1 day ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የትራምፕ አስተዳደር አሜሪካ ውስጥ ሰክረው በሚያሽከረክሩ እና ህግ በሚጥሱ የውጭ ዜጎች ላይ ጥብቅ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ቶሚ ፒጎት እንደገለጹት፣ ህግ መጣስ የቪዛ ስረዛን የሚያስከትል ሲሆን፣ ይህ ጥብቅ እርምጃ የውጭ ዜጎችን ህጋዊ ደረጃ ሊያሳጣ የሚችል ነው።
አስተዳደሩ የቪዛ ስረዛን እንደ ብሔራዊ ደህንነት ማስጠበቂያ እርምጃ አድርጎ እየተጠቀመበት ይገኛል። ቃል አቀባዩ "እያንዳንዱ የቪዛ ውሳኔ የብሔራዊ ደህንነት ውሳኔ ነው፤ ድንበር ማስከበር ደቡባዊውን ድንበር መጠበቅ ብቻ ሳይሆን፣ ማን በህጋዊ መንገድ ወደ ሀገር እንደሚገባ መቆጣጠርም ጭምር ነው" ብለዋል። በዚሁ መሰረት በ2025 ዓ.ም ብቻ ከ100,000 በላይ የውጭ ዜጎች ቪዛ የተሰረዘ ሲሆን፣ ይህ አሃዝ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በስልጣን በነበሩበት የመጨረሻ ዓመት ከተሰረዘው እጥፍ በላይ መሆኑ ተገልጿል።
አብዛኛዎቹ ቪዛዎች የተሰረዙት ግለሰቦቹ ከተፈቀደላቸው ጊዜ በላይ በመቆየታቸው ቢሆንም፣ በርካታ ዜጎች ደግሞ በወንጀል ድርጊቶች እና ሰክሮ በማሽከርከር (DUI) ምክንያት ቪዛቸውን ተነጥቀዋል። ቶሚ ፒጎት እንዳስረዱት፣ አሜሪካ ውስጥ ቪዛ ይዘው ህግ የሚጥሱ ሰዎች የሀገሪቱን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ በመሆናቸው ቪዛቸው ወዲያውኑ ይሰረዛል። ለዚህም ማሳያ ሰክረው በማሽከርከር አደጋ ያደረሱ እና በፍርድ ቤት የታዘዘ የህግ ማስከበር ፕሮግራም ላይ ሰክረው የተገኙ የውጭ ዜጎችን በምሳሌነት ጠቅሰዋል።
ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ባለፈው ግንቦት ወር በ'ዳካ' (DACA) ጥበቃ ስር አሜሪካ ይኖር የነበረው የ27 ዓመቱ ማይክል ሮዛሪዮ-ክሩዝ፣ በተቃራኒ አቅጣጫ ሰክሮ በማሽከርከር ባደረሰው አደጋ ዕድሜያቸው ከ18 እስከ 20 የሆኑ የአራት ወጣቶችን ህይወት በማጥፋቱ ክስ ተመስርቶበታል። የሀገር ውስጥ ደህንነት ኃላፊ ማርክዌይን ሙሊን ይህንን አሳዛኝ ክስተት በማንሳት ግለሰቡ ከነጭራሹኑ አሜሪካ ውስጥ መግባት አልነበረበትም ያሉ ሲሆን፣ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ማስከበር (ICE) በግለሰቡ ላይ የእስር ማቆያ ትዕዛዝ አውጥቷል።
እንደ ቃል አቀባዩ ማብራሪያ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቪዛን መሰረዝ አንድን ግለሰብ ከሀገር ለማስወጣት የመጀመሪያው እርምጃ ነው። ቪዛው ከተሰረዘ በኋላ ግለሰቡ የሚባረረው የፍትህ ሚኒስቴር የወንጀል ክስ ሂደቱን ካጠናቀቀ ወይም የእስር ጊዜውን ከጨረሰ በኋላ እንደሁኔታው ታይቶ ሊሆን ይችላል። በመጨረሻም የትራምፕ አስተዳደር ቪዛ ከተሰጠ በኋላም ቢሆን ተከታታይነት ያለው ማጣራት (continuous vetting) እንደሚያደርግ እና የአሜሪካን ህዝብ ደህንነት ለመጠበቅ 'አሜሪካ ቅድሚያ' (America first) የሚለውን የቪዛ ፖሊሲ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስጠንቅቋል።
አስተዳደሩ የቪዛ ስረዛን እንደ ብሔራዊ ደህንነት ማስጠበቂያ እርምጃ አድርጎ እየተጠቀመበት ይገኛል። ቃል አቀባዩ "እያንዳንዱ የቪዛ ውሳኔ የብሔራዊ ደህንነት ውሳኔ ነው፤ ድንበር ማስከበር ደቡባዊውን ድንበር መጠበቅ ብቻ ሳይሆን፣ ማን በህጋዊ መንገድ ወደ ሀገር እንደሚገባ መቆጣጠርም ጭምር ነው" ብለዋል። በዚሁ መሰረት በ2025 ዓ.ም ብቻ ከ100,000 በላይ የውጭ ዜጎች ቪዛ የተሰረዘ ሲሆን፣ ይህ አሃዝ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በስልጣን በነበሩበት የመጨረሻ ዓመት ከተሰረዘው እጥፍ በላይ መሆኑ ተገልጿል።
አብዛኛዎቹ ቪዛዎች የተሰረዙት ግለሰቦቹ ከተፈቀደላቸው ጊዜ በላይ በመቆየታቸው ቢሆንም፣ በርካታ ዜጎች ደግሞ በወንጀል ድርጊቶች እና ሰክሮ በማሽከርከር (DUI) ምክንያት ቪዛቸውን ተነጥቀዋል። ቶሚ ፒጎት እንዳስረዱት፣ አሜሪካ ውስጥ ቪዛ ይዘው ህግ የሚጥሱ ሰዎች የሀገሪቱን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ በመሆናቸው ቪዛቸው ወዲያውኑ ይሰረዛል። ለዚህም ማሳያ ሰክረው በማሽከርከር አደጋ ያደረሱ እና በፍርድ ቤት የታዘዘ የህግ ማስከበር ፕሮግራም ላይ ሰክረው የተገኙ የውጭ ዜጎችን በምሳሌነት ጠቅሰዋል።
ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ባለፈው ግንቦት ወር በ'ዳካ' (DACA) ጥበቃ ስር አሜሪካ ይኖር የነበረው የ27 ዓመቱ ማይክል ሮዛሪዮ-ክሩዝ፣ በተቃራኒ አቅጣጫ ሰክሮ በማሽከርከር ባደረሰው አደጋ ዕድሜያቸው ከ18 እስከ 20 የሆኑ የአራት ወጣቶችን ህይወት በማጥፋቱ ክስ ተመስርቶበታል። የሀገር ውስጥ ደህንነት ኃላፊ ማርክዌይን ሙሊን ይህንን አሳዛኝ ክስተት በማንሳት ግለሰቡ ከነጭራሹኑ አሜሪካ ውስጥ መግባት አልነበረበትም ያሉ ሲሆን፣ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ማስከበር (ICE) በግለሰቡ ላይ የእስር ማቆያ ትዕዛዝ አውጥቷል።
እንደ ቃል አቀባዩ ማብራሪያ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቪዛን መሰረዝ አንድን ግለሰብ ከሀገር ለማስወጣት የመጀመሪያው እርምጃ ነው። ቪዛው ከተሰረዘ በኋላ ግለሰቡ የሚባረረው የፍትህ ሚኒስቴር የወንጀል ክስ ሂደቱን ካጠናቀቀ ወይም የእስር ጊዜውን ከጨረሰ በኋላ እንደሁኔታው ታይቶ ሊሆን ይችላል። በመጨረሻም የትራምፕ አስተዳደር ቪዛ ከተሰጠ በኋላም ቢሆን ተከታታይነት ያለው ማጣራት (continuous vetting) እንደሚያደርግ እና የአሜሪካን ህዝብ ደህንነት ለመጠበቅ 'አሜሪካ ቅድሚያ' (America first) የሚለውን የቪዛ ፖሊሲ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስጠንቅቋል።
2 days ago
የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አዘዘው ጫኔ በተደራጀ የኢኮኖሚ ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ከዋሉት 91 ግለሰቦች መሀል ይገኙበታል ተባለ
በጉዳዩ ላይ ከተካሄደው ምርመራ ከተገኙ ግኝቶች መካከል፡-
👉በገቢዎች እና ጉምሩክ አስተዳደር ውስጥ የተደራጀ ህገ-ወጥ መረብ መኖሩ ተጠቁሟል።
👉የታክስ ምዘናዎችን ማሻሻጥ፣ ሀሰተኛ ደረሰኞችን ማስተናገድ እና የኤሌክትሮኒክስ መረጃዎችን መሰረዝ እንደ ዘዴ ጥቅም ላይ ውለዋል ተብሏል።
👉ድርጊቶቹ የመንግስት ገቢ እንዲቀንስ ማድረጋቸው ተመልክቷል።
በአሁኑ ወቅት ጉዳዩ በህግ አስከባሪ አካላት ተይዞ ምርመራው በዝርዝር እየተካሄደ ይገኛል።
Seledadotio
Seledadotio
በጉዳዩ ላይ ከተካሄደው ምርመራ ከተገኙ ግኝቶች መካከል፡-
👉በገቢዎች እና ጉምሩክ አስተዳደር ውስጥ የተደራጀ ህገ-ወጥ መረብ መኖሩ ተጠቁሟል።
👉የታክስ ምዘናዎችን ማሻሻጥ፣ ሀሰተኛ ደረሰኞችን ማስተናገድ እና የኤሌክትሮኒክስ መረጃዎችን መሰረዝ እንደ ዘዴ ጥቅም ላይ ውለዋል ተብሏል።
👉ድርጊቶቹ የመንግስት ገቢ እንዲቀንስ ማድረጋቸው ተመልክቷል።
በአሁኑ ወቅት ጉዳዩ በህግ አስከባሪ አካላት ተይዞ ምርመራው በዝርዝር እየተካሄደ ይገኛል።
Seledadotio
Seledadotio
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የጉምሩክ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር የሆኑትን አቶ አዘዘው ጫኔን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። ዜናው የሀገሪቱን የፋይናንስ እና የጸጥታ ተቋማት በእጅጉ ያስገረመ ሲሆን፣ ምክትል ኮሚሽነሩ በቁጥጥር ስር የዋሉት "ህገ-ወጥ ንግድን እና የኮንትሮባንድ ዝውውርን ይቆጣጠራሉ" ተብሎ በተሰጣቸው ከፍተኛ የኃላፊነት ወንበር ላይ ተቀምጠው፣ በተቃራኒው መንግስትን ለከፍተኛ ኪሳራ የዳረገ የተደራጀ ወንጀል ፈጽመዋል በሚል ነው።
አቶ አዘዘው ጫኔ የጉምሩክ ኮሚሽን የህግ ተገዥነት ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን ሀገርን ከኢኮኖሚ አሻጥር ከመጠበቅ ይልቅ አሻጥሩን በዋናነት ሲመሩት እንደነበር ፖሊስ አስታውቋል። ዘ-ሐበሻ የተመለከተው በምክትል ኮሚሽነሩ ላይ ከቀረቡት ዋና ዋና የጥርጣሬ ክሶች መካከል በገቢዎች እና ጉምሩክ አስተዳደር ውስጥ የዘረጉትን ሰፊ መረብ በመጠቀም፣ ትክክለኛ የግብር ምዘናዎችን በማዛባት እና መንግስት ማግኘት የነበረበትን ከፍተኛ ገቢ በማሳጣት የግብር ምዘና ማጭበርበር ወንጀል መፈጸማቸው በዋናነት ይጠቀሳል። ከዚህም በተጨማሪ የሐሰት የክፍያ ደረሰኞችን እና ህገ-ወጥ ሰነዶችን ወደ ተቋሙ ስርዓት በማስገባት እና በማስተናገድ የሰነድ ማጭበርበር እንደፈጸሙ ተገልጿል።
በተያያዘም የመንግሥትን ገቢ ለመቀነስ፣ የፈጸሙትን ወንጀል ዱካ ለማጥፋት እና ምርመራን ለማደናቀፍ ሲባል የተቋሙን ቁልፍ የኮምፒውተር መረጃዎች ሆን ብሎ በመደምሰስ የኤሌክትሮኒክስ መረጃዎችን በማጥፋት ክስ ቀርቦባቸዋል። ከዚህ ሁሉ ባለፈ፣ አሁን ላይ ሀገሪቱ ተግባራዊ እያደረገች ያለውን የማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ለማስተጓጎል በማሰብ፣ ከኮንትሮባንድ አዘዋዋሪዎች እና ከሌሎች ህገ-ወጥ የጥቅም መረቦች ጋር በቀጥታ በመመሳጠር የተደራጀ የኢኮኖሚ አሻጥር መፈጸማቸው በምርመራ መመላከቱን ፖሊስ አብራርቷል።
ይህ ክስተት የህግ የበላይነትን እና የተቋማት ታማኝነትን በተመለከተ ትልቅ ጥያቄ የሚያስነሳ ነው። የህግ ተገዥነትን እንዲያስከብሩ የተሾሙ ከፍተኛ ባለስልጣን፣ የመንግስትን የኤሌክትሮኒክስ መረጃዎች እስከማጥፋት እና ከኮንትሮባንዲስቶች ጋር እስከመመሳጠር መድረሳቸው በጉምሩክ ኮሚሽኑ የውስጥ ቁጥጥር ስርዓት ላይ ትልቅ የደህንነት ክፍተት መኖሩን ፍንትው አድርጎ ያሳያል።
በተለይም መንግስት የማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የውጭ ምንዛሬ እና የገበያ መረጋጋትን ለማምጣት በሚጥርበት በዚህ ወሳኝ ወቅት፣ ቁልፍ የተቋሙ አመራሮች ራሳቸው ስርዓቱን ለማፍረስ በሚደረግ አሻጥር ውስጥ መገኘታቸው፣ የጸረ-ሙስና ዘመቻው ከመቼውም ጊዜ በላይ ከራሱ ከመንግስት መዋቅር መጀመር እንዳለበት የሚያመላክት ነው። ፌዴራል ፖሊስ በጉዳዩ ላይ የጀመረውን ጥልቅ ምርመራ አጠናክሮ መቀጠሉን ገልጿል።
አቶ አዘዘው ጫኔ የጉምሩክ ኮሚሽን የህግ ተገዥነት ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን ሀገርን ከኢኮኖሚ አሻጥር ከመጠበቅ ይልቅ አሻጥሩን በዋናነት ሲመሩት እንደነበር ፖሊስ አስታውቋል። ዘ-ሐበሻ የተመለከተው በምክትል ኮሚሽነሩ ላይ ከቀረቡት ዋና ዋና የጥርጣሬ ክሶች መካከል በገቢዎች እና ጉምሩክ አስተዳደር ውስጥ የዘረጉትን ሰፊ መረብ በመጠቀም፣ ትክክለኛ የግብር ምዘናዎችን በማዛባት እና መንግስት ማግኘት የነበረበትን ከፍተኛ ገቢ በማሳጣት የግብር ምዘና ማጭበርበር ወንጀል መፈጸማቸው በዋናነት ይጠቀሳል። ከዚህም በተጨማሪ የሐሰት የክፍያ ደረሰኞችን እና ህገ-ወጥ ሰነዶችን ወደ ተቋሙ ስርዓት በማስገባት እና በማስተናገድ የሰነድ ማጭበርበር እንደፈጸሙ ተገልጿል።
በተያያዘም የመንግሥትን ገቢ ለመቀነስ፣ የፈጸሙትን ወንጀል ዱካ ለማጥፋት እና ምርመራን ለማደናቀፍ ሲባል የተቋሙን ቁልፍ የኮምፒውተር መረጃዎች ሆን ብሎ በመደምሰስ የኤሌክትሮኒክስ መረጃዎችን በማጥፋት ክስ ቀርቦባቸዋል። ከዚህ ሁሉ ባለፈ፣ አሁን ላይ ሀገሪቱ ተግባራዊ እያደረገች ያለውን የማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ለማስተጓጎል በማሰብ፣ ከኮንትሮባንድ አዘዋዋሪዎች እና ከሌሎች ህገ-ወጥ የጥቅም መረቦች ጋር በቀጥታ በመመሳጠር የተደራጀ የኢኮኖሚ አሻጥር መፈጸማቸው በምርመራ መመላከቱን ፖሊስ አብራርቷል።
ይህ ክስተት የህግ የበላይነትን እና የተቋማት ታማኝነትን በተመለከተ ትልቅ ጥያቄ የሚያስነሳ ነው። የህግ ተገዥነትን እንዲያስከብሩ የተሾሙ ከፍተኛ ባለስልጣን፣ የመንግስትን የኤሌክትሮኒክስ መረጃዎች እስከማጥፋት እና ከኮንትሮባንዲስቶች ጋር እስከመመሳጠር መድረሳቸው በጉምሩክ ኮሚሽኑ የውስጥ ቁጥጥር ስርዓት ላይ ትልቅ የደህንነት ክፍተት መኖሩን ፍንትው አድርጎ ያሳያል።
በተለይም መንግስት የማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የውጭ ምንዛሬ እና የገበያ መረጋጋትን ለማምጣት በሚጥርበት በዚህ ወሳኝ ወቅት፣ ቁልፍ የተቋሙ አመራሮች ራሳቸው ስርዓቱን ለማፍረስ በሚደረግ አሻጥር ውስጥ መገኘታቸው፣ የጸረ-ሙስና ዘመቻው ከመቼውም ጊዜ በላይ ከራሱ ከመንግስት መዋቅር መጀመር እንዳለበት የሚያመላክት ነው። ፌዴራል ፖሊስ በጉዳዩ ላይ የጀመረውን ጥልቅ ምርመራ አጠናክሮ መቀጠሉን ገልጿል።
3 days ago
መንግሥት ሌብነትን እና ሕገወጥነትን ለመከላከል ጠንካራ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገለጸ
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል ። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር፡፡ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል፡
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል። በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል ። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር፡፡ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል፡
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል። በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
3 days ago
በሙስናና ሕገ-ወጥ አሠራር የተሳተፉ አካላት ላይ የሕግ እርምጃ ተወሰደ
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር። በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል።
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል።
በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
Via EBC
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር። በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል።
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል።
በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
Via EBC
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ከትላንትናው እለት ጀምሮ 48 ዓይናለም ንጉሤ የሚመሩት የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ባለስልጣን ሰራተኞች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ እንደሚገኙ ታውቋል። ይህ እርምጃ መንግስት በተለያዩ ተቋማት ላይ እየወሰደ ያለው ተከታታይ የእስር ዘመቻ አካል ቢሆንም፣ የዘመቻው አካሄድ እና ኢላማ ግን በፖለቲከኞች ዘንድ ጠንካራ ትችት እያስተናገደ ይገኛል።
የአሁኑ የገቢዎች እና ጉምሩክ ሰራተኞች እስር፣ ከዚህ ቀደም በተለያዩ የመንግስት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ከተወሰዱ ተመሳሳይ የህግ እርምጃዎች ጋር ተዳምሮ የሚታይ ነው። ከዚህ እስር ቀደም ብሎ ሙፈሪያት ካሚል በምትመራው በስራና ክህሎት ሚኒስቴር ዜጎችን በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር በማስወጣት ወንጀል የተጠረጠሩ ሰራተኞች በሙስና መታሰራቸው ይታወሳል። በተመሳሳይ ከወራት በፊት ከነዳጅ አቅርቦት እና ስርጭት ጋር በተያያዘ በተፈጠረ የሙስና ወንጀል ካሳሁን ጎፌ የሜሩት የንግድ ሚኒስቴር ሰራተኞች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን፣ አርሶ አደሩን በከፍተኛ ሁኔታ ካማረረው የማዳበሪያ አቅርቦት መጓተት እና ሙስና ጋር በተያያዘም የባህር ትራንዚት ሰራተኞች ተይዘው እንደነበር አይዘነጋም።
እነዚህ ተከታታይ የፀረ-ሙስና እርምጃዎች በታችኛው እና መካከለኛው የሰራተኛ እርከን ላይ ያተኮሩ መሆናቸው የዘመቻውን ታማኝነት ጥያቄ ውስጥ ከቶታል። ፖለቲከኛ ጀዋር መሐመድ ይህንን ሁኔታ አስመልክቶ ባቀረበው ጠንካራ ትችት፣ እነዚህ ሁሉ ከሙስና ጋር የተያያዙ እስሮች አንድ ትልቅ ነገር እንደሚጎድላቸው አመላክቷል።
እንደ ጀዋር ትንታኔ ይህ መጠነ-ሰፊ እና የተደራጀ ሙስና በየተቋማቱ ሲፈፀም፣ የየመስሪያ ቤቶቹ ዋና ሀላፊ የሆኑት እና በሙስናው ውስጥ በቀጥታ ተሳታፊና ተጠቃሚ የሆኑት ሚኒስትሮች ምንም አይነት የህግ ተጠያቂነት አልተደረገባቸውም። የፍትህ ስርዓቱ ዋና ዋናዎቹን የሙስና ጠንሳሾች ከመንካት ይልቅ፣ ጫፍ ላይ ያሉትን ፈፃሚዎች ብቻ ማሰሩ "ሻርኮቹን ትቶ ትናንሽ አሳዎችን ማጥመድ" ነው ሲል የፀረ-ሙስና ዘመቻውን ይዘት አጣጥሎታል።
ይህ እይታ የሙስና ችግር ስር ሰደድ መሆኑን እና እውነተኛ መፍትሄ ለማምጣት ከታችኛው እርከን ባለፈ ስልጣን ላይ ያሉ የዋና ተቋም መሪዎችንም በህግ ፊት እኩል ተጠያቂ ማድረግ እንደሚያስፈልግ አጉልቶ የሚያሳይ ነው።
የአሁኑ የገቢዎች እና ጉምሩክ ሰራተኞች እስር፣ ከዚህ ቀደም በተለያዩ የመንግስት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ከተወሰዱ ተመሳሳይ የህግ እርምጃዎች ጋር ተዳምሮ የሚታይ ነው። ከዚህ እስር ቀደም ብሎ ሙፈሪያት ካሚል በምትመራው በስራና ክህሎት ሚኒስቴር ዜጎችን በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር በማስወጣት ወንጀል የተጠረጠሩ ሰራተኞች በሙስና መታሰራቸው ይታወሳል። በተመሳሳይ ከወራት በፊት ከነዳጅ አቅርቦት እና ስርጭት ጋር በተያያዘ በተፈጠረ የሙስና ወንጀል ካሳሁን ጎፌ የሜሩት የንግድ ሚኒስቴር ሰራተኞች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን፣ አርሶ አደሩን በከፍተኛ ሁኔታ ካማረረው የማዳበሪያ አቅርቦት መጓተት እና ሙስና ጋር በተያያዘም የባህር ትራንዚት ሰራተኞች ተይዘው እንደነበር አይዘነጋም።
እነዚህ ተከታታይ የፀረ-ሙስና እርምጃዎች በታችኛው እና መካከለኛው የሰራተኛ እርከን ላይ ያተኮሩ መሆናቸው የዘመቻውን ታማኝነት ጥያቄ ውስጥ ከቶታል። ፖለቲከኛ ጀዋር መሐመድ ይህንን ሁኔታ አስመልክቶ ባቀረበው ጠንካራ ትችት፣ እነዚህ ሁሉ ከሙስና ጋር የተያያዙ እስሮች አንድ ትልቅ ነገር እንደሚጎድላቸው አመላክቷል።
እንደ ጀዋር ትንታኔ ይህ መጠነ-ሰፊ እና የተደራጀ ሙስና በየተቋማቱ ሲፈፀም፣ የየመስሪያ ቤቶቹ ዋና ሀላፊ የሆኑት እና በሙስናው ውስጥ በቀጥታ ተሳታፊና ተጠቃሚ የሆኑት ሚኒስትሮች ምንም አይነት የህግ ተጠያቂነት አልተደረገባቸውም። የፍትህ ስርዓቱ ዋና ዋናዎቹን የሙስና ጠንሳሾች ከመንካት ይልቅ፣ ጫፍ ላይ ያሉትን ፈፃሚዎች ብቻ ማሰሩ "ሻርኮቹን ትቶ ትናንሽ አሳዎችን ማጥመድ" ነው ሲል የፀረ-ሙስና ዘመቻውን ይዘት አጣጥሎታል።
ይህ እይታ የሙስና ችግር ስር ሰደድ መሆኑን እና እውነተኛ መፍትሄ ለማምጣት ከታችኛው እርከን ባለፈ ስልጣን ላይ ያሉ የዋና ተቋም መሪዎችንም በህግ ፊት እኩል ተጠያቂ ማድረግ እንደሚያስፈልግ አጉልቶ የሚያሳይ ነው።
Sponsored by
Surafel
6 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሁለተኛው የዶናልድ ትራምፕ የሥልጣን ዘመን፣ የዩናይትድ ስቴትስ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ አስከባሪ ኤጀንሲ (ICE) በሀምሌ ወር ብቻ ከ46,000 በላይ ስደተኞችን በማሰር አዲስ ወርሃዊ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል። ሲቢኤስ ኒውስ ያገኘው የውስጥ መረጃ እንደሚያሳየው፣ ኤጀንሲው አፈሳውን አድማስ በማስፋት በአውሮፕላን ማረፊያዎች፣ የኢሚግሬሽን ቢሮዎች እና በተለያዩ ማህበረሰቦች ውስጥ አጠናክሮ ቀጥሏል።
ይህ የሀምሌ ወር አሃዝ በሰኔ ወር ተመዝግቦ የነበረውን የ43,000 እስራት የሻረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በICE ማቆያ ማዕከላት ውስጥ የሚገኙ ታሳሪዎች ቁጥር 68,000 ደርሷል። የሀገር ውስጥ ደህንነት ሚኒስትር ማርክዌይን ሙሊን ተቋሙን ከተረከቡ ወዲህ፣ ኤጀንሲው ከሚዲያ እይታ ርቆ (በጸጥታ) ነገር ግን እጅግ በተጠናከረ መልኩ የትራምፕን "በታሪክ ትልቁን የሀገር ማስወጣት" ቃል ኪዳን እያስፈጸመ ይገኛል።
የኤጀንሲው ጠንካራ እርምጃዎች በአሜሪካ ውስጥ ከፍተኛ ውዝግቦችን እና ሰብዓዊ ስጋቶችን ማስነሳታቸውን ቀጥለዋል። በቅርቡ በቴክሳስ እና ሜይን የትራፊክ ፍተሻ ወቅት ሁለት ስደተኞች በICE አባላት መገደላቸውን ተከትሎ አፈሳው በጊዜያዊነት ተቋርጦ የነበረ ቢሆንም፣ በፕሬዝዳንት ትራምፕ ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት በ24 ሰዓታት ውስጥ ዳግም እንዲጀመር ተደርጓል።
ከዚህ በተጨማሪም ኤጀንሲው ከትራንስፖርት ደህንነት አስተዳደር (TSA) ጋር በመተባበር በአውሮፕላን ማረፊያዎች የሲቪል ልብስ በለበሱ አባላቱ የሚያደርገው አፈሳ ተቃውሞ እና ቁጣን አስነስቷል። ሁኔታውን ይበልጥ አሳሳቢ ያደረገው ደግሞ፣ አስተዳደሩ ከ300,000 በላይ ለሚሆኑ የሄይቲ ስደተኞች የተሰጠውን የጊዜያዊ የመኖሪያ ጥበቃ መብት (TPS) በመሰረዙ፣ በርካታ ማህበረሰቦችን በከፍተኛ ፍርሃት ውስጥ መክተቱ ነው።
የሀገር ውስጥ ደህንነት መምሪያው በሰጠው መግለጫ፣ ትራምፕ ዳግም ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ከ985,000 በላይ ህገ-ወጥ ስደተኞችን ከሀገር ማስወጣቱን እና ከ1 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑትን ደግሞ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ይፋ አድርጓል። ሚኒስትሩ "መንገዶች ላይ ያለውን ሙቀት እየጨመርነው ነው፤ ህግ አስከባሪዎቻችን ስራቸውን እንዲሰሩ ሙሉ ስልጣን ስለሰጠናቸው ከምንጊዜውም በላይ ጠንክረን እየሰራን ነው" ሲሉ እርምጃውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
ይህ የሀምሌ ወር አሃዝ በሰኔ ወር ተመዝግቦ የነበረውን የ43,000 እስራት የሻረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በICE ማቆያ ማዕከላት ውስጥ የሚገኙ ታሳሪዎች ቁጥር 68,000 ደርሷል። የሀገር ውስጥ ደህንነት ሚኒስትር ማርክዌይን ሙሊን ተቋሙን ከተረከቡ ወዲህ፣ ኤጀንሲው ከሚዲያ እይታ ርቆ (በጸጥታ) ነገር ግን እጅግ በተጠናከረ መልኩ የትራምፕን "በታሪክ ትልቁን የሀገር ማስወጣት" ቃል ኪዳን እያስፈጸመ ይገኛል።
የኤጀንሲው ጠንካራ እርምጃዎች በአሜሪካ ውስጥ ከፍተኛ ውዝግቦችን እና ሰብዓዊ ስጋቶችን ማስነሳታቸውን ቀጥለዋል። በቅርቡ በቴክሳስ እና ሜይን የትራፊክ ፍተሻ ወቅት ሁለት ስደተኞች በICE አባላት መገደላቸውን ተከትሎ አፈሳው በጊዜያዊነት ተቋርጦ የነበረ ቢሆንም፣ በፕሬዝዳንት ትራምፕ ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት በ24 ሰዓታት ውስጥ ዳግም እንዲጀመር ተደርጓል።
ከዚህ በተጨማሪም ኤጀንሲው ከትራንስፖርት ደህንነት አስተዳደር (TSA) ጋር በመተባበር በአውሮፕላን ማረፊያዎች የሲቪል ልብስ በለበሱ አባላቱ የሚያደርገው አፈሳ ተቃውሞ እና ቁጣን አስነስቷል። ሁኔታውን ይበልጥ አሳሳቢ ያደረገው ደግሞ፣ አስተዳደሩ ከ300,000 በላይ ለሚሆኑ የሄይቲ ስደተኞች የተሰጠውን የጊዜያዊ የመኖሪያ ጥበቃ መብት (TPS) በመሰረዙ፣ በርካታ ማህበረሰቦችን በከፍተኛ ፍርሃት ውስጥ መክተቱ ነው።
የሀገር ውስጥ ደህንነት መምሪያው በሰጠው መግለጫ፣ ትራምፕ ዳግም ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ከ985,000 በላይ ህገ-ወጥ ስደተኞችን ከሀገር ማስወጣቱን እና ከ1 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑትን ደግሞ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ይፋ አድርጓል። ሚኒስትሩ "መንገዶች ላይ ያለውን ሙቀት እየጨመርነው ነው፤ ህግ አስከባሪዎቻችን ስራቸውን እንዲሰሩ ሙሉ ስልጣን ስለሰጠናቸው ከምንጊዜውም በላይ ጠንክረን እየሰራን ነው" ሲሉ እርምጃውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
6 days ago
አሜሪካ የዓመቱ ምርጥ መምህር ካለች በኋላ በቁጥጥር ስር ያዋለቻቸው ኢትዮጵያዊው መምህር
#ethiopia | በሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ የፋርማሲ ትምህርት ቤት መምህር የሆኑት ኢትዮጵያዊው ዶክተር በርሃኑ ገረሱ ክብረት ከአሜሪካ የፋርማሲ ኮሌጆች ማህበር የ"ዓመቱ ምርጥ መምህር" ሽልማት ተቀብለው በመመለስ ላይ እያሉ በዳላስ-ፎርት ዎርዝ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ የሀገር ውስጥ ደህንነት መስሪያ ቤት እንደገለጸው ዶክተር በርሃኑ እ.ኤ.አ በሰኔ 2021 በሕጋዊ መንገድ ወደ አሜሪካ የገቡ ቢሆንም የተቀመጠላቸው የቪዛ ጊዜ እ.ኤ.አ ግንቦት 31 ቀን 2024 ካበቃ በኋላ በሀገሪቱ ውስጥ መቆየታቸውን ተከትሎ በኢሚግሬሽንና ጉምሩክ ቁጥጥር ስር እንደሚገኙ አስታውቋል።
የሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ በሰጠው መግለጫ ድርጊቱ እጅግ እንዳሳሰበውና ዶክተር በርሃኑ ሕጋዊ የሥራ ፈቃድ ያላቸው በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ዘንድ እጅግ የሚወደዱና ውጤታማ መምህር መሆናቸውን ገልጿል።
ከዚህ ቀደም በዊልያም ፓተርሰን ዩኒቨርሲቲ በሱሰኝነት መንስኤዎችና ሕክምና ዙሪያ በምርምር የሰሩት ዶክተር በርሃኑ ያለባቸው የቪዛ ስጋት በፍጥነት ተፈትቶ ወደ ተቋሙ ተመልሰው አጠቃላይ የማስተማርና የምርምር ሥራቸውን እንደሚቀጥሉ ዩኒቨርሲቲው ተስፋ ማድረጉን አስታውቋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ የፋርማሲ ትምህርት ቤት መምህር የሆኑት ኢትዮጵያዊው ዶክተር በርሃኑ ገረሱ ክብረት ከአሜሪካ የፋርማሲ ኮሌጆች ማህበር የ"ዓመቱ ምርጥ መምህር" ሽልማት ተቀብለው በመመለስ ላይ እያሉ በዳላስ-ፎርት ዎርዝ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ የሀገር ውስጥ ደህንነት መስሪያ ቤት እንደገለጸው ዶክተር በርሃኑ እ.ኤ.አ በሰኔ 2021 በሕጋዊ መንገድ ወደ አሜሪካ የገቡ ቢሆንም የተቀመጠላቸው የቪዛ ጊዜ እ.ኤ.አ ግንቦት 31 ቀን 2024 ካበቃ በኋላ በሀገሪቱ ውስጥ መቆየታቸውን ተከትሎ በኢሚግሬሽንና ጉምሩክ ቁጥጥር ስር እንደሚገኙ አስታውቋል።
የሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ በሰጠው መግለጫ ድርጊቱ እጅግ እንዳሳሰበውና ዶክተር በርሃኑ ሕጋዊ የሥራ ፈቃድ ያላቸው በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ዘንድ እጅግ የሚወደዱና ውጤታማ መምህር መሆናቸውን ገልጿል።
ከዚህ ቀደም በዊልያም ፓተርሰን ዩኒቨርሲቲ በሱሰኝነት መንስኤዎችና ሕክምና ዙሪያ በምርምር የሰሩት ዶክተር በርሃኑ ያለባቸው የቪዛ ስጋት በፍጥነት ተፈትቶ ወደ ተቋሙ ተመልሰው አጠቃላይ የማስተማርና የምርምር ሥራቸውን እንደሚቀጥሉ ዩኒቨርሲቲው ተስፋ ማድረጉን አስታውቋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
10 days ago
ከፍተኛ ግብር የሰበሰቡ ተሸለሙ
"...ምን ማለት ነው?"
(ሙሼ ሰሙ)
#ethiopia | "ከፍተኛ ግብር የሰበሰቡ ተሸለሙ" የሚል ዜና በስፋት እየተዘገበ ነው። ከፍተኛ ግብር ሰበሰቡ ማለት ምን ማለት ነው ?! አንጻሩስ ምንድን ነው ? በጀት ነው ? ኮታ ነው? ወይስ የትም ፍጪው ዲቄቱን አምጭው ነው ? ከበጀት በላይ ማትረፍ እንጂ ከበጀት በላይ ግብር መሰብሰብስ እንዴት ይቻላል? ይህ አዲስ ግኝት ነው?
በደሞዝ ተቀጥሮ የሚሰራ ሰራተኛ "ውጤታማ ሲሆን" ጉርሻ ( Bonus) ከመስጠትና ደሞዙን ከማሳደግ አልፎ ለተቋሙ አገልግሎት የሚውል ቢሆንም በየዓመቱ ተሽከርካሪ መለወጥ የትኛው መንግስታዊ አሰራርና ደንብ እንደሚፈቅድ የውጭ ኦዲተር መጠየቅ የሚገባው ጉዳይ ይመስለኛል ?
ወደ ዋነኛ ጉዳዬ ልመለስ ።
እርግጥ ነው። ነጋዴ ንብረቱን ላለማጣትና ድርጅቱን ላለመዝጋት ሲል ጥሪቱንና አቅሙን አሟጦ እስኪጨርስና ቤቱ እስኪከረቸም ድረስ ከበጀትም ከኮታም በላይ እጥፍ ድርብ ግብር በማስከፈል ከበጀት በላይ ገንዘብ መሰብሰብ ይቻላል። ተችሏልም። ጥያቄው ግን እስከመቼ የሚለው ነው ?!
በዚህ መንገድ የመንግስት ገቢ አንድ ሺ ፐርሰንት ሊያድግና ሊመነደግ ይችላል። በኮታና በነሲብ ግብር የመሰብሰብ ዘመቻ በሂደት የነጋዴውን ገቢ እያዳከመና ትርፉን እያቀጨጨ ከመሄድ ውጭ ጤናማ የንግድ፣ የግብይይትና የግብር ስርዓት ሊፈጥር አይችልም። ንግድ ፈቃዱን በሰልፍ የሚመልሰውና ድብብቆሽ የሚጫወተው ነጋዴም ለዚህ ክስተት ሕያው ምስክር ነው። ለምን ቢባል ንግድ ለጽድቅ የሚሰራ ስራ አይደለም።
ለማንም ግልጽ እንደሚሆነው በጤናማ መንገድና በሕግ አግባብ የሚነግድ፣ የሚሰራና የሚያመርት ሰው (ካልከሰረ በስተቀር) ማትረፍ ብቻ ሳይሆን ከትርፉ ጥሪት በመቋጠርና አቅሙን በማጎልበት ንግዱን በማስፋፋት፣ የስራ እድል መፍጠርና ወደ ሚቀጥለው ከፍተኛ የኢኮኖሚ መደብ ( Economic Class) መሸጋገር መቻል አለበት።
ጤናማ የኢኮኖሚ እድገትና ሽግግር፣ የንግድና የግብር ስርዓት መስተጋብር ማለት ይህው ብቻ ነው። ነጋዴውን አሟጦ በማስገበር ማቀጨጭና በሂደት ከገበያ እንዲወጣ ማድረግ የልማት፣ የእድገትና የምርታማነት እንቅፋት ከመሆን ባሻገር ሕገ ወጥነትና የጓሮ በር ድርድር እንዲስፋፋ በር መክፈት ብቻ ነው። በገሃዱ ዓለምም እየሆነ ያለውም ይህው ነው።
ጤናማ የግብር ስርዓት ንግድና ነጋዴው እንዲያብቡ አመቺ ሁኔታን በመፍጠር አምራቹን፣ ባለኢንዱስትሪውን፣ ቸርቻሪውን አከፋፋዩንና አስመጭውን በቁጥርም በአቅምም እንዲጎለብቱ በማገዝ ከሚፈጠረው ሰፊ የንግድ አቅምና ከሚሳለጠው የምርትና የግብይይት ስርዓት ከእያንዳንዱ ነጋዴ ላይ ተመጣጣኝ ግብር በመሰብሰብ በቅንጅት እንደ ሀገር ማደግ ይቻላል።
ይህ እውን መሆን የሚቻለው ነጋዴው በቂ ትርፍ አትርፎና ጥሪት ቋጥሮ የማምረት አቅሙን በማጎለብት ፣ ፋብሪካውንና ኢንዱስትሪውን በማሳድግ፣ የስራ እድልና አቅርቦትን በማስፋፋት እምቅ ሃይሉንና አቅሙን መጠቀም የማይገድበው፣ በተለይ ከገቢው ጋር የሚመጣጠን ግብር መገበር ሲችል ብቻ ነው።
በጥቅሉ በነሲብ፣ በጅምላና በኮታ የሚጣል ግብር የነጋዴውን ማህበረሰብ አቅም በማሟጠጥና ኪሱን በማራቆት በሂደት ተያይዞ መውደቅን እንጂ ተያይዞ ማደግን አያመጣም። "በነጻ ውድድር ገበያ የሚመራ" ነገር ግን ነጋዴ የሌለበት ወይም ሕገ ወጥነትና ጥገኛ ነጋዴ የተንሰራፋበት ሀገር መፍጠር ነው።
በተደጋጋሚ የሚነሳው የመንግስት ገቢና የሀገሪቱ አጠቃላይ ምርት አለመጣጣም መንስኤ ነጋዴው በቂ ግብር ባለመክፈሉ ብቻ ሳይሆን ሳይቀረጥ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገባ ሕገ ወጥ የገቢ ሸቀጥ መበራከት፣ ቫት የማይጎበኘው አቅርቦት መስፋፋት፣ መንግስት ማግኘት የሚገባው ነገር ግን በአስፈጻሚ አካላት ሙሰኝነት ባክኖ የሚቀር ገቢና በሕገ ወጥ ነጋዴዎችና በሙሰኞች መመሳጠር አየር ላይ ተበልቶ የሚቀረው ገቢ ከሚከፈለው ግብር እጅግ የላቀ መሆን ነው ። ( ማብቂያ የሌለው የገቢ የሚያቀጣጥሉ በገቢ አቅም በላይ ወጭ መልመድ፣ ብክነት፣ ዝርክርከነትና በአቅም አለመኖር ብቻውን ሊነሳ የሚገባው ጉዳይ ነው)
የመንግስት አስፈጻሚዎች ላይ የነሲብ አስገዳጅ ኮታ በመጣል ኮታቸውን ለመሟላት በየሱቁ፣ በየድርጅቱና በየፋብሪካው እየዞሩ ነጋዴውን ያልሸጠከውን ሸጠሃል። ያላመረትከውን አምርተሃል። ያላገኘውን ትርፍት አግኝተሃል በማለት አቅሉን በመሳት ወደ ሕገ ወጥነት እንዲያመራ ከመግፋት ይልቅ መንግስት የራሱን ጓዳ (የገቢዎችንና የጉምሩክን) አሰራር በመመርመርና በሙስና ተድበስብሶ አየር ላይ የሚቀረውን ግብር በመታደግ ገቢውን ማሳደግ፣ ወጭውን በመቆጣጠርና ቁጠባ በመለማመድ ገቢውን በእጥፍ ድርብ ማሳደግ ይችላል።
ነጋዴውንም ከመዋከብ፣ ከመሳደድ በመታደግ ተስፋ ከመቁረጥና የሙሰኞች መጫወቻ ከመሆን ተገላግሎ እፎይታ አግኝቶና ተረጋግቶ አዕምሮውን ለስራ፣ ጊዜውንና ጉልበቱን ለፈጠራና ለምርታማነት፣ ገንዘቡን ለእድገት እንዲጠቀም በማገዝ እየተፈራሩና እየተጠራጠሩ በጨለማ ከመዳከር ይልቅ የስራ ጊዜን ውጤታማ፣ የነጋዴውም ሆነ የሸማቹን ህይወት በተስፋ የተሞላና ብሩህ ማድረግ ይቻላል።
"...ምን ማለት ነው?"
(ሙሼ ሰሙ)
#ethiopia | "ከፍተኛ ግብር የሰበሰቡ ተሸለሙ" የሚል ዜና በስፋት እየተዘገበ ነው። ከፍተኛ ግብር ሰበሰቡ ማለት ምን ማለት ነው ?! አንጻሩስ ምንድን ነው ? በጀት ነው ? ኮታ ነው? ወይስ የትም ፍጪው ዲቄቱን አምጭው ነው ? ከበጀት በላይ ማትረፍ እንጂ ከበጀት በላይ ግብር መሰብሰብስ እንዴት ይቻላል? ይህ አዲስ ግኝት ነው?
በደሞዝ ተቀጥሮ የሚሰራ ሰራተኛ "ውጤታማ ሲሆን" ጉርሻ ( Bonus) ከመስጠትና ደሞዙን ከማሳደግ አልፎ ለተቋሙ አገልግሎት የሚውል ቢሆንም በየዓመቱ ተሽከርካሪ መለወጥ የትኛው መንግስታዊ አሰራርና ደንብ እንደሚፈቅድ የውጭ ኦዲተር መጠየቅ የሚገባው ጉዳይ ይመስለኛል ?
ወደ ዋነኛ ጉዳዬ ልመለስ ።
እርግጥ ነው። ነጋዴ ንብረቱን ላለማጣትና ድርጅቱን ላለመዝጋት ሲል ጥሪቱንና አቅሙን አሟጦ እስኪጨርስና ቤቱ እስኪከረቸም ድረስ ከበጀትም ከኮታም በላይ እጥፍ ድርብ ግብር በማስከፈል ከበጀት በላይ ገንዘብ መሰብሰብ ይቻላል። ተችሏልም። ጥያቄው ግን እስከመቼ የሚለው ነው ?!
በዚህ መንገድ የመንግስት ገቢ አንድ ሺ ፐርሰንት ሊያድግና ሊመነደግ ይችላል። በኮታና በነሲብ ግብር የመሰብሰብ ዘመቻ በሂደት የነጋዴውን ገቢ እያዳከመና ትርፉን እያቀጨጨ ከመሄድ ውጭ ጤናማ የንግድ፣ የግብይይትና የግብር ስርዓት ሊፈጥር አይችልም። ንግድ ፈቃዱን በሰልፍ የሚመልሰውና ድብብቆሽ የሚጫወተው ነጋዴም ለዚህ ክስተት ሕያው ምስክር ነው። ለምን ቢባል ንግድ ለጽድቅ የሚሰራ ስራ አይደለም።
ለማንም ግልጽ እንደሚሆነው በጤናማ መንገድና በሕግ አግባብ የሚነግድ፣ የሚሰራና የሚያመርት ሰው (ካልከሰረ በስተቀር) ማትረፍ ብቻ ሳይሆን ከትርፉ ጥሪት በመቋጠርና አቅሙን በማጎልበት ንግዱን በማስፋፋት፣ የስራ እድል መፍጠርና ወደ ሚቀጥለው ከፍተኛ የኢኮኖሚ መደብ ( Economic Class) መሸጋገር መቻል አለበት።
ጤናማ የኢኮኖሚ እድገትና ሽግግር፣ የንግድና የግብር ስርዓት መስተጋብር ማለት ይህው ብቻ ነው። ነጋዴውን አሟጦ በማስገበር ማቀጨጭና በሂደት ከገበያ እንዲወጣ ማድረግ የልማት፣ የእድገትና የምርታማነት እንቅፋት ከመሆን ባሻገር ሕገ ወጥነትና የጓሮ በር ድርድር እንዲስፋፋ በር መክፈት ብቻ ነው። በገሃዱ ዓለምም እየሆነ ያለውም ይህው ነው።
ጤናማ የግብር ስርዓት ንግድና ነጋዴው እንዲያብቡ አመቺ ሁኔታን በመፍጠር አምራቹን፣ ባለኢንዱስትሪውን፣ ቸርቻሪውን አከፋፋዩንና አስመጭውን በቁጥርም በአቅምም እንዲጎለብቱ በማገዝ ከሚፈጠረው ሰፊ የንግድ አቅምና ከሚሳለጠው የምርትና የግብይይት ስርዓት ከእያንዳንዱ ነጋዴ ላይ ተመጣጣኝ ግብር በመሰብሰብ በቅንጅት እንደ ሀገር ማደግ ይቻላል።
ይህ እውን መሆን የሚቻለው ነጋዴው በቂ ትርፍ አትርፎና ጥሪት ቋጥሮ የማምረት አቅሙን በማጎለብት ፣ ፋብሪካውንና ኢንዱስትሪውን በማሳድግ፣ የስራ እድልና አቅርቦትን በማስፋፋት እምቅ ሃይሉንና አቅሙን መጠቀም የማይገድበው፣ በተለይ ከገቢው ጋር የሚመጣጠን ግብር መገበር ሲችል ብቻ ነው።
በጥቅሉ በነሲብ፣ በጅምላና በኮታ የሚጣል ግብር የነጋዴውን ማህበረሰብ አቅም በማሟጠጥና ኪሱን በማራቆት በሂደት ተያይዞ መውደቅን እንጂ ተያይዞ ማደግን አያመጣም። "በነጻ ውድድር ገበያ የሚመራ" ነገር ግን ነጋዴ የሌለበት ወይም ሕገ ወጥነትና ጥገኛ ነጋዴ የተንሰራፋበት ሀገር መፍጠር ነው።
በተደጋጋሚ የሚነሳው የመንግስት ገቢና የሀገሪቱ አጠቃላይ ምርት አለመጣጣም መንስኤ ነጋዴው በቂ ግብር ባለመክፈሉ ብቻ ሳይሆን ሳይቀረጥ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገባ ሕገ ወጥ የገቢ ሸቀጥ መበራከት፣ ቫት የማይጎበኘው አቅርቦት መስፋፋት፣ መንግስት ማግኘት የሚገባው ነገር ግን በአስፈጻሚ አካላት ሙሰኝነት ባክኖ የሚቀር ገቢና በሕገ ወጥ ነጋዴዎችና በሙሰኞች መመሳጠር አየር ላይ ተበልቶ የሚቀረው ገቢ ከሚከፈለው ግብር እጅግ የላቀ መሆን ነው ። ( ማብቂያ የሌለው የገቢ የሚያቀጣጥሉ በገቢ አቅም በላይ ወጭ መልመድ፣ ብክነት፣ ዝርክርከነትና በአቅም አለመኖር ብቻውን ሊነሳ የሚገባው ጉዳይ ነው)
የመንግስት አስፈጻሚዎች ላይ የነሲብ አስገዳጅ ኮታ በመጣል ኮታቸውን ለመሟላት በየሱቁ፣ በየድርጅቱና በየፋብሪካው እየዞሩ ነጋዴውን ያልሸጠከውን ሸጠሃል። ያላመረትከውን አምርተሃል። ያላገኘውን ትርፍት አግኝተሃል በማለት አቅሉን በመሳት ወደ ሕገ ወጥነት እንዲያመራ ከመግፋት ይልቅ መንግስት የራሱን ጓዳ (የገቢዎችንና የጉምሩክን) አሰራር በመመርመርና በሙስና ተድበስብሶ አየር ላይ የሚቀረውን ግብር በመታደግ ገቢውን ማሳደግ፣ ወጭውን በመቆጣጠርና ቁጠባ በመለማመድ ገቢውን በእጥፍ ድርብ ማሳደግ ይችላል።
ነጋዴውንም ከመዋከብ፣ ከመሳደድ በመታደግ ተስፋ ከመቁረጥና የሙሰኞች መጫወቻ ከመሆን ተገላግሎ እፎይታ አግኝቶና ተረጋግቶ አዕምሮውን ለስራ፣ ጊዜውንና ጉልበቱን ለፈጠራና ለምርታማነት፣ ገንዘቡን ለእድገት እንዲጠቀም በማገዝ እየተፈራሩና እየተጠራጠሩ በጨለማ ከመዳከር ይልቅ የስራ ጊዜን ውጤታማ፣ የነጋዴውም ሆነ የሸማቹን ህይወት በተስፋ የተሞላና ብሩህ ማድረግ ይቻላል።
13 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና የጉምሩክ አስከባሪ (ICE) ባለስልጣናት የወንጀል ሪከርድ ያለውንና በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በህገ-ወጥ መንገድ ይኖር የነበረውን ትውልደ ኬንያዊ የቀድሞ የNFL ተጫዋች ከሀገር ማባረራቸውን አስታወቁ።
የ37 ዓመቱ ዳንኤል ኦጋማ አዶንጎ በኢንዲያና ግዛት የህግ አስከባሪዎች ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት ውስጥ ለበርካታ ጊዜያት በቁጥጥር ስር ውሎ እንደነበር ተቋሙ ገልጿል። እ.ኤ.አ. በ2020 ላይ ንብረት በማውደም እና ጉዳት በማድረስ ወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ ለአንድ ዓመት የሚጠጋ የእስር ቅጣት ተፈግሎበት እንደነበርም ተጠቅሷል።
ዳንኤል አዶንጎ ከ2013 እስከ 2015 ባሉት ጊዜያት ለሁለት የውድድር ዘመናት 'ለኢንዲያናፖሊስ ኮልትስ' የአሜሪካ እግር ኳስ ክለብ ተጫውቷል። የኢሚግሬሽን ተቋሙ እንዳረጋገጠው፣ ግለሰቡ በአሜሪካ ይኖርበት የነበረው የመኖሪያ ፈቃድ (ቪዛ) በ2026 ጊዜው ያበቃ ነበር።
የ'ICE' የቺካጎ ረዳት የመስክ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ዳግላስ ቶምፕሰን በሰጡት መግለጫ፣ ግለሰቡ አደገኛ እና በማህበረሰቡ ላይ ግልጽ የሆነ ስጋት ደቅኖ የነበረ መሆኑን ጠቅሰው፣ አሁን እሱ ከሀገር በመባረሩ ማህበረሰቡ ይበልጥ ደህንነቱ የተጠበቀ ሆኗል ብለዋል። አክለውም፣ የኢሚግሬሽን ህግን የሚጥሱ ሰዎች የቀድሞ ፕሮፌሽናል አትሌቶች ቢሆኑም እንኳ በእኩልነት ተጠያቂ እንደሚሆኑ አሳስበዋል።
ከተያያዘ ዜና ጋር የአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና የጉምሩክ አስከባሪ (ICE) በ2026 የበጀት ዓመት ውስጥ እስካሁን ከ350,000 በላይ ግለሰቦችን ከአሜሪካ ማባረሩን አስታውቋል።
የ37 ዓመቱ ዳንኤል ኦጋማ አዶንጎ በኢንዲያና ግዛት የህግ አስከባሪዎች ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት ውስጥ ለበርካታ ጊዜያት በቁጥጥር ስር ውሎ እንደነበር ተቋሙ ገልጿል። እ.ኤ.አ. በ2020 ላይ ንብረት በማውደም እና ጉዳት በማድረስ ወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ ለአንድ ዓመት የሚጠጋ የእስር ቅጣት ተፈግሎበት እንደነበርም ተጠቅሷል።
ዳንኤል አዶንጎ ከ2013 እስከ 2015 ባሉት ጊዜያት ለሁለት የውድድር ዘመናት 'ለኢንዲያናፖሊስ ኮልትስ' የአሜሪካ እግር ኳስ ክለብ ተጫውቷል። የኢሚግሬሽን ተቋሙ እንዳረጋገጠው፣ ግለሰቡ በአሜሪካ ይኖርበት የነበረው የመኖሪያ ፈቃድ (ቪዛ) በ2026 ጊዜው ያበቃ ነበር።
የ'ICE' የቺካጎ ረዳት የመስክ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ዳግላስ ቶምፕሰን በሰጡት መግለጫ፣ ግለሰቡ አደገኛ እና በማህበረሰቡ ላይ ግልጽ የሆነ ስጋት ደቅኖ የነበረ መሆኑን ጠቅሰው፣ አሁን እሱ ከሀገር በመባረሩ ማህበረሰቡ ይበልጥ ደህንነቱ የተጠበቀ ሆኗል ብለዋል። አክለውም፣ የኢሚግሬሽን ህግን የሚጥሱ ሰዎች የቀድሞ ፕሮፌሽናል አትሌቶች ቢሆኑም እንኳ በእኩልነት ተጠያቂ እንደሚሆኑ አሳስበዋል።
ከተያያዘ ዜና ጋር የአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና የጉምሩክ አስከባሪ (ICE) በ2026 የበጀት ዓመት ውስጥ እስካሁን ከ350,000 በላይ ግለሰቦችን ከአሜሪካ ማባረሩን አስታውቋል።
14 days ago
የኢትዮጵያ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እመርታ
****************
ኢትዮጵያ ግብርና መር ኢኮኖሚዋን ወደ ማኑፋክቸሪንግ እና ኢንዱስትሪ ለማሸጋገር በምታደርገው ጥረት፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ማሳደጓ ጠንካራ መዋቅራዊ መደላድል እየፈጠረ ይገኛል።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ማዕቀፍ የተተገበሩት ፖሊሲዎች የፓርኮቹን አስተዳደር ወደ ግል ዘርፉ በማሸጋገር የሀገራችንን የኢንዱስትሪ መዋቅር ሙሉ በሙሉ እየቀየሩት ነው።
ይህ ታሪካዊ ሽግግር በተለይም አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን በመሳብ ረገድ አስደናቂ ውጤት አስመዝግቧል።
በማሳያነትም በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ብቻ ከ750 ሚሊዮን ዶላር በላይ የመነሻ ካፒታል ያስመዘገቡ 166 አዳዲስ ባለሀብቶች ወደ ዘርፉ ተቀላቅለዋል።
ይበልጥ ተስፋ የሚሰጠው ደግሞ ከእነዚህ ውስጥ 84 በመቶ የሚሆኑት የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች መሆናቸው ነው። ይህ አዲሱ የኢኮኖሚ ሪፎርም የፈጠረውን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት እና አቅም በግልጽ የሚያሳይ ነው።
ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖቹ በሥራ ዕድል ፈጠራ በኩል የዜጎችን በተለይም የወጣት ሴቶችን ሕይወት በተጨባጭ እየቀየሩ ነው። በመላው ሀገራችን በሚገኙ ፓርኮች ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቀጥተኛና ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።
በኢንዱስትሪ ፓርኮቹ ትክክለኛ የኢንዱስትሪ ግብዓት ትስስር በመፍጠር የአርሶ አደሩን ምርት ከፋብሪካዎች ጋር በቀጥታ ማስተሳሰር ተችሏል። እስካሁን ባለው ሂደት ከ100 ሺህ በላይ አምራቾች እና አርሶ አደሮች ከትላልቅ ገዢዎች ጋር በቀጥታ ተገናኝተዋል።
በዚህም በአርሶ አደሮች እና በፋብሪካዎች መካከል ከ17 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የንግድ ግብይት መፈጸሙ፣ የኢንዱስትሪው ትስስር ምን ያህል ወደ ታችኛው የኅብረተሰብ ክፍል እንደወረደ ያመላክታል።
የውጭ ምንዛሬን በማመንጨት እና የገቢ ምርቶችን በመተካት በኩል የተመዘገቡት ስኬቶች የኢትዮጵያን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ይገኛሉ።
በ2018 በጀት ዓመት ፓርኮቹ ከወጪ ንግድ 266.9 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት በታሪካቸው ከፍተኛ የተባለ ውጤት አስመዝግበዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ከ26.7 ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የገቢ ምርቶች በሀገር ውስጥ በመተካት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ታድገዋል።
ይህ በፓርኮች የታየው ስኬት በሀገር አቀፍ ደረጃ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስተባባሪነት እየተተገበረ ካለው "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ ጋር ተጣምሮ ታላቅ ሀገራዊ ውጤት አምጥቷል።
ንቅናቄው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 13 በመቶ ያሳደገው ሲሆን፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት አስችሏል።
ለእነዚህ ተጨባጭ ለውጦች እና ስኬቶች በዋናነት በምክንያትነት የሚጠቀሰው በቅርቡ የፀደቀው የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ እና መንግሥት ያቀረባቸው ሰፊ ማበረታቻዎች ናቸው።
አዲሱ የሕግ ማዕቀፍ ፓርኮቹን በጨርቃጨርቅ ምርት ላይ ብቻ ከነበረ ጥገኝነት አውጥቶ ግብርናን፣ ሳይንስን እና የሎጂስቲክስ አገልግሎትን እንዲያካትቱ አድርጓል።
ከዚህም በተጨማሪ የጉምሩክ ቀረጥ ነፃ መብቶች፣ የዜሮ ምጣኔ የተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ለኤክስፖርት አምራቾች የተሰጡ የአምስት ዓመት የግብር እፎይታዎች፣ እንዲሁም የውጭ ሀገር ባንኮች በዞኖቹ ውስጥ በነፃነት እንዲሠሩ መፈቀዱ ዘርፉን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ አድርጎታል።
የጥራት፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የሠራተኞች ደህንነት (ISO) ደረጃዎችን ያካተተ የተቀናጀ የአመራር ሥርዓት መዘርጋቱም የኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ዕድገት ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ጽኑ መሠረት ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #industrialparks #specialeconomiczones #investinethiopia #ethiopiatamirt
****************
ኢትዮጵያ ግብርና መር ኢኮኖሚዋን ወደ ማኑፋክቸሪንግ እና ኢንዱስትሪ ለማሸጋገር በምታደርገው ጥረት፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ማሳደጓ ጠንካራ መዋቅራዊ መደላድል እየፈጠረ ይገኛል።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ማዕቀፍ የተተገበሩት ፖሊሲዎች የፓርኮቹን አስተዳደር ወደ ግል ዘርፉ በማሸጋገር የሀገራችንን የኢንዱስትሪ መዋቅር ሙሉ በሙሉ እየቀየሩት ነው።
ይህ ታሪካዊ ሽግግር በተለይም አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን በመሳብ ረገድ አስደናቂ ውጤት አስመዝግቧል።
በማሳያነትም በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ብቻ ከ750 ሚሊዮን ዶላር በላይ የመነሻ ካፒታል ያስመዘገቡ 166 አዳዲስ ባለሀብቶች ወደ ዘርፉ ተቀላቅለዋል።
ይበልጥ ተስፋ የሚሰጠው ደግሞ ከእነዚህ ውስጥ 84 በመቶ የሚሆኑት የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች መሆናቸው ነው። ይህ አዲሱ የኢኮኖሚ ሪፎርም የፈጠረውን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት እና አቅም በግልጽ የሚያሳይ ነው።
ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖቹ በሥራ ዕድል ፈጠራ በኩል የዜጎችን በተለይም የወጣት ሴቶችን ሕይወት በተጨባጭ እየቀየሩ ነው። በመላው ሀገራችን በሚገኙ ፓርኮች ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቀጥተኛና ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።
በኢንዱስትሪ ፓርኮቹ ትክክለኛ የኢንዱስትሪ ግብዓት ትስስር በመፍጠር የአርሶ አደሩን ምርት ከፋብሪካዎች ጋር በቀጥታ ማስተሳሰር ተችሏል። እስካሁን ባለው ሂደት ከ100 ሺህ በላይ አምራቾች እና አርሶ አደሮች ከትላልቅ ገዢዎች ጋር በቀጥታ ተገናኝተዋል።
በዚህም በአርሶ አደሮች እና በፋብሪካዎች መካከል ከ17 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የንግድ ግብይት መፈጸሙ፣ የኢንዱስትሪው ትስስር ምን ያህል ወደ ታችኛው የኅብረተሰብ ክፍል እንደወረደ ያመላክታል።
የውጭ ምንዛሬን በማመንጨት እና የገቢ ምርቶችን በመተካት በኩል የተመዘገቡት ስኬቶች የኢትዮጵያን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ይገኛሉ።
በ2018 በጀት ዓመት ፓርኮቹ ከወጪ ንግድ 266.9 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት በታሪካቸው ከፍተኛ የተባለ ውጤት አስመዝግበዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ከ26.7 ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የገቢ ምርቶች በሀገር ውስጥ በመተካት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ታድገዋል።
ይህ በፓርኮች የታየው ስኬት በሀገር አቀፍ ደረጃ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስተባባሪነት እየተተገበረ ካለው "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ ጋር ተጣምሮ ታላቅ ሀገራዊ ውጤት አምጥቷል።
ንቅናቄው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 13 በመቶ ያሳደገው ሲሆን፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት አስችሏል።
ለእነዚህ ተጨባጭ ለውጦች እና ስኬቶች በዋናነት በምክንያትነት የሚጠቀሰው በቅርቡ የፀደቀው የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ እና መንግሥት ያቀረባቸው ሰፊ ማበረታቻዎች ናቸው።
አዲሱ የሕግ ማዕቀፍ ፓርኮቹን በጨርቃጨርቅ ምርት ላይ ብቻ ከነበረ ጥገኝነት አውጥቶ ግብርናን፣ ሳይንስን እና የሎጂስቲክስ አገልግሎትን እንዲያካትቱ አድርጓል።
ከዚህም በተጨማሪ የጉምሩክ ቀረጥ ነፃ መብቶች፣ የዜሮ ምጣኔ የተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ለኤክስፖርት አምራቾች የተሰጡ የአምስት ዓመት የግብር እፎይታዎች፣ እንዲሁም የውጭ ሀገር ባንኮች በዞኖቹ ውስጥ በነፃነት እንዲሠሩ መፈቀዱ ዘርፉን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ አድርጎታል።
የጥራት፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የሠራተኞች ደህንነት (ISO) ደረጃዎችን ያካተተ የተቀናጀ የአመራር ሥርዓት መዘርጋቱም የኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ዕድገት ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ጽኑ መሠረት ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #industrialparks #specialeconomiczones #investinethiopia #ethiopiatamirt
Sponsored by
Surafel
18 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካው የአገር ውስጥ ደኅንነት መሥሪያ ቤት (DHS) በቅርብ ታሪኩ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ መረጃዎችን ለሦስት ወራት ያህል አደናቅፎ ከቆየ በኋላ፣ ጁላይ 20 ቀን 2026 ዓ.ም. አዲስ የስደተኞች እገታና እስራት መረጃዎችን ይፋ አድርጓል። በሚኒስትር ማርክዌይን ሙሊን ( የሚመራው የኢሚግሬሽንና ጉምሩክ አስከባሪ አካል በአገሪቱ የውስጥ ክፍል የሚያካሂደውን የስደተኞች አደን በከፍተኛ ደረጃ ማሳደጉን ሰነዶቹ ያረጋግጣሉ። የሰኔ ወር መረጃ እንደሚያሳየው በየቀኑ በICE ተይዘው ወደ ማቆያ የሚገቡ ስደተኞች ቁጥር በአማካይ ከ1,300 በላይ የደረሰ ሲሆን፣ ይህም ሚኒስትሩ ሥልጣን በያዙበት በኤፕሪል ወር ከነበረው አንጻር የ32 በመቶ ከፍተኛ ዕድገት ያሳየና ከ2021 ዓ.ም. ወዲህ በየትኛውም ወር ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛው የምዝገባ ቁጥር ነው።
ይህንን አዲስ ይፋ የተደረገ መረጃ በጥልቀት ስንመረምረው፣ በሁለተኛው የትራምፕ አስተዳደር ሥር የአሜሪካ የኢሚግሬሽን አስከባሪ ተቋም የተከተለውን ስልታዊና መዋቅራዊ የፖለቲካ ሽግግር ፍንትው አድርጎ ያሳያል። የማይግሬሽን ፖሊሲ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ተንታኝ አሪኤል ሩዊዝ ሶቶ እንዳሉት፣ የICE ቀደሞ አሠራሮች ይበልጥ በግልጽ የሚታዩ፣ በአደባባይ አወዛጋቢ የነበሩ እና የትራምፕን አስተዳደር በሚቃወሙ ከተሞች ላይ ያነጣጠሩ ነበሩ። አሁን ግን የጸጥታው መሥሪያ ቤት የሚከተለው ስልት ብዙም ለአይን የማይታይና ድምፅ አልባ ቢሆንም፣ መሬት ላይ የሚያስመዘግበው ውጤት ግን ከዚያ በበለጠ መልኩ እጅግ አውዳሚና ሰፊ መሆኑን ያሳያል።
ይበልጥ አሳሳቢውና መዋቅራዊ ቀውሱን የሚያጋልጠው እውነታ፣ ምንም ዓይነት የወንጀል ሪከርድ ወይም ክስ የሌለባቸው ንጹሐን ስደተኞች ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ነው። የአገር ውስጥ ደኅንነት መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ ተቋሙ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የወንጀል ታሪክ ያላቸውን ስደተኞች የማደንና የማባረር ቃላቸውን እየፈጸሙ ነው ቢሉም፣ መረጃው ግን ሌላ እውነታ ያሳያል። በጃንዋሪ 2025 ዓ.ም. የወንጀል ሪከርድ ሳይኖራቸው በቁጥጥር ሥር የዋሉ ስደተኞች ቁጥር ከጠቅላላው ታሳሪ 6 በመቶ ብቻ የነበረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ግን ይህ ቁጥር በከፍተኛ ዝላይ ወደ 37 በመቶ አሽቆልቁሏል። ይህ የሚያሳየው የICE የአደን መረብ ወንጀለኞችን ብቻ ሳይሆን ማናቸውንም ሰነድ አልባ ስደተኞች በጅምላ ማካተት መጀመሩን ነው።
በተጨማሪም፣ በቴክሳስ እና ሜይን ግዛቶች ውስጥ በቅርቡ የተከሰቱትን ገዳይ የተኩስ ልውውጦች ተከትሎ በICE ላይ የደረሰውን ሕዝባዊ ወቀሳና ተቋማዊ ተጠያቂነትን ለመሸሸግ ሲባል መሥሪያ ቤቱ መረጃዎችን ከ100 ቀናት በላይ ደብቆ ማቆየቱ በራሱ ሕግ አውጪው ምክር ቤት (ኮንግረንስ) በየሁለት ሳምንቱ መረጃዎች ይፋ እንዲሆኑ ያስቀመጠውን ትእዛዝ በግልጽ የጣሰ ነው። ምንም እንኳን እስራቱ በከፍተኛ ሁኔታ ቢጨምርም፣ ሰዎችን ከአገር የማስወጣቱ ሂደት ግን ካለፈው ዓመት አንጻር ለውጥ ሳያሳይ ባለበት የቆመ በመሆኑ የታሳሪዎች ቁጥር ማቆያዎችን እያጨናነቀ ይገኛል። ይህ መዋቅራዊ አለመረጋጋት፣ የስደተኞች መብት ተሟጋቾች እና የሕግ ባለሙያዎች በትራምፕ አስተዳደር የውስጥ የኢሚግሬሽን ፖሊሲ ላይ ያላቸውን ጥርጣሬና ተቃውሞ ይበልጥ የሚያበረታታው ከመሆኑም በላይ፣ አገሪቱን ወደ ከፋ ሰብዓዊ ቀውስና ሕጋዊ ፍጥጫ ሊመራት እንደሚችል የፖለቲካ ተንታኞች በጥብቅ ያስጠነቅቃሉ።
ይህንን አዲስ ይፋ የተደረገ መረጃ በጥልቀት ስንመረምረው፣ በሁለተኛው የትራምፕ አስተዳደር ሥር የአሜሪካ የኢሚግሬሽን አስከባሪ ተቋም የተከተለውን ስልታዊና መዋቅራዊ የፖለቲካ ሽግግር ፍንትው አድርጎ ያሳያል። የማይግሬሽን ፖሊሲ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ተንታኝ አሪኤል ሩዊዝ ሶቶ እንዳሉት፣ የICE ቀደሞ አሠራሮች ይበልጥ በግልጽ የሚታዩ፣ በአደባባይ አወዛጋቢ የነበሩ እና የትራምፕን አስተዳደር በሚቃወሙ ከተሞች ላይ ያነጣጠሩ ነበሩ። አሁን ግን የጸጥታው መሥሪያ ቤት የሚከተለው ስልት ብዙም ለአይን የማይታይና ድምፅ አልባ ቢሆንም፣ መሬት ላይ የሚያስመዘግበው ውጤት ግን ከዚያ በበለጠ መልኩ እጅግ አውዳሚና ሰፊ መሆኑን ያሳያል።
ይበልጥ አሳሳቢውና መዋቅራዊ ቀውሱን የሚያጋልጠው እውነታ፣ ምንም ዓይነት የወንጀል ሪከርድ ወይም ክስ የሌለባቸው ንጹሐን ስደተኞች ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ነው። የአገር ውስጥ ደኅንነት መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ ተቋሙ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የወንጀል ታሪክ ያላቸውን ስደተኞች የማደንና የማባረር ቃላቸውን እየፈጸሙ ነው ቢሉም፣ መረጃው ግን ሌላ እውነታ ያሳያል። በጃንዋሪ 2025 ዓ.ም. የወንጀል ሪከርድ ሳይኖራቸው በቁጥጥር ሥር የዋሉ ስደተኞች ቁጥር ከጠቅላላው ታሳሪ 6 በመቶ ብቻ የነበረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ግን ይህ ቁጥር በከፍተኛ ዝላይ ወደ 37 በመቶ አሽቆልቁሏል። ይህ የሚያሳየው የICE የአደን መረብ ወንጀለኞችን ብቻ ሳይሆን ማናቸውንም ሰነድ አልባ ስደተኞች በጅምላ ማካተት መጀመሩን ነው።
በተጨማሪም፣ በቴክሳስ እና ሜይን ግዛቶች ውስጥ በቅርቡ የተከሰቱትን ገዳይ የተኩስ ልውውጦች ተከትሎ በICE ላይ የደረሰውን ሕዝባዊ ወቀሳና ተቋማዊ ተጠያቂነትን ለመሸሸግ ሲባል መሥሪያ ቤቱ መረጃዎችን ከ100 ቀናት በላይ ደብቆ ማቆየቱ በራሱ ሕግ አውጪው ምክር ቤት (ኮንግረንስ) በየሁለት ሳምንቱ መረጃዎች ይፋ እንዲሆኑ ያስቀመጠውን ትእዛዝ በግልጽ የጣሰ ነው። ምንም እንኳን እስራቱ በከፍተኛ ሁኔታ ቢጨምርም፣ ሰዎችን ከአገር የማስወጣቱ ሂደት ግን ካለፈው ዓመት አንጻር ለውጥ ሳያሳይ ባለበት የቆመ በመሆኑ የታሳሪዎች ቁጥር ማቆያዎችን እያጨናነቀ ይገኛል። ይህ መዋቅራዊ አለመረጋጋት፣ የስደተኞች መብት ተሟጋቾች እና የሕግ ባለሙያዎች በትራምፕ አስተዳደር የውስጥ የኢሚግሬሽን ፖሊሲ ላይ ያላቸውን ጥርጣሬና ተቃውሞ ይበልጥ የሚያበረታታው ከመሆኑም በላይ፣ አገሪቱን ወደ ከፋ ሰብዓዊ ቀውስና ሕጋዊ ፍጥጫ ሊመራት እንደሚችል የፖለቲካ ተንታኞች በጥብቅ ያስጠነቅቃሉ።
18 days ago
እየተባባሰ የመጣው የኦንላይን ማጭበርበር
በማኅበራዊ ሚዲያዎች " ውጭ ሀገር እኖራለሁ " ፣ " የፍቅር ጓደኛ እፈልጋለሁ " ወይም " ለሞት የሚዳርግ በሽታ ይዞኛል፤ ሀብቴን የሚያስተዳድርልኝ ታማኝ ሰው እፈልጋለሁ " በሚሉ መልዕክቶች ተጠቃሚዎችን በማታለል እስከ 500 ሺህ ብር የሚደርስ ገንዘብ እያሳጡ መሆናቸውን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታውቋል።
በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ ለሸገር ኤፍ ኤም ሬድዮ እንዳሉት፣ አጭበርባሪዎቹ ፌስቡክ፣ ዋትስአፕ እና ቴሌግራምን በመጠቀም የውሸት ማንነት በመፍጠር ተጎጂዎችን ያጠምዳሉ።
" ሀብታም ነኝ "፣ " ከሁሉም አንተን/አንቺን መርጫለሁ " የሚሉ መልዕክቶችም ከሚጠቀሙባቸው የማጭበርበሪያ ስልቶች መካከል ናቸው።
ከተጎጂዎች ጋር ግንኙነታቸውን ካጠናከሩ በኋላ፣ ሌላ ሰው በተለየ ስልክ ቁጥር በመደወል " የላክነው ዕቃ ጉምሩክ ደርሷል፤ ነገር ግን ዶላር ወይም ወርቅ ስላለበት ክፍያ ያስፈልጋል " በማለት የታሸገ ዕቃ ፎቶ በመላክ ገንዘብ እንዲልኩ እንደሚያደርጉ ተገልጿል።
በዚህ ሂደት ከ500 ሺህ እና ከዛ በላይ ገንዘብ ሰዎች እንደሚጭበረበሩ አመልክተዋል።
ወ/ሮ እጣወርቅ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች " ከሁሉም ሰው እኔ ለምን ተመረጥኩ ? " እና " ለስጦታ እንዴት ክፍያ ይጠየቃል ? " የሚሉ ጥያቄዎችን ራሳቸውን በመጠየቅ ከመሰል ማጭበርበሮች እንዲጠነቀቁ አሳስበዋል።
የኦንላይን ማጭበርበር ወንጀል እየተስፋፋ ሲሆን፣ ባለፈው የበጀት ዓመት ብቻ ከ100 ሺህ ብር በላይ ጉዳት ያስከተሉ ከ80 በላይ ዋና ዋና የክስ መዝገቦች በፌዴራል ዐቃቤ ሕግ መመስረታቸው ተገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
በማኅበራዊ ሚዲያዎች " ውጭ ሀገር እኖራለሁ " ፣ " የፍቅር ጓደኛ እፈልጋለሁ " ወይም " ለሞት የሚዳርግ በሽታ ይዞኛል፤ ሀብቴን የሚያስተዳድርልኝ ታማኝ ሰው እፈልጋለሁ " በሚሉ መልዕክቶች ተጠቃሚዎችን በማታለል እስከ 500 ሺህ ብር የሚደርስ ገንዘብ እያሳጡ መሆናቸውን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታውቋል።
በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ ለሸገር ኤፍ ኤም ሬድዮ እንዳሉት፣ አጭበርባሪዎቹ ፌስቡክ፣ ዋትስአፕ እና ቴሌግራምን በመጠቀም የውሸት ማንነት በመፍጠር ተጎጂዎችን ያጠምዳሉ።
" ሀብታም ነኝ "፣ " ከሁሉም አንተን/አንቺን መርጫለሁ " የሚሉ መልዕክቶችም ከሚጠቀሙባቸው የማጭበርበሪያ ስልቶች መካከል ናቸው።
ከተጎጂዎች ጋር ግንኙነታቸውን ካጠናከሩ በኋላ፣ ሌላ ሰው በተለየ ስልክ ቁጥር በመደወል " የላክነው ዕቃ ጉምሩክ ደርሷል፤ ነገር ግን ዶላር ወይም ወርቅ ስላለበት ክፍያ ያስፈልጋል " በማለት የታሸገ ዕቃ ፎቶ በመላክ ገንዘብ እንዲልኩ እንደሚያደርጉ ተገልጿል።
በዚህ ሂደት ከ500 ሺህ እና ከዛ በላይ ገንዘብ ሰዎች እንደሚጭበረበሩ አመልክተዋል።
ወ/ሮ እጣወርቅ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች " ከሁሉም ሰው እኔ ለምን ተመረጥኩ ? " እና " ለስጦታ እንዴት ክፍያ ይጠየቃል ? " የሚሉ ጥያቄዎችን ራሳቸውን በመጠየቅ ከመሰል ማጭበርበሮች እንዲጠነቀቁ አሳስበዋል።
የኦንላይን ማጭበርበር ወንጀል እየተስፋፋ ሲሆን፣ ባለፈው የበጀት ዓመት ብቻ ከ100 ሺህ ብር በላይ ጉዳት ያስከተሉ ከ80 በላይ ዋና ዋና የክስ መዝገቦች በፌዴራል ዐቃቤ ሕግ መመስረታቸው ተገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
23 days ago
አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በአንድ መስኮት አገልግሎት እንዲያገኙ ፍቃድ ተሰጠ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአንድ መስኮት አገልግሎት በኩል እንዲያገኙ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡
ባንኩ ከኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር አዲስ ፍቃድ ላወጡ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር አሰጣጥን የሚያቀል አዲስ የዲጂታል አገልግሎት አስተዋውቋል፡፡
አገልግሎቱ የባንኩ የሂሳብ ቁጥሮች በጉምሩክ ኮሚሽን አንድ መስኮት አገልግሎት በኩል ያለምንም ውጣ ውረድ እንዲሰጥ በማስቻል አስተዳደራዊ ሂደቶችን የሚቀንስና ፈጣን የንግድ አሰራርን የሚደግፍ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
አዲሱ አገልግሎት የሚመለከተው ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር ለሚያወጡና አዲስ ፍቃድ ላገኙ አስመጪዎችና ላኪዎች ብቻ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡
ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር ያላቸው የንግድ ተቋማት ለሁሉም የገቢና የወጪንግድ ግብይቶቻቸው ይጠቀሙበት በነበረው ነባር ቁጥር መጠቀም እንደሚችሉ ባንኩ ገልጿል፡፡
ይህ አሰራር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከገቢና ወጪ ንግድ ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን ለማዘመን፣ የንግድ አሰራርን ምቹ ለማድረግ እንዲሁም የዲጂታል የሕዝብ አገልግሎት አሰጣጥን ለማጠናከር እያከናወነ ያለው ጥረት አካል መሆኑንም አመልክቷል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአንድ መስኮት አገልግሎት በኩል እንዲያገኙ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡
ባንኩ ከኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር አዲስ ፍቃድ ላወጡ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር አሰጣጥን የሚያቀል አዲስ የዲጂታል አገልግሎት አስተዋውቋል፡፡
አገልግሎቱ የባንኩ የሂሳብ ቁጥሮች በጉምሩክ ኮሚሽን አንድ መስኮት አገልግሎት በኩል ያለምንም ውጣ ውረድ እንዲሰጥ በማስቻል አስተዳደራዊ ሂደቶችን የሚቀንስና ፈጣን የንግድ አሰራርን የሚደግፍ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
አዲሱ አገልግሎት የሚመለከተው ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር ለሚያወጡና አዲስ ፍቃድ ላገኙ አስመጪዎችና ላኪዎች ብቻ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡
ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር ያላቸው የንግድ ተቋማት ለሁሉም የገቢና የወጪንግድ ግብይቶቻቸው ይጠቀሙበት በነበረው ነባር ቁጥር መጠቀም እንደሚችሉ ባንኩ ገልጿል፡፡
ይህ አሰራር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከገቢና ወጪ ንግድ ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን ለማዘመን፣ የንግድ አሰራርን ምቹ ለማድረግ እንዲሁም የዲጂታል የሕዝብ አገልግሎት አሰጣጥን ለማጠናከር እያከናወነ ያለው ጥረት አካል መሆኑንም አመልክቷል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
23 days ago
ከ4መቶ40 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
የጉምሩክ ኮሚሽን ከሀምሌ 1 እስከ ሀምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 4መቶ29.7 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 11.2 ሚሊየን ብር የወጭ፤ በድምሩ 4መቶ40.9 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ተይዘዋል ብሏል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች መካከል አዳዲስ እና ልባሽ ጨርቆች፣ ቡና፣ ኤሌክትሮኒክስ፣የግንባታ እቃዎች፣ ጥራጥሬ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ የመዋቢያ እቃዎች፣ ጫት፣ አደንዛዥ እጾች፣ መድኃኒት፣ ማዕድናት እና የውጭ ሀገር ገንዘቦች ይገኙበታል፡፡
በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ የገቢ እና የወጭ ኮንትሮባንድን በመቆጣጠር አዲስ አበባ ኤርፖርት፣ ጅግጅጋ እና አዋሽ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ቀዳሚውን ስፍራ ሲይዙ፤ በቅደም ተከተላቸውም 1መቶ18 ሚሊየን፣1መቶ11 ሚሊየን እና 82 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዝ ችለዋል፡፡
የኮንትሮባንድ እቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 28 ተጠርጣሪዎች እና 15 ተሽከርካሪዎችም በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
Ethio Fm
የጉምሩክ ኮሚሽን ከሀምሌ 1 እስከ ሀምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 4መቶ29.7 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 11.2 ሚሊየን ብር የወጭ፤ በድምሩ 4መቶ40.9 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ተይዘዋል ብሏል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች መካከል አዳዲስ እና ልባሽ ጨርቆች፣ ቡና፣ ኤሌክትሮኒክስ፣የግንባታ እቃዎች፣ ጥራጥሬ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ የመዋቢያ እቃዎች፣ ጫት፣ አደንዛዥ እጾች፣ መድኃኒት፣ ማዕድናት እና የውጭ ሀገር ገንዘቦች ይገኙበታል፡፡
በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ የገቢ እና የወጭ ኮንትሮባንድን በመቆጣጠር አዲስ አበባ ኤርፖርት፣ ጅግጅጋ እና አዋሽ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ቀዳሚውን ስፍራ ሲይዙ፤ በቅደም ተከተላቸውም 1መቶ18 ሚሊየን፣1መቶ11 ሚሊየን እና 82 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዝ ችለዋል፡፡
የኮንትሮባንድ እቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 28 ተጠርጣሪዎች እና 15 ተሽከርካሪዎችም በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
Ethio Fm
24 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዛሬ በዋና ዋና የአሜሪካ እና የዩናይትድ አረብ ኤመሬትስ (ዩኤኢ) ከተሞች በሚገኙ መደበኛ ያልሆኑ የምንዛሬ ገበያዎች፣ የአንድ አሜሪካን ዶላር የመግዣ ዋጋ 181.60 የኢትዮጵያ ብር መድረሱ ታውቋል። ይህ ከፍተኛ የምንዛሬ ፍላጎት እና የጥቁር ገበያ ንረት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ከሚከተለው የጉምሩክ እና የታክስ ፖሊሲ ጋር ቀጥተኛ ትስስር እንዳለው ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) በቅርቡ ባወጣው ሂሳዊ ሪፖርት አጋልጧል።
አይ.ኤም.ኤፍ (IMF) ይፋ ባደረገው 5ኛው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ማሻሻያ የግምገማ ሪፖርት ላይ እንዳስገነዘበው፣ በመንግሥት በኩል የተጣሉት "የተጋነኑ" እና "የዘፈቀደ" የጉምሩክ ቀረጥ ተመኖች ሀገሪቱን ለከፍተኛ የኮንትሮባንድ ንግድ እያጋለጧት ይገኛሉ። ሪፖርቱ በግልጽ እንዳስቀመጠው፣ እነዚህ ምክንያታዊ ያልሆኑ የታክስ ጫናዎች ነጋዴዎች የውጭ ምንዛሬን በህገ-ወጥ መንገድ (በጥቁር ገበያ) እንዲፈልጉ ዋነኛ ገፊ ምክንያት ሆነዋል።
ለዚህ የኢኮኖሚ መዛባት እና የጥቁር ገበያ መስፋፋት በዋነኝነት አስተዋጽኦ ያደረጉት የመንግሥት የታክስ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው:-
▪️ እስከ 35 በመቶ የሚደርሰው ከፍተኛ የጉምሩክ ቀረጥ
▪️የ 10 በመቶ ተጨማሪ ቀረጥ ወይም ሱር ታክስ
▪️ ከ 5 በመቶ እስከ 500 በመቶ የሚደርሰው እጅግ የተጋነነ የኤክሳይዝ ታክስ ምጣኔ
እነዚህ የተደራረቡ የታክስ ጫናዎች ሕጋዊውን የንግድ ሥርዓት በማዳከም፣ ነጋዴው ማትረፍ ወደሚችልበት የኮንትሮባንድ አማራጭ እንዲያዘነብል ማስገደዳቸውን ተቋሙ በሪፖርቱ አብራርቷል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ መንግሥት ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ በማሰብ አዳዲስ የታክስ ፖሊሲ ማሻሻያዎችን ማጽደቁን ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) በሪፖርቱ አወድሷል። በተጨማሪም በቀጣዮቹ ጊዜያት መንግሥት አዲስ የታክስ ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግ ማቀዱን ሪፖርቱ ጠቁሟል። በዚህም መሠረት፣ መንግሥት በነዳጅ ተሽከርካሪዎች ላይ አዲስ ታክስ የሚጥል ሲሆን፣ የዚህ እርምጃ ዋና ዓላማዎች የመንግሥትን የገቢ አሰባሰብ አቅም ከፍ ማድረግ እንዲሁም ከነዳጅ ነጻ የሆኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን አጠቃቀም በሀገር ውስጥ በስፋት ማበረታታት መሆኑ ተገልጿል።
እነዚህ አዳዲስ የፖሊሲ ማሻሻያዎች የጥቁር ገበያውን የምንዛሬ ጫና እና የኮንትሮባንድ ንግድን ምን ያህል ሊገቱት ይችላሉ የሚለው በቀጣይ የመንግሥት የተግባር አፈጻጸም ላይ የሚመዘን ይሆናል።
አይ.ኤም.ኤፍ (IMF) ይፋ ባደረገው 5ኛው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ማሻሻያ የግምገማ ሪፖርት ላይ እንዳስገነዘበው፣ በመንግሥት በኩል የተጣሉት "የተጋነኑ" እና "የዘፈቀደ" የጉምሩክ ቀረጥ ተመኖች ሀገሪቱን ለከፍተኛ የኮንትሮባንድ ንግድ እያጋለጧት ይገኛሉ። ሪፖርቱ በግልጽ እንዳስቀመጠው፣ እነዚህ ምክንያታዊ ያልሆኑ የታክስ ጫናዎች ነጋዴዎች የውጭ ምንዛሬን በህገ-ወጥ መንገድ (በጥቁር ገበያ) እንዲፈልጉ ዋነኛ ገፊ ምክንያት ሆነዋል።
ለዚህ የኢኮኖሚ መዛባት እና የጥቁር ገበያ መስፋፋት በዋነኝነት አስተዋጽኦ ያደረጉት የመንግሥት የታክስ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው:-
▪️ እስከ 35 በመቶ የሚደርሰው ከፍተኛ የጉምሩክ ቀረጥ
▪️የ 10 በመቶ ተጨማሪ ቀረጥ ወይም ሱር ታክስ
▪️ ከ 5 በመቶ እስከ 500 በመቶ የሚደርሰው እጅግ የተጋነነ የኤክሳይዝ ታክስ ምጣኔ
እነዚህ የተደራረቡ የታክስ ጫናዎች ሕጋዊውን የንግድ ሥርዓት በማዳከም፣ ነጋዴው ማትረፍ ወደሚችልበት የኮንትሮባንድ አማራጭ እንዲያዘነብል ማስገደዳቸውን ተቋሙ በሪፖርቱ አብራርቷል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ መንግሥት ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ በማሰብ አዳዲስ የታክስ ፖሊሲ ማሻሻያዎችን ማጽደቁን ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) በሪፖርቱ አወድሷል። በተጨማሪም በቀጣዮቹ ጊዜያት መንግሥት አዲስ የታክስ ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግ ማቀዱን ሪፖርቱ ጠቁሟል። በዚህም መሠረት፣ መንግሥት በነዳጅ ተሽከርካሪዎች ላይ አዲስ ታክስ የሚጥል ሲሆን፣ የዚህ እርምጃ ዋና ዓላማዎች የመንግሥትን የገቢ አሰባሰብ አቅም ከፍ ማድረግ እንዲሁም ከነዳጅ ነጻ የሆኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን አጠቃቀም በሀገር ውስጥ በስፋት ማበረታታት መሆኑ ተገልጿል።
እነዚህ አዳዲስ የፖሊሲ ማሻሻያዎች የጥቁር ገበያውን የምንዛሬ ጫና እና የኮንትሮባንድ ንግድን ምን ያህል ሊገቱት ይችላሉ የሚለው በቀጣይ የመንግሥት የተግባር አፈጻጸም ላይ የሚመዘን ይሆናል።
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለወርቅ አቅራቢዎች ከዓለም አቀፍ የገበያ ዋጋ በላይ ይከፍል የነበረውን ከ5 እስከ 15 በመቶ የሚደርስ የማበረታቻ ክፍያ እ.ኤ.አ እስከ መጪው ሴፕቴምበር 2026 መጨረሻ ድረስ እንደሚያቆም የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) በዚህ ሳምንት ባወጣው ሰነድ አስታውቋል። ተቋሙ እንዳስገነዘበው፣ ብሔራዊ ባንኩ ዳግም ካፒታል የመገንባት እቅዱ ጎን ለጎን በወርቅ ገበያ ውስጥ የሚያደርገውን ቀጥተኛ ተሳትፎ የሚያስቀር የረጅም ጊዜ ስትራቴጂ እስከ ዲሴምበር 2026 መጨረሻ ድረስ ተግባራዊ ይደረጋል። እስከዚያው ድረስ ግን ማዕከላዊ ባንኩ የወርቅ ጥራትን የማረጋገጥ አቅሙን እና የውስጥ አሰራር ሂደቱን ለማሻሻል እየሰራ ይገኛል።
የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ሰነድ፣ የህገ-ወጥ የወርቅ ንግድ ለትይዩ (ጥቁር) የውጭ ምንዛሬ ገበያ መስፋፋት የራሱን አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑን አብራርቷል። በተለይም የወርቅ ወጪ ንግድ ዋነኛ የውጭ ምንዛሬ ምንጭ በሆነበት ሁኔታ፣ ብሔራዊ ባንኩ የሚከፍለው የማበረታቻ ክፍያ ትይዩውን የውጭ ምንዛሬ ተመን ለመወሰን አስተዋፅዖ እያደረገ መሆኑ ህጋዊውን እና ትይዩውን ተመን ለማቀራረብ በሚደረገው ጥረት ላይ ማነቆ ሆኗል። ለዚህ የውጭ ምንዛሬ የገበያ ልዩነት መስፋፋት ሌሎች ምክንያቶች ተብለው ከተዘረዘሩት ውስጥ በባንኮች በኩል ያለው ከፍተኛ የግብይት ወጪ፣ ብሔራዊ ባንኩ የሚያስከፍለው የውጭ ምንዛሬ ኮሚሽን (በዚህ ሳምንት ወደ 1.5 በመቶ ዝቅ ብሏል)፣ እና የባንኮች የውጭ ምንዛሬ አመዳደብ አሰራር ላይ የሚስተዋሉ የጋራ ስምምነቶች ተጠቃሽ ናቸው። በተጨማሪም ከውጭ በሚገቡ እቃዎች ላይ የተጣለው ከፍተኛ የጉምሩክ ቀረጥ እና ታክስ ህገ-ወጥ የኮንትሮባንድ ንግድን በማበረታታት፣ ነጋዴዎች የውጭ ምንዛሬን ከጥቁር ገበያ እንዲፈልጉ እያስገደዳቸው መሆኑ በሰነዱ ተብራርቷል።
በሌላ በኩል በ2026/27 የበጀት ዓመት የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ አፈጻጸም ጠንካራ ሆኖ እንደሚቀጥል የአይኤምኤፍ ባለሙያዎች ተንብየዋል። ከኖቬምበር 2025 ጀምሮ የቡና ዋጋ በዓለም አቀፍ ገበያ የ35 በመቶ ቅናሽ ቢያሳይም፣ ኢትዮጵያ ከዘርፉ የምታገኘው ገቢ ወደ ሶስት ቢሊዮን ዶላር ይጠጋል ተብሎ ይጠበቃል። የወጪ ንግዱ መሻሻል እና የዓለም አቀፍ የወርቅ ዋጋ መጨመር የሸቀጦች የንግድ ሚዛን ጉድለትን በዓመቱ መጨረሻ ወደ 12.6 ቢሊዮን ዶላር በትንሹ ጠበብ እንዲል ያደርገዋል ተብሏል።
ይሁን እንጂ በአሜሪካ እና ኢራን ግጭት ሳቢያ እየጨመረ የመጣው የነዳጅ ዋጋ፣ እንዲሁም የቡና እና የወርቅ ዋጋ በዓለም አቀፍ ገበያ ሊያሳይ የሚችለው የዋጋ ማሽቆልቆል በሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ላይ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል ተቋሙ አስጠንቅቋል። በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት የ2.1 ወራት የገቢ ንግድን ብቻ የሚሸፍን ሲሆን፣ በ2028 በሚጠናቀቀው የአይኤምኤፍ ፕሮግራም ይህንን ክምችት ወደ 3.5 ወራት ለማሳደግ የታቀደው ግብ ፈታኝ ሊሆን እንደሚችል ተጠቁሟል።
የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ሰነድ፣ የህገ-ወጥ የወርቅ ንግድ ለትይዩ (ጥቁር) የውጭ ምንዛሬ ገበያ መስፋፋት የራሱን አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑን አብራርቷል። በተለይም የወርቅ ወጪ ንግድ ዋነኛ የውጭ ምንዛሬ ምንጭ በሆነበት ሁኔታ፣ ብሔራዊ ባንኩ የሚከፍለው የማበረታቻ ክፍያ ትይዩውን የውጭ ምንዛሬ ተመን ለመወሰን አስተዋፅዖ እያደረገ መሆኑ ህጋዊውን እና ትይዩውን ተመን ለማቀራረብ በሚደረገው ጥረት ላይ ማነቆ ሆኗል። ለዚህ የውጭ ምንዛሬ የገበያ ልዩነት መስፋፋት ሌሎች ምክንያቶች ተብለው ከተዘረዘሩት ውስጥ በባንኮች በኩል ያለው ከፍተኛ የግብይት ወጪ፣ ብሔራዊ ባንኩ የሚያስከፍለው የውጭ ምንዛሬ ኮሚሽን (በዚህ ሳምንት ወደ 1.5 በመቶ ዝቅ ብሏል)፣ እና የባንኮች የውጭ ምንዛሬ አመዳደብ አሰራር ላይ የሚስተዋሉ የጋራ ስምምነቶች ተጠቃሽ ናቸው። በተጨማሪም ከውጭ በሚገቡ እቃዎች ላይ የተጣለው ከፍተኛ የጉምሩክ ቀረጥ እና ታክስ ህገ-ወጥ የኮንትሮባንድ ንግድን በማበረታታት፣ ነጋዴዎች የውጭ ምንዛሬን ከጥቁር ገበያ እንዲፈልጉ እያስገደዳቸው መሆኑ በሰነዱ ተብራርቷል።
በሌላ በኩል በ2026/27 የበጀት ዓመት የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ አፈጻጸም ጠንካራ ሆኖ እንደሚቀጥል የአይኤምኤፍ ባለሙያዎች ተንብየዋል። ከኖቬምበር 2025 ጀምሮ የቡና ዋጋ በዓለም አቀፍ ገበያ የ35 በመቶ ቅናሽ ቢያሳይም፣ ኢትዮጵያ ከዘርፉ የምታገኘው ገቢ ወደ ሶስት ቢሊዮን ዶላር ይጠጋል ተብሎ ይጠበቃል። የወጪ ንግዱ መሻሻል እና የዓለም አቀፍ የወርቅ ዋጋ መጨመር የሸቀጦች የንግድ ሚዛን ጉድለትን በዓመቱ መጨረሻ ወደ 12.6 ቢሊዮን ዶላር በትንሹ ጠበብ እንዲል ያደርገዋል ተብሏል።
ይሁን እንጂ በአሜሪካ እና ኢራን ግጭት ሳቢያ እየጨመረ የመጣው የነዳጅ ዋጋ፣ እንዲሁም የቡና እና የወርቅ ዋጋ በዓለም አቀፍ ገበያ ሊያሳይ የሚችለው የዋጋ ማሽቆልቆል በሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ላይ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል ተቋሙ አስጠንቅቋል። በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት የ2.1 ወራት የገቢ ንግድን ብቻ የሚሸፍን ሲሆን፣ በ2028 በሚጠናቀቀው የአይኤምኤፍ ፕሮግራም ይህንን ክምችት ወደ 3.5 ወራት ለማሳደግ የታቀደው ግብ ፈታኝ ሊሆን እንደሚችል ተጠቁሟል።
27 days ago
የዓለም ባንክ በቀጣዮቹ 10 ዓመታት በኢትዮጵያ ለሚያከናውናቸው ድጋፎች የፖሊሲ ለውጦች አደረገ
የዓለም ባንክ ከ2027 እስከ 2036 ያለውን የ10 ዓመታት የአጋርነት ማዕቀፍ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ በሚቀጥሉት 10ዓመታት ቅድሚያ ይሰጣቸው የነበሩ ትልልቅ ፕሮጀክቶችን ሙሉ በሙሉ ከዕቅዱ ውጪ ማድረጉን አስታወቀ፡፡
ሪፖርተር የተመለከተው የዓለም ባንክ አዲስ የስትራቴጂ ሰነድ ትኩረቱን በዋናነት በየዓመቱ ወደ ሥራው ዓለም ለሚቀላቀሉ ወደ ሁለት ሚሊዮን ገደማ የሚሆኑ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር ላይ አድርጓል፡፡
ግዙፍ በመንግሥት የሚመሩ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን፣ ዋና ዋና የአስፋልት መንገዶችንና የቱሪዝም ዘርፍን በቀጣዮቹ አሥር ዓመታት ሙሉ በሙሉ ቅድሚያ ከሚሰጣቸው ፕሮጀክቶች ዝርዝር ውጪ አድርጓቸዋል፡፡
👉የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ከዕቅዱ ውጪ እንዲሆኑ የተደረጉት ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ባደረገችው ኢንቨስትመንት በቂ የማመንጨት አቅም ስላላት ሲሆን፣ የቱሪዝም ዘርፍ ደግሞ በኢትዮጵያ ያለው የፀጥታና የመሠረተ ልማት ሁኔታ መሻሻል እስከሚታይበት ድረስ ከዝርዝሩ ውጪ እንዲሆን መደረጉን ጠቁሟል፡፡
የከተማ አውራ ጎዳናዎችን የመገንባት ዕቅድም ቀርቶ፣ በተመሳሳይ መልኩ የገጠር መንገዶችን ወደ ማስፋፋት እንዲዞር የተደረገ ሲሆን፣ ይህም አርሶአደሩ ምርቱን በቀላሉ ወደ ገበያ እንዲያቀርብ ለማገዝ፣ የጉምሩክ አሠራርን ለማዘመንና የወጪ ንግድ ወጪን ለመቀነስ ያለመ አዲስ መዋቅራዊ አቅጣጫ መሆኑ ተመልክቷል።
👉ባንኩ በቀጣይ እቅዶቹ የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ማስተካከል፣ የኃይል መቆራረጥን መቀነስና በሚሊዮኖች ለሚቆጠር ሕዝብ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን አስተማማኝ ማድረግ የሚሉት ይገኙበታል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
የዓለም ባንክ ከ2027 እስከ 2036 ያለውን የ10 ዓመታት የአጋርነት ማዕቀፍ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ በሚቀጥሉት 10ዓመታት ቅድሚያ ይሰጣቸው የነበሩ ትልልቅ ፕሮጀክቶችን ሙሉ በሙሉ ከዕቅዱ ውጪ ማድረጉን አስታወቀ፡፡
ሪፖርተር የተመለከተው የዓለም ባንክ አዲስ የስትራቴጂ ሰነድ ትኩረቱን በዋናነት በየዓመቱ ወደ ሥራው ዓለም ለሚቀላቀሉ ወደ ሁለት ሚሊዮን ገደማ የሚሆኑ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር ላይ አድርጓል፡፡
ግዙፍ በመንግሥት የሚመሩ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን፣ ዋና ዋና የአስፋልት መንገዶችንና የቱሪዝም ዘርፍን በቀጣዮቹ አሥር ዓመታት ሙሉ በሙሉ ቅድሚያ ከሚሰጣቸው ፕሮጀክቶች ዝርዝር ውጪ አድርጓቸዋል፡፡
👉የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ከዕቅዱ ውጪ እንዲሆኑ የተደረጉት ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ባደረገችው ኢንቨስትመንት በቂ የማመንጨት አቅም ስላላት ሲሆን፣ የቱሪዝም ዘርፍ ደግሞ በኢትዮጵያ ያለው የፀጥታና የመሠረተ ልማት ሁኔታ መሻሻል እስከሚታይበት ድረስ ከዝርዝሩ ውጪ እንዲሆን መደረጉን ጠቁሟል፡፡
የከተማ አውራ ጎዳናዎችን የመገንባት ዕቅድም ቀርቶ፣ በተመሳሳይ መልኩ የገጠር መንገዶችን ወደ ማስፋፋት እንዲዞር የተደረገ ሲሆን፣ ይህም አርሶአደሩ ምርቱን በቀላሉ ወደ ገበያ እንዲያቀርብ ለማገዝ፣ የጉምሩክ አሠራርን ለማዘመንና የወጪ ንግድ ወጪን ለመቀነስ ያለመ አዲስ መዋቅራዊ አቅጣጫ መሆኑ ተመልክቷል።
👉ባንኩ በቀጣይ እቅዶቹ የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ማስተካከል፣ የኃይል መቆራረጥን መቀነስና በሚሊዮኖች ለሚቆጠር ሕዝብ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን አስተማማኝ ማድረግ የሚሉት ይገኙበታል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የቡና ኮንትሮባንድን ለመግታት እስከ 50 ሚሊዮን ብር የሚደርስ የገንዘብ ቅጣትና የንብረት መወረስ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለፀ
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የሀገሪቱ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት በሆነው የቡና ምርት ላይ የሚፈጸመውን ህገ-ወጥ ዝውውር (ኮንትሮባንድ) ለመግታት፣ ከተባባሪ አካላት ጋር በመቀናጀት እጅግ ጥብቅ የሆኑ የቁጥጥርና የቅጣት እርምጃዎችን መተግበር መጀመሩን አስታወቀ።
የቡናና ሻይ ባለስልጣን የዋና ዳይሬክተር ፅህፈት ቤት ሀላፊ ዶር ሰፊሳ አባቡ እንደተናገሩት ህገ-ወጥ የቡና ንግድ የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በእጅጉ እየጎዳ በመሆኑ፣ ድርጊቱን በቁርጠኝነት ለመከላከል አዲስ የክትትል ስትራቴጂ ተቀርጾ ወደ ስራ ተገብቷል
በዚህም መሠረት ባለስልጣኑ ህገ-ወጥ የቡና ዝውውርን ለማስቆም ከፌዴራልና ክልል ፖሊስ፣ ከጉምሩክ ባለስልጣን እና ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋር የጋራ ግብረ-ኃይል አቋቁሞ እየሰራ ይገኛል።
በመሆኑም ያለ ህጋዊ ፈቃድና ሰነድ ሲንቀሳቀስ የተገኘ ማንኛውም የቡና ምርት ሙሉ በሙሉ ይወረሳል።
በህገ-ወጥ የቡና ሰንሰለት ውስጥ ተሳትፈው በሚገኙ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ ም እንደ ጥፋታቸው ደረጃ እስከ 50 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ከባድ የገንዘብ ቅጣት ይጣላል።
የኬላዎች ቁጥጥርን በተመለከተም በመረጃዎችን በፈጣን ቴክኖሎጂ በመለዋወጥ፣ በዋና ዋና የቡና አምራች ክልሎችና መውጫ ኬላዎች ላይ ፍተሻዎች ተጠናክረዋል ሲሉ ዶ/ር ሰፊሳ ተናግረዋል::
የኮንትሮባንድ ቁጥጥሩ ውጤታማ የሚሆነው ከመነሻው ጥራቱን የጠበቀ ምርት ለገበያ ማቅረብ ሲቻል ነው" ያሉት ኃላፊው፣ ምርቱ መሬት ላይ እንዳይሰጣ እና በአልጋ ላይ እንዲደርቅ የማስተማርና የመደገፍ ስራ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።
በተያያዘም የተሻሻሉ የቡና ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ በማድረስ በሄክታር የሚገኘውን ምርት ማሳደግ የተቻለ ሲሆን፣ ይህ ጥራት ያለው ምርት በኮንትሮባንድ እንዳይባክን የቁጥጥር ስራው ወሳኝ ሚና ይጫወታል ብለዋል
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የሀገሪቱ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት በሆነው የቡና ምርት ላይ የሚፈጸመውን ህገ-ወጥ ዝውውር (ኮንትሮባንድ) ለመግታት፣ ከተባባሪ አካላት ጋር በመቀናጀት እጅግ ጥብቅ የሆኑ የቁጥጥርና የቅጣት እርምጃዎችን መተግበር መጀመሩን አስታወቀ።
የቡናና ሻይ ባለስልጣን የዋና ዳይሬክተር ፅህፈት ቤት ሀላፊ ዶር ሰፊሳ አባቡ እንደተናገሩት ህገ-ወጥ የቡና ንግድ የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በእጅጉ እየጎዳ በመሆኑ፣ ድርጊቱን በቁርጠኝነት ለመከላከል አዲስ የክትትል ስትራቴጂ ተቀርጾ ወደ ስራ ተገብቷል
በዚህም መሠረት ባለስልጣኑ ህገ-ወጥ የቡና ዝውውርን ለማስቆም ከፌዴራልና ክልል ፖሊስ፣ ከጉምሩክ ባለስልጣን እና ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋር የጋራ ግብረ-ኃይል አቋቁሞ እየሰራ ይገኛል።
በመሆኑም ያለ ህጋዊ ፈቃድና ሰነድ ሲንቀሳቀስ የተገኘ ማንኛውም የቡና ምርት ሙሉ በሙሉ ይወረሳል።
በህገ-ወጥ የቡና ሰንሰለት ውስጥ ተሳትፈው በሚገኙ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ ም እንደ ጥፋታቸው ደረጃ እስከ 50 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ከባድ የገንዘብ ቅጣት ይጣላል።
የኬላዎች ቁጥጥርን በተመለከተም በመረጃዎችን በፈጣን ቴክኖሎጂ በመለዋወጥ፣ በዋና ዋና የቡና አምራች ክልሎችና መውጫ ኬላዎች ላይ ፍተሻዎች ተጠናክረዋል ሲሉ ዶ/ር ሰፊሳ ተናግረዋል::
የኮንትሮባንድ ቁጥጥሩ ውጤታማ የሚሆነው ከመነሻው ጥራቱን የጠበቀ ምርት ለገበያ ማቅረብ ሲቻል ነው" ያሉት ኃላፊው፣ ምርቱ መሬት ላይ እንዳይሰጣ እና በአልጋ ላይ እንዲደርቅ የማስተማርና የመደገፍ ስራ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።
በተያያዘም የተሻሻሉ የቡና ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ በማድረስ በሄክታር የሚገኘውን ምርት ማሳደግ የተቻለ ሲሆን፣ ይህ ጥራት ያለው ምርት በኮንትሮባንድ እንዳይባክን የቁጥጥር ስራው ወሳኝ ሚና ይጫወታል ብለዋል
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ የተላከ 63 ኪሎ ግራም ጫት ተያዘ
የዩናይትድ ስቴትስ የጉምሩክ እና የድንበር ጥበቃ መኮንኖች ሐሙስ ጁን 4 ቀን በዋሽንግተን ዱለስ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በስተርሊንግ የግብርና ስፔሻሊስቶች ወደ ሳክራሜንቶ ፣ ካሊፎርኒያ የሚጓዘውን የአየር ጭነት ከመረመሩ በኋላ ጫቱ መያዙን ባለሥልጣናቱ አስታወቁ።
የጉዞው ዋጋ ወደ 17,000 ዶላር የሚገመት ጫት መሆኑን ገልፀዋል። ጭነቱ በተለያዩ ቅመማ ቅመሞች ውስጥ የተሸሸገ ሲሆን በ102 ሣጥኖች ውስጥ የተካተተ መሆኑን ኃላፊዎቹ ተናግረዋል። ጫት በተለምዶ በምስራቅ አፍሪካ እና በአረብ ባሕረ ገብ መሬት ይበቅላ።
አንዳንድ ተጠቃሚዎች አበረታች ሻይ ለማዘጋጀት የደረቁ የጫት ቅጠሎችን ያፈላሉ። እፅዋቱ ካቲኖን እና ካቲን የተባሉ ሁለት የማዕከላዊ የነርቭ ሥርዓት አነቃቂዎች እንደያዘ አሜሪካ ማስታወቋን ዳጉ ጆርናል ዘግቧል።
የፌደራል ባለስልጣናት እንዳሉት ጫት መነቃቃት ይፈጥራል፣ የምግብ ፍላጎት መቀነስ፣ የመተንፈስ ችግር፣ የደም ግፊት መጨመር እና የልብ ምት መጨመር ያስከትላል። የዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ ወደብ ዳይሬክተር የሆኑት ክሪስቲን ዋው "ጫት ወደ አሜሪካ እንዳይገባ ተከልክሏል ያሉ ሲሆን ምክንያቱም በውስጡ ያሉት የኬሚካል ንጥረነገሮች ቁጥጥር የሚደረግባቸው ንጥረ ነገሮች ናቸው" ብለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የዩናይትድ ስቴትስ የጉምሩክ እና የድንበር ጥበቃ መኮንኖች ሐሙስ ጁን 4 ቀን በዋሽንግተን ዱለስ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በስተርሊንግ የግብርና ስፔሻሊስቶች ወደ ሳክራሜንቶ ፣ ካሊፎርኒያ የሚጓዘውን የአየር ጭነት ከመረመሩ በኋላ ጫቱ መያዙን ባለሥልጣናቱ አስታወቁ።
የጉዞው ዋጋ ወደ 17,000 ዶላር የሚገመት ጫት መሆኑን ገልፀዋል። ጭነቱ በተለያዩ ቅመማ ቅመሞች ውስጥ የተሸሸገ ሲሆን በ102 ሣጥኖች ውስጥ የተካተተ መሆኑን ኃላፊዎቹ ተናግረዋል። ጫት በተለምዶ በምስራቅ አፍሪካ እና በአረብ ባሕረ ገብ መሬት ይበቅላ።
አንዳንድ ተጠቃሚዎች አበረታች ሻይ ለማዘጋጀት የደረቁ የጫት ቅጠሎችን ያፈላሉ። እፅዋቱ ካቲኖን እና ካቲን የተባሉ ሁለት የማዕከላዊ የነርቭ ሥርዓት አነቃቂዎች እንደያዘ አሜሪካ ማስታወቋን ዳጉ ጆርናል ዘግቧል።
የፌደራል ባለስልጣናት እንዳሉት ጫት መነቃቃት ይፈጥራል፣ የምግብ ፍላጎት መቀነስ፣ የመተንፈስ ችግር፣ የደም ግፊት መጨመር እና የልብ ምት መጨመር ያስከትላል። የዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ ወደብ ዳይሬክተር የሆኑት ክሪስቲን ዋው "ጫት ወደ አሜሪካ እንዳይገባ ተከልክሏል ያሉ ሲሆን ምክንያቱም በውስጡ ያሉት የኬሚካል ንጥረነገሮች ቁጥጥር የሚደረግባቸው ንጥረ ነገሮች ናቸው" ብለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) አስመጪዎች በጉምሩክ ሲስተም በመላሸት የተነሳ ከፍተኛ ኪሳራና መጉላላት እየደረሰባቸው መሆኑን ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የኤሌክትሮኒክስ አንድ መስኮት አገልግሎት ወይንም ኢኤስደብሊው ሲስተሙ ከተበላሸ አንድ ወር አስቆጥሯል፡፡ ኮሚሽኑ ግንቦት 20 ቀን 2018 በፃፈው ደብዳቤ በሲስተሙ ላይ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ጥረት እያደረገ መሆኑን የገለፀ ሲሆን ችግሩ እስከሚፈታ ለአስመጪዎች በማንዋል አገልግሎት እንዲሰጥ የሚል መመሪያ አስተላልፏል፡፡ አስመጪዎች እንደሚናገሩት ይህ መመሪያ ንብረታቸውን በወቅቱ አውጥተው ለመስራት የሚያስችል ባለመሆኑ ለከፍተኛ እንግልትና ኪሳራ እየተዳረጉ ነው፡፡
አስመጪዎቹ ሲናገሩ ‹‹ይህ አሰራር ላኪዎችን ብቻ በመጥቀም አስመጪዎችን ሆነ ብሎ ለከፍተኛ መጉላላት አሳልፎ የሰጠ ይመስላል›› ያሉ ሲሆን ሲስተሙ ባለመስራቱ በጉምሩክ መስሪያ ቤቶችና በባንኮች ለረጅም ሰአታት ወረፋ በመጠበቅ ለድካምና እንግልት እንደዳረጋቸው አስረድተዋል፡፡ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የገዟቸውና ወደአገር ውስጥ ያስገቧቸው እቃዎች በወቅቱ ባለመውጣታቸው በየወደቡና በየመጋዘኑ እየተበላሹና ለጉዳት እየተዳረጉ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡ ላኪዎች በማንዋል እንዲስተናገዱ እየተደረገ ባለበት ወቅት አስመጪዎችን በተመሳሳይ መንገድ ለምን ማስተናገድ አልተቻለም? የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡
ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ይህ በጉምሩክና በባንኮች መካከል ያለው የአሰራር መጓተትና የአማራጭ መፍትሄ እጥረት በአስቸኳይ ካልተቀረፈ በአገሪቱ ውስጥ የገበያ አቅርቦትና የዋጋ ንረት ላይ የራሱን አሉታዊ ጥላ ሊያሳርፍ ይችላል፡፡
አስመጪዎቹ ሲናገሩ ‹‹ይህ አሰራር ላኪዎችን ብቻ በመጥቀም አስመጪዎችን ሆነ ብሎ ለከፍተኛ መጉላላት አሳልፎ የሰጠ ይመስላል›› ያሉ ሲሆን ሲስተሙ ባለመስራቱ በጉምሩክ መስሪያ ቤቶችና በባንኮች ለረጅም ሰአታት ወረፋ በመጠበቅ ለድካምና እንግልት እንደዳረጋቸው አስረድተዋል፡፡ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የገዟቸውና ወደአገር ውስጥ ያስገቧቸው እቃዎች በወቅቱ ባለመውጣታቸው በየወደቡና በየመጋዘኑ እየተበላሹና ለጉዳት እየተዳረጉ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡ ላኪዎች በማንዋል እንዲስተናገዱ እየተደረገ ባለበት ወቅት አስመጪዎችን በተመሳሳይ መንገድ ለምን ማስተናገድ አልተቻለም? የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡
ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ይህ በጉምሩክና በባንኮች መካከል ያለው የአሰራር መጓተትና የአማራጭ መፍትሄ እጥረት በአስቸኳይ ካልተቀረፈ በአገሪቱ ውስጥ የገበያ አቅርቦትና የዋጋ ንረት ላይ የራሱን አሉታዊ ጥላ ሊያሳርፍ ይችላል፡፡
2 months ago
በጉምሩክ የቴክኖሎጂ ሥርዓት መቋረጥ ሳቢያ አስመጪዎች ለከፍተኛ እንግልትና ለገንዘብ ኪሳራ መዳረጋቸውን አስታወቁ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የጉምሩክ ዲጂታል አሠራር ወይም የኤሌክትሮኒክስ ሲንግል ዊንዶው ሲስተም አገልግሎት ማቋረጡን ተከትሎ፣ ወደ ሀገር ውስጥ ዕቃ የሚያስገቡ ነጋዴዎች ንብረቶቻቸውን በወቅቱ መረከብ ባለመቻላቸው ከፍተኛ የኢኮኖሚ ጉዳት እየደረሰባቸው መሆኑን ገልጸዋል።
የጉምሩክ ኮሚሽን ባወጣው ይፋዊ መመሪያ፣ በቴክኖሎጂ ሥርዓቱ ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቅረፍ እንደ ጊዜያዊ መፍትሔ ለላኪዎች ብቻ በእጅ ወይም በማንዋል እንዲስተናገዱ ፈቅዷል።
ሆኖም ይህ አማራጭ አሠራር ለአስመጪዎች ባለመፈቀዱ የተነሳ በነጋዴዎቹ ዘንድ ከፍተኛ ቅሬታን ፈጥሯል።
በርካታ አስመጪዎች እንደሚናገሩት፣ ይህ ውሳኔ ላኪዎችን ብቻ ለይቶ የጠቀመና አስመጪዎችን ለአላስፈላጊ መጉላላት አሳልፎ የሰጠ ነው። በሲስተሙ መበላሸት ምክንያት አስመጪዎች የሚከተሉት ችግሮች እየገጠሟቸው ይገኛሉ፡
የመጀመሪያው፣
በጉምሩክ መሥሪያ ቤቶችና በባንኮች ረጅም ሰዓታትን በሰልፍ በማሳለፍ ለከፍተኛ ድካም መዳረጋቸው ነው።
ሁለተኛው፣
በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወደ ሀገር የገቡ ዕቃዎች በወቅቱ ባለመውጣታቸው በየወደቦቹና በማከማቻ ቦታዎች ላይ እየተበላሹና እየጠፉ መሆኑ ነው።
ሦስተኛው
የንግድና የማምረት እንቅስቃሴዎች ሙሉ በሙሉ በመስተጓጎላቸው በየቀኑ በሰው ኃይልና በጊዜ ረገድ የማይተካ የገንዘብ ኪሳራ እየደረሰባቸው መሆኑ ነው።
የአስመጪዎች ጥሪ
ላኪዎች በማንዋል እንዲስተናገዱ ከተደረገ፣ በተመሳሳይ ሁኔታ ከፍተኛ የሀገር ሀብት የወጣባቸው የአስመጪዎች ዕቃዎች በማንዋል ተስተናግደው እንዲወጡ ለምን አልተደረገም ሲሉ ነጋዴዎቹ በምሬት ይጠይቃሉ።
በጉምሩክና በባንኮች መካከል ያለው የአሠራር መዘግየትና የአማራጭ መፍትሔ እጥረት በአስቸኳይ ካልተቀረፈ፣ በሀገሪቱ የገበያ አቅርቦትና በኑሮ ውድነት ላይ የራሱን አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳረፉ እንደማይቀር የዘርፉ ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ።
ስለሆነም የሚመለከተው የመንግሥት አካል ለአስመጪዎችም አስቸኳይና ፍትሐዊ አማራጭ አሠራር በመዘርጋት ሕዝብንና ሀገርን ከኪሳራ እንዲታደግ ጥሪ ቀርቧል።
#customsethiopia #tradeethiopia #economyethiopia #importersethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኢትዮጵያ የጉምሩክ ዲጂታል አሠራር ወይም የኤሌክትሮኒክስ ሲንግል ዊንዶው ሲስተም አገልግሎት ማቋረጡን ተከትሎ፣ ወደ ሀገር ውስጥ ዕቃ የሚያስገቡ ነጋዴዎች ንብረቶቻቸውን በወቅቱ መረከብ ባለመቻላቸው ከፍተኛ የኢኮኖሚ ጉዳት እየደረሰባቸው መሆኑን ገልጸዋል።
የጉምሩክ ኮሚሽን ባወጣው ይፋዊ መመሪያ፣ በቴክኖሎጂ ሥርዓቱ ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቅረፍ እንደ ጊዜያዊ መፍትሔ ለላኪዎች ብቻ በእጅ ወይም በማንዋል እንዲስተናገዱ ፈቅዷል።
ሆኖም ይህ አማራጭ አሠራር ለአስመጪዎች ባለመፈቀዱ የተነሳ በነጋዴዎቹ ዘንድ ከፍተኛ ቅሬታን ፈጥሯል።
በርካታ አስመጪዎች እንደሚናገሩት፣ ይህ ውሳኔ ላኪዎችን ብቻ ለይቶ የጠቀመና አስመጪዎችን ለአላስፈላጊ መጉላላት አሳልፎ የሰጠ ነው። በሲስተሙ መበላሸት ምክንያት አስመጪዎች የሚከተሉት ችግሮች እየገጠሟቸው ይገኛሉ፡
የመጀመሪያው፣
በጉምሩክ መሥሪያ ቤቶችና በባንኮች ረጅም ሰዓታትን በሰልፍ በማሳለፍ ለከፍተኛ ድካም መዳረጋቸው ነው።
ሁለተኛው፣
በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወደ ሀገር የገቡ ዕቃዎች በወቅቱ ባለመውጣታቸው በየወደቦቹና በማከማቻ ቦታዎች ላይ እየተበላሹና እየጠፉ መሆኑ ነው።
ሦስተኛው
የንግድና የማምረት እንቅስቃሴዎች ሙሉ በሙሉ በመስተጓጎላቸው በየቀኑ በሰው ኃይልና በጊዜ ረገድ የማይተካ የገንዘብ ኪሳራ እየደረሰባቸው መሆኑ ነው።
የአስመጪዎች ጥሪ
ላኪዎች በማንዋል እንዲስተናገዱ ከተደረገ፣ በተመሳሳይ ሁኔታ ከፍተኛ የሀገር ሀብት የወጣባቸው የአስመጪዎች ዕቃዎች በማንዋል ተስተናግደው እንዲወጡ ለምን አልተደረገም ሲሉ ነጋዴዎቹ በምሬት ይጠይቃሉ።
በጉምሩክና በባንኮች መካከል ያለው የአሠራር መዘግየትና የአማራጭ መፍትሔ እጥረት በአስቸኳይ ካልተቀረፈ፣ በሀገሪቱ የገበያ አቅርቦትና በኑሮ ውድነት ላይ የራሱን አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳረፉ እንደማይቀር የዘርፉ ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ።
ስለሆነም የሚመለከተው የመንግሥት አካል ለአስመጪዎችም አስቸኳይና ፍትሐዊ አማራጭ አሠራር በመዘርጋት ሕዝብንና ሀገርን ከኪሳራ እንዲታደግ ጥሪ ቀርቧል።
#customsethiopia #tradeethiopia #economyethiopia #importersethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የኢትዮጵያ ጉምሩክ ዲጂታል ሲስተም መስተጓጎል፤ አስመጪዎች ለከፍተኛ ኪሳራ መዳረጋቸውን ገለጹ
#fastmereja | የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በመጠቀም ላይ ያለው የኤሌክትሮኒክ ሲስተም (Electronic Single Window - ESW) መስተጓጎል፣ ዕቃዎችን ወደ ሀገር ውስጥ የሚያስገቡ አስመጪዎችን ለከፍተኛ የንግድ ኪሳራ እና እንግልት መዳረጋቸውን ገለጹ።
በሲስተሙ ላይ በተፈጠረው የቴክኒክ ችግር ሳቢያ የንግድ እንቅስቃሴው ሙሉ በሙሉ መስተጓጎሉን አስመጪዎች ገልጸዋል። የጉምሩክ ኮሚሽን ለላኪዎች (Exporters) በማንዋል (በእጅ) እንዲስተናገዱ መመሪያ ቢሰጥም፣ አስመጪዎችን ያገለለ አሰራር መዘርጋቱ ከፍተኛ ቅሬታን ፈጥሯል።
አስመጪዎቹ በገጠማቸው ችግር የተነሳ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፦ በውድ የውጭ ምንዛሬ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ዕቃዎች በወቅቱ ባለመውጣታቸው፣ በየወደቡና በማከማቻዎች እየተበላሹና ለጉዳት እየተዳረጉ ነው። ላኪዎች በማንዋል እንዲስተናገዱ ተፈቅዶላቸው፣ አስመጪዎች በተመሳሳይ ዕድል አለመስተናገዳቸው አድልኦ የተሞላበትና የንግድ ሰንሰለቱን የሚያስተጓጉል መሆኑን በመግለጽ ላይ ናቸው።
በጉምሩክ መሥሪያ ቤቶች እና በባንኮች ለረጅም ሰዓታት በመሰለፍ ለከባድ እንግልት ተዳርገዋል።
ጉዳዩን የሚከታተሉ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ የጉምሩክ እና የባንክ አሰራር መጓተት በአስቸኳይ ካልተቀረፈ፣ በሀገሪቱ የገበያ አቅርቦት ላይ እጥረት በመፍጠር በዋጋ ንረት ላይ ከፍተኛ ጫና ይፈጥራል።
አስመጪዎች በበኩላቸው፣ ለላኪዎች የተሰጠው አማራጭ ለራሳቸውም እንዲፈቀድ እና መንግሥት የዜጎችን ንግድ ከኪሳራ የሚታደግ ፈጣን መፍትሄ እንዲሰጥ ጠይቀዋል። እስካሁን በጉምሩክ ኮሚሽን በኩል ስለ ጉዳዩ የተሰጠ ተጨማሪ ማብራሪያ የለም።
#fastmereja | የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በመጠቀም ላይ ያለው የኤሌክትሮኒክ ሲስተም (Electronic Single Window - ESW) መስተጓጎል፣ ዕቃዎችን ወደ ሀገር ውስጥ የሚያስገቡ አስመጪዎችን ለከፍተኛ የንግድ ኪሳራ እና እንግልት መዳረጋቸውን ገለጹ።
በሲስተሙ ላይ በተፈጠረው የቴክኒክ ችግር ሳቢያ የንግድ እንቅስቃሴው ሙሉ በሙሉ መስተጓጎሉን አስመጪዎች ገልጸዋል። የጉምሩክ ኮሚሽን ለላኪዎች (Exporters) በማንዋል (በእጅ) እንዲስተናገዱ መመሪያ ቢሰጥም፣ አስመጪዎችን ያገለለ አሰራር መዘርጋቱ ከፍተኛ ቅሬታን ፈጥሯል።
አስመጪዎቹ በገጠማቸው ችግር የተነሳ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፦ በውድ የውጭ ምንዛሬ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ዕቃዎች በወቅቱ ባለመውጣታቸው፣ በየወደቡና በማከማቻዎች እየተበላሹና ለጉዳት እየተዳረጉ ነው። ላኪዎች በማንዋል እንዲስተናገዱ ተፈቅዶላቸው፣ አስመጪዎች በተመሳሳይ ዕድል አለመስተናገዳቸው አድልኦ የተሞላበትና የንግድ ሰንሰለቱን የሚያስተጓጉል መሆኑን በመግለጽ ላይ ናቸው።
በጉምሩክ መሥሪያ ቤቶች እና በባንኮች ለረጅም ሰዓታት በመሰለፍ ለከባድ እንግልት ተዳርገዋል።
ጉዳዩን የሚከታተሉ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ የጉምሩክ እና የባንክ አሰራር መጓተት በአስቸኳይ ካልተቀረፈ፣ በሀገሪቱ የገበያ አቅርቦት ላይ እጥረት በመፍጠር በዋጋ ንረት ላይ ከፍተኛ ጫና ይፈጥራል።
አስመጪዎች በበኩላቸው፣ ለላኪዎች የተሰጠው አማራጭ ለራሳቸውም እንዲፈቀድ እና መንግሥት የዜጎችን ንግድ ከኪሳራ የሚታደግ ፈጣን መፍትሄ እንዲሰጥ ጠይቀዋል። እስካሁን በጉምሩክ ኮሚሽን በኩል ስለ ጉዳዩ የተሰጠ ተጨማሪ ማብራሪያ የለም።
2 months ago
በንጽህና መጠበቂያ ምርቶች ላይ የታለመው የዋጋ ቅናሽ በተግባር ባለመዋሉ መንግስት ጥብቅ የገበያ ቁጥጥር እንዲያደርግ ተጠየቀ
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች እና የልማት አጋሮች በሴቶች የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ ምርቶች ላይ የታለመው የችርቻሮ ዋጋ ቅናሽ ለተጠቃሚዎች በትክክል ተፈጻሚ ባለመሆኑ፣ የኢትዮጵያ መንግስት ጥብቅ የገበያ ቁጥጥር እና የተጠያቂነት አሰራር እንዲዘረጋ አሳሰቡ።
መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እንደሚሉት፤ በሴቶች ላይ የሚደርሰውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቀነስ ቀደም ሲል የፊስካል ማሻሻያ እርምጃዎች ቢወሰዱም፣ መዋቅራዊ መሰናክሎች፣ ደካማ የአቅርቦት ሰንሰለት ቁጥጥር እና ዝቅተኛ ግንዛቤ ሂደቱን በማስተጓጎላቸው በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሴቶች እና ልጃገረዶች አሁንም ለችግር ተጋልጠዋል።
የኤች.አይ.ቪ ጤና ጥበቃ ፈንድ (AHF) ኢትዮጵያ የቅድመ መከላከል፣ የአፍሪካ ህብረት ግንኙነት እና የዕድገት ድጋፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ቶለሳ ኦላና ጉዳዩን በተመለከተ ለካፒታል ጋዜጣ እንደገለጹት፤ የወር አበባ ጤና መጠበቂያ ምርቶች እጥረት እና ያለመገኘት በኢትዮጵያ የፆታ እኩልነት፣ ጤና፣ ትምህርት እና የኢኮኖሚ ምርታማነት ላይ ትልቅ እንቅፋት እየሆነ መጥቷል።
በ 2017 የቀረበው እና በምርቶቹ ላይ የሚስተዋሉ መዋቅራዊ መሰናክሎችን ለማስወገድ በተዘጋጀው ረቂቅ የፖሊሲ ሰነድ ላይ ይህ ጉዳይ በስፋት ተዳሷል።
በጤና ሚኒስቴር፣ በትምህርት ሚኒስቴር እና ከ10 በላይ አጋር ድርጅቶች (AHF፣ ዩኒሴፍ እና ሌሎችም ጨምሮ) እንዲሁም በአገር ውስጥ በድጋሚ ጥቅም ላይ የሚውሉ ሞዴሶችን ከሚያመርቱ ድርጅቶች ጋር በጋራ የተዘጋጀው ይህ ረቂቅ ሰነድ እንደሚያሳየው፤ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ዘመናዊ የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ ምርቶችን ማግኘት የሚችሉት 30 በመቶ ያህሉ ሴቶች ብቻ ናቸው።
የዚህ እጥረት መዘዝ ከባድ መሆኑን የገለጹት አቶ ቶለሳ፣ ከ10 ታዳጊ ልጃገረዶች መካከል አንዷ በወር አበባ ምክንያት መደበኛ የትምህርት ቀናት የምታጣ ሲሆን፣ ብዙ ሴቶች ደግሞ በስራ ቦታቸው ላይ ምርታማነታቸው እንዲቀንስ ወይም ከስራ ለመቅረት ተገድደዋል ብለዋል።
ምንም እንኳን መንግስት ቀደም ሲል የማስመጫ ታሪፎችን ቢያስተካክልም፣ ሊጣሉ በሚችሉ ሞዴሶች እና ሌሎች ምርቶች ላይ አሁንም 15 በመቶ ከፍተኛ የተጨማሪ እሴት ታክስ ይተገበራል። ችግሩ ይበልጥ የተወሳሰበው በተጠናቀቁ ምርቶች ላይ በሚጣለው 10 በመቶ የጉምሩክ ቀረጥ እና ለማምረቻነት በሚያገለግሉ ጥሬ ዕቃዎች ላይ በሚጣለው ከፍተኛ ታክስ ምክንያት ነው።
አቶ ቶለሳ ኦላና እንዳሉት፤ ከአስመጪዎች፣ ከችርቻሮ ነጋዴዎች እና ከማህበራዊ ማሻሻጫ አካላት ጋር ከፍተኛ የፖሊሲ ውይይቶች ቢደረጉም፣ በህብረተሰቡ ደረጃ የታየ ተጨባጭ ለውጥ የለም። ከአምራቾች፣ አስመጪዎች፣ አከፋፋዮች እና የማህበራዊ ማሻሻጫ መረቦች ጋር ሰፊ ውይይት ቢደረግም ስለ ታክስ ነፃ መብቶች ያለው ግንዛቤ አሁንም ዝቅተኛ መሆኑን ጠቁመዋል።
Via capital
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች እና የልማት አጋሮች በሴቶች የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ ምርቶች ላይ የታለመው የችርቻሮ ዋጋ ቅናሽ ለተጠቃሚዎች በትክክል ተፈጻሚ ባለመሆኑ፣ የኢትዮጵያ መንግስት ጥብቅ የገበያ ቁጥጥር እና የተጠያቂነት አሰራር እንዲዘረጋ አሳሰቡ።
መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እንደሚሉት፤ በሴቶች ላይ የሚደርሰውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቀነስ ቀደም ሲል የፊስካል ማሻሻያ እርምጃዎች ቢወሰዱም፣ መዋቅራዊ መሰናክሎች፣ ደካማ የአቅርቦት ሰንሰለት ቁጥጥር እና ዝቅተኛ ግንዛቤ ሂደቱን በማስተጓጎላቸው በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሴቶች እና ልጃገረዶች አሁንም ለችግር ተጋልጠዋል።
የኤች.አይ.ቪ ጤና ጥበቃ ፈንድ (AHF) ኢትዮጵያ የቅድመ መከላከል፣ የአፍሪካ ህብረት ግንኙነት እና የዕድገት ድጋፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ቶለሳ ኦላና ጉዳዩን በተመለከተ ለካፒታል ጋዜጣ እንደገለጹት፤ የወር አበባ ጤና መጠበቂያ ምርቶች እጥረት እና ያለመገኘት በኢትዮጵያ የፆታ እኩልነት፣ ጤና፣ ትምህርት እና የኢኮኖሚ ምርታማነት ላይ ትልቅ እንቅፋት እየሆነ መጥቷል።
በ 2017 የቀረበው እና በምርቶቹ ላይ የሚስተዋሉ መዋቅራዊ መሰናክሎችን ለማስወገድ በተዘጋጀው ረቂቅ የፖሊሲ ሰነድ ላይ ይህ ጉዳይ በስፋት ተዳሷል።
በጤና ሚኒስቴር፣ በትምህርት ሚኒስቴር እና ከ10 በላይ አጋር ድርጅቶች (AHF፣ ዩኒሴፍ እና ሌሎችም ጨምሮ) እንዲሁም በአገር ውስጥ በድጋሚ ጥቅም ላይ የሚውሉ ሞዴሶችን ከሚያመርቱ ድርጅቶች ጋር በጋራ የተዘጋጀው ይህ ረቂቅ ሰነድ እንደሚያሳየው፤ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ዘመናዊ የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ ምርቶችን ማግኘት የሚችሉት 30 በመቶ ያህሉ ሴቶች ብቻ ናቸው።
የዚህ እጥረት መዘዝ ከባድ መሆኑን የገለጹት አቶ ቶለሳ፣ ከ10 ታዳጊ ልጃገረዶች መካከል አንዷ በወር አበባ ምክንያት መደበኛ የትምህርት ቀናት የምታጣ ሲሆን፣ ብዙ ሴቶች ደግሞ በስራ ቦታቸው ላይ ምርታማነታቸው እንዲቀንስ ወይም ከስራ ለመቅረት ተገድደዋል ብለዋል።
ምንም እንኳን መንግስት ቀደም ሲል የማስመጫ ታሪፎችን ቢያስተካክልም፣ ሊጣሉ በሚችሉ ሞዴሶች እና ሌሎች ምርቶች ላይ አሁንም 15 በመቶ ከፍተኛ የተጨማሪ እሴት ታክስ ይተገበራል። ችግሩ ይበልጥ የተወሳሰበው በተጠናቀቁ ምርቶች ላይ በሚጣለው 10 በመቶ የጉምሩክ ቀረጥ እና ለማምረቻነት በሚያገለግሉ ጥሬ ዕቃዎች ላይ በሚጣለው ከፍተኛ ታክስ ምክንያት ነው።
አቶ ቶለሳ ኦላና እንዳሉት፤ ከአስመጪዎች፣ ከችርቻሮ ነጋዴዎች እና ከማህበራዊ ማሻሻጫ አካላት ጋር ከፍተኛ የፖሊሲ ውይይቶች ቢደረጉም፣ በህብረተሰቡ ደረጃ የታየ ተጨባጭ ለውጥ የለም። ከአምራቾች፣ አስመጪዎች፣ አከፋፋዮች እና የማህበራዊ ማሻሻጫ መረቦች ጋር ሰፊ ውይይት ቢደረግም ስለ ታክስ ነፃ መብቶች ያለው ግንዛቤ አሁንም ዝቅተኛ መሆኑን ጠቁመዋል።
Via capital
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በአሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው የዓለም ዋንጫ ዳኛ ሞቃዲሾ ሲገባ የጀግና አቀባበል ተደረገለት
በዓለም ዋንጫ ላይ እንዲዳኝ ተመርጦ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው እውቅ የኢንተርናሽናል እግር ኳስ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ ዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ ሲመለስ በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና በብዙ ሺህ በሚቆጠሩ ደጋፊዎቹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት።
የአፍሪካ ምርጥ ዳኞች ተርታ የሚመደበውና እ.ኤ.አ በ2025 የአህጉሪቱ ምርጥ ወንድ ዳኛ ተብሎ የተመረጠው ዑመር አርታን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ በመዳኘት የመጀመሪያው ሶማሊያዊ በመሆን ታሪክ ሊሰራ ተዘጋጅቶ ነበር።
ዳኛው ባለፈው ሳምንት በኬንያ ከሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ህጋዊ ቪዛ የተሰጠው ቢሆንም ቅዳሜ እለት ሚያሚ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ግን በአሜሪካ የድንበርና የጉምሩክ ጥበቃ አካል "በደህንነት ማጣራት ስጋት" (Vetting concerns) ምክንያት መግቢያ ተከልክሏል።
አሜሪካ ውሳኔውን ተከትሎ ዝርዝር መረጃ ካለመስጠቷም በላይ የአንደኛዋ አስተናጋጅ ሀገር ክልከላን ተከትሎ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) ዳኛውን ከዓለም ዋንጫው የዳኞች ዝርዝር ውስጥ ለመሰረዝ ተገድዷል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያዘጋጁት የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ የፊፋ ዕውቅና ያለውን ከፍተኛ ዳኛ ወደ ሀገር እንዳይገባ መከልከሏ በዓለም ዙሪያ ባሉ የስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። ውሳኔው አሜሪካ እንዲህ ያሉ ታላላቅ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ ብቃት አላት ወይ? የሚል ጥያቄ እንዲነሳባት አድርጓል። ሶማሊያ በአሁኑ ወቅት በትራምፕ አስተዳደር የስደተኞች ቁጥጥር ፖሊሲ ምክንያት አዲስ የጉዞ ገደብ ከተጣለባቸው 40 ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ለዚህ ክልከላ ምክንያት ሳይሆን እንዳልቀረ ይገመታል።
ዳኛ ዑመር አርታን ዛሬ ዛሬ ረቡዕ ጠዋት 3:30 በሞቃዲሾ አደን አዴ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናት እና የስፖርት ቤተሰቦች የሶማሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ ለሰዓታት ሲጠባበቁት ቆይተዋል።
አውሮፕላኑ ሲያርፍም ደጋፊዎቹ በሶማሊያ ባንዲራ ያለበሱት ሲሆን፣ በፖሊስ ታጅቦ ወደ አውሮፕላን ማረፊያው የቪአይፒ (VIP) ማረፊያ አምርቷል። እዚያም በሶማሊያ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር እና በሶማሊያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊዎች አቀባበል ተደርጎለታል።
ዳኛው ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ለተደረገለት ድጋፍ የሶማሊያን መንግስት፣ ህዝብ እና ፊፋን አመስግኗል። "እግዚአብሔር ከፈቀደ በሚቀጥለው የዓለም ዋንጫ ላይ እንደምገኝ ቃል እገባላችኋለሁ፤ የሶማሊያ ህዝብ በዚህ እንዲረጋጋና በራሱ እንዲተማመን እፈልጋለሁ" ብሏል።
አክሎም "የሶማሊያን ስም የመጠበቅ ኃላፊነት የሁላችንም ነው። ሀገራችን በጥሩም ሆነ በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ ብትሆን የእኛ ናት ያ ባንዲራና ፓስፖርትም የእኛ ነው በማለት ለወጣቱ መልዕክት አስተላልፏል።
ለዓመታት በዘለቀው የእርስ በእርስ ጦርነትና በአሸባሪው አልሸባብ ምክንያት የወጣቶቿ ተስፋ በተገደበባት ሶማሊያ የዑመር አርታን መከልከል ለብዙዎች የልብ ስብራት ቢሆንም፣ ሕልምን ተከትሎ መጓዝ ምን ያህል ትልቅ ደረጃ እንደሚያደርስ ግን ማሳያ ሆኗል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በትዊተር (X) ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የደረስክበት የታሪክ ምዕራፍ ምንም ቢሆን አይቀየርም። በሙያህ ጥግ ላይ በመድረስህ ብቻ በትውልድ ሀገርህ ላለው አዲስ ትውልድ ትልቅ መነሳሳትን ፈጥረሃል በለፋህበትና በገባህበት የሜዳ ሳር ላይ እንዳትቆም መደረግህ ይህንን የታሪክ እውነት አይለውጠውም በማለት ለዳኛው ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል።
በዓለም ዋንጫ ላይ እንዲዳኝ ተመርጦ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው እውቅ የኢንተርናሽናል እግር ኳስ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ ዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ ሲመለስ በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና በብዙ ሺህ በሚቆጠሩ ደጋፊዎቹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት።
የአፍሪካ ምርጥ ዳኞች ተርታ የሚመደበውና እ.ኤ.አ በ2025 የአህጉሪቱ ምርጥ ወንድ ዳኛ ተብሎ የተመረጠው ዑመር አርታን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ በመዳኘት የመጀመሪያው ሶማሊያዊ በመሆን ታሪክ ሊሰራ ተዘጋጅቶ ነበር።
ዳኛው ባለፈው ሳምንት በኬንያ ከሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ህጋዊ ቪዛ የተሰጠው ቢሆንም ቅዳሜ እለት ሚያሚ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ግን በአሜሪካ የድንበርና የጉምሩክ ጥበቃ አካል "በደህንነት ማጣራት ስጋት" (Vetting concerns) ምክንያት መግቢያ ተከልክሏል።
አሜሪካ ውሳኔውን ተከትሎ ዝርዝር መረጃ ካለመስጠቷም በላይ የአንደኛዋ አስተናጋጅ ሀገር ክልከላን ተከትሎ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) ዳኛውን ከዓለም ዋንጫው የዳኞች ዝርዝር ውስጥ ለመሰረዝ ተገድዷል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያዘጋጁት የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ የፊፋ ዕውቅና ያለውን ከፍተኛ ዳኛ ወደ ሀገር እንዳይገባ መከልከሏ በዓለም ዙሪያ ባሉ የስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። ውሳኔው አሜሪካ እንዲህ ያሉ ታላላቅ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ ብቃት አላት ወይ? የሚል ጥያቄ እንዲነሳባት አድርጓል። ሶማሊያ በአሁኑ ወቅት በትራምፕ አስተዳደር የስደተኞች ቁጥጥር ፖሊሲ ምክንያት አዲስ የጉዞ ገደብ ከተጣለባቸው 40 ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ለዚህ ክልከላ ምክንያት ሳይሆን እንዳልቀረ ይገመታል።
ዳኛ ዑመር አርታን ዛሬ ዛሬ ረቡዕ ጠዋት 3:30 በሞቃዲሾ አደን አዴ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናት እና የስፖርት ቤተሰቦች የሶማሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ ለሰዓታት ሲጠባበቁት ቆይተዋል።
አውሮፕላኑ ሲያርፍም ደጋፊዎቹ በሶማሊያ ባንዲራ ያለበሱት ሲሆን፣ በፖሊስ ታጅቦ ወደ አውሮፕላን ማረፊያው የቪአይፒ (VIP) ማረፊያ አምርቷል። እዚያም በሶማሊያ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር እና በሶማሊያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊዎች አቀባበል ተደርጎለታል።
ዳኛው ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ለተደረገለት ድጋፍ የሶማሊያን መንግስት፣ ህዝብ እና ፊፋን አመስግኗል። "እግዚአብሔር ከፈቀደ በሚቀጥለው የዓለም ዋንጫ ላይ እንደምገኝ ቃል እገባላችኋለሁ፤ የሶማሊያ ህዝብ በዚህ እንዲረጋጋና በራሱ እንዲተማመን እፈልጋለሁ" ብሏል።
አክሎም "የሶማሊያን ስም የመጠበቅ ኃላፊነት የሁላችንም ነው። ሀገራችን በጥሩም ሆነ በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ ብትሆን የእኛ ናት ያ ባንዲራና ፓስፖርትም የእኛ ነው በማለት ለወጣቱ መልዕክት አስተላልፏል።
ለዓመታት በዘለቀው የእርስ በእርስ ጦርነትና በአሸባሪው አልሸባብ ምክንያት የወጣቶቿ ተስፋ በተገደበባት ሶማሊያ የዑመር አርታን መከልከል ለብዙዎች የልብ ስብራት ቢሆንም፣ ሕልምን ተከትሎ መጓዝ ምን ያህል ትልቅ ደረጃ እንደሚያደርስ ግን ማሳያ ሆኗል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በትዊተር (X) ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የደረስክበት የታሪክ ምዕራፍ ምንም ቢሆን አይቀየርም። በሙያህ ጥግ ላይ በመድረስህ ብቻ በትውልድ ሀገርህ ላለው አዲስ ትውልድ ትልቅ መነሳሳትን ፈጥረሃል በለፋህበትና በገባህበት የሜዳ ሳር ላይ እንዳትቆም መደረግህ ይህንን የታሪክ እውነት አይለውጠውም በማለት ለዳኛው ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል።
2 months ago
ከባንክ ሰልፍ ወደ አንድ ንክኪ፦ የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ እውነታዎች
**********************
ዛሬ መረጃ እና ገንዘብ ፍጥነታቸውን ጨምረው በእጅ ስልካችን ውስጥ የገቡበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
በትናንቱ የወረቀት የገንዘብ ቁጠባ ደብተር እና በባንክ ቅርንጫፎች ረጅም ሰልፍ የምናውቃት ኢትዮጵያ፣ ዛሬ በአንድ ንክኪ ወደሚፈጸም ዘመናዊ የዲጂታል አሠራር ተሸጋግራለች።
ይህ ሽግግር የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ደኅንነት እና ነፃነት የማስከበር የ"ዲጂታል ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት" ጉዳይ ነው።
ለመሆኑ ሀገራችን በ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ስትራቴጂ አማካኝነት እያካሄደችው ያለው ይህ አብዮት የት ደረሰ?
የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ቴክኖሎጂን በመግዛት ብቻ የሚመጣ ሳይሆን ሕዝብ፣ መንግሥት፣ ባንክ እና ቴሌኮም ተደምረው የሚፈጥሩት አዲስ ሀገራዊ አቅም ነው።
ቴሌብር ወይም የፋይዳ መታወቂያ ብቻቸውን የፋይናንስ ክፍተትን ሊሞሉ አይችሉም። ነገር ግን የፋይዳ መታወቂያ ከግብር ሥርዓቱ እና ከባንክ ጋር ሲተሳሰር የተሟላ የዲጂታል መሠረተ-ልማት ይሆናል።
ይህን መሠረት ይበልጥ ለማጠናከር የአፍሪካ የመጀመሪያው የሆነው የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ኢንስቲትዩት መቋቋሙ እና አሁን ደግሞ የሰው ሠራሽ ዩኒቨርሲቲ በሂደት ላይ መሆኑ ሀገራችን በዕውቀት ላይ ለተመሠረተው የነገ ኢኮኖሚ እየተዘጋጀች መሆኗን በተጨባጭ ያሳያል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የ"5 ሚሊዮን ኮደሮች" የዘመቻ ሥልጠና ሀገራችንን ለነገው ተወዳዳሪነት እያበቃት ይገኛል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ኢንዱስትሪውን ከመጭበርበር እና ከደኅንነት ሥጋት ለመጠበቅ የ"ፋይዳ" ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሂሳብ ጋር ማገናኘትን ግዴታ ማድረጉ ይታወቃል።
በአሁኑ ወቅት ከ40 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት መሆን የቻሉ ሲሆን፣ የቁጥጥር ሥርዓቱም በጊዜ ገደብ እየተተገበረ ይገኛል።
በዚህም መሠረት በአዲስ አበባ፣ ሐረሪ እና 25 ዋና ዋና ከተሞች የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሚያዝያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የነበረ ሲሆን፣ ያላገናኙ ደንበኞች ላይ የወጪ እገዳ ተጥሏል።
በተቀሩት ከተሞች እና የገጠር ቅርንጫፎች ደግሞ የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን፣ በተመሳሳይ የወጪ እገዳ ይጣልባቸዋል።
በውጭ ለሚኖሩ ዳያስፖራዎች ግን የ2 ዓመት ማቅለያ የተሰጣቸው በመሆኑ ጊዜያዊ እገዳ ሳይጣልባቸው መደበኛ ግብይት መቀጠል ይችላሉ።
በሌላ በኩል የቴሌኮም ዘርፉ ክፍት መደረግ እና የሳፋሪኮም ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መግባት የቴሌኮም ሞኖፖልን በመስበር ጤናማ ውድድር ፈጥሯል።
ይህ ውድድር የ3G ኔትወርክ ሽፋንን በ50 በመቶ ሲያሳድግ፣ የ4G የሕዝብ ተደራሽነትን በ8 እጥፍ ማሳደግ ችሏል።
በአሁኑ ወቅት የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ቁጥር 87.1 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የሞባይል ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 49 ሚሊዮንን አልፏል።
የብሮድባንድ ኢንተርኔት ተደራሽነትም በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 20 በመቶ በታች አሁን ወደ 45 በመቶ ያደገ ሲሆን፣ የፋይበር ኦፕቲክስ መስመር ዝርጋታም 23 ሺህ 26 ኪሎ ሜትር ደርሷል።
ከዚህም በላይ የሀገራችን የሞባይል ክፍያ አካውንት በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 12.2 ሚሊዮን አሁን ወደ 139.5 ሚሊዮን አድጓል።
በዚህ ዘርፍ የዲጂታል ክፍያ ፈርቀዳጅ የሆነው ቴሌብር የደንበኞቹን ቁጥር 58.61 ሚሊዮን ያደረሰ ሲሆን፣ በቴሌብር የተቀመጠው የጥቃቅን ቁጠባ መጠን 34.41 ቢሊዮን ብር ደርሶ ከመደበኛ ባንክ ውጭ ለነበሩ 16 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የጥቃቅን ብድር ማድረስ ተችሏል።
ሳፋሪኮም በበኩሉ ኤም-ፔሳን (M-Pesa) ከኢትዮ ስዊች ጋር በማዋሃድ የደንበኞቹን ቁጥር ከ5.2 ሚሊዮን በላይ አድርሷል።
ይህን ዕመርታ በስትራቴጂ ለመምራት የወጣው የBRIDGE 2030 ዕቅድ ደግሞ እስከ 2022 ዓ.ም ድረስ የዲጂታል ክፍያዎችን አጠቃላይ ዋጋ ከሀገራችን ጠቅላላ ምርት (GDP) አንፃር 750 በመቶ ለማድረስ አልሟል።
ኢኮኖሚውን ከጥቁር ገበያ አደጋ ለመታደግ እና የፍራንኮ ቫሉታ አሠራርን ግልጽ ለማድረግ በአዲሱ መመሪያ (FVD/01/2018 ዓ.ም) መሠረት ግዙፍ መዋቅራዊ ለውጥ ተደርጓል።
ማንኛውም የፍራንኮ ቫሉታ ግብይት ከግንቦት 2018 ዓ.ም ጀምሮ FEMoUS በተባለው የብሔራዊ ባንክ እና ጉምሩክ ኮሚሽን የተቀናጀ የዲጂታል ሥርዓት ውስጥ ማለፍ ግዴታ ሆኖ መደበኛ ያልሆኑ ነጋዴዎች እንዳይጠቀሙበት ተከልክሏል።
በዚህ አሠራር መሠረት የሐኪም ማዘዣ እና የጤና ሚኒስቴር የድጋፍ ደብዳቤ ያላቸው ለሕክምና የሚሆኑ አስቸኳይ መድኃኒቶች ምንም የዋጋ ገደብ የሌላቸው ሲሆን፣ ለዳያስፖራዎች እና የውጭ ባለሀብቶች በኢንቨስትመንት ፈቃድ እስከ 10 ሺህ ዶላር፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚመጡ ዜጎች በነዋሪነት ፈቃድ እስከ 5 ሺህ ዶላር (ከቀረጥ ነፃ)፥ እንዲሁም ለንግድ ናሙናዎች ከሕጋዊ የንግድ ሥራ ጋር የሚያስተሳስር የጉምሩክ ሰነድ በማቅረብ እስከ 4 ሺህ ዶላር የገንዘብ ጣሪያ ተቀምጦባቸዋል።
በተጨማሪም መንግሥት ከብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ጋር በመሆን 657 ሕገወጥ የባንክ ሂሳቦችን ያገደ ሲሆን፣ ሸጌ፣ አዱሊስ፣ ታጅ እና ረመዳ የተባሉ 4 ሕገወጥ የሐዋላ ድርጅቶች እንዲዘጉ አድርጓል።
ብሔራዊ የገንዘብ ሉዓላዊነትን ለማስከበር እንደ ባይናንስ (Binance) እና ሜክስክስሲ (MEXC) ያሉ የክሪፕቶ መገበያያ መድረኮች ከኢትዮጵያ ገበያ ሙሉ በሙሉ እንዲወጡ ተደርጓል።
ይህ ደፋር እርምጃ የሀገር ውስጥ መረጃ ማከማቻ አሠራር ከመዘርጋቱ እና የዳታ ማስተላለፊያ ፍጥነት ከ500 ጊጋ ባይት በሰከንድ ወደ 3 ቴራ ባይት በሰከንድ ከፍ ካለበት ስኬት ጋር ተዳምሮ የውጭ ምንዛሬ ወጪን ለመታደግ አስችሏል።
ይህም የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን በማገዝ የብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን ወደ 2.7 ቢሊዮን ዶላር ከፍ እንዲል እና የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት እንዲፈጠር ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሽግግር የሚያስተምረን ትልቁ እውነት ቴክኖሎጂ በራሱ ብቻ ተዓምር እንደማያመጣ ነው።
እውነተኛ እና ዘላቂ ልማት የሚረጋገጠው ቴክኖሎጂ ከተቋማዊ ውህደት፣ ከሕግ ቁጥጥር እና ከሕዝብ ተሳትፎ ጋር በ"መደመር" ፍልስፍና ሲቀናጅ ብቻ ነው።
ይህ ቅንጅት በተሳካ ሁኔታ ሲቀጥል፣ ዲጂታል ኢኮኖሚው ሀገርን ወደ ብሔራዊ ብልጽግና የሚመራ እውነተኛ የልማት ጎዳና መሆኑ ይረጋገጣል።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #digitaleconomy #banking #digitalfinance #digitalethiopia #ebc
**********************
ዛሬ መረጃ እና ገንዘብ ፍጥነታቸውን ጨምረው በእጅ ስልካችን ውስጥ የገቡበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
በትናንቱ የወረቀት የገንዘብ ቁጠባ ደብተር እና በባንክ ቅርንጫፎች ረጅም ሰልፍ የምናውቃት ኢትዮጵያ፣ ዛሬ በአንድ ንክኪ ወደሚፈጸም ዘመናዊ የዲጂታል አሠራር ተሸጋግራለች።
ይህ ሽግግር የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ደኅንነት እና ነፃነት የማስከበር የ"ዲጂታል ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት" ጉዳይ ነው።
ለመሆኑ ሀገራችን በ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ስትራቴጂ አማካኝነት እያካሄደችው ያለው ይህ አብዮት የት ደረሰ?
የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ቴክኖሎጂን በመግዛት ብቻ የሚመጣ ሳይሆን ሕዝብ፣ መንግሥት፣ ባንክ እና ቴሌኮም ተደምረው የሚፈጥሩት አዲስ ሀገራዊ አቅም ነው።
ቴሌብር ወይም የፋይዳ መታወቂያ ብቻቸውን የፋይናንስ ክፍተትን ሊሞሉ አይችሉም። ነገር ግን የፋይዳ መታወቂያ ከግብር ሥርዓቱ እና ከባንክ ጋር ሲተሳሰር የተሟላ የዲጂታል መሠረተ-ልማት ይሆናል።
ይህን መሠረት ይበልጥ ለማጠናከር የአፍሪካ የመጀመሪያው የሆነው የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ኢንስቲትዩት መቋቋሙ እና አሁን ደግሞ የሰው ሠራሽ ዩኒቨርሲቲ በሂደት ላይ መሆኑ ሀገራችን በዕውቀት ላይ ለተመሠረተው የነገ ኢኮኖሚ እየተዘጋጀች መሆኗን በተጨባጭ ያሳያል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የ"5 ሚሊዮን ኮደሮች" የዘመቻ ሥልጠና ሀገራችንን ለነገው ተወዳዳሪነት እያበቃት ይገኛል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ኢንዱስትሪውን ከመጭበርበር እና ከደኅንነት ሥጋት ለመጠበቅ የ"ፋይዳ" ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሂሳብ ጋር ማገናኘትን ግዴታ ማድረጉ ይታወቃል።
በአሁኑ ወቅት ከ40 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት መሆን የቻሉ ሲሆን፣ የቁጥጥር ሥርዓቱም በጊዜ ገደብ እየተተገበረ ይገኛል።
በዚህም መሠረት በአዲስ አበባ፣ ሐረሪ እና 25 ዋና ዋና ከተሞች የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሚያዝያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የነበረ ሲሆን፣ ያላገናኙ ደንበኞች ላይ የወጪ እገዳ ተጥሏል።
በተቀሩት ከተሞች እና የገጠር ቅርንጫፎች ደግሞ የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን፣ በተመሳሳይ የወጪ እገዳ ይጣልባቸዋል።
በውጭ ለሚኖሩ ዳያስፖራዎች ግን የ2 ዓመት ማቅለያ የተሰጣቸው በመሆኑ ጊዜያዊ እገዳ ሳይጣልባቸው መደበኛ ግብይት መቀጠል ይችላሉ።
በሌላ በኩል የቴሌኮም ዘርፉ ክፍት መደረግ እና የሳፋሪኮም ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መግባት የቴሌኮም ሞኖፖልን በመስበር ጤናማ ውድድር ፈጥሯል።
ይህ ውድድር የ3G ኔትወርክ ሽፋንን በ50 በመቶ ሲያሳድግ፣ የ4G የሕዝብ ተደራሽነትን በ8 እጥፍ ማሳደግ ችሏል።
በአሁኑ ወቅት የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ቁጥር 87.1 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የሞባይል ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 49 ሚሊዮንን አልፏል።
የብሮድባንድ ኢንተርኔት ተደራሽነትም በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 20 በመቶ በታች አሁን ወደ 45 በመቶ ያደገ ሲሆን፣ የፋይበር ኦፕቲክስ መስመር ዝርጋታም 23 ሺህ 26 ኪሎ ሜትር ደርሷል።
ከዚህም በላይ የሀገራችን የሞባይል ክፍያ አካውንት በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 12.2 ሚሊዮን አሁን ወደ 139.5 ሚሊዮን አድጓል።
በዚህ ዘርፍ የዲጂታል ክፍያ ፈርቀዳጅ የሆነው ቴሌብር የደንበኞቹን ቁጥር 58.61 ሚሊዮን ያደረሰ ሲሆን፣ በቴሌብር የተቀመጠው የጥቃቅን ቁጠባ መጠን 34.41 ቢሊዮን ብር ደርሶ ከመደበኛ ባንክ ውጭ ለነበሩ 16 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የጥቃቅን ብድር ማድረስ ተችሏል።
ሳፋሪኮም በበኩሉ ኤም-ፔሳን (M-Pesa) ከኢትዮ ስዊች ጋር በማዋሃድ የደንበኞቹን ቁጥር ከ5.2 ሚሊዮን በላይ አድርሷል።
ይህን ዕመርታ በስትራቴጂ ለመምራት የወጣው የBRIDGE 2030 ዕቅድ ደግሞ እስከ 2022 ዓ.ም ድረስ የዲጂታል ክፍያዎችን አጠቃላይ ዋጋ ከሀገራችን ጠቅላላ ምርት (GDP) አንፃር 750 በመቶ ለማድረስ አልሟል።
ኢኮኖሚውን ከጥቁር ገበያ አደጋ ለመታደግ እና የፍራንኮ ቫሉታ አሠራርን ግልጽ ለማድረግ በአዲሱ መመሪያ (FVD/01/2018 ዓ.ም) መሠረት ግዙፍ መዋቅራዊ ለውጥ ተደርጓል።
ማንኛውም የፍራንኮ ቫሉታ ግብይት ከግንቦት 2018 ዓ.ም ጀምሮ FEMoUS በተባለው የብሔራዊ ባንክ እና ጉምሩክ ኮሚሽን የተቀናጀ የዲጂታል ሥርዓት ውስጥ ማለፍ ግዴታ ሆኖ መደበኛ ያልሆኑ ነጋዴዎች እንዳይጠቀሙበት ተከልክሏል።
በዚህ አሠራር መሠረት የሐኪም ማዘዣ እና የጤና ሚኒስቴር የድጋፍ ደብዳቤ ያላቸው ለሕክምና የሚሆኑ አስቸኳይ መድኃኒቶች ምንም የዋጋ ገደብ የሌላቸው ሲሆን፣ ለዳያስፖራዎች እና የውጭ ባለሀብቶች በኢንቨስትመንት ፈቃድ እስከ 10 ሺህ ዶላር፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚመጡ ዜጎች በነዋሪነት ፈቃድ እስከ 5 ሺህ ዶላር (ከቀረጥ ነፃ)፥ እንዲሁም ለንግድ ናሙናዎች ከሕጋዊ የንግድ ሥራ ጋር የሚያስተሳስር የጉምሩክ ሰነድ በማቅረብ እስከ 4 ሺህ ዶላር የገንዘብ ጣሪያ ተቀምጦባቸዋል።
በተጨማሪም መንግሥት ከብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ጋር በመሆን 657 ሕገወጥ የባንክ ሂሳቦችን ያገደ ሲሆን፣ ሸጌ፣ አዱሊስ፣ ታጅ እና ረመዳ የተባሉ 4 ሕገወጥ የሐዋላ ድርጅቶች እንዲዘጉ አድርጓል።
ብሔራዊ የገንዘብ ሉዓላዊነትን ለማስከበር እንደ ባይናንስ (Binance) እና ሜክስክስሲ (MEXC) ያሉ የክሪፕቶ መገበያያ መድረኮች ከኢትዮጵያ ገበያ ሙሉ በሙሉ እንዲወጡ ተደርጓል።
ይህ ደፋር እርምጃ የሀገር ውስጥ መረጃ ማከማቻ አሠራር ከመዘርጋቱ እና የዳታ ማስተላለፊያ ፍጥነት ከ500 ጊጋ ባይት በሰከንድ ወደ 3 ቴራ ባይት በሰከንድ ከፍ ካለበት ስኬት ጋር ተዳምሮ የውጭ ምንዛሬ ወጪን ለመታደግ አስችሏል።
ይህም የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን በማገዝ የብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን ወደ 2.7 ቢሊዮን ዶላር ከፍ እንዲል እና የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት እንዲፈጠር ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሽግግር የሚያስተምረን ትልቁ እውነት ቴክኖሎጂ በራሱ ብቻ ተዓምር እንደማያመጣ ነው።
እውነተኛ እና ዘላቂ ልማት የሚረጋገጠው ቴክኖሎጂ ከተቋማዊ ውህደት፣ ከሕግ ቁጥጥር እና ከሕዝብ ተሳትፎ ጋር በ"መደመር" ፍልስፍና ሲቀናጅ ብቻ ነው።
ይህ ቅንጅት በተሳካ ሁኔታ ሲቀጥል፣ ዲጂታል ኢኮኖሚው ሀገርን ወደ ብሔራዊ ብልጽግና የሚመራ እውነተኛ የልማት ጎዳና መሆኑ ይረጋገጣል።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #digitaleconomy #banking #digitalfinance #digitalethiopia #ebc
2 months ago
ኮንትሮባንድ የጫኑ ተሽከርካሪዎች እንዲወረሱ ተወሰነ
መፍትሔ ወይስ ተጨማሪ ስጋት?
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኮንትሮባንድ ማጓጓዣዎችን እስከ መውረስ የሚያደርስ የጉምሩክ ማሻሻያ አዋጅ በሁለት ተቃውሞና በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።
ቀደም ሲል የነበረው የ100 ሺህ ብር ቅጣት ማነስ ሕገ-ወጥ ንግዱን ሊያስቆም ባለመቻሉ ማሻሻያው ማስፈለጉ ተገልጿል።
አዲሱ አዋጅ ዕቃ ለመደበቅ የተለወጡ ወይም ሙሉ በሙሉ ኮንትሮባንድ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ያለዋጋ ግምታቸው ተወርሰው ቀጥታ ለመንግሥት ገቢ እንዲሆኑ በግልፅ ደንግጓል።
የአስመጪዎችን የመከራከር መብት ለማስከበርም፣ ይግባኝ ለመጠየቅ ሙሉ ታክስ መክፈል የነበረበት አሰራር ተቀይሮ አከራካሪውን 50% ብቻ በማስያዝ እንዲከራከሩ ተፈቅዷል።
ግዴታቸውን ባልተወጡ አጓጓዦችና መጋዘኖች ላይ ጠንከር ያለ አስተዳደራዊ ቅጣት የተጣለ ሲሆን፣ የጥንቃቄ ጉድለት ላሳዩ ባለቤቶችም የገንዘብ መቀጮ ተደንግጓል።
ተንታኞች ግን አዋጁ የይግባኝ ቅድመ-ሁኔታን ማቃለሉ ለነጋዴው መብት መከበር ትልቅ እመርታ ቢሆንም፣ ተሽከርካሪን ሙሉ በሙሉ መውረስ ግን ንብረታቸው በሾፌሮች ወይም በባለገንዘቦች ለሕገ-ወጥ ተግባር ለሚበዘበዝባቸው ባለቤቶች ላይ መራራና ያልተመጣጠነ ኪሳራ ሊያስከትል ይችላል ሲሉ ስጋታቸውን እየገለፁ ይገኛሉ።
Seledadotio
Seledadotio
መፍትሔ ወይስ ተጨማሪ ስጋት?
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኮንትሮባንድ ማጓጓዣዎችን እስከ መውረስ የሚያደርስ የጉምሩክ ማሻሻያ አዋጅ በሁለት ተቃውሞና በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።
ቀደም ሲል የነበረው የ100 ሺህ ብር ቅጣት ማነስ ሕገ-ወጥ ንግዱን ሊያስቆም ባለመቻሉ ማሻሻያው ማስፈለጉ ተገልጿል።
አዲሱ አዋጅ ዕቃ ለመደበቅ የተለወጡ ወይም ሙሉ በሙሉ ኮንትሮባንድ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ያለዋጋ ግምታቸው ተወርሰው ቀጥታ ለመንግሥት ገቢ እንዲሆኑ በግልፅ ደንግጓል።
የአስመጪዎችን የመከራከር መብት ለማስከበርም፣ ይግባኝ ለመጠየቅ ሙሉ ታክስ መክፈል የነበረበት አሰራር ተቀይሮ አከራካሪውን 50% ብቻ በማስያዝ እንዲከራከሩ ተፈቅዷል።
ግዴታቸውን ባልተወጡ አጓጓዦችና መጋዘኖች ላይ ጠንከር ያለ አስተዳደራዊ ቅጣት የተጣለ ሲሆን፣ የጥንቃቄ ጉድለት ላሳዩ ባለቤቶችም የገንዘብ መቀጮ ተደንግጓል።
ተንታኞች ግን አዋጁ የይግባኝ ቅድመ-ሁኔታን ማቃለሉ ለነጋዴው መብት መከበር ትልቅ እመርታ ቢሆንም፣ ተሽከርካሪን ሙሉ በሙሉ መውረስ ግን ንብረታቸው በሾፌሮች ወይም በባለገንዘቦች ለሕገ-ወጥ ተግባር ለሚበዘበዝባቸው ባለቤቶች ላይ መራራና ያልተመጣጠነ ኪሳራ ሊያስከትል ይችላል ሲሉ ስጋታቸውን እየገለፁ ይገኛሉ።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የኮንትሮባንድ እቃ ጭኖ ሲጓጓዝ የተገኘ ተሽከርካሪ እስከ መወረስ የሚደርስ ቅጣት የሚስቀጣው አዋጅ ጸደቀ
#ethiopia | የሕዝብ እንደራሴዎች ምክርቤት ዛሬ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው በ24ኛ መደበኛ ስብሰባው የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል፡፡
አዋጁ የጸደቀው በሁለት ተቃውሞ እና በአብላጫ ድምጽ ነው፡፡
"ማጓጓዣው የኮንትሮባንድ ዕቃ ጭኖ የተገኘ ከሆነ የተሽከርካሪው ባለቤት የገንዘብ ሚኒስቴር የሚያወጣው መመሪያ በሚወስነው መሰረት እንደነገሩ ክብደት እንዲሁም እንደጭነቱ መጠን በገንዘብ መቀጮ ወይም ማጓጓዣውን እስከመውረስ ሊያደርስ በሚችል ቅጣት ሊቀጣ ይችላል"ይላል ዛሬ የጸደቀው አዋጅ ፡፡
አዋጁ እቃዎችን ለመደበቅ የሚያስችል አካል የተገጠመለት ተሽከርካሪ እና ሙሉ በሙሉ የኮንትሮባንድ እቃ ጭኖ ሲጓጓዝ የተገኘ ተሽከርካሪ እንዲወረስ ደንግጓል፡፡
አሁን በስራ ላይ ባለው አዋጅ ኮንትሮባንድ የጫኑ የተሽከርካሪ ባለቤቶች የሚቀጡት የብር መጠን 100,000 ነበር ፡፡
ይህ የገንዘብ ቅጣት ዝቅተኛ ስለሆነ ችግርን ከመቀነስ ይልቅ ኮንትሮባንድ ንግዱ እንዲባባስ ማድረጉን በአዋጁ ተጠቅሷል፡፡
በተሸሻለው አዋጅ ግን መኪናው ወይንም ተሸከርካሪው ኮንቶሮባንድ ጭኖ ከተያዘ ሙሉ በሙሉ እንዲወረስ ያዛል ፡፡
በዙህም መሰረት ዕቃዎቹን ለመደበቅ እንዲያስችል ሆኖ የተሠራ፣ የተለወጠ ወይም መደበቂያ አካል የተገጠመለት ከሆነ ፣ማጓጓዣው የጫነው ዕቃ የገንዘብ ሚኒስቴር በሚያወጣው መመሪያ በሚወስነው መጠን የኮንትሮባንድ ዕቃ የሆነ እንደሆነ የዕቃው ግምታዊ ዋጋ ከግምት ውስጥ ሳይገባ ማጓጓዣው ተወርሶ ለመንግስት ገቢ ይደረጋል ይላል፡፡
በተጨማሪም ማጓጓዣው ከመወረሱ በፊት የማጓጓዣው ባለቤት ይህንኑ እንዲያውቀው ሊደረግ እና ማጓጓዣው ጥቅም ላይ ስለዋለበት ሁኔታ ማስረጃ እንዲያቀርብ እድል ሊሰጠው ይገባል ሲል ያክላል።
ይህም የኮንትሮባንድ ንግድን ለማስቀረት እና የዘርፉ ተሳታፊዎች ለመቀነስ እንደሚረዳ ተነግሯል፡፡
ማሻሻያ አዋጁ አስተዳደራዊ መቀጫዎች በተመለከተ ደግሞ የተጣለባቸውን ግዴታ ያልተወጡ አጓጓዦች፤ በኮንትሮባንድ ንግድ ተሳታፊ የሆኑ የማጓጓዣ ባለቤቶች፤ የጉምሩክ ህግን የተላለፈ የመጋዘን ባለፈቃድ፤ በጌዜያዊነት ወደ አገር ያስገባውን እቃ የጊዜ ገደቡ ሲጠናቀቅ ያላስወጣ ሰው የሚኖርባቸው አስተዳደራዊ ቅጣት በአዋጁ ከፍ እንዲል ተደርጎ ተሻሽሏል።
ይግባኝ ለማቀረብ የሚከፈል ቀረጥ እና ታክስ አስመልክቶ አስመጪው ያመነውን ቀረጥ እና ታክስ ከፍሎ እና ልከፍል አይገባም የሚለውን ቀረጥ እና ታክስ 50 በመቶ አስይዞ ይግባኝ ማቀረብ እንዲችል ተሸሽሏል፡፡
በስራ ላይ ያለው የጉምሩክ አዋጅ ግን በጉምሩክ ኮሚሽን እንዲከፍል በተጠየቀው ቀረጥ እና ታክስ ያልተስማማ አስመጪ ለግብር ይግባኝ ኮሚሽን ይግባኝ ሊያቀርብ የሚችለው ቀረጥ እና ታክሱን ሙሉ በሙሉ ከከፈለ በኋላ እንድሆነ ይታወቃል፡፡
ይህ ድንጋጌ ሀገ-መንግስቱ ለዚጎች የተሰጠውን አቤቱታ የማቅረብ መብት የሚገድብ በመሆኑ ተሸሽሏል ይላል አዋጁ፡፡
ማሻሻያው ስለ አጓጓዥ ግዴታዎች እና ኮንትሮባንድ በማጓጓዝ ድርጊት ስለ መሳተፍ በተመለከተ ማንኛውም አጓጓዥ በተወሰነው የጊዜ ገደብ ውስጥ የመንገደኞች ወይም የጭነት መግለጫ ካላቀረበ፣ ከተፈቀደለት ሰው በስተቀር ሌላ ሰው ወደ ማጓጓዣው እንዲገባ ካደረገ ወይም ማጓጓዣው ከጉምሩክ ወደብ እንዲወጣ ከተወሰነ በኋላ ምክንያቱን ለጉምሩክ ሹም ሳያስረዳና ፈቃድ ሳያገኝ እንዲቆይ ካደረገ፤ ከ4,000 ብር ባላነሰ እና ከ10,000 ብር በማይበልጥ መቀጮ ይቀጣል ይላል፡፡
በማከልም ማንኛውም አጓጓዥ የጉምሩክ ወደብ በደረሰ ማጓጓዣ ላይ የጉምሩክ ሹም በሌለበት ዕቃ የጫነ፣ ያራገፈ ወይም ለመጫን ወይም ለማራገፍ ሙከራ ያደረገ እንደሆነ ከብር 15,000 በማያንስና ከብር 20,000 በማይበልጥ መቀጮ እንደሚቀጣ ደንግጓል፡፡
የኮንትሮባንድ እቃ ጭኖ የተገኘው ማጓጓዣ ባለቤት በኮንትሮባንድ ወንጀል ተሳታፊ ሆኖ ከተገኘ የሚኖርበት የወንጀል ተጠያቂነት እንደተጠበቀ ሆኖ፤ ወንጀሉ እንዳይፈጸም ለማድረግ ተገቢውን የጥንቃቄ እርምጃ ካልወሰደ የኮንትሮባንድ እቃው መወረስ እንደተጠበቀ ሆኖ የተጫነውን የኮንትሮባድ ዕቃ ዋጋ አንድ መቶ ፐርሰንት ወይም ብር 200‚000 ከሁለቱ አነስተኛውን የገንዘብ መቀጫ ይቀጣል፡፡
የጭነት ማሸጊያን ወይም ኮንቴነርን በመክፈት የኮንትሮባንድ ዕቃን ቀላቅሎ ጭኖ የተገኘ ማጓጓዣ ባለቤት ዕቃው መወረሱ እንደተጠበቀ ሆኖ የማጓጓዣው ባለቤት ብር 500,000 የገንዘብ መቀጮ እንደሚቀጣ በአዋጁ ተደንግጓል፡፡
ዘገባው የሸገር ሬዲዮ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የሕዝብ እንደራሴዎች ምክርቤት ዛሬ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው በ24ኛ መደበኛ ስብሰባው የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል፡፡
አዋጁ የጸደቀው በሁለት ተቃውሞ እና በአብላጫ ድምጽ ነው፡፡
"ማጓጓዣው የኮንትሮባንድ ዕቃ ጭኖ የተገኘ ከሆነ የተሽከርካሪው ባለቤት የገንዘብ ሚኒስቴር የሚያወጣው መመሪያ በሚወስነው መሰረት እንደነገሩ ክብደት እንዲሁም እንደጭነቱ መጠን በገንዘብ መቀጮ ወይም ማጓጓዣውን እስከመውረስ ሊያደርስ በሚችል ቅጣት ሊቀጣ ይችላል"ይላል ዛሬ የጸደቀው አዋጅ ፡፡
አዋጁ እቃዎችን ለመደበቅ የሚያስችል አካል የተገጠመለት ተሽከርካሪ እና ሙሉ በሙሉ የኮንትሮባንድ እቃ ጭኖ ሲጓጓዝ የተገኘ ተሽከርካሪ እንዲወረስ ደንግጓል፡፡
አሁን በስራ ላይ ባለው አዋጅ ኮንትሮባንድ የጫኑ የተሽከርካሪ ባለቤቶች የሚቀጡት የብር መጠን 100,000 ነበር ፡፡
ይህ የገንዘብ ቅጣት ዝቅተኛ ስለሆነ ችግርን ከመቀነስ ይልቅ ኮንትሮባንድ ንግዱ እንዲባባስ ማድረጉን በአዋጁ ተጠቅሷል፡፡
በተሸሻለው አዋጅ ግን መኪናው ወይንም ተሸከርካሪው ኮንቶሮባንድ ጭኖ ከተያዘ ሙሉ በሙሉ እንዲወረስ ያዛል ፡፡
በዙህም መሰረት ዕቃዎቹን ለመደበቅ እንዲያስችል ሆኖ የተሠራ፣ የተለወጠ ወይም መደበቂያ አካል የተገጠመለት ከሆነ ፣ማጓጓዣው የጫነው ዕቃ የገንዘብ ሚኒስቴር በሚያወጣው መመሪያ በሚወስነው መጠን የኮንትሮባንድ ዕቃ የሆነ እንደሆነ የዕቃው ግምታዊ ዋጋ ከግምት ውስጥ ሳይገባ ማጓጓዣው ተወርሶ ለመንግስት ገቢ ይደረጋል ይላል፡፡
በተጨማሪም ማጓጓዣው ከመወረሱ በፊት የማጓጓዣው ባለቤት ይህንኑ እንዲያውቀው ሊደረግ እና ማጓጓዣው ጥቅም ላይ ስለዋለበት ሁኔታ ማስረጃ እንዲያቀርብ እድል ሊሰጠው ይገባል ሲል ያክላል።
ይህም የኮንትሮባንድ ንግድን ለማስቀረት እና የዘርፉ ተሳታፊዎች ለመቀነስ እንደሚረዳ ተነግሯል፡፡
ማሻሻያ አዋጁ አስተዳደራዊ መቀጫዎች በተመለከተ ደግሞ የተጣለባቸውን ግዴታ ያልተወጡ አጓጓዦች፤ በኮንትሮባንድ ንግድ ተሳታፊ የሆኑ የማጓጓዣ ባለቤቶች፤ የጉምሩክ ህግን የተላለፈ የመጋዘን ባለፈቃድ፤ በጌዜያዊነት ወደ አገር ያስገባውን እቃ የጊዜ ገደቡ ሲጠናቀቅ ያላስወጣ ሰው የሚኖርባቸው አስተዳደራዊ ቅጣት በአዋጁ ከፍ እንዲል ተደርጎ ተሻሽሏል።
ይግባኝ ለማቀረብ የሚከፈል ቀረጥ እና ታክስ አስመልክቶ አስመጪው ያመነውን ቀረጥ እና ታክስ ከፍሎ እና ልከፍል አይገባም የሚለውን ቀረጥ እና ታክስ 50 በመቶ አስይዞ ይግባኝ ማቀረብ እንዲችል ተሸሽሏል፡፡
በስራ ላይ ያለው የጉምሩክ አዋጅ ግን በጉምሩክ ኮሚሽን እንዲከፍል በተጠየቀው ቀረጥ እና ታክስ ያልተስማማ አስመጪ ለግብር ይግባኝ ኮሚሽን ይግባኝ ሊያቀርብ የሚችለው ቀረጥ እና ታክሱን ሙሉ በሙሉ ከከፈለ በኋላ እንድሆነ ይታወቃል፡፡
ይህ ድንጋጌ ሀገ-መንግስቱ ለዚጎች የተሰጠውን አቤቱታ የማቅረብ መብት የሚገድብ በመሆኑ ተሸሽሏል ይላል አዋጁ፡፡
ማሻሻያው ስለ አጓጓዥ ግዴታዎች እና ኮንትሮባንድ በማጓጓዝ ድርጊት ስለ መሳተፍ በተመለከተ ማንኛውም አጓጓዥ በተወሰነው የጊዜ ገደብ ውስጥ የመንገደኞች ወይም የጭነት መግለጫ ካላቀረበ፣ ከተፈቀደለት ሰው በስተቀር ሌላ ሰው ወደ ማጓጓዣው እንዲገባ ካደረገ ወይም ማጓጓዣው ከጉምሩክ ወደብ እንዲወጣ ከተወሰነ በኋላ ምክንያቱን ለጉምሩክ ሹም ሳያስረዳና ፈቃድ ሳያገኝ እንዲቆይ ካደረገ፤ ከ4,000 ብር ባላነሰ እና ከ10,000 ብር በማይበልጥ መቀጮ ይቀጣል ይላል፡፡
በማከልም ማንኛውም አጓጓዥ የጉምሩክ ወደብ በደረሰ ማጓጓዣ ላይ የጉምሩክ ሹም በሌለበት ዕቃ የጫነ፣ ያራገፈ ወይም ለመጫን ወይም ለማራገፍ ሙከራ ያደረገ እንደሆነ ከብር 15,000 በማያንስና ከብር 20,000 በማይበልጥ መቀጮ እንደሚቀጣ ደንግጓል፡፡
የኮንትሮባንድ እቃ ጭኖ የተገኘው ማጓጓዣ ባለቤት በኮንትሮባንድ ወንጀል ተሳታፊ ሆኖ ከተገኘ የሚኖርበት የወንጀል ተጠያቂነት እንደተጠበቀ ሆኖ፤ ወንጀሉ እንዳይፈጸም ለማድረግ ተገቢውን የጥንቃቄ እርምጃ ካልወሰደ የኮንትሮባንድ እቃው መወረስ እንደተጠበቀ ሆኖ የተጫነውን የኮንትሮባድ ዕቃ ዋጋ አንድ መቶ ፐርሰንት ወይም ብር 200‚000 ከሁለቱ አነስተኛውን የገንዘብ መቀጫ ይቀጣል፡፡
የጭነት ማሸጊያን ወይም ኮንቴነርን በመክፈት የኮንትሮባንድ ዕቃን ቀላቅሎ ጭኖ የተገኘ ማጓጓዣ ባለቤት ዕቃው መወረሱ እንደተጠበቀ ሆኖ የማጓጓዣው ባለቤት ብር 500,000 የገንዘብ መቀጮ እንደሚቀጣ በአዋጁ ተደንግጓል፡፡
ዘገባው የሸገር ሬዲዮ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
የኮንትሮባንድ እቃዎችን ጭኖ የተገኘ የጭነት ተሽከርካሪ ተወርሶ ለመንግሥት ገቢ እንዲደረግ የሚያዘው አዋጅ በዛሬው ዕለት ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
የኮንትሮባንድ ወንጀል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየረቀቀና በአገር ኢኮኖሚ ላይ የሚያሳድረው ጉዳት እየከፋ በመምጣቱ፣ለሕገ-ወጥ ንግድ ማጓጓዣነት የሚያገለግሉ ተሽከርካሪዎች በቀጥታ እንዲወረሱ የሚደነግግ አዲስ የአዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረቡ ይታወቃል።
ቀደም ሲል በአዋጅ ቁጥር 1160/2011 በተደረገ ማሻሻያ፣ የተሽከርካሪ ባለቤቶች በወንጀሉ በቀጥታ ካልተሳተፉ ንብረታቸው ከመወረስ ይልቅ 100,000 (መቶ ሺህ) ብር ብቻ ተቀጥተው ንብረታቸውን እንዲረከቡ ይፈቀድ ነበር።
ይሁን እንጂ ይህ አሰራር ኮንትሮባንዲስቶች የተቀመጠውን ቅጣት እንደ ቀላል የሥራ ማስኬጃ ወጪ በመቁጠር የሕገ-ወጥ ንግዱ ይበልጥ እንዲጧጧፍ በር መክፈቱን የተሻሻለው አዋጅ ይገልጻል።
በተጨማሪም ወንጀሉ አሁን ላይ እጅግ የረቀቀ መልክ በመያዙ:-
• ኮንትሮባንዲስቶች መንገድ በሌለባቸው አካባቢዎች በከፍተኛ ፍጥነት የሚሽከረከሩ፣
• ለመለየት የሚያዳግቱ መደበቂያ አካላት የተገጠሙላቸው አልፎ ተርፎም ጎማቸው በጥይት ቢመታ እንኳ እንዳይቆሙ የሚያስችል የጥይት መከላከያ የገጠሙላቸው ተሽከርካሪዎችን በመጠቀም ላይ መሆናቸው ይገልጻል።
ይህንን ተግዳሮት ለመፍታት አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ጥብቅ ማሻሻያዎች አድርጓል።
በእዚህም መሰረት ማንኛውም ተሽከርካሪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ለመደበቅ እንዲያስችል ሆኖ የተሠራ፣ የተለወጠ ወይም መደበቂያ አካል የተገጠመለት ሆኖ ከተገኘ በቀጥታ ይወረሳል።
አንድ ተሽከርካሪ የጫነው የኮንትሮባንድ ዕቃ መጠን የገንዘብ ሚኒስቴር በሚያወጣው መመሪያ ከተቀመጠው ገደብ በላይ ከሆነ፣ የዕቃው ግምታዊ ዋጋ ከግምት ውስጥ ሳይገባ ተሽከርካሪው ተወርሶ ለመንግስት ገቢ ይደረጋል።
አዋጁ የባለቤቶችን መብት ግምት ውስጥ በማስገባት፣ ተሽከርካሪው ከመወረሱ በፊት ባለቤቱ ጉዳዩን እንዲያውቀውና ተሽከርካሪው ጥቅም ላይ ስለዋለበት ሁኔታ ማስረጃዎችን በማቅረብ ራሱን እንዲከላከል ዕድል እንደሚሰጠውም በድንጋጌው ላይ ተመልክቷል።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 24 ኛ መደበኛ ስብሰባውን በነገው ዕለት የሚያካሂድ ሲሆን በስብሰባውም የጉምሩክ አዋጅን አስመልክቶ የፕላን፣በጀተና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ ረቂቅ አዋጁን እንደሚያጸድቀው ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
የኮንትሮባንድ ወንጀል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየረቀቀና በአገር ኢኮኖሚ ላይ የሚያሳድረው ጉዳት እየከፋ በመምጣቱ፣ለሕገ-ወጥ ንግድ ማጓጓዣነት የሚያገለግሉ ተሽከርካሪዎች በቀጥታ እንዲወረሱ የሚደነግግ አዲስ የአዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረቡ ይታወቃል።
ቀደም ሲል በአዋጅ ቁጥር 1160/2011 በተደረገ ማሻሻያ፣ የተሽከርካሪ ባለቤቶች በወንጀሉ በቀጥታ ካልተሳተፉ ንብረታቸው ከመወረስ ይልቅ 100,000 (መቶ ሺህ) ብር ብቻ ተቀጥተው ንብረታቸውን እንዲረከቡ ይፈቀድ ነበር።
ይሁን እንጂ ይህ አሰራር ኮንትሮባንዲስቶች የተቀመጠውን ቅጣት እንደ ቀላል የሥራ ማስኬጃ ወጪ በመቁጠር የሕገ-ወጥ ንግዱ ይበልጥ እንዲጧጧፍ በር መክፈቱን የተሻሻለው አዋጅ ይገልጻል።
በተጨማሪም ወንጀሉ አሁን ላይ እጅግ የረቀቀ መልክ በመያዙ:-
• ኮንትሮባንዲስቶች መንገድ በሌለባቸው አካባቢዎች በከፍተኛ ፍጥነት የሚሽከረከሩ፣
• ለመለየት የሚያዳግቱ መደበቂያ አካላት የተገጠሙላቸው አልፎ ተርፎም ጎማቸው በጥይት ቢመታ እንኳ እንዳይቆሙ የሚያስችል የጥይት መከላከያ የገጠሙላቸው ተሽከርካሪዎችን በመጠቀም ላይ መሆናቸው ይገልጻል።
ይህንን ተግዳሮት ለመፍታት አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ጥብቅ ማሻሻያዎች አድርጓል።
በእዚህም መሰረት ማንኛውም ተሽከርካሪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ለመደበቅ እንዲያስችል ሆኖ የተሠራ፣ የተለወጠ ወይም መደበቂያ አካል የተገጠመለት ሆኖ ከተገኘ በቀጥታ ይወረሳል።
አንድ ተሽከርካሪ የጫነው የኮንትሮባንድ ዕቃ መጠን የገንዘብ ሚኒስቴር በሚያወጣው መመሪያ ከተቀመጠው ገደብ በላይ ከሆነ፣ የዕቃው ግምታዊ ዋጋ ከግምት ውስጥ ሳይገባ ተሽከርካሪው ተወርሶ ለመንግስት ገቢ ይደረጋል።
አዋጁ የባለቤቶችን መብት ግምት ውስጥ በማስገባት፣ ተሽከርካሪው ከመወረሱ በፊት ባለቤቱ ጉዳዩን እንዲያውቀውና ተሽከርካሪው ጥቅም ላይ ስለዋለበት ሁኔታ ማስረጃዎችን በማቅረብ ራሱን እንዲከላከል ዕድል እንደሚሰጠውም በድንጋጌው ላይ ተመልክቷል።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 24 ኛ መደበኛ ስብሰባውን በነገው ዕለት የሚያካሂድ ሲሆን በስብሰባውም የጉምሩክ አዋጅን አስመልክቶ የፕላን፣በጀተና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ ረቂቅ አዋጁን እንደሚያጸድቀው ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ምክር ቤቱ ነገ ስብሰባን መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 24ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ በይፋ እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ በሚያደርገው በዚህ ስብሰባው፣ በሀገሪቱ የኢኮኖሚና የደህንነት ዘርፎች ላይ ከፍተኛ ፋይዳ ያላቸውን ሁለት ወሳኝ ረቂቅ አዋጆች መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ምክር ቤቱ በቅድሚያ የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ፣ የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀርበውን ዝርዝር ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ ይመረምራል።
ይህንን የሪፖርት ግምገማ ተከትሎም ምክር ቤቱ ረቂቅ አዋጁን ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከፓርላማው የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
በተመሳሳይ ሁኔታ ምክር ቤቱ በነገው ዕለት በሚያካሂደው ስብሰባ፣ የሀገሪቱን ዲጂታል ሉዓላዊነት ለመጠበቅ የወጣውን የቁልፍ መሠረተ-ልማቶች የሳይበር ደህንነት ረቂቅ አዋጅን በሰፊው የሚመለከት ይሆናል።
አዋጁን አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ በጥልቀት ከመረመረ በኋላ፣ ረቂቅ አዋጁን በይፋ እንደሚያፀድቅ ታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 24ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ በይፋ እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ በሚያደርገው በዚህ ስብሰባው፣ በሀገሪቱ የኢኮኖሚና የደህንነት ዘርፎች ላይ ከፍተኛ ፋይዳ ያላቸውን ሁለት ወሳኝ ረቂቅ አዋጆች መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ምክር ቤቱ በቅድሚያ የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ፣ የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀርበውን ዝርዝር ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ ይመረምራል።
ይህንን የሪፖርት ግምገማ ተከትሎም ምክር ቤቱ ረቂቅ አዋጁን ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከፓርላማው የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
በተመሳሳይ ሁኔታ ምክር ቤቱ በነገው ዕለት በሚያካሂደው ስብሰባ፣ የሀገሪቱን ዲጂታል ሉዓላዊነት ለመጠበቅ የወጣውን የቁልፍ መሠረተ-ልማቶች የሳይበር ደህንነት ረቂቅ አዋጅን በሰፊው የሚመለከት ይሆናል።
አዋጁን አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ በጥልቀት ከመረመረ በኋላ፣ ረቂቅ አዋጁን በይፋ እንደሚያፀድቅ ታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
Comments