this groundbreaking surgery included:
Neurosurgeon: Dr. Temesgen Wolde
Assistant: Dr. Akberet Lemesa (GSR-3)
Anesthesia: Muhudin,Tamiru, Tajir, Cherinet, Abaynesh, Mohammed
Nursing team : Birhanu, Nega, Netsant, Birtukan
Sponsored by
Surafel